Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ድሪ ምንድር ነው ጨውሩና ቅመም ቅቤም ነው። የሰውም ማጣፈማው ሃይማኖትና ላቅር ነው ። ድኛ ሳለ ጩሉማ ነው በተጻፈ ጊዜ ግን መላስኛ ነው። ጸሐራ ሰው የማተረባውንና የማትስጠቅሙመውን ጆብዳቤ ጠቅልሎ ክአሳት አንደጫጥል አግዝአብሐ ርም ጅህን ዓለም ሲያሳልና አንደዚያ ነው ። በለዓም አሥራኤልን ለመርገም ለምን ይሄጄዳል ምርቃትን ያዕቆብ ሠርቆ አንዳመጣት አያውቅምን አህያዩቱ እንኳ ክለከለችው ለካበጊዜው መሥረቅ መልክከካም ነው። በበረትም ወድቆወገኖቹ የላምአረኞችአዩት ለላም አረኞችም የምስራች ነገራቸው ለካ አረኛ አረኛ ነው ። ተሸከም ብሎ ሰደደው ወዮወዮወዮዋዋዋ መላአክትስ ጌታ የሰው ሥጋ ሲሸከም አእያዩ ቆመው ዝም ብለው ማየታቸው ለምንር ነው። ይልቁንስ ልይዮው ዘመዳችን ነው። ሕንድ አንድ ክዳ።ዝናምሊያዘንምታዘዘአንጄሂአንዲ ያወ በድንገት አየመጣ የሚያፍነን ምን ባልነው ነው ነፋስስ አኛን ለመግደል ነው የታዘዘ።
መጽሐፈ ጩሠዋታ ሥጋቐ ክፍል ፅ ። ዩ መጽሐፈ ጨዋታ ሥጋዊ። ጐታም አይ እርሱ ከቶት ይና ራልና ማር ሁለት ጊዜ ያገለግላል አንድ ጊዜ መበጠገጥ አንድ ጊዜ መብራት ሆኖ ምነጦ ቢሉ የብልሕ ሥራ ነውና አሰፅርም ለው ሕዝብና ሕዝብ ደጋና ቆላ ናቸው ፅጉሠ ግን ገባያ ነው ሁሉን ያገናኛልና ። ክፍል የ። ጩዋታ ሥጋዊ ድ መላክተኛ አንድ ናቸው ምነው ቢሉ ደኅና መስ ለው ስበው የስገድላሉና አንስሶች ሁሉ የሚበሉት አንድ ግር ነው ምነው ፋንድያቸው ተለዋወጠ ሰዎችም አባታ ቸው አንድ አዳም ሷሆን ምነው ዓይነታቸው በዛ። አንድ። መጽሐፈ ዋታ ሥጋዊ ። ይ መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ ። መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ ። መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ አግዚአብሔርአድይድግአረጀዘመኑንምየሚያውቀው ታጣ። መጽሐፈ ጩዋታ ወንጌላዊ ክፍል ። አግዚአብሔር በደብረ ሷና በጁ አሥር ነዝር ዘራ የሚያዌደውም በታጣ ጊዜ አንድ ልጁን ቢ መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ ። በሺ አምስት መቶ ዘመን አግዚአብሔር እጅ ግ ተዋረደ አንድ ልጁን ለሰው ባሪያ ሆነህ ሥጋ መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ ። ክፍል ። መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ። የክርስቶስ ነክር አድግ አስጥፃገረ ልጅ ስለሆነ ይሆን አንድ ጊዜ ተርቤ አላበላችሁጓም ይላል አንድ ጊዜ አምስት አንጀሪ ለአምስት ሽህ ሰው አብልቶ አትርፎ ያስነሳል ። አግዚአብሔርአይጠረጠርምሁሉን ያውቃ ልና አግዚአብሔር አይዘነጋም በሁሉ ድካም የለበት ምና አግዚአብሔር አይሰጋም የሚሽረው የለምና መጽሐፈ ጩዋታ መንፈሳዊ ። ክፍል ጄ። ሙሴ አሥር ቃል ተናግሮ ሰውን ሁሉ አስ ፈጀ ምነው ባልተናገረ የማይችለውን ነገር ሴ ባጠና ክርስቶስን ሥጋ ጥሬውን ይበሉታል ፖነው ይሆንፊት ከሙሴ ጋሪ ፃነበረ ብለውነው ይሆን መጽሐፈ ጨዋታ መንፈሳዊ። ክፍል ህ ። መጽሐፈ ኔዌዋታ መንፈሳዊ ።