Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በዚህም ምክንያት በሱ ላይ አድሮ የነበረውን ሐብተትንቢት ተሠወረበት ኦዝያን ከሞተ በቷላ ግን ለኢሳይያስ ሐብተትንቢቱ ተመለሰለት ስለዚህም ኦዝያን በሞተበት ዓመት ሕያው እግዚአብሔርን በልዑል መንበሩ ላይ ሆኖ አየሁት መንበሩ ረጂም ነው ምሥጋናውም ምሉዕ ነው ሱራፌልና ኪሩቤልም ያመሰግትታል ምስጋናውንም መስማት እጅግ አስገራሚና የሚደነቅ ነው።
ወይቤሰነ እግዚእነ ተአምኑ ከመአነ ምስሌክሙ ነበርኩ አንትሙኒ ምስሌየ በከመ ነበርኩ አነ በአቡየ ወበዘፈነወኒ ሊተ አቡየ አነ አፌንወክሙ ከመ ትፅቀቡ ሕገ እግዚአብሔር በነሱ ላይና በመንጋዎቻቸው እንዳይቀጣ ያደርት ዘንድ አዘዛቸው መንጋዎችን ለመጠበቅ የተሾሙትን ካህናት ያስጠነቅቁዋቸው ዘንድና ካህንነትና ሊቀካህናትነት ለሚሾሙ ይመነዋቸው ዘንድ ጥብዓትን ስጣቸው የነሱ ክህነት በሰማይና በምድር ኃላፊነትን ያስከትላልና የጌታ ቃል ለአፍ የሚጣፍጥ የሚጥም ነው ይህን ጥዑም ቃል መላእክት ሰምተው ሥልጣነ በእጁ የሆነውንና በነገሥታትና በመኳንንት የበላይ የሆነውን የሐይል ሁሉም ኃይል የሆነውን አምላክ ሊያዩት ይወዳሉ በሱ ዘንድ አድልዎ የለም ዐሐይም በሰማይ ጠፈር ያበራ ዘንድ ያደረገ እሱ ነው ጌታችን ዓለምን አበራው ፀሐይንም ወደመግቢያው ያስገባዋል የሱንም ብርዛፃን ለዓለም ያደርሳል ጌታችን ባረገ ጊዜ ወደሰማያት ወደሱ ሰበሰበንና የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥዕል እንድንሠራ አስተማረን አስተዋይነትን ሠጠን ብልሕነትንም አሳደረብን ይህንን ያደረገበት ምክንያት በኋላችን ለሚነሱ የኛ ተከታዮች በቅድስት ደብተራ ሥርዓትን ይጠብቁ ዘንድ እናስተምራቸው ዘንድ ነው ጌታችን እኔ ከናንተ ጋር እንደነበርኩ ታውቃላችሁ እናንተም ከኔጋር እንደነበራችሁ ታውቃላችሁ እኔ ካባቴ ጋር እንደነበርኩና እሱም እንደላከኝ እኔም እናንተን እልካችሁአለሁ የምልካችሁም ህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከዐ ይያ ለቤተክርስቲን ከመአሰባሕ በላዕሌሣ ተሰቀልኩ ወሞትኩ ዕቀቡ ሥርዓተ በውስቴታ ምስለ አቡየ አስመበእንቲአፃ በፍድፋዴ መእሴባሕ ወመንፈ ስቅዱስ እስመ ኩሉ በሥላሴ ይትገበር ወዓለምኒ ወኩሎን ዘውስቴታ በሥላሴ ተገብራ ወሶበሂ ታጠምቅዎሙ ለአሕዛብ በሉ በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ከመ በስም ያመልኩሥሉስ አብ ወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወአነሂ እምከመ ተሰዓልኩ ወዓረጉ ኅበአቡየ አፌት ለክሙ መንፈስቅዱስ ዘኢየኅድገክሙ አጓለማውታ ትኩትኑ ወያዜክረክሙ ኩሎ ዘነገርኩክሙ አቡየ ፈድፋደ አነ ዘእስእሎ ለአቡክሙ ቀዳሚ በእንቲአክሙ አላ አቡየ ያፈቅረክሙ ወይስምዓክሙ ወይገብር ለክሙ ኩሎ ዘሰዓልአክምዎ ወአንስ ኢኮንኩ ርጉቀ እምኔክሙ ወእምቤተ ክርስቲያን ወካዕበ እሄሉ ምስሌክሙ ምስለ እለ ከማክሙ እስከ ሕልቀተዓሰም አሌብወክሙ ወአፀንዓክሙ ወመልአክየሂ ያፈቅረክሙ ይቀውም ለቤተክርስቲያን ይገብር ሎሙ ኩሎ ዘፈቀዱ አንተሰ ንገሮሙ ለስዩማነ ቤትየ ከመይጠናቀቁ እምእኩያን ኣህካለካወቲከዐክበዐየቲከዐ እኔ የምመሰገንባትን ቤተክርስቲያን ህግንና ሥርዓትን ትጠብቁ ዘንድ ነው አለን እኔ ስለቤተክርስቲያን ተሰቀልኩ ምትኩም በጥንቃቄ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ጠብቁ እኔ አባቴ ጋርና ከመንፈስቅዱስ ጋር በሷ እመሰገን ዘንድ ዓለም ሁሉ በስላሴ ነው የተፈጠረውና ዓለምና በዓለም ውስጥ ያለው ሁሉ በሥላሴ ተፈጥረዋል በዛን ጊዜ አህዛብን በስመአበ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ስም በሉ ባንድ ስምም ሦስት አካላት እንዳሉ ያምኑ ዘንድ አስተምሩዋቸው እኔም ከምድር ወደሰማይ ከፍከፍ ባልኩ ጊዜና ወዳባቴ ባረግኩ ጊዜ እንደሙተ ልጆች የተጣላችሁ እንዳትሆኑ መንፈስቅዱስን እልክላችሁአለሁ ከናንተ መካከል ሆፄ ያስተማርኩዋችሁን ሁሉ መንፈስቅዱስ እንድታስታውሱ ያደርጋቹኋሏል አባቴም ይወዳቹኋል ኣኔ እንደቀድመው ስለናንተ አብን አልለምነውም ነገርግን አባቴ ይወዳቹቷኋል የምትለምኑትንም ይሠጣችኋል እኔም ከናንተ አልርቅም ከቤተክርስቲያንም አልርቅም ደግሞም እስከዓለም መጨረሻ ድረስ ከናንተ ጋር እሆናለሁ አልለያችሁም አስተዋዮች እንድትሆኑና እንድትፀኑ አደርጋችሁአለሁ የኔም መልአክ ለቤተክርስቲያን እንዲቆም አደርግላቸው ዘንድ አንተም ለቤቴ ሹማምንት ንሥሐን ሳይፈልጉ ለተንኮል ወደነሱ ከሚመጡ አሕዛብ እለይመፅኡ ኀቤሆሙ እንዘኢይፈቅድዎ ለንሥሐ ወአዲ አኮ በእንተ አሕዛብ እኩያን ባሕቲቶሙ ወኢ እምነቢያተ ሐሰትሂ ተዓቀቡ እምእለ ይመፅኡ ኅቤክሙ በአልባሰአባግፅ ወእንተውስጦሙ ተኩላት ወመሠጥ እለይሜንንዎ ለቃለ እግዚአብሔር ይፌክርዎ ለግእዞሙ ወይሔስው ቦቱ እስመሠይጣን አስሐቶሙ በነገሮሙ ይዌልጥዎ ሎሙ ኅበ ግብሮሙ አንትሙሰ በፃ ኢትበልዎሙ ወፍናኖቶሙ ኢትትልው ለእለይት መሐሉ ምስለ ዲያብሎስ ወይገብሩ ሰገለ ወመቅስመእሉ ዓላውያን ረሐቁ እምኔሆሙ ወአዲ ኢታእምሩ ፍናዊሆሙ ወኢትትፋቀሩ ምስሌሆሙ እስመ እመንቱ ውሉደጽልመት ወአንትሙ ውሉደብርፃን ደቂቃ ለቤተክርስቲን እንተ አጥረይክዋ በደምየ ይቤእግዚአብሔር ዘኩሎ ይመልክ ወእፀሐይያ ለማሕቶቶሙ ለእኩያነሕግ እምእድ ወአንስት እምእለ ይትሜስሉ በኩሉ ተጠይሮ ኢይባኡ ውስተ ቤተክርስደቲያን ዘእግዚአጽ ሰማያት ወምድር ዘይሴሲ ለኩሉ ያጠቡ እምፀጠባይዓት በዘይትገሰስ ወ በዘኢይትገሠሥ በዘይት ረአይ ወጵጳበበኢይትሬኣአይ ነለባለባህወየከክ ስቲከየ ክፉዎች አህዛብ እንዲጠነቀቁ ንገራቸው ድጋሚም ስለአኩያን አህዛብ ብቻ አይደለም በግ ለመድ ለብሰው ከናንተ በኋላ ከሚመጡ የሐሰት ነቢያትም እንዲጠበቁ ንገራቸው ውስጣቸው ግን የሚነጥቁ ተኩላዎች ናቸው ቃለእግዚአብሔርን ይንቃሉ በተሳሳተ መንገድና ለነሱ እንደሚያመች በማድረግም ይተረጉሙታል በቃሰ እግዚአብሔርም ላይ ይዋሻሉ ሠይጣን አስቶአቸዋልና በማስመሰልም ወደጥፋት ይወስዳቸዋል እናንተ ግን ሰላም አትበሉዋቸው በነሱ መንገድም አትጓዙ እነሱ ዲያብሎስን ይመስሉታልና የጥንቆላንም ሥራ ይሠራሉና ውስጣቸው በክህደት የተሞላ ነው ከነሱ ራቁ የነሱን ተንኮል መንገድ አታውቁምና እነሱና እናንተ አንድ አይደላችሁም እነሱ የጨለማልጆች ናቸው እናንተ ደግሞ የብርፃን ልጆች ናችሁ እናንተ በደሜ ገንዘብ ያደረግሁዋት ቤተክርስቲያን ልጆች ናችሁ ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር ይላል መብራታቸውን አጠፋለሁ እነሱ የህግ ክፍያዎች ናቸውና በዚሁ ክፉሥራ ሴቶችና ወንዶች ይጠመዳሉ በዚሁ ክፋት ተጠምደው ጠንቋዮች ይሆናሉ እነሱ ወደቤተክርስቲያን አይግቡ እሷ የሰማይና የምድርጌታ ማደርያ ናትና ሰማያዊው ንጉስ በአራቱ ጠባይአት ሰውን ይመግባል ሁለቱ የሚዳሰሱ ሁለቱ የማይዳሰሱ ወበዝንቱ ጠባይፅ ይሴሲ ለኩሉ ዘነፍስ ወሥጋ ወየዓቁሮ ለማይ በደመና ረቂቅ ወይዘርዎ ለጊሜ ከመሐመድ ወያወርዶ ለበረድ ከመፍተታት ወይለጉሞ ሰአንበሪ ወየአሥሮ ለፈያታዊ ይፈትሐ ለትሑት ወያሌዕሎ ለነዳይ እምድር ወያነሥኦ እመሬት ለምስኪን ያስተፈሥሓ ለእመ ውሉድ ወያስተዴሉ ክረምደተ ለምድር በሥርዓታ ለቤተክርስቲያን ቀዳሚ በነቢያት ወዳግመ በሐዋርያት ወእምዝ ወሀበ ለሊቃውንት ወሉዳ ለጳጳሳት ወለካህናት ወለዲያቆናት ወካፅበ ለካህናት ወለዲያቀናት ወበመትልው ለመዘምራን ወለአናጉንስጢስ እድ ወአንስት ቤተክርስትያን እንቲአነ ና ሬፃ ከመበቀልት እንዚ አሐቲ ለሊፃዛ ወብዙኃት ሕንባባቲፃ ወአዲ ከመቅርፍተ ሮማን እንዘአሐቲ ፍሬዛፃ በውስቴታ ከመብዙህ ኀንባባቲፃ ወአካላቲዛ ትኩን ኅብረታ በአሐቲ ስፍነት ወአልቦ ዘይ ከውን በውስቴታ ከመጽምሕው ዘአልቦ ፍሬ ወከመበለስ እንተአልበቲ ፍሬ እንተ ረገማ እግዜእነ ተአቀብዎሙ ዛይማኖትክሙ አልቦ ከመኢይዕንን ኣዛባላለፍወየከህዐ በዐ ፒከየ ሦስቱ የሚታዩ አንዱ የማይታ ጠባዮች በሰው አሉ በዚሁ ጠባይአ ሁሉን ይመግባል ነፍስ ያለው ሁሉና ሥጋ ያለው ሁሉ በሱ ይመገባል ውሃን በደመና ይቋጥረዋል ጉምን እንደአመድ ይበትነዋል በረድን በተበታተነ ቅርዕ ያወርደዋል አሣነባሪውን አፉን ይበጋዋል ቀማኛውን ያሥረዋል በትሕትና ሕይወቱን የሚመራውን ይፈታዋል ነዳዩን ከፍ ያደርገዋል ምስኪኑንም ከመሬት ያነሳዋል ወላድን ደስ ያሰኛታል ለምድርም ክረምትን ያዘጋጃል ቤተክርስቲያንን አስቀድሞ በነቢያት ከቢያ ቀጥሎ በሐዋርያት መሠረታት ከሐዋርያት ቀጥሎ ደግሞ ለሊቃውንትና ለጳጳሳት በስደራነት አስረከባት በመቀጠል ለመዘምራን ለካህናትና ለጻድቃን አስረከባት እንዲሁም ለአንባብያን ለወንዶችም ለሴቶችም አስረከባት የቤተክርስቲያን ፍሬ እንደዘንባባ ፍሬ ነው ቤተክርስቲያን አንዲት ስትሆን ብዙ ቅርንጫፎች አሏት እንዲሁም እነደሮማን ቅራፊ ናት የሮማን ዛፍ ፍሬ እንዴት ሁና በንዲ የሮማን ፍሬ ብዙ ዘሮች አሉ ብዙ አካሎችም አሉ ነገርግን ባንዲት ፍሬ ተጠቃለው ይታያሉ በፍሬዋ ውስጥ እንደጠወለገ ሽት ያለ ፍሬ አይታይም የሮማን ፍሬ ጌታችን እንደረገማት ዕፀበለስም ሆና አትታይም ከነዚህ መሰሎች ሰዎች ተጠበቁ ዛይማኖታችሁ ሕንዳይጣመም ዘይትሜረይ በኮከብ ወኢ በመርፍእ ወኢ በሐፅ ወኢበእክል ወኢበንቃወ አራዊት ወኢተጠያሪ በዖፍ ወኢሐላዬ በቃል ለእሉ ኩሎሙ ይረክቦሙ ኩነኔሁ ለእግዚአብሔር ቦ እለይሠትሩ ገፆሙ በሐዒን ይላፅዩ ጽሕሞሙ አንስትኒ አእለይገሥሣ ርኩሰ ወይገብራ ምንሳዌ ላእለ ሥጋሆን አው በአእባን አው በሐዒን አው በዕፀው እምብዙኀ ኀዘን ወቁጥዓ ዘረከቦን እሙንቱሰ መሰሉ ክይትበአሱ ምስለ እግዚአብሔር ወኢተመጠው ዘመፅአ ላእሌሆሙ በአኩቴት ኩሎሙ ይሕድጉ ዘትካት ልማደ እመሰ አበዩ ተኩንኖ ይኩኑ ውፁአነ ወስዱዳነ እመቤተ ክርስቲያን ወእመቦ ዘይምህር ደቀ ዘፈነ ወተውኔተ ወከዲ ዘያረውዕ አፍራሰ ወመዓስበ ዓርዌምድር ወፈካሬሕልም ወዘይትዋነዩ እሉ ኩሎሙ ይጎኅድጉ ዘትካት ልማደ ምግባሮሙ ወለእለሰ ተመይጡ ይኅድግዎሙ ወእመሰ አበዩ ይኩኑ ቅውማነ እምቤተክርስቲን ወእመቦ ዘያፈቅር ሥራየ ወያመልክ ፀሐየ። እግዚአብሔር ወፈሐርዎሙ ለመርዓዊ ሰማያዊ ከመይዕቀቡ ርእሶሙ ወእመስ ኢክሂሉ ተዓግሦ ይሕበሩ በህገቀኖና ሰብሳብ በአሐቲ ብእሲት ምስለ ፈሪፃ እግዚአብሔር እስመ ንፁህ ሰብሳብ ቡሩክ በኀበ እግዚአብሔር ወእግዚአብሔር ፈጠሮ ለአቡነ ወበአምሳሊሁ ወወሀቦ አኀተ ብእሲተ ሔዋንፃ ባረኮሙ ለምድር አዳም በአርአያሁ ወይቤሎሙ ብዝ ወተባዝት ወምልእዋ ወከመዝ አዘዞ እግዚአብሔር ይንበር ክርስቲያናዊ በአሐቲ ብእሲት ወለእለሰ ይነብሩ ምስለ ብዙሐን አንስት ዘኢተአዘዘ በሕግ ኢይትኋለቁ ምስለ አበግዓ መርዔቱ ለክርስቶስ ወለእመሰ ሰብዓ ነስሐ አናሕስዩ ሎቱ ይክል ተሣለቆ ወለእመ አበየ ይትረገም ይኩን ውጹእ እመቤተክርስቲያን ወከመዝ ሥርዕዋ ለቤተክደርስቲን ኩሎ ጊዜ ከመይህድር እግዚአብሔር ውስቴታ ወአምሳል ለክሙ አምላሌሁ ለዝንቱ ብእሲ ባዕል ዘሐነፀ ቤተ ሠናየ ሥርግወ ወብሩፃ ኩለንተሁ ፈድፋደ ወባቲ አዕማድ ሰብዓቱሰ ድድ ሠናይ ፈድፋደ ወመንሰጉሰ በዘይደሉ ወመፍትሔሁስሰ በዘይበቁዕ ወገብረ ውስቴቱ መማክርተ ወሰብዓሰ ሴመ ላእሌሆሙ በይኤዝቦሙ ለኩሎሙ ወገብረ ከእግዚአብሔር ፊት አቁሙአቸው ለሰማያዊው ሙሹራም የታጩ እንዲሆኑ አድርጎ እነሱ ራሳቸውን በድንግልናዊ ሕይወት ለመምራት ይችሉ ዘንድ በዚሁመንገድ ሕይወታቸውን ለመምራት ካልቻሉ ግን በቤተክርስቲያን ህግ መሠረት ይጋቡ ንፅሕናን የተላበሰ ጋብቻ የተባረከነውና እግዚአብሔር አባታችን አዳምን በአርአያውና በምሳሌው ፈጠረው አንዲት ሚስትንም ሠጠው እሷም ሄዋን ናት እግዚአብሔር ባረካቸው ብዙ ተባዙም አላቸው በዚህ መሠረት እግዚአብሔር የስው ልጅ በክርስቲያናዊ ሕይወት እንዲኖር አዝዞታል ከብዙ ሴቶች ጋር ለሚኖሩ ግን ከሕግ የወጡ ናቸውና ከኢየሱስ ክርስቶስ መንጋዎች ጋር አይቆጠሩም ድርጊታቸውን ትተውና ተፀፅተው ከተመለሱ ግን ከምዕመናን ጋር ይቆጠራሉ ከመጥፎድርጊታቸው ካልተመለሱ ግን ከቤተክርስቲያን ይሰየ ቤተክርስቲያን በዚሁ መንገድ ሥርዓት አስቀመጡላት ሁልጊዜ እግዚአብሔር ያድርባት ዘንድ ለዚሁም ምሳሌ ልስጣችሁ ምሳሌው አንድ ኃብታም ሰው የሠራውቤት ይሆናል አንድ ሰው የምታምር አዳራሽ ሠራ ስባት ምሰሶዎች ነበሩዋት። ዝኬ ውእቱ ላእከ ክርስቶስ ገባራዊ ዘይመትር ቃለ እግዚአብሔር በርትዕ ከመመላዒ በሊሕ ዚ አፉሁ ግሪ ኣ ን አው ሐረሳዊ ዘኢያፀዐንን ትልሞ የማነ ወጸጋመ እስመ ህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘገቲከ በፍርድ ጊዜም በደል እንዳይፈፅሙ ንገራቸው በቤተክርስቲያን ቀኖና ሠርተናል ስለዚህ በዚሁ ቀኖና እየተመሩ በቤተክርስቲያን ሥር ይኑሩ በይበልጥ ግን ሐሰትን ከመስማት ከዝሙት ከወንድ ሜስት ዘንድ መሄድ የበከተውን ከመብላት ለጣዖት መሥዋዕትን ከመሰዋት ይጠበቁ የእግዚአብፄርንም የተቀደሰውን ተፈጥሮ አያርክሱ እግዚአብሔር ቅዱስ ነውና ራሱ ጌታችን ኢየሱስክርስቶስም እኔ ቅዱስነኝና እናንተም ቅዱሳን ሁነ ብሏል በባልእንደራችሁ ላይ ስድብን አትናገሩ ዲያብሎስ በስድብ ከመንበሩ ወድቋልና የመላእክት አለቃ ሚካኤልም በትሕትናው ብዛት ከመንበሩ እጅግ ከፍ አለ የቅዱስ ሚካኤል ሊቀመላእክት ዋና ተግባሩ ነጋሪትን መምታት ነበር በትሕትናው ግን የዲያብሎስን መንበር ወረሰ እንዲሁ ካህንም የቤተክርስቲያን አገልጋይ ስለሆነ አስተዋይ የዋህ የበደለኞችን ጥፋት የሚያለዝብ በደለኞችን በቃለሰሰላም ወደቤተክርስቲያን የሚመልስ መሆን ይገባዋል ካህን የክርስቶስ መላእክተኛና ገበሬ መሆኑን አይርሳ ካህን ሁለት አፍ ያለው ምላጭ ማለት ስለሆነ በእግዚአብሔር ቃል የሠይጣንን ተንኮል ይቆርጣል እንዲሁም ካህን ፈሩን አስተካክሎ እንደሚያርኪባበልቲም ርትፅት ይእቲ መንግሥተ እግዚአብሔር ለእለይገብርዋ ፅተቡ ባንተ ትጉአዛክ ከመኢትኩነ ምንሥዋነ እምእለ ይወርዱ ውስተግብ ዝውአቱ ሲኦል ወከመ ይድጤት መሐይምናን አምክበሀሉሎ ድልወቶሙጮ ለሕጥአን ምዕራፍ ትምህርት መንፈሳዊ እምገኅበ ጴጥሮስ ሊቀሐዋርያት ይቤ ጴጥሮስ ንስነ ዐ ሐዋርያት እንበሀሉነ አከሐተኔ ሕቡረ አነ ጴጥሮስ አዘዝኩ ከመዝ ለኩለ ሰብእ ዚዘኢትፈቅድ ይግበሩ ለከ አንተ ኢትግበር ዲበ ቢጽከ አስመዝንቱ ኩሉ ኦሪትኒ ወነቢያትኒ ወንሕነ አከበዝነ ከመ ይዕናዕ ዛይማኖትክሙ ወዮሐንስ ፍቁሩ ለእግዚእነ ይቤ አሌ ሎቱ ለክአርኩሰ ሥጋሁ በፍትወተዝሙት እስመ ሥጋሁ አባሉ እግዚአብሔር ይኣቲ እምድሕረ ነሥአ ጥምቀተ ወዘተ መጠወ ሥጋሁ ወደሞ ለክርስቶስ ይከውን ነፍስ ወጳሥጋ ምስሴሁ እምድሕረ ነሣአክሙ አባለ ክርስቶስ ትሬስይዎነኑ ለሥጋክሙ አባለበማ ሐሰ አለበት ገበራ በአርሳው ጊዜ ፈሩን ግራና ቀኝ ሳያጣምም ርሳል የአግቪኪአብጤር መንግስት ጠብቁ መንግሥት የተናች ናት የአግዚአብሔርን እንዳትጠፉ ወደድ ሲኦልም አንዳትጠርዳ ምእመናን ሐጢአተኛች ለገቡበት ከተዘጋጀው ገሀነም እንዲድነም አስተምሩ ምዕራፍ ዘጠኝ ከሊቀሐዋርያት ጴጥሮስ የተሠጠ መንፈሳዊ ትምህርት አሥራሁለት ሁነን መልአክት ትዱስ ጴጥሮስ እንዲህ ይላል እኛ ሓዋርያገ ተሰብስበን ሳለ አንድ ድምዕ የሚከተለውን በራሱ ሊፈፀምበት በሌላውላይ ሣድረግ ከክርስቲያናዊነት ያስወጣል ይህንን ሁሉ አስተላለፍን ሰው ዙሉ የማይፈልገውን አሪትና ነቢያት ይከለክካሉ አኛም ሀይማኖታችሁ የሀና ይሁን እንላለነ የጌታችን ወዳጅ ዮሐንስም ሥጋውን በዝሙት ለሚያረክስ ሰው ወዮለት የሰው ሥጋ ቤተክርስቲያን አባል ለመሆን በጥምቀት ዳግም ልደትን ካገኘች ጀምሮና ኢየሱስክርስተስ ሥጋንና ደፖን ከተቀበለች ምሮ በነፍስና በሥጋ ከኢየሱስ ክር ስቶስ ጋር አንድ ናትና የክርስቶስን አንድነት ከተቀበላችሁ በኋላና የሱምአካል ከሆናችሁ በኋላ ሥጋችሁ የዝሙት አካል ታደርጉታላችሁን ህህህህህህ«ፎከዐበዐዘቲከዐ ቻጦ ኩሉ ብእሲ ይንበር በብእሲቱ ወብእሲትኒ ትንበር በምታ ወካዕበ ይቤ አሁነ ጳውሎስ አመሰ አውሰብከ ብእሲተ ኤትተፈለጥ እምኔከ ብእሲትከ ወእመሰ ተሐድጋ ትንበር በከ ወይሄይስ እመነበረት በምክርየ ወካዕበ ይቤ እመስ አልብከ ብአሲት ኪትፍቅድ አንስተ ከመኢይኩንከ ኀጢአተ እስመ ይኀይስ አውስቦ እምዘምዎ ወክይዜሙ ኀበ እንተኢከነት ብእሲቶ ከመ ዘይሠውዕ ደመ ለአጋንንት ወይትኬነን በደሐሪት እለተ ደይን እመሖራ በፍኖተ ሠይጣን ዘራኤ እኪት ውስተ አልባበ ሰህኦ ከኢይፈቅድ ከመይድንን ዚ እምኔነ ወቀርነኑሰ ለሠይጣን ትዕቢት ወትዝሕርት ወሐምየቢጽ ሥሥዕት ወሰትይ ወሥካር ወዝሙት ወመሐላ በሐስት ወበአፍ ተዛልፎተ ቢጽ ወበቃለ ስሕተት ወዘይመስሎ ምግባረእ ኪት ወተቃፅቦ ወሰሐቅ ወትውዝፍት ወላኳ ወመዓት ወሐይድ ንዋየ ባእድ ወሠሪቅ ወሐዊረ ብእሲተ ብአሲ። ጠቢባን ከመ ይግበሩ ወይዕቀቡ ትእዛዘ እግዚአብሔር ወኢይሑሩ በፍኖተ ሠይጣን ከመኢይሥርቅ ሕሊናሆሙ ጊዜ በፍሥሐ ወጵጳ ጊዜ በትካዝ ወለፍሥሐክሙ ሚጥዎ ውስተብካይ ወሐዘን ወለሐዘንክሙኒ ተወከፍዎ በአኮቴት ከመይትፌሳህ እግዚአብሔር ብክሙ ወይፈድየክሙ ኩሎ ሠናያተ ዘዓይን ኢርእየ ወእዝን ኢሰምዓ ውስተ ልበሰብእ ዘኢትሐየ ዘአስተዳለወ እግዚአብሔር ለእለ ያፈቅርዎ እስመ ኢርእያ ዓይነሰብእ ወኢስምዓ ዕዝነ ሰብእ ለእንተ ተደለወት ለቴጌራን ገነተ ትፍሥሕት አልቦ ዝየ ሐዘን ከመትባኡ ህየ ዕቀቡ ሥርዓተ መላእክት ምእመናን ዘተውህበ እምኅበእግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ከመትዕቀቡ ሕጋ ወሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ወአለስ ኢአቀቡ ህጋ ወሥርዓታ ይት ኋለቁ ምስለ መዓሥባን ወመናፍቃን ወለአለሰ ዐቀቡ ሕነ ወሥርዓቶ ይሁቦሙ ዓሥቦሙ ከመይንሥኡ ዓሰበፃማማሆሙ እስመ አስተፍሥሕዎ ይቅርባይነት ሥዕለት ለድሐ መራራት ምዕዋት ሲሆነ እነዚህ ሁሉ ሕይወቱን ለመንፈስቅዱስ የሠጠ ሰው የሚያገኛቸው ናቸው ብልሆች የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ዘንድ በሠይጣንም መንገድ እንዳይሄዱ በደስታ አንድጊዜ በሐዘንና በትካዜ ሊላ ጊዜ ሠይጣን ልባቸው እንዳይሠርቅ ይጠንቀቁ እናንተም ደስታችሁን ወደሐዘንና ወደትካዜ ለውጡት ሐዘናችሁንም በአኮቴት ተቀበሉት እግዚአብሔር በናንተ ደስ ይለው ዘንድ ይህን የመሰለ ሕይወት ካላችሁ ዓይን ያላየውን ዶሮ ያልሰማውንና በሰው ልቡና ያልታሰበውን እግዚአብሔር ይሠጣቹኋል ገነተትፍሥሕት የሰው ዓይን ያላያት ናት የሰው ጆሮም ያልሰማት ናት ስለዚህ ለዚህ ትልቅ ጸጋ ትበቁ ዘንድ ትጉ በገነተትፍሥሕት ሐዘን የለም ወደዚሁ ለመግባት ትችሉ ዘንድ ከጌታችን መድሐኒታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአብሔር ዘንድ ለምዕመናን መላእክት የተሠጠውን ሥርዓት ጠብቁ የቅድስት ቤተክርስቲያንን ሥርዓት በመጠበቅ ይህንን ታገኛላችሁ ከዚህውጭ ከሆናችሁ ግን ከመዓሥባንና መናፍቃን ጋር ትቆጠራላችሁ እግዚአብሔር ህጉንና ሥርዓቱን ምሥጋናቸውንና ዋጋቸውን ይሠጣቸዋል የድካማቸውንም ዋጋ ለሚጠብቁ ሁሉ ህህባለህ ወሂከዐበቲከዐ ለመርዓዊ ሰማያዊ በምግባር ቅዱስ ዘዕድቅ አስመ ሀበሀሎ መንፈሰጽድቅ ህየ ሀሎ መንፈሰ ግአዛን እስመ መንፈሰጽድቅ ታግእዝ ኩሎ ዘይገብር ኃጤኣተ አመስ ጽድቅ ታግአበክሙ አማን ግኩዛን አንትሙ ወተመነንክሙ እምኅበጽድቅ እስመበፈቃድክሙ ገበርክምዋ ለኀጢአት ወአምግብርናት እንዝ ትሬአዩ ኩሎ ከቤተክርስቲያን እስመተብህለ ቤተ ክርስቲን ብሂል ነፍሰክርስቲያን ብሂል ወመንፈሰ ክርስቲያን መንፈሰክርስቶስ ውእቱ ወመንፈሰክርስቶስ መንፈዕአግዚአብሔር ኅበሀሎ ይግእዝ ኃጢአት ወመንፈስ እግዚአብሔር ትፀዐርህ ላእለብእሲ ጻድቅ እንዘትብል መሐረኒ አእግዚአብፄር ወተሠሀለኒ ወእንዘ ይብል ከመዝ ወይፀርህ ጻድቅ ብአሲ ኢይኤብስ እስመእግዚአብሔር ሀሎ ሳአሌሁ ውስተሕሊናሁ ወበእንተዝ ይሴውሮ እምሥህተተ አጋንንት ንትዓቀብ እምስሕተተ አጋንንት እንዘሀሎ መንፈሰእግዚአብሔር ላእሌነ ወናሠንያ ለቤተክርስቲያን በከመ አዘዙነ ሐዋርት እንዘ ነክትት ደዌያተ ነፍስነ ወሥጋኮ ይከፍላቸዋል ሰማያዊውን ሙሽራ በተቀደሰ አካፄዳቸው ደስ አሰኝኝተውታልና የፅድቅ መንፈስ ባለበት በዚያ ነፃዛነትና ደስታ መንፈስ አለና መንፈሰ ጽድቅ ከሐጢአት ነባ ታወጣለችና አውነት ነዛ የምታወጣችሁ ከሆነ እናንተ በአውነት ነፃነትን የተቀዳጃችሁ ናችሁ ሐጢአትን ለመሥራት የሚያስገድዳችሁ የለም በገዛፈቃዳችሁ ብቻ ሐጢአትን ትሠራላችሁ ካሁን ጀምሮ ግን ነዓ የወጣችሁ ሁነ ሐጢአት አይግዛችሁ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ሁሉ ተመልከቱ ቤተክርስቲያን ማለት የክርስቲያን ነፍስ ማለት ነው የክርስቲያን ነፍስም የክርስቶስ ነፍስ ማለት ነው ኃጢአት ሊወገድ ካለበት ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መንፈስ እንዲህ እያለች ድምን ታሰማለች የምታሰማውም በባድቅ ሰው ላይ ነው ድምፅዋንም የምታሰማው እግዚአብሔር ሆይ ማረኝ ይቅርም በለኝ እያለች ነው እንዲህ እያለ ሲጮህ ጸድቅ ሰው በሐጢአት አይቸነፍም ወድቆ አይቀርም እግዚአብሔር በሱ ሳይ አለና ሕሊናውም ሁሉ ከእግዚአብሔር አይርቅምና እግዚአብሔርም የሕሊናው ቅንነት እያየ በአጋንንት እንዲረገጥ አሳልፎ አይሠጠውም ስለዚህ ሁላችን ከአጋንንት ስህተት እንጠበቅ ከሥጋና ከነፍስም ደዌ እየተጠበቅን ሐዋርያት አባቶቻችን እንዳዘዙን ቤተክርስቲያንን እንጠብቃት ለሰለባ ወቂከቁ ዐየቲከር እመኢመራሕክምዎሙ ለሕዝብ ይወቅሰክሙ ወአምዝ እለአምታሕቴክሙ ወኢነገርክምዎመ እግዚአብሔር አእስመይቤሎ እግዚአብሔር ለሕዝቅኤል ነቢይ ወልደ እግዚአብሔር ወልደ እጓለአመሕያው ረሰይኩከ ሰብአዓይን ላዕለሕዝብ ንግሮሙ ለኀጥአን ይነሥሑ አምሐጢ አቶሙ ወእመሰስነገርኮሙ ወኢነሥሑ እም ይመውቱ በሐጢአቶሙ ወእመሰ ነገርኮሙ ሐጢአቶሙ ወነስሑ አምኀጢአቶሙ አድሐኑ ርእሶሙ አንተኒ ትትአሰይ በኃበእግዚአብሔር ወካፅበ ንግሮ ለዓድቅ ከመኢይትመየጥ እከምዕፅድቁ ወእመሰ ገብረ በከመአበዝኮ አድሐነ ርእሶ ወእመሰ ነገርኮ ወኢተዓገሠ በዕድቁ ይመውት በኃጢአቱ አንተሰ አድሐንከ ርእስከ ወእመሰ ዐቀበ ጽድቆ እስከዕለተ ሞቱ ይመውት በፅድቁ ወይትአሰይ በኃቤየ አንተኒ ትትአሰይ በኃቤሁ ህየንተዘገበርከ ወነገርኮ ከመዝ አዝዞመለካህናት ከመይንግርዎ ለሐጥእ ይነሥህ አእምሐጢአቱ ወኢያድሉ ለገፅ ወኢይፍርህዎ ለባዕል በእንተ ብዕሉ ወኢለንጉሥ በእንተ ፅበየ ክብሩ እስመ ንጉሠሰማያት ወምድር ዘላእሴሁ ለውአእቱኬ ያከብሮ ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ በቪህም አካሄድ ሕዝቦችን ካልመራቹሏቸው ከኛ ሥር ሁነውም እያለ ከማስተማር ችላ ካላ ትሏቸው እግዚአብሔር ይወቅሳቹሏል እግዚአብሔር አምላክ ነቢዩን አዝቅኤልን እንዲህ ብሎታል የሰው ልጅ ሆይ በሕዝብ ንድ የዓይን ምሥክር አደረግሁህ ሐጢአተኞችን ንሥሐ ይገቡ ዘንድ ንገራቸው ከስሕተታቸው ይመለሱ ንድ አንተ እንዲመለሱ ነግረዛቸው ካልተመለሱ ግን በዚሁም ከሞቱ አንተ ራስህን አዳንክ እነሱም በኃጢአታቸው እንደሞቱ ይቀራሉ ወይም ደግሞ አንተ ስላስተማርካቸው ከተመለሱና ንሥሐ ከገቡ ከኃጢአታቸውም ከራቁ ራሳቸውን ካዳነ አንተ ከእግዚአብሔር አምላክህ ብዙ ሥጦታ አለህ ጻድቁንም ቢሆን ከዕድቁ ወጥቶ እንዳይጠፋ አስተምሪጦ አንተ እንደ ነገርከው ባንተ ተመርቶ መልካም ከሠራ ራሱን አዳነ ካልተመለሰ ግን ኃጢአቱን ተሸክሞ ይሞታል አንተ ግን ሐላፊነትህን ተወጥተሃል ባንተምክር ተጠብቆ እስከዕለተሞቱ ድረስ ከቆየ ጽድቁንም ከጠበቀ ከኔ ዘንድ መልካም ሥጦታ አለው አንተም እሱን አስተምረህ በመመለስህ ዋጋህ ብዙ ነው ለካህናት ከእግዚአብሔር የታዘዘው ይህ ነው ካህናት ሐጢአተኛው ንሥሐ እንዲገባ ብዙ መድከም ሥራቸው ነው ይህንን ሲያደርጉ ፊቱን በማየት እንዳያዳሉ ይጠንቀቁ ንጉሥም ይሁን ሌላ ባለሥልጣን ሥጋዊክብሩን ከስብእናው ለይተው ሪቃ ርቭ ክርስቲያን ይቤ እግዚአብሔር ለዘአፍቀረነ ወዓተበ ተእዛዝ አፈቅሮ ለዘሰ ይዐፀልእ ቃልየ ወጦኢክቀቦ አኮ አነ ክእኬንናኖ አላ ውእቱ ቃልየ ይኬንና ወስምዓ ይከውን ቦቱ እመልአልተርአሱ ወይዐሐፍ ውስተ መዕሐፈ ዕዳሁ ወይትነበ። ከአሴር ወገን የሆነችው የፋኑኤል ልጅ ሀና ፀሉት ከማድረስ በፍዑም አታርፍም በከንፈርዋ እግዚአብሔርን ስታመሰግን ትኖር ነበር ሐና ሌት ተቀን ከእግዚአብሔር ምስጋና አታቋርጥም ከንፈሮቿ ሲላወሱ ሲንቀሳቀሱ አይታይም ለመሐይምናንም እንዲሁ መሆን ይገባቸዋል መሐይምናን የሚዐልዩተትም ስለነፍሳቸው ነው በንፁሕ ልቦና ወደእግዚአብሔር የሜሀልይ እግዚአብሔር ለወዳጆቹ ያዘጋጀውን መልካም ሰማያዊ ሕይወትን ያገኛል ልጄ ቀለሚንጦስ ሆይ የምነግርህን ስማኝ የእግዚአብሔርን ቃል ችላ የሚሉ ሁሉ ከቅድስት ቤተክርስቲያን ዕድል የላቸውም ቤተክርስቲያን የሐዋርያት ስለሆነች የሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ምሳሌናት እሷ ስማያዊትናትና በሷም ላይ ብርፃን ከሩቅ እንደፀሐይ ይታያል እሱም የማሕበር መድበልን ይመስሳል ነቢያት ቤተክርስቲያንን በገዳም ውስጥ ሁና አይተዋታል በተራሮች ላይ ሁናም እጅግ ስታምር ተመልክተዋታል በተለያዩ የመንፈሳዊ ክብሮችም የበላይ ትሆነን ዘንድ አደረግን ጌታችን እንዳዛዘንም በሷ ላይ ሥርዓትን ሠርተናል ወአስተዳለውናሃ ለመርዓዊ ሰማያዊ በከመአዘዘነ ለሊሁ ወገበርነ ሠርጓቲፃ ቀዳሚ ዘነቢያት ወዳግም ዘሐዋርት ዘዚአነ ወእምዝ ለሊቃውንት እአእለቤተክርስቲን ጳጳሳት ወእምዝ ለሕዝብ ወለኩሉ ደሴያት ወበሐውርት ከመይትፈሥሑ በሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ቤተክርስቲያን እንቲአነ ይእቲ እንተ ቀደሳ በደሙ በዓተባ በዕዐፀ መስቀሉ ከመትኩን ምሥአለ ወምሥጋደ ወምስትሰራየ ኩሉ ኃጢአት እንተ ፅፁበ ታቀልል ወዘተመንደበ ትረድእ ይአእተኬ ንዕቀብ ሥርዓታ በኩሉ ጥንቃቄ እንዘ ናስተጥዕም ላቲ በተድላ ወሃይማኖት ዘመንፈስቅዱስ በስብሰብቲ ዋህድ ወልደ እግዚአብሔር መድኅኒነ ወንሕነኒ ንትፈሳህ ባቲ ወእለፀንዑ በሥርዓትነ ይፌስሑ ፈድፋደ እስመ ቤተክርስቲያን ዘሕዝብ ይቤ ነፅሪ ዓውደኪ ወተፈስሒ በሕዝብኪ እለአርትዑ ነፍሶሙ በንስሐ እስመ ይተፌስሑ በውስቴታ ሰ እስመ ነፍስክርስቲያ ወዓናትዒፃ ኢይትዓወቅ እስመ ዓናቅዒሃ ለሊሁ እግዚእነ ዘቦአ እንተ ዓናቅዒፃ ወቦአ እንትደዴዛ ቤተክርስቲያን መንግሥተ ሰማያት ይእቲ ባቲ ንሄፄሊ እንዘ ነዓቅብ ትአዛዞ ለእግዚአብሔር ጌታችን ባዘዘን መሠረትም ለሰማያዊው ሙሽራ እንድትሆን አዘጋጀናት የሷም ሽልማቶች በመጀመሪያ ነቢያት ቀጥሎ እኛ ሐዋርያት ከኛ ቀጥለው ሊቃውንትና ለቤተክርስቲያ በደሴቶች በብፄሮችና በአገሮች ላሉ ሕዝቦች ሁሉ ትሰጣለች ሕዝቦቹም በሷ ይደሰታሉ ቤተክርስቲያን የኛ ገንዘብናት መድሐኔዓለም ክርስቶስ በደሙ ቀድሶና በዕዐመስቀሉ ባርኮ መለመኛና መስገጃ የሐጢአትም ማስተሠሪያ ትሆን ዚንድ ሠጥቷታልና ቤተክርስቲያን ጭንቅን ታቀላለች የተቸገረውንም ትረዳለች እኛም የሷን ሥርዓት በጥንቃቄ እንጠብቅ መንፈሳዊውም ሁሉ በሷ ከይዳ እያደረግን እንክር የመንፈስትዱስ ፍሬም በሷ እንዲያፈራ እናድርግ ይህም በመድኃኒታችን አንድ ወልደ እግዚአብሔር ምስጋና ነው እኛ በሷ እንደሰት የኛንም ሥርዓት ጠብቀው በሷ የሚኖሩ እንደኛ ይደስቱ ቤተክርስቱያ በሕዝብ ዘንድ ናት ቤታችን አደባባይሽን ተመልከቺ በሕዝብም ደስ ይበልሽ ብሏልና በንሥሐ ሕይወታቸውን አስተካክለው የተገኙትም ሁሉ በሷ ይደሰታሉ ቤተክርስቲያንና በሮቿ አይታወቁም የቤተክርስቲያን በር ራሱ ጌታችን ኢየስስ ክርስቶስ ነውና በሉ አማካይነት ወደቤተክርስቲያን ይገባል በሯም እሱ ነው ቤተክርስቲያን መንግሥተስማያት ናት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ እየጠበቅን በሷ ህህህህህህ«ፎከወዐህኋበዐዘገቲከ ሥሬ እስመ ይቤ ለሊሁ አነ ውስቱ ዐንቀዕ ዘበአማን ወአልቦ ዘይመዕእ ኀበአብ ዘእንበለ እንተ ሐቤየ ወዘኪያየ አእመረ አእመሮ ለአቡየ ዘፈነወኒ ይቤ አነ እሜሕሮሙ ለንሁሐን ወዘይበውዕ ኀቤየ ይረክብ ምርአየ ይበውእ ውስተ መርዓይ እንዘይትፌሣህ ወይቤ አነ ብርፃን ወከበርሕ አዕይንተ ዕውራን ወእነብር ወእዘብጦሙ ለአጋንንት ወአሰጥሞሙ ለመራእየ አሕርው ውስተባሕር ወይቤ አነ ሕይወት ወአነሥኦ ለአልአዛር እመቃብር እምድሕረ ረቡዕ ዕለት ይቤ አነ ውእቱ ዕፀ ሕይወት ወይቤ አነ ውእቱ ዐፀደ ወይን ወእሬስዮ ለማይ ወይነ ወአፀግብ እለ ውስተ ከብካብ ይቤ አነ ውእቱ ሕብስተ ሕይወት ዘወረደ እምሰማይ ወአዕገብ ኩሉ በሪ ጎብስት ዛብእሴ ዘእንበለ አንስት ወደቅ ወይቤ አነ ውእቱ ነቅዓማይ ዘዐምዓ ይምፃእ ኅቤየ ወይስተይ ይቤ አነ ውእቱ ፀሐየ ዕድቅ ዘበአማን ዘያበርህ ውስተ ልበሰብእ መሐይምናን ፀሐይሰ ሠሪቃ ተዓርብ ወክርስቶ ስሐየ ዕድቅ ዘኢየዓርብ ይቤ አነ ሕይወት ወመድጓኒት አነ ማሕቶት ዘያበርሕ ፅልመተ ልብ ለእለ የዓቅቡ ትእዛዝየ ወአበርሕ ኣዛህባህፍቶከ። ውስተኩነኔ ደይን ኀበ አልቦ ወጺአ እስከ ለዓለመ ዓለም ፅቀቡ ሕግየ ወኢታስትቱ እምሥርዓትየ ዘሠራዕኩ ለክሙ ሕጌን ጠኸቁ ከሥርአቴ የምታቃልሉት አይኑር በቅድስት ድንኳ ህህህህህህ«ፎቪከወዐህበዐዘፐቲከ በቅድስት ደብተራ ኀበእትናገር በውስቴታ ውስተአልባቢክሙ እስመምሥአል ወምሥትሥራየ ኀቢአት ይእቲ እስመ ዕፁበ ታቀልል ወትረድእ ለዘተመንደበ እስመ መፍቀሪተ ነግድ ይእቲ ወለዘሰአለ ትሁብ ምሕረተ እስመ ማሕደረ ትፍሥሕት ይእቲ ወእለይትመረኩዝዋ ኢይተነትኑ ለዓለም እስመ ፅኑዕ መሠሬተድዳ በኀይለመስቀሉ ለኢየሱስ ክርስቶስ ክአድኀና በደሙ ወአተባ በዕፀ መስቀሉ ከመትኩን ምስትስራየ ኀጢአት ኦ ወልድየ ቀሌሚንጦስ ዘንተ ሥርዓተ አማሪቅቦሙ ለሥዩማነቤተ ክደርስቲያን ከመይዕቀቡ ሥርዓተ ቅዱስ እምኅበ እግዚአብሔር ዘተሠርዓ በኢየሩሳሌም እንተ በውስቴታ በላዕሉ ይሴብሑ መላእክት ወኩሎሙ ትጉጎኅን ኃይለሰማያት ወ አእላፋት ወትእልፊተ አእላፋት ወማሕበረ በኩር እለፅሑፍ አስማቲሆሙ ውስተ መፅሐፈ ሕይወት በኢየሩሳሌም ሰማያዊት እንተ በሰማያት ወይእቲ ታበፅሖሙ ኀበእግዚአብሔር ሰዕጉሳን እለ ይነብሩ ውስቴታ ወትቤሎሙ ነዩሙ ውሉድየ እለ ይተግሁ ኀቤከ መዓልተ ወሌሊተ በውስቴትየ ወየዐቅቡ ሥርዓትየ ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ በደብተራጽድቅ አድሬ እናንተን የማፅናናበትን ኃይሌ ሠርቻለሁ እሷ መሣዐኛና የሐጢኣት ሥርየትን መሥጫ ናት እሷ ጭንቅን ታቃልላለች የተቸገረውንም ትረዳለች እሷ እንግዳን የምትወድ ናት ለለመነ ይቅርታን ታሠጣለች የደስታ ማደርያ ናትና እሷን የሚመረኮኩዙ አይፍገመገሙም መሠረቷ የፀና ነውና የፀናውም በኢየሱስ ክርስቶስመስቀል ነው እሉ በደሙ አድኗታልና በዕፀመስቀሉም ባርኳታልና የሐጢአትማስተሠርያ ትሆን ዘንድ ልጄ ቀሌሚንጦስ ሆይ የሠጠሁህን ሥርዓት ለቤተክርስቲያን ሹማምንት በአደራነት አስረክባቸው እነሱም በዚሁ እየተመሩ ቅዱሱን የእግዚአብሔር ሥርዓት ይጠብቁ ይህሥርዓት በእውነተኛው ድንኳን ተሠርቷል እቺም ድንኳን በሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ትመሰላለች ሰማያዊቋ ኢየሩሳሌም አእለፋት አእለፈ አእለፋት መላእክት ኃይላትም ማሕበረ በኩር በሚባል የሚታወቁትም ሁሉ ለአምላክ ተገዢነታቸው የሚሜገልፁባት ናት የሁሉም ስም በሰማያዊቷ ኢየሩሳሌም ተዕፏል እቺ ሥርዓት ወደእግዚአብሔር ታደርሳቸዋለች ትዕግሥተኞች በውስጧ ስለሚኖሩ ልጆቼ ትላቸዋለች እነቪህ ትዕግሥተኞች በተቀደሰው ትጋታቸው ሌትተቀን እግዚአብሔርን ለማገልገል ለዝሉፉ በእንተ ሥርዓት ዘሠራዕኩ ሎሙ ወታወርሶሙ መንግሥተ ሰማያት ዘመሐለ ለአበዊሆሙ ሰአለ ተአመንዎ ኦ ወልድየ ቀሌሚንጦስ ፅቀብ ሥርዓተ ሕሩየ ዘተወፈይከ እምኀበእግዚአብሔር ውስተ እዴከ እስመ አነ ተወፈይኩ መራትተ መንግሥተ ሰማያት አንተኒ ትነሥእ አምኅቤየ ዕቀብ ወአወፍዮሙ ለሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እለሐለው እምታሕቴከ አማሕዕኖሙ ይዕቀቡ ሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ወእሙንቱ ይሥርዑ ዘከመ ክህሉ ለዲያቆናት ወንፍቀ እለየዓቅቡ አብያተ መበለታት ዲያቆናት ወለሕዝብ ለእድ ወለአንስት ወለሕፃናት አዝዝዎሙ ከመያርትዑ ሐዊረ በፍኖተ ጽድቅ ክሐዋርያት ከክሠርዑ ለቤተክርስቲያን ዘከመ አዘዝነ ቀዳሚ ውስተ ሕግነ ወንቤ ኩሎሙ እለቤተክስቲያን በውስተ ምቅዋሞሙ ሰለሊቃነ ጳጳስት ወሊቃነ ካህናት ቀሳውስት ወዲያቆናት ወአናጉንስጢስ ወለሕዝባውያን አእሩግ ወሕፃት ወአንስት ቅዱሳት ወደናግል ወመዓስብ ዕቤራት ወዕጓለማውታ ወዲያቆናዊት ፍሉጥ ምቅዋሞን በበይናቲሆን ነጸስለሳለወየከዐክመ ክቲከፈዐ ይተጋሉ እነሱ እናንተ በምትሠጡዋቸው ሥርዓት ይመራሰሉ በቅድስት ቤክርስቲያን አማካይነትም መንግሥተ ሰማያትን ይወርሳሉ ለአባቶቻቸው ምሎላቸዋልና ልጁ ቀላሚንጦስ ሆይ የተመረጠውን ሥርዓት ጠብቅ ይህም ከእግዚአብሔር በእጅህ የተቀበልከው ነው እኔ የመንግሥተሰማያትን ቁልፍ ተረክቤአለሁ አንተም ይህንኑ ከኔ ትረከባለህ ይህንኑን አንተም ጠብቀህ ካንተ በቷላ ለሚነሱ የቤተክርስቲያን አስተባባሪዎች አስረክባቸው እነዚህም አንተ የበታቾችህን አድርገህ የምትሾማቸው ናቸው የቤተክርስቲያንን ሥርዓት ይጠብቁ ዘንድ አደራ በላቸው እነሱም እነደሚገባ አድርገው ሕግን ይሥሩ ሕጉም ለዲያቆናት ለንፍቀዲያቆናት ለሕዝብ ለወንድና ለሴቶች ለሕፃናት የሚስማማ ይሁን እነሱም በእውነት መንገድ ይራመዱ ሐዋርያት ለቤተክርስቲያን ሥርዓትን ሠሩ። እመሂ በክህደት ወእመሂ በእምነት እመሂ በፆም በዘኮነ ግብር አሠኒ ወአስተሐምም ለፈውሶታ ከመትኩን ንፅሕተ ወትትወደይ ውስተ መዝገበ እግዚእከ ወኢይኩን ክርዳደ ዘያውዕይዎ በእሳት ክርዳድሰ ሐጥእ ውእቱ ዘኢይትመየጥ ውስተንሥሐ ካንተ በታች ላሉ የቤተክርስቲያን ሹማምንት ይህን ሕንዲፈፅሙ እዘዛቸው ከሁሉ በላይ ወደሆነችው ቅድስት ቤተክርስቲያን ለሚሄዱ ሁሉ ጎብኛቸው ደስም አሰኛቸው የታመመች በግም ብትኖር አትናቃት እጅና እግሮቿም ቢሠበሩ አሥረህ እንድትጠገን አድርግ የጌታህን ግልገል አታጥፋ የታመመችውን በግ በትከሻዎችህ ተሸክመህ በመውሰድ ወደጌታህ ቤት አድርሳት ከጤናማ በጎችም ለመጨመር ህክምና አድርግላት የቆሰለውን አካልዋ በወይንና በጨው እጠበው የሚያስፈልገውም ከሆነ ብጣው እንደገናም ጨውንና ወይን በቁስሉ ላይ አፍሥስበት በጨውና በወይን በሽታ ሁሉ ይነቀላል አቺ የታመመች በግ ስትድን ለጌታህ መዝገብ የምታስገባውን ፍሬ አታውቅም የሰው ሕይወት ጣዖትን በማምለክ ብትደክም ከሐጢአት አንፃት በንሥሐም አካፄድዋን እንድታስተካክል አድርማ ለጌታህ እግዚአብሔር መዝገብ ንፁሕ ሥንዴ ሁና እንድትቀርብ በክሕደት ይሁን በእምነት በፆም ይሁን በጸሎት በማነኛውም ሁኔታ ብትገኝ በተሠጠህ ሐላፊነት ከአግዚአብሔር ጋር ያላትን ግንኙነት እንድታስተካክል አድርግ ከነፍስ ሕመም ፈውሳት በዚህ ጊዜ ንፁሕ ስንዴ ሁና ወደጌታ መዝገብ ትገባለች እንክርዳድ ሁና ወደእሳት አትጣልም እንክርዳድ ማለት ቤተክርስቲያን በንሥሐ ወደቅድስት ህህህህህ«ፎከወዐሀበዐዘቲከዐ ውስተሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስደቲን እንቲአነ እንተተዓቅብ ሥርዓታ በኩሉ ጊዜ ወአንተሰ አዝዞሙ ለሊቃውንተ ቤተክርስቲያን እሙንቱኒ የአዝዝዎሙ ለሊቃውንተ ሕዝብ ለነገሥት ወለመኳንንት እንበለፍርሐት በእንተ ሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን መዓድዎሙ ወአለብውዎሙ ዘተሠርዓ ሎሙ በሕግ ወአንተኒ መኩንን ለአእመኮንከ በከመ ፅበይከ ስማዕ ቃለ እግዚአብሔር ዘነገሩከ ቃለ ሊቃውንተ ቤተክርስቲያን ወኢትኅዝን ላእሌሴሆሙ በትዕቢት ወበትዝሕርት ከመ ኢይትመዓዕከ እግዚአብሔር ወኢታንብር ቂመ ውስተ ልብከ በእንተ ዘነገሩከ ቃለእግዚአብሔር በእንተ መድንኒተ ነፍስከ ወእመኒ ንጉሥ አንተ በከመትቤ መንግሥትከ አፍቅር ቃለ ወኢትፍርሖሙ እግዚአብሔር ከመይንግሩከ ወኢትትዓወሮሙ ለእለ ነገሩከ አላ አፍቅድሙ ፈድፉደ ከመ ነፍስከ ወኢትትገረም ላእሌሆሙ ከመ ኢይትመዓዕከ እግዚአብሔር በመዓቱ ወካዕበ ፍርሖ ለዘይኬንን ነፍስ ወሥጋ ሕቡረ ወኢታአእትት ቃሎሙ ዝዘነገሩከ አስመ ዘይትዔወር ቃለ እግዚአብሔር የሐፅፅ መዋፅሊሁ ወያገብእ ላእሌሁ ኩሎ አእኮኩየ ዘነበበ የማይመለስና በሷ እየተመራ የእግዚአብሔር ቤተሰብ ለመሆን የማይፈልግ ማለት ነው አንተ ግን የቤተክርስቲያንን ዐለቆች የሕዝብን አለቆች ይመክሩዋቸውና የእግዚአብሔርን አካሄድ ለሕዝብ ያስተምሩ ዘንድ እዘዛቸው የሕዝብ አለቆቹም ሳይፈሩ በጥብአት ነገሥታቱንና መኳንንቱም ያስተምሩ በህግ የተሠራላቸውን ምዕመናን ይከተሉ ዘንድ ንገሩዋቸው አስረዱዋቸውም አንተም ልትሠማው የሚገባህን የእግዚአብሔር ቃል ከመስማት ወደቷላ አትበል። የቤተክርስቲያን መሪዎች የሚሠጡህን ትምህርት በትሕትና ተቀበል ሰውን አትፍራ ትዕቢትና ትዝሕርት አይደርብሕ እግዚአብሔር እንዳይቆጣህ ቂምን በልቡናህ አትያዝ ነፍህ ለማዳን ከመምህራን ስለሜደርስብህ ተግሣፅ ቅሬታ አይኑርህ አንተ ንጉሥ ብትሆን ባለህ የመንግሥት ሥልጣን ልክ ቃለአግዚአብሔርን ውደድ ይህ ከሆነ ነው መምህራን የሚነግሩህን ልትረዳ ምትችለው ሥልጣን አለኝ ብለህ መምህራንን ችላ አትበላቸው እንደነፍስህ ውደዳቸው እንጂ በምድራዊ ሥልጣንህም አትክበዳቸው እግዚአብሔር በመዓቱ እነዳይቆጣህ ነፍስንና ሥጋን አንድ ላይ የሚኮንነውን ፍራው ከመምህራን የተነገረህን ቃለእግዚአብሔር አታርቅ ቃለእግዚአብሔርን ችላ የሚል ሁሉ ዕድሜው አጭር ይሆናል እግዚአብሔርም ህህህህህ«ፎከወዐህቋበዐዘቲከዐ ላእለሳኦል ወአከአብ ወኦዝያን በውእቱ መዋዕል እለተአደው ወተዐወሩ ቃለእግዚአብሔር እንዘ ነገሥት እሙንቱ ወኢያሰነዩ ምግባሮሙ ለዘይሬዕዩዎሙ ወኢያንበሩ በርትዕ እለ እምታሕቴሆሙ አበግዓ መርዔቱ ለእግዚአብሔር እለ አእቀቦሙ ከመ ይርአዩዎሙ በንፁሕ ወእመሰ አሕጎሉ እምዘ አዕቀቦሙ ሀሎ ዘይትሐሰሶሙ እግዚአብሔር ለእመ አጥፍኡ ነፍሳተ በከንቱ ነፍላትሰ እለይርኦዩ ጳጳሳት እለቤተክርስቲያን አንተስ ኦ ንጉሥ ትሬኢ ሥጋ ወክሙ ዑቁ ከመኢይታሕጉሉ መርዔቶ ለእግዚአብሔር አንተሂ ንጉሥ እነዘትኤስዮሙ አድኅኖሙ እምእለ ይትኤገልዎሙ እቡያን እለኢአቀቡ ፍትሐ ወይትዔበዩ በፅንዓኃይሎሙ ወአንተሰ አድጎኖሙ እምእደ ሐጥአን ወለእቤራት ወእጓለማውታ ለሥዩማን ወለሊቃነ ጳጳሳት ወእጓለማታ ለሥዩማን ወለሊቃነ ጳጳሳት ወአእጓለማውታ ወለሥዩማንሂ ወለሊቃነጳጳሳት ይዕቀቡ ነፍሶሙ ከመ ኢይማኦሙ ህህህህህህ«ፎቲከክበዐፒከዐፈሺር ጩጨ በበማአ ው በ መ መ የገዛራሱን መጥፎ ንግግር በአክአብ በሳኦልና በኦዝያን ላይ እንደፈፀመው ሁሉ ያደርግበታል እነሳኦል ከእግዚአብሔር የተሠጣቸውን ሥልጣነ መንግሥት እንደግል ሥልጣን በመቁጠር ቃለእግዚአብሔርን ችላ አሉ ምግባራቸውን አላሳመሩም ከፍ ያረጋቸውን እግዚአብሔርን ችላ አሉ ምግባራቸውን አላሳመሩም ከፍ ያደረጋቸውን እግዚአብሔር ራሱ የበታቾቻቸውን በቅንነት አልመሩም እግዚአብሔር ግን አደራነትን ሠጥቶአቸው ነበር በአደራነት የተሠጡዋቸውን የእግዚአብሔር መንጋዎች ካጠፉ በሐላፊነት እግዚአብሔር ይጠይቃቸዋል ነፍሳትንም በከንቱ ካጠፉ ዕዳቸው ብዙ ነው በዋነናነት ነፍሳትን የመጠበቅ ሐላፊነት ያላቸው ግን ጳጳሳት ናቸው ንጉሥ ሆይ አንተ ሥጋዊውን ሥራ ትጠብቃለህ ስለዚህ አንተና ጳጳሱ የእግዚአብሔር በጎች እንዳይጠፉ ተግታችሁ ጸልዩ አንተ ንጉሥ ከመልካም አያያዝ ጋር ሰዎችን ከሚታገሉዋቸውና ፍርድን ከማይጠብቁ ትዕቢተኞች በፅናታቸውም ከሚታበዩ አድናቸው ንጉሥሆይ ከበደለኞችና ከሐጢአተኞች እጅ ባልቴቶችንና የሙትልጆችን አድናቸው ከሊቃነጳጳሳት ደምሮ ያሉ በውስጣቸው ያሉትን ሙት ልጆች ያስተዳድሩ ዘንድ ድጋፍን አድርግላቸው ለሠይጣን እንዳይሸነፉም አበረታታቸው ጳጳስ ሰይጣን ወአሠንዮሙ በንሥሐ ወአድጎኅኖሙ አምፀብኡ ለዲብሎስ ከመይትፈሳሕ እግዚአብሔር በምሕሮቶሙ ወበዓቂበ መርዔቶሙ ወዕቀቡ መርዔተክሙ እንዘትሰምዑ ዘንተ ቃለ ወኢታስትቱ ዘአመገበክሙ እግዚአብሔር በመግቦቱ በከመኢይትሐሰስ እግዚአብሔር እምኔክሙ በእንተ ክኢመሐርክሙ ወኢገሠፅክሙ ለእለኢይሰምዑ እምኔክሙ ወለእአለሰምዑ ኢትፈንውዎሙ ውስተ ቤተ አበዊሆሙ ኢያማስኑ ዛይማኖቶሙ አዕንዕዎሙ እስከ ትፀንዕ አረማውያን ከመ ወተመይጦቶሙ አላ ዛይማኖቶሙ ወኢትፈንውዎሙ ውስተ ክህደት ከመ ኢያክብዱ አልባቢሆሙ አበዊሆሙ ወአዝማዲሆሙ እስመ አመ ትፌንዎ ሰዘአምነ ወተመይጠ እምክህደት ውስተ ብሔረ አበዊሁ አላውያን ወከሐድያን ትብእስ ክሕደቱ እምዘቀዳሚ በከመ ይቤ በወንጌል ኢተሀቡ ቅድሳተ ለከለባት ወኢትደዩ ባሕርየክሙ ቅድመ አሕርው ከመኢይኪድዎ በእገሪሆሙ ኢትስድድዎሙ ለእለአእመንክሙ ውስተ ግብረ ሆይ ከዲያብሎስ ጠብ ምዕመናንን አድናቸው በቪህ እግዚአብሔር ደስ ይለዋል እግዚአብሔር መንጋዎቻቸውን ስሰጠበቁ ደስ ይለዋል መንጋዎቻችሁን ጠብቁ ይህንንም ቃል እየሰማችሁ ለመጠበቅ ትጉ። ከሐዲማለት ያለህግ በአመንዝራነት የሚኖር ሰው ማለት ነው አረማውያን የባለእንጀራቸውን ገንዘብ እንደውሾች ይናጠቃሉ አሳማዎች የተባሉትም ህግ የለሾች ሁነው የረከሱ አለማውያን ናቸው እነዚህ የድሕነት ተስፋ ፈፅሞ የሌላቸው ናቸው ጌታችንም ለፍርድ ያቀርባቸዋል የነሱ ነፍስ እንደተለየች ወደኩነኔ ትወሰዳለች ስለዚህም ረሲአን ከደይን አይነሱም ሐጢአተኞችም ከፃድቃን ምክር አይጨመሩም ክዚህም በተነሳ ጌታ በተቀደሰው ቦታ አያቆማቸውም የመዳንና ምሕረትን የማግኘት ዕድልም የላቸውም እነዚህ ህግ የለሾች ወገኖች ተስፋቸውንና ተድላደስታቸውን ሥጋዊ ስሜታቸው በሚመራቸው ብቻ እየተመሩ በምድር ጨርሰዋል በፈቃዳቸው እንጂ በፈቃደእግዚአብሔር አይሄዱም ስለዚህ ፍዳ መከራና ሀዘን ብቻ ይጠብቁዋቸዋል እንጂ ወደቅድስና አይገቡም የቤተክርስቲያን አለቆች ሆይ ከእግዚአብሔርና ከኛ የተረከበችሁትን ሥርዓት ይዛችሁ ለመጓዝ ትችሉ ዘንድ ከሥጋዋ ነ ሰዎች የቤተክርስቲያንን ሐብት ለግላዊ ተግባራቸው እንዳያውሉ በቀኖና ቤተክርስቲያን ተወስኗል ከማንኛው የቤተክርስቲያ ህዛባላህየቶከ ክበዐቲከ« ለቤተክርስቲያን እስመዘእግዚአብሔር ውስቱ ወዘቀሠጠ ዘእንበለ ፈቃደሥዩማነ ቤተክርስቲን ተዓወሮ ለእግዚአብሔር ለዘከመዝ ብእሲ ይጠፍእ ዝክሩ እምድር በሰማያትኒ ይትወደይ ኀበእንተአልባቲ ሙዓእ እስከለዓለም ወለስዩማነ ቤተክርስቲን ቤተ እግዚአብሔር ኢይሕምዩዎመሙ ወኢይበልዎሙ አይቴ ወስዱ እስመበእንተ እግዚአብሔር ይሁቡ ለፅነኑላሳን እስመተውህቦሙ ተአምኖ እምኀበእግዚአብሔር ውስተኩሉ ንዋየቅድስት ደብተራ በውስተሐላፌ ንዋየዝንቱ ዓለም እፎ ኢይትአመና እግዚአብሔር እንዘነአምር ከመወሀቦ መራሑተ መንግሥተ ሰማያት ዕቀቡ ሥርዓታ ዘውስጥ ወክአፍአ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ዘይትገበር በነፍስ ወሥጋ ዘሕቡእ ወዘገሀድ ከመትቁሙ ፍሱሐ ኒክሙ በዓውደከብካቡ ለክርስቶስ አመያስተርኢ በስብሐቲሁ ይኩንን ሕያዋነ ወሙታነ ክርስቶስ ይሁቦሙ ለጻድቃን አስበጽድቆሙ ወለእለኢገብሩ ፈቃዶ ሐጥአን ይሁቦሙ አሰበ ኀጢአቶሙ ኩነኔ ነደ እላት ወአንስ እብሰክሙ አቀቡ ትእዛዘነ ክአበዝናክሙ ወኢትበሉ ለየማን ወኢለጸጋም እስመ እግዚአብሔር ይወቅስክሙ በእንተ ክኢስነይክሙ ኅብት በፈቃዳቸው አይውሰዱ የቤተክርስቲያን ገንዘብ የእግዚአብሔር ገንዘብ ነው ከቤተክርስቲያን ሹማምንት ፈቃድ ውጭ ገንዘብን የወሰደ እግዚአብሔርን ችላ ብሏል የቤተእግዚአብሔርን ንብረት የሚቀስጥ ሰው ከዚች ምድር ቨር አልባ ሁኖ ይነቀላል በሰማያዊው ዓለምም እስከ ዘለዓለም ከማይወጣበት ገሐነም ይከተታል የቤተክርስቲያን ሹማምንት ገንዘቡን የት አደረሱት ተብለው መታማት የለባቸውም እነሱ የተቸገረውን እያዩ ይረዱበታልና የቅድስት ቤተክርስቲያን ኃላፊነት በሙሉም ከነሱ ራስ ላይ ነው የተጣለው እግዚአብሔር የመንግሥተ ስማያትን ቁልፍ የሠጠው ካህን በዚህ በሚያልፈው ዓሰም ገንዘብ እንዴት አይታመንም የቤተክርስቲያንን ሥርዓት በውስጥም ሆነ በውጭ በነፍስና በሥጋ በድብቅ የሚሠራው ሁሉ ሙታንንና ሕያዋንን ሊገዛ ክርስቶስ በተገለጠ ጊዜ በሠርጉ አደባባይ ደስተኞች ሁናችሁ እንድትቆሙ ያደርጋቹቷኋል ክርስቶስ ለፃድቃን የድካማቸውን ዋጋ ይሠጣቸዋል ለሐጥአን ደግሞ የሱ ፈቃድ ሳይፈፅሙ ቀርተዋልና የሐጢአተኝነት ዋጋቸውን ይከፍላቸዋል ግራና ቀኝ ሳትሉ እኛ ሐዋርያት ያዘዝናችሁን ሁሉ ፈፅሙ በተቀደሰችው ድንኳን ሲፈፀም ያለውን ሥርዓት አፈፃፀማችሁ ኣህህህወዩከዐክቨበዐየቲከ« በቅድስት ደብተራ ወእመሰ አስነይክሙ ወገበርከሙ ኩሎ ዘአዘዝናክሙ ትነብሩ ምስሌነ ዲበመናብርተ ሱራፌል ወትኬንኑ እለ እምታሕቴክሙ ወለእለሰ ኢገብሩ ፈቃደክሙ ፍዳሆሙ ኩነኔ ነደ እሳት እስከለዓለም አንትሙሰ ኢታስትቱ ነጊረ ወምሒረ እስከ እለተ ሞቶሙ ሰእለ እምታሕቴክሙ አንትሙኒ አሰንዩ ግእዘክሙ እስከ ዕለተ ሞትክሙ ከመ ትትፈሥሑ ምስሌሁ በከብካቡ ለመርዓዊ ወትብሉ ይእተአሚረ አነ ወደቂቅየ ዘወሀበኒ እግዚአብሔር ወትትፌሥሑ ምስለ ደቂቅክሙ በመንግሥደተ ሰማያት ወይእተ አማረ የአኩትዎ ለእግዚአብሔር ወንሕነኒ ምስሌሆሙ ነአኩቶ ወለእመ ሆርክሙ በሥርዓታ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ውእቱ ይረድአክሙ ወያፀንዓክሙ ውስተ ገቢረ ትእዛዘቲሁ ከመ ትት መሐሩ ገቢረ ፈቃዱ አፅንዑ ልበክሙ ወኢትትሀወኩ እምውጊዛት ወእመሺኽ እምነፋሳት ወእመሂ እምሐይለ አጋንንት እመሂ በዘያስተርኢ ወእመሂ በዘኢያስተርኢ እስመ ለፍርሐት መቅሰፍት ባቲ እምኀበእግዚአብሔር ፈሪዛፃ እግዚአብሔር ባህቲቱ በቦቱ በፉጐዔት እስመ ፈሪፃ ካልተስተካከለ እግዚአብሔር ይወቅሳቹኋል እኛ ያዘበዝናችሁን ሁሉ ከፈፀማችሁ ግን ጌታችን ኢየሱስክርስቶስ በገባልን ቃል መሠረት ከሱራፌል መንበር ተቀምጠን ስንፈርድ ከበታቾቻችሁ ላይ አብራችሁን ትፈርዳላችሁ የናንተን ትምሕርት ሰምተው ሰማይመለሱ የነደእሳት ኩነኔ ይጠብቃቸዋል ይህም እስከዘለዓለም ነው እናንተ ግ ከናንተ በታች ያሉትን ከማስተማርና ከመንገር አትቦዝኑ እናንተም አመራራችሁን አስተካክሉ ይህንንም እስከዕለተሞታችሁ የዐና ይሁን በሙሽራው ሠርግ ደስተኞች ትሆኑ ዘንድ በዛንጊዜ እኔ እግዚአብሔር ከሰጠኝ ልጆቼ ጋር በመሆን አለሁ ትላላችሁ ከመንፈሳውያን ልጆቻችሁ ጋርም ትደበታላችሁ በመንግሥተሰማያት በዛን ጊዜ እናንተ እነሱና እኛ በሕብረት እግዚአብሔርን እናመሰግነዋለን እናንተ የቤተክርስቲያንን ሥርዓት መሠረት አድርጋችሁ ከተመራችሁ ባለቤቱ ይረዳቹኋል ልባችሁን ንፁሕ አድርጉ ማእበል አያውካችሁ የነፋሶች ነውጥም አያውካችሁ ከአጋንንት ሐይልም ተጠበቁ ከዚሁም አልፋችሁ ከሚታየውም ሆነ ከማይታየውም ሁሉ ተጠበቁ ከእግዚአብሔር እምነት ውጭ የሆነ ፍርሐት መቅሠፍትን ያስከትላል ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥቅምን የሚያስገኘው ህህህህህ«ፎከዐሀበዐዘቲከዐ እግዚአብሔር ትዓቅብ እምኩሉ መንሱት ዘይመፅ ላዕሌሁ እመሂ በቃል ወእመሂ በምግባር ወእመሂ በበዘኮነ ግብረሕሊና ዝንቱ ዓለም ጠቢበ ኩን ለገቢረ ፈቃዱ ለእግዚአብፄር እስመ ኪያከ ሐረየ እግዚአብሔር ከመ ትትሰአክ ለደብተራ እንተ አጥሪያ በደሙ ከመትኩን ምስትሥራየ ኃጢአት አንተሰ ንግሮሙ ለሥዩማነ ቤክርስቲያን እመቦ ብእሲ ዘየሐድግ ብእሲቶ ወውሉዶ ዘእንበለ ይልሐቁ ወያእምሩ ፍኖተ እግዚአብሔር በምክንያተ ትፅግሥት ወእመኒ ብእሲት እንተ ትሜንን ስብላሳበ ወተሐድግ ደቂቃ ክእንበለታልሕቅ እስመ ኢኮነ ርቱዐ ይትወከፎሙ እግዚአብሔር ሰእለ ከመዝ እስመ በምክንያተ ትዕግሥት አማሰኑ ደቂቆሙ ወዘሰ ይሄሉ ከመይትጎሠሥ አኮ እምድሕረአውሰበ ወወለደ አላ እምንእሱ ወእምድህረ አውሰበ ወወሰደ ያልሕቆሙ ወይምሀሮሙ ወይገሥያዖሙ በሠናይ ከመ ያእምሩ ፍኖተ እግዚአብሔር ወእምዝ ይትገሠፁ በንሥሐ እስከዑ እለተ ሞቶሙ ወእምድሕረ ነሥሑ ለእመ አበሱ ኢይበቀዮ ኦሙ ዘቀዳሚ ንሥሐሆሙ ህህህህህ«ፎከሀበዐዘቲከዐ እግዚአብሔርን መፍራት ብቻ ነው እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው ሊመጣ ካለው ጥፋት ሁሉ ይጠበቃል ጥፋት በተግባር በቃል በሌላም የዚህን ዓለም ሁኔታን በማሰብም ይመጣል አንተ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ለመፈፀም ጥብአት ይኑርህ የሐጢአት ማሥተሥረያ ትሆን ዘንድ በደሙ ገንዘብ ላደረጋት ደብተራ ተላላኪ እንድትሆን እግዚአብሔር መርጦሀል የቤተክርስቲያን ሹማምንትንም በትዕግሥት አመካኝቶ ገና ያላደጉ ሕዛናትን የእግዚአብሔርን መንገድ ሳያውቁና ሚስቱንም የሚተው ቢኖር ሴትም ትዳርዋን ትታ እመንናለሁ ብትልና በማደግ ላይ የሚገኙትን ሕፃናት ልጆቿን ትታ ብትመጣ የቤተክርስቲያን ሹማምንት እንዳይቀበሉዋቸው አስጠንቅቃቸው በዚህ መንገድ ከቤተሰባቸው የሚለዩ ሁሉ እግዚአብሔር ምነናቸውን አይቀበላቸውም ምነናን የፈለገ ሰው ሳያገባ በትንሽነቱ መመነን አለበት ትዳር መሥርቶ ከወለደ በኋላ ግን መመነን አይቻልም ቤተሰቡን ሜዳላይ ማፍሰስ የለበትም ትዳር መሥርቶ ልጆችን ከወለደ በኋላ የእግዚአብሄርን መንገድ እያሥተማረ ያሳድጋቸው በመልካም አስተዳደግም እየቀጣና እየተቆጣጠረ ያሳድጋቸው የእግዚአብሔርን መንገድ ይከተሉ ዘንድ እስከዕለተሞታቸው ድረስም በንስሐ ይገሠፁ ንሥሐ ከገባ በኋላ እንደገና ቢበድል የቀድሞው ንሥሐው ለዳግም ጥፋቱ አዝዝ እንከ ይዕቀቡ ሥጋሆሙ በንጽሕ ወኩኖሙ አርአያ ለውሉደክርስቲያን ከመ ያንፅሑ ሥጋሆሙ እምኩሉ ምግባረ ኀጎኅጢአት ወእም ዝሙት ወእማውታ ወበትክ ወእምክዒወ ደም ከመ ሰብእ በጉሕሉት ወእምስታይ ደመሰብእ ዘእንበለ ፅዋዕ ወበሊዓ ሥጋቢጽ በሐሜት ወአዲ ይትዐቀቡ እምስትየወይን ዘእንበለዐቅም ወእምስካር ዘይሬስዮ ለሰብእ ዘእንበለልብ ወዘሰ እንዘኤጴስቆጾስ አው ቀሲስ አው ዲቆን ዘይጎነዲ ወይሰቲ ዘእንበለዓቅም ይከውን ፅሉመልጣ በዝንቱ ይትመተሩ ምሂዚረ ወነጊረ ለእመዘከመዝ ካህናት ካህናት ለአመኮት ፅሙዳነ እመአርጊሆሙ ወኢይክሉ እምድሕረአስተርአዩ በስካር ተግሕሱ እምክህነት እለይሬእዩ ካልአን ይክሉ ይትከልዑ እምዝሙት ወስካር ረ እስመስካር ያፀልም ልበ ወያደክም ሕሊና ወይሬስዮ ለብእሲ ይኩን ማሕደረ ሊዱያብሎስ ይነፍፅ ወይርሕቅ እምኔሁ መንፈስቅዱስ ወካዕበ አዝዞሙ ለስዩማነ ቤተክርስቲያን ከመይትገሐሱ እምቁጥዓ ወመዓት አያገለግለውም አንተ ክርስቲያኖች በንፅሕና ሥጋቸውን ይጠብቁ ዘንድ አዘዛቸው የክርስቲያን ልጆች ከሐጢአት ሥራሁሉ ማለትም ከዝሙት የሞተውንና የበከተውን ከመብላት የባለንጆጀራውን ደም ከመጠጣትና የወንድሙን ሥጋ ከመብላት የሰውን ደም በተንኮል ከማፍሰስ እንዲሁም ከሐሜት እንዲታቀቡ ከሌሎችም የክፉዎች ሥራ እንዲጠበቁ አድርጋቸው ከመጠን ያለፈ መጠጥን ከመጠጣት ክርስቲያኖች ይታቀቡ ብ የሚያሠክርን መጠጥ አብዝቶ የጠጣ ሰው ልቡናውን ይረሳል በተለይ በክህነት የታቀፉት ኤጴስቆጸስ ቄስና ዲያቆን ወይንን በመጠጣት ጊዜን ማባከን የለባቸውም ወይንን ማብላዛት ልቡናን አጨልሞ ከነውረኝነት ይከታልና ካህናት በሥካር ከተጠመዱ ከመዓርጋቸውም ይባረሩ ህዝብን አይቻላቸውምና ሰክረው ከታዩ በቷላ የነሱ መወገድ ለሌሎችም ትምህርት ሊሠጥ ይችላል በዚሁ ብቻ ብዙዎች ከስካርና ከዝሙት ሊታቀቡ ይችላሉ ስካር የሰውን ልቡና ያጨልማል ሕሊናንም ያደክማል ሰውን የዲያብሎስ ማደርያ ያደርገዋል ከእግዚአብሔር በረከትም ይርቃል መንፈስቅዱስ አይጠጋውም ከዚህም በተያያዘ ቤተክርስቲያን አገልጋዮች ከቁጣ የራቁ እንዲሆኑ እዘዛቸው የስው ቁጣ ከክህነታቸው ይወገዱ መገሠፅና ማስተማር ህህህህህ«ፎከወዐህበዐዘቲከዐ ገ እስመመዓቱ ለብእሲ ጽድቀ እግዚአብሔር ኢያጌብር እመቦ እምካህናት ዘያዘልፍ ቁጠዓ ይትመተር እምክህነቱ ወለእመቦ እምሕዝባውያን ዘይከውን ስምዓ በሐሰት ንግሮ ከመይትመየጥ እምሐጢአቱ ወለእመአበየ ይትመተር እምከዊነውሉደ ቅድስት ቤተክርስቲያን አመቦ ዘይድሕር ብእሲቶ ዘእንበለትዘሙ ላእሌሁ እመሂ ሕዝባዊ አዝዝዎ ይቁም አፍአ እምቤተክርስቲን ዓመተ እስመነፈቀ ዘይቤ እግዚአብሔር ብእሲ ውብእሲት ጳሥጋ እሙንቱ ዘግዚአብሔር አስተዓመረ አይፍልት ወኢይሌሊ ወገሥፅዎሙ ኢይድኃሩ አንስቲያሆሙ።