Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አንደበታቸውና እና ህሊናቸው ከምስጋና ኖረው በጽድቅና በቅድስና ህይወት እንዳጌጡ ለተዋህዶ ኮከብ ዓም ሐምሌ ቀን አርፈዋል ተማሪዎቹም በመረረ ሐዘን ሆነው አጽማቸውን በጋሥጫ ራሳ ቤታችን ስም በሠሩት ገዳሙ ውስጥ አስቀምጠውታል በትምህርቱ የተመሠጡት ምዕመናን እና የቤተክርስቲያን ሊቃውንት በኛ ዘመን የተነሱት አዲሱ ዮሐንስ አፈወርቅ ሲሏቸው አፄ ይስሐቅ ደግሞ መናፍቃንን ሁሉ በማሳፈሩና በረቂቅ ድርሰቶቻቸው ኢትዮጵያዊው ቂርሎስ ብለውታል ቅዱስ አባ ጊዮርጊስ ዘመን የነበረ መናፍቅ ነውከ ቨየ ለኃጥአን ፍዳን ለመክፈል ለጻድቃንም በጎ ዋጋ ለመስጠት ወልድ ከአባቱ ተለይቶ ይመጣል አለ እኛ ግን ሥጋስ ቀድሞም በተፈጠሩ ጊዜ አላቸው እግዚአብሔር ያለበሳቸው ግን የቁርበት ልብስ ነው እንላለንክፍ የ ሰማየ ሰማያት እንዘ ይቀውሙ ቅድሜሁ በረዓድ እንዘ ይጹእል ዎ ሊቃነ ካሀናት አግብኡከ ኀበየወይቤሎ እግዚእ ኢየሱስኒ አጽለመ ፀሐየ በቀራንዮ ወረ ሰያ ለዕለት አሐቲ ሰኑየ መዋዕሰ በከመ ኢያሱ ከፈሎሙ ለሕዝቡ ምድረ ርስት በበነገዶሙ እኛ ግን በመንበሩ ላይ ሆኖ በካህኑ እጆች የሚከብረው የቁርባት ኅብስትና የወይኑ ደም ፍጽም የክርስቶስ ሥጋና ደም እንደሆነ እና ምናለን ጌታችን በወንጌለ ስለ ሐዋርያቱ እኔም ስለ እነርሱ ራሴን እቀድሳለሁ አለ። አንተ ልብህ የደነቆረ ጌታ ከኦሪት አንዲት ቃል ከምትወድቅ የሰማይና የድርን ማለፍ ቀላል እንዳደረገው ተመልከት የኦሪት ካለት ከሆነ የሚበል የስማይና የምድርን መፈጠር የምትናገር መጽሐፍ ናት ዘፍ ክጸ ኩፋ ቶ ቋ በመናም መውረድ ጊዜ እግዚአብሔር ሙሴን በስድስተኛውም ቀን ለእያንዳንዳቸው ድሀ መጽሐፈ ምሥጢር ተዝካረ ፀአቶሙ እምድረ ግብጽ ወበሊዐ ናእትሰ ተአዘዘ በስቡዓ ፋሲካ በእንተ ዘነሥኡ ሕዝብ ሐሪፆሙ እንበለ ይብሐእ ዕቁረ በአልባሲሆሙ እስመ አጐጐእዎሙ ግብጽ ለአውጸኦ ወበእንተዝ ተሠርዐ በሊዓ ናእት ለደቂቀ እስራኤል አመ ወ ለወርኃ ኔሳን እስከ ወ በእንተዝ ኢይወጽእ ሰቡዓ ፋሲካ እማንቱ ወመዋዕለ በዓለ ናእቶሙ በከመ ሕገ ኦሪ ቶሙወዘይቤሳሁስ እክለ ቪአነ ንሴሰይ እስመ ሐሪጸ ናእት ዘተሎሰ በምድረ ግብጽ ባተዕ ሰነ በምሳሌ በናእተ ሥጋከ ሐዲስ ዘነሣእከ ዘእም ባሕቲታ ድንግል ዘእንበለ ብሑአ ሙላድ ዘእም ዘርአ ብእሲ ወበእንተዝ ይቤሉ ሐዋር ያት በእንተ ከመ መፍትው ክርስቲያን ንለቡ ገቢረ ዕለተ ፋሲካ ወኢንስሀት ገቢረ በካልእ መዋዕል ዘእንበለበሰሙን ዘይከውን ፍሥሕ ወካዕበ ዓዲ ተፀርፀ ሥርዓተ ኦሪት በትእዛዘ ሐዋርያት ወጊሮቱ በአእባን ለዘአበሰ ወባሕቱ ተሠርዐ ይሙት ኃጢአቱ በንስሓ ክርስቶስ ሞተ በእንቲአሁ በዘኢአበሰ ከግብፅ ምድር የመውጣታቸው መታስቢያ ነው ። ወንዱ ከአይሁድ ሴት ልጅ የተወለደ እንደ ኦሪ እስዚ ታቸውም ሕግ የቂጣ በዓላቸውን ያከበረ ክርስቶስ ነውእህላችንን እንበላለን ያሉትም በግ ብጽ ምድር የተለወሰ የቂጣ ዱቄት ያለ ወንድ ዘር እርሾ ከብቻዋ ከድንግል ለነሣኸው አዲስ ሥጋህ ቂጣ በምሳሌ ይጠቅመናል ስለዚህ ጳውሎስ ክርስቶስ በፋሲ ካችን ተስቅሏልና አሁንም በዓላችሁን ኣድርጉ ከብንያም ነገድ የሆነ ፈረሳዊ ጳውሎስም አይሁ ዳዊ ነውና አለ። በመለኮት ወጌልም እንዲታዘዘ ጌታ ሰይፋን የማያነሳ ሁሉ በሰይፍ ይሙት ብላልና በእግዚአብሔር እጅ የዓመፃ ሚዛን የለምና የከበረችኦሪት ለራስህ ሁለት መሥፈሪያ አንድ የሚበልጥ አንድ የሚያንስ አታድርግ እንዳለች እግዚአብሔር ለሰው የዓመፃን ሚዛን ከአለከለ እንደምን በእርሱ ዘንድ የሽንገላ መሥፈሪያ ይገኛል ሕዝቅኤልም የአባት ነፍስ እንደሆነ የልጅም ነፍስ እንዲሁ ነው አለ ሀ እግዚአብሔርም ስለእስራኤል ሥቃይ የግብጽን ሰዎች በተበቀላቸው ጊዜ ለታላ ላቆቻቸው ለችግረኞቻቸውም አላዳላም እግዚአ ብሔር በመንግሥት ዝፋን ከተቀመ ጠው ከፈር ፆን የበኩር ልጅ ጀምሮ በወፍጮ አጠገብ እስከ ምትመጣዋ ሴት አገልጋይ በኩር ድረስ የግብጽን ምድር በኩር ሁሉ ቀሰፈ በወንጌል ስለጠፋው የሞት ቅጣት ፍርድ መቅረትም ሐዋርያት እኛ ንም በታላቁ ሊቀካህናት በኢየሱስ ክርስቶስ ተቀ በልኸን ክሰይፍና ከረሀብም ታደግኸን መገብኸን አጠገብኸንም ከክፉ የአንደበት ደዌም ፈወስኸን አሉ ከሰይፍና ክረሀብ አዳንኸን ማለታቸው ስለኦሪት የሞት ፍርድ መውጣት ነው ከረሀብ ያሉትም ረሀብን የምታመጣ ዓመተ ኅድገትን ጊዜ በመቁጠርም ፈንታ እግዚአብሔር የትንሣ ኤውን መታሰቢያ ሰጠ ይህችውም እሑድ ሰን በት ናት የሚጠቀልላቸው ከዚህ ወደዚያ ከሁለ ተኛው ወደሦስተኛው የሚያዘዋውራቸው የዓመ ተ ኅድገት የቀኖቿ ቁጥር ሦስት መቶ ስድሳ አራት ቀን ነው። ለዓለመ ዓለም አጫን ያ ተፈጸመ ዘለፋሆሙ ሰእሰ ይትሜክሑ በዕበየ ተድላ ወይሜንኑ ኦሪተ አጉ ቀደመት ወኢያጸምእዎሥ ለቃለ ወንጌል ዘይት ኬወላ እለ ኢየንሥ ነቢያተ በአድባረ አራራት ወሐዋርያተ በአፀደ ቄላ ይቄስሙ ህየንተ ቀምሕ አስዋከ ወህየንተ አብላስ አሜከላ እለ ይትሜሰሉ አባግዐ እንተ ውስጦሙሰ ይጸወጉ እምተኩላ እለ ያረኩስዋ ለሰንበት ወይዌሕክዎ ሰዘዓልዐሳ ይቤ ጊዮርጊስ ዘሀገረ ሰግላ ለቤተ ክርስቲያን ቅድስት ፍሬ አስካላማኅሌታይ ወዘፋ ኒ ለክብረ በዓላ ሳእክ ምሥጢሮሙ ለሠዋዕት እል ውስተ መርጡላሰአሉ ሎቱ ሥርየተ ኃጢ አት ሥርየትን ለምኑለት አሜን አሜን።
መዝ ገበ በረከት ውስተ ልበ መሀይምናን ዘይትወ ደይ ዘአሐደ ይሰገድ ወአሐደ ይሴባሕ ወአሐደ ይጹለይ ሎቱ ስብሐት በምድር ወበሰማይ በባሕር ወበቀላይ ለዓለመ ዓለም አሜን ዮሐሀ መጽሐፈ ምሥጢር ዘይትነገር ለመሀይምናን ወአኮ ለኢመሀይምናን እስመ ኢአደሞሙ ለዳታን ወአቤሮን ምስፍናሁ ለሙሴ እስከ አብቀወት ምድር ወውሕጠቶሙ ወኢኮነ ሠናየ ቅድመ አዕይንቲሆሙ ለደቂቀ ቆሬ እስከ ወጽአት እሳት እማዓጥኒሆሙ ወበልዐቶመሙ ዙነኑፅዛ ተግሣጸ ኤልያስ ነቢይ ኮኖሙ ሰቆራረ ለአክአብ ወሰኤልዛቤል እስከ በልዑ ከለባት አበድንቲሆሙ ወተሐጽባ ዘማት በደሞሙ ትንቢተ ሚክያስ አሕመመ ልቦ ካዕበ እስመ ተአመነ በትንቢተ ሴዴቅያስ እስከ ቀስለ በሐጸ ሶርያ ወሞተ ስነገጽ ደነገዝቋቋ ህህ ወሰእግዚእነሂ ይቤልዎ ኦ ዐቃቤ ሥራይ ፈውስ ርአስከ ካዕበ ይቤልዎ በመልአኮሙ ለአጋንንት ያወጽኦሙ ለአጋንንት ወዓዲ ይቤልዎ በመባ ሕተ መኑ ትገብር ዘንተ ከመዝ ወአብጽሕዎሥ እስከ ለሞት ወመጠውዎ ለቅንዋተ መስቀል ይነገ ወጽ ማቴጓ ሻጃ ወለጴጥሮስኒ ተቃወመ ትምህርቶ ሊሞን መሠርይ ዘሰማርያ ወዐርገ ውስተ አየራት በኃይለ አጋንንት መስሕታን ወወድቀ እም ውስተ ምጽንዓት በኃይለ መንፈስቅዱስ ዘኅዱር ላዕለ ጴጥሮስ ሐዋ ወለጳውሎስኒ ይቤልዎ ምንተ ይብል ዝ ዘራኤ ነቢብለሊሁኒ ይቤ ለአይሁድኒ ይመ ስሎሙ ዘነአብድ ወለአረሚኒ ዘንጌጊ ወለነሰ ለአለ አመነ ኃይለ እግዚአብሔር ውእቱ ሐዋቿ ፅቆሮስሀ እስመ ሰብእሰ ያበድር ጽልመተ እምነ ብርሃን እስመ ይትክከሠት ኃጣውኢሆሙ በከመ የጌና ስብከት ምንባብ የማይለይ ሦስት የማይታይ የተሠወረ ሙሉ የማይጐድል የማይቆረጥ የሃይማኖት ግንድ በምእመናን ልቡና አድሮ የሚኖር የበረከት መዝገብ በአንድነት የሚሰገድለት በአን ድነትም የሚመሰገን በሆነ ወደርሱ የሚጸለየ ውንም በሚሰማ በእግዚአብሔር ስም በምድርና በሰማይ በባሕርና በቀላይ ለርሱ ምስጋና ይሁን ለዘላለሙ አሜን ዮሐ ለምእመናን የሚነገር የምሥጢር መጽ ሐፍ ላላመኑትም አይደለም ምድር ተከፍታ እስክትውጣቸው ድረስ የሙሴ መስፍንነቱ ዳታንና አቤሮንን ደስ አላሰኛቸውምና ከማዕጠ ንቶቻቸውም እሳት ወጥታ እስክትበላቸው ድረስ በቆሬ ልጆች ዓይን ፊት የተወደደ አልሆነም ዘጉጵ ያ ውሾች በድኖቻቸውን እስኪበሉ አመን ዝሮችም በደማቸው እስኪታጠቡ ድረስ የነቢዩ የኤልያስ ተግሣጽ ለአክዓብና ለኤልዛቤል የሚያ ስጸይፍ ሆነባቸው የሚክያስም ትንቢት ዳግመኛ ልቡን አሳዘነው በሶርያ ፍላፃ ቆስሎ እስኪሞት ድረስ በሴዴቅያስ ትንቢት ታምኗልና ነገጽ ነገፀቋቋ ፀ ጌታችንንም ባለመድኃኒት ሆይ ራስህን አድን አሉትሁለተኛም በአጋንንት አለቃ አጋን ንትን ያወጣቸዋል አሉትነዳግመኛም ይህንን እንደዚህ በማን ሥልጣን ታደርጋለህ አሉት እስከ ሞትም አደረሱት ለመስቀል ችንካርም አሳ ልፈው ሰጡት ፅነገጅ ማቴጽጓ ቶጀ ኗ የጴጥሮስንም ትምህርቱን ተቃውሞ የሰማርያ መድኃኒተኛ በአሳቾች አጋንንት ኃይል ወደ አየር ወጣ በጴጥሮስ ላይ ባደረ በመንፈስ ቅዱስ ኃይል ግን ከጠፈረ ሰማይ ወዉደቀ ሐዋጽ ጳውሎስንም ይህ ለፍላፊ ምን ይላል አሉትእርሱም ራሱ ለአይሁድ የምንስት ለአሕዛብም የምንበድል ይመስሳቸዋል ለእኛ ላመንን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነው አለ ሐዋጁ ስቆሮፅ ጁ ሰውስ ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ይመርጣል ኃጢአታቸው ይገለጣልና ጌታችን መጽሐፈ ምሥጢር ይቤ እግዚእነ እስመ ኩሉ ዝእኩይ ምግባሩ ይጸልዕ ብርፃነ ንሕነሰ ንስብክ ሥሉሰ ዘኢይቶ ሳሕ ጽሙረ ዘኢይትሌለይ ዮሐደፀ በከመ አብ ብርሃን ወልድኒ ብርሃን ዘያበ ርህ ለኩሉ ዓለምበከመ ወልድ ብርሃን መንፈስ ቅዱስሂ ዘበፅ ሱራፄ ወጸዳል ዮሐ ሀ በከመ አብ እሳት ዘኢይትገሰስ ወልድኒ አሳት ዘኢይትለከፍ በከመ ወልድ እሳት ዘኢይ ትለከፍ መንፈስቅዱስሂ እሳት ዘበላህበ ዛይማ ኖቱ አርስሰና ለቤተክርስቲያን በከመ አብ ኃይል ዘኢያስተርኢ ወልድኒ ኃይል ዘኢይትከሠት ዘእን በለ ዳዕሙ በሥጋዌሁወበከመ ወልድ ኃይል ክኢይትክሠት መንፈስቅዱስዚ ኃይል ዘይጸውራ ለቤተ ክርስቲያን ከመ ኢትትገፈታእ እምትን ሣኤ ፅልዋን ዕብ በከመ አብ አምላክ ፍጹም ወልድሂ አምላክ ፍጹምበከመ ወልድ አምላክ ፍጹም መንፈስቅዱስሂ አምላክ ፍጹም ቨዘበአሐዱ ራእይ ፅ ንንግርኬ ዘለፋሆሙ ለረሲዓን ስብ ልያኖስ ይቤ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ደ ገጽ ንሕነሰ ንብል ገጽ ወፅ ራእይ አካል ወ አምላክ አስማት ወፅ እግዚአብሔር አቡርዮስ ይቤ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ዘዘዚአሁንሕነሰ ንብል አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ኣምላክ ወ ራእይ ወአሐቲ መንግሥት ወአሐቲ ሥምረት አርዮስ ይቤ ፍጡር ውእቱ ክርስቶስ ንሕነሰ ንብል ኢፍጡር ወኢግቡር ኢንቱግ ወኢብዑድ እምህላዌ አቡሁ ንስጥሮስ ይቤ ወልድ ከመ አምነ ቢያት ወሶበ ተራከቦ ወልደ እግዚአብሔር በወስተ ዮርዳኖስ ኮነ አምላከ በጸጋ ንሕነሰ ንብል አምላክ ውእቱ እምቅድመ ዓለም ወእስከ ለዓለም ክዕሩይ ምስለ አብ በመሰኮቱ ፎጢኖስ ይቤ ሰፌ እማርያም ህላዌሁ ለወልደ እግዚአብሔር ወአኮ እምትካት ንሕነሰ ንብል ህላዌሁ ውእቱ እምቅድመ አዝማን ወመዋዕል እምቅድመ ሰዓት ወዕለትወበደኃሪ መዋዕል ተሠገወ እማርያም ቅድስት ድንግል ዘእንበለ ዘርአ ብእሲ በእንተ መድኃኒትነ ገላ ጅ አርጌንስ ይቤ የሐጽጽ ወልድ እምአብ ወኢይሬእዮወየሐጽጽ መንፈስቅዱስ እምወልድ ወኢይክል ነጽሮቶንሕነሰ ንብል አልቦ መዓርግ በወንጌለ ሥራው ክፉ የሆነ ሁሉ ብርሃናንን ይጠላል እንዳለ እኛ ግን የማይጨመርበትና የማይለይ ሥላሴን እንስብካለን ዮሐየ አብ ብርዛን እንደሆነ ወልድም ለሰው ሁሉ የሚያበራ ብርን ነው ወልድ ብርሃን እንደሆነ መንፈስቅዱስም ፍጹም በሆነ አንድ ጸዳል ያለ ብርሃን ነው ዮሐ አብ የማይዳሰስ እሳት እንደሆነ ወልድም የማይያዝ እሳት ነው ወልድ የማይያዝ እላት እንደሆነ መንፈስቅዱስም በሃይማኖት ሙቀት ቤተ ክርስቲያንን የሚያሞቃት እሳት ነው አብ የማይታይ ኃይል እንደሆነ ወልድም ሰው በመ ሆኑ ካልሆነ በቀር የማይገለጥ ኃይል ነው ወልድ የማይገለጥ ኃይል እንደሆነ መንፈስ ቅዱስም ከጥፋት ሰዎች መነሣሣት የተነሣ እንዳ ትገለባበጥ ቤተ ክርስቲያንን የሚጠብቃት ኃይል ነው ዕብ አብ ፍጹም አምላክ እንደሆነ ወልድም ፍጹም አምላክ ነው ወልድ ፍጹም አምላክ እን ደሆነ መንፈስቅዱስም በአንድ ኅብረ መልክእ ያለ ፍጹም አምላክ ነው ፅ የዝንጉዎችን ተግሣጽ እንናገር ሰብ ልያኖስ አብና ወልድ መንፈስቅዱስም አንድ ገጽ ናቸው አለ እኛ ግን ሦስት ገጽ አንድ ኅብረ መልክእ ሦስት አካል አንድ አምላክ ሦስት ስሞ ች አንድ እግዚአብሔር እንላለን አቡናርዮስ አብና ወልድ መንፈስቅዱስም ለየራሳቸው ናቸው ኣለ እኛ ግን አብና ወልድ መንፈስቅዱስም አንድ አምላክ አንድ ኅብረ መል ከእ አንዲት መንግሥት አንዲት ፈቃድ ናቸው እንላለንአርዮስ ክርስቶስ ፍጡር ነው አለ እኛ ግን ፈጽሞ ያልተፈጠረ ከአባቱም አኗኗር የጐደለና የተለየ ያይደለ እንደሆነ እንናገራሰን ንስጥሮስ ወልድ ከነቢያት እንደ አንዱ ነው የእግዚአብሔር ልጅ በዮርዳኖስ ባደረበት ጊዜ በጸጋ አምላክ ሆነ አለ እኛ ግን ከዘላለም እስከ ዘላለም በመለኮቱ ከአብ ጋር የተካከለ አምላክ ነው እንላለን ፎጢኖስ የእግዚአብሔር ልጅ ህልውና ከማርያም ከተወለደ ወዲህ ነው ከጥንትም አይደለም አለእኛ ግን ከዘመናትና ከጊዜ ከሰዓትና ከዕለት አስቀድሞ ነበረ በኋላኛው ዘመን እኛን ስለማዳን ያለ ወንድ ዝር ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ እንላለን ገላበ አርጌንስ ወልድ ከአብ ያንሣል አይተካከለውም መንፈስቅዱስም ከወልድ ያንሳል እርሱንም ማየት አይቻለውም አሰ መጽሐፈ ምሥጢር ፌዴ ው ው ኣኣ ውስተ ሥላሴ ኢሑጻጹ ወኢፍድፋዴ አላ ዘውግ በመለኮት ወእተጉዛን በጽምረት ወቦ እለ ይቤሱ ተመይጠ ቃለ መለኮት ለከዊነ ሰብእንሕነሰ ንብል ኢተመይጠ ቃለ መለኮት እምህላዌሁ አላ ተዋሐደ ዘእንበለ ቱሳ ሔ ወኮነ ጽሙረ ዘእንበለ ሙያጤወቦ እለ ይቤሱ ለፌ እምጥምቀተ ክርስቶስ ክዋኔሁ ለመንፈስ ቅዱስንሕነሰ ንብል እመቅድመ ዓለም ሀሎ ወይሄሉ እስከ ለዓለም ቢቱ ይቤ ይመጽእ ወልድ ዘእንበለ አቡሁ ለፍዳ ኃጥአን ወለቃፄተ ጻድቃን ንሕነሰ ንብል ይመጽኡ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ከመ ይኩንኑ ሕያዋነ ወሙታነ በ ዐውድ ወበአሐቲ ሙቃስ አንጢዲቆማርያጦስ ይቤሉ ዘውእቶሙ ፀረ ማርያም እምድኅረ ወለድቶ ማርያም ለመድኃኒነ ተደመረት ምስለ ዮሴፍ ንሕነሰ ንብል ወላዲተ እግዚአብሔር ይእቲ ማርያም እምድኅረ ወለደቶ ነበረት በድንግልና እስከ ለዓለም አውጣኪ ይቤ ሥጋሁ ለክርስቶስ ኢኮነ ድኩመ ከመ ሥጋነ ወኢሐመ። ደግሞም እነሆ የሰው ልጅ የመስለ ከንፈሮቼ ን ዳሰስኝ አፌንም ከፍቼ ተናገርሁ አለይህንን ስለ አብ ተናገረ የስው ልጅ አሳለም የሰው ልጅ የመስለ አለ እንጂ የሰው ልጅ በእግዚአብሔር ምሳሌ ተፈጥሯልናሦስተኛም ዳግመኛም በሰው መልክ ያለ ዳስስኝ አጸናኝም አለ ስለ ወልድ ግን ሰው መሆኑን ሲያመለከት ነጭ ሐር የለበሰ አለ ስለአብም የሰው ልጅ የመሰለ አለ ስለ መንፈስቅዱስም እንደሰው መልክ አለ እነሆ አብና መንፈስቅዱስን ሰው ከመሆን ለያቸው ነገር ግን የአርአያ የአምሳል ነገር አስቀድመን እንደተናገርነው ነውዳንጻጁጀ ዬሯ ሕዝቅኤልም አለ ግምጃ የለበስ ይህ ሰው መጣ በወገቡም ዝናር ነበረ እንዳቨዝኸኝ አደረግሁ ብሎ መለሰ እነሆ ትእዛዝ ስለፈጸመ ወልድ ለአባቱ መለሰለት ግምጃ ልብስም ያላደፈች ንጽሕት ሥጋ ናት ግምጃ የንጽሕ ሐር ልብስ ስም ነውናፁ ሕዝ ዳግመኛም ሕዝቅኤል አለ ግምጃ ልብስ የለበሰውን ሰው ከኪሩብ በታች ወዳለው ሠረገላ ግባ በእጅህም የእሳቱን ፍም መልተህ ወደ ከተማ በትነው አለው የወልድ ወደ ኪሩብ ፅ ው ው መመ ንተን መጽሐፈ ኪሩብ ነቢር ኀበ ህላዌ አቡሁ ወዘሪወ አፍሐመ እሳትኒ መንፈስቅዱስ ውእቱ ዘወረደ ላዕለ ሐዋርያት ከመ ዘእሳት እስመ ሠለስቲሆሙ ዲበ ሠረገላ ኪሩቤል ይነብሩወብሂለ እሳትሰ አብኒ እሳት በከመ ይቤ ሙሴ እስመ እግዚአብሔር አምላክነ እሳት ውእቱ ዘይወጽእወልድኒ እሳት በከመ ይቤ ኢሳይያስ ወተፈነወ ኀቤየ እም ሱራፌል ዘውስተ እዴሁ ፍሕም ነሥአ በጉጠት ፍሕመ እምውስተ ምሥዋዕ ወአልከ ፈኒ ከናፍርየ ወዓዲመ መንፈስቅዱስ እሳት እስመ ወረደ በጽርሐ ጽዮን ከመ ዘእሳት በከመ ጽሑፍ በግብረ ሐዋርያት ኢሳ ሐዋ ናሁኬ አብጻሕኩ ለክሙ ስምዐ እምቃለ ኦሪት ወነቢያት ወእምቃለ ወንጌል ወሐዋ ርያት ወእመሰ ትትከሀዱኒ ወበእንተ ገጽ ወመ ልክዕ ያዕቆብኒ ይቤ ርኢክም ለእግዚአብሔር ገጸ በገጽ ወድኅነት ነፍስየ ካዕበ ትቤ ቅድስት ኦሪት እንዘ ትነግር ከመ ተምዐ እግዚአብሔር ዲበ አሮን ወማርያም እኅቱ ወይቤሎሙ እመቦ ዘኮነ ነቢየ እምኔክሙ በራእይ ኣስተርኢ ሉቱ ወበሕ ልም እትናገሮ አኮ ከመ ሩልዔየ ሙሴ ዘእት ናገሮ ገጸ በገጽ ወአፈ በአፍዳዊትኒ ይቤ ገጸ ዚአከ አጎሥሥ እግዚኦ ወኀሠሥኩ ገጸክ ወኢት ሚጥ ገጸከ እምገብርክ ወካዕበ ይቤ ሚጥ ገጸከ እምኃጢአትየ ወዓዲ ይቤ ወኢትሚጥ ገጸክ እምነየ ወካዐበ ይቤ ገጹ ለእግዚአብሔር ኀበ አለ ይገብሩ እኩየ ወዓዲ ይቤ ኢትግድፈኒ እምቅድመ ገጽከወዓዲ ይቤ አይቴኑ አሐውር እመንፈስከ ወአይቴኑ እጉጐይይ እምቅድመ ገጽከ መዝፀቋርቶጽ እግዚእነሂ ይቤ በወንጌል ዘሰ ክህደኒ በገጸ ሰብእ እክህዶ አነኒ በቅድመ አቡየ ዘበሰ ማያት ዘስ አምነኒ በገጸ ስብእ አነኒ አአምኖ በገጸ አቡየ ዘበሰማያት ወካዕበ ይቤ ኀኅድግዎሥሙ ለእሉ ሕፃናት ወኢትክልእዎሙ መጺኣ ኀቤየ እስመ መሳእክቲሆሙ ዘልፈ ይሬእዩ ገጾ ለአቡየ ዘበሰማያት ጃ ጳውሉስኒ ይቤ ዝ ውአቱ አርአያ ገጹ ለእግዚአብሔር ያ ወበእንተ ርእሱኒ ይቤ ዳንኤል ወሥዕርተ ርአሱ ጸዓዳ ከመ ፀምር ሰሎሞንኒ ይቤ ርእሱ ወርቀ ቄፋዝ ወድላሴሁ ጸሊም ከመ ቋዕበእንተ ዓይንኒ ንንግር ይቤ ዳዊት እስመ አዕይንቲሁ ለእግዚአብሔር ኀበ ጻድቃኑ ወእዝኑሂ ኀበ ስአ ለቶሙ ወካዕበ ይቤ አዕይንቲሁኒ ኀበ ነዳይ ይኔጽራ ወቀራንብቲሁኒ የሐትቶ ለእጓለ አመሕ ያው ወዓዲ ይቤ አዕይንቲሁኒ ኀበ ነዳይ ያስተ ኅይፃዓ ዳን መዝዘ ቭ ኢሳይያስኒ ይቤ ቦኑ ኢይሬኢ በአዕይንትየ ወቦኑ ኢይሰምዕ በእዝንየ ወባሕቱ ምሥጢር መግባቱ በአባቱ ፅሪና መኖር ነው የእሳት ፍም መበተንም በእሳት አምሳል በሐዋርያት ላይ የወረደ መንፈስቅዱስ ነው ሦስቱም በኪሩቤል ሠረገላ ይቀመጣሉና እሳት ማለትም አብ እሳት ነው ሙሴ አምላካችን እግዚአብሔር የሚነድ እሳት ነው እንዳለ ወልድም እሳት ነው ኢሳይያስ በእጁ ፍም ያለ ከሱራፌል አንዱ ተላከ ከመሠዊያውም በጉጠት ፍም አንሥቶ ከንፈ ሮቼን አስነካኝ አለ። ዳግመኛም እንተ ረዳቴ ነህና ነፍሴን በእጅህ አማጽናለሁ ተባለ ዳግመኛም እጅህ ጠላቶችን ነቀለቻቸው እነርሱን ግን ተከልህ አሕዛብን ሣቀ የኻቸው አሳደድሀቸውም ምድርን በሰይፋቸው የወረሱአት አይደለም ክንዳቸውም አሳዳናቸውም ከቀኝህና ከክንድሀ ከፊትህም ብርፃን በቀር ተባለ መዝቿ ዓያጳጂ ይየ ዳግመኛም አንተ ፈጠርኸኝ እጅህንም በእኔ ላይ አኖርህ ተባለ ሁለተኛም አቤቱ ስለምን እጅህን ትመልሳለህ ቀኝህንም ለዘላለሙ ከእቅፍህ ተባሰሁለተኛም አቤቱ አንተ ምድርን መፍጠርን አስቀደምህሰማያትም የእጆችህ ሥራ ናቸው ተባለ በኢሳይያስም አለ እጅህ ምድርን ሠራቻት ቀኝህም ሰማይን አፀናችው እግዚኣ ብሔር እጆችና ክንድ ጥፍርም እንዳለው ዕወቁ ስለአፍንጫም የከበረች ኦሪት እግዚአብሔር ም የኖኅን መሥዋዕት መዓዛ አሸተተ አለች ስለ ደረትም በደረቱ ተሸከማቸው እግዚአብሔር ብቻውን መራቸው ትላለችብዘፍጵ ዘዳብ መዝ ነመ ነ ወበእንተ ሐቋ ወገበዋት ይቤ ኢሳይያስ ጽድቀ ውስተ ሐቋሁ ወይትዐጸፍ ርትዐ ውስተ ገቦሁ ዳንኤልኒ ይቤ ወቅኑት ሐቋሁ በወርቀ አፌዝ አቡቀለምሲስኒ ይቤ ወቅኑት ውስተ ሐቋሁ በቅናት በወርቅ ወካዕበ ይቤ ወጽሑፍ ውስተ ገቦሁ ዘይብል ንጉሠ ነገሥት ወእግዚአ አጋእዝት ዳንሄሀ ወበእንተ አእጋርኒ ትነግር ቅድስት ኦሪት ዘከመ ይቤሎ እግዚአብሔር ለሙሴ ንሣእ በትረ እምነ ደብተራ ዘመርጡል ወዝብጥ ወካዕበ ትቤ ወርእዩ መካነ ኀበ ይቀውም እግዚአብሔር ዘእስራአል ዘታሕተ እገሪሁ ከመ ግብረተ ግንፉል ክሰንፔር ወከመ ርእየተ ጽንዓ ሰማይ ሶበ ሐወጸት ዘዳ ቋ ዘይቀንት ጅ ዳዊትኒ ይቤ ወንሰግድ ውስተ መካን ኀበ ቆመ እግረ እግዚእነ ካዕበ ይቤ ይቤሎ እግዚእ ለእግዚእየ ንበር በየማንየ እስከ አገብኦ ሙ ለጸላዕትከ ታሕተ መከየደ እገሪከ ወዓዲ ይቤ አጽነነ ሰማያተ ወወረደ ወቆባር ታሕተ እገሪሁ ዘካርያስኒ ይቤ ወይቀውማ እገሪሁ ለእግዚአብሔር ውስተ ደብረ ዘይት እግዚእነሂ ይቤ በወንጌል ኢትምሐሉ በሰማይ እስመ መንበሩ ለእግዚአብሔር ውእቱ ወኢበምድር እስመ መከየደ እገሪሁ ለእግዚአብሔር ይእቲ እንከሰ ንትመየጥኬ ኀበ አፍ ትነግር ቅድስት ኦሪት ዘከመ ይቤ እግዚአበሔር አጽምዕ ስማይ ወእንግርከ ወትስማዕ ምድር ቃለ አፋየ ወካዕበ ይቤ በመዝሙር ይቴይስኒ ሕገአፋከ እምአእላፍ ወርቅ ወብሩር ወዓዲ ይቤ በእንተ ዳዊት ወኢይሔሱ ዘወፅአ እምአፋየ ምዕረ መሐልኩ ለቅዱስየ ከመ ለዳዊት ኢይሔስዎ ወዓዲ ይቤ ወተዘከሩ መንክሮ ዘገብረ ተአምሪሁ ወኩነኔ አፋሁ ወዓዲ ይቤ ኢሳይያስ እስመ አፉሁ ለእግዚአብሔር ነበበ ከመዝ ወቃለ መዝሙር ይነግር ካዕበ እንዘ ይብል በቃለ እግዚአብሔር ጸንዓ ስማያት ወእምእሰትንፋስ አፉሁ ኩሉ ኃይሎሙ ወዓዲ ይቤ ይገንዩ ለከ እግዚኦ ኩሎሙ ነገሥተ ምድር እስመ ሰምዑ ኩሎ ቃለ አፉከ መዝቋወ ዘካ ማቴ ናሁኬ አብጻሕነ ለከ ስምዐ እመጻሕፍት ከመ ቦቱ ለእግዚአብሔር ፍጽመ መልክዐ እጓለ እመሕያው ኅድግ እንከስ ኦ ንፉቅ ዕልወተ ዘላዕሌከ እመን በሥላሴ ወተጋነይ ለግጻዌ መለ ኮትወእመሰ አጥባዕከ በኑፋቄከ ይከውን መክፈ ልትከ ምስለ እለ ኢተጠምቁ ወርስተከኒ ምስለ ተንበላት ወኢትትኋለታ ምስለ አባግዓ መርዔቱ ክርስቶስ ስለወገብም ስለጐኖችም ኢሳይያስ በወገቡ ጽድቅን ይታጠቃል ቅንነትንም በወገቡ ዳንኤልም ወገቡ በአፌዝ ወርቅ የታጠቀ ነውአቡቀለምሲስም ወገቡን በወርቅ ዝናር የታጠቀ ነው ዳግመኛም በወገቡም የንጉሦች ንጉሥ የጌቶች ጌታ የሚል ስም ተጽፏል አለ ዳንሄሀ ስለ እግሮችም የከበረች ኦሪት እግዚአብሔር ሙሴን ከደብተራ ኦሪት በትር ወስደህ የእግዚአብሐር እግሮች በዚህና በዚያ የቆሙበትን አለት ምታ እንዳለው ተናገረች ዳግመኛም እስራኤል የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር የቆመበትን ሥፍራ ከበታቹ በስን ፔር እንደተሠራ ጣዖት በጉበኘች ጊዜም እንደ ሰማይ ጽናት መልክ የሆነ አዩ ዘዳያ ዳዊትም የእግዚአብሔር እገር በቆመ በት ሥፍራ እንሰግዳለን አለ ሁለተኛም በእ ግሮቹ መረገጫ በታች ይሰግዱለታል ዳግመኛ ም አለ ጌታ ጌታዬን አለው ጠላቶችህን ከእግ ሮችህ በታች እስካስገዛልህ ድረስ በቀጌ ተቀመጥ አለው ዳግመኛም ከሰማያት ወረደ ከእግሮቹም በታች ጭጋግ አስለ ዘካርያስም የእግዚአብሔር እግሮቹ በደብረ ዘይት ይቆማሉ አለጌታም በወንጌል በሰማይ አትማሉ የእግዚአብሔር ዙፋኑ ነውና በምድርም አትማሉ የእግዚአብሔር የአግሩ መረገጫ ናትና ብሏል እንግዲስ ወደ አፍ እንመለስ የከበረች ኦሪት እግዚአብሔር ሰማይ ስማ ልንገርህም ምድርም የአፌን ቃል ትስማ እንዳለ ተናገረች። ወአውገዝምዎ ኀኅቢሮሙ በአፈ መንፈስቅዱስ ወሰደድዎ እምቤተክርስቲያን ወአ ውገዙ ኩሎ ዘአምነ በሃይማኖተ ዚአሁ ወኩሎ ዘየሐውር በሕሠመ አምልኮቱወአንበርዎ ውስተ መንበረ ጵጵስናሁ ለመክስምያኖስ ዘውእቱ ቀናዒ እኔስ ደም የሚፈሳትን ሴት ኀፍረተ ሥጋ የሳመ የዮሐንስ አፈወርቅን አፉን እስም ዘንድ ወደድሁ የአምላክ እናት ማርያምን ቅድ ስናዋን አሰበ ደም የሚፈሳትን ሴት አደፍ ጉድፍ ግን አላሰበም ስለመለኮት ሰው መሆን አሰበ ስለራሱ ኀሣር ግን አላሰበም ደም የሚፈሳት ሴት ብትኖር ሰባት ቀንም የርኩስቷ ደም ከሰውነቷ እየፈሰሳት ስትቆይ የነካት ሁሉ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ነው ደም እየፈሰሳት የተኛ ችበት ሁሉ የረከሰ ነው አልጋዋንም የነካ ሁሉ ልብሱን ይጠብ አካሉንም ይጠብ እስከ ማታ ድረስ የረከሰ ነው የሚል በሕግ ተጽፏልና ደም የሚፈሳት ሴት ኣልጋ እስከ መዳሰስ ድረስ የከበረች ኦሪት ርኩስ ትላለች የደሟን ፈሳሽ የነካ ውንና አፍረቷን በመሳም ሰላምታ የሰጣትንማ ምንኛ ታረካክሰውዮሐንስ ይህን ያደረገው የሙ ሴን ሕግ በማቃለል አይደለም ስለ ፃይማኖት በመቅናት እንጂ በሴቶች የግዳጅ ደም ንስጥሮስን አረከሰ ውዮሐንስ የሴቲቱን ጎፍረተሥጋ መሳሙ አም ላክን የወለደች የማርያምን ሆድ አማኑኤልን የሳ ሙ ከንፈሮቿንም ከመሳም ያላነሰ የተስፋ ዋጋ የሚያሰጥ ሆነለትደም የሚፈሳት ሴት የኢየሱስ ን የልብሱን ጫፍ በዳሰሰችው ጊዜ እንዳላረ ከሰው ከእርሱም ኃይል ወጥቶ የደሟንም ፈሳሽ እንዳደረቀ እንዲሁም ደም ያላትን ሴት ኀፍረተ ሥጋ መሳም ዮሐንስን አላረከሰውምከአፉ የሃይ ማኖት ኃይል ወጥቷልና የጥፋትንም ወንዝ ፈሳ ሽ አድርቆታልና ይኸውም የከሀዲ ንስጥሮስ ትምህርት ነውማቴዘ ማርድ ወደ ንስጥሮስ የስንፍና ነገር እንመለስ ብንናገረው ከአፉ ስለወጣው የስድብ ቃል እንፈራለን ብንተወውም የትምህርቱ ሥር ኅሊ ናቸው በደከመ ሰዎች ልብ ውስጥ ይጠነክራል መርገምን እንደ ልብስ የለበሳት እንደ ግምጃም የተጐናጸፋት ኃጢአትን ዘወትር እንደሚታጠቅ ዝናር የታጠቃት የውግዘት መርዝ እንደ ውኃ በአንጀቱ እንደ ቅባትም በአጥንቶቹ የገባ የረከሰ የንስጥሮስን ዜናውን እንንገራችሁ ከዚህ በኋላ ሁለት መቶ ኤጺስቆጸ ሳት ስለርሱ በኤፌሶን ተሰበሰቡ ወደጉባኤያ ቸውም ጠርተው ስለስህተቱ ገሠጹትእርሱ ግን ልቡን አደነደነ ከክህደቱም አልተመለሰም ያለ ፍርሀትም ወልድ አንዱ የባሕርይ አንዱም የጸጋ ነው ወልደ እግዚአብሔር በዮርዳኖስ ባደረበት ጊዜ በጸጋ አምላክ ሆነ አለው ኢየሱስ ክርስቶስን ኤጴስቆአሳቱም ከስህተቱ እንዲመለስ ለመኑት እርሱ ግን እምቢኝ አላቸው በመንፈስቅዱስ አፍ አንድ ሆነው አውግዘው ከቤተ ክርስቲያን ለዩት በሃይማኖቱም የሚያምነውን ሁሉ በአምል ኮቱም ክፋት የሚፄድውን ሁሉ አወዝትኑ በመ ንበረ ጵጵስናውም ስለ ሃይማኖት ቀናተኛ የሆነ ቋቋ መጽሐፈ ምሥጢር በእንተ ሃይማኖት ወቀዋሚፃ ለቤተክርስቲያን ወእምድኅረ ሞተ ንስጥሮስ ሠምረ መርቅያን ንጉሥ በፃይማኖቱ ወመንግሥትሰ ዘኢዚአሁ እስመ አፍቀረቶ ብርክልያ ወለተ ንጉ ሥ ወአንገሠቶ ህየንተ አቡፃ አርቃድዮስ ወእ ማሰ አውዶክስያ ዘሰደደቶ ለዮሐንስ አፈወርቅ ዘሞተ በስደት በውስተ ግዝትወሠምረ ንጉሥ በሃይማኖተ ንስጥሮስ ዓላዊ ወፈቀደ ይግበር ማኅበረ ከመ ያስተጻንዓ ለሃይማኖቱ ርኩስት ወኢያብሖ አግዚአብሔር ከመ ይግበር ፈቃዶ ወአስተፋጠነ ቀቲሉቶ ለንስጥሮስ ወእምዝ ሶበ ተኀፍረ ንጉሥ በእንተ ሞተ ንስጥሮስ ገብአ ኀበ ፃይማኖተ ልዮን ወአስ ተጋበአ ሎቱ ኤሏስቆጳሳተ ቋወ ወልዮንሰ እንዘ በደዌሁ ሀሎ እንተ ባቲ ይመውትወዝ ውእቱ ሃይማኖቱ ለንስጥሮስ ርኩሰ ከናፍር ወር ኩስ ፃይማኖትይቤ በቃለ እበድ ዘሰ ተወልደ እማርያም ወልደ ዮሴፍ ውእቱ ወሶበ ተራከቦ ወልደ እግዚአብሔር በውስተ ዮርዳኖስ ረሰዮ አምላከ በጸጋ ኦ ንስጥሮስ ስማዕ ዘይቤ ወንጌላዊ ወክመዝ ውእቱ ልደቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ ሶበ ፈህሀራ ዮሴፍ ለእሙ ማርያም ክእንበለ ይቅርባ ተረክበት ፅንስተ እመንፈስቅዱስ እስመ ጻድቅ ውእቱ ዮሴፍ ወኢፈቀደ ያስተዋድያ አብደረ ይኅድጋ ጽሚተወእንዝ ዘንተ ይጌሊ ናሁ አስተ ርአዮ መልአከ እግዚአብሔር ለዮሴፍ ወይቤሎ ዮሴፍ ወልደ ዳዊት ኢትፍራህ ነሚኦታ ለማርያም ፍህርትከእስመ ዘይትወለድ እምኔፃ እመንፈስ ቅዱስ ውአእቱ ወናሁ ትወልድ ወልደ ወትስምዮ ስሞ ኢየሱስፃ እስመ ውእቱ ያድኅ ኖሙ ሰሕዝቡ እምኃጢአቶሙ ወዝ ኩሉ ዘኮነ ወትወልድ ወልደ ወይሰመይ ስሞ አማኑኤል ዘበትርንሜሁ እግዚአብሔር ምስሌነ ማቴ ሉቃስኒ ይቤ ወበሳድስ ወርኅ ተፈ ነወ ገብርኤል መልአክ እምኀበ እግዚአብሔር ሀገረ ገሊላ እንተ ስማ ናዝሬት ኀበ ድንግል እንተ ተፍህረት ለብእሲ ዘስሙ ዮሴፍ ዘእምቤተ ዳዊት ወስማ ለይእቲ ድንግል ማርያም ቦአ መልአክ ጎቤፃ ወይቤላ ተፈሥሒ ፍሥሕት እግዚአብሔር ምስሌኪ ወቡሩክት አንቲ እምአ ቤላ መልአክ ኢትፍርሂ ማርያም እሰመ ረክብኪ ሞገሰ በኀበ እግዚአብሔርወናሁ ትፀንሲ ወት ወልዲ ወልደ ወትሰምይዮ ስሞ ኢየሱስ ውእቱ ወዐቢይ ወይሰመይ ወልደ እግዚአብሔር ልዑል የቤተክርስቲያንም ዓምድ የሆነ መክስምያኖስን አስቀመጡት ንስጥሮስ ከሞተ በኋላ ንጉሥ መርቅያን በሃይማኖቱ ደስ ተሰኝ መንግሥቱም የንጉሥ ሴት ልጅ ብርክልያ ወድዳዋለችና በአባቷ በአር ቃዴዎስ ፈንታ አነገሠችው እናቷ በግዞት በስ ደት የሞተ ዮሐንስ አፈወርቅን ያሳደደችው አው ዶክስያ ናት ንጉሥም በከሀዲ በንስጥሮስ ፃዛይ ማኖትደስ ተሰኘ የረከሰች ፃይማኖቱን ሊያጸና ጉባኤ ያደርግ ዘንድ ወደደ እግዚአብሔር ግን እንደወደደ ያደርግ ዘንድ አልፈቀደለትም ንስጥሮስንም በሞት መጥራቱን አፋጠነ ከዚህ በኋላ ንጉሥ በንስጥሮስ ሞት ባፈረ ጊዜ ወደ ልዮን ዛይማኖት ተመለሰ ስድስት መቶ ሠላሳ ስድስት ኤጺስቆጳሳትንም ሰበሰበለት ልዮን በሞተበት ደዌ ነበረከንፈሮቹ የረከሰ በሃይማኖትም የረከሰ የንስጥሮስ ፃይማ ኖቱ ይህ ነው በድፍረት ቃል ከማርያም የተወ ለደው የዮሴፍ ልጅ ነው የእግዚአብሔር ልጅ በዮርዳኖስ በተዋሀደው ጊዜ በጸጋ አምላክ አደረገው አለ ንስጥሮስ ሆይ ወንጌላዊ የኢየሱስ ክርስቶስ ልደቱ እንዲህ ነው ዮሴፍ ለእናቱ ለማርያም በታጨላት ጊዜ ሳይቀራረቡ በመንፈስ ቅዱስ ፀንሳ ተገኘች ዮሴፍ ጻድቅ ነውና ሲገል ጣት አልወደደም በሥውር ሊተዋት ወደደ ይህ ንንም ሲያስብ የእግዚአብሔር መልአክ ለዮሴፍ ተገለጠለት አለውም የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ እጮኛህ ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ እነሆ ወንድ ልጅ ትወልዳለች ስሙንም ኢየሱስ ትለዋ ለች እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያነጻቸ ዋልናይህም ሁሉ የሆነው የእግዚአብሔር ቃል ይደርስ ዘንድ በነቢያትም አፍ እነሆ ድንግል ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች ትርጉሙም እግዚአብሔር ከእኛ ጋር ነው ማለት ነው ተብሎ የተነገረው ይፈጸም ዘንድ ነውሱ ማቴፅ ፀ ሉቃስም አለ በስድስተኛው ወር መልአኩ ገብርኤል ከእግዚአብሔር ዘንድ ናዝ ሬት ወደተባለች ወደ ገሊላ ከዳዊት ወገን ለሆነ ስሙ ዮሴፍ ለተባለ ሰው ወደታጨች ድንግል ተላከ የዚያችም ድንግል ስም ማርያም ነው መልአኩም ወደርሷ ገብቶ ደስ ያለሽ ሆይ ደስ ይበልሽ እግዚአብሔር ካንቺ ጋር ነውና አንቺ ከሴቶች ሁሉ የተባረክሽ ነሽ አላት አይታም ከንግግሩ የተነሣ ደነገጠችእንጃ እንዲህ ያለው ን ሰላምታ እንደ ምን ይቀበሉታል አለችነ መል አኩም ማርያም ሆይ ኣተፍሪ በእግዚአብሔር ዘንድ ባለሟልነትን አግኝተሻልና እነሆ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ ስሙንም ኢየሱስ ትይ ዋለሽ እርሱም ታላቅ ነው የልዑል እግዚአብሔር ጽ የሠሁዩ መጽሐፈ ምሥጢር ፌዴዴዴዴ ው ው ወይሁቦ እግዚአብሔር አምላክ መንበረዳዊት አቡሁ ወይነግሥ ለቤተ ያዕቆብ ለዓለም ወአል ቦ ማኅለቅት ለመንግሥቱወትቤሎ ማርያም ለመልአክ እፎ ይከውነኒ ዝንቱ እንዘ ኢየአምር ብእሴአውሥኣ መልአክ ወይቤሳ መንፈስቅዱስ ይመጽእ ላዕሌኪ ወኃይለ ልዑል ይጹልለኪ ወዘኒ ይትወለድ እምኔኪ ቅዱስ ውእቱ ወይሰ መይ ወልደ እግዚአብሔር ልዑልሉቃጵጵ ስማዕኦ ንስጥሮስ ዐላዊ ለእመሁ ክርስቲያናዊ አንተ እመን በወንጌሳውያን ወእ መሰ ኢኮንክ ክርስቲያናዌ አንተ ይቴይስክ ኢተ ጠምቆ እምታርኩስ ቤተመቅደሱ ለእግዚኣብሔር በሃይማኖትክ ጽይእት በከመይቤ ጳውሎስ በእንተ ሰብእ ዕበራውያን ወሎሙስ ኢበዮሩዖሙ ቃል ዘሰምዑ እስመ ኢተቶስሐ ልቦፀሙ በሃይማኖት። እነሆ የእግዚአብሔር ልጅ በሰው ፊት የሚያምንበትን በሰማያት ባሰ በአብ ፊት ሲያምነው በስው ፊት የካደውንም በስማያት ባለ በአባቱ ፊት ሲክደው የአባቱን ፊት ከሰው ፊት ጋር አስተያየ አነጻጸረ ስለዚህም ቃል በስማያት ባለ በአባቱ ፊት እንዳይክዳቸው መጽሐፈ ምሥጢር ሎሙ ው ው ው ዘበሰማያትወዕዝራኒ ተስእሎ ወይቤሎ ብምቀሞርዐኒ እግዚእየ እመ ረከብከ ሞገሰ ቅድመ አፅይን ቲከ ንግሮ ለገብርከ በመኑ ትሔውጽ ዓለመከ ወይቤሎ ቀዳሚሁሰ በወልደ እጓለ እመሙሕ ያው ወደኃሪሁሰ ለልየወዘይቤሰ ነቢይ በመ ኑ ትሔውጽ ዓለመከ እንዘ ይፈቅድ ማሕሠሠ በእንተ ምጽአተ እግዚአብሔር ውስተ ዓለም ወዘይቤሎሰ እግዚአብሔር ቀዳሚሁሰ በወልደ እጓለ እመሕያው በእንተ ምጽአተ ወልዱ ኀበ ተሠግዎ እስመ ወልደ እጓለ እመሕያው ይሰመይ ወልደ እግዚአብሔር በከመ ይቤ ለሊሁ እስመ ወልደ እግዚአብሔር ወልደ እጓለእመሕያው ውእቱወካዕበመ ይቤ እስመ ኢመጽአ ወልደ እጓለ እመሕያው ከመ ይትለ አክዎ ዘእንባለ ዳእሙ ከመ ይትለእክወዓዲ ይቤ እስመ ኢመጽአ ወልደ እጓለ እመሕያው ከመ ይኩንኖ ለዓለም ዘእንበለ ዳእሙ ከመ ያሕይዎ ለዓለምሱቱፃሯ ማቴወ ማር ወዓዲ ይቤ ትሬእይዎ ለወልደ እጓለ እመሕያው እንዘ ይነብር በየማነ ኃይል ወይ መጽእ በደመና ሰማይዳንኤልኒ ይቤ ወመጽአ ወልደ እጓለ እመሕያው ወነበረ ኀበ ብሉየ መዋዕ ልናሁኬ ኩሎን መጻሕፍት ይሰምያሁ ወልደ እጓለ እመሕያው ለወልደ እግዚአብሔርወለአብሰ ኢይሰምያሁ ወልደ እጓለ እመሕያው እስመ ኢለ ብሰ ሥጋሁ ለእጓለእመሕያውወበእንተዝ ይቤሎ ለፅ ዝራ ቀዳሚሁሰ በወልደ እጓለ እመሕያው ዘንተ ይቤ በእንተ ምጽአተ ወልዱ ወደኃሪሁሰ ለልየ ይቤ በእንተ ምጽአተ ዚአሁናሁኬ ተረ ክበ ጥንቁቀ ፍና ምጽአቱ ለአብጳውሎስኒ ይቤ ቀዳሚ ክርስቶስ ይእዜኒ ክርስቶስ አመ በምጽአቱወማኅለቅቱሰ አመ ተወፈየ እግዚ አብሔር መንግሥቶ አብ ወአመ ተሥዕረ ኩሉ ምኩናንወካዕበመ ነገረ ዮሐንስ አቡ ቀለምሲስ በእንተ ምጽአተ አብ ወወልድ ወይ ቤ ወእምዝ ርኢኩ ሰማየ ሐዲስ ወምድረ ሐዳ ሰእስመ ሰሰለ ሰማይ ቀዳማዊ ወምድርኒ ቀዳ ማዊት ወባሕርኒ ተሥዕረት እንከወለሀገርኒ ቅድስት ሐዳስ ኢየሩሳሌም ርኢክዋ ወረደት እምሰማይ እምኀበ እግዚአብሔር ድሉት ይእ ቲ ከመ መርዓት ሥርጉት ለምታ ወሰማዕኩ ቃለ ዐቢየ እምሰማይ ዘይብል ናሁ ቅድስቱ ለእግዚአብሔር ምስለ እጓለ እመሕያው ኀደ ረት ምስሌሆሙወእሙንቱኒ ይከውንዎ ሕዝ ቦ ወውእቱኒ ይከውኖሙ አምላኮሙ ወይሄሉ እግዚአብሔር ምስሌሆሙ ወያሴስል አንብዐ እም አዕይንቲሆሙወአልቦ እንክ እስመ ጎለፈ ሰማዕታት ስለቱንና እሳቱን ታግሰው ምስክር ለመሆን ጨከኑ ዕዝራም ጌታዬ ሆይ አቤቱ በዓይኖችህ ፊት ባለሟልነትን አግኝቼ ከሆነ ዓለምህን በማን እንደ ምትጉበኝ ለባሪያህ ንገረ ው ብሎ ጠየቀውእርሱም የመጀመሪያውን ባለ ውልጅ ኋለኛውን ግን እኔ ራሴ እገብኝዋሰ ሁ አለው ነቢዩ ዓለምህን በማን ትጉበኘዋለህ ያለው ስለ እግዚአብሔር ወደ ዓለም መምጣት መመርመርን ሽቶ ነው እግዚአብሔርም መጀ መሪያ በሰው ልጅ ያለው የልጁን ሰው ለመሆን መምጣት ነው ሌኤርሱ ራሱ የእግዚአብሔር ልጅ የሰው ልጅ ነውና እንዳሰ የሰው ልጅ የእግ ዚአብሔር ልጅ ይባላልና ሁለተኛም የሰው ልጅ ሲያገለግል እንጂ ያገለግሉት ዘንድ አል መጣምና አለ ከእንደገናም የሰው ልጅ ዓለ ምን ሊያድነው እንጂ ሲፈርድበት አልመጣምና አለ ሱቱደዛድ ማቴቋ ማር። ወእመሂ ትብሉኒ አንተሂ ትመውት ከማሁወአነሂ እብለክሙ እስመ ኢሠርዐ ሊተ እግዚአብሔር ሕይወተ ከመ መላእክት ከመ ኢይጥዐሞ ለሞት ኣላ ጸንሐኒ እስከ እነግር ዘለፋሁ ለዘክሕደ ምጽአቶ ዝ ውእቱ ዓቅምየ ወእምይእዜሰ ይግበር እግዚአብሔር ዘይዔድሞ በቅድመ አዕይንቲሁ በከመ ይቤ ጳውሎስ እመኒ ሐየውነ ለእግዚአብሔር ነሐዩ ወእመኒ ንመውት ለእግዚአብሔር ንመውት እንከሰኬ እብል ጸዋዕክዎ ለእግዚአብሔር ወተሰጥወኒ ኀሠሥክዎ ወረከብክዎ ጐድጐ ድኩ ወተርኅወ ሊተ ወእመሂ ፈለስኩ እምዝ ዓለም አኮ ዘይከውን ንግደተ ቢቱ ውእቱሰ ይቀውም ኀበ ዘክሕደ ምጽአቶ ወኣንሰ እቀውም ኀበ ዘአ መንኩ ቦቱ መዝ ጁቋ ሮሜድ አልቦ እንከ ዘተንሥአ እምቅድ መዝ ዕልው ዘከመ ቢቱወሰብልያኖስኒ ተሰ ምየ ዕልው በእንተ ዘቶስሐ ጽምረት ሥሳሴ አቡርዮስኒ በእንተ ዘዘረወአርጌንስኒ በእንተ ዘመሀረ ሑፃፄ ወልድ እም አብወፎጢኖስኒ በእንተ ዘአስተደኅረ ህላዌ መለኮተ ወልድ እመለኮተ አብአርዮስኒ ወንስጥሮስ ወመ ንኪዮን ወአፍቲክስ ልዮን ወማኅበረ ኬልቄዶን ተሰምዩ ዕልዋነ በእንተ ዘነበቡ ጽርፈተ ላዕለ ወልደ እግዚአብሔርወለቢቱሰ ሰመይ ናሁ ዕልወ በእንተ ዘክሕደ ምጽአተ አብ በከመ አብ ይሰመይ አበ ለኩሉ ለዘይገብር ወናየ ወከማሁ ለቢቱኒ ንሰምዮ አበ ለረሲዓን ወርእሰ ለዕልዋንወንብሎ እንከ አበ ስሕተት ወአበ ሐሰት አበ ጉሕሉት ወአበ ትምይንት አበ ዓመፃ ወአበ ጽልሑት አበ በቀል ወአበ ቂም ወቅን ዓትወልዱ ለሰይጣን ወእጉሆሙ ለአጋንንት ወአቡሆሙ ለከሐድያን ወመምህሮሙ ለመናፍቃንአስካሉኒ አስካለ ሕሞት ወሕምዘ አፍፆት ወይኑወቀምጉኒ መሪር ወሞጻሕቱኒ ደመ ዕጉስታርእስመ ከመ ዓጸደ ወይነ ሰዶም ዓጸደ ወይኑ ወሐረጉኒ እምነ ገሞራ ንንግር እንከ በእንተ ፍና ምጽ አቱ ለወልደ እግዚአብሔር እስመ ሠላስ እማ ንቱቀጻዳሚ ኀበ ንጽሕት ድንግል ለተሠግ ዎወዳግም ከመ ይትበቀሎ ለሐሳዌ መሲሕ ወለእለ ተኀትሙ በማኅተመ ዚአሁ ወእምዝ ይገብር ምሳሐ ለቅዱሳነ ልዑልበከመ ይቤ ዮሐንስ አቡቀለምሲስ ወይቀውም ሎሙ ውእቱ በግፅ ውስተ ደብረ ጽዮንወበእንተ ሠላስ ፍና ምጽአቱ ዜነወ ጳውሎስ ፈልፈለ መጽሐፈ ምሥጢር አንተም እንደርሱ ትሞታለህ ብትሉኝ እግዚአብሔር እንደ መላእክት ሞትን እንዳልቀምሰው ሕይወትን አልፈጠረልኝም መምጣቱን የካደ የእርሱን ዘለፋ ኦስክነግር አቆ የኝ እንጂ አቅሜ ይህ ነው ከእንግዲህስ እግዚአብሔር ጳውሎስ በሕይወት ብንኖር ለእግዚአብሔር ነን ብንሞትም ለእግዚአብሔር እንሞታለን እንዳለ እግዚአብሔር በዓይኖቹ ፊት የወደደውን ያድርግ ከእንግዲህ እላለሁ እግዚ አብሔርን ጠራሁት መለሰልኝም ፈለግሁት አገኘ ሁትም አንኳኳሁ ተከፈተልኝም ከዚህም ዓለም ባልፍ አካፄዴ እንደ ቢቱ አካፄድ የሚሆን አይደለም እርሱ መምጣቱን በካደው በእርሱ ፊት ይቆማል እኔ ግን ባመንሁበት በእርሱ ፊት እቆማለሁ መዝ ድ ሮሜፀዩቿ እንግዲህ ከዚህ በፊት የተነሣ እንደ ቢቱ ያለ ከሀዲ የለም እኮን ሰብልያኖስም በሥላሴ አንድነት ላይ ስለጨመረ ከሀዲ ተባለ አቡርዮስም ስለ በተነ አርጌንስ የወልድን ከአብ ማነስ ስላስተማረ ፎጢኖስም የወልድን መለኮት ህልውና ከአብ መለኮት ወደ ኋላ ስላደረገ አርዮስና ንስጥሮስ መንኪዮንና አፍ ቲክስ ልዮንና የኬልቄዶን ማኅበረተኞች በእግ ዚአብሔር ልጅ ላይ ስድብን ስለተናገሩ ከሀ ዲዎች ተባሉ ቢቱንም የአብን መምጣት ስለካደ ከሀዲ ብለን ጠራነው አብ በጎ ለሚያ ደርግ ሁሉ አባት እንደሚባል እንዲሁ ቢቱንም የዝንጉዎች አባት የከሀዲዎችም ራስ እንለዋለን ከአንግዲህም የስህተት አባት የሐስት አባት የሸንገላ አባት የመተንኳኩል አባት የዓመፃ አባት የተንኮል አባት የበቀል አባት የቂምና የቅናት አባት የስይጣን ልጅ የአጋንንት ወንድ ማቸው የከሀዲዎች አባታቸው የመናፍቃን መምህራቸው ብለን እንጠራዋለን ፍሬው የሐሞት ፍሬ ወይኑ የእፉኝት መርዝ ነው ፍሬው የሚጉመዝዝ ወይትም የእሬት ደም ነው የወይን ቦታው እንደ ስዶም የወይን ቦታ ሐረጉም ከገሞራ የተገኘ ነውና እንግዲህስ ስለ እግዚአብሔር ልጅ አመጣጡ እንናገር ሦስት ናቸው መጀ መሪያ ሰው ለመሆን ወደ ንጽህት ድንግል መጣ ሁለተኛም ሐሳዌ መሲሕንና በማኅተሙ የታተ ሙትን ሊበቀል ይመጣል ከዚህም በኋላ ለልዑል ቅዱሳን ምሳ ያደርጋል ዮሐንስ አቡቀለምሲስ በጉም በጽዮን ተራራ ላይ ይቆምላቸዋል እን ዳለ ስለ ሦስተኛው አመጣጦቹ የጥበብ ምንጭ ጳውሎስ ተናግሯል ስለ መጀመሪያይቱ ጥበብ በእንተ ቀዳሚት ምጽአቱ ይቤ ወመ ጽአ እምዘርአ ዳዊት በሥጋ ሰብእወካዕበመ ይቤ እንዘ ይፌክር በቃለ ሰላም ለመኑ እመ ላእክት ይቤሎሙ እምአመ ኮነ ወልድየ አንተ ወአነ ዮም ወለድኩከወካዕበ ይቤ አነ እከው ኖ አባሁ ወውእቱኒ ይከውነኒ ወልድየወበ መትልወ ዝንቱ ቃል ይቤ ጳውሎስ ወአመ ካዕ በ ፈነዎ ለበኩሩ ውስተ ዓለም ይቤ ወይሰግዱ ሎቱ ኩሎሙ መሳእከተ እግዚአብሔርዘን ተስ ይቤ በእንተ መንግሥተት ደብረ ዮን ለእለሰ ይብሉ አልቦ ምሳሐ ደብረጽዮን መሐ ልኩ እዴሁ ለኢየሱስ ክርስቶስ ከመ አልቦሙ መክፈልተ እምሳሕ ዘ ዓመት በከመ ይቤ በመዝሙር ዘአበያ ለበረከት ትርሕቅ እም ኔሁመዝ ኗ ሮሜፅፅ ዕብኛጵ ዳውሎስኒ ነገረ በእንተ መንግ ሥተ ደብረ ጽዮን ወይቤ ወአመ ይትነሥኡ ምውታን እለ በክርስቶስ ይቀድሙ ወእምዝ ና ከመ ንትቀበሎ ለልዑል ወነሀሉ ዘልፈ ኀበ እግዚእነ በእንተ ምንትኬ ይቤ ጳቋውሎስ እለ በክርስቶስ ይቀድሙነገረኬ በሊሐ ኅሊና ወበ ሊሐ ልሳን ከመ ይቀድም ትንሣኤ ለእለ ይደ ልዎሙ ምሳሐ ኢየሱስ ክርስቶስ ወዘይቤሰ ወእምዝ ንሕነ እለ ሕያዋን ተረፍነ ይመሥ ጡነ በደመና ከመ ንትቀበሎ ለልዑል ዘን ተኒ ነገረ በእንተ ዘሀለዎሙ ይትመሠጡ በደ መና ከመ ይኩኑ ሱቱፋነ ለምሳሐ ደብረ ጽዮ ን አኮሰ ዘጥዕመ ሞተ ጳውሎስ አላ ሕይወተ ዚኣሁ ይሬሲ ሕይወቶሙ ለእለ ሀለዎሙ ይትመ ሠጡ ሕያዋኒሆሙ በከመ ይቤ ለሊሁ ንሕነሰ ንመውት ከመ አንትሙ ትሕየዉ ወእግዚእነሂ ይቤ በወንጌል ይሰክቡ ውስተ ቋ አራት ይነሥኡ ወካልዖ የኀድጉእለሰ ውስተ ኣራት ይሰክቡ እምጻማ ዓለም ፅቋ ይመሥጥዎ በእንተ ዘይደልዎ ምሳሐ ደብረ ጽዮን ወለጵስ ዕደው ኣብዕልት እሙንቱ እለ ዕሩፋን የኀድግዎ በእንተ ዘኢይደልዎ ኣመሰ ኮነ አራቶሙ ኢኮነ ምግባሮሙ ወካዕበመ ይቤ ክልዔቲ የኀርጻ ውስተ አሐቲ ማግኅረጽ አሐተ ይነሥኡ ወካልዕታ የኀድጉ ይነሥእዋ ለዘይደልዋ ምሳሐ ደብረ ጽዮን ወየ ሜድንዋ ለዘኢይደልዋእመሰ ኮነ ጻማሆን ነፅሩየ ሥነ ምግባሮን ወዓ ዲመ ይቤ ው ውስተ አሐቲ ገራ ሀት ይነሥኡ ኦ የኀድጉ መስተ ገብራን እሙንቱ ለ ንሕነ እለ ሕያዋን ተረፍነ ይመሥጡነ በደመ መጽሐፈ ምሥጢር እሆነዋለሁ እርሱም ልጀ ይሆንልኛል ኣለ ከዚህም ቃል በማያያዝ ጳውሎስ ዳግመኛም በኩሩን ወደ ዓለም በሳከው ጊዜ የእግዚአብሔር መላእክት ሁላቸው ይሰግዱለታል አለ ይህንን በጽዮን ተራራ ስለሚገለጥ መንግሥቱ ተናገረ በጽዮን ተራራ ምሳ የለም ለሚሉት ዳዊት በመዝሙር በረከትን እንቢኝ ያለ ከእርሱ ትራቅ እንዳለ ከሺህ ዓመት ምሳ እድል ፈንታ እንደሌላቸው በኢየሱስ ክርስቶስ እጅ ማልሁ መዝዘ ሮሜጸፅ ዕብሮ ጳውሎስም ስለ ድብረ ጽዮን መንግሥት በክርስቶስ አስቀድመው የሞቱ በሚነሠ ጊዜ በሕይወት የቆየን እኛን ልዑልን አንቀበለው ዘንድ በደመና ይነጥቁናል ለዘሳለምም በጌታችን ዘንድ እንኖራለን ብሎ ተናገረ ጳውሎስ ስለምን በክርስቶስ የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ አለ ኅሊናው የተሳለ አንደበቱም ስል የሆነ እርሱ የኢየሱስ ክርስቶስ ምሳ ለሚገባቸው ትንሣኤ እንደሚቀድም ተናገረከጨዚህም በኋላ በሕይወት የቀረን እኛን ልዑልን እንቀበለው ዘንድ በደመና ይነጥቁናል አለ። ከእነ ዚህም በኋላ ጳውሎስ ሕያዋን ሆነን የቀረነውንም ልዑልን ልንቀበለው ዘወትርም በጌታችን ዘንድ ልንኖር በደመና ይነጥቁናል አለ ከዚህም አያይዞ አሁንም ስለዚህ ነገር ለባልን ጀሮቻችሁ አስተምሩ አለስለቀኑና ስለ ዘመኑ ስለጊዜውም ወንድሞቻችን እንጽፍላችሁ ዘንድ አይገባም የጌታችን ቀን ደኅና ነው ሰላም ነው ሲሉ መም ጣቱ እንደ ሌባ በሌሊት እንደሆነ ታውቃላችሁ የፀነሰች ሴት ምጥ ድንገት እንደሚመጣባት ጥፋት በድንገት ይመጣባቸዋል ይህንን ስለሦ ስተኛይቱ መምጣት ተናገረ ይኽውም የኃጥአን ፍዳ የጻድቃንም በጎ ዋጋ ነው ማቴጽወ ዮሐንስ አቡቀለምሲስም አለ ከዚህም በኋላ ሰማይ ተከፈተ ነጭ ፈረስ ወጣ የተጫነበትም ስም ምእመንና ጸድቅ በጽድቅም የሚፈርድ የሚዋጋም ነው ዓይኖቹም እንደ እሳት ነድ ነው በራሱም ላይ አክሊል አለ በመጠምጠሚያው ላይ ስም ተጽፏል ከኔሕርሱም በቀር የሚያውቀው የለም በደም የተነከረ ልብስ ለብሷል ስሙንም የእግዚአብሔር ቃል ብሎ ጠራው የሰማይ ሠራዊት በነጭ ፈረስ ይከተሉታል ንጹህ የብርዛን ግምጃ ለብሷል ከአፉም አሕዛብን የሚቀሥፍበት የተሳለ ሰይፍ ይወጣል እርሱም በብረት ዘንግ ይጠብቃቸዋል ሁሉን በሚገዛ በእግቢአብሔር የቁጣው መርዝ የወይን መጥመቂያ ይረገጡታል በጐኑም የንጉሦች ንጉሥ የጌቶችም ጌታ የሚል ስም ተጽፏል ከዚህም በኋላ አንድ መልአክ በፀሐይ ላይ ቆመ በታላቅ ድምፅም ጮሆ ከሰማይ በታች የምትበርሩ ወፎች ሁሉ ኑ የነገ ሥታትን ሥጋ የመላእክትንም ሥጋ የብርቱ ዎችን ሥጋ የፈረሶችን የሚጫኑባቸውንም ሥጋ የገዢውንና የባሪያውን የታናሹንና የታላቁንም ሥጋ ትበሉ ዘንድ ወደታላቁ ወደ እግዚአብሔር በዓል ኑ ተሰብሰቡ አለ ከቢህም በኋላ እርሱ መጣ የምድር ነገሥታትና ሠራ ዊቶቻቸው በነጭ ፈረስ ላይ የተጫነውን ያንን አውሬና ሠራዊቱን ይወጉት ዘንድ ተሰበሰቡ ከዚህም በኋላ ያንን አውሬ እነርሱን ያስታቸው መጽሐፈ ምሥጢር ብ ሌሌ ሌሌ ሌሌ ኣመ ምዝ አኀዝዎ ለዝክቱ አርዌ ወለሐሳዌ ነቢይ ዘገብረ ተአምረ በቅድሜሁ በዘያስሕቶሙ ለእ ሉ ወተጽሕፈ ስመ ማኅተሙ ለውእቱ ወሰገዱ ሎቱ ወለምስሱወወደይምዎምሙ ሕያዋኒሆሙ ውስተ ዓዘቅተ እሳት ዘይነድድ በተይ ወለእ ለሰ ተርፉ ቀተልዎሙ በሰይፉ ለዝክቱ ዘይጁ ዓን ላዕለ ፈረስ ጸዓዳ እንተ ትወጽእ እምአፉሁ ሰይፍ በሊሕ ውእቱወጸግቡ ኩሉ አዕዋፍ እምነ ሥጋሆሙ ራእሀደ ቋ ወእምዝ ወረደ ካልዕ መልአክ እምሰማይ ወይጸውር መራኀጉተ ፀሐይ ወዐበይት መዋቅሕት ውስተ እዴሁወአኀዞ ለዝክቱ አርዌ ዘውእቱ ቀዳማዊ ወውእቱ ጋኔን ሰይ ጣንወአሰሮ ዓመተወእምድኅረ ዝንቱ ሀለዎ ይፍትሖ ሕዳጠ መዋዕለወእምዝ ርኢ ኩ መናብርተ ወነበረ ላዕሌሆሙ ወልደ እጓለ እመሕያው ወአግብአ ሎሙ ፍትሐ በእንተ ነፍሶሙ ለእለ ተቀትሉ በእንተ ሕጉ ለኢየሱስ ክርስቶስ በእንተ ቃለ አግዚአብሔር ለእለሰ ኢሰገዱ ለውእቱ አርዌ ወኢለምስሉ ወኢጸ ሐፉ ትእምርቶ ውስተ ፍጽሞሙ ወኢውስተ እዴሆሙ እሙንቱ የሐይዉ ወይነግሠ ምስለ ክርስቶስ ዓመተናሁኬ በዝ አፆቀ ዳግማየ ምጽአተ ወልድ ውስተ ደብረ ጸዮን ደብረ ምር ፋቆሙ ለቅዱሳንራእጵ ቋፅ ወእምዝ አትለወ ወይቤ ወእምዝ ሰሰለ ሰማይ ቀዳማዊ ወምድርኒ ቀዳማዊት ናሁኬ አርአየ መንግሥተ እንተ ትመጽእ እንተ ትትመክዐብ እምጽአት ኀበ ደብረ ጽዮን ወእንተ ትጫለስ እምጽአት ኀበ ሥጋዌምጽ አትሰ ኀበ ሥጋዌ ለመድኃኒተ ዓለም ኮነት ወምጽአትሰ ሣልሲት ለፍዳ ኃጥአን ወለዕሜተ ጻድቃንወበእንተዝ ይቤ ሙሴ ይነግሥ እግዚ አብሔር ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ወዓዲይነ ግሥ እግዚአብሔር ለዓለም ይቤ በእንተ ዛ ዓለም ዘሀሎነ ባቲወለዓለመ ዕለም ይቤ በእ ንተ መንግሥተ ደብረ ጽዮን ወዓዲ ይቤ በእ ንተ ዓለም እንተ ትመጽእ በግርማ መንግሥ ቱ ለአብእንተ ኢትትጐለሞ በሐሳብ ወአ ልባቲ ዕድሜ ዓመታት ወኢኩፋሌ መዋዕል ወእግዚእነሂ ይቤ ባወንጌል አልቦ ዘየኀድግ አብያተ ወአኃወ ወአኃተ አበ ወእመ ወብአ ሲተ ወውሉደ ወገራውሀ በእንቲአየ ወበእንተ ወንእጌልየ ዘኢይትዔሠይ ምክዕቢተ በንቱ ዓለም ወአብያተ ወአኃወ ወአኃተ ወአበ እመ ዘንድ በፊቱ ምልክትን የደረገውን አሰተኛውን ነቢይ ያዙትየእርሱም የስሙ ማኅተም ተጻፈ ለርሉና ለምስሉ ሰገዱ በዲን ወደሚነደው የእሳት ጉድጓድ ከነሕይወታቸው ጨመሩአቸው የቀሩትንም በነጭ ፈረስ ላይ በሚጫነው ከአፉም የተሳለ ሰይፍ ብሚወጣው በርሱ ሰይፍ ገደሉአቸው ወፎችም ሁሉ ከሥጋቸው ጠገቡ ቋ ከዚህም በኋላ ሌላ መልአክ ከሰማይ ወረደ የፀሐይ መክፈቻዎችን ይዚል ታላቅም ሰንሰለት በእጅቹ አለ ፊተኛውንም አውሬ ያዘው እርሱም ጋኔን ሰይጣን ነው ሺህ ዓመትም አሠረው ከዚህ በኋላ ጥቂት ጊዜ ይፈታው ዘንድ አለው ከዚህ በኋላ ዙፋኖች አየሁ በላያቸውም የሰው ልጅ ተቀምጦ ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ ሕግ ስለ እግዚአብሔርም ቃል ለተገደሉት ሰዎች ነፍሳት ተፈረደላቸው ለከውሬውና ለምስሉ ያልሰገዱትና ምልክቱንም በግምባራቸው በእጃቸውም ያልጻፉት እነርሱ በሕይወት ይኖራሉ ከክርስቶስም ጋር ሺህ ዓመት ይነግሣሉ እነሆ የወልድን የቅዱሳን መቀመጫ ተራራ ወደሆነች ወደ ደብረ ጽዮን መምጣት በዚህ አስታወቀ ራእፁቋ ከዚህም አስከትሎ ከዚህ በኋላ ፊተኛው ሰማይ ተወገደ ፊተኛይቱም ምድር አለፈች አሰለ እነሆ የምትመጣዋን ወደ ደብረ ጽዮን ከመምጣት እጽፍ ድርብ የሆነችውን ሰው ለመሆን የመምጣት ሦስተኛ የሆነችይቱን መንግሥት ገለጠ ሰው ለመሆን መምጣት ለዓለም ድኅነት ሆነች ሁለተኛዋ መምጣት ለቅዱሳን ተድላ ናት ሦስተኛዋ መምጣት ግን ለኃጥአን ፍዳ ለጻድቃን በጎ ዋጋ ናት ስለዚህም ነገር ሙሴ እግዚአብሔር ለዘላለም ይነግሣል ዳግመኛም እግዚአብሔር ለዘላለም ይነግሣል አለ ስላለንባት ስለዚህች ዓለም ተናገረ ለዘላለም አለ ስለ ደብረ ዮን መንግሥት ዳንመኛም በአብ የመንግሥት ግርማ በቁጥር የማትቆጠር ስለ ዓለም ነው የዓመታት ዕድሜ የዘመን መክፈልም የላትም ጌታችን በወንጌል ስለ እኔ ስለ ወንጌልም ሴቶችንና ወንድሞችን እኅቶችን አባትና እናትን ሚስትንና ልጆችን እርሻዎችን የሚተው በዚህ ዓለም መቶ አጥፍ የማይቀበል የለም ቤቶችንና ወንድሞችን እኅቶችን አባትና እናትን ልጆችንና እርሻዎችን ፀ መጽሐፈ ምሥጢር ወውሌደ ወገራውሀ በስደትወበዓለምስ ዘይ መጽእ ሕይወተ ዘለዓለም ከጸቋ ማቴዘቋ አልቦ ዘኢይትዔሠይ ምከዕቢ ተ በዝ ዓለም ዘይቤ በእንተ መንግሥተ ደብረ ጽዮንወበዓለምሰ ዘይመጽእ ሕይወተ ዘለዓ ለም ዘይቤ በእንተ መንግሥተ ሰማያት ዘምጽ አተ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ዘሎቱ ስብ ሐት ለዓለመ ዓለም አሜን አሜን ወአሜን ሟ ተፈጸመ ዘለፋሁ ለቢቱ ሙሱነ ሃይማኖት በትምህርቱወልደ ዲያብሎስ በትዕ ቢቱዘይትከሐዶ ለአብ በእንተ ምጽአቱ ይቤ ጊዮርጊስ ጽዩአ ምግባር በኃጢአቱ ርቱ ዐ ሃይማኖት በእምነቱመስተባእስ ምስለ ዕል ዋን በቅንዐቱ ወይተግህ ለዘለፋሆሙ በአም ጣነ ክሂሎቱ ወይትወለተው በስመ ሥላሴ በአምልኮቱ እሚን ወትውክልት አሕፃሁ ወቀ ሥቱቴ ስብሐት ለእግዚአብሔር እስመ ተለዓለ ስሙ ለባሕቲቱለዓለመ ዓለም አሜን አሜን ወአሜን ለይኩን ለይኩን ለይኩን መሠ ፍሬ በስደት የሚተው በሚመጣው ዓለም የዘላለም ሕይወት ይወርሳል አሰዘጸ ማቴዘቋ በዚህ ዓለም መቶ እጥፍ የማይቀበል የለም ያለው ስለ ደብረ ጽዮን መንግሥት ነው በሚመጣው ዓለም ግን የዘላለም ሕይወት ያለው ስለ አብና ወልድ ስለ መንፈስቅዱስም መምጣት ስለ መንግሥተ ሰማያት ነው ለርሱ ምስጋና ይገባል ለዘላለሙ አሜን ኖ በትምህርቱ ሃይማኖቱ የጠፋ በትዕቢቱ የዲያብሎስ ልጅ የሆነ አብን ስለመ ምጣቱ የካደው የቢቱ ተግሣጽ ተፈጸመ በኃ ጢአቱ ሥራው የተበላሸ በእምነቱ ግን ፃይማ ኖቱ የቀና በቅናቱም ከከህሀዲዎች ጋር የሚጣላ በተቻለውም መጠን እነርሱን ለመገሠጽ የሚ ተጋ በአምልኮቱም በሥላሴ ስም የሚመክት ማመንና መታመን ጦሮቹና ቀስቱ የሆኑለት ጊዮርጊስ ተናገረው ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ስሙ ለብቻው ከፍ ከፍ ብሏልና ለዘላለሙ አሜን ይሁን ይሁን ይደረግ ይደረግ ይጽና ምዕራፍ ዘትስብእት ምንባብ ፅ በስመ እግዚአብሔር ሥሉስ በግጻ ዊዋሕድ በህላዌዘኢይረክብዎ በልባዌ ዘይእ ኅዝ ዓለመ ምድራዌለስብሐተ መንግሥቱ ዘረሰየ ዓለመ ሰማያዌዊሎቱ ንፈኑ ስብሐተ መ ርጡሳዌ ወቁርባነ ወንጌሳዌ ለዓለመ ዓለም አሜን ንጽሐፍ እንከ ዘለፋ ፅበዶሙ ለአን ጢዲቆማርያጦስ እሉ እሙንቱ ፀረ ማርያም እለ ይብሉ እምድኅረ ወለደቶ ለመድኃኒነ ትደመረት ምሰለ ዮሴፍገብሩ ሎሙ ምክ ንያተ እምቃለ ወንጌላዊ ዘይቤ ኢያእመራ ዮሴፍ እስከ አመ ወለደትወእሙንቱሰ ፈከ ርዎ ለዝ ቃል ኀበ ብሂለ ተደመረት እምድ ኅረ ወለደቶ ለመድኃኒነወብሂለ ኢያእመራ ሰ ይተረጐም ኀበ አእምሮ ወኀበ ኢየእምሮ ኀበ ሩካቤ ወኀበ ኢሩካቤበእንተ አእምሮ ሩካ ቤሰ ትብል ቅድስት ኦሪት ወአእመራ አዳም ለሔዋን ብአእሲቱወወለደት ሎቱ ቃየልሃ ወት ቤ አጥረይነ ብእሴ በእንተ እግዚአብሔር ዘፍፅ ማቴፅ ወካዕበመ ትብል ቅድስት ኦሪት ትብል ቅድስት ኦሪት ወአእመራ አዳም ለብ እሲቱ ወወለደት ሎቱ ሴትሃዝሰ ይተረጐ ም ኀበ አእምሮ ሩካቤ ዘሙሳደ ዘርእወበእ ንተ ኢያእምሮ ሩካቤኒ በእንተ ቅጥቃጤ ርስ አን ይብል መጽሐፈ ነገሥት ዳዊትሰ ንጉሥ ልህቀ ወኀለፈ መዋዕሊሁ ይከድንዎ አልባሰ ወኢያመውቆወይቤሉ ደቂቁ ለዳዊት ይኅ ሥመ ለእግዚእነ ለንጉሥ ወለተ ድንግለ ወያ ምጽእዋ ኀበ ንጉሥ ወትሰክብ ምስሌሁ ወት ሕቅፎ ወታስተማውቆ ወይሙቅ እግዚእነ ንጉ ሥወኀሠሠመጮ ወለተ ድንግለ ሠናይተ እምነ ኩሉ ደወለ እስራኤል ወረከቡ አቢሳሃ ሰሜና ዊተ ወወሰድዋ ኀበ ንጉሥ ወነበረት ትትለአኮ ወንጉሥሰ ኢያእመራዝኒ ይተረግም ኀበ ኢያእምሮ ሩካቤወዘይቤሰ ወንጌላዊ ወኢያእ መራ ዮሴፍ እስከ አመ ወለደትይተረጐም ኀበ ኢያእምሮ ፅንሳ ለድንግል ዘነበረ እንዘ ይትሔዘባ ከመ እም ካልዕ ኮነ ወእመ ኣኮ ዕራፍ ዐሥራ አንድ የትስብእት ምንባብ ፅ በአካል ሦስት በህልውና አንድ በሆነ በመመርመር ገንዘብ በማያደርጉት ምድ ራዊውን ዓለም ፈጥሮ በሚገዛ ለመንግሥቱ ምስጋና ሰማያዊን ዓለም በፈጠረ በእግዚአብሔር ስም የቤተመቅደስን ምስጋና የወንጌልንም ቁርባን ለርሱ እናቀርባለን ለዘላለሙ አሜን የአንጢዲቆማርያጦስን የስንፍናቸ ውን ተግሣጽ ከእንግዲህ እንጽፋለን እኒሁም መድኒታችንን ከወለደች በኋላ ከዮሴፍ ጋር ተገ ናኝታለች የሚሉ ፀረ ማርያም ናቸው ከወን ላዊ ቃል ዮሴፍ እስክትወልድ ድረስ አሳወ ቃትም ያለውን ለራሳቸው ምክንያት አደረጉ ለት እነርሱስ ይህን ቃል መድኃኒታችንን ከወ ለደች በኋላ ተገናኛት በማለት ተረጐሙት አላወቃትም ማለት ግን በማወቅና ባለማወቅ በመገናኘትና ባለመገናኘት ይተረጐማል ስለግ ንኙነት ማወቅ የከበረች ኦሪት አዳምም ሚስቱ ሔዋንን ዐወቃት ቃየልንም ወለደችለት ስለ እግዚአብሔርም ወንድ ልጅ አገኘን አለች ትላለች ዘፍፀጽ ማቴ ጀ ዳግመኛም የከበረች ኦሪት ቃየል ሚስቱን ዐወቃት ሄኖስንም ወለደችለት ትላለች ዳግመኛም የከበረች ኦሪት አዳምም ሚስቱን ዐወቃት ሴትንም ወለደችለት ትላለች ይህም ዘር ለመተካት ግንኙነትን በማወቅ ይተረ ጐማል ግንኙነት ስለአለማወቅም ስለሽምግልና ድካም መጽሐፈ ነገሥት ንጉሥ ዳዊትም አረጀ ዘመኑም አለፈ ልብስ ያለብሱታል ነገር ግን አያሞቀውም ይላልየዳዊት ልጆችም ለጌታችን ለንጉሥ ድንግል ልጅ ይፈልጉለት ወደ ንጉሥም ያምጧት ከእርሱ ጋር ትተኛለች አቅፋም ታሞቀዋለች ጌታችን ንጉሥም ሙቀት ያገኛል አሉ ሰሜናዊት አቢሳን እስኪያገኙ ድረስ ከእስራኤል አውራጃዎች ሁሉ ያማረች ድንግል ሴት ልጅ ፈለጉ ወደ ንጉሥም ወሰዲት እያገለ ገለችውም ተቀመጠች ንጉሥ ግን አያወቃትም ነበርጸ ይህም ግንኙነትን በአለማወቅ ይተረ ጉጐማል ወንጌላዊም እስክ ትወልድ ድረስ ዮሴፍ አላወቃትም ያለው ግን ከሌላ እንደሆነ ወይም በጐረምሶች ልማድ በጐልማሶች ማሳት ፀንሳ እንደሆነ እየታዘባት የኖረውን የድንግል ፅንሷን ባለማወቅ ይተረጐማል ከዚያ አስቀድሞ ፌሬር ቲፒ መጽሐፈ ምሥጢር እምአስፍጦ ወራዙት ዘሕገ መሐዛን እስሙ ኢሰምዐ እምቅድመዝ ፅንሰ ድንግልናዌ ወል ደተ እንበለ ሩካቤወበእንተዝ ኢያእመራ እስከ አመ ወለደት ከመ በድንግልና ፀንሰቶ ለወልደ አብ ወሶበ ዜነወቶ ሰሎሜ ወለቱ ከመ ተረክበ ማኅተመ ድንግልናሃ እምድኅረ ወለደ ቶ ውእተ ጊዜ አእመረ ከመ በድንግልና ፀንሰ ትወሶበ ርእዮሙለሐራ ሰማይ እንዘ ይጹዐቁ ውስተ በዐት ኀበ ተወልደ ወያስተበርኩ ውስተ ጎል ኀበ ሰከበ ውእተ ጊዜ አእመራ ከመ እመ እግዚአብሔር ይእቲወሶበ ርእዮሙ ለኖሎ ት እንዘ ያቄርቡ ሎቱ መሐስአ እመራዕዩዬ ሆሙ ውእተ ጊዜ አእመረ ከመ እግዚአ ሰብእ ወእንሰሳ ውእቱ ዘተወልደ እምኔሃወሶበ ርእ ዮሙ ለሰብአ ሰገል እንዘ ያቄርቡ ሎቱ ወርቀ ከርቤ ወስጊነ ውእተ ጊዜ አእመረ ከመ እግ ዚአ ነገሥት ወመንግሥት ውእቱ ዘተሠገወ እምኔሃወሶበ ውዕየ አጻብዒሃ ለሰሎሜ አመ ገሰሰት አንቀጸ ሥጋሃ ለድንግል ውእተ ጊዜ አእመራ ከመ እመ እሳት ይእቲወካዕበመ ሶበ ጥዕየ አጻብዒሃ ለሰሎሜ አመ ገሰሰቶ ለሕ ፃን ውእተ ጊዜ አእመራ ለድንግል ከመ እመ ሕይወት ወማኅየዊ ይእቲውእቱ ዝ ፍካሬ ሁ ለብሂለ ኢያእመራ ዮሴፍ እስከ አመ ወለደት ይተረጐም ኀበ ኢያእምሮ ፅንሳ ዘዘ ከርኖ ቀዳሚ ማቴ ሉቃጀሯ ሄ ወእምድኅረ ወለደትሰ አእመራ ከመ ኃይል ዘኢያስተርኢ እንዘ ኢይትነሠት ማኅተመ ድንግልናሃ እመሰ ይብሉ እምድ ኅረ ወለደቶ ለመድኃኒነ ተደመረት ምስለ ዮሴ ፍ ድሙራን ምስለ አጋንንት ርኩሳን ወኅቡ ራን ምስለ ሠራዊተ ቤልሆር ጽልሙታን ጥቀ ይቴይሰ ዕበደ ዚአሆሙ ለአይሁድ እም እበደ እሉ እለ ይሰመዩ ፀረ ማርያም ዘውእቶ ሙ አንጢዲቆማርያጦስአይሁድሰ ይብሉ በኢለ ብዎቶሙ አኣኮኑ ወልደ ዮሴፍ ውእቱ ዘለሊነ ነአምር አባሁ ወእሞእፎ እንከ ይብለነ እም ሰማይ ወረድኩ እስመ መሰሎሙ በዘርአ ሙ ላድ ዘተወልደ እማርያም ወኢያእመሩ ከመ በብስራተ ገብርኤል ተሠገወ ወበእንተዝ ገብ ሩ ሐሜተ ላዕለ ፅንሳ ድንግልናዊ እስመ ተመ ሥጠረ እምኔሆሙ በመንጦላዕተ ጥበቢሁ ለእግዚ አብሔርእስመ ኢያብሰራ መልአክ በቅድመ ጉባኤ ወኢዜነዋ በቅድመ ነገደ ሕዝባወበእ ንተዝ አምስልዎ ለዕንቁ ዘውስተ ከርሣ ለንዋየ በድንግልና ፅንስን ያለ ግንኙነት መውለድን አልሰማምና ስለዚህም ችበት ጊዜ ድረስ የአብን ልጅ በድንግልና እንደፀነሰችው ዐላወቀም ልጁ ሰሎሜ ከወለደችው በኋላ ማኅተመ ድንግልናዋ እንደተገኘ ስትነግረው ያን ጊዜ በድንግልና እንደፀነሰች ዐወቀ የሰማይ ሠራዊት ወደ ተወለደበት ዋሻ ሲወቡና ሲወርዱ በተኛበትም በረት ሲሰግዱ ቢያያቸው ያን ጊዜ የአምላክ እናት እንደሆነች ዐወቀ እረኞች ከመንጋቸው ጠቦት ሲያቀርቡለት ቢያያቸው ያን ጊዜ ከእርሷ የተወሰደው የስዎችና የእንስሳት ጌታ እንደሆነ ዐወቀ ሰብአ ሰገል ወርቅና ከርቤ ሽቱም ሲያቀርቡለት ቢያያቸው ያን ጊዜ ከእርሷ ሰው የሆነው የነገሥታትና የመንግሥታት ጌታ እንደሆነ ዐወቀ ሰሎሜ የድንግልን አፈ ማኅፀን በዳሰሰች ጊዜ የሰሎሜ ጣቶቿ ቢቃጠሉ ያን ጊዜ የእሳት እናቱ እንደሆነች ዐወቃት ሁለተኛም ሰሎሜ ሕፃኑን በዳሰሰችው ጊዜ ጣቶቿ ቢድኑ ያን ጊዜ ድንግል የሕይወትና ሕይወትን የሚሰጥ የእርሱ እናት እንደሆነች ዐወቃት ዮሴፍም እስክ ትወልድ ድረስ አላወቃትም የማለት ትርጉም ይህ ነው አስቀድመን እንደተናገርነው ፅንሷን ባለማወቅ ይተረጐማል ማቴ ሉቃደ ከወለደች በኋላ ግን የማይታይ ኃይል ማኅፀኗ እንደተፀነሰ ከእርሷም ማኅተመ ድንግልና ሳይለወጥ በሚታይ ሥጋ እንደተወለደ ዐወቀ ። ወሐዋርያትኒ ዖዱኪ እንዘ ይብሉ ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት ለወልደ ደዊትእስመ ኩሎሙ ነቢያትኒ ወሐዋርያትኒ ዜነዉ ልደቶ ለክርስቶስ ከመ እምዘርአ ዳዊት ውእቱ በእፎኬ ተስእሎሙ ለፈሪሳውያን ወይቤሎሙ ምንተ ትብሉ ብእንተ ክርስቶስ ወልደ መኑ ውእቱ ክርስቶስ ወይቤልዎ ወልደ ዳዊት ወይቤሎሙ እግዚእ ኢየሱስ እፎኬ ለሊሁ ዳዊት ይቤ በመንፈስቅዱስ ይቤሎ እግዚእ ለእግዚእየ ንበር በየማንየ እስከ አገብኦሙ ለጸ ላዕትከ ታሕተ መከየደ እገሪከዘለሲሁ እንከ ዳዊት እግዚእየ ይቤሎ በመንፈስ እፎ እንከ ይከውኖ ወልዶወአልቦ ዘክህለ አውሥኦቶ ወተሰጥዎቶ ቃለምንተ እንከ ንብል በእንተ ዝ ቃለ እግዚእ ክሕደኑ ንብል ልደቶ ዘእም ድንግል እስመ ለማርያምስ አእመርናሃ ጥዩቀ ከመ እምዘርአ ዳዊት ተወልደአኮኑ ውእቱ ይቤ እስመ ወልደ እግዚአብሔር ወልደ እጓለ እመሕያው ውእቱ መዝ ማቴሸጓ ዮሐጅ ወካዕበ ይቤ አሌ ሎቱ ለዘእምኔሁ ይትሜጠውዎ ለወልደ እጓለ እመሕያው ወዓዲ ይቤ ወልደ እጓለ እመሕያውስ የሐውር በከመ ጅ ለሚሰጥበት ለዚያ ያስደነግጠኛል እል ዘንድ ይገባኛል አሁንም አቤቱ በሕፃናት አንደበት እንደተመሰገንህ ምስጋናህን እናገር ዝንድ ኢየሩሳሌምንም በነቢ ያት ቃል የምሥራች የምሥራች ኢየሩሳሌም እነሆ አመስጋኞች ስለርሱ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተመሰገነ ነው በእግዚአብሔር ስም መረቅናችሁ ጌታ እግዚአብሔር ተገሰጠልን ኢየሩሳሌም ሆይ የምሥራች የምሥራች እነሆ ኢሳይያስ ስለርሱ ኢየሩሳሌም ሆይ አብሪ ኣብ ሪ የእግዚአብሔር ክብር በአንቺ ላይ ተገለጠ ብሎ የተናገረለት ብርፃንሽ ደረሰ ኢየሩሳሌም ሆይ የምሥራች የምሥራች እነሆ ዘካርያስ ስለርሱ የጽዮን ሴት ልጅ ሆይ ደስ ይበልሽ የኢየሩሳሌም ሴት ልጅ ሆይ ሐሜትን አድርጊ እነሆ ጻድቅና የዋህ ንጉሥሽ በአህያይቱና በውርንጭላዋ ላይ ተጭኖ ወደ አንቺ ይመጣ ልና ብሎ የተናገረለት ንጉሥ መጣ መዝ ጸ ጓድ ኢሳዛ ዘካዘዘ የነቢያት ሀገራቸው ኢየሩሳሌም ሆይ የምሥራች የምሥራች የነቢያት ጌታ የትንቢት ቃላቸውን ይፈጽም ዘንድ ጐብኝቶሻ ልና የነቢያት የትውልድ ሀገራቸው ኢየሩ ሳሌም ሆይ የምሥራች የምስራች ኢየሱስ ክርስ ቶስ በሰው ሥጋ ወደአንቺ መጥቷልና ሐዋ ርያት ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና በአርያም ሆሣ ፅና ለዳዊት ልጅ እያሉ ዞሩሽ ነቢያትና ሐዋ ርያት ሁላቸው ልደቱ ከዳዊት ወገን እንደሆነ ተናግረዋልና ፈሪሳውያን ስለ ክርስቶስ ምን ትላላችሁ ክርስቶስ የማን ልጅ ነው ብሎ ጠየ ቃቸው እነርሱም የዳዊት ልጅ ነው አሉት ጌታ ኢየሱስም እርሱ ራሱ ዳዊት እንዴት በ መንፈስቅዱስ ጌታ ጌታዬን ጠላቶችህን ከእግርህ መረገጫ በታች እስካስገዛልህ ድረስ በቀቼ ተቀ መጥ አለው እንግዲህ ዳዊት ራሱ በመንፈስ ጌታዬ አለው እንዴት ልጁ ይሆናል አላቸው ቃል ሊመልስለት የተቻለው የለም ስለዚህ የጌታ ቃል እንግዲህ ምን እንሳለን ከድንግል መወለዱን ካደ እንላለንን ማርያምን ከዳዊት ወገን እንደተወለደች በጉላ በተረዳ ነገር ዐው ቀናታልና እርሱ የእግዚአብሔር ልጅ የሰው ልጅ ነው ብሎ ተናግሮ የለምጉ መዝዘ ማቴዓ ዮሐጅ ዳግመኛም የሰው ልጅ አልፎ ሰው ወዮለት አለ ከእን ደገናም የሰው ልጅስ እንደተጻፈ ይሄዳል መጽሐፈ ምሥጢር ሌክ ው ው ው ው ር ጽሑፍወካዕበ ይቤ በእንተ ዕርገቱ ትሬእ ይዎ ለወልደ እጓለ እመሕያው እንዘ የዐርግ ኀበ ሀሎ ቀዲሙወካዕበ ይቤ አልቦ ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወረደ እምሰማይ ወል ደ እጓለ እመሕያውርኢኬ ዘከመ ይኖልቁ ርደተ መለኮት ለዘኢወረደ ሥጋ እምሰማይ ወከማሁ ይትዣፕለቁ ሎቱ ሐሳበ ሕማማቲሁ ለትስብእት ኀበ መለኮት እንዘ መለኮትስ ኢይ ትለከፍ ለሕማማተ ሥጋበከመ ተጥፕለቄ ር ደተ መለኮት ኀበ ትስብእት እንዘ ትስብእትሰ ዓዲሃ ኢነበረት ውስተ ሰማይአላ ከመ ያስ ተዛውጋ ምሰለ መለኮት ይቤ ዘንተ በእንተ ምጽአቱሂ ይቤ ትሬአይዎ ለወልደ እጓለ እመሕያው እንዘ ይመጽእ በደ መና ሰማይ ወይነብር በየማነ ኃይልኃይለ ይሰምዩ ለአቡሁ በዝ ከመ ይመጽእ በየማነ ወላዲሁ እንዘ ይኤምር ይቤ ዘንተእሰመ ኀበ ሰመየ ርእሶ ወልደ እጓለ እመሕያው ይሰሚ ርእሶወብሂለ ወልደ እግዚአብሔርሰ ዘእን በለ በበንስቲት ከመ ይንጦሳዕ ህላዌሁ በአመ ሥጥሮ እምኅሊና አይሁድ ከመ ኢይትአመር ሎሙ እስመ ይተግህ ለሕማማተ መስቀል በከ መ አብሖ ለይሁዳ ወይቤሎ ዘትገብር ኣንከ ፍጡነ ግበር ማቴፀቋ ሄ ወእመሰ ኢኀፈረ ብሂለ ወልደ እዓለ እመሕያው በእንተ ርእሱ እፎኬ ኢኀፈረ ብሂለ ወልደ ዳዊትእስመ እም እጓለ እመሕያውሰ ቦ ፅኑስ ወቦ ዝለጉስ ቦ ዕውር ወቦ ፅቡስ ወቦ ጥዑይ ወቦ ድውይ ወቦ ባዕል ወቦ ነዳይ ቦ ሕሠም ወቦ ቅድው ቦ አይሁዳዊ ወቦ አረ ማዊ ቦ ጻድቅ ወቦ ኀጥእ ቦ ጠቢብ ወቦ እብድ ወዳዊትሰ ንጉሠ እስራኤል ውእቱ በዕበየ መንግሥቱ ወፍቁረ እግዚአብሔር ውእ ቱ በተነብዮቱዘበእንቲአሁ ይቤ በነቢይ ረከ ብክዎሥ ለዳዊት ገብርየ ብእሴ ምእመነ ዘከመ ልብየወካዕበ ይቤ ወበህየ አበቁል ቀርነ ለዳ ዊት ወአስተዴሉ ማኅቶተ ለመሲሕየወአ ልብሶሙ ኀፍረተ ለጸሳእቱቦቱ ይፈሪ ቅድሳ ትየወለሊሁኒ ዳዊት ይቤ እግዚአብሔር ይቤለኒ ወልድየ አንተ ወኣነ ዮም ወለድኩከ እመሰ የንፍር ብሂለ ወልደ ዳዊት እምኀፈረ ፈድፋደ ብሂለ ወልደ እጓለ እመሕያው ወዘይቤሎሙሰ ለፈሪሳውያን ዘለሊሲሁ ዊት እግዚእየ ይቤሎ እፎ እንከ ይከውኖ ኣደዶእንዘ ያሌዕላ መድኅን ለትስብእት መሠ ፐመሙሙ መመ መመጨሙ አለ ሁለተኛም ስለ ዕርገቱ የሰውን ልጅ ቀድሞ ወደ ነበረበት ሲያርግ ታዩታላችሁ አለ ዳግመ ኛም ከሰማይ ከወረደው ከሰው ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም አለሰከሰማይ ላልወረደ ለሥጋ የመለኮትን መውረድ ሲቁጥር እይ የመለኮት መውረድ ለሰውነት እንደተተጠረ እንዲሁ መለኮት በሥጋ መከራዎች የማይነካ ሲሆን የትስብእት የሕማማቱ ቁጥር ለመለኮት ተቁጠረለት ትስብእት ግን ገና በሰማይ አልተቀመጠችም ከመለኮት ጋር ያዛምዳት ዘንድ ይህን ተናገረ እንጂ ማቴ ዮሐየጅ ስለ መምጣቱም የሰውን ልጅ በኃይል ቀኝ ተቀምጦ በሰማይ ደመና ሲመጣ ታዩታላችሁ አለ በዚህ አባቱን ኃይል አለው በወለደው ቀኝ ሆኖ እንደሚመጣ ሲያመለክት ይህን ተናገረ ራሱን ሲጠራ የሰው ልጅ ብሎ ይጠራልና አልፎ አልፎ የእግዚአብሔር ልጅ ማለቱም ይሁዳን የምታደርገውን እንግዲህ ፉሞነህ አድርግ ብሎ እንደፈቀደለት እንዳይ ገለጥላቸው ከአይሁድ ኅሊና የረቀቀ በማድረግ ህልውናው እንዲከለል ነው ማቴ ስለ ራሱ የሰው ልጅ ለማለት ካላፈረ የዳዊት ልጅ ለማለት እንደምን ያፍራል። ወኮንኪ ሊተ ወሐፀብኩኪ በማይ ወሐፀብኩኪ ደመኪ ወቀባዕኩኪ ቅብዐ ወአልበስኩኪ ዓሥቀ ወሜላተ ወሲራየ ወአሠርጎኩኪ ሠርጐወወ ደይኩ አውቃፈ ውስተ እደዊኪ ወባዝግና ውስተ ክሳድኪ ወአዕኑገ ውስተ ኣእዛንኪ ወአክ ሊለ ምክሕ ውስተ ርእስኪወአሰርጎኩኪ ወር ቀ ወብሩረ ወመዋጥሕኪ ሜላት ወሲራይ ወዐ ሥቅወሐረስኩኪ በስንዳሌ ወመዓር ወቅብዕ ወተሴሰይኪ ወበላዕኪ ወሰባሕኪ ወሠነይኪ ጥቀ ፈድፋደ ወተሰምዐ ስምኪ ውስተ ኩሉ አሕዛ ብሠነይኪ እስመ ፍጹም ውእቱ ላህይኪ ዘረ ሰይኩ ለኪ ሥነኪ ይቤ አዶናይ እግዚአ ብሔር ወተወከልኪ በስንኪ ወዘመውኪ በስምኪ ወአፈድፈድኪ ዝሙተኪ በኩሉ ፍኖ ትች ወነሣእኪ እም አልባስኪ ወገበርኪ አማልክተ ምኩራብ ናት የቤተክርስቲያንን ልጆች ባለጋ ራዎች ትላቸዋለች በምኩራብ ልጆችና በቤተ ክርስቲያን ልጆች መካከል ስምምነት የለምና ክርስቶስ በእነርሱና በእኛ በቤተክርስቲያን ልጆች መካክል በመስቀሉ መከራዎች መለየትን አድርጓልና ከውሽማዎቿ ልጆችን በማብዛት ስለ ጉበጠች አሮጊት ተባለች ለእስራኤል አምላ ክ ግን ከተመረጡ ከጥቂቶች በቀር አልወለ ደችም ኢሳያይስ አቸናፊ እግዚአብሔር ዘርን ባያስቀርልን እንደ ሰዶም በሆንን እንደ ገሞራም በመሰልን አለ ስለ ዝሙቷም እግዚአብሔር በነ ቢያቱ ተናገረባት ሕዝቅኡልም እንዲህ አለ አዶናይ እግዚኣብሔር ሥርሽ ነው ዘመድሽም ነው አባትሽ አሞሬዎን እናትሽም ኬጥያ ከክናኦን ምድር ነው በወለዱሽ ጊዜ እትብትሽ አልተቆረጠም በውኃም አላጠቡሽም በጨው አል ተቀባሽም በእቅፍ አላሳደጉሽም ከእኒያ ከሁላቸው አንዲቱን በላይሽ እንዳደርግ እንዳልቀስፍሽም ዓይኔ አልራራችልሽም በበረሀ ውስጥ ጣሉሽሸ በወለዱሽም ጊዜ ነፍስሸ ተጨነቀች በአንቺ በኩል አለፍሁ በደምሽም ላይ ተኝተሽ አየሁ ከደምሸ ዳፒ ብዙም ሁፒ አልሁሽ የበረሀ ተክል አደረግሁሽ አደግሽ ታላቅም ሆንሽ ወደ ከተሞችም ገባሽ ጡትሽ አደገ ፀጉርሽም በዛ ሴትም ሆንሸ ማፈርም ጀመርሽ በኣንቺ በኩል አለፍሁ የምትታጪበት ጊዜ እንደደረሰ ዐወቅሁ መጎናጸፊያዬን በአንቺ ላይ ዘረጋሁ አፍረትሽንም ሸፈንሁ ማልሁልሸ ወዳንቺም በሕግ ገባሁ አለ አዶናይ እግዚአብሔር ለእኔ ሆንሽልኝ በውኃ አጠብሁሸ ደምሽንም አጠብሁሽሸ ቅባት ቀባሁሽ ጥሩ በፍታና ሐር ግምጃ ዋይ ግምጃም አለ በስሁሸ በጌጥም አስጌጥሁሽ ቀለበትን በእጆችሽ አደረግሁ የወርቅ ማርዳም በአንገትሽ ጉትቻ በጆሮዎችሽ የመመኪያ ዘውድም በራስሽ አኖርሁ በወርቅና በብር አስጌጥሁሸ መደረቢያሽም ሐር ግምጃና ቀይ ግምጃ ጥሩ በፍታም ነው በስን ዴና በማር በቅባትም አረስሁሽ ተመገብሽ በል ተሽም ሰባሸእጅግም አማርሽ ስምሽም በአሕዛብ ሁሉ መካከል ተለማ ያደረግሁልሽ ደም ግባትሸ ውበትሽም ፍፁም ነውና አማርሽ አለ አዶናይ እግዚአብሔር በደምግባትሽ ተማመንሽ በስምሽም አመነዘርሽ ዝሙትሽንም በጉዳና ሁሉ አበዛሽ ከልብሶችሽም ወስደሸ የተሰፋ አማልክትን ሠፋሽ መጽሐፈ ምሥጢር ርፍኮኦወዘመውኪ ቦሙ ወኢቦእኪ ወኢኮንኪ ወነሣእኪ ሠርጐ ምክሕኪ ወርቅየ ወብሩርየ ዘወሀብኩኪ ወገበርኪ አምሳለ እደው ወዘመ ውኪ ቦሙ ወነሣእኪ አልባሰ ዓሥቅ ወኣልበስ ኪዮሙ ቅብዕየ ወዕጣንየ አንበርኪ ቅድመ ገ ጾሙወእክልየ ዘሴሰይኩኪ ስንዳሌ ወቅብዐ ወመዐረ ወአብላዕቪዮሙ ወሠራዕኪ ቅድሜሆ ሙ ለመዓዛ ሠናይ ወእምዝ ይቤ አዶናይ እግዚአብሔር ነሣእኪ አዋልድየ ዘወለድኪ ሊተ ወደቂቅየ ወሦዕኪ ሎሙ ወቀተልኪ ታስ ተናእሲኑ ዘዘመውኪ ወሦዕኪ ደቂቅየ ዝንቱ አከየ እምኩሉ ዝሙትኪ ወርኩከኩፈስኪ ወኢ ተዘከርኪ ወዋዕለ ንእስኪ ወአመ ዕራቅኪ አን ቲ ወተኀፍሪ ወጽንቅቅት አንቲ በደምኪ ሐዮ ኪ እምድኅረዝ ኩሉ አከይኪ አሌ ለኪ አሌ ለኪ ይቤ አዶናይ እግዚአብሔር ወሐነጽኪ ለኪ ቤተ ኀበ ትዜምዊ ወገበርኪ ለኪ መንባረ ውስተ ኩሉ መርኅብ ወውስተ ርእስ ፍኖት ሐነጽኪ ለኪ ኅባ ትዜም ዊ ወአርኩስኪ ሥነኪ ወቀፈጽኪ እአቀያጸኪ ለኩሉ ኃላፌ ፍኖት ወአብዛኅኪ ዝሙተኪ ወዘመውኪ በደቂቀ ግብጽ መሐዛንኪ እለ ዐቢ ይ ነፍስቶሙ ወዘልፈ ትዜምዊ ምስሌሆሙ ወአቅናዕክኒወአነሥእ እዴየ ላዕሌኪ ወእሥ ዕር ሕገኪ ወእሜጥወኪ ለነፍሰ ጸላዕትኪ አዋል ደ ኢሎፍሊ እለ ሜጣኪ እምፍኖትኪ ወአስ ሐታኪ ወዘመውኪ ፈድፋደ እም ኣዋልደ ሱር ወሑድምስለ ከመዝ ዓዲ ኢጸገብኪ ወዘመ ውኪ ወኢያንፈስኪ ወአብዛኅኪ ኪዳነኪ በብ ሔረ ፋርስ ወምስለ ከማሁ ዓዲ ኢጸገብኪ ምንተ እንከ እሬስዮን ለአዋልድኪ ይቤ አዶናይ እግዚአብሔር ገበርኪ ዘንተ ኩሎ ግብረ ብእሲት ዘማወዘመውኪ ትሥልስተ ምስለ አዋልድኪ ወሐነጽኪ ኀበ ትዜምዊ ውስተ ርእስ ኩሉ ፍኖት ወገበርኪ መንበርተኪ ውስተ ኩሉ መር ኅብ ወከመ ከማሂ ኢኮንኪ እንተ ታሰተጋብእ ደነሳ ተመሰልኪ ብኣሲተ እንተ ትነሥእ ሐብ ሐባ በኀበ ምታ ወትዴንሶሙ ለመሐዛቲሃነ እለ ትዜሙ ምስሌሆሙከማሁኬ አንቲኒ ደነስ ኪዮሙ ለኩሎሙ መሐዛንኪ ወኀለይኪዮሙ ይምጽኡ ኀቤኪ ወይመግቡኪ በዝሙትኪ ወፈ ድፈደ ዝሙትኪ እምኩሎን አንስት እለ ዘመ ዋ ምስሌኪ እስመ ዴደነስኪ ወኢደነሱኪ አመነዘርሽባቸው አልገባሸም አልቆምሽም የመመ ኪያሸንም ጌጥ የሰጠሁሽን ወርቄንና ብሬን ወሰ ድሽ የወንዶችንም ምስሎች ሠራሽ አመነዘር ሽባቸውም የጥሩ በፍታ ልብሶችን ወስደሸ አለበ ስሻቸው ቅባቴንና ዕጣኔን በፊታቸው ኣደረግሽ የመገብሁሸን ስንዴና ዘይት ማርም መገብሻቸው በፊታቸውም ለመልካም መዓዛ ሠራሽ ከዚህም በኋላ አዶናይ እግዚአብሔር አለ የወለድሽልኝን ሴቶች ልጆቼን ወሰድሽ ልጆቼንም ሠዋሽሳቸው ገደልሽም ያመነዘርሽውንና ልጆቼን የሠዋሽውን ታሳንሽዋለሽን ይህ ከዝሙትሽና ከርኩስትሽ ሁሉ የከፋ ሆነ የልጅነትሽን ጊዜ አላሰብሽም ራቁ ትሽን ሳለሽ አፍረሽ ነበር በደምሽም የተጩ ማለቅሽ ነበርሽ ከዚህ ሁሉ ክፋትሽ በኋላ ዳንሽሸ ወዮልሽ ወዮልሽ አለ አዶናይ እግዚአብሔር የምታመነዝሪበትን ቤት ለራስሽ በአደባባይ ሁሉ ዙፋን አዘጋጀሸ በዋና ጐዳናም ላይ የምታመነዝሪበትን ለራስሽ ቤት ሠራሽ ደም ግባትሽን አረከስሽ ለአላፊ መንገደኛ ሁሉ ጭኖ ችሽን ገለጥሹ ዝሙትሽንም አበዛሽ ሰብነታቸው በገዘፈ ውሽሞችሽ የግብጽ ልጆች አመነዘርሽ ከእነርሱም ጋር ዘወትር አመነዘርሽ አስቀናሽኝም እጄን በአንቺ ላይ አነሣሁ ሕግሽንም እሸራለሁ ከመንገድሽ ለመለሱሽ ላሳቱሽም ለጠላቶችሽ ለኢሎፍሊ ሴቶች ልጆች ነፍስ አሳልፌ እሰጥ ሽላሁ ከሱርና ከሑድ ሴቶች ልጆች ይልቅ አብ ዝተሽ አመነዘርሽ ከዚህም ጋር እንደገና አልጠ ገብሽም አመነዘበርሽም አላረፍሽምም ቃል ኪዳን ሽንም በፋርስ ሀገር አበዛሽ ከዚህም ጋር እንዲሁ ገና አልጠገብሽሸም እንግዲህ ሴቶች ልጆችሽን ምን አደርጋቸዋለሁ አለ አዶናይ እግዚአብሔር ይህን ሁሉ የአመንዝራ ሴት ሥራ አደረግሽ ሦስተኛም ከሴት ልጆችሽ ጋር አመነዘርሽ የምታመነዝሪበትንም ቤት በዋና መንገድ ሁሉ ሠራሽ መቀመጫሽንም በአደባባይ ሁሉ አዘጋጀሽ የዝሙቷን ዋጋ እንደምትሰበስብ እንደ አመንዝራ ሴት አልሆንሽም ወዳጂን በባሏ ፈንታ የምትቀበል ሴትን መሰልሽ አብራቸው የምታመነዝር ውሽሞቿን ዋጋ ትስጣቸዋለች እንዲሁም አንቺም ለውሽሞችሽ ሁሉ ዋጋ ሰጠሻቸው ወዳንቺም እንዲመጡ በዝሙትሽም ይመግቡሽ ዘንድ ዘፈንሽላቸው ከአንቺ ጋር ካመነዘሩት ሴቶች ሁላቸው ይልቅ ዝሙትሽ በዛ ኃጢአት ሠርተሻልና ዋጋም አልስጡሽምና ወንጀለኛ ሆንሽ በዝሙትሽም ምክንያት ወኮንኪ አንቲ ፅሉተ ወአፍለጥኪ በበይነ ዝሙትኪ ስምዒ ዘማ ቃለ እግዚአብሔር ከመዝ ይቤ አዶናይ እግዚአብሔርእስመ ዘሮኪ ወርቅየ ወቀፈጽ ኪ ኃፍረተኪ በዝሙትኪ ለመሐዛንኪ በኩሌ ፍትወተ ኃጣውእኪ ወበደመ ደቂቅኪ ዘወሀብ ኪዮሙበበይነ ዝንቱ ናሁ አስጋብኦሙ ወለ ኩሎሙ እለ አፍቀርኪዮሙ ወለከሎሙ እለ ጸላዕኪቶሙ አስተጋብኦሙ ላዕሌኪ ወየዐግቱኪ ወእቀፍጸኪ ኀሣረኪ በቅድሜሆሙ ኢሳጓይ ወበሆሴዕኒ አስምዐ ላቲ ወይቤ ተዋቀሥዋ ለእምክሙ እስመ ይእቲ ኢኮነት ብእሲትየ ወአነኒ ኢኮንኩ ምታወናሁ እሥ ዕር ዝሙታ እምቅድመ ገጽየ ወመሐዛኒሃ እማእከለ አጥባቲሃ ወእቀፍጻ ዕራቃ ወኣሬስያ ከመ አመ ንእሳወእገብራ ከመ በድው ወእ ሬስያ ከመ ምድር ዘአልቦ ማይ ወእቀትላ ባጽ ምእወኢይሣሀሎሙ እንከ ለደቂቃ እስመ ትውልደ ዘማ እሙንቱ እስመ ዘመወት እሞ ሙ ወአስተኃፈረቶሙ ወላዲቶሙእስመ ትቤ እሐውር ወእተልዎሙ ለመሐዛንየ ኣለ ይሁ ቡኒ ስቴየ ወመብልዕየ ወይዔርዙኒ ልብስየ ወመዋጥሕየ ወይሁቡኒ ቅብዕየ ወኩሎ ተድ ሳየ ወበእንተ ዝንቱ ናሁ አነ አኀጽር ፍኖታ በሦክ ወእፌጽም መንገደ ወተኀጥእ ምኅላፈ ወትዴግኖሙ ለመሐዛኒሃ ወተኀሥሦ ሙ ወኢትረክቦሙወትብል እገብእ እንከ ኀበ ምትየ ዘትካት እስመ ይቴይሰኒ ዘቀዲሙ እምይእዜወይእቲሰ ኢያእመረት ከመ አነ ወሀህብክዋ እክለ ወወይነ ወቅብዐ ወአብዛኅኩ ላቲ ወርቀ ወይእቲሰ ወርቀ ወብሩረ ገብረት ለበዓልወበእንተ ዝንቱ እትመየጥ ወአስተ ጋብእ እክልየ ዘበበጊዜሁ ወወይንየ ዘለለ ፅለቱ ወእሰልባ አልባስየ ወመዋጥኅየ ከመ ኢትክድን ኃፍረታ በቅድመ መሐዛኒሃ ወአ ልቦ ዘያድኅና እምእዴየዘንተ አስምዖ አስምዐ በነቢያቲሁ አኮ በእንተ ዝሙተ ሥጋ ባሕ ፒቱ አሳ በእንተ ዘዘመወት በአማልክተ ግብጽ ሮስ ወሲዶና ወበአማልክተ ከሎሙ አሕ እለ ኢተሰምየ ስመ እግዚአብሔር ሳዕሌ እምይእዜሰ ንንግር ወንግባእ ኀበ ሽምና ሬ ነገር ዘይቤ ያዕቆብ ኮኖ ለዳን አር ዌ ድር ዘይጸንሖዘንተሰ ይተረጐም ዘከመ መጽሐፈ ምሥጢር ኬኬ ው ው ው መ ፒ ተለየሽሸ አመንዝራይቱ ሆይ የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ አዶናይ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ወርቄን በትነሻልና አፍረትሽንም በዝሙትሽ በኃጠአቶችሽ ፍትወት ሁሉ በሰጠሻቸው የል ጆችሽ ደም ለውሽሞችሽ ገለጥሽ በዚህም ምክ ንያት እነሆ የተገናኘሻቸውን ውሽሞችሽን ሁሉ ያፈቀርሻቸውንም ሁሉ ባንቺ ላይ እስበስባ ቸዋለሁ የጠላሻቸውንም ሁሉ በአንቺ ላይ እስበ ስባቸዋለሁ እነርሱም ይከቡሻል ጉስቁልናሸንም በፊታቸው እገልጥብሻለሁ ኢሳዳጹጅ በሆሴፅምኛ ተናገራት አለም እናታችሁን ውቀሱአት እርሷ ሟሜስቴ አልሆ ነችም እኔም ባሏ አልሆንሁምና እነሆ ዝሙቷን ከፊቴ እሸራለሁ ውሽሞቿንም ከጡቶቿ መካ ከል እሽራለሁ ራቁትነቷን እገልጥባታለሁ በታና ሽነቷ እንደነበረች አደርጋታለሁእንደ ምድረ በዳ አደርጋታለሁ ውኃ እንደ ሌለባትም ምድር አደ ርጋታለሁ በውኃ ጥምም እገድላታላሁ የአመ ንዝራ ልጆች ናቸውና ከእንግዲህ ልጆቿን ይቅር አልላቸውም እናታቸው አመንዝራለችና የወለ ደቻቸውም አሳፍራቸዋለችና ፄጀም መጠጤንና ምግቤን የሚሰጡኝን ልብሴንና መጉናፀፊያዬን የሚያለብሱኝን ዘይቴንና ተድላዬን ሁሉ የሚሰጡኝን ውሽሞቼን እከተላቸዋለሁ ብላለችና ስለዚህም እነሆ እኔ መንገዷን በእሾህ አጥራለሁ መንገድንም እዘጋለሁ ማለፊያ ታጣለች ውሽሞቿንም ትከተላቸዋለች ትፈልጋቸዋለች ነገር ግን አታገኛቸውም እንግ ዲህስ ከአሁኑ ይልቅ የቀደመው ይሻለኛልና ወደ ቀደመው ባሌ እመለሰላሁ ትላለች አርሷ ግን እኔ እህልና ወይን ዘይትም እንደ ሰጠኺት አላወቀችም ወርቅ አበቫሁላት እርሷ ግን ወርቅና ብሩን ለበዓል አደረገች ስለዚህም ተመልሼ አህሌን በየጊዜው ወይኔንም በየቀኑ እሰበስባለሁ በውሸሞቿ ፊት አፍረቷን እንዳትከድን ልብሶቼንና መደረቢያዬን እገፋታለሁ ከእጄም የሚያድናት የለም ይህን መናገርን በነቢያቱ ተናገረባት ሰለ ሥጋዊ ዝሙት ብቻ አይደለም በግብጽና በጢሮስ በሲደናም አማልክት የእግዚአብሔር ስም ባልተጠራባቸው የአሕዛብ ሁሉ አማልክት ስላመነዘረች ነው እንጂ ሆሴያፁ ከእንግዲህስ ወደ ነገሩ ትርጉም ተመልሰን እንናገር ያዕቆብ ዳንን የምድር እባብ ይጠብቀዋል ያለውን እንናገር ይህስ ሰይጣን ሽ ድ መጽሐፈ ምሥጢር ይሜብል ሰይጣን በመንግሥተ ሐሳዌ መሲሕ ወአትሊዎ ይቤ ዘይነስኮ ሰኩናሁ ለፈረስ ወይወድቅ ዘይጹዓኖ ወእግዚአብሔር ይጹንዖ ወምንት ውእቱ ፈረስ ዘእንበለ ቤተክርስቲ ያን ቅድስት እንተ ትጸውር አስማተ ሥላሴ በከመ ኪሩቤል አፍራሲሁ ይጸውሩ ትሥልስቶ እንዘ ውእቱ ይጸውሮሙ በኃይለ መለኮቱ በከመ ይቤ በመኃልየ መኃልይ ለፈረስየ ወለሰ ረገዝላተ ፈርዖን አስተማሰልኩኪፈርዖን ይተ ረጐም በሰይጣን ወሰረገላቲሁኒ በእለ ይጹዓን ቦሙ ለአስተማርዮወብሂለ አስተማሰልኩኪ በፈረስየ ቃለ ወልደ አግዚአብሔር ዘይቤላ ለቤተክርስቲያኑ ዘቀዲሙ ነበርኪ ሰረገላሁ ለሰ ይጣን ይእዜሰ አስተማሰልኩኪ በአፍራስየ ኪሩባውያን ከመ ትኩንኒ መጾረ ወዘይቤሰ ይነስክ ሰኩናሁ ለፈረስ እስመ በመንግሥተ ሐሳዌ መሲሕ ይፈቅድ ሰይጣን ከመ ያእቅጻ ለቤተክርስቲያን ወበአእ ስናነ ሕምዙ ይነስክ ሰኩናቲሆሙ ለመሀይም ናንቦ ዘይትኀጐል ወቦ ዘይድኅን ወበእንተ ዘይትኀጐል ይቤ ወይወድቅ ዘይጹዓኖ እስመ ገደፈ ሃይማኖተ ዘላዕሌሁ ወበእንተ ዘይድ ኅን ይቤ ወእግዚአብሔር ይጹንዖበከመ ይቤ እግዚእነ ብዘኃን ይመጽኡ በስምየ እንዘ ይብ ሉ አነ ውእቱ ክርስቶስ ወዘአዝለፈ ትዕግሥቶ ውእቱ ይድኅንወብሂለ እግዚአብሔር ይን ዖሰ አኮ ፍጹመ ዘይገድፋ እግዚአብሔር ለቤ ተክርስቲያኑ ወአኮ ዘያጸርዕ አምልኮ ሥሳሴ እምላዕለ መሀይምናንቦ እለ ይድኅኑ ባጐያ ውስተ አድባር ወበዐታት ወበግበበ ምድር በከ መ ይቤ ሶበሰ ኢያሕፀሮን እግዚአብሔር ለእ ማንቱ መዋዕል አልቦ ዘእምድኅነ ወባሕቱ በእንተ ኅሩያንየ የኀጽራ እማንቱ መዋዕል ወይእዜኒ ንንግር ዕበዶሙ ለሰብአ ኢየሩሳሌም ደቂቆሙ እለ ይጠብዉ ጥበ ሶበ ይጽርሑ ወይብሉ ሆሳዕና በኦርያም ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት ቡሩክ ዘይመጸጹአ በስመ እግዚ አብሔር ስብሐት ለእግዚአብሔር በሰማያት ወቡሩክ አንተ ንጉሠ እስራኤል አንክሩኬ ለዕበደ እሉ አእሩግ እለ ይቤልዎ ለእግዚእነ አዝዝ ሊቅ ከመ ያርምሙ እሉ ሕፃናትእን ዘ ሕፃን ይሌቡመኑ ይሜህሮ ዕበደ እንዘ ይጸርሕ ከመ ቀርንለመኑ ኢያሐውዞ ዘእንበለ ከማክሙ ዕንቡዛነ ኅሊና ለእመ ሕፃ በሐሳዌ መሲሕ መንግሥት እንደሚሠለጥን ይተረጐማል አስክትሎም የፈረሱን ሰኩና ይነ ክሰዋል የተጫነበትም ይወድቃል እግዚአብሔር ግን ያበረታዋል አለ ኪሩቤል ፈረሶቹ በመለኮቱ ኃይል የሚሸከማቸው እርሱ ሲሆን በሦስትነቱ እንደሚሸከሙት የሥላሴን ስም የምትሸከም ቅድስት ቤተክርስቲያን ካልሆነች በቀር ፈረስ ምንድር ነው በመኃልየ መኃልይ በፈረሶቼና በፈርዖን ሠረገላዎች አስመሰልሁሽ እንዳሰ ፈርዖን በሰይጣን ሠረገላዎች ምትሐት ለማሳየት በሚጫንባቸው ይተረጐማል በፈረሴ መሰልሁሽ ማለትም ቀድሞ የሰይጣን ሠረገላዎች የነበርሽ አሁን ግን ማደሪያ እንድትሆፒ በኪሩባውያን ፈረሶቼ መሰልሁሽ ብሎ ሰቤተክርስቲያኑ የተናገራት የእግዚአብሔር ልጅ ቃል ነው የፈረሱን ሰኩና ይነክሳል ያለውም በሐሳዌ መሲሕ መንግሥት ስይጣን ቤተክርስቲያንን ያሰናክላት ክንድ ይሻልና በጥ ርሶቹም መርዝ የምእመናንን ተረከዞቻቸውን ይነክሳል የሚጠፋ እና የሚድንም አስሰ ስለ ሚጠፋው የሚጫንበት ይወድቃል አሉ በእርሱ ያለውን ፃይማኖት ትቷልና ስለ ሚድነውም እግዚአብሔር ያበረታዋል አለ ጌታችን በወ ንጌል ብዙዎች እኔ ክርስቶስ ነኝ እያሉ በስሜ ይመጣሉ ትዕግሥትን ያዘወተረ እርሱ ይድናል እንዳለ እግዚአብሔር ይጠብቀዋል ማለት ግን እግዚአብሔር ቤተክርስቲያኑን ፈጽሞ የሚተ ዋት አይደለም ሥላሴን ማምለክንም ከምእመናን የሚያጠፋ ሆኖ አይደለም እግዚአብሔር እኒያ ን ቀናት ባያሳጥራቸው የሚድን ባልኖረነገር ግን ስለ ምርጦቼ እኒያ ቀናት ያጥራሉ እንዳለ ወደ ተራሮችና ወደ ዋሻዎች ወደ ፍርኩ ታዎችም በመሸሽ የሚድኑ አሉ ማቴ አሁንም የኢየሩሳሌምን ሰዎች ስንፍናቸውን እንናገር ጡት የሚጠቡ ሕፃናቶቻቸው ሆሣዕና በአርያም ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ የተመሰገነ ነው ለእግዚአብሔር በሰማያት ምስጋና ይሁን አንተም የእስራኤል ንጉሥ ሆይ የተመሰገንህ ነህ እያሉ በጮሁ ጊዜ መምህር ሆይ እኒህ ሕፃናት ዝም እንዲሉ እዘዝ ያሉትን የእኒያን ሽማግ ሌዎች ስንፍና አድንቁሕፃን እግዚአብሔርን ሲያመሰግነው ምን ዝም ያሰኛልሕፃን ሲያስ ተውል እንደ ነጋሪት እየጮኸ ማን ስንፍናን ያስተምረዋል አዕምሮአችሁን የሳታችሁ ሆይ እንደ እናንተ ላለው ካልሆነ በቀር ማንንም መጽሐፈ ምሥጢር መ ው ው ው ናት አርመሙ በአይቴ ይትፌጸም ዘተብህለ ስምዑ ለእግዚብሔር እሙን ወያጠብብ ሕፃና ተለእመ ሕፃናት አርመሙ በአይቴ ይትፌ ጸም ዘተብህለ እስመ ጥበብ ከሠተት እዝነ ጽምምተ ወልሳነ ሕፃናት ረሰየት ርትዕተ ማቴ ወይእዜኒ ንግበር በዓለ በቃለ ይባቤ እንዘ ንብል ስብሐት በአርያም ለዘተ ወልደ እምአብ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም ሆሳዕና ለወልደ ዳዊት ለዘተሠገወ እምቅድ ስት ድንግልዝ ውእቱ አሐዱ ክርስቶስ በመ ለኮቱ ወበትስብእቱ ኅቡር በኢቱሳሔ ወድ ሙር በኢሙያጤህሀየንተ አዕፁቀ ዘይት ንን ሣእ ለነ መስቀለወህየንተ ፀበርተ ተመርት ንጽር ወንጌላተወህየንተ ቤተመቅደስ አይሁ ዳዊት ንዑዳ ለቤተክርስቲያን ህየንተ ታቦት እንተ ውስቴታ ኦሪት ነአምኃ ለማርያም እን ተ ትጸውር ለነ አስካለ በረከትንሕዩ በክር ስቶስ ወነሀሉ በክርስቶስ ወንድኀን በክርስቶስ እስከ ለዓለመ ዓለም አሜን መ። ውችውሱርኑኑኑቤኔቤኑጌኔ ኔ ታታ ያ ነ መጽሐፈ ምሥጢር ርርዑ ንስንንንታ ጨሙኒመሙመሙ እስብክ ግዕዛነ ለዊውዋን ወይርአዩ ዕውራን ወአንግፎሙ ለግፉዓን እሰብክ ዓመተ እግዚአብሔር ኅሪተ ወዕለተ ፍዳ እስመ አናጐንስጢስ ብሂል በነገረ ሮም እስመ ኤሏስቆጸስ ይኤዝዞ ለዘይክል አንብቦ እንዘ ይብል እንጐስ ዘበትርጓሜሁ አንብብ ወበእንተዝ ይቤሉ ሐዋርያት አናጐንስጢስ ይሰየም ቅድመ መከራ ተመኪሮ ዘኢላዕላአ ልሳኑ ዘይክል አንብቦ ዘይመልእ አአእዛነ እስመ ዘይሌቡ ጽሑፈ ይትፕለቆ ጽድቀ በኀበ እግዚአብሔር ሉቃ ሥርዓተ ዲያቆንሂ አርአየ በባርኮ ሐባውዝ አመ አጽገበ በኃምስ ኅብስት ወአመሂ አጽገበ ጓ ብእሴ በሰብዑ ኅብስት እስመ ባርኮ ማዕድሰ ለሲሳየ መሀይምናን ሥሩዕ ውእቱ ለዲያቆናት በከመ ጽሑፍ ውስ ተ መጽሐፈ ግብሮሙ ለሐዋርያትወውእተ አሚረ በዝጉ ሕዘብ ወተገዐዙ እለ እምውስተ አይሁድ ወእለ እም አረሚ እስመ ይሬእይዎን ለመበለታቲሆሙ እንዘ ይጸመዳ ለጸሎት ኩሎ አሚረወጸውዕዎሙ ወ ለኩሉ ሕዝ ብ ወይቤልዎሙ ኢይደልወነ ንኅድግ ቃለ እግዚአብሔር ወንፀመድ ማዕዳተኀርዩ እም ውስቴትክሙ ዕደው እለ ምሉእን መንፈስ ቅዱስ ወጥበብ ዘንሰይም ዲበ ዝ ግብር ወን ሕነሰ ንፀመድ ለጸሎት ወመልእክተ ቃሉ ወኀብሩ ኩሎሙ ሕዝብወሠናየ ኮነ በኀቤ ሆሙ ዝ ነገርወኀረዩ እስጢፋኖስሃ ብእሴ ዘምሉአ ሃይማኖት ወፊልጳስሃ ወጳርኮሮስሃ ወኒቃሎንሃ ወጢሞናሃ ወሌርሜንሃ ወሊቃ ለዎንሃ ፈላሴ ዘሀገረ አንጾኪያ ወአቀምዎሙ ቅድመ ሐዋርያትጸለዩ ወወደዩ እደዊሆሙ ላዕሌሆሙ ማቱ ፄዘ ሐዋ ወሥርዓተ ንፍቀ ዲያቆንሂ አርአየ በተዋርዶ አመ ቀነተ መንዲለ ወሐፀበ እግረ አርዳኢሁእስመ ሚመተ ክህነትስ እንተ ተዐ ቢ ኢትከልእ ተወርዶ ኀበ ዘይቴሐት ወለእን ተ ትቴሐትሰ ኢይደልዋ ከመ ትድፍር ኀበ ኢሜምዋ ከመ ኢትኩን ከመ ደቂቀ ቆሬ እለ አብኡ ዕጣነ ዘኢብውሕ ሎሙ በእንተ ተቃ ውሞቶሙ ለሙሴ ወለአሮንወወፅአት እሳት እም ደብተራ ስምዕ ወበልዓቶሙወለደቂዋ አሮንሰ ብውሕ ሎሙ ከመ ይግበሩ ምግባረ ሌዋውያን ለእመ ፈተዉ ወሌዋውያንሰ አኮ ከማሁ እስመ አሕረመቶሙ ፀአተ እሳት እም ነፃነትን እሰብክ ዘንድ ዕውራን እንዲያዩ የተገፉትንም እታደጋቸው ዘንድ የተመረጠ ችይቱን የእግዚአብሔርን ዓመት የፍዳንም ቀን እስብክ ዘንድ ብሎ እንደተናገረ አናጉንስጢስ ማለት በሮም ቋንቋ አንባቢ ማለት ነውና ኤኢ ስቆጾፅሱ ማንበብ የሚችለውን እንጉስ ብሎ ያዝ ክበዋልና ትርጉሙም አንብብ ማለት ነው ስሰዚህ ሐዋርያት አናጉንስጢስ አስቀድሞ ፈተና ተፈ ተኖ አንደበቱ ኮልታፋ ያልሆነ የሚሰማ የተጻ ፈውን የሚያስተውል በእግዚአብሔር ዘንድ ከጽድቅ ይቆጠርለታልና ሉቃ የዲያቆንንም ሥርዓት አምስቱን ሺህዎች በአምስት እንጀራ አራት ሺህውንም ሰዎች በሰባት እንጀራ ባጠገበ ጊዜ ኅብስትን በመባረክ አሳየ ለምእመናን ምግብ ማዕድን መባ ረክ በሐዋርያት ሥራቸው መጽሐፍ እንዳተጻፈ ኦዲያቆናት የተሠራ ሥርዓት ነውናበዚያን ለጾ ዋቸዋልና አሥራሁለቱም ሐዋርያት ሕዝቡን ሁሉ ጠርተው የእግዚአብሔርን ቃል ትተን ማዕድ ልናገለግል አይገባንም ከመካከላችሁ መንፈስቅዱስንና ጥበብን የተመሉ ለዚህም ሥራ የምንሾምላችሁን ሰባት ሰዎች ምረጡ እኛ ንን ለጸሎትና ለቃሉ መልእክት እንተጋለን አሏቸው ሕዝቡም ሁሉ ተባበሩ ይህም ነገር በእነርሱ ዘንድ መልካም ሆነ በፃይማኖት የተመላውን ሰው እስጢፋኖስን ፊልልስን ጳርኮሮስን ኒቃሎንና ጢሞናን ጴርሜንና የአንጸኪያውን ተኛ ሊቃለዎንን መረጡበሐዋርያትም ፊት አቆ ሙአቸው እነርሱም እጆቻቸውን በእነርሱ ላይ ጭነው ጸለዩ ማቴ ሐዋፄ የንፍቀ ዲያቆንንም ሥርዓት ማበሻ ጨርቅ ጠቅቆ የደቀ መዛሙርቱን እግር ባጠበ ጊዜ ዝቅ ባለ ደረጃ አሳየ ክፍ ያለችይቱ የክህነት ሹመት ዝቅ ወደሚለው መውረድን አትክለ ክልም እኮን ዝቅ ለምትለዋ ግን ሙሴና አሮንን በመቃወማቸው ምክንያት ያልተገባቸውን ዕጣን እንዳሳረጉ እንደ ቆሬ ልጆች እንዳትሆን ወዳል ሾሙአት ትዳፋፈር ዘንድ አይገባትም እሳትም ከምስክሩ ድንካን ወጥታ በላቻቸው ሰክከሮን ልጆች ግን የሌዋውያንን ሥራ ይሠሩ ዘንድ ቢወ ድድ ለእሱ የተፈቀደ ነው ሌዋውያን ግን እን ደ አይደሉም እላት ከምስክሩ የበላቻቸው መውጣት ከልክላቸዋለችና እንዲሁ ኤኢስቆጳስ ያ ደብተራ ስምዕ ዘበልዐቶሙ ለደቂቀ ቆሬወ ከማሁ ወለኤጴሰቆጸሰኒ ብውሕ ሎቱ ከመይት ለአክ በሥርዓተ ቀሲስ አው በሥርዓተ ዲያቆ ንወለቀሲስሂ ብውሕ ሎቱ ከመ ይትወረድ ኀበ መልእክተ ክህነት እለ እምታሕቴሁ ከመ ይትሌዐል ኀበ ሚመተ ኤጴጺሰቆጸስ ኢይከውኖ ዘእንበለ አመሜምዎወለዲያቆንሂ ኢይከውኖ ከመ ያልዕል እዴሁ ኀበ መልእክተ ቀሲስ ለእስጢፋኖስ እንዘ ይብሉ ዘመጠነዝ ምውቅ በጸጋ እግዚአብሔር ወፍሉሕ ሩጸቱ በሀብተ መንፈስቅዱስ ዘሰብዓቱ ኀዋኅወ ሰማያት አን ቀጸ ርኀወ ርእየ ወምሥጢረ መለኮት ነጺሮ ኢተረክበ እደ ኀበ አንበረ ወኢቁርባነ ኀበ አጸንሕሐ ሐዋ ወካዕበ አርአየ እግዚእ ሥርዓተ ኤሏጴስቆ«ጳስ አመ ነፍሐ ውሰተ ገጸጆሙ ለአርዳ ኃደግሙ ኃጢአት ይትኃደግ ሎሙ ወለእለ ኢኀደግሙ ኃጢአት ኢይትኀደግ ሎሙ ናሁኬ ፈጸመ ወልደ እግዚአብሔር መዓርገ ሚመት በበጸታሁወይእዜኒ ናንንጽሕ አልባ ቢነ እምጽልሑት ከመ ኢይኩን መክፈልትነ ምስለ ይሁዳ ለእመ ነሣእናሁ ለዝንቱ ኅብስት እንዘ ሕምዘ እከይ ውስተ ልብነወእመሂ ቦ ዘአበሰነ ከመ ይኅድግ ለነ እግዚአብሔር ኃጣ ውኢነ ንሕነኒ ንኅድግ አበሳሁ ለዘአበሰ ለነ እስመ ተውላጠ ወሀበ እግዚአብሔር ምሕረተ ወይቤ ለእመ ኀኅደግሙ ለሰብአ አበሳሆሙ የኀድግ ለክሙ አበሳክሙ አቡክሙ ሰማያዊ ወእሰ ኢኀደግሙ ለሰብእ አበሳሆሙ ከማ ሁ ለክሙኒ ኢየኀድግ አበሳክሙ አቡክሙ ሰማያዊ ወሶበሂ ንሊ ከመ ንበል ከመዝ እዘዘነ መምህርነወይቤ ከመዝ ሶበ ትጹልዩ ከመዝ በሉ ኅድግ ለነአበሳነ ወጌጋየነ ከመ ንሕነኒ ንኀድን ለዘአበሰ ነለ ማቴፄ ወእመሰ ከመዝ ጸለይነ ወካዕበ ለእመ ወበእንተዝ አስተብፅዕዎ ሐዋርያት ኢተዐደወ ወኢተአተተ እምዘዚአሁ አቅም ኢሁ እንዘ ይብል ንሥኡ መንፈሰቅዱሰ ለእለ መጽሐፈ ምሥጢር ዴዴ ተን በቄስ ሥርዓት ወይም በዲያቆን ሥርዓት ያገለግል ዘንድ የተፈቀደ ነው ለቄሱም ከበታቹ ወዳሉት የክህ ነት አገልግሎት ይወርድ ዘንድ ለርሱ የተፈቀደ ነው በሹመት ጊዜ ካልሆነ በቀር ወደ ኤጴስ ቆጳጸስ ሹመት ከፍ እንዲል ግን አይገባውም ዲያቆንም እጄን ወደ ቄሱ አገልግለት ከፍ ሊያ ደርግ አይገባውም ዘጉቋ ስለዚህም ሐዋርያት ይህን ያህል በእግዚአብሔር ጸጋ የሞቀ ሩጫውም በመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ትኩስ የሆነ ሰባቱ የሰማያት ደጃ ፎች ተከፍተው ያየ የመለኮትንም ምሥጢር ተመልክቶ አልተደፋፈረም ከልኩም ፈቀቅ አላ ለም እጁን ያሳረፈበት ቁርባንንም ያሻተተበት አልተገኘም ብለው እስጢፋኖስን አደነቁት ሐዋ ዳግመኛም ጌታ መንፈስቅዱስን ተቀብሉ ኃጢአታቸውን ይቅር ላላችሁላቸው ይቀርላቸዋል ኃጢኣታቸውን ይቅር ላላላችኋቷ ቸው አይቀርላቸውም ብሎ በደቀመዛሙርቱ ፊት ላይ እፍ ባለባቸው ጊዜ የኤሏስቆኃዕስን ሥርዓት አሳየ እነሆ የአግዚአብሔር ልጅ የሹመትን መዓርግ ባየወገኑ ፈጸመአሁንም በልባችን የክፋት መርዝ ሳለ ይህን ኀብስት ብንቀ በለው እድል ፈንታችን ከይሁዳ ጋር እንዳይሆን ልባችንን ከሽንገላ እናንጻ የበደልነውም ቢኖር እግዚአብሔር ኃጢአታችንን ይቅር አንዳለን እኛ ም የበደሰንን ሰው በደሉን ይቅር እንበል ሰዎች የበደሉአችሁን ይቅር ብትሉ ሰማያዊ አባታችሁ በደላችሁን ይቅር ይላችኋል ሰዎች የበደሉ አችሁን ይቅር ካላላችሁ ግን እንዲሁ እናንተንም ሰማያዊ አባታችሁ በደላችሁን ይቅር አይልም ብሎ እግዚአብሔር ይቅርታን በለውጥ ሰጥቶ አልና በምንጸልይም ጊዜ እንደዚህ እንድንል መምህራችን አዝዞናል እንዲህ ብሎ በምትጸለዩም ጊዜ እንዲህ በሉ በደላችንን ፈጽመህ ይቅር በለን እኛም የበደሉንን ይቅር እንድንል ማቴጁጅ እንደዚህ ከጸለይን ዑለተኛም የሚማፀነንን በደሉን ከያዝንበት ጸሎታችን በጭንጫ ላይ የተዘራች ሆናለችየስንዴ ቅንጣት በጭንጫ ላይ ከተዘራች አትበሰብስም ብትበሰብስም አታፈራም እንደዚሁም ቂም በበቀለኛ ስው ኅሊና ካልተፋቀች የሠራት ኃጢአቱ አትፋቅም በቀልንም ከልቡ ውስጥ በገርነት ካልገ ደላት በእርሱ ላይ ሽፍታ ታስነሣበታለች እንዲ ከብቡት ጥብቅ እንደሆነ ወጥመድም ያዞሩት ያ መጽሐፈ ምሥጢር መራደ ላዕሌሁ ወትጹውዖን ለኃጣውኢሁ ከመ ይሩዳሁ ወይዑዳሁ ከመ ማዕገት ጽፉቅወእምዝ ይጹውኣ ለምሕረት ወኢትሰጠዎ እስመ ኢገብረ ምሕረተ ለዘይትጋነይ ሎቱየኀሥሣ ለሣህል ወኢይረክባ እስመ ኢኀለየ ሣህለ ለቀሱላን አንትሙኒ አበዊነ ወአኃዊነ ለእመ ሐፀበክ ሙ እገሪክሙ ካህን በከመ ሥርዓተ ቤተክር ስቲያን አንትሙኒ ሕፅቡ ልበክሙ በየውሃት ወእደዊክሙ በውሂበ ምጽዋት አንጽሑ ሥጋ ክሙ ወነፍሰክሙ ከመ ትኩኑ ድልዋነ ለተዝ ካረ ሕማማቲሁ ለክርስቶስ ሎቱ ስብሐት ለዓለመ ዓለም አሜን ዓዓ ሠ ዘንድ ኃጢአቶቹን ትጠራቸዋለች ከዚህም በቷላ ይቅርታን ይጠራታል አትመልስለትም ይቅርታ ለጠየቀው ይቅርታን አላደረገምና ይቅርታን ይፈልጋታል አያገኛትም ለቁስለኞች ይቅርታን አልሰጠምና እናንተም አባቶቻችንና ወንድሞቻ ችን ሆይ ካህኑ እንደ ቤተ ክርስቲያን ሥርዓት እግራችሁን ካጠባችሁ እናንተም ሥጋችሁን በእ ንባ ምንጭ እጠቡ ሁለተኛም ልባችሁን በገርነት እጃችሁንም ምጽዋት በመስጠት እጠቡ ለክርስ ቶስ የመከራዎቹ መታሰቢያ የተዘጋጃችሁ ትሆ ኑ ዘንድ ሥጋችሁንና ነፍሳችሁን አንጹ ለእርሱ ምስጋና ይገባል ለዘላለሙ አሜን ምዕራፍ ዘዓርብ ስቅለት ዘነግህ ምንባብ ፅ በስመ እግዚአብሔር አምላክ ቡሩክ ፈትለ ሥላሴሁ ዘአይትበተክዓምደ ሃይማ ኖትነ እምኃይለ ነፋሳት ዘኢይትነከነክ ሐመ ረ ብዕልነ እምትንግኤ መዋግድ ዘኢይትሀወክ ኀቡረ ሀሳዌሁ ዘኢየሐጽጽ ወኢይትፃዌሰክ ዘአሐደ ይሴባሕ ወአሐደ ይጹለይ ወአሐደ ይሰበክ ዘሎቱ ይገኒ ከሩሉ ልሳን ወሎቱ ይሰ ግድ ኩሉ ብርክ ዘበስመ ዚአሁ ይደሉ ኩሉ ዑታቤ ዘበኩሉ ርእሰ መጽሐፍ ወበኩሉ አሕ ዘ ሲራክ ለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን ንንግርኬ ዘለፋሁ ለአውጣኪ ዕልው ዘይቤ ሥጋሁ ለክርስቶስ ኢኮነ ድኩመ ከመ ሥጋነ ወኢሐመኦ አውጣኪ ዕልው እፎኬ ትብሎ ኢደክመ ለሥጋዊ መለኮት ዘበእንቲ አሁ ይቤ ወንጌላዊ ወበጽሐ እግዚእ ኢየሱስ ሀገረ ሳምር እንተ ስማ ሲካር ቅሩበ ኣፀደ ወይ ን ዘወሀቦ ያዕቆብ ለዮሴፍ ወልዱ ወደኪሞ እግዚእ ኢየሱስ በሐዊረ ፍኖት ነበረ ህየ ኀበ ዐዘቅትናሁኬ አግሀደ ንጽሕ ወንጌሳዊ ዜና ድካመ ሥጋሁ ለወልደ አምለክ ዘኮነት በእን ተ መድኃኒትነእመሰ ዮሐንስ ፍቁሩ ዘረፈቀ ዲበ እንግድዓሁ ኢኃፈረ ነጊረ ድካመ ሥጋሁ ለክርስቶስ እፎኬ አንተ ተኃፍር ሎቱ ዘኢተ ጸሐየይከ በመጽሔተ ገጽ ዘኢገሰሰከ አጻብዒ ሁ ወዘኢገሰሳሁ አጻብዒከውእቱሰ ነገረ እንዘ ይብል ዝ ውእቱ ቀዳማዊ ዘሰማዕነ ወዘርኢነ በአዕይንቲነ ወዘጠየቅነ ወዘገሰሳ እደዊነ በእን ተ ነገረ ሕይወትወሕይወትኒ ተዓውቀት ለነ ወስምዐ ኮነ ወንዜንወክሙ ዮሐፀ ዮሐጵስጵ ዘንተ ይቤ ዮሐንስ በእንተ ስምዐ ጽድቅ እስመ ዘይከውን ስምዐ ኢይደልዎ ዘእ ንበለ በዘርእየ ወበዘሰምዐ ወበዘጠየቀበእንተ ስምዐ ቃላቲሁ ለወልደ እግዚአብሔር ሰምዐ ኮነ ዮሐንስ ወይቤ ዘሰማዕነወበእንተ ነጽሮ ቱሂ ይቤ ወዘርኢነወበእንተ ጥይቅና ትስብ እቱ ዘኮነ ሎሙ ቢጸ ይቤ ወዘጠየቅነወከመ ኢናምስሎ ዘበምትሐት አስተርአዮሙ ወዘባ ጽላሎተ መንፈሰ ተሐውሰ ይቤ ወዘገሰሳ እደ ምዕራፍ ዐሥራ አራት በዓርብ ስቅለት የነግህ ምንባብ ፅ የሦስትነት ፈትል በማይበጠስ ምስጉን አምላክ በእግዚአብሔር ስም ከነፋሳት ኃይል የተነሣ በማይወዛወዝ የሃይማኖታችን ኃይል ከሞገድ መነሣግሣትም የተነሣ በማይታወክ የብልጥግናችን መርከብ የባሕርይ አንድነቱ በማይጉድል በማይጨመርበት በአንድነት በሚመሰገን በአንድነትም በሚለመን በአንድነት በሚሰበክ አንደበት ሁሉ የሚገዛለት ጉልበትም ሁሉ በሚስሰግድለት ምስጉን አምላክ በሆነ በእግዚአብሔር ስም በመጽሐፍ ራስ ሁሉ ላይ በጥበብ ቁጥር በእርሱ ስምና በመስቀሉ ምልክት ማማተብ ይገባል ለዘላሰሙ አሜን አሜን የክርስቶስ ሥጋ እንደኛ ሥጋ ደካማ አይደለም መክራንም አልተቀበለም ያለ የከሀዲውን የአውጣኪን ተግሣጽ እንናገር ከሀዲ አውጣኪ ሆይ ወንጌላዊ ስለርሱ ጌታ ኢየሱስም ያፅቆብ ለልጁ ለዮሴፍ ለሰጠው የወይን ሥፍራ ቅርብ በሆነች ስሟ ሲካር ወደሚባል ወደሳምር ደረሰ ጌታ ኢየሱስም መንገድ በመሔድ ደክሞ በውኃ ጉድጓድ አጠገብ ተቀመጠ ብሎ የተና ገረለትን መለኮት የተዋሐደውን ሥጋ እንደምን አልደከመም አልኸው እነሆ ንጹሑ ወንጌላዊ እኛ ን ስለማዳን የሆነች የአምላክን ልጅ ሥጋ የመ ድከሙን ዜና በግልጥ ተናገረ ወደደረቱ ተጠግቶ የተቀመጠ ወዳጁ ዮሐንስ የክርስቶስን ሥጋ መድከም ለመናገር ካላፈረ በፊቱ መስታወትነት ያልታየህ ጣቶቹ ያልዳሰሱህ ጣቶችህም ያልዳሰሱት አንተ እንዴት ታፍርለታለህ እርሱ ግን የሰማነውና በዓይኖቻችን ኣይተን የተረዳነው ስለሕይወት ነገርም እጆቻችን የዳሰሱት ፊተኛው ይህ ነው ሕይወትም ተገለጠችልን ምስክሮችም ሆንን ለእናንተም የምሥራች እንነግራችኋለን ብሎ ተናገረ ዮሐፀ ዮሐፅ ዮሐንስ ስለ አውነት ምስክርነት ይህን ተናገረ ምስክር የሚሆን ባየ በሰማው በተ ረዳውም ነገር ካልሆነ በቀር ምስክርነት አይገባ ውምና ስለ እግዚአብሔር ልጅ የቃሎች ምስክርነት ዮሐንስ የሰማነው ብሎ መሰከረ ስለ ማየቱም ያየነው አለ ባልንጀራ የሆነላቸውን ሰውነቱን ስለ መረዳትም የተረዳነው አሰ በምት ሐት የታያቸው እንዳናስመስሰውም እጆቻችን የዳሰሱት አለ ስለዚህም ነገር የማይዳሰስ ረቂቅ የምጉዳሰስ ሥጋን ተዋሐደ በልብሱ ጫፍ ዔዔ ጣጣ መጽሐፈ ምሥጢር ፒፒ ርፌሲሷብ ው መ ዊነ ወበእንተዝ መንፈስ ዘኢይትገሰስ ነሥአ ሥጋ እንተ ትትገሰስከመ በግስተ ዘፈረ ልብሱ ያይብስ ነቅዐ ደማ ለዘነበረት ወ ክረምተ እንዘ ደም ይውኅዛወበግስተ እገሪሁ ከመ ይትኃደግ ላቲ ኃጢአታ ለዘማ ሶበ መዝመዘት በሥዕርታ እገሪሁ ወሐፀበት በነቅዐ አንብዕ ዘውኅዘ እምቀራ ንብቲሃውእቱኒ ከመ ይክሥት አዕይንቲሁ ለጤ ሜዎስ ወልደ በርጤሜዎስ ሶበ ገሰሶ በፅቡር ዘሎስ በቅብዐ ምራቁወካዕበ ከመ ያሕይዎሙ ለብዙኃን ድውያን ሶበ ገሰሶሙ በእደዊሁበከመ ይቤ ወንጌ ላዊ ወያመጽእዎሙ ለብዙኃን ድውያን ወያነብር ዎሙ ታሕተ እገሪሁ ከመ ይግስሶሙ ወእ ምከመ ገሰሶሙ የሐይዉውእቱሰ ኃይል ዘኢ ይደክም ለብሰ ሥጋ ዘይደክምወበውእቱ ሥጋ ዘይ ደክም ወሀቦ ኃይለ ለመጻጐዕ ሶበ ይብል ተንሥእ ወንሣእ አራተከወለዘየብሰኒ እዴሁ ሶበ ይቤሎ ስፋሕ እዴከ ወሰፍሐ እዴሁ ወሐይወት ከመ ካልዕታ ማቴዘ ጀ ዮሐጽጅቶቿ ንትመየጥኬ ኀበ ኅዳገ ነገር ዘቀዳሚ ይቤ ወንጌሳዊ ወቀትር ሶቤሃ ጊዜ ስሱ ሰዓት መጽአት ብእሲት እም ሰብአ ሰማርያ ከመ ትቅዳሕ ማየወአውሥአ እግዚእ ኢየሱስ ወይቤሳ አስትይኒ ማየወአርዳኢሁሰ ሖሩ ሀገረ ይሣየጡ ኀብስተ ለሲሳዮሙወትቤሎ ይእቲ ብእሲት ሳምራዊት እፎኑ እንዘአይ ሁዳዊ አንተ ትስእል በኀቤየ ትስተይ ማየ እንዘ ብእሲት ሳምራዊት አነእስመ ኢየኀኅ ብሩ ኀርመተ አይሁድ ወኢይትሐወሉ ምስለ ሳምር ወኢይዴመሩ አይሁድ ምስለ ሳምር አርድእት ርኅቡ በድካመ ሥጋ ወሖሩ ሀገረ ከመ ይሣየጡ ኅብስተ ለሲሳዮሙ እመሰ ኢይደ ክም ሥጋ ኢይርኅብ ወኢይንህክ በእንተ ሲሳ የ ከርጮወእግዚእ ኢየሱስ ጸምአ በድካመ ሥጋ ወሰአላ ለሳምራዊት ከመ ታስትዮ እስ መ ዘኢይደክምሰ ኢይጸምእ ወኢየኅሥሥ ማየ ለጐርዔሁ ዮሐጽ ናሁኬ ኮነ ዕሩየ ድካመ ሥጋሁ ለእግዚእ ኢየሱስ ምስለ ድካመ ሥጋሆሙ ለሐዋርያትአኮ ዘአዕረየ ርእሶ ምስለ ባሕቲቶሙ ሐዋርያት አላ ምስለ ኩልነ በድካመ ሥጋወኢሐጸጾ ግዕ ዘ ጠባይእ ዘእንበለ ኃጣውእ ባሕቲቶንወኢ ፈድፈደ እምግዕዘ እጓለ እመሕያው ዘእንበለ ገቢረ ተአምራት ወመንክራትእስመ ሰይጣ ን ኢኮነ ብውሐ ላዕለ እግዚእ ኢየሱስ እስመ መለኮቱ ይተግህ ሎቱ ወላዕሌነሂ ኢያብሖ እግዚአብሔር ለሰይጣንአላ ለሊነ አባሕናሁ አመ ሰማዕነ ምክረ ዚአሁ ወገደፍነ ምክረ መዳሰስ አሥራ ሁለት ዓመት ደም ሲፈስሳት የነበረችይቱን ሴት የደሟን ምንጭ ፈሳሽ አንዲ ያደርቅ እግሮቹንም በመዳሰስ ከሸፋሽፍቶቿ በፈ ሰሰ የእንባዋ ፈሳሽ አጥባ እግሮቹን በፀጉሯ ባሸች ጊዜ የአመንዝራይቱ ኃጢአት ይሠረይላት ዘንድ እርሱም በምራቁ ዘይትነት በለወሰው ጭቃ በዳሰሰው ጊዜ የበርጤሜዎስ ልጅ የጤሜ ዎስን ዓይኖች ይከፍት ዘንድ ዳግመኛም በእጆቹ በዳሰሳቸው ጊዜ ብዙ ድውያንን ያድናቸው ዘንድ ወንጌላዊ ብዙ ድወያንንም አምጥተው እንዲ ዳስሳቸው ከእግሮቹ በታች ያኖሩአቸዋል ሲዳ ስሳቸወም ይድናሉ እንዳለ እርሱስ የማይደክም ኃይል ነው የሚደክም ሥጋን ተዋሐደ በዚያም የሚደክም ሥጋ ተነሥና አልጋህን ተሸከም ባለ ጊዜ ለመጻጉዕ ኃይልን ሰጠው እጁ የሰለለውንም እጅህን ዘርጋ ባለው ጊዜ እጁን ዘረጋ እንዲሁ ሁለተኛይቱም ዳነችር ማቴዘ ጀ ዮሐጅቶቿ ወደ ተውነው የቀደመ ነገራችን አንመለስ ወንጌላዊ ጊዜውም ቀትር ስድስት ሰዓት ነው ከሰማርያ ሰዎች አንዲት ሴት ውኃ ልትቀዳ መጣች ጌታ ኢየሱስም ውኃ አጠጪኝ አላት ደቀ መዛሙርቱ ግን ለምግባቸው እንጀራ ሊዝኑ ወደ ከተማ ሄደው ነበር ያችም ሳምራዊት ሴት አንተ አይሁዳዊ ስትሆን እኔም ሳምራዊት ሴት ስሆን እንዴት ከእኔ ውኃ ትጠጣ ዘንድ ትጠይቃለህ አይሁድ ከሳምር ሰዎች ጋር በወግ አይተባበሩም አይጐራበቱም አንድ አይሆኑምና አለችው ደቀመዛሙርት በሥጋ ድካም ተርበው ለምግባቸው ኅብስት ይገዙ ሽንድ ወደ ከተማ ሄዱ ሥጋ ባይደክም ኖሮ አይራብም ስለ ሆዱም ምግብ አያሻውም ነበር። ሥር የሌለው የሐሰት ተክል የጠወለገም የአመድ ላይ ጐመን የሆነ የእቶን አመድ የተበተነ የፈሰሰም የጥፋት ውኃ ያለ አእምሮ እንደ ፈጣን የበረሀ እርያ የሚደነብር ክርስቶስን ሥጋው እንደ ሰው ልጅ ሥጋ የሚደክም ሥጋ አይደለም ያለው የከሀዲው የአ ውጣኪ ተግሣጽ ተፈጸመ የአበው የትምህ ርታቸው ልጅ ሥላሴን በማመን ያጌጠ በሥ ራው ግን ከወንድሞች ይልቅ ደካማ የሆነ ጊዮርጊስ ተናገረው በአምልኮ ሥርዓት ማኅበረተኛው የሆናችሁት በጸሎታችሁ አስቡት ለዘላለሙ አሜን አሜን ሠሠ ጊ ምዕራፍ ዘዓርብ ስቅለት በ ሰዓት ምንባብ ፅ በስመ እግዚአብሔር ሥሉስ ብሑተ ህሉናዘውገ መለኮት በዕሪናዘለዓለም ህልው ዘእንበለ ሙስናዘኢይትረከብ በሕሊናዘኢ ይትአመር በልቡናምጡቀ ህላዌ በልዕልና ንጽሐ መንግሥት በቅድስናዘሎቱ ይደሉ ስብሐት በምድር ወበሰማያት በባሕር ወበቀሳ ያት ለዓለመ ዓለም አሜን ንወጥንኬ ዘለፉሆሙ ለረሲዓን ዘውእቶሙ ሳዊሮስ ጳጳስ ዘህንድክያ ወታው ዶስዮስ ዘእለእስክንድርያ ዘይቤሉ ሐመ ወልደ እግዚኣብሔር በኩርኅ ወሞተ ዘእንበለ ፈቃ ዱእፎኬ ይብልዎ ሐመ በኩርኅ ወሞተ ዘእን በለ ፈቃዱአይ ሲኦል ጐስዐት ዘከመዝ ርስ ዓነ ወአይ ገሃነም ቄዐ ዘከመዝ እበደሳዊሮስ ወታውዶስዮስ አሕሰሙ ሃይግኖተ ወነበቡ ጽርፈተ ላዕለ ሕማማተ ክርስቶስአርኩሱ ጵጵስናሆሙ በቃለ አፉሆሙ ወአገመኑ ክህነቶሙ በሕሰመ ትምህርቶሙ ገብሩ ሎሙ ምክንያተ እምቃለ ወንጌል ዘይቤ መድኃኒነ በሌሊተ ዓርብ በእንት ሕማም አባ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ሰዓት ወኢተዘከሩ መትልዎ ለዝ ንቱ ቃል ዘይቤ ወባሕቱ በእንተ ዝንቱ መጻእኩ ወበጻሕክዋወእመሰ በእንተ ዝንቱ መጽአ ከመ ይሕምም ናሁኬ ሐመ በፈቃዱ ወሞተ በሥምረቱ ያ ወበእንተሰ ዘይቤ አባ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ሰዓት ስምዑ እንግርክሙ ኦ ረሲዓን ሆከ እንከ ሰይጣን አልባቢሆሙ ለአይ ሁድ ከመ ያሕሥሙ ላዕለ ወልደ እግዚአብ ሔርወባሕቱ ትሕዝብትስ ሀሎ ውስተ ኅሊና ሆሙ እንዘ ይዜክሩ መንክራቲሁ ለክርስቶስ ዘከመ አንሥኣ ለወለተ ኢያኢሮስ እምድኅረ ሞተት ሶበ ጸውዓ እንዘ ይብል ጣቢታ ተን ሥኢወካዕበመ ለወልደ መበለት በሀገረ ናይን ሶበ ገሰሰ ንፍቆ አንሥኦ ሕያወ እምድ ኅረ ሞተ ወዓዲ ካዕበ ለአልዓዛር በሀገረ ቢታንያ አመ ረቡዑ እምዘተቀብረ ጸዊፆ እንዘ በአናኗሩ በሠለጠነ በመተካከልም በመለኮት አንድነት የተካከለ ያለመለወጥ ለዘላ ለም በሚኖር በኅሊናም በማይመረመር በልብም በማይታወቅ በከፍታም ባሕርዩ ከአፍ ያለ በቅ ድስና መንግሥት ንጹህ የሆነ ሦስት በሚሆን በእግዚአብሔር ስም በምድርና በሰማያት በባሕ ርና በቀላያት ምስጋና የሚገባው ለዘላለሙ አሜን የአግዚአብሔር ልጅ በግድ መከራን ተቀበለ ያለፈቃዱም ሞተ ብለው የተናገሩ የዝንጉምች የህንዱን ጳጳስ የሳዊሮስንና የአለ እስክንድርያውን የታውዶስዮስን ተግሣጽ እንጀ ምራለን እንዴት በግድ መከራን ተቀበለ ያለ ፈቃዱምሞተ አሉ የትኛዋ ሲኦል እንዲህ ያለ ውን መጃጀት አወጣች የትኛው ገሃነም እንዲህ ያለውን ስንፍና ተፋ ሳዊሮስና ታውዶስዮስ ሃይማኖትን አክፋፋ በክርስቶስ መከራዎችም ላይ ስድብን ተናገሩ በአንደበታቸው ቃል ጵጵስ ናቸውን አረከሱ በትምህርታቸውም ክፋነት ክህነታቸውን አረከሱ ከወንጌል ቃል መድኃኒታችን ዓርብ ሌሊት ስለመከራ አባት ሆይ ይህችን ሰዓት ክእኔ አሳልፋት ያለውን ለራሳቸው ምክ ንያት አደረጉ ነገር ግን ስለዚህ ተወለድሁ ወደ ዚህችም ሰዓት ደረስሁ ያለውን የዚህን ቃል ተከታዩን ግን አላሰቡም መከራን ይቀበል ዘንድ ስለዚህ ከመጣ እነሆ በፈቃዱ መከራን ተቀበለ በፈቃዱም ሞተ ጀ አባት ሆይ ይህችን ሰዓት ከእኔ አርቃት ስላለውም ዝንጉዎች ሆይ ስሙ እንንገራችሁ እንግዲህ ሰይጣን በእግዚአብሔር ልጅ ላይ ክፉ አንዲያደርጉ የአይሁድን ልብ አነግሣ ዳሩ ግን ከሞተች በኋላ ጣቢታ ተነሺ ብሎ በጠራት ጊዜ የኢያኢሮስን ሴት ልጅ እንዳስነግት የክርስቶስን ተአምራቱን ሲያስቡ በኅሊናቸው ውስጥ ጥርጥር ነበረቋዳንመ ኛም የመበለቲቱን ልጅ በናይን ሀገር ወገቡን በዳሰሰ ጊዜ ከሞተ በኋላ ሕያው አድርጎ አስነሣው ከእንደገናም ሁለተኛ በቢታንያ ሀገር በተቀበረ በአራተኛው ቀን አልዓዛርን አልዓዛር አልዓዛር ተነሥ ወደ ወጭ ውጣ ብሎ ዓ መጽሐፈ ምሥጢር ይብል አልዛር አልዓዛር ተንሥእ ፃእ አፍኣ ወወፅአ እንዘ እሱር እደዊሁ ወእገሪሁ ወገ ጹኒ ጥብሉል በሰበንሉቃቷዛጵ ዮሐ ወዓዲ ተዘከሩ መንክራተ ዘገብረ መድኀኒነ ላዕለ ዕውራን ወስቡራን ወላዕለ ሐንካ ሳነ እግር ወጽቡሳነ እድላዕለ ወርኃውያን ወቅጥ ቁጣንሳዕለ እለ ዴፀብእዎሙ መናፍስት ርኩ ሳን ወላዕለ ልሙጻነ ሥጋ ወሥኡባነ ነፍስት ዘንተ እንከ ኅለየ ሰይጣን እንዘ ይተግህ ለአሕስሞ ወይፈ ርህ እመንክራተ እግዚእወእምዝ አጥብፆ ወልደ እግዚአብሔር በጊጣነ ነገር ሶበ ይብል አባ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ሰዓትወሰይጣንኒ አጥብፆዖሙ ለሊቃነ ካህናት ከመ ይፈንዉ ሐራ ምስለ መጣብሕ ወአብትር ከመ የአኀዝዎ ለመድኃኔዓለምገብአ ውስተ እደ ኃጥአን ወተወክፈ ምራቀ ርኩሳንሐመይዎ ከመ ሠራቂ ወአርስሕዎ ከመ ገባሬ እኪት ወሰድዎ እንተ አፈ ጽባሕ ውስተ ዓውደ ምኩናን ወአቀምዎ ቅድመ ኢላጦስ አስተብቁዕዎ ከመ ይስቅሎ ወአስተዋደይዎ ከመ ይቅትሉወይቤሎሙ ጴላጦስ ለንጉሥ ክሙኑ እስቅሎወይቤሱ አልብነ ንጉሥ ዘእንበለ ቄሣርእስመ ከሉ ዘያነግሥ ርእሶ ዓላዌዊ ነጋሚ ውእቱአዝመሩ ሎሙ በመን ግሥተ ሮም ወክሕድዎ ለወልደ ዳዊት አቅነዩ ርእሶሙ በአፉሆያሙ ለመንግሥተ አሕ ዛብ ወአጽርዕዋ ለመንግሥተ ቤተ ይሁዳ ወረቁ ምራቀ ርኩሰ ውስተ ገጹ ለቅዱስ እስራኤል ወአእተቱ ቅድስናሁ ለቀ ርነ ቅብዕ ዘጽዮን በዘቦቱ ይትቀብዑ ካህናተ ኦሪት ወነግሥተ እስራኤልሠጠጠ አልባሲሁ ሊቀ ካህናት ወበጠለ ክህነቶሙ ለደቂቀ አሮን አስመ ጽሑፍ ውስት ኦሪቶሙ ለሌዋውያን ዘከመ ይቤሎሙ ሙሴ ለአሮን ወለደቂቁ ወአ መ ሞቱ ናዳብ ወአብዩድ ርእሰክሙ ኢትቅ ርጹ ወአልባሲክሙ ኢትሥጥጡ እስመ ዘይተ ቅብዑ ለእግዚአብሔር ላዕሌክሙ ሀለወተሠ ጠ መንጦላዕተ ቤተመቅደስእምላዕሱ እስከ ታሕቱ ወተሥዕረ ዕበያ ለቤተመቅደስወተ ፈጸመ ላዕሌሆሙ ቃለ ያዕቆብ ዘይቤ ኢይጠ ፍእ ምልክና እምይሁዳ ወምስፍና እምአባሱ እስከ አመ ይረከብ ዘጽኑሕ ሎቱውእቱ ተስ ፋሆሙ ለአሕዛብ ዘፍዓዘ ዘጸግሯ ተተክለ ዕፀ መስቅል በእደ አይሁድ ወተነድቀት ቤተክርስቲያን በእደ ኢየሱስ ከተቀበረበት ጠራው እርሱም እጆቼና እግሮቹ እንደታሠረ ፊቱም በሰበን አንደተሸፈነ ወጣ ሉቃጽዛዛ ዮሐግ ዳግመኛም መድኃኒታችን በዕውራንና በጉንድሾች በአንካሶችና እጀ ልምሾ በሆኑት በተቀጠቀጡት በወርህሀዎች ርኩሳን መናፍስት በሚዋጉአቸው ሥጋቸው በለምጽ በተመታ አካላቸው የረከሰባቸው ላይ ያደረገውን ድንቆቹን አሰቡ እንግዲህ ሰይጣን ለክፋት እየተጋ ይህን አስበ ከጌታ ድንቆች የተነሣ ግን ይፈራል ከዚህ በኋላ የእግዚአብሔር ልጅ አባት ሆይ ይህችን ሰዓት ከእኔ አሳልፋት ባለ ጊዜ በቃል ሽንገላ አደፋፈረው ሰይጣንም ጭፍሮችን ከስይፎችና ከጐመዶች ጋር መድኃኔዓለምን እንዲይዙት ይልኩ ዘንድ አደ ፋፈራቸው በኃጥአን እጅ ተላልፎ ተሰጠ የርኩሳንንም ምራቅ ተቀበለ እንደ ሌባ አሠሩት እንደ ክፉ አድራጊ አጐሳጐሩሉትር በጠዋት ወደ ፍርድ አደባባይ ወሰዱት በሏላጦስም ፊት አቆሙት እንዲ ስቅለው አሳልፈው ሰጡት እንዲገድሉትም ከስሉትራ ጴላጦስም ንጉሣችሁን ልሰቅለውን አላቸው እነርሱም ከቄሣር በቀር ንጉሥ የለንም ራሱን የሚያነግሥ ሁሉ በንጉሥ ላይ የሚያምፅ ነው አሉ የሮምን መንግሥት አመስገትላቸው የዳዊትን ልጅ ግን ካዱት በአንደበታቸው ራሳቸውን ለአሕዛብ መንግሥት አስዝዙ የይሁዳን ቤተ መንግሥትም ባዶዋን አስቀሯት በእስራኤል ቅዱስ ፊት ላይ የረከስ ምራቅን ተፋበት የኦሪት ካህናትና የእስራኤል ነገሥታት የሚቀቡበትን የጽዮን የዘይት ቀንድ ቅድስናውን አስወገዱ ሊቀካህናቱ ልብሱን ቀደደ የአሮን ልጆች ክህነታቸው ጠፋ ሙሴ አሮንንና ልጆቹን ናዳብና አብዩድን በሞቱ ጊዜ ፀጉራችሁን አትቁረጡ ልብሳችሁንም አትቅደዱ የእግዚአ ብሔር የቅባት ዘይት በእናንተ ላይ አለና እንዳላ ቸው ተጽፏል የቤተ መቅደስ መጋረጃ ከላይ እስከ ታች ተቀደደ የቤተ መቅደስ ክብሯ ተሻረ ገዥ የሆነውን እስኪያገኝ ድረስ መንግ ሥት ከይሁዳ ግዛትም ከወገኑ አይወጣም እር ሱም የአሕዛብ ተስፋቸው ነው ያለው የያዕቆብ ቃል ተፈጸመባቸው በፍጓ ከጸጓ ዕፀ መስቀል በአይሁድ እጅ ተተከለ ቤተ ክርስቲያንም በኢየሱስ ክርስቶስ እጅ ተሠራች ከኛ እኒ ወ ወቤ ጊዲ ይ ን ን ቤን ን ፍሔ ሺ ጽድ ምሾኑኮ ያፅ ክርስቶስተጠብሐ በግዑ ለእግዚአብሔር ዲበ ዕፀ መስቀል በእደ ሰቃልያን ወተሠርዐ ማዕደ በረከት ለመሀይምናንተረግዘ ገቦሁ መድኃኒነ ወተቀብዐ ኃዋኅዊሃ ለቤተክርስቲ ያን በደመ መርዓዊሃ ንግባእኬ ኀበ ዘለፋሆሙ ለሳዊሮስ ወታውዶስዮስ ዘይቤሉ ሐመ በኩርኅ ወሞተ በኢፈቃዱወዓዲ ቦሙ ምክንያተ ዘይቤ ድኃኒነ ኤሎሄ ኤሎሄ ኤልማስ አዋከታኒ ዘበ ትርጓሜሁ አምላኪየ አምላኪየ ነጽረኒ ወለም ንት ኀደገኒወበዝኒ ኢትስሐቱ ኦ ፅቡሳነ ኅሏናበከመ ቴጦ ለሰይጣን ከመ ይትሀበል ኣግብኦቶ ወአስምዖ ቃለ ዘይብል አባ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ሰዓትወከማሁ ለመልአከ ሞት ኒ አስምዖ ቃለ ጣን ከመ ኢይፍራህ ቀሪቦቶ እሰመ ኀለየ ውእቱኒ ይፍራህ መንክራተ እግ ዚእ ዘዘከርነ ቀዳሚወእምዝ ጸርኀ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል ወይቤ አምላኪየ አም ላኪየ ነጽረኒ ወለምንት ኀደገኒ ወእምዝ ኀለየ መልአከ ሙስና ከመ ይጸ ርኀ እምፍርሀተ ሞትአጥብዐ ከመ ይምስጣ ለነፍሱ ቀርበ ኀበ ጐንደ መስቀል ከመ ይትመጦ ነፍሶ ለሕያው ዘለዓለም አብቀወ አፉሁ በከመ ያለምድ ውኀጊጠወሶበ ተፍእማ ስሱዐ ከርሥ ለላእፈ ትስብእት ረከበ መቃጥነ መለኮት ዘይሰቀሮ ዓንቀሮወሶበ ሔካ ረከበ ኩኩሐ ዘይሰብር ጥረሲሁወሶበ ውኅጣ ረከበ ሰይፈ ዘይዘብሕ ከርሦወተፈጸመ ላዕ ሌሁ ቃለ ኢሳይያስ ነቢይ ዘይቤ እፎኑ ተሥ ፅረ ዘያሜምዕአይቴ እንከ ሙአትከ ሞት ወአይቴኑ እንከ ሞት ቀኖትአከ ኢሳ መጽሐፈ ምሥጢር የእግዚአብሔር በግ በሰቃዮች እጅ በዕፀ መስቀል ላይ ታረደ የበረከትም ማዕድ ለምእመናን ተዘጋጀ የመድኃኒታችን ጐኑ ተወጋ የቤተ ክርስቲያን ደጃፎቿ በሙሸራዋ ደም ተቀቡ በግድ መከራን ተቀበለ ያለፈቃዱም ሞተ ወዳሉ ወደ ሳዊሮስና ታውዶስዮስ ተግሣጽ እንመለስ ዳግመኛም መድኃኒታችን ኤሎሄ ኤሎሄ ኤልማስ አዋከታኒ ያለው ምክንያት ትርጉሙም አምላኬ አምላኬ እየኝ ለምን ተውኸኝ ማለት ነው ኅሊናችሁ የደከመ ሆይ በዚህም አትሳቱ አባት ሆይ ይህችን ሰዓት ከእኔ አሳልፋት የሜል ቃል ኣሰምቶ እርሱን አሳልፎ ለመስጠት እንዲደፋፈር ሰይጣንን እንደሸነገለው እንዲሁ መልአክ ሞትንም ወደርሱ ለመቅረብ እንዳይፈራ የሽንገላ ቃል አሰ ማው እርሱም አስቀድመን የተናገርነውን የጌታ ተአምራት ሊፈራ አስቦ ነበርና ከዚህ በኋላ ጌታ ኢየሱስ አምላኬ አምላኬ እየኝ ስለምንስ ተው ኸኝ ብሎ በታላቅ ድምጽ ጮኽ ከዚህም በኋላ የጥፋት መልአክ ሞትን ከመፍራት የተነሣ እንደሚጮህ አሰበ ነፍሱን ሊነጥቃት ተደፋፈረ ለዘላለሙ ሕያው የሆነ የእርሱን ነፍስ ሊቀበል ወደ መስቀሉ ንንድ ቀረበ መዋጥ እንደለመደ አፉን ከፈተ ስስታም እርሱ የለሰለሰ የትስብእትን ምግብ በጐረሳት ጊዜ የሚቀድደው የመሰኮትን ወጥ መድ አገኘ ወጋው ባላመጣትም ጊዜ ጥርሶቹን የሚሰብር አላት አገኘ በዋጣትም ጊዜ ሆዱን የሚቀድ ሰይፍን አገኘ በእርሱም ላይ ነቢዩ ኢሳይያስ የሚያሳድድ እርሱ እንደምን ተሻ ረ ሞት ሆይ ማሸነፍህ እንግዲህ ወዴት አለ ሞትስ እንግዲህ ችንካርህ ወዴት ነውያለው ተፈጸመ ኢሳድ ልባችሁ የጠፋ ሆይ እንግዲህ ስሙ ስለ ሰይጣንና ስለ ሞት ሽንገሳ እኒህን ቃላት እንደተናገረ መከራና ሞትን ስለ መፍራትም እን ዳልሆነ ዕወቁ ሰነፎች ሆይ ያለፈቃዱ መከራን እንዳልተቀበለ ያለውዱም እንዳልሞተ አስተውሉ የእግዚአብሔርን ልጅ አምላክ ለመሆን ትከለ ክሉታላችሁን እርሱን ማመሰክንም ከልባችሁ ታርቁ ዘንድ ትችላላችሁን እርሱ አምላክ ከሆነ መከራ እንዲቀበል የሚያስገድደው ማን ነው ማንስ እንዲሞት ያዝዘዋል ቸርነቱ ስለእኛ መከ ራ ይቀበል ዘንድ ግድ አለችው የሰው ልጆችም ፍቅር ስለኃጢአታችን የሞትን ጽዋ ይጠጣ ዘንድ ሳበችው ደቀመዛሙርቱን እነሆ የሰውን ልጅ ይይዙታል ይሰቅሉታልም ይገድሉታል በሦ ስተኛውም ቀን ይነሣል ያላቸውን እንደምን መጽሐፈ ምሥጢር ፈቃዱ ለዘይቤሎሙ ለአርዳኢሁ ናሁ ይእኅ ዝዎ ለወልደ እጓለ እመሕያው ወይሰቅልዎ ወይቀትልዎ ወይትነሣእ በሣልስት ዕለት ወይቤሎ ጴጥሮስ ሐሰ ለከ እግዚኦ እስከ አመ ይከውን ዝንቱ ኩሉወይቤሎ ለሌጥሮስ ተገ ኀሥ እምኔየ ሰይጣን እስመ ኢትሔሊሲ ዘእግዚ አብሔር ዘእንባለ ዳእሙ ዘሰብእ ማቴ ኢትሰምዑኑ ኦ አብዳነ ልብ ዘከመ ተምያዖ ለጴሌጥሮስ በእንተ ዘኢፈቀደ ሎቱ ኢሐሚመ ወኢመዊተወካዕበ ይቤሎ ለጴጥሮስ አግብኣ ለመጥባሕትከ ውስተ ቤታ ጽዋዐ ዘወሀበኒ አቡየ ኢየኀድግ ዘእንበለ እስ ተይወካዕበ ይቤሎሙ ለአርዳኢሁ አልቦ ዘየዐቢ እምዝ ፍቅር እምዘ ይሜጡ ነፍሶ ቤዛ አዕርክቲሁወካዕበ ይቤሎሙ ለአይሁድ ንሥ ትዎ ለዝንቱ ቤተመቅደስ ወበሠሉስ ወዋዕል አነሥኦወውእቱሰ በእንተ ቤተ ሥጋሁ ይቤ ሎሙናሁኬ አብሖሙ ለአይሁድ ለነሚተ ሥጋ ሁእመሰ በሥምረቱ ኢሞተ እምኢያብሖሙ ከመ ይቅትልዎወካዕበ ይቤ ወበእንተዝ ያፈቅረኒ አብ እስመ አነ እሜጡ ነፍስየ ከመ ካዕበ አንሥኣ አልቦ ዘየሀይደንያ ለልየ እሜጥዋ በፈቃድየ ወለ ልየ አንሥኣብውሕ ሊተ አንሥኣሂ ወካዕበ ብው ሕ ሊተ አንብራ ወዘንተ ትእዛዘ ነሣእኩ በኀበ አቡየ ማቴ ዮሐ ንበልኬ እንከሰ በዘለሊሁ ፈቀደ አሕመምዎ ወበዘውእቱ ሠምረ ቀተልዎ በዘለ ሊሁ ፈቀደ ቀነውዎ በሐጻውንተ መስቀል ወበ ዘውእቱ ሠምረ ጥዕመ ሞተ ዘምስለ ሐሞት ቱሱሐ ወበዘውእቱ ሠምረ አማኅፀነ በሥጋ በዘለሊሁ ፈቀደ አስተይዎ ብሒአ ነፍሶ ኀበ አቡሁበዘለሊሁ ፈቀደ ተረግዘ በኩናተ ሐራ ዊ ወበዘውእቱ ሠምረ ውኅዘ ማይ ወደም እም ገቦሁ በዘለሊሁ ፈቀደ ነበረ ውስተ ከርሠ መቃብር ሠሉሰ መዋዕለ ወሠሉሰ ለያልየ እን በለ አንሳሕስሖበዘውእቱ ሠምረ ሦጣ ለነፍ ሱ ውስተ ሥጋሁ ወተንሥአ በኃይለ መለ ኮቱነጥረ መብረቀ ስብሐት እምከርሠ ዝህር ወአደንገፆሙ ለዐቀብተ መቃብር አስተርአዩ ስድስቱ ከዋክብት ውስተ መካነ ጎልጎታ ወተ ደለዉ በበክልዔቱ ለለሥርዓቶሙ ወሳብኦሙሰ ፀሐየ ጽድቅ ዘዘልፈ ያበርህ ዲበ ቅዱሳን ማቴ ዮሴፍ ወኒቆዲሞስ ጠብለሉ ሥጋሁ በልብሰ ገርዜን ንጽሕትናሁኬ ሥርዓ በግድ መከራን ተቀበለ ያለፈቃዱም ሞተ ትሉታላችሁ ጴጥሮስም ሁሉ እስኪሆን ድረስ አቤቱ ከአንተ ይራቅ አለው ጴጥሮስንም ከእኔ ወግድ የስውን እንጂ የእግዚአብሔርን አታ ስብምና አለው ማቴቶዕኔ ልበ ሰነፎች ሆይ መከራ አለመ ቀበልንና አለሞሞትን ስላልወደደለት ጴጥሮስን አእንደገሠጸው አትሰሙምን ሁለተኛም ጴጥሮስን ሰይፍህን ወደ አፎቱ መልላሳት አባቴ የስጠኝን ጽዋ ሳልጠጣ አልተውም አለው ደቀ መዛሙርቱን ነፍሱን ስለወዳጆቹ ቤዛ ከሚ ስጥ ከዚህ ፍቅር የሚበልጥ የለም አላቸው ሁለተኛም አይሁድን ይህን ቤተመቅደስ አፍ ርሱት በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ አላቸው እር ሱ ግን ስለ ሥጋው ቤት አላቸው እነሆ ሥጋ ውን ለማፍረስ ለአይሁድ ሥልጣን ሰጣቸው በፈቃዱ ባይሞት ኖሮ እንዲገድሉት ባልፈ ቀደላቸው ሁለተኛም ስለዚህም አብ ይወድደኛ ል እኔ ነፍሴን ዳግመኛ አነሣት ዘንድ እሰጣ ለሁና ከእኔ የሚነጥቃት የለም እኔ ራሴ በፈቃዴ እስጣታላሁ ራሴም አነሣታለሁ አነሣት ዘንድ ሥልጣን አለኝ ሁለተኛም አኖራት ዘንድ ሥልጣን አለኝ ይህን ትእዛዝ ከአባቴ ዘንድ ተቀበለሁ አለ ማቴ ዮሐያ እንግዲህስ እርሱ ራሱ በፈቀደ ሠቀዩት እርሱም በወደደ ገደሉት እርሱ በፈቀደ በመስቀል ብረቶች ቸነከሩት እርሱም በወደደ ሞትን በሥጋ ቀመሰ እርሱ በፈቃዱ ኾም ጣጤ ከሐሞት ጋር ቀላቅለው አጠጡት እር ሱም በወደደ ነፍሱን ለአባቱ አደራ ሰጠ እርሱ በፈቀደ በወታደር ጦር ተወጋ እርሱም በወ ደደ ከጐኑ ውኃ ደም ፈሰስ እርሱ በፈቀደ በመቃብር ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት ያለመንቀሳቀስ ቆየ እርሱም በወደደ ነፍሱን ወደ ሥጋው መለሳት በመለኮቱም ኃይል ተነግ ከመቃብሩ ውስጥ የምስጋና መብረቅ ብልጭ አለመቃብር ጠባቂዎችንም አስደነገጣቸው ስድ ስት ከዋክብት በጎልጎታ ሥፍራ ታዩ እንደ ሥርዓታቸውም ሁለት ሁለት ሆነው ተስለፉ ስባተኛውም ዘውትር በቅዱሳን ላይ የሚያበራ የጽድቅ ፀሐይ ነው ማቴጓ ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ሥጋው በንጹህ በፍታ ጠቀለሉ እነሆ አንድ ሥርዓት። እኛ ግን ምድራዊ ሥጋን እንደለበስ ባሕርያዊ ነፍስንና ስብአዊ ልብን በሥሮች የምትፈስ ደም የሥጋ ማሠሪያ ጅማትን በአናት ላይ የሚበቅል ፀጉር ቅንድብ እና የሥጋን አዳራሽ የሚያጠነክራት አጥንት የእጆችና የእግሮች ተክል ጥፍሮች ጳውሎስም ከዳዊት ክር በሰው ሥጋ መጣ እንደለ አምላካዊ ተአ ምራትን ማድረግ አለው በኃይሉና በቅዱስ መንፈሉም የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ አሳየ ሮሜ አቡርዮስ ሆይ ከወንጌል ቃል ቃልም ሥጋ ሆነ ያለውን እንዴት ምክ ንያት አደርግህ በስህተትህም ቃል ወንጌላዊ ያም ቃል ሥጋ ሆነ አለ ሰው ሆነ ግን አላለም አልህ እነሆ ስለ ነፍሱና ስለ ሥጋው ባሕርይ ፅ መጽሐፈ ምሥጢር ኬኬ ኬኬ ው ው ተ ተ እግዚአብሔራዊ እግዚአብሔር በከመ ይቤ ሐዋርያ ለመሳእቲሁኒ ጥቀ አቢሶሙ ኢመሐኮሙ አላ ውስተ ጻዕረ ደይን አንበሮ ሙ ወይኣአዜኒ አብጺሕነ ዘለፋከ ከመዝ ንብ ል በቤተክርስቲያን ቅድስትነአምን በአሐዱ እግዚአብሔር አብ ዘሀሎ እምቅድመ ዓለም ወይሄሉ እስከ ለዓለምወነአምን በአሐዱ እግዚ አብሔር ወልድ ዘኢይትረከብ ጥንተ ህላዌሁ ከመ አቡሁዘበደኀሪ መዋዕል ዘነሥአ ፍጽ ምተ ትሰብእተ እማርያም እምቅድስት ድንግ ልወነአምን በአሐዱ እግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ ዕሩየ መለኮት ምስለ አብ ወወልድ ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተክርስቲያን ጉባ ኤ እንተ ሐዋርያትወነአምን ጥምቀተ ዘዳግ ም ልደት እንዘ ንትሜነይ ትንሣኤ ሙታን ወንሴፎ ቀዊመ በዐቢየ ክርክቲያን ቅድመ ምኩናኑ ለክርስቶስ ለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን ጉፈጸመ ዘለፋሁ ካልዕ ለአቡርዮስ ረሲዕ ዘይቤሎ ለክርስቶስ ኣልቦቱ ነፍስ ወልብ ከመ ሰብእ እንዘ ይሜህር ኑታጌ እምጠባይዕወግፅዘ ሃይማኖቱሰ በኀበ እግዚአ ብሔር ጽሉእ ወበኀበ ሰብእ ጽዩእይቤ ጊዮ ርጊስ ኃጥእ በግፅዝ ዝልጉስ እመርዔተ አባግዕ እንተ እግዚእበስመ ሥሉስ ጥሙቅ ወበቅ ብዐ በለሳን ቅቡዕ ዘበሃይማኖቱ ርቱዕ ወበት ውክልተ አምላኩ ጽኑዕሰአሉ ሎቱ ካህ ናተ ምሥጢር ዘደብተራ ስምዕወካህናተ አድያም እለ ተሐፀንክሙ በዐውደ ምሥዋዕከመ ያድ ኅኖ እምዘይትበአሳ በገሀድ ወእም ዘይዘረክዮ በኀቡዕ ለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን መ ጊ ገሯ ስለ ሰብአዊ ልቡ ስለ አምሳካዊ መለኮቱም ምስ ክርን አድርሰን የቃልህ ስህተት ጠፋ አሁንም ዘለፋህን አድርሰን በቅድስት ቤተክርስቲያን እንዲህ እንላለን ከዓለም አስቀድም በነበረና ለዘላለሙ በሚኖር በአንድ እግዚአብሔር አብ እናምናለን እንደ አባቱ የህልውናው ጥንት በማይታወቅ በማይመረመር በኋለኛው ዘመን ከቅድስት ድንግል ማርያም ፍጽምት ሰውነትን ሥጋን በተዋሀደ በአንድ እግዚአብሔር ወልድም እናምናለን ከአብና ከወልድ ጋር በመለኮት በሚተካከል በአንድ እግዚአብሔር መንፈስቅዱስ እናምናለን የሐዋርያት ጉባኤ በምትሆን በአንዲት ቅድስት ቤተክርስቲያን እና ምናለን የሙታንን መነሣት እየተመኘን በክርስቶስም የፍርድ አደባባይ ከክርስቲያን ታላ ላቆች ጋር መቆምን ተስፋ እያደረግን የሁለተኛ መወለድ ጥምቀትን እናምናለን ለዘላለሙ አሜን አሜን ጅ ከባሕርይ መጉደልን ሲያስተምር ክርስቶስን እንደ ሰው ነፍስና ልብ የለውም ያለው የአቡርዮስ ሁለተኛ ተግሣጽ ተፈጸመ የእርሱም የሃይማኖቱ ጠባይ በአግዚአብሔር ዘንድ የተጠላ በሰውም ዘንድ የተናቀ ነው በግብሩ ኃጢአተኛ ከጌታም ከበጐቹ መንጋ መካከል ደካማ የሆነ በሥላሴ ስም የተጠመቀ በበለሳንም ቅባት የተቀባ ፃይማኖቱ የቀና አምላኩን በመተማመንም የጸና ጊዮርጊስ ተናገረው የምስክሩ ድንካን አገልጋዮች በመሠዊያውም አደባባይ ያደጋችሁ የሰማይ ካህናት በግለጥ ከሚዋጋው በሥውርም ከሚዋጋው ያድነው ዘንድ ለምኑለት ለዘላለሙ አሜን አሜን ምዕራፍ ዘዓርብ ስቅለት በ ሰዓት ምንባብ በስመ እግዚአብሔር ዘሎቱ ይሴብሑ ኩሉ ፍጥረትወሎቱ ይትቀነዩ ማኅበረ መላእ ክትወሎቱ ይዜምሩ ልሳናተ እሳትወሎቱ ይሰግዱ አዕማደ መባርቅትወሎቱ ይትለአኩ ፀዓዕ ወነጐድጓድ ወደመናትወሎቱ ይረውጁ ነኩርኳረ ነፋሳትወሎቱ ይዬብቡ መዋግደ አብሕርትወሎቱ ይጠፍሑ በአዕፁቂሆሙ ኣእ ዋመ ገዳም ወአትክልት ወኩሉ ዕፀወ ገነት ንጽሀቅኬ ወኢንትሀከይ በእንተ ነጊረ ዘለፋሆሙ ለአፍቲኪስ ወለእለ ይመስ ልዎ እለ ይብሉ ሥጋሁ ለክርስቶስ ወረደት እምሰማይ ጀ እፎኬ ይትበሀል ሥጋሁ ለክርስቶስ ወረደት እምሰማይወእመሰኬ ቦ ሥጋ በሰማ ያት ለምንትኬ ኀደረ ውስተ ማኅፀነ ድንግል ከመ ይሠገው እምኔሃወእመሰ ትብሉ ምስለ ሥጋሁ ጎደረ ውስተ ማኅፀነ ድንግል ምንትኑ ረባሑ ለኅዲረ ሥጋ ውስተ ሥጋ ወእመሰ ሥጋ ቦቱ ቀዲሙ እምበቀያ ዘትካት ሥጋሁ ወእምኢኀሠሠ ሥጋዌ እምድንግል ኦ አብ ዳን ወጐንዱያነ ልብ አእምሩ ከመ እምዘርኣ አዳም ተሠገወ በከመ አቅደመ ነጊረ እንዘ ይብል አዳም ኮነ ከመ አሐዱ እምኔነ ምን ትኑ ከዊኖቱ ለአዳም ከመ እግዚአብሔር ዘእንበለ ሥጋ አዳም እንተ ለብሰ መድኀኒነ ወበይእቲ ሥጋ ለብሰ ኅሣረ በዲበ ምድር ወለይእቲ ሥጋ አልበሳ ዕበየ በሰማያት ንቅድምኬ ነጊረ በእንተ ፍና ትሕ ትና ኃይል ተሰውጠ ውስተ ማኅፀነ ብእሲት ወእሳት ተጠብለለ በዓጽፈ ሥጋ ወደምወሠ ዓሌ ሕፃናት ተሥዕለ በመልክዐ ሕፃናት አቡሃ ለሔዋን ተወልደ እም ወለተ ሔዋን ዘይነብር መልዕልተ ኪሩቤል ተሐቅፈ በአብ ራክ ወዘይጹዓን ዲበ አርባዕቱ እንሰሳ ዘሥዕለ እሳት ሰከበ ማእከለ አድግ ወላህምዘይሴስዮ ለኩሉ ዘሥጋ ተሴሰየ ሐሊበ አጥባትብሉየ መዋዕል ወአዝማን ልህቀ በበህቅዘየዐቅቦሙ ለደቂቅ አመ ንእሶሙ ድኅከ ውስተ መርኅብ ዘአልቦቱ ጥንት ለጉልቄ ዓመታቲሁ ወርዘወ ምዕራፍ ዐሥራ ሰባት የዓርብ ስቅለት የዘጠኝ ስዓት ምንባብ ፍጥረት ሁሉ በሚያመሰግኑት መላእክት በሚገዙለት የእሳት አንደበቶችም በሚዘምሩለት የመብረቆች ምሶሶዎች በሚሰግዱለት የነጉድጓድ ብልጭልጭታና ደመናዎች በሚያገለግሉት የነፋሶችም መገለባበጥ የሚፋጠኑለት የባሕር ሞገዶችም የሚያሸበሽቡለት የበረሀ ዛፎችና አታክልት የገነትም ዛፎች ሁሉ በቅርንጫፎቻ ቸው በሚያጨበጭቡለት በእግዚአብሔር ስም የክርስቶስ ሥጋው ከሰማይ ወረደች የሚሉ የአፍቲኪስና እርሱን የሚመስ ሉትን ተግሣጻጸችውን ስለመናገር እንትጋ አንታ ክትም ጀ እንዴት የክርስቶስ ሥጋው ከሰማይ ወረደች ይባላል በሰማያት ሥጋ ካለ ከእርሷ ሰው ሆኖ ይወለድ ዘንድ ስለምን በድንግል ማኅፀን አደረ ከሥጋው ጋር በድንግል ማኅፀን አደረ ካላችሁ የሥጋ በሥጋ ውስጥ ማደር ጥቅሙ ምንድር ነው ቀድሞውንም ሥጋ ካለው የቀደመ ሥጋው በበቃው ከድንግል ሥጋ መወለድን ባልፈለገ ነበር እናንተ ስነፎችና ልባችሁ ከማመን የዘገየ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ መናገርን አንዳስቀደመ ከአዳም ዝር ሰው ሆኖ እደተወለደ ፅወቁ መድኃኒታችን ከለበሰው ከአዳም ሥጋ በቀር የአዳም እንደ እግዚአብሔር መሆኑ ምድር ነው በዚያችም ሥጋ በምድር ላይ ጉስቁልናን ለበሰ ያችንም ሥጋ በስማያት ጌትነትን አለበሳት ስለ ትሕትና ነገር መናገርን እናስቀድም ኃይል በሴት ማኅፀን አደረ እሳትም በሥጋና በደም መጉናጸፊያ ተጠቀስለ ሕዛናትንም የሚሠል በሕፃናት መልክ ተግሣለ የሔዋን አባት ከሔዋን ሴት ልጅ ተወለደ በኪሩቤል ለይ የሚቀመጥ በጉልበት ታቀፈ እላት የተሣለባቸው በአራቱ እንስሳ ላይ የሚጫን የለምና በአህያ መካከል ተኛ ሥጋዊን ሁሉ የሚመግበው የጡት ወተትን ተመገበ በጊዜና በዘመናት የሽመገለ በየጥቂቱ ኣደገ በታናሽነታቸው ጊዜ ሕፃናትን የሚጠብቃቸው በሜዳ ላይ ዳሽ ለዓመታቱ ቁጥር ጥንት የሌለው በሰው መጠን ጐለመሰ ተራሮችን በኃይል የሚያቆማቸው ደከመ ወዛም ኪሩቤል ዓይ ዛም ህክኝነይ። ዳንመኛም ሌላውን የሚያድን ራሱን ያድን የእግዚአብሔር ልጅ ከሆነ ያድነው አሉሱት ይህ የመለኮት ስድብ ነው የሰውነት ስድብም አይደለም የስውነትን ስድብ ግን ጴላጦስ ንጉሣችሁን ልስቀለውን ባላቸው ጊዜ በጺጴላጦስ አደባባይ አሳወቁ ከቄሣር በቀር ንጉሥ የሰንም ራሱን የሚያነግሥ ሁሉ የንጉሥ ፀ መጽሐፈ ምሥጢር ታዮ ድመ ሙዙ አልብነ ንጉሥ ዘእንበለ ቄሳር እስመ ኩሉ ዘያነ ግሥ ርእሶ ዐላዌ ነጋሚ ውእቱ ማቴጓ ዮሐ ወዘይቤሰ ጴላጦስ ለንጉሥክሙኑ እስቅሎ እንዘ ይኤምሮሙ ከመ እምዘርአ ዳዊ ት ውእቱ ልደቱ ከመ ያኅድጎ በአፍርሆ ደመ መንግሥትወእሙንቱሰ አጥብዑ ለቀቲሎቱ ወክሕዱ መንግሥቶ እምዘርአ ዳዊትወይቤ ሌ አልብነ ንጉሠ ዘእንበለ ቄሳር ዝ ጽእለት ይትጥለም ኀበ ትስብእትወካዕበ ይቤሉ ሕግ ብነ ወበከመ ሕግነ ርቱዕ ይሙት እስመ ወል ደ እግዚአብሔር ረሰየ ርእሶዝኒ ቃል ያርኢ ኀበ ፍና ክሕደት በእንተ ውስተ ልደቱ ዘእም አብ ወጸሪፍ ላዕለ መለኮቱወበእንተዝ ይቤ በመዝሙር ወአንበሩ ሰማይ አፉሆሙ ወእን ሶሰወ ውስተ ምድር ልሳኖሙ መዝድፎዩሀ ወአንበሩ ውስተ ሰማይ አፉሆሙ ዘይቤ በእንተጽእለተ መለኮት ዘይቤልዎ ኣይ ሁድ ዘለሊነ ነአምር አባሁ ወእሞ እፎ ይብለነ ዝንቱ እምሰማይ ወረድኩ ወአንሰሰወ ውስተ ምድር ልሳኖሙ ዘይቤ በእንተ ጽእለተ ትስ ብእት ዘይቤሉ ከመ ዝንቱ ነአምር ከመ ሳም ራዊ አንተ ወጋኃኔን ብከ አብርሃም ጥቀ ሞተ ወነቢያትኒ ሞቱ መነ እንከ ትሬሲ ርእሰከ እስመ ናሁ ፍና እለት ዘመንገለ እግዚአ ብሔር ወሰብእ ውስተ አሐዱ አካል መለኮ ትሰ ተቀሥፈ ወኢሐመ ተቀነወ ወኢተሰቀረ ተረግዘ ወኢተረምየ ተጽእለ እምኀበ ሰቃል ያን ወኢተፀርአ ስብሐተ መንግሥቱ በአርያ ም ዮሐ ቄርሎስኒ መሰለ በእንተ መለኮት ወትስብእትይቤ ከመ ፀምር ዘተጠምዐ በሴ ርዮ ከማሁ ውእቱ ህላዌ መለኮት ወትስብእት ኢይትከሀል ይትፈለሰጥ እምድኅረ አሐዱ ከዊን ቅድመሰ ነገርነ በእንተ ዘከመ ተሳተፈ መለ ኮት ለኀሣረ ትስብ እትወእምይኣዜኒ ንንግ ር ዘከመ ተሳተፈ ትስብእት ለፅበየ መለኮት ወእንዘ ይመስሕ ምስሌሆሙ ለአር ዳኢሁ በደብረ ዘይት አንበረ እዴሁ ላዕለ አር ዳኢሁ ወባረኮሙ ለለአሐዱ አሐዱ ወእምዝ መሰጦ ደመና እሳት ወሠወሮዝኩ ሥጋዌ ዘጠብለልዎ በአጽርቅት በአክናፈ ኪሩቤል ተከለለዝኩ ሥጋዌ ዘሐቀፍዎ በአብራክ ዲበ ሰረገላ እሳት ነበረዝኩ ሥጋዌ ዘጸምአ ወር ኅበ በዝ ዓለም ዐርገ ኀበ ኑኀ አርያም ኀበ ጠላት ነውና አሉት ማቴዛ ዮሐጅ ጴላጦስ ንጉሣችሁን ልስቀለውን ያለው ልደቱ ከዳዊት ዘር እንደሆነ ሲያመ ለክታቸው በመንግሥትም ደም በማስፈራራት ያስጥለው ዘንድ ነው እነርሱ ግን እርሱን ለመግደል ጨከኑ ከቄሣር በቀር ንጉሥ የለንም ብለው የዳዊትን ዘር መንግሥት ካዱ ይህ ስድብ ለስውነት ይቆጠራል ዳግመኛም ሕግ ራሱን የእግዚአብሔር ልጅ አድርጓልና አሉ ይህም ቃል ከአብ ስለመወለዱ የክህደት ነገርን ያሳያል መለኮቱንም መሳደብ ነው ስለዚህም በመዝሙር አንደበታቸውን በሰማይ አኖሩ ምና ሳቸውም በምድር ላይ ተመላለሰ አለ መዝፀድ አፋቸውን በሰማይ አኖሩ ያለው አይሁድ አባቱንና እናቱን እኛ የምናውቅ እንዴት ከሰማይ ወረድሁ ይለናል ያሉት ስለ መለኮት መሳደብ ነው ምላሳቸውም በምድር ላይ ተንቀሳቀስ ያለው ኣንተ ሳምራዊ እንደሆንህ ጋኔንም እንዳለብህ እናውቃለን አብርፃም ፈጽሞ ሞቷል ነቢያትም ሞቱ እንግዲህ ራስህን ማን ታደርጋለህ ስላሉት ስለ ሰውነት ስድብ ነው እነሆ የእግዚአብሔርም የሰውም ስድብ ነገር በአንድ አካል ነውና መለኮትስ ተገረፈ መከራ ግን አልተቀበለም ተቸነከረ አልተበሳም ተወጋ አልቆሰለምም በሰቃዮች ተሰደበ የመንግሥቱ ክብር ግን በአርያም አልቀረም ዮሐ ቄርሎስም ስለ መለኮት ትስ ብእት በምሳሌ ተናገረ ቀይ ቀለም እንደተነከረ ግምጃ የመለኮትና የትስብእት ህልውና እንዲሁ ነው አንድ ከመሆን በኋላ ይለይ ዘንድ አይቻልም በፊትስ መለኮት የትስብእትን ጉስቁልና እንደ ተካፈለ ተናገርን እንግዲህም ትስብእት የመለ ኮትን ክብር እንደተሳተፈ እንናገር ፅ በደብረዘይት ከደቀመዛሙርቱ ጋር ሲመገብ አጁን በደቀ መዛሙርቱ ላይ አኖረ እያንዳንዳቸውንም ባረካቸው ከዚያም የእሳትና ደመና ነጠቀው ከእነርሱም ሠወረው በጨ ርቅ የጠቀለሉት ይህ ሥጋ በኪሩቤል ክንፎች ተጋረደ በጉልበት ያቀፉት ይህ ሥጋ በእሳት ሠረገላ ተቁመጠ በዚህ ዓለም የተራበና የተጠማ ይህ ሥጋ እህል መብላት ወይንና ጠሳ ውኃም ጻጸ ደያጵ መጽሐፈ ምሥጢር ኬኬ ኬኬ ው አ ከፒ ኢይትፈቀድ በሊዐ እክል ወሰሪበ ወይን ወሜ ስ ወግይዝኩ ሥጋዌ ዘተጽእለ እምአግብ ርተ ሊቀ ካህናት ወእምሐራ ጴላጦስ ተሰብ ሐ እምአፈ ኪሩቤል ወሱራፌል ዝኩ ሥጋዌ ዘቆመ ዕራቁ ቅድመ ዐውደ ጴላጦስ በመብ ረቀ ስብሐት ተገልበበ ወበደመና እሳት ተንጦ ልዐዝኩ ሥጋዌ ዘተጸፍዐ መላትሂሁ ተለዐለ ወነበረ በየማነ አቡሁ እንዘ ይትራዋሕ ሎቱ አክናፈ እሳት ዘሐራ ሰማይዝኩ ሥጋዌ ዘሰ ፍሐ እዴሁ ዲበ ዕፀ መስቀል ዘተንጦልዐ ይምነ ወጽግመ ላዕለ ወታሕተ ወሶበ ዐርገ ሰግያተ ሰፍሐ ስብሐተ መንግሥቱ እምሥ ራቀ ፀሐይ እስከነ ዐረብ ወእም አጽናፈ ሰሜን እስከ አጽናፈ ደቡብ ሉቃጽሀፃ ዝኩ ሥጋዌ ዘአስተይዎ ብሒአ ዘምስለ ሐሞት ቱሱሐ አስተዮሙ ለአርዳኢሁ ውኋዘ እሳ ት ዘእምአብ ወጽአ ወእምኀቤሁ ተንሥአ ዘው እቱ መንፈሰ ጽድቅ ትእምርተ ሥላሴሁ ዝኩ ሥጋዌ ዘነበረ ውስተ ከርሠ መቃብር ሠሉሰ መዋዕለ መሠሉሰ ለያልየ ነበረ ውስተ ጽርሐ አርያም ለዓለም ወለዓለመ ዓለም ኀባ ዘኢይንህል ጥቅማ ወኀበ ዘኢይትነሠት መሠ ረታኀባ ዘትኩል ሰረገላ ብርሃን ወኀበ ዘድ ብቱር ደብተራ እሳትኀበ ዘይሴብሑ እን ስሳ ርቡዓነ ገጽ ዘሥዕለ እሳትኀበ ዘያቄርቡ ወ ቀሲሳን ሰማያውያን ዕጣነ ውኩፈ ወመ ዓዛ ሠናየ በስያሐ ወርቅ ዘኢገብሮ እደ ነሀ ቢናሁኬ ተዐውቀ ዕሪናሁ ለትስብእት ምስለ መለኮትአኮ በጠባይዓ ፍጥረት አላ በጽም ረተ ህላዌ ዘእንበለ ፍልጠት ወኢቱሳሔ ዘእን በለ ተውሳጥ ወኢቡዓዴ በከመ አስተሳተፎ ሥጋዌ ለመለኮት ኀበ ኀሣረ ትስብእት ከማ ሁ አስተሳተፎ መለኮት ለትስብእት ኀበ ስብ ሓተ ህሳዌ ዘሠናይ አምልኮ ናሁኬ አምሳክ ወሰብእ ኢየሱስ ክርስቶስ በ ህላዌ ናሁኬ በግዕ ወኖላዊ በ ጽምረትናሁኬ ካህን ወቀርርባን በ ምሥ ዉጢርውእቱመ ወልደ አምላክ በሀላዌሁ ወልደ ዳዊት በሥጋዌሁውእቱመ ዘአስተር እዮመ ለነቢያት በዘዚአሁ ራእይ ወሶበ ንሰ ምዮ አምላከ ይትረከብ በኀበ አቡሁ ሰማያዊ ወሶበ ንሰምዮ ሰብአ ይትረከብ በኀበ እሙ ገሊላዊትሶበ ንሰምዮ ዕፀ ገነት ይትረከብ በ ኀበ አዳምወሶበ ንሰምዮ መሥዋዕተ ውኩፈ ይትረከብ ቡኀበ አቤል ወሶበ ንሰምዮ መዓዛ መጠጣት ወደ ማይሻበት ወደ አርያም ከፍታ ወጣ በሊቀ ካህናቱ አገልጋዮችና በሏጴላጦስ አደባባይ ራቁቱን የቆመ ይህ ሥጋ በምስጋና መብረቅ ተሸፈነ በእሳት ደመናም ተጋረደ ጉንጮቹን በጥፊ የተመታ ይህ ሥጋ አፍ ከፍ አሰ የሰማይ ሠራዊት የእሳት ክንፎች እየተ ርገበገቡለት በአባቱ ቀኝ ተቀመጠ በዕፀ መስ ቀል ላይ እጁን የዘረጋ ይህ ሥጋ በቀኝና በግ ራ በላይና በታች ተንሰራፋ ወደ ሰማያት ባረገ ጊዜ የመንግሥት ክብር ከፀሐይ መውጫ እስከ ፀሐይ መግቢያ ከሰሜን ዳርቻ እስከ ደቡብ ዳርቻዎች ድረስ ተዘረጋ ሉቃ ፃ ከሐሞት ጋር የተቀላቀለ ሆምጣጤ ያጠጡት ይህ ሥጋ ከአብ የወጣ ከእርሱም ዘንድ የተነሣ የእሳት መጠጥ ለደቀ መዛሙርቱ አጠጣቸው ይኸውም የጽድቅ መንፈስ የሦስ ትነቱ ምልክት ነው ሞትን የቀመሰ ይህ ሥጋ የሞት ሥልጣን ወደሌለበት መላእክትም ሊጐ በችት ወደሚመኙት ሥፈራ ደረሰ በመቃብር ውስጥ ሦስት ቀንና ሦስት ሌሊት የቆየ ይህ ሥጋ ግንቧ ወደማይፈርስ መሠረቷም ወደማይ ፈርስ የብርሃን ሠረገላ ወደተተክከለባት የእሳት ድንኳንም ወደ ተደኩነባት እሳት የተሳለባቸው አራት ገጽ ያላቸው አራቱ እንስሳ ወደ ሚያ መሰግኑበት ፃያ አራቱ ሰማያውያን ቀሳውስት ፅጣን ያማረውንም መዓዛ የአንጥረኛ እጅ ባል ሠራው በወርቅ ማዕጠንት ወደ ሚያቀርቡበት በጽርሐ አርያም ለዘለለም ተቀመጠ። ሁለተኛም ጳውሎስ ክርስቶስም ለምትመጣው ቸርነት እግዚአብ ሔር በተካለት በምስክሩ ድንኳን ውስጥ ሲቀ ካህ ናት ሆኖ እንዳለ ሊቀካህናት ተባለ ዘዳ ዕብ በየወገኑ በሚገባ ነገር በዚህ ሁሉ ስም ይጠራሰለ ስለ ባሕርዩ አምላክ ስለ ሥጋውም ሰው ይባላል ስለመታረዱ ፍሪዳ ስለ የዋህነቱም በግ ይባሳል ስለማቸነፉ አንበሳ ስለመንግሥቱም መሲሕ ይባላል ስለሥጋው ኅብስት ስለ ብርፃኑም ፀሐይ ይባላል መሥዋዕት ስለማቅረቡ ካህን መሥዋዕት ስለመሆኑም ቁርባን ይባላል ስለትምህርቱ መዓዛ በግ መጽሐፈ ምሥጢር ይሰመይ በእንተ ሠዊፆቱ ወዮርባነ በእንተ ተሠውያፆቱፅፍረተ ይሰመይ በእንተ መዓዛ ትም ህርቱ ወገነተ በእንተ አስካለ ፍሬሁ ዘውእቱ ወን ፄኔለ መለኮትአንቀጸ ይሰመይ በእንተ ዘይቤ አነ ውእቱ አንቀጸ አባግዕ ዘበአማን ወፍኖተሂ በእንተ ዘይቤ አነ ውእቱ ፍኖተ ጽድቅ ወሕይወት ዝ ኩሉ ተሰምዮ ደለዎ ለኢየሱስ ክርስቶስ እስመ ረባሐ ኩሉ ዓለም ውስተ እዴሁዮሐጸ ጄ እምይእዜሰ ንትመየጥ ከመ ንዝል ፎሙ ለረሲዓን እለ ይብሉ ሥጋሁ ለክርስቶስ ወረደት እምሰማይእፎኬ ይትበሀል አውረደ ሥጋሁ እምሰማይ ዘበእንቲአሁ ትቤ ቅድስት ኦሪት ይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም እም ይስሐቅ ይሰመይ ለከ ዘርእ መኑኬ ውእቱ ዘርእ ዘእንበለ ትሰብእቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ በከመ ፈከረ ጳውሎስ እንዘ ይብል ወኢይቤሎ ለከ ወለአዝርእቲከ ከመ ዘለብዙኃን አላ ይቤ ሎ ለክ ወለዘርእከ ከመ ዘለአሐዱ ወዘንተ ፈኪሮ አቀመ ኀበ ክርስቶስ ማቴዎስኒ ይቤ መጽሐፈ ልደቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ ዳዊት ወልደ አብርሃም ስማዕኬ ኦ ጽሙመ ልብ ዘከመ ይቤሎ ለክርስቶስ ወልደ ዳዊትወዘከመ ይቤ ሎ ካዕበ ለዳዊት ወልደ አብርሃም ተወልደ ወእመሰኬ እምዘርአ ዳዊት ወልደ አብርሃም ተወልደ እፎኬ ትብሉ ሥጋሁ ለክርስቶስ ወረ ደት እምሰማይእስመ ሥጋ አብርሃምለሰ ወሥ ጋ ዳዊት ግሙራ ኢዐርጉ ሰማያተለአብርሃ ምኒ ሀገረ ሙላዱ ምድረ ካራን ማእከለ ኣፍላ ግ ዘሶርያወመቃብሪሁኒ ምድረ ከነአን ውስ ተ ገራህተ በዐተ ካዕበት በደይን ጻፅር ዘኤፎ ሮን ኬጥያዊ ወለዳዊትኒ ሀገረ ሙላዱ ቤተ ልሔም ወበህየ ተቀብዐ በእደ ሳሙኤል ወቀዳሚ መንግሥቱ ኮነ በኬብሮን እስከ አመ ዓመት ወወወያ ዓመተ ነግሠ በኢየሩሳሌም ወረሲዖ ሞተ በህየ ወተቀብረ ውስተ ቤተ ልሔም ዘሀገረ ሙሳዱጳውሎስኒ ይቤ ወመ ጆአ እምዘርአ ዳዊት በሥጋ ሰብእ ወአርአየ ከመ ወልደ እግዚአብሔር ውእቱ በኃይሉ ወበመንፈሱ ቅዱስወካዕበ ይቤ ጳውሎስ ዘአ ኮ መሳእክተ ተወክፈ አላ ዘርአ አብርሃም አል ዐለ ወበመዝሙርኒ ይቤ መሐለ እግዚአብ ሔር ለዳዊት በጽድቅ ወኢይኔሰሕእስመ እምፍሬ ከርሥከ አነብር ዲበ መንበርከ ወካ ፅበ ይቤ አነ አበቀል ቀርነ ለዳዊት ወአ ስተዴሉ ማኅቶተ ለመሲሕየወአለብሶመጮ ሽቱ ስለ ፍሬው ዘሳለም ገነት ይባሳል ይኸውም የመለኮት ወንጌል ነው እኔ እውነተኛ የበጎች በር ነኝ ስላለ በር እኔ የጽድቅና የሕይወት መንገድ ነኝ ስላለም መንገድ ይባላል ይህ ሁሉ መጠራት ለኢየሱስ ክርስቶስ ተገባው የዓለም ሁሉ ብልጥግና በእጁ ነውናፊ ዮሐፅፀ ጄ ከአንግዲህስ የክርስቶስ ሥጋው ከሰማይ ወረደች ብለው የተናገሩ ዝንጉዎችን እንዘልፋቸው ዘንድ እንመለስ የከበረች ኦሪት ስለርሱ እግዚአብሔር አብርሃምን ከይስሐቅ ዘር ይጠራልሀል አለው ብላ የተናገረችለት እንደምን ሥጋውን ክሰማይ አወረደ ይባላል ከኢየሱስ ክርስቶስ ሰውነት በቀር ዘር ማን ነው ጳውሎስ ሰብዙዎች እንደሚሆን ላንተና ለዘሮችህ ኣላ ለውም ለአንድ እንደሚሆን ለአንተና ለዘርህ አለ ው እንጂ ብሎ እንደተረጉመ ይሀንንም ተር ጉሞ በክርስቶስ አቆመ ማቴዎስም የኢየሱስ ክርስቶስ የልደቱ መጽሐፍ የዳዊት ልጅ የአብርሣም ልጅ አለ ዘፍ ማቴኔጵቶፀ ያጁ ልብህ የደነቆረ ሆይ ክርስቶስን የዳዊት ልጅ አንዳሰው ደግመኛ ዳዊትን የአ ብርሃም ልጅ ተወለደ እንዳለው ስማ ከአብ ርሃም ልጅ ከዳዊት ዘር ከተወለደ የክርስቶስ ሥጋው እንዴት ከሰማይ ወረደች ትላላችሁ የአብርሃም ሥጋ የዳዊትም ሥጋ ፈጽሞ ወደ ሰማያት አላረጉምና የኣብርፃም የትውልድ ሀገሩ በሶርያ ወንዞች መካከል ያለች የካራን ምድር ናት መቃብሩም በከነዓን ምድር የኬጥያዊው ኤፌሮን ሁለት ክፍል ባላት በእርሻው ውስጥ ነው የዳዊትም የትውልድ ሀገሩ ቤተልሔም ነው በዚያም በሳሙኤል እጅ ተቀባ በመጀመሪያ እስከ ሰባት ዓመት ድረስ መንግሥቱ በኬብሮን ሆነ ሠላሳ ሦስት ዓመትም በኢየሩሳሌም ነገሠ አርጅቶም በዚያ ሞተ በትውልድ ሀገሩ በቤተ ልሐምም ተቀበረጳውሉስም ከዳዊት ወገን በሰው ሥጋ መጣ በኃይሉና በቅዱስ መንፈሱም የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ አሳየ አለ ዳግመኛም ጳውሎስ መላእክትን የተቀበለ አይ ደለም የአብርሃምን ዘር ከፍ ክፍ አደረገ እንጂ አለ በመዝሙርም እግዚአብሔር ለዳዊት በእውነት ማለ አይጸጸትምም ከሆድህ ፍሬ በዙፋንህ አኖራለሁ አለ ሁለተኛም እኔ ለዳዊት ቀንድን አበቅላለሁ ለቀባሁትም መብራትን አዘጋጃለሁ ጠላቶቹን እፍረትን አለብሳቸዋለሁ በርሱም ቅድስናዬ ያፈራል አለ የክርስቶስ የመለኮቱ ሰውነት በዳዊት ሥጋ ላይ ያፈራ ዚሬ መጽሐፈ ምሥጢር ኃፍረተ ለጸላእቱ ወቦቱ ይፈሪ ቅድሳትየ ምንት ውእቱ ፍሬ ቅድሳቲሁ ለእግዚአብሔር ዘፈረየ ውስተ ሥጋ ዳዊት ዘእንበለ ትስብእተ መለኮቱ ለክርስቶስ ዝ ውእቱ ቅድሳተ ምሥጢሩ ነቅዐ ቅድሳት ዘይትወሀብ ለቅዱሳን ኔዜና መዝቋ ወበትምህርተ ዲድስቅልያኒ ይብሉ ሐዋርያት ወአልዐልከ መንበሮ ለዳዊት ማእ ከሌነ በልደተ ክርስቶስ ዘተወልደ እምዘርኡ በሥጋ እምድንግልወካዕበመ አእምሩ ኦ አብዳን ከመ አልቦ በሰማያት ኢሥጋ እንስሳ ወኢሥጋ እጓለ እመሕያውወበእንተ ሥጋ እንስሳ ትቤ ቅድስት ኦሪት ወይቤ እግዚአብ ሔር ለታውጽእ ምድር ኩሎ ዘመደ እንስሳ ዘይት ሐወስ ዲበ ምድር ዘቦ መንፈስ ሕይ ወት ወአዕዋፈኒ ዘይሰርር በበዘመዱወበእን ተኒ ሥጋ እጓለ እመሕያው ካዕበ ትቤ ቅድ ስት ኦሪት ወገብሮ እግዚአብሔር ለእጓለ እመ ሕያው እምነ መሬተ ምድር ወነፍሐ ውስተ ገጹ መንፈስ ሕይወትናሁኬ ተዐውቀ ህላዌ ሆሙ ለሥጋውያን በዲበ ምድር ወህሳዊሆሙ ለመንፈሳውያን ዘበሰማያትወአልቦ እምሥ ጋውያን ዘያንሶሱ በሰማያት ወአልቦ ካዕበ መንፈሳዊያት ዘያስተርእያ በዲበ ምድር ዘእ ንበለ ዳእሙ ኀበ ዘተልእኩ ለረድኤተ ቅዱሳ ንወኢያስተርእዮቶሙሰ ለመላእክት በእንተ ዘአልቦሙ ሥጋወለነኒ ብነ ጠባይዕ ዘኢያስ ተርኢ ወዘኢይትገሰስ ከመ ጠባይዒሆሙ እስመ መንፈስ እም ከመ ወጽአት እምሥጋ ኢትትገሰስኒ ወኢታስተርኢኒ በከመ ኢይት ገሰሱ ወኢያስተርእዩ መሳላእክት ወመዊትሂ አልቦ ለመንፈስ እጓለ እመሕያው በከመ ኢይ መውቱ መላእክተ እግዚአብሔር ወባሕቱ ሕማምሰ ባቲ በፃዕረ ደይን ለእመ ኢዐቀበት ትእዛዘ እግዚአብሔር በከመ የሐምም ሳይጣን በጻዕረ ደይን እንዘ አልቦቱ ሥጋ እስመ ኢገነየ ለስብሐተ እግዚአ ብሔርወበእንተዝ ወረደ ወልደ እግዚአብሔር ዘአልቦቱ ሥጋ በሰማያት ከመ ይንሣአ እም ወለተ አዳም አንበሮ በየማነ እግዚአብሔር አቡሁ አኮ ልጹጽቀ ወምንታዌ ምስለ መለኮቱ ወአኮ ፍሉጠ እምህላዌ በበግጻዌሁ አላ አካል ዘእንበለ ቱሳሔ ወበጵቋ ራእይ እንበለ ሙያጤአልቦ ለባሴ ሥጋ በሰማያት ዘእንበ ለወልደ እግዚአብሔር ዘነሥአ ሥጋ እንቲ አነ ወረሰዮ ውስተ አንቲአሁ ህሳዌ የእግዚአብሔር የቅድስናው ፍሬ ምንድር ነው የምሥጢሩ ቅድስና ይህ ነው ለቅዱሳን የሚሰጥ የቅድስና ምንጭ ዜናሄጁ መዝጵ በዲድስቅልያም ትምህርት ሐዋርያት ዘሩ በሥጋ ከድንግል በተወለደ በክርስቶስ መወለድ የዳዊትን ዙፋን ከመካከላችን ከፍ ከፍ አደረግህ አሉ ሁለተኛም ሰነፎች ሆይ በሰማያት የእንስላ ሥጋ የሰው ልጅም ሥጋ እን ዕወቁ ስለ እንሰሳ ሥጋ የከበረች ኦሪት እግዚአብሔር ምድር በምድር ላይ የሚ ንቀሳቀስ የሕይወት መንፈስም ያለው የእን ሰሳ ወገንን ሁሉ በየወገኑም የሚበርረውን ወፎች ታውጣ አለ አለች ስለ ሰው ልጅ ሥጋም ዳግመኛ የክበረች አሪት እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ከምድር አፈር አበጀው በፊቱም ላይ የሕይ ወትን እስትንፋስ እፍ አለበት አለች እነሆ በምድር ላይ የሥጋውያን ህልውና በሰማያት ያለ የመንፈሳውያንም ህልውና ታወቀ ክሥ ጋውያን መካከል በሰማያት የሚመላለስ የለም ሁለተኛም ቅዱሳንን ለመርዳት በተላኩበት ዘንድ ነው እንጂ በምድር ላይ የሚታዩ መንፈሳውያን የሉም የመላእክትም አለመታ የታቸው ሥጋ ስለሌላቸው ነው እኛም እን ደነርሱ ባሕርይ የማይታይና የማይዳሰስ ባሕ ርይ አለን መላእክት እንደማይታዩ እንደማ ይዳሰሱም ነፍስ ከሥጋ ከወጣች አትዳስሰም አትታይምምየእግዚአብሔር መላእክት እንደ ማይሞቱ የሰው ልጅ ነፍስም ሞት የለባ ትም ዳሩ ግን ሰይጣን ለእግዚአብሔር ክብር ስላልተገዛ በፍርድ ሥቃይ እንዲሠቃይ የእግዚአብሔርን ትአዛዝ ካል ጠበቀች በፍርድ ሥቃይ መከራ አለባት ስለ ዚህም በስማያት ሥጋ የሌለው የእግዚአብሔር ልጅ ከአዳም ሴት ልጅ ሥጋን ይዋሐድ ዘንድ ወረደ ከአዳም ሴት ሥጋ በአባቱ መልክ ነው እንጂ። ዮሐ ሐዋድቶድ ፓረፓ ወካዕበ ይነግር በእንተ እግዚእ ኅርኢየሱስ ከመ ገሰሰት ጽንፈ ልብሱ እንተ ይውሕዛ ደም ወሐይወት ሶቤሃ ወበእንተ ጳውሎስኒ ይቤ በግብረ ሐዋርያት ወይወስዱ እም ጽንፈ ልብሱ ወሳበኑ ለጳውሎስ ወያነብሩ ዲበ ድውያን ወሶቤሃ ሐይዉናሁኬ ፈድፈደ ጸጋ ፈውስ እምኀበ እግዚእ ኢየሱስ ኀበ አርዳኢሁውእቱሰ ዘበገሲስ ወጴጥሮስ ዘበጽላሎቱወካዕበመ ውእቱሰ ዘበተገሶ ላዕሌሁኤልሳዕኒ ሶበ ሞተ ወደዩ በድኖ ውስ መጽሐፈ ምሥጢር ቤ የየየ ልጅ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ የለም እንዳለ ፄኖክና ኤልያስ ወደ ሰማይ እንዳረጉ የሚናገሩ አሉ ሐሰት ነው እኛ በላይዋ ከምንኖርባት ምድር ተነጠቁ እግዚአብሔርም በጥበቡ በተሠወረች የሞትም ሥልጣን በርሷ ላይ በሌለ ባት ምድር ሠወራቸው እንጂ ዮሐቦ ስለ ሄኖክ መጽሐፍ እግዚአብሔርን ደስ አሰኘው እግዚአብሔርም ሠውሮታልና አልተገኘም አለ ስለ ኤልያስም የእሳት ሠረገላ መጥቶ በእርሱና በደቀ መዝመሩ መካከል ቆመ አራራቃቸውም አለ የተገባውን ነጠቀው ከሞትም ፊት ይሠወር ሸንድ በተገባው ሥፍራ አኖረው መነጠቅ ያልተገባው ግን የትንቢት ጸጋ ከመምህሩ ሁለት አጥፍ ሆኖ ተሰጠው ከኤልያስ በኤልሳዕ ላይ ያደረ ሁለት አጥፍ መንፈስቅዱስ ምንድር ነው ኤልያስ የመበ ለቲቱን ልጅ ከሞተ በኋላ በርሱ ላይ ጸልዮ አስነሣው ኤልሳዕም በሞተ ጊዜ የቀደሙ በድን እአጥንቶች በውስጡ ባሉበት መቃብር በድኑን ቀበሩ የኤለሳዕም በድን በነካው ጊዜ ያ አጥንት በሕይወት ተነሣ ፍጹም ሰውም ሆነ እነሆ በሞቱ በድኑን ያስነሣው የጸጋው ክብር በሕይወት ሳለ ካስነሳው በለጠ ፅነገ ነገጀፅ ይህንንም የሚመስል ሌላ ነገር አለኝ ጌታችን በወንጌል በእኔ ያምን እኔ የማደ ርገውን ያደርጋል ከእርሱም የበለጠውን ያደር ጋል አለ ጌታ ኢየሱስ ካደረገው የበለጠ ተአም ራትን ማድረግ ምንድር ነው ስለ ጌታ ኢየሱስ በወንጌል ይዳስሳቸው ዘንድ ብዙ ድውያንን አመጡአቸው ሲዳስሳቸውም ይድኑ ነበር አለ ስለ ጴጥሮስም በሐዋርያት ሥራ እንዲህ አለ ብዙ ድውያንንም ያመጡ ነበር የጴጥሮስም ጥላ እንዲያርፍባቸው በመንገድ ያስቀምጡአቸው ነበር ጥላውም ባረፈባቸው ጊዜ ይድኑ ነበር ማቴ ዮሐ ሐዋሯ ዳግመኛም ስለ ጌታ ኢየሱስ ደም የሚፈስሳት ሴት የልብሱን ጫፍ እንደ ዳሰሰች ያን ጊዜም እንደዳነች ይናገራል ስለ ጳው ሎስም በሐዋርያት ሥራ ከጳውሎስም ከልብሱና ከሰበኑ ጫፍ ወስደው በድውያን ላይ ያኖራሉ ያን ጊዜም ይድናሉ አለ እነሆ የፈውስ ጸጋ ከጌታ ኢየሱስ ዘንድ ይልቅ በደቀመዛሙርቱ ዘንድ በዛ እርሱ በመዳሰስ ነው ጴጥሮስ ግን በጥላው ሁለተኛም እርሱ ልብሶት ሳለ የልብሱን መጽሐፈ ምሥጢር ዘፈረ ልብሱ እንዘ ይለብስወጳውሎስሰ በአን ብሮ አልባሲሁ ወሰበኑ ዲበ ድውያን ኀበ ኢሀ ሎ ውእቱወባሕቱ ኃይልሰ ዘይረድኦሙ ለኩሎሙ እምኔሁ ውእቱ ለዘአሰልጠኖሙ ሐዋ ንትመየጥኬ ኀበ ዜና ነገር ዘዕርገተ ነቢያት በእንተ ፄኖክሰ ወኤልያስ ነገርነ ወበ እንተ ዕዝራኒ ንንግር ዘከመ ይቤ መጽሐፈ ዜናሁ ወነሥእዎ ባሔረ እለ ከማሁ ናሁኬ ፍጹመ አያዖቀ ሶበ ይሰምያ ብሔረ ሰይእቲ መካን ከመ ውእቱ ምድር ወሶበ ይቤለኒ እለ ከማሁ አፆቀ ከመ ሄኖክ ወኤልያስ እሙንቱ እለ ቀደሙ ተንሥኦ ቦ እለሂ ይቤሉ ከመ ገነ ትሂ ኤዶም ውስተ ሰማያት ይእቲ ወአኮ ውስ ተ ምድርእመሰ በሰማያት ይእቲ ለምንትኬ ትቤ ቅድስት ኦሪት ወፈለግ ይወፅእ እምነ ቅድሜሃ ከመ ዘየዐውድ ውስተ ኩሉ ምድረ ኤውሌጦን ወህየ ሀሎ ወርቅ ወወርቃ ለይእቲ ምድር ሠናይወህየ ሀሎ ዕንቀ ዘየሐቱ ወዕን ቀ ሐመልሚል ወስሙ ለካልዕ ፈለግ ግዮን ውእቱ ዘየዐውድ ውስተ ኩሉ ምድረ ኢት ዮጵያወፈለግ ሣልስ ጤግሮስ ውእቱ ዘየሐ ውር ላዕለ ፋርስ ወፈለግ ራብዕ ኤፍራጥስ ናሁኬ ይቤ ይወጽእ ከመ ይስቅያ ለገነት ወእምህየ ይትፈለጥ ለ ማአዝነ ዓለም ከመ ዘውስተ ምድር ውእቱ አፆቀ ሶበ ይነግር ፀአተ አፍላግ እምገነት ወተፈልጦቶሙ ዘበት ርብዕት ወዑደታቲሆሙ ውስተ ኩሉ አህጉረ ዓለምሶበሰ በሰማያት ይእቲ ገነት እም ይቤ ይወጽእ እም ገነት ከመ ይስቅያ ለምድር እሰመ ፀአተ ማይ እምገነት ከመ ይሥቂ አም ዳረ ናሁኬ አስተርአየ ከመ ዘእምድር ወአኮ ከመ ዘእምላዕሉ ኀበ ታሕቱ ዘፍኛ ካዕበ ትቤ ቅድስት ኦሪት ወአውፅኦ እግዚአብሔር ለአዳም እምገነተ ተድላ ከመ ይትገበራ ለምድር እንተ እምኔሃ ወፅአ ወአ ውፅኦ ለአዳም ወአኅደሮ ቅድመ ገነተ ትፍ ሥትወአዘዞሙ ለሱራፌል ወኪሩቤል ዘው ስተ እዴሆሙ ሰይፈ እሳት ከመ ኢይትመየጥ ከመ ይዕቀቡ ፍኖተ ዕፀ ሕይወትወበዝሰ ፍጹመ አፆቀ ከመ እምድረ ገነት ወፅአ ወው ስተ ምድረ ተግባር ኀደረ በእንተ ዘይቤሎ እግዚ አብሔር በሀፈ ገጽከ ብላዕ ኅብስተከ ወምድርሰ ዘነበሩ ውስቴታ አዳም ወደቂቁ ጥቃ ገነት ይእቲ ዘአንጻረ ጽባሕ በከመ ትቤ ቅድስት ኦሪት ወወ ዕአ ቃየል እምቅድመእግዚአብሔር ወኀደረ ምድረ ፍዩድ ዘአንፃረ ኤዶም ዘፍቶ ዘርፍ በመዳሰስ ነው ጳውሎስ ግን ልብሱንና ሰበኑን እርሱ በሌለበት በድውያን ላይ በማስቀመጥ ነው ነገር ግን ሁላቸውም የሚ ረዳቸው ኃይል ሥልጣንን ከሰጣቸው ከእርሱ ነው ሐዋ ወደ ነቢያቱ ዕርገት ዜና ነገር እንመለስ ስፄናክና ስለ ኤልያስ ተናገርን ስለዕዝራም የዜናው መጽሐፍ እንደሚለው እንና ገር እንደርሱ ያሉ ወዳሉበት ሀገር ወሰዱት እነሆ ያችን ቦታ ብሔር ብሎ ሲጠራት ምድር እንደሆነ ፈጽሞ አሳወቀ እንደርሱ እንዳሉት ባለ ጊዜም ቀድመው ያረጉት ፄኖክና ኤልያስ እንደሆኑ አሳወቀ የኤዶም ገነትም በስማያት ናት በምድር አይደለችም የሚሉም አሉ በስማያት ከሆነች የከበረች ኦሪት ስለምን ገነትን ያጠጣት ዘንድ በፊትዋ ወንዝ ይወጣል ከዚያም ወደ አራቱ የዓለም መዓዘናት ይከፈላል የአንዱ ወንዝ ስሙ የኤውሌጦንን ምድር ሁሉ የሚከብ ኤፈሶን ነው በዚያም ወርቅ አለ የዚያችም ምድር ወርቅ ያማረ ነውበዚያም የሚያበራ ፅንቀ የተዥጉጐረጐረም ዕንቀ አለ የሁለተኛውም ወንዝ ስሙ ግዮን ነው እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል ሦስተኛ ውም ወንዝ በፋርስ ላይ የሚያቋርጥ ጤግሮስ ነው አራተኛው ወንዝ ኤፍራጥስ ነው አለች እነሆ ገነትን ያጠጣት ዘንድ ይወጣል ከቢያም ወደ አራቱ መዓዘናት ይከፈላል አለ የወንዞችን ከገነት መውጣትና በአራት ወገን መለያየ ታቸውን የዓለምንም ሀገሮች ሁሉ መዞራቸውን በተናገረ ጊዜ በምድር ላይ ያሉ እንደሆነ ገነት በሰማያት ብትሆን ኖሮ ከላይ እንደሚወርድ ይወርዳል ባለ ምድርን ያጠጣት ዘንድ ከገነት ይወጣል ባላለ የውኃ ከገነት መውጣት ምድርን ያጠጣ ዘንድ ነውና እነሆ ከምድር የሚወጡ እንደሆኑ ከላይም ወደታች የሚወርዱ እንዳልሆኑ ተገሰጠ ዘፍደ ዳግመኛም የከበረች ኦሪት እግዚአብሔር አዳምን የተፈጠረባትን ምድር ያርላት ዘንድ ከተድላ ገነት አስወጣው አዳምንም ስወጥቶ በደስታ ገነት አንዛር አኖረው በእጃ ቸው የምትገለባበጥ ሰይፍ የያዙ ሱራፌልና ኪሩቤልንም ወደ ሕ ምድር እንደወጣ በሥራም ምድር እንደተቀመጠ ፈጽሞ አስታወቀ የከበረች ኦሪት እንደተናገረች ከእግዚአብሔር ፊት ወጣ በኤዶም በፀሐይ መውጫ አንፃር ያለች ናት ዘፍደ ውድ መጽሐፈ ምሥጢር ምንት ውኣአቱ ፀአቱ ለቃየል እምቅድመ እግዚአብሔር ዘእንበለ ተግኅሶ እመካን ዘአንበሮሙ እግዚአብሔር ለአዳም ወለሔዋንበእንተ ምንትኬ ተግኅሰ እም አቡሁ ወእሙበእንተ ዘቀተሎ ለአቤል እስመ ኢክ ህለ ነጽሮቶሙ ለወሳድያኒሁ በእንተ ኃፍረተ ኃጢአት ዘገብረተግኅኀሠ እምገጸ አቡሁ ወእ ሙ በእንተ ዘቀተሎ ለእኀጉሁጸጋ እግዚአብ ሔር ተግኅሠ እምኔሁ ወኀደረ ኀበ ሴት ዘተ ወልደ እምድኅረ አቤልእስመ በረከተ አቤል ገብአ ኀበ ደቂቀ ሴት ወበእንተሰ ዘሴሞሙ እግዚአብሔር ለሱራፌል ወለኪሩቤል ከመ ይዕቀቡ ፍኖተ ዕፀ ሕይወት ከመ ኢይትመ የጥ አዳም ወኢይግባእ ውስቴቱወእመሰኬ ኮነ በሰማያት ህላዌሃ ለገነት እም ኢተደመሩ ዐቀብት ውስተ አናቅጺሃ ከመ ኢይግባእ አዳ ምእስመ አልቦ ዘይክል ዐሪገ ውስተ ሰማ ያት ዘተፈጥረ እምነ መሬተ ምድር ወእምኢ ኮነት ትሕዝብተ ላዕለ አዳም ከመ ይትመየጥ ውስተ ገነትእምአዳም እስከ ኖኅ ነበሩ ደቂ ቀ አዳም ጥቃ ገነትወሶበ አማስኑ ውሉደ ሰብእ ፍኖቶሙ ባዓሊወ ትእዛዙ ለእግዚአብ ሔር አመ ርደቶሙ ለትጉሃነ ሰማይ እለ ተደ መሩ ምስለ አዋልደ ሰብእ ወመሀሩ መቲረ አሥራው ወገቢረ ሥራይ ወርእየተ ኮከብ ወመልአት ምድር ዐመፃ ወትዕግልተ ወግ ፍዐ ወዝሙተ ወቀትለ ወክዒወ ደም ወነስሐ እግዚአብሔር በአንተ ዘገብሮ ለእጓለ እመሕ ያው ወይቤሎ እግዚአብሔር ለኖኅ ግበር ለከ መስቀረ ዘዕፅ በዘትድኅን አንተ ምስለ ብእሲትከ ወምስለ ደቂቅከ ወምስለ ሠላስ አንስትያ ደቂቅከ ወገብረ ኖኅ በከመ አዘዞ እግዚ አብሔርወሶበ ተፈጸመ ገቢሮታ ለታቦት በእመት ኑኃ ወ በእመት ርኅባ ወቋ በእመት ቆማወአዘዞ ካዕበ ከመ ይግበር የያ ተሥላሰ ለዘመደ አዕዋፍ ወ ለዘመደ እን ሰሳ ወይ ሎቱ ወለብእሲቱ ወለደቂቁ ወለአን ትያ ደቂቁወአዘዞ ከመ ይግበር ኖኅታ ሰእመ ተርፈ እመት ለፍጻሜ ቆማወካዕበ ሕዘዞ ከመ ይቅብዓ ፒሳ እንተ ውስጣ ወእንተ ወአብአ ኖኅ ውስተ ታቦት ዘመደ እምነ እንስሳ ዘንጹሕ ተባዕተ ወአንሰተ ወካዕበመ እምነ አዕዋፍ ዘንጹሕ ዘመደ ተባዕተ ወአን ፅተወእምነ አዕዋፍ ዘኢኮነ ንጹሐ ዘመደ እግዚአብሔር አዳምና ሔዋንን ካስቀመጣቸው ሥፍራ መሸሸ ካልሆነ በቀር የቃየል ከእግዚአብሔር ፊት መውጣቱ ምንድር ነው ስለምንስ ከአባቱና ከእናቱ ራቀ አቤልን ስለ ገደለው ስላደረገው ኃጢአት እፍረት ወላጆቹን ሊያያቸው ስላልቻለ ነው እኮን ወንድሙን ስላገደለው ከአባቱና ከእናቱ ሽሸ የእግዚአብሔርም ጸጋ ከእርሱ ርቆ ከአቤል በኋሳ በተወለደ በሴት ዘንድ አደረ የአቤል በረከት ወደ ሴት ልጆች ተመልሷልና እግዚአብሔር ወደ ዕፀ ሕይወት የሚወስደውን መንገድ ይጠብቁ ዘንድ ሱራፌልና ኪሩቤልን የሾማቸው አዳም ተመልሶ ወደ ውስጥ እንዳይገባ ነው የገነት አነዋወሯ በሰማያት ቢሆንስ አዳም እንዳይመለስ ጠባቂዎች በሮቿ አጠገብ ባልቆሙ ከምድር አፈር የተፈጠረ ወደ ሰማያት መውጣት አይቻለውም ከአዳምም ላይ ወደገነት ይመለስ ዝንድ የፍርሀት አሳብባልሆነች ከአዳም እስከ ኖኅ ድረስ የአዳም ልጆች በገነት አጠገብ ኖሩ የሰው ልጆችከሰዎች ሴቶች ልጆች ጋር በተጋቡ በሰማይ ትጉሣፃን መውረድ ጊዜ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመተ ላለፍ አካፄዳቸውን ባጠፉ ጊዜ ሥራ ሥር መቁረጥና መድኃኒት ማድረግን ኮከብ መቁ ጠርንም ባስተማሩ ጊዜ ምድርም ዓመፃና ንጥ ቂያን ግፍና ዝሙትን ግድያንና ደም ማፍሰ ስንም በተመላች ጊዜ እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ስለፈጠረው ተጸጸተ እግዚአብሔርም ኖኅን አንተና ሚስትህ ከልጆችህና ከሦስቱ የልጆችህ ሚስቶች ጋር የምትድንበትን የእንጨት መርከብ ሥራ አለው ኖኅም እግዚኣብሔር እንዳዘዘው አደረገ መርከቢቱንም ቁመቷ ሦስት መቶ ክንድ ወርዷን አምስት መቶ ክንድ ከፍታዋንም ሠላሳ ክንድ አድርጎ ሠርቷት በፈጸመ ጊዜ ሁለተኛ ሦስት ክፍል አንዱን ለወፎች አንዱን ለእንስሳት ወገን አንዱንም ለእርሱ ለሚስቱ ለልጆቹና ለልጆቹም ሚስቶች እንዲሠራ አዘዘው በቁ መቷ መጨረሻ አንድ ክንድ ቢተርፍ ደጃፏን እን ዲሠራ አዘዘው። ስለዚህ ነገር ዳዊት መቅሠፍት ከ ው ሕይወትም ከፈቃዱ የተነሣ ነው አስ ሐዋር ያውም እርሱ ለማጥፋትም ለማዳንም የሚችል ነው አለ መዝ ሐዋ ጓ እነሆ በሰማያት የእንሰሳ ሥጋ የሚበርሩ የወፎችም ሥጋ በውቅያኖስ የሚዋኙ የዓሦች ሥጋ በምድርም ላይ የሚመ ላለስ የሰው ልጅ ሥጋ እንደሌለ ማስረጃ አቀረ ብንላችሁ ሁለተኛም ስማያት ለእግዚአብሔር ናቸው ምድ ርን ግን ለሰው ልጅ ስጣት የሚል እንደ ተጻፈ በስማያት የአትክልት ሥፍራ የፍር ድም ቦታ የለም የእግዚአብሔር ሥልጣን ወደ ምድር አይደርስም እንዳንለም ስማያት ያንተ ናቸው ምድርም የአንተ ናት መላ ዓለምንም አንተ ፈጠርህ ባሕርና መስዕንም አንተ ፈጠርህ አለ የሰማይ ሥርዓትስ ለስማያውያን ተሰጣ የምድር መንግሥትም ለአዳምና ሰበሩ እስክ ዘላለም ድረስ ተስጠ የእግዚአብሔር መንግ ሥት ግን በሥፍራ ሁሉ ሰፍና ትኖራለች በምድርና በስማያት በባሕርና በቀላያት በሰውና በመላእክት ዘንድ በብልጭልጭታና በነጉድጓድ በመብረቆችም ቃል ለእርሱ ምስጋና ይገባል በደመናዎች መብረድ በነፋሳትም መገለባበጥ ሥልጣን ለርሱ ይገባል ለዘላለሙ አሜን የመርዝ ጽዋ የቀዱ በሬትም ደም የቀላቀሉ የእሳትን ፈሳሾች የሚያሸሹ ስለ ክርስቶስ ሥጋው ከሰማየ እንደ ወረደ የሚያ ስቡ የአፍቲክስና የወገኖቹ ተግሣጽ ተፈጸመ እኔም ሀዝ ሀዝ በሚሉ የአራዊትን ድምፅ ከመ ምዕራፍ ዘዓርብ ስቅለት ዘሰርክ ምንባብ ፅ በስመ እግዚአብሔር አዶናይዘበት ርጓሜሁ እግዚእ ኤልሻዳይበከርሠ ደመና ዘየዐቀዙሮሮ ለማይ ዘያዐርጎ እምቀላይ ዘይረ ብቦ በገጸ ሰማይወይገለብቦ ለብ ርሃነ ፀሐይ ዘያስተባሪ አክራመ በሐጋይ ወመፀወ በፀደይ ከንትሮሳቲሆሙ ዘገብረ በዘይትዔረይለቀዳሚ ምስለ ካልአይ ወሣልሳዊ ምስለ ራብዓይ ፍል ጠተ ዓመታት በዘይትሌለይውስተ ልበ መሐ ስባን በዘይትጌቴለይሎቱ ስብሐት ለብሑተ ሥልጣን ወዕበይለዓለመ ዓለም አሜን ወአኣሜን ንንግርኬዘለፋሁ ለመንክዮስ ዘይቤ ምትሐት ሥጋሁ ለክርስቶስ ወአኮ ሥጋ እጓለ እመሕያው አነክር እበደከ ኦ መንክዮሰ እፎ አፍቀርኮ ከመ ትሳምዮ ምትሐተ እምትስምዮ ሥግወ ዘእም ወለተ አዳም ወሔዋንሶበሰ ኢሥግው ውእቱ እምዕብራዊት ወለተ ዕብራ ውያን ኢውሉድ ውእቱ እምኔሃወእመሂ ኢውሉድ ውእቱ እምኔሃ ኢሕፁን ውእቱ በሐሊበ አጥባቲሃወእመሂ ኢሕፁን በሐሊበ አጥባቲሃ ኢሕቁፍ ውእቱ በአብራኪፃሃ ወእ መሂ ኢሕቁፍ በአብራኪሃ ኢልኩፍ ውእቱ በአጻብዒሃ ዘይቤ በእንቲአሁ ማቴዎስ ወንጌ ላዊ ውእቱ በከመ ሥርዓተ ሕዝባወእመሂ ኢክሱብ ውእቱ በከመ ሥርዓተ ሕዝባ ኢጥሙቅ ውእቱ በፈለገ ዮርዳኖስ እንዘ ይትገሰስ ርእሶ በኀበ ዮሐንስ ወልደ ዘካርያስወእመሂ ኢጥሙቅ በፈ ለገ ዮርዳኖስ ኢቅንው ውእቱ በሐጻውንተ መስ ቀል ወእመሂ ኢቅንው በሐጻውንተ መስቀል ኢቅ ቱል ውእቱ በእንተ ቤዛ ብዙኃን ወእመሂ ኢቅቱል ውእቱ በእንተ ቤዛ ብዙኃን ኢድን አንተ መን ክዮስ በሞተ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘበእንቲአሁ ይቤ ኣግዚአብሔር በመጽሐፈ ኦሪት አዳም ኮነ ከመ አሐዱ እም ኔነ ምትሐትኑወካዕበ ዘበእንቲአሁ ተብሀለ በመዝሙር መሐለ እግዚአብሔር ለዳዊት በጽድቅ ወኢይኔስሕ እስመ እም ፍሬ ከርሥከ አነብር ዲበ መንበርከ ምትሐትኑነዘበእንቲ አሁ ተብህለ በአፈ ኢሳይያስ ትወፅእ በትር ምዕራፍ ዐሥራ ስምንት የዓርብ ስቅለት የሰርክ ምንባብ ፅ ትርጉሙ ጌታ ኤልሻዳይ ማለት በሆነ አዶናይ እግዚአብሔር ስም ውኃን በደመና ማኅፀን የሚቋጥረው ከውቅያኖስ የሚያወጣው በሰማይም ላይ የሚዘረጋው የፀሐይን ብርሃን የሚሸፍነው ክረምትን በበጋ መፀውንም በፀደይ የሚያፈራርቅ ለፊተኛው ከሁለተኛው ጋር ለሦስተኛውም ከአራተኛው ጋር የዘመናት መለየት በሚለይ ገንዘብ የዘመን ክፍለ ጊዜያቸውን በማስተካከል የሠራ ብበባባልቴቶች ልብ በሚታሰብ ገንዘብ የሥልጣንና ጌትነትባለቤት ለሆነ ለእርሱ ምስጋና ይገባል ለዘላለሙ አሜን አሜን የክርስቶስ ሥጋ ምትሐት ነው የሰው ልጅ ሥጋም አይደለም ያለ የመንክዮስን ተግሣጽ እንናገር መንክዮስ ሆይ ስንፍናህን አደንቃለሁ ከአዳምና ከሔዋን ሴት ልጅ ሰው ሆኖ የተወለደ ከምትለው ይልቅ ምትሐት ትለው ዝንድ ምንኛ ወደድኸው ዕብራዊት ከሆነች የዕብራውያን ሴት ልጅ ሰው የሆነ ባይሆንስ ከእርሷ ያልተወለደ ነው ከእርሷም ካልተወለደ በጡቶቿ ወተት ያደገም አይደለም በጡቶቿም ወተት ያደገ ካልሆነ በጉልበቶቿ ያልታቀፈ ነው በጣቶቿ አልተነካም እንደ ወገኖቿም ሥርዓት አልተገረዘም በወገኖቿም ሥርዓት ያልተገረዘ ከሆነ ራሱን በዘካርያስ ልጅ በዮሐንስ እጅ ተዳስሶ በዮርዳኖስ ወንዝ የተ ጠመቀ አይደለም በዮርዳኖስም ወንዝ የተጠ መቀ ካልሆነ በመስቀል ችንካሮች የተቸነከረ አይደለም በመስቀል ችንካሮች ካልተቸነከረም ለብዙዎች ቤዛ የተገደለ አይደለም ስለ ብዙዎች ቤዛም የተገደለ ካልሆነ አንተ መንክዮስ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት አልዳንህም ፀ እግዚአብሔር ስለርሱ በኦሪት ከሌን እ መጽሐፍ አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ብሎ የተናገረለት ምትሐት ነውን ዳግመኛም ስለርሱ በመዝሙር እግዚአብሔር ከባሕርይህ የተከፈለ ልጅህን በዙፋንህ አስቀምጣለሁ ብሉ ለዳዊት በእውነት ማለ አይጸጸትምም ተብሎ የተነገረሰት ምትሐት ነውን በኢሳይያስ አንደበት ስለርሱ ድ መጽሐፈ ምሥጢር እምሥርወ ዕሜይ ወየዐርግ ጽጌ እምጐንዱ ምትሐትኑ ዘፍ መዝወሮስ ኢሳቶጵ ወካዕበ ተብህለ በእንቲአሁ ናሁ ይሌ ቡ ቀልዔየ ይትሌዓል ወይከብር ወያነክሩ አሕዛብ በእንቲአሁ ምትሐትኑወዓዲ ተብህለ በእንቲአሁ አነ አበቀል ቀርነ ለዳዊት ወአስ ተዴሉ ማኅቶተ ለመሲሕየ ምትሐትኑ ወዘ በእንቲአሁ ተብህለ ናሁ ድንግል ትፀንስ ወት ወልድ ወልደ ወወሊዳ ትሰምዮ አማኑኤል ምትሐትኑወዓዲ መጽሐፈ ልደቱ ለኢየሱስ ክርስቶስ ወልደ ዳዊት ወልደ አብርሃም ምት ሐትኑወካዕበመ ይቤ ዮሐንስ ወንጌላዊ ዘበእ ንቲአሁ ውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ ወኀደረ ሳዕሌነ ምትሐትነወዓዲ ዘበእንቲአሁ ይቤ ጳውሎስ እምዘርአ ዳዊት ዘመጽአ በሥጋ ሰብእ ምትሐ ትኑመዝ ኢሳጳ ማቴደ ዮሐፅ ጀ ወዓዲ ዘይቤ ለሊሁ ወዓዲ ትፈ ቅዱ ትቅትሉኒ ብእሴ ዘጽድቀ እነግረክሙ ምትሐትኑወካዕበመ ዘይቤ እስመ ወልደ እግዚአብሔር ወልደ እጓለ እመሕያው ውእቱ ምትሐትኑወዘይቤ አነ ውእቱ ኅብስተ ሕይ ወት ዘወረደ እምሰማያት ዘበልዐ ሥጋየ የሐዩ በእንቲአየ ወዘሰትየ ደምየኢይጥዕሞ ለሞት ምትሐትኑወዘይቤ ካዕበ እስመሥጋየኒ መብ ልዓ ጽድቅ ዘበአማን ወደምየኒ ስቴ ሕይወት ዘበአማን ምትሐትኑወዘይቤ ዓዲ እመ ኢበ ላዕክሙ ሥጋሁ ለወልደ እጓለ እመሕያው ወኢሰተይክሙ ደሞ አልብክሙ ሕይወት ዘለ ዓለም ምትሐትኑወዘይቤ ካዕበመ ዝ ኅብስት ዘእሁበክሙ አነ ሥጋየ ውእቱ ወዝኒ ጽዋዕ ዘእሁበክሙ ደምየ ውእቱ ምትሐትኑ ወዘ ይቤ ዓዲ በከመ አብ ሕያው ወአነሂ ሕያው ወአነሂ ሕያው በእንተ አብ ወዘበባልዐ ሥጋኃየ የሐዩ በእንቲአየ ምትሐትኑወዘይቤ ካዕበን ሥትዎ ለዝንቱ ቤተመቅደስ ወበሠሌስ መዋ ዕል አነሥኦወውእቱስ በእንተ ቤተ ሥጋሁ ይቤሎሙ ምትሐትኑወዘይቤ ንሥኡ ብልዑ ዝ ውእቱ ኅብስት ሥጋየ ለዘበእንቲአክሙ ይትፌተት ወይትወሀብ ለቤዛ ብዙኃን ምትሐ ትኑወዘይቤ ንሥኡ ስትዩ ዝ ጽዋዕ ደምየ ውእቱ ዘሐዲስ ሥርዓት ምትሐትኑወዘይቤ አባ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ጽዋዕ ወእመአኮሰ ፈቃደ ቪአከ ለይኩን ምትሐትኑወዘይቤ እስ መ መንፈስ ይፈቱ ወሥጋ ይደክም ምትሐትኑ ማቴጓ ዮሐ ቿ ከፅፄሜይ ሥር በትር ትወጣለች ከግንዱም አበባ ይወጣል የተባለለት ምትሐት ነውን ሽፍዮ መዝቋወ ኢሳፅ ጅ ዳግመኛም ስለርሱ እኔ ለዳዊት ቀንድን አበቅላለሁ ለመሚዩም መብራትን አዘጋጃለሁ ተባለ ስለርሱም እነሆ ድንግል ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ወልዳም ስሙን አማኑኤል ትለዋለች ተብሎ የተነገረ ምትሐት ነውን ከእንደገናም ወንጌሳዊ ማቴዎስ ስለርሉ የዳዊት ልጅ የአብርፃም ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ የልደቱ መጽሐፍ ያለ እርሱ ምትሐት ነውን ሁለተኛም ወንጌላዊ ዮሐንስ ስለርሱ ያም ቃል ሥጋ ሆነ በእኛም ላይ አደረ ያለ እርሱ ምትሐት ነውን ጳውሎስም ስለርሱ ከዳዊት ዘር በሰው ሥጋ ይመጣል ያለ ምትሐት ነውን መዝ ኢሳጄ ማቴፅ ዮሐፅቶ ኞኔ ሁለተኛም እርሱ ባለቤቱ ዳግመኛም አውነት የምነግራችሁን ሰው ልትገድሉኝ ትሻላችሁ ብሎ የተናገረ እርሱ ምትሐት ነውን ሁለተኛም የእግዚአብሔር ልጅ የሰው ልጅ ነውና ያለ እርሱ ምትሐት ነውን እኔ ከሰማይ የወረደ የሕይወት እንጀራ ነኝ ሥጋዬን የበላ በእኔ ምክንያት በሕይወት ይኖራል ደሜንም የጠጣ ሞትን አይቀምሰውም ያለ ምትሐት ነውን ሁለተኛም ሥጋዬ እውነተኛ የጽድቅ መ ብል ነው ደሜም እውነተኛ የሕይወት መጠጥ ነው ያለ እርሱ ምትሐት ነውን ከእንደገናም የሰውን ልጅ ሥጋውን ካልበላችሁ ደሙንም ካልጠጣችሁ የዘላለም ሕይወት የላችሁም ያለ ምትሐት ነውን ሁለተኛም አብ ሕያው እንደ ሆነ እኔም የአብ ልጅ ስለሆንሁ ሕያው ነኝ ሥጋዬን የበላ የእኔን ሥጋ ስለበላ በሕይወት ይኖራል ያለ ምትሐት ነውን ይህን ቤተ መቅ ደስ አፍርሱት በሦስት ቀንም አነሣዋለሁ ያለ እርሱ ግን ስለ ሥጋው ቤት ይላቸው ነበር እርሱ ምትሐት ነውን ይህ ኅብስት ስለ እና ንተ የሚቆረስ ለብዙዎችም ቤዛ ሆኖ የሚሰጥ ሥጋዬ ነው እንካችሁ ብሉ ያለ ምትሐት ነውን ይህ ጽዋ የአዲስ ሥርዓት ደሜ ነው እንካችሁ ጠጡ ያለ ምትሐት ነውን አባት ሆይ ይህችን ጽዋ ከእኔ አርቃት ካልሆነ ግን የአንተ ፈቃድ ይሁን ያለ እርሱ ምትሐት ነውን መንፈስ ይበረታልና ሥጋ ግን ይደክማል ያለ ምትሐት ነውን ማቴፄዓ ዮሐ ድፅ መጽሐፈ ምሥጢር ኬኬ ው ው ው መ ን ዘበብስራተ ገብርኤል ተሠገወ እምን ጽሕት ድንግል እንተ ኢተአኣምር ብእሴ በሀገ ረ ገሊላ እንተ ስማ ናዝሬት ምትሐትኑ ዘበ ቤተልሔም ተወልደ ወበእደ ሰሎሜ ተገሰ ምትሐትኑዘበአጽርቅት ተጠብለለ ወዲበ ምጽ ንጋዕ አስመከ ምትሐትኑበከመ ሥርዓተ ሕፃናት ዘአብቀወ ለጠቢወ ጥብ ወአመ ሰሙ ን ዘወሰ ድዎ ለተከስቦ ምትሐትኑ ዘልህቀ በበን ስቲት እንዘ ይትሌተት ልሳኑ በሥርዓተ ደቂቅ ወአመ ልህቀ ዘከሠተ አፋሁ በነገረ ዕብራይስጢ በከመ ነገደ ሕዝባ ለእሙ ምት ሐትኑ ሉቃፅጸጽእ ቿ ዘበልዐ ምስለ ኃጥኣን ወረፈቀ ምስለ ጸብሐን ምትሐትነዘአኀዘ እዴሃ ለወ ለተ ኢያኢሮስ ወይቤላ ተንሥኢ ጣቢታ ወዘ ገሰሰ ንፍቆ ለወልደ መበለት ወአንሥኦ ሕያ ዎ ምትሐትኑዘተፍአ ውስተ እዘኒሁ ለጽሙ ም ወይቤሎ ኤፍታሕ ተፈታሕ ተረኃው ብሂ ል ምትሐትነ ወካዕበ በቀቢዐ ምራቁ ዘምስለ ጽቡር ዘፈጠረ ሎቱ አዕይንተ ለጤሜዎስ ወልደ በርጤሜዎስ እንዘ ቀዲሙ ኢተፈጥረ ሎቱ አዕይንት ምትሐትኑዘኀፀበት እገሪሁ ዘማ በአንባዓ ወዘአኮሰት ዕፍረተ ዘቢረሌ ወሦጠት ዲበ ርእሱ እኅተ አልዓዛር ምትሐ ትኑዘበከየ በእንተ አልዓዛር ወይቤ አይቴ ቀበርክምዎ ወእምዝ ጸውዖ ወአንሥኦ ሕያወ ከመ ዘኢሞተ ምትሐትኑ ማቴ ዮሐሀሄ ይቋጩደ ዘርኀበ ወጸምአ ከመ ነዳይ ወደከመ ወሃፈወ በአምጣነ ብእሲ ምትሐትነኑዘተእ ኅዘ እምአግብርተ ሊቀ ካህናት ወዘሐመይዎ እደዊሁ ከመ ሠራቂ ምትሐትኑዘተጸፍዐ መ ላትሒሁ በዓውደ ሰቃልያን ወተኩርዐ ርእሶ በበቅረ ሕለት ምትሐትኑዘተቀሥፈ በጥብ ጣቤ መኩንን ወዘተቀጸለ አክሊለ ሦክ ምት ሐትኑዘነሥእዎ ሰገራተ ሰጴራ ወወሰድዎ መካነ ቀራንዮ እንዘ ይጸውር መስቀሎ ምትሐ ትኑዘተሰጐሩረ እደዊሁ ወእገሪሁ በቅንዋተ ኃጺን ወተለክፀዐ ውስተ ገሩንደ መስቀል ምትሐ ትኑ ዘመጠወ ነፍሶ ኀባ አቡሁ ወይቤ አባ ውስተ እዴከ አማኅጽን ነፍስየ ምትሐትኑ ዘሦጣ ለነፍሱ ውስተ ሥጋሁ ወተንሥአ በኃይ ለ መለኮቱ ምትሐትኑ ይክል ገቢረ ዘንተ ኩሎ ኢአከለከኑ ኦ አብድ ዘቀሠምነ ልከ ስምዐ እመጻሕፍተ ነቢያት ወሐዋር ያት ወእመሂ ትፈቅድ ለከ ተውሳከ ብየ ሄ በገብርኤል የምሥራች ቃል ወንድ ከማታውቅ ከንጽህት ድንግል ናዝሬት በምትባል በገሊላ ሀገር በሥጋ የተወለደ እርሱ ምትሐት ነውን በቤተልሔም የተወለደ በሰ ሎሜም እጅ የተዳሰስ እርሱ ምትሐት ነውን በጨርቅ የተጠቀለለ በግርግምም የተኛ ምትሐት ነውን እንደ ሕፃናት ሥርዓት ጡት ለመጥባት አፉን የከፈተ በስምንት ቀንም ለመገረዝ የወሰዱት ምትሐት ነውን በሕፃናት ሥርዓት አንደበቱ እየተኮላተፈ በየጥቂቱ ያደገባደገም ጊዜ እንደ እናቱ ወገኖች አፉን በዕብራይስጥ ቋንቋ የፈታ ምትሐት ነውን ሉቃስ ቿ ከኃጥአን ጋር የተመገበ ከቀራጮችም ጋር የተቀመጠ ምትሐት ነውን የኢያኢሮስን ሴት ልጅ እጃን ይዞ ጣቢታ ተነሺ ያላት የመበለቲቱንም ልጅ አካሉን ዳስሶ በሕይወት ያስነሣው እርሱ ምትሐት ነውን በደንቆሮ ጆሮ እንትፍ ብሎ ተፈታ ተከፈት ሲል ኤፍታኅ ያለ እርሱ ምትሐት ነውን ሁለተኛም ምራቁን በጭቃ ለውሶ ቀድሞ ዓይን ያል ተፈጠረለት ሲሆን ለበርጤሜዎስ ልጅ ለጤ ሜዎስ ዓይንን የፈጠረለት ምትሐት ነውን አመንዝራይቱ ሴት እግሮቹን በዕንባዋ ያጠበችው የአልዓዛርም እኅት የብልቃጡን ሽቱ በራሱ ላይ ያፈሰሰች አርሱ ምትሐት ነውን ወዴት ቀበራችሁት ብሎ ስለ አልዓዛር ያለቀሰ ከዚያ በኋላ ጠርቶ አንዳልሞተ ሰው በሕይወት ያስነሣው ምትሐት ነውን ማቴዘፁ ዮሐፀቋ ፀ እንደ ደሀ የተራበና የተጠማ እን ሰውም የደከመ የወዛ እርሱ ምትሐት ነውን በሊቀካህናት ባለሟሎች የተያዘ እጆቹንም እንደሌባ ያሠሩት እርሱ ምትሐት ነውን በሰቃዮች አደባባይ ጉንጮቹ በጥፊ የተመታ ራሱም በዘንግ የተመታ ምትሐት ነውን በዳኛ መግረፊያ የተገረፈ የእሾህ አክሊልንም የተቀዳጀ አርሱ ምትሐት ነውን ጭፍሮች የያዙት መስቀሱንም ተሸክሞ ወደ ቀራንዮ የወሰዱት ምትሐት ነውን እጆቹንና እግሮቹን በብረት ችንካሮች የተወጋ በመስቀሉም ግንድ የተቸ ነከረው ምትሐት ነውን አባት ሆይ ነፍሴን በእጅህ አደራ እሰጣለሁ ብሎ ነፍሱን ለአባቱ የሰጠ ምትሐት ነውን ነፍሱን ወደ ሥጋው የመለሳት በመለኮቱም ኃይል የተነሣ ምትሐት ነውን ይህን ሁለ ማድረግ ይቻለዋል ማቴፀ ሉቃጽጓ ዮ አንተ ሰነፍ ከነቢያን ና ከሐዋርያት መጻሕፍት መርጠን ያቀረብንልህ ማስረጃ አልበቃምን ተጨማሪም ክፈለግህ ወንጌላዊ ድ መጽሐፈ ምሥጢር ተ ሩሩ ው ው ው ው ው ው ው ስምዓ ጽድቅ ዘይቤ ወንጌሳዊ ማቴዎስ ወሶ በ ይከውን ራብዕት ሰዓተ ሌሊት መጽኣ ኀቤ ሆሙ እንዘ የሐውር ዲበ ባሕርወሶበ ርእይ ዎ አርዳኢሁ እንዘ ዲበ ባሕር የሐውር ደን ዝጭ ወተሀውኩ እንዘ ይብሉ ምትሐት ውእቱ ወመሰሎሙ መንፈስ ዘአስተርአዮሙ ወእም ፍርሀተ ግርማሁ አውየዉወበጊዜሃ ተናገሮ ሙ እግዚእ ኢየሱስ ሶቤሃ እንዘ ይብል ተአ መኑ ወኢትፍርሁ አነ ውእቱ ማቴ ሶበሰኬ ምትሐት ውእቱ ሥጋሁ ለክርስቶስ እምኢይቤ ወንጌላዊ ወመሰሎሙ ጋኔን ዘአስተርአዮሙወበእንተ ሥጋዌ ፍጽምት እንተ ለብሰ ወልደ እግዚአብሔር ይቤ ሰሎሙ ምት ሐት ዘአስተርአዮሙበእንተ ምንትኬ ዘመሰሎሙ ምትሐተእስመ ግርማ ሌሊት መፍርህ ወኪደተ ሞገደ አብሕርትኑ ኢብውሕ ሎቱ ለወልደ እጓለ እመሕያው ወሶበ ርእዩ ሥጋ ዘያንሶሱ ዲባ ማይ ፈርሁ እስመ ኢያእመሩ ከመ እግዚእ ኢየሱስ ውእቱወሶበ ይቤሎሙ አነ ውእቱ አእመሩ ወኢ ፈርሁእስመ ምትሐት ብሂል ኣስተርእዬዩ ና ፍስት በዘኢዚአሆሙ አርአያያስተርእዩ በአም ሳለ ዘሥጋ እንዘ አልቦሙ ሥጋ ምዕረ ያስተርእዩ ወምዕረ ይዔጫወሩ ወአስተርእዮቶሙ ከመ ሳሕወ ደመና ዘኢይትገሰስ ወመላሳእክተ ብርሃንሂ ይት መትሑ ወያስተርእዩ አምሳለ ሕፃናት እንዘ ኢኮኑ ሕፃናተ ወያስተርእዩ በርእየተ አዕሩግ እንዘ ኢኮኑ አእሩገ ወበከመ ከፈሎሙ ትእዛዘ እግዚአብሔር ያስተ ርእይዎ ለብእሲ ኀበ ተፈነዉ ወባሕቱሰ ማዕተበ ብርሃን ቦሙ እስመ መላእክተ ቅዳሴ እሙንቱ ወይቀንጽ ትፍሥሕት ውስተ ልቡ ለዘይሬእዮሙ እመሂ በራእይ ወእመሂ በአሕ ላምወመናፍስተ ስሕተትሰ ያደውዩ ለሰብእ ለእመ በጽሖ ጽላሎቶሙ ይደነግጽ ልበ ብእ ሲ እመ ርእዮሙ በራእይ አው በአሕላም እስ መ ተአምር ነፍስ ጸላኢሃ ወትፈርሆ እስመ መላእእክተ ሙስና እሙንቱወሥጋሰ ንጽ ሕት እንተ ነሥአ እግዚእነ እምቅድስት ድን ግል ሥጋ አበው ይእቲ ዘእምሥርወ ኣዳም ወአልቦቱ ተውሳክ ለትስብእተ መለኮት ዘእን በለ ጠባይዐ አዳምወካዕበ አልቦ ተሕጻጸ እምጠባይዐ አዳም ዘእንበለ ፍና ኃጣውእ ባሕቲቶን ወብየ ዓዲ ስምዕ ዘየዐቢ እምኩሉ ዘከመ አስተር አዮሙ እግዚእ ኢየሱስ ለአርዳኢሁ እምድኅረ ተንሥአ እሙታን ዕብፀጅ ጀ ይቤ ሌቃስ ወንጌላዊ ወእንዘ ዘንተ ይትናገሩ ቆመ ማእከሎሙ እግዚእ ኢየሱስ ማቴዎስ የተናገረው እውነት ምስክርነት አለኝ አራት ሰዓት በሆነ ጊዜ በባሕር ላይ እየተራመደ ወደነርሱ መጣ ደቀመዛሙርቱ በባሕር ላይ ሲራመድ ባዩት ጊዜ ምትሐት ነው ብለው ደነገጡ ታወኩም መንፈስ የታያቸው መሰሳቸው ግርማውንም ከመፍራት የተነሣ ጮሁ ያን ጊዜም ጌታ ኢየሱስ እመኑ አትፍሩ እኔ ነኝ ብሎ ተናገራቸው ማቴ የክርስቶስ ሥጋ ምትሐት ቢሆን ኖሮ ወንጌላዊ ምትሐት የታያቻው መሰሳቸወ ባላስ የእግዚአብሔር ልጅ ስለለበሰው ፍጹም ሥጋ የታያቸው መሰላቸው አሰለ ለምን ምትሐት መሰላቸው የሌሊቱ ግርማ ያስፈራል የባሕርንም ሞገድ መርገጥ ለሰው ልጅ የተሰጠ አይደለምና በውኃ ላይ የሚመላለስ ሥጋ ባዩ ጊዜ ፈሩ ጌታ ኢየሱስ እንደሆነ አላወቁምና እኔ አትፍሩ ባላቸው ጊዜ ግን አልፈሩም ምትሐት ማለት የመናፍስት በልዩ ልዩ መልክ መታየት ነውና ሥጋ የሌላቸው ሲሆኑ በሥጋ ሰባሽ አምሳል ይታያሉ አንድ ጊዜ ይታያሉ አንድ ጊዜ ደግሞ ይሠወራሉ መታየታቸውም እንደማይዳሰስ የደመና ተን ነው የብርሀን መላ እክትም ሕፃናት ሳይሆኑ በሕፃናት አምሳል ሆነው ይታያሉ ሽማግሌዎች ሳይሆኑ በሽማግ ሌዎች አርአያ ይገለጣሉ የአግዚአብሔር ትእዛዝ እንዳላቸው በተላኩበት ሥፍራ ለሰው ይታዩታል ዳሩ ግን የምስጋና መላእክት ና ውና የብርፃን ማዕተብ አላቸው በራእይም ቢሆን በሕልምም ቢሆን ያያቸው ደስታ በልቡ ይዘላልኑ የስሕተት መናፍስት ግን ሰውን ጥላቸው ባረፈበት ጊዜ ያሳምሙታል በራእይ ወይም በሕልም ካያቸው የሰው ልብ ይደነግጣል ነፍስ ጠላቷን ታው ቀዋለች ትፈራውማለች የጥፋት መላእክት ናቸውና ጌታችን ከቅድስት ድንግል የነሣት ንጽሕት ሥጋስ ከአዳም ባሕርይ የተገኘት የአባቶች ሥጋ ናት ከአዳም ባሕርይ በቀር የመለኮት ሰውነት ጭማሪ የለበትም ሁለተኛም ከኃጢአቶችም ወገን ብቻ በቀር ከአዳም ባሕርይ ጉድለት የለውም ዳግመኛም ጌታ ከሙታን ከተነሣ በኋላ ለደቀመዛሙርቱ እንደታያቸው የሚናገር ከሁሉ የበለጠ ምስክር ኣለኝ ዕብ ወንጌላዊ ሉቃስ ይህንንም ሲነጋገሩ ጌታ ኢየሱስ በመካከላቸው ቆሞ መጽሐፈ ምሥጢር ዴዴ ው ው ው መ ፒተ ወይቤሙ ሰላም ለክሙ ኢትፍርሁ ወኢትደን ግፁ አነ ውእቱ ወደንገፁ ወፈርሁ ወመሰ ሎሙ ዘመንፈስ ርእዩ ወይቤሎሙ ምንት ያደነግፀክሙ ወለምንትኑ ኅሊና የዐርግ ውስተ ልብክሙርእዩ እደውየ ወእገርየ ከመ አነ ውእቱ ወግስሱኒ ወአእምሩ እስመ ለመንፈስ ሥጋ ወዓፅም አልቦ ከመ ትሬእዩኒ ሊተ ወአነ ብየወዘንተ ብሂሎ አርአዮሙ እደዊሁ ወእገ ሪሁ አጠንቅቅ አንብቦቶ ለዝ ቃል ከመ ይትአመር ለከ ፍካሬሁ በተሊወ ንበቱይቤ እግዚእ ለአርዳኢሁ እስመ ለመንፈስ ሥጋ ወአጽም አልቦቱ ወአንሰ ብየ በከመ ትሬእዩኒዝ ብሂል ኢይም ሰልክሙ ዘበምትሐት አስተርኢ ለክ ሙ ወዘበመንፈሰ ጽላሎት እትናገረክሙእስመ ምትሐትሰ ያስተርኢ ወኢይትገሰስ እስመ ለመን ፈስ አልቦቱ ሥጋ ወኢአጽም ግሱኒ ወአእምሩ እስ መ ብየ ሥጋ ዘይትገሰስ ወአጽም ዘይትገስስ ወእምዝ አርአዮሙ እደዊሁ ወእገሪሁ ኀበ ተሰቀረ በኃጻውንተ መሰቀል ወገቦሁ ኀበ ተርኅወ በኩናተ ሐራዊ ሉቃቋቿ ተኀፈርኬ ኦ መንክዮስ ዘትቤ ትስብእቶ ለክርስቶስ ምትሐተ መድኃኒት ናሁ ውእቱ ለሊሁ አጽርዐ ሃየማኖትከ እንዘ ይብል አንሰ ሥጋ ወአጽም ብየንሕነሰ ነአ ምኖ ለክርስቶስ ከመ ፍጽም እግዚአብሔር ዘከመ አቡሁ ወከመ ፍጽም እጓለ እመሕያው ከማነወለነኒ ፍጽምት ሃይማኖትነ ወፍጽ ምት ጥምቀትነ ወፍጽምት ቤተክርስቲያንነ ወቦ እለ ይቤሉ ከመ እግዝእትነ ማርያም ኢተወልደት በሩካቤ እፎኬ ይብ ልዋ ኢተወልደት በሩካቤ ዘለሊሃ አንከረት ሶበ አብሰራ መልእክ እንዘ ይብል ወናሁ ትፀ ንሲ ወትወልዲ ወልደወትቤሎ ድንግል ለመልአክ እፎ ይከውነኒ ዝንቱ እንዘ ኢየ ሕምር ብእሴሶበሰ እማ ፀንሰታ እንበለ ሩካቤ እም ኢትቤ ድንግል እፎ ይከውነኒ ዝንቱ እንዘ ኢየአምር ብእሴሰሚዐ ዜና ጽንስ ዘኢልማድ አንከረት ወለተ ዳዊትወእምዝ ይቤሳ መልአክ መንፈስቅዱስ ይመጽእ ላዕሌ ኪ ወኃይለ ሷዑል ይጹልለኪ ወዘኒ ይትወለድ እምኔኪ ቅዱስ ውእቱ ወይሰመይ ወልደ ልዑል ወይእተ ጊዜ ትቤ ድንግል ነየ አመተ እግዚአብሔር ይከነኒ በክመ ትቤለኒ መምስለ ብሂለ ዝ ቃል ኮና በከመ ይቤሳ ቦአ ኃይል ዘኢያስተርኢ ምሰለ ቃለ ገብርኤል እንተ መስኮተ እዝና ወኀደረ ውስተ ማኅፀና ዘኢለከፎ ርሰሐተ ሰላም ለእናንተ ይሁን አትፍሩ አትደንግጡ እኔ ነኝ አላቸው እነርሱ ግን ፈጽመው ፈሩ መንፈስ የሚያዩም መሰሳቸው ምን ያስ ደነግጣችኋል ስለምንስ አሳብ በልባችሁ ያድራል እኔ እንደሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ ዳስሳችሁኝ እወቁ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔ ግን እንደምታዩኝ አለኝ አላቸው ይህንንም ተናግሮ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው አለ ትርጉሙ እንዲረዳህ አገባቡን በመከተል ይህን ቃል ለማንበብ ተጠንቀቅ ጌታ ለደቀመዛሙርቱ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔ ግን እንደምታዩኝ አለኝ አለ ይህ ማለት በምትሐት ተገለጥሁላችሁ በመንፈስ ጥላም ተናገርኳችሁ ማለት አይምሰላችሁ ምትሐት ይታያል ነገር ግን አይዳሰስምና መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና ዳስሳችሁኝ ዕወቁ እኔ የሚዳሰስ ሥጋ የሚዳሰስም አጥንት አለኝና ከዚህ በቷላ በመስቀል ችንካሮች የተቸነከረውን እጆቹንና እግሮቹን በጭፍራም ጦር የተወጋውን ጐኑን አሳያቸው ሉቃቋቿ የክርስቶስ ሰውነቱ የአስማት ምትሐት ነው ያልህ መንክዮስ ሆይ እፈር እነሆ እርሱ ራሱ እኔ ሥጋና አጥንት አለኝ ብሎ እምነትህን አፈረሰብህ እኛ ግን ክርስቶስን እንደ አባቱ ፍጽም አምላክ እንደእኛም ፍጹም የሰው ልጅ እነደሆነ እናምነዋለን ለእኛም ፃይማኖታችን እንከን የሌላት ጥምቀታችንም እንክን የሌለባት ቤተ ክርስቲያናችንም ሕጸጽ የማይገኝባት ናት እመቤታችን ማርያም በሩካቤ አልተ ወለደችም የሚሉም አሉ እርሷ ራሷ መልአኩ እነሆ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጂ ያለሽ ብሎ የምስራች ሲነግራት መልአኩን ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንደምን ይሆንልኛ ል ብላ ያደነቀች እርሷን እንደምን በሩካቤ አልተ ወለደችም ይሉአታል እናቷ ያለ ሩካቤ ፀን ሳት ቢሆን ኖሮ ድንግል ወንድ ሳላውቅ ይህ እንደምን ይሆንልኛል ባላለች ነበር የተለ መደ ያይደለውን የጽንስ ዜና ሰምታ የዳዊት ልጅ አደነቀች ከዚህም በኋላ መልአኩ መንፈስ ቅዱስ ባንቺ ላይ ይመጣል የልዑል ኃይልም ይጋርድሻል ካንቺም የሚወለደው ቅዱስ ነው የልዑል ልጅም ይባላል አላት ያን ጊዜም ድን ግል የእግዚአብሔር ሴት አገልጋይ እነሆ እንዳ ልኸኝ ይሁንልኝ አለች ይህን ቃል ከመናገር ጋር እንዳላት ሆነላትየማይታይ ኃይል ከገብር ኤል ቃል ጋር በጆሮዋ መስኮት ገብቶ የዚህ ዓለም አድፍ ባላገኘው ማኅፀኗ አደረንጹህ ቃል የሆነ የእግዚአብሔር ቃል በንጽህት ሥጋ ድ መጽሐፈ ምሥጢር ኹኑኑፓኑሲጵጽፓኮሺሥኑ ንኑንኑን ቢን ን ንንን ኢሺሰስሽጮኦሩ ጺሎሠመሒሒዚሎጐጫመሙመፀፅ። መቱሙሠ ዝ ዓለም ቃለ እግዚአብሔር ቃል ንጽሕ ጎደረ ኀበ ንጽሕት ሥጋእሳት ዘኢይትገ ሰሰ ተጠብለለ በአጽፈ ሥጋ ተሥዕለ ለሊሁ በማኅፀነ ሙላድ ወአልቦ መሥዕለ ዘይት ፈቀድ በእንቲአሁ እስመ ለሊሁ ውእቱ ሠዓሌ መላእክት በጠባይዓ እሳት ወነፋስ ወሠዓሌ እጓለ እመሕያው በጠባይዓ ሥጋ ወደም በአይቴ እንከ እምክ ህለት ድንግል ተሠግዎ እምእማ ዘእንበለ እምአቡሃ እስመ ኢኮነት ገባሪተ ለእጓለ እመሕያውውእቱሰ ገባሪሁ ለእጓለ እመሕያው ኣነመ ሥጋ ለርእሱ እማ ኅፀነ ድንግል ተኬነወ በከመ ፈቀደ ወአልቦ ዘይከልኦ ገቢረ ዘኀለየ በከመ ጽሑፍ ዘይብል ትወፅእ በትር እምሥርወ ዕሜይ ወየዐርግ ጽጌ እምጐንዱምንት ውእቱ ፀአተ በትር እም ሥርው ዘእንበለ ዘርአ ሙላድ ዘቅድስት ድን ግል እንተ ኮነት እምኀበ ኢያቄም ውስተ ማኅ ፀነ ሐናእስመ ዘርአ ዕሜይ ውእቱ ኢያቄም አቡሃ ለማርያም ወምንትኑመ ካዕበ ዕርገተ ጽጌ እምጐንዱ ዘእንባለ ሥጋዌ መለኮት እም ወለቱ ሉቃእቋሟ ስብሐት ለአብ ለዘፈነወ ወልዶ ውስተ ማኅፀነ ድንግል ከመ ትለዶ ዘእን በለ ሩካቤ ወሰጊድ ለወልድ ለዘተወልደ እንበለ ሩካቤ እምእንተ ተወልደት በሩካቤ አኩቴት ለመንፈስ ቅዱስ ለዘቀደሳ ወአጽናዓከመ ትለ ድ በኢሩካቤስላም ወሣህል ለቅድስት ቤቱ ከርስቲያን ለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን ተፈጸመ ዘለፋሁ ለመንክዮስ ዘሰመዮ ምትሐተ ለትስብእተ መድኅን አጽ ሐፍክዋ አነ ጊዮርጊስ ምፅልኪን ሱታፌ ሃይማ ናቶሙ ለናዝራውያንወልደ ትምህርቶሙ ለሐዋርያት ንጽጹሐንለባሴ ጥምቀቶሙ ለመ ሀ ይናን ገብር ፅቡስ እም ዐቀብተ አናቅጺሃ ለቤተክርስቲያን ስብሐት ለእግዚአብሔር ለዓ ለመ ዓለም አሜን ወአሜን ና አደረ የማይዳሰስ እሳት በሥጋ መጠቅለያ ተጠቀለለ እርሱ ራሱ በመወሰጃ ማኅፀን ተሣለ አርሱን ለመሣል የተፈለገ ሠዐሊ የለም መላእክትን በአሳትና በነፋስ ባሕርይ የሣለ የሰውንም ልጅ በሥጋና በደም ባሕርይ የሣለ እርሱ ራሱ ነውና እንግዲህ ከአባቷ ሳትወለድ ከእናቷ ብቻ ለመወለድ ድንግል በየት ተቻላት የሰውን ልጅ የፈጠረች አይደለችምና እርሱ ግን የሰው ልጅ ፈጣሪ ነውና ከድንግል ማኅፀን ሥጋ ለራሱ ፈተለ እንደወደደው ተጠበበበት ከዕፅሜይ ሥር በትር ትወጣለች ከግንጻም አበባ ይወጣል የሚል እንደተጻፈ ያሰበውን ለማድረግ የሚከለክለው የለም ከኢያቄም ተከፍላ በሐና ማኅፀን ከተፀነሰች ከቅድስት ድንግል የትውልድ ዘር በቀር የበትር ከሥሩ መወጣት ምንድር ነው የማርያም አባቷ ኢያቄም ከዕሜይ ዘር ነውና ዳግመኛም ከመለኮት ከሴት ልጁ ስው መሆን በቀር የአባባ ከግንዱ መውጣት ምንድር ነው ሉቃጵወቋ ያለሩካቤ ትወልደው ዘንድ ልጁን ወደ ድንግል ማኅፀን ለላከ ለአብ ምስጋና ይገባል በሩካቤ ከተወሰደችይቱ ያለሩካቤ ለተወለደ ለወልድም ስግደት ይገባል ላከበራት ያለሩካቤም ለመንፈስቅዱስም አኩቴት ይገባል ሰሳምና ይቅርታም ለቅድስት ቤተክርስቲያን ይሁን ለዘላለሙ አሜን አሜን ጃ የመድኅንን ሰውነት ምትሐት ያለው የመንክዮስ ተግሣጽ ተፈጸመ ለእግዚአብሔር የተለየ የፃይማኖታቸው ተሳታፊ የንጹሀን የሐዋርያትም የትምህርታቸው ልጅ የምእ መናንንም ጥምቀት የለበስሁ የቤተክርስቲያንን ዳጃፎች ከሚጠብቁት መካከል ደካማ አገልጋይ የሆንሁ እኔ ምስኪን ጊዮርጊስ አጻፍኺት ለእግ ዚአብሔር ምስጋና ይሁን ለዘላለሙ አሜን አሜን እንድትወልድ ላከበራትና ላጸናት አስክ ይል ምዕራፍ ሀ ዘዓርብ ስቅለት ዘንዋም ምንባብ ፅ በስመ እግዚአብሔር ሥላሴሁ ዘኢይትፈለጥወህሳዌሁ ዘኢይትዌለጥ በእድ እንተ ኢታስተርኢ ነፍሰ እጓለ እመሕያው ዘይመሥጥወአመ ትንሣኤ ሙታን ካዕበ ኀበ ማኅፈደ ሥጋሃ ዘይሠውጥሑረተ ፀሐይ ወወ ርኅ መንገለ መስዕ ዘይመይጥዘያንሕሎ ለዕፀ አውልዕ ወይጹንዖ ለብርዕ ቅጥቁጥ ዘያበውኦ ለዘእንተ አፍኣ ወያወጽኦ ለዘእንተ ውስጥ እስመ ውእቱ በዲበ ኩሉ ሥሉጥሎቱ ስብ ሐት ለዓለመ ዓለም አሜን ወአሜን ናንሥእ ርእሰነ እምንዋመ ሀኬት ከመ ንንግር ዘለፋሆሙ ለአርሲስ ወለመና ፍቃን እለ ይብሉ በነፍስ ወሥጋ ወረደ ውስተ ሲኦል ያ ኦ አብዳን ወኅጡአነ ምክር ወኅሊና በእንተዝኒ አበደ ሰሕተትክሙ ይትፈቀድኑ ስምዐ መጻሕፍትቅድሙኬ ንግሩነ ለሊክሙ ሞተኑ ትብልዎ ለወልደ እግዚአብሔር ወሚመ ኢሞተወእመሰ ትብልዎ ሞተ ዘከመ እፎ ትብሉ ወረደ ውስተ ሲኦል በነፍስ ወሥጋ እለሰ ወረዱ ውስተ ሲኦል በነፍስ ወሥጋ ሕያ ዋኒሆሙሰ ዳታን ወአቤሮን እሙንቱ እለ ወረዱ አብቀወት ምድር ወውኅጠቶሙ ሸዘትፄቋ ወእመሂ ትብሉ ኢሞተ ክሕድ ክሙ ትንሣኤወእመሂ አልቦ ትንሣኤ አልቦ ፀሪግወእመሂ አልቦ ዐሪግ አልቦ ነቢር በየማ ነ አብ አልቦ ተስፋ ለመሀይምናንትንቢተ ነቢያትኒ አሕሶክሙ ወትምህርተ ሐዋርያት ሂ አብጠልክሙወእመሰኬ ወረደ ሥጋሁ ውስተ ሲኦል በእንተ ሥጋ መኑ ሰአለ ዮሴፍ ኀበ ጴላ ጦስ ከመ ያብሖ ለአውርዶወባድነ መኑ ጠብለለ ኒቆዲሞስ በልብሰ ገርዜን ወወደዮ ውስተ መቃብር ዮሐሆቋዓ ወእመሰኬ ትቤ ኢተፈልጠ ነፍሱ እምሥጋሁ ክሕድክ ሞቶ ዘይቤ ወንጌላዊ ወሰሪቦ ብሒአ ወይቤ ተፈጸመ ኩሉ ወግዒሮ ምዕራፍ ራ ዘጠኝ የዓርብ ስቅለት የመኝታ ጊዜ ምንባብ ሦስትነቱ በማይነጠል ባሕርዩ በማይለወጥ የማትታይ የሰውን ልጅ ነፍስ በእጅ በሚነጥቃት የሞቱ በሚነሠውም ጊዜ ዳግመኛ ወደ ሥጋ አዳራሽ በሚመልሳት የፀሐ ይና የጨረቃን አካፄድ ወደ ምዕራብ በሚ መልስ የወይራውን ዛፍ በሚነቅለው የተቀጠ ቀጠውንም ሸንበቆ በሚያጸናው በውጭ ያለውን በሚያስገባ በውስጥ ያለውንም በሚያስወጣ በእግዚአብሔር ስም በሁሉ ላይ የሠለጠነ ነውና ለእርሱ ምስጋና ይገባል ለዘላለሙ አሜን አሜን በነፍስና በሥጋ ወደሲኦል ወረደ ያሉአርሲስ የተባሉ የመናፍቃንን ዘለፋ አንናገር ዘንድ ከስንፍና ሽልብታ ራሳችንን እናንቃ ጀ ሰነፎች ምክርና ኅሊናንም ያጣችሁ ሆይ ስለዚህ የስሕተታችሁ ስንፍናም የመጻሕፍት ምስክርነት ያሻልን እስኪ እናንተ ራሳችሁ አስቀድማችሁ ንገሩን የእግዚአብሔርን ልጅ ሞተ ትሉታላችሁን ወይስ አልሞተም ሞተ የምትሉት ከሆነ እንደምን በነፍስና በሥጋ ወደሲኦል ወረደ በሕይወት ሳሉ በነፍስና በሥጋ ወደ ሲኦል የወረዱትስ ዳታንና አቤሮን ናቸው ምድር አፏን ከፍታ ውጣቸዋለችና ዘጉ አልሞተም የምትሉ ከሆነ መነሣትን ካዳቶሁ መሞት ከሌለ መነሣት የለምና መነሣትም ከሌሰ ማረግ የለም ማረግም ከሌለ በአብ ቀኝ መቀመጥ የለም ለምእመናንም ተስፋ አይኖርም የነቢያትን ትንቢት አሳበላችሁ የሐዋርያትንም ትምህርት አበላሻችሁ ሥጋ ወደ ሲኦል ከወረደ ዮሴፍ ለማውረድ ይፈቅድለት ዘንድ ስለማን ሥጋ ሏላጦስን ለመነ ነቆዲሞስስ የማንን በድን በአዲስ በፍታ ጠቅልሎ በመቃብር አኖረ ዮሐቋዳ ነፍሱ ከሥጋው አልተለየም ካልህም ወንጌሳዊ ሆምጣጤውንም ጐርጉጐጭ አድርጎ ሁሱ ተፈጸመ አሰ በታላቅ ድምጽም ጮሆ ሞተ ያለውን ሞቱን ካድህ ሌላውም ወንጌሳዊ ድ መጽሐፈ ምሥጢር ሞተወይቤ ካልዕኒ ወንጌሳዊ አማኅፀነ ነፍሶ ኀበ አቡሁ ወይቤ አባ ውስተ እዴከ አማኀፅን ነፍስየ ወዘንተ ብሂሎ ሞተማቴዎስኒ ይቤ ወጸርኀ እግዚእ ኢየሱስ በዐቢይ ቃል ወወ አት መንፈሱ ሶቤሃዮሐንስኒ ይቤ ወእሪፅነነ ርእሶ ወወፅአት መንፈሱናሁኬ ፀአተ መንፈ ሱ ተጽሕፈ በእደ አርባዕቱ ወንጌላውያን ዘከመ እፎ ይትከሀለከ ከመ ትክሐድ ፀአተ ነፍሱ እምሥጋሁ ማቴቋቿ ማርድኛቋጃ ነፍሱሰ እምከመ ወፅአት እምሥጋሁ ወረደት ውስተ ሲኦል ምስለ ኀይለ መለኮት ጊዜ ሰዓት ወአውፅአቶሙ ለነፍሳተ ጸድቃን ወአብአቶሙ ውስተ ገነተ ትፍሥሕት ምስለ ነፍስ ፈያታይ ዘወሀቦ ኪዳነ በዲበ ዕፀ መስቀል እንዘ ይብል እመን ፈድፋደ ከመ ዮም ትሄሉ ምስሌየ ውስተ ገነት ሉቃሟ ጄሄ አበውሰ ነቢያት አመኒ ነበሩ ውስተ ሲኦል በነፍሳቲሆሙ ነበሩ ወአኮ ምስለ ሥጋሆሙ በከመ ተርጐሙ ሐዋርያት በእንተ ቃለ መዝሙር ዘይቤ እስመ ኢተኃድጋ ውስ ተ ሲኦል ለነፍስየወኢትሁቦ ለጻድቅከ ይርአ ይ ሙስናወአርአይከኒ ፍኖተ ሕይወትወአ ጽ ገብከኒ ሐሜተ ምስለ ገጽከወትፍሥሕት ውስተ የማንከ ለዝሉፋታበውሑነሁ ንንግር ክሙ ክሠተ በእንተ ዳዊት አበ ቀደምት ዘከ መ ሞተ ወተቀብረ ወኀቤነ ሀሎ መቃብረር እስከ ዮም መዝድ ሐዋ ቋ ጽድ ስምዑ እንከ ኦ አብዳን ዘከመ ይቤሉ ሐዋርያት ወጎቤነ ሀሎ መቃብሪሁ ለዳዊት እስከ ዮምወእመሰ ሐዋርያት ወሀቡነ ምክ ንያተ በእንተ ዳዊት መቃብሪሁ ንሕነኒ ናስ ተማፅእ ለከ ከማሁ እለ ተቀብሩ አብርሃም ይስሐቅ ወያዕቆብ በምድረ ከነአን ውስተ በዐተ ካዕበት ዘገራህተ ኤፌሮን ኬጥያዊ ወለዮሴፍኒ ተወሰከ አዕጽምቲሁ ህየወሙሴ ኒ ሞተ በምድረ ናባው ዘሞአብ ወተቀብረ ቅሩ በ ቤተ ብዔልፌጎር ወአሮንሂ በደብረ ሆር በገቦ ምድረ ኤዶምዳዊትሂ በቤተ ልሔም ወኢሳይያስኒ ወኤርምያስ በምድረ ይሁዳ ዳንኤልኒ ወሕዝቅኤል በምድረ ባሊሎንወ ደቂቅኒ በምድረ ከለዳውያን ቅሩበ መቃብሪሁ ለናብክድናጸር ዘፍዘ የ ከዳቋ ዘ ወኤልሳዕኒ በደብረ ሰማርያ ወቦ ባዕዳንሂ ነቢያት እለ ተቀብሩ በኀበ ከፈሎሙ ተናግሮ ሞተ አለ ማቴዎስም ጌታ ኢየሱስም በታላቅ ድምፅ ጮኸ ነፍሱም ያን ጊዜ ወጣች አለ ዮሐንስም ራሱን ዘንበል አደረገ ነፍሱም ወጣች አለ እነሆ የነፍስ መውጣት በአራቱም ወንጌላውያን ተጽፏል እንግዲህ አንተ የነፍሱን ከሥጋው ትክድ ዘንድ እንደምን ይቻ ልሀልማቴቋድ ማርይወሄ ሉቃዓ ዮሐቋ ነፍሱስ ከሥጋው ከወጣች ዘንድ በክጠኝ ሰዓት ከመለኮት ኃይል ጋር ወደ ሲኦል ወረደች የጻድቃንንም ነፍሶቻቸውን አወጣቻችቸው ዛሬ ከእኔ ጋር በገነት እንደምትኖር አብዝተህ እመን ብሎ በዕፀ መስቀል ላይ ቃል ኪዳን ከሰጠው ከቀማኛው ነፍስ ጋር ወደ ደስታ ገነት አስገባቸው። በአንዱ በድን በአንዱም የሕይወት መንፈስ ሆኖ በሁለት ሥፍራ ይታይ ዘንድ ለሥጋ ሁለትነት ይቻለዋልን ኔ ዝንጉ ሆይ ክርስቶስ አንዱ የሚሞት አንዱም የማይሞት ሁለት ሥጋ እንደሌለው እመን ጳውሎስም በአዳም ሥጋ ነፍስ ወደሲኦል ወረደ አለ ሰነፍ ሆይ በሥጋው ነፍስ እንጂ በሥጋው እንዳላለ ዕወቅ በሥጋውም ነፍስም ማለት በአዳም ሥጋ ውስጥ በነበረች ነፍስ ማለት ነው የአዳም ሥጋ ግን ድ መጽሐፈ ብሂል በነፍስ እንተ ነበረት ኀበ ሥጋ እዳ ምወሥጋ አዳምስ ውእቱ ሥጋ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘነሥአ እምወለተ አዳምእስመ ብዙኃን እለ ስሕቱ በእንተ ቃል ዘጽሑፍ ውስተ መጽሐፈ ኪዳን ዘይቤ ወእንዘ ይወርድ በሥጋ ጌፐ ወአም ሰሎ በከመ ያለምድ ውጊጠወሶበ ርእየ በላዕሌሁ ኃይለ መለኮቱ ጸርኀ መልአከ ሞት ወይቤ አይ ውእቱ ዝንቱ ዘእምሥልጣንየ ሥጋ ለቢሶ ዘሞአኒ አይ ውእቱ ዘምድረ ለብሰ ውእቱሰ ሰማያዊ ውእቱ ዘንተ ተረጐሙ ዕንቡዛነ ልብ በእንተ ርደቱ ውስተ ሲኦል በሥጋ አኮ ከመዝ ፍካሬሁስ እስመ ዘቀዲሙ ይቤ በእንተ መለኮቱ አነ ወአብ አሐዱ ንሕነ ካዕበመ ይቤ በእንተ ትስብእቱ ኣባ አኅ ልፋ እምኔየ ለዛቲ ሰዓት ኖሁኬ ርደተ ቃል እምዕበየ መለኮት ኀበ ትሕትና ትስብእት ደገመ ወይቤ ሰብሐኒ አባ በሰብሐቲከ ዘሀሎ ምስሌከ እምቅድመ ይትፈጠር ዓለም ወካዕበመ ይቤ በከመ አብ ሕያው አነኒ ሕያው በእንተ አብ ዘንተ ዘይቤ እንዘ ያዔሪ ርእሶ ምስለ አቡሁ በእንተ ዕበየ መለኮቱወበቃለ ትሕትና ዘፍና ትስብእት ይቤ አምላኪየ አምላኪየ ነጽረኒ ወለምንት ጎኀደገኒወሶበ ሰምዐ ዘንተ መልአከ ሞት አምሰሎ ከመ ዘያለምድ ውሒጠምንት ውእቱ ዘለመደ ውሒጠ ዘእንበለ ዳእሙ ነፍሰ ጸድቃን እለ አወፈዮሙ ለሲኦኑል ወሶበ ርእዮ ለእግዚእ ኢየሱስ ቀሱለ በመቅሠፍተ ጥብጣቤ ወጽዑረ በቅን ዋተ መስቀል አምሰሎ ከመ ያለምድ ውሒጠ ወሶበ ይቤ አባ አኅልፋ እምኔየ ለዛቲ ሰዓት ረስዐ ቃለ ዘይቤ ኣነ ወአብ ጵ ንሕነወበዝ ጌገዮ ወአምሰሎ ከመ ዘያለምድ ውሒጠ ወሶበ ሰምዐ እንዘ ይብል አምላኪየ አምላኪየ ነጽረኒ ወለምንት ኀደገኒ ረስዐ ቃለ ዘይቤ ወበከመ አብ ሕያው አነሂ ሕያው በእንተ አብ ወባዝ ጌገዮ ወአምሰሎ በከመ ያለምድ ውሒሐ ጠወሶበ ርእየ ኀሳሮ በዲበ ዕፀ መስቀል ረስዐ መንክራቲሁ ዘገብረ በላዕለ ድውያን ወበዝኒ ጌገዮ ወአምሰሎ ባከመ ያለምድ ውሒጠ ወሶበ ርእየ ተወርዶ ዕበየ መለኮት ኀበ ትሕትና ሥጋ ወበዝ ጌገዮ ወአምሰሎ በከመ ያለ ምድ ውሒጠጉዘለመደ ውሒጠ ነፍሳተ አብቀወ አፋሁ ከመ የሐጥ ነፍሶ ለጻድቅ ወበአብቅዎ ከናፍሪሁ ወፅአ አሕጻ እሳት እም ጐንጳ መለኮት ምሥጢር ተ ሥሩ ው ከአዳም ሴት ልጅ የነሣው የኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋ ነው በኪዳን መጽሐፍ በሥጋም ሲወርድ መዋጥን እንዳስለመደ አስመስሎ ሸነገለው በእርሱም ላይ የመለኮቱን ኃይል ባየ ጊዜ የሞት መልአክ ጮኸ ከሥልጣኔ ያልሆነ ሥጋንም ለብሶ ድል የነሣኝ ይህ ማን ነው አሰ ምድራ ዊውን የለበሰ አርሱ ግን ሰማያዊ የሆነ ማን ነው ተብሎ ስለተጻፈው ቃል የሳቱ ብቡዎች ናቸውና ልባቸው የጠፋ ይህን በሥጋ ወደ ሲኦል ስለመውረድ ተረጐሙት ትርጉሙ ግን እንዲህ አይደለም እደሱ ስለ መለኮት አስቀድሞ እኔና አብ አንድ ነን ብሎ የተናገረ ነውና ዳግመኛም ስለ ሰውነቱ አባት ሆይ ይህችን ሰዓት ከእኔ አርቃት አለ የቃል ከመለኮት ክበር ሰው ወደ መሆን ትሕትና መውረድ እነሆ ደግምም አባት ሆይ ዓለም ሳይፈጠር አስቀድሞ ከአንተ ጋር ባለ ክብርህ አክብረኝ አለ ሁለተኛም አብ ሕያው እንደሆነ እኔም የአብ ልጅ ስለሆንሁ ሕያው ነኝ አለ ይህንን የተናገረው ስለ መለኮቱ ክብር ራሱን ከአባቱ ጋር ሲያስተካክል ነው ሰው በመሆኑ አንዓርም በትሕትና ቃል አምላኬ አምላኬ እየኝ ስለምንስ ተውኸኝ አለጉ የሞት መልአክም ይህንን ሰምቶ መዋጥን እንዳስለመ ደው መሰለው። ይህ የሐዋርያው ቃል ምድር ነው በጌታ ኢየሱስ መሻት አለን በክርስቶስ ዘንድ ኃጢአት አለን ጳውሎስ አባቴ ሆይ ይህን የቃልህን ምሥጢር ተርጉምልኝ አልያም በአንተ ላይ ያደረ የጸጋ መንፈስ ይረዳኝ ዘንድ ባርከኝ ኢየሱስ ክርስቶስንም ከመሻትና ከኃጢአት ጋር በሥጋው ሰቀሉት ማለቱስ አዳ ምና ሔዋን አምላክ ለመሆን በመሻት ካደረጉት የመተላለፍን ዛፍ ፍሬ ከመብላት በቀር መሻት ምንድር ነው ኃጢአትስ ሁለተኛ ከገነት ከመ ውጣት ጀምሮ እስክ ክርስቶስ መስቀል ድረስ ያደረጉአቸው የልጆቻቸው ኃጢአት ካልሆነች በቀር ምንድር ናት ስለዚህም ነገር የአዳምን መሻት የልጆቹንም ኃጢአት ተሸክሞ ወደ ዕፀ መስቀል ወጣ ገላሯፀ ያዕቆብ የሁለት ጠቦቶች ለምድ ብትከሻዎቹ አድርጎ የዱር መዓዛ ያለበትን የዔሳውን ልብስ እንደለበሰ በትከሻው ጣል ያደረገው የጠቦቶች ለምድ አባቴ በዳሰ ሰው ጊዜ ዔሳውን እንዲመስለው እናቱ እንደ ተጠበበች እንዲሁ ጌታችንም የዓለምን ኃጢአት በትከሻው ተሸክሞ ወደ ዕፀ መስቀል ወጣ የሥ ጋውም መከራዎች አቃጠላት ያን ጊዜ እግዚ አብሔር እሾህና አሜከላ ይብቀልብህ ብሎ በረገመው ጊዜ በአዳም ሥጋ የበቀለ የኃጢአት እሾህ ተቃጠለ ያዕቆብ ጠጉር እንዳልነበረው ኢየሱስ ክርስቶስ ኃጢአት የለበትም ያዕቆብ የጠቦቶች ለምድ በትከሻው እንደተሸከመ እንዲሁ የእግዚአብሔር ልጅ የእርሱ ያልሆነችይቱን የዓለምን ኃጢአት ተሸከመ ያዕቆበ የዱር መዓዛ ያለውን የዔሳውን ልብስ እንደለበሰ እን ዲሁ ጌታችንም ኃጠአታቸውን ይቅር በሚ ልበት ገንዘብ የነቢያትን ባለመዓዛ ሽቱ ለአብ ያስብ ዘንድ የቅዱሳንን የጽድቃቸውን መዓዛ ሰበሰ ዘፍ ያዕቆብ ለአባቱ እንደሚወደው ምግብ እንዳቀረበ እንዲሁ ኢየሱስ ክርስቶስ ራሱን መሥዋዕት አድርጎ የሠመረ ቁርባንና ያማረ መዓዛን ለወላጁ አቀረበ ያዕቆብን አባቱ ለወንድምህ ጌታው ሁነው ብሎ እንደመረቀው እንዲሁ ክርስቶስም ለሐዋርያት ራስ ሆናቸው ያዕቆብ የእናቱን ወንድም የላባን ሴት ልጆች ሊያጭ ብቻውን ሆኖ ወደ ሶርያ ምድር እንደ ወረደ ሲመለስም የሁለት ክፍል ሠራዊት እን ደሆነ እንዲሁ ጌታችን የእናቱ ወገኖች ያ መጽሐፈ ምሥጢር ባሕቲቱ ከመ የሐውጾሙ ለአበው ዘውእቶሙ ነገደ ሕዝባ ለእሙ ወበፀአቱሰ ኮነ ክልዔ ተዓ ይነአሐዱ ኀብረ እምአዳም እስከ ሙሴ እለ ነበሩ በተግሣጸ አበው ዘእንበለ ታስተርኢ ኦሪ ተ ሙሴአሐዱ ኀብረ እምኦሪተ ሙሴ እስከ ስቅለተ ክርስቶስ እለ ነበሩ በሥርዓተ አይሁ ድ እንዘ ይትቀነዩ ለትእዛዘ ኦሪት እንተ ተጽ ሕፈት በጽላተ ሰማይለምንትኬ ወረዱ ውስ ተ ሲኦል አበው ቀደምት እምአዳም እስከ ሙሴእስመ ረገሞ እግዚአብሔር ለአዳም እንዘ ይብል እስመ ሰማዕከ ቃለ ብእሲትከ ወበላዕከ እምነ ዕፅ ዘአነ ከላእኩከ ርግምተ ትኩን ምድር በተግባርከ ሦክ ወአሜከላ ይብቁ ልከተረግመት ምድር በኃጣውኢሁ ለአዳም እስመ እምኔሃ ተወልደዝሰ ይትሜሰል በመርገመ ይሁዳ ዘዐርገ ላዕለ እሙ እስመ ይቤ በመዝሙር ወትዘከር ኃጢአተ አቡሁ በቅድመ እግዚአብሔር ወኢይደመሰስ ጌጋያ ለእሙ ኢተስዕረ መርገማ ለምድር ዘኮነ በእንተ ኃጢአተ አዳም ዘእንበለ በክዕወተ ደ መ አምላክዘተወልደ እምወለተ ኣዳም በዘ አሕመማ ጥዕየት ወበዘረገማ ግዕዘትለምን ትኬ ወረዱ ውስተ ሲኦል ነቢያተ እግዚአብ ሔር እለ ተቀንዩ ለሕገ ኦሪት እምአመ ሙሴ ዘሰቀሎ ለአርዌ ምድር በገዳም እስከ አመ ክርስቶስ ዘተሰቅለ ዲበ ዕፀ መስቀልእስመ ይቤ ሙሴ በመጽሐፈ ሕግ ርጉመ ለይኩን ኩሌ ብእሲ ዘኢይቀውም ይግበር ቃለ ዘው ስተ ዝ ሕግ ወይብሉ ሕዝብ አሜን ወአ ሜን ወበእንተዝ አልቦ ዘክህለ ጸዲቀ በሕገ ኦሪት እስመ ኢፈጸሙ ገቢሮቶ ወበ እንተዝ ይቤ ጳውሎስ እስመ ዘግፕ መጽሐፍ ለኩሌ ውስተ ኃጢአትለእለ በኃጢአተ አዳ ም ተኩነኑ ወአውዓየ ሦከ ኃጣውኢሆሙ ወአ ሜከላ እከየ ምግባሮሙ በሕማማተ ሥጋሁ ወለእለኒ ስእኑ ጸዲቀ በሕገ ኦሪተ ሙሴ እስ መ ኢፈጸሙወተዐደወ ትእዛዘ ዘለሊሁ ተመ ጠወ እስመ አዘዘ እግዚአብሔር ከመ ኢይ ንሥኡ ደቂቀ እስራኤል አዋልደ አሕዛብ ወአዋልዲሆሙኒ ኢየሀቡ ለደቂቀ ነኪራን ሕዝብ ከመ ኢያትልዋሆሙ ድኅረ አማልክተ አበዊሆንወበዝ ኃጢኣት ስህተ ሰሎሞን ወልደ ዳዊት ወነሥአ እምነ ኩሉ አዋልደ ነገሥተ አሕዛብ እስከ አትለዋሁ ድኅረ አማልክተ አበዊሆንወለሙሴሰ ኢተረክበ በላዕሌሁ የሆኑትን አባቶች ይጉብኛቸው ዘንድ ብቻውን ወደ ሲኦል ወረደ ሲመለስም ሁለት ክፍል ሠራዊት ሆነ አንዱ ከአዳም እስከ ሙሴ የሙሴ ኦሪት ሳትሰጥ በአባቶች ተግሣጽ የኖሩትን ያጠቃልላል አንዱም በሰማይ ጽላት ለተጻፈች ለኦሪት ትእዛዝ እየተገዙ ከሙሴ ኦሪት መስጠት እስከ ክርስቶስ መሰቀል ድረስ በአይሁድ ሥርዓት የኖሩትን ያጠቃለላል ከአ ዳም እስከ ሙሴ የነበሩ የቀደሙ አባቶች ለምን ወደ ሲኦል ወረዱ እግዚአብሐር አዳም የሚስትህን ቃል ሰምተህ እኔ ከከለከልሁህ ዛፍ በልተሀልና ከሥራህ የተነሣ ምድር የተረገመች ትሁን እሾህና አሜከሳም ይብቀልብህ ብሎ ረግሞታልና ነው ከእርሷ ተወልጳልና በአዳም ኃጢአት ምክንያት ምድር ተረገመች ይህስ በእናቱ ላይ የደረሰውን የይሁዳን ርግማን ይመስላል ነቢይ በመዝሙር የአባቱ ኃጢአት በእግዚአብሐር ፊት ትታሰብ የእናቱም በደል አይፋቅ አለ ያለአምላክ ደም መፍሰስ በአዳም ኃጢአት ምክንያት የመጣ የምድር ርግማን አልተሻረም ከአዳም ሴት ልጅ የተወለደ እርሱ ከፈረደባት መከራ ዳነች ከረገማት ርግማን ነዓ ወጣች ዳግመኛም እባብን በምድረ በዳ ከሰቀለው በዕፀመስቀል ላይ ከሙሴ ጊዜ ጀምሮ እስከተሰቀለው እስከ ክርስቶስ ጊዜ ድረስ ለኦሪት ሕግ የተገዙ የእግዚአብሔር ነቢያት ስለምን ወደ ሲኦል ወረዱ ሙሴ በሕግ መጽሐፍ በዚህ ሕግ ውስጥ የተጻፈውን ቃል ይፈጽም ዘንድ የማ ይጸና ሰው ሁሉ የተረገመ ይሁን ብሏልና ሕዝቡም አሜን አሜን ብለዋልና ስለዚህም ሕጉን መሥራትን ስላልፈጸሙ በኦሪት ሕግ መጽደቅ የተቻለው የሰለም። ስማዕ ኦ አብድ ዘከመ ይቤ ፈል ፈለ ጥበብ ጳቋውሎስወበከመ ጽሑፍ ለሰብእ ምዕረ መዊተ አቅደመ ዘንተ በእንተ ፍልጠተ ነፍስ እምሥጋአትለወ ወይቤ ወድኅሬሁ ደይንናሁኬ አመረከ ርደተ ነፍሳተ አበው ውስተ ሲኦልወእምዝ አትለወ በእንተ ፀአ ቶሙ እምሲኦል ወይቤ ወከማሁ ክርስቶስኒ ምዕረ ሦዐ ርእሶ ከመ ይኅድግ ኃጢአቶሙ ለብዙኃንወበዝኒ አፆቀ ከመ ተኀድገ ኃጣው ኢሆሙ ለአበው ቀደምት በሕማማተ ኢየሱስ ክርስቶስ እስመ እምቅድመ ይፍጥሮ አፍቀሮ እግዚአብሔር ለእጓለ እመሕያውወተከለ ገነተ ለማኅደሩ ወጫመ ፀሐየ ውስተ ጠፈረ ሰማይ ከመ ያብርህ ሎቱወአስተባረየወርጎ ወከዋ ክብተ በኑኃ ለያልይ በዘይትፌሣሕ በሰርጐ ሰማያት ሶበ ያንቀዐዱ በከመ ያርእይዎ ለሕፃን ሰርጐ ዘይዔድሞ ለአዕይንቲሁ ቋ ወአመ ፈጠሮሂ ኢኀኅደጎ በጠባይዒሁ ከመ ጠባይዐ እንስሳ ወአዕዋፍ አላ ነፍሐ ውስተ ገጹ መንፈስ ሕይወት ወረሰዮልብወ በኀልዮ ወነባቤ በሞገሰ ቃል ወአልቦ ዘተረክበ ዜና ውስተ ገጸ መጽሐፍ ዘከመ ነፍሐ እግዚአብሔር ውስተ ገደጸሙ መንፈሰ ሕይወት ኢዲበ መሳእክተ ቅዳሴ ወኢዲበ መላእክተ ገጽ እስመ ተፈጥሩ በንባበ አፋሁ ሶበ ይቤ በመዝሙር ሰብሕዎ ለእግዚአብሔር እምሰማያት ይሴብሕዎ በአርያም ይሴብሕዎ ፀሐይ ወወርኅ ይሴብሕዎ ኩሉ ኃይሉ ይሴብሕዎ ከዋክብት ወብርሃን ይሴብሕዎ ሰማያት ወማይኒ ዝመልዕልተ ሰማያት ይሴብሑ ለስመ እግዚአብሔር እስመ ውእቱ ይቤ ወኮኑ ወው እቱ አዘዘ ወትፈጥሩ ወአቀሞሙ ለዓለም ዓለም ትእዛዘ ወሀቦመ ወኢኀኅለፋ ወካዕበመ ይቤ ዘይሬስዮሙ ለመላእክቲሁ መንፈሰ ወለእለ ይትለአከዎ መጽሐፈ ምሥጢር መጥምቁ ዮሐንስ እነሆ የዓለምን ኃጢአት የሚሸከም የእግዚአብሔር በግ እንዳሰ በሲኦል ለነበሩት ኃጢአታቸውን በት ከሻው ተሸከመ ኢሳይያስም እርሱ ደዌአችን ተቀበለ መክራችንንም ተሸከመ አለ ጳውሎስም ሕመማችንን መታመም የሚችል እንዲህ ያለ ሊቀ ካህናት በመከራ ያስፈልገናል መከራ ባጸ ኑበትም ገንዘብ ያሉትን ሊረዳቸው ታቻለው አለ ሁለተኛም ጳውሎስ መሞት ከርሉም በኋላ የፈርድ ቦታ ለሰው የተጠበቀ እንደሆነ እንዲሁ ክርስቶስ የብዙዎች ኃጢኣታቸውን ይቅር ሊል ራሱን አንድ ጊዜ ሠዋ አለ ኢሳቺ ዮሐፅ ዕብ አንተ ሰነፍ የጥበብ ምንጭ ጳውሎስ የተናገረውን ስማ ሞት ለሰው ፈጽሞ የተጠበቀ እንደሆነ አለ ይህን ነፍስ ከሥጋ መለየት አስቀደመ አስከትሎም ከእርሱም በኋላ ደይን አለ እነሆ የአባቶችን ነፍሶች ወደ ሲኦል መውረድ አመለከተሀ ከዚየም አያይዞ ከሲኦል ስለ መወጣታቸው እንዲሁ ክርስቶስም የብዙዎሥ ችን ኃጢአት ይቅር ይል ዘንድ ራሱን አንድ ጊዜ ሠዋ አለ በዚህም ሳይፈጥረው አስቀድሞ እግዚአብሔር የሰውን ልጅ ወድዶታልና በኢየሱስ ክርስቶስ መከራዎች የቀደሙ አባቶች ኃጢአት ይቅር እንደተባለ አስታወቀ ለማ ደሪያው ገነትን ተከለ ያበራለትም ዘንድ በሰማይ ጠፈር ፀሐይን ሾመለት ለሕፃን ለዓይኖቹ የሚያ ምረውን ጌጥ እንደሚያሳዩት ወደሳይ አቅንቶ ባየ ጊዜ በሰማያት ጌጥ ደስ ይሰኝ ዘንድ በሌሲት ርዝማኔ ጨረቃንና ከዋክብትን አፈራረቀለት ቋ በፈጠረውም ጊዜ እንደ እንስሳና አዕዋፍ ባሕርይ ባሕርዩን አልተወውም በፊቱ ላይ የሕይወትን እስትንፋስ እፍ አለበት በማሰብ የሚያስተውልና ሞገስ ባለውም ቃል የሚናገር አደረገው እግዚአብሔር በምስጋና መላእክትም ላይ በመላእክተ ገጽም ላይ በፊታቸው የሕይ ወትን እስትንፋስ እፍ እንዳለባቸው በመጽሐፍ ክፍል ተጽፎ የተገኘ ዜና የለም ነቢይ በመ ዝሙር እግዚአብሔርን በሰማያት አመስግኑ በአርያም ያመሰግኑታል መላእክቱም ሁላቸው ያመሰግኑታል ሠራዊቱ ሁሉ ያመሰግኑታል ፀሐ ይና ጨረቃ ያመሰግኑታል ከዋክብትና ብርፃን ያመሰግኑታል ሰማያት ያመሰግኑታል ከጠፈር በላይ ያለ ውኃም የእግዚአብሔርን ስም ያመ ሰግናል እርሱ ተናግሯልና ሆኑ እርሱም አዝ ዚልና ተፈጠሩ ለዘላለምም አጸናቸው ትእዛዝን ሰጣቸው ትእዛዙንም አልተላለፉም እንዳለ ይሁኑ ይፈጠሩ ባለ ጊዜ በአንደበቱ ንግግር ተፈ ጥረዋልና ዳግመኛም መላእክቱን መንፈስ የሚ ያጽ ነደ እሳት መዝያ ወባእንተ ኣዳምሰ ትብል ቅድስት ኦሪት ወገብሮ ግዚአብሔር ለእጓለ እመሕያው እምነ መሬተ ምድር ወነፍሐ ውስተ ገጹ መንፈሰ ሕይወትወኮነ እጓለ እመሕያው በመንፈሰ ሕይወት ወተከለ እግዚአብሔር አምላክ ውስተ ኤዶም ገነተ ቅድመ መንገለ ጽባሕ ወሜሞ ህየ ለእጓለ እመሕያው ዘገብረ እግዚኣ ብሔርሰ ፈጠሮ ሕያወ ለአዳም ወውእቱ አጥረየ ሞተ በዐማፃሁእግዚአብሔርሰ ሜሞ ንጉሠ ዲበ ኩሉ ፍጡራን በከመ ትቤ ቅድስት ኦሪትወአምጽኦሙ ኀበ አዳም ከመ ይርአይ ወምንተ ይሰምዮሙወሰመዮሙ ኣዳም ለለነፍሰ ሕይወት ውእቱ ይከውን ስሞሙ ዳዊዌትኒ ይቤ ወዔምኮ ዲበ ኩሉ ግብረ እደዊከወኩሎ አግረርከ ሎቱ ታሕተ እገሪ ሁአባግዐኒ ወኩሎ አልህምተወዓዲ እንሰሳ ዘገዳምአዕዋፈ ሰማይኒ ወዓሣተ ባሕር ወዘኒ የሐውር ውስተ ፍኖተ ባሕር ዘፍ ሀ መዝ ጣሄ ወበእንተዝ ይቤ ዳዊት ሰብእሰ እንዘ ክቡር ውእቱ ኢያእመረዝሰ ይተረጐም ኢያእ መረ አዳም ዕበየ ዘላዕሌሁ እንዘ ሀሎ ውስተ ገነተ ተድላ ወእንዘ ይትኤዘዙ ሎቱ ከሉ ፍጥ ረትሰምዐ ምክረ ጸላዒሁ ወበልዐ እምዕፀ ፅልወት በፈቲወ ከዊነ አምሳከ ወእምዝ አት ለወ ወይቤ ወኮነ ከመ እንስሳ ዘአልቦ ልብ ወተመሰሎሙምንት ውእቱ ተመስሎ እንስሳ ዘእንበለ ተከሥቶ ዕርቃኑ ማእከለ ዕፀዊሃ ለገነት ሶበ ነፍጸ አጽፈ ብርሃን ዘላዕሌሁ ጎደጎ አጽፈ ብርሃን ሶበ ተዐደወ ትእዛዘ እግዚአ ብሔር ወኢኃደጎ ልቡናሁ ዘመንፈሰ ሕይወትኀፈረ በእንተ ተከሥቶ ፅርቃኑ ወገብሩ ሎሙ መዋርዕተ እምቄጽሰለ በለስ ውእ ቱኒ ወብእሲቱኒ መዝጓቿ ወእምድኅረዝ ይቤ ቃለ መዝሙር ወለሊሃ ፍኖቶሙ ዕቅፍቶሙቆምንት ውእቱ ፅቅፍቶሙ ለአዳም ወለሔዋን ዘእንበለ ፍኖተ ኃጢአት እንተ ገብርዋ በአፀደ መቅደሱ ለእግ አብሔርተዐቅፈት ሔዋ በቃለ ከይሲ ወተ ዓቅፈ አዳም በቃለ ሔዋ ብአሲቱ ወእምዝ ወጽኡ እምገነተ ተድሳ ወእምድኅረ ወጽኡ ነት ተሠይሙ ዐቀብት እምኪሩቤል ወሱ ራ ከመ ይዕቀቡ አናቅትጺሃ ለገነት በኩናተ እሳት በለብል ከመ ኢይትመየጡ አዳም ወሔ ዋን ማኅደሪሆሙ ዘፍ መጽሐፈ ምሥጢር ያደርጋቸው የሚያገለግሉትንም እሳት አለ መዝያ ብ ስለ አዳም ግን የከበረች ኦሪት እንዚአብሔርም የሰውን ልጅ ከምድር አረር አበጀው በፊቱም ሳይ የሕይወትን እስትንፋስ እፍ አለበት አለች የሰው ልጅ በሕይወት እስትንፋስ ተፈጠረ እግዚአብሔር አምላክም በፀ ሐይ መውጫ በኩል በኤዶም ገነትን ተከለ በዚህያም ያበጀውን የሰውን ልጅ አኖረው እግዚ አብሔር አዳምን ሕያው አድርጎ ፈጠረው እርሱ ግን በዐመፃው ሞትን ገዛአግዚኣብሔ ርስ በፍጡራን ሁሉ ላይ ሾመው የከበረች ኦሪት በምን ስም እንደሚጠራቸው ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው አዳምም የሕይወት ነፍስ ላላቸው ሁሉ በስማቸው እንደጠራቸው ስማ ቸው ያው ሆነ እንዳሰች ዳዊትም በእጆችህ ሥራ ሁሉ ላይ ሾምኸው ሁለንም ከእግሮቹ በታች አስገዛህለት በጎችንና ላሞችን ሁሉ ከእን ግደገናም የዱር እንስሳትንና የሰማይ ወፎችን የባሕር ዓሦችንና በባሕር ወስጥ በፍጡራን ሁሉ ላይ ንጉሥ አድርጎ ሾመው ዘፍ መዝይ ቋ ስለዚህም ዳዊት ሰው ግን ክቡር ሲሆን አላወቀም አለይህስ አዳም በተድላ ገነት ሳለ ፍጥረትም ሁሉ ሲታዘዙለት ሳለ በእርሱ ያለውን ክብር አላወቀም የጠላቱንም ምክር ሰምቶ አምላክነትን በመሻት ከመተላለፍ ዛፍ ፍሬ በላ ከዚህም አስከትሎ ልብ እንደሌላቸው እንደ እንሰሳ ሆነ መሰላቸውም አለ በእርሱ ላይ የነበረ የብርዛን መጐናጸፊያ በተገፈፈ ጊዜ በገነት ዛፎች መካከል ራቁትነቱ ከመገሰጡ በቀር እንሰሳትን መምሰል ምንድር ነው የአግዚአብሔርን ትእዛዝ በተላለፈ ጊዜ የብርሃን ግምጃ ተለየው የሕይወት መንፈስ ያለበት ልቡናው ግን አልተለየውም ፅርቃኑ በመገለጡ አፈረ እርሱም ሚስቱም ከበለስ ቅጠ ል ግልድም ለራሳቸው አደረጉ መዝዓ ከዚህም በኋላ የመዝሙሩ ቃል ጉዳናቸው ራሷ እንቅፋታቸው ሆነች አለ በእግዚአብሔር በመቅደሱ አፀድ ከሠሩአት የኃጢአት መንገድ በቀር የአዳምና የሔዋን እንቅፋታቸው ምንድር ነው ሔዋን በእባብ ቃል ተሰናከለች አዳምም በሚስቱ በሔዋን ቃል ተሰናከለ ከዚህም በኋላ ከተድላ ገነት ወጡ ከገነት ከወጡ በኋላ አዳምና ሔዋን ወደ ቀደመ ማደሪያቸው እንዳይመለሱ በመንቦገቦግ የእሳት ሰይፍ የገነትን ደጃፎች ይጠብቁ ዘንድ ከኪሩ ቢልና ከሱራፌል ወገን ጠባቂዎች ተሾሙ ዘፍያ ፐጥሇ ስቢ ሙተ መሙ ዱሮፓኃ መጋመ በከመይቤሉ ኤርምያስ ወሕዝቅኤል አበው በልዑ ቆዐ ወደቂቆሙ ፀርሱ ስነኒ ሆሙጳውሎስኒ ይቤ እምአዳም እስከ ሙሴ ለእለሂ አበሱ ወለእለሂ ኢአበሱ ቀነዮሙ ሞትወበእንተ ነቢያትኒ ይቤ ወእም አመ ቅኔ ኦሪት እስመ ኢይጸድቅ ኩሉ ዘነፍስ በገ ቢረ ሕገገ ኦሪትበእንተ ምንትኬ እስመ መርገም ባቲ ለኢያጽድቆ ዘእንበለ ለዘፈጸመ ገቢሮታ ሕዝ ሮሜ ። ንትመየጥኬ እንከሰ ኀበ ቃለ መዝ ሙር ዘመትልወ ንበቱ ለዘይቤ ከመ አባግዕ ሞት ይርእዮሙ በሲኦል ናሁኬ አብጽሐ ቃለ መዝሙር ኀበ ህላዌሆሙ ለነፍሳተ አዳ ም ወደቂቁ ዘከመ ይርዕዮሙ ሞት ውስተ ሲኦ ልወእምድኅረዝ ይቤ ወይቀንይዎሙ ራት ዓን በጽባሕእለ መኑ እሙንቱ ራትዓን ዘእን በለ ዓቀብተ ገሃነም እለ አልቦሙ አድልዎ ለገጽ ኢይምህኩ ንጉ በእንተ ዕበዩ ለእመ አበሰ ወኢያፄዕሩ ምስኪነ በእንተ ንዴቱ ለእመ ኢአበሰወዘይቤሰ ከመ አባግዕ ሞት ይርዕዮሙ በሲኦል ወይቀንይዎሙ ራትዓን በጽባሕ ይተረጐም ዘዮም ተውህቡ ኃጥእን ለፍትሐ ሞት ወበጽባሕ ትተልዎሙ መቅ ሠፍተ ደይን እምኀበ ዓጸውተ ሲኦል ወእምድኅረዝ ይቤ ነቢይ ወባሕቱ እግዚአብሔር ያድኅና ለነፍስየ እምእደ ሲኦል ሶበ ይነሥኡኒተናገረ ነቢይ ዘከመ ያድኅኖ እግዚአብሔር በሕማማተ ወልዱ ዋሕድ ወበርደተ ወልድ ዋሕድ ውስተ ቄላተ ደይን ኮነ ጸአቶሙ ለነፍሳተ ጸድቃንወበእንተዝ ይቤ ነቢይ አኮ በተንባል ወአኮ በመልአክ አላ ለሊሁ ይመጽእ ወያድኅኖሙ መዝጓ መ ወካዕበመ ይቤ በመዝሙር አንሣ እኩ አዕይንትየ መንገለ አድባር እምአይቴ ይምጻእ ረድኤትየአድባረ ይሰምዮሙ ለነቢ ያት ወኀሠሠ ረድኤተ እምኔሆሙ ወአልቦ ዘረከበ ወእምዝ አእመረ በመንፈሰ ትንቢት ከመ አልቦ ረድኤት ዘእንበለ በክርስቶስ ወበእንተዝ ይቤ ረድኤትየሰ እምኀበ እግዚአ ብሔር ዘገብረ ሰማየ ወምድረ ኢሳይያስኒ ዜነ ወ ዘከመ ይወርድ ውሰተ ሲኦል ወይቤ ወሖ ርኩ ኀበ ብእሲት ነቢይት ወፀንሰት ወወለደት ቭ ኤርምያስና ሕዝትቅኤል አባቶች በሉ ልጆቻቸውም ጥርሶቻቸውን ጨረሱ እንዳለ በልጆቻቸውም ላይ ክርስቶስ ድረስ በኦሪት አገዛዝ ሥር የተጠ መዱ የኦሪትን ሕግ በመሥራት ሥጋ ሁሉ አይጸድቅምና አለ በምንድር ነው እርሷን ማድረግ ለፈጸመ ካለሆነ በቀር ላለመጽድቅ ርግማን አለባትና ሕዝ ሮሜጽ እንግዲህስ የትንቢቱ ተከታይ ወደ ሆነው እንደ በጎች ሞት በሲኦል ያሠማራቸዋል ወደሚለው የመዝሙር ቃል እንመለስ እነሆ የመዝሙሩ ቃል ሞት በስኦል እንዳ ሠማራቸው ወደ አዳምና ልጆቹ ነፍሶች አነዋወር አደረሰን ከዚህም በኋላ ቅኖች በነግህ ይዝአቸዋል አኣለ ፊት አይተው ከማያደሉ ከገዛነም በረኞች በቀር ቅኖች እነማን ናቸው ከበደለ ንጉሥን ስለ ክብሩ አይራሩለትም ካልበ ችግረኛውን ስለችግሩ አያስጨንቁትም ሞት እንደበጎች በሲኦል ያሠማራቸዋል በነግህ ይገቡአቸዋል ያለው ግን በአሁኑ ጊዜ ለሞት ፍርድ በተሰጡ ኃጥአን ይተረጎማል በጠዋት የደይን መቅሠፍት ከሲኦል በረኞች ዘንድ ትከተላቸዋለች ከዚህም በቷሳ ነቢዩ ነገር ግን በወሰዱኝ ጊዜ እግዚአብሔር ነፍሴን ያድናታል አለ ነቢዩ እግዚአብሔር በአንድያ ልጁ መከራዎች እንደሚያድነው ተናገረ ዳግመኛም በመዝሙር ዓይኖቼን ወደ ተራሮች አነሣሁ ረዳቴ ከወዴት ይምጣ አለ ነቢያትን ተራሮች አላቸው ከእነርሱም ርዳ ታን ፈለገ ያገኘው ግን የለም ከዚህ በኋላ ያ መጽሐፈ ምሥጢር ዴፍ አ ወልደወይቤለኒ እግዚአብሔር ስምዮ ስሞ ፍጡነ ማኅርክ ወሩጽ ፄውውአይ ይእቲ ነቢ ይት ፅንስት ዘወለደት ወልደ ዘእንበለ እግዝእ ትነ ማርያም ዘወለደቶ ለመድኃኒነወአይኑ ውእቱ ማህርካ ዘእንበለ ነፍሳተ ኣበው እለ ማህረኮሙ እምውሰተ ሲኦል ወኣአይኑ ካዕበ ፄዋ እለ ፄወወ መድኃኒነ ዘእንበለ ነፍሳተ ነቢያት እለ አውጽኦሙ እም አፀደ ደይን ቋ ዳዊትኒ ይቤ እትፌሣሕ ወእት ካፈል ምህርካከመ ዘሎቱ ይነግር ለወልደ እግዚአብሔር እስመ እምሥርወ ዳዊት ተሠ ገወወዘይቤሰ እትካፈል ምህርካ ነፍሳተ አበ ው ውእቱ በከመ ንቤ ቀዳሚወእምዝ አት ለወ ወይቤ ወእሳፈር አዕጻዳተ ቄላሳት ዘንተ ኒ ይብል በእንተ ቁላተ ደይን ከመ ዘቦ ርስተ እስመ ፈቀደ ይትመሰሎሙ ለአበዊሁ እመን ገለ እሙ ተአንገደ ኀበ እለ ይነብሩ ውስተ ቁላተ ደይን ወረደ ከመ ያውጽኦሙ ወአኮ ከመ ይግቀይ ምስሌሆሙአርኀወ ሎሙ መናሰግተ ሲኦል ከመ ይፃኡ አዳም ወደቂቁ ወሙ ሴ ምስለ ሕዘቢሁሠዐራ ለመርገመ ኦሪት እንተ አሥጠመቶሙ ውስተ ቀላየ ገሃነምኦሪትሰ ቅድስ ት ይእቲ ወትእዛዛኒ ቅዱስ ወባሕቱ ኮኖሙ ሕምዘ ኢፈጽሞታ መዝፃ ኢሳቿያ ቋ ወሶበ ርእየ እግዚአብሔር ከመ አልቦ ዘክህለ ፈጽሞታ ለትእዛዘ ኦሪት ወከመ ኩሉ ተሠጥመ ውስተመርገማ ኀለየ ከመ አልቦ ዘይክል ፈቲሐ ማእሰሪሃ ዘእንበለ ውእቱ ባሕ ቲቱ ዘአንበረ ማእሰረ መርገም ውስቴታ ወካዕበመ ሐለየ ከመ አልቦ ዘይክል አርኅዎታ ለአንቀጸ ገነት ዘእንበለ ውእቱ ባሕቲቱ ዘለ ሊሁ ዓፀወወበእንተዝ ተሰብአ እምወለተ አዳም ከመ ይሥዐር መርገሞ ለአዳም ተወል ደ እምወለተ አይሁድ ከመ ይሥዐር መርገማ ለኦሪትወአመ ሰሙን ተከስበ በከመ ሥር ዓተ ዕብራውያን ከመ ይትዐወቅ በላዕ ሌሁ «ትእምርተ አብርሃምዐርገ ውስተ በዓለ መጸ ለቶሙ ከመ ያውፅኦሙ ለነቢያት ቶም ጽሳ ይፈጽም ሥርዓተ ብሊተ ወከመ ያስተዳልዎ ሙ ለመሀይምናን ለሐዳስ ፋሲካ ወበምሴተ ኀሙስ ጠብሐ በግዐ ፋሲካ ከመ ይፈጽም ሕገ ዘተሠርዐ በምድረ ግብጽ አመ ፀአቶሙ ለደቂቀ እስራኤልወበሳኒታሁ ኮነ ለሊሁ ቋንዐ ፋሲካ ወተጠብሐ በእደ ሰቃልያን በልዐ ሎተ ሞትገበረ ፍሥሕ ምስለ አርዳኢሁ ከመ ተናገረ አለኝ በሎ ተናገረዘ መድኃኒታችንን ከወለደች ከእመቤታችን ከማርያም በቀር ይህቺ የፀነሰች ወንድ ልጅ የወለደች ሴት ነቢይት ማን ናት ከሲኦል ከማረካቸው ከአባቶች ነፍሶችስ በቀር ምርኮ የቱ ነው ዳግመኛም ከፍርድ ቦታ ካወጣቸው ክነቢያት ነፍሶች በቀር መድኃኒታችን የማረከው ምርኮ ምንድር ነው ቋ ዳዊትም ደስ ይለኛል ምርኮም እካፈላለሁ አለ እንደራሱ አድርጎ ለእግዚአብሔር ልጅ ተናገረ ከዳዊት ባሕርይ ሰው ሆኗልና ምርኮ እካፈላለሁ ያለው በፊት እንደተናገርን የአባቶች ነፍሶች ናቸው ከዚህም አስከትሎ በቀላዮች አፀዶች እሰፍራለሁ አለ ይህንንም ርስት እንዳለው ሆኖ ስለ ፍርድ ቆላ ተናገረከእናቱ ወገን አባቶቹን ሊመስላቸው ወድዷልና በፍርድ ቆላ በሚኖሩት ዘንድ እንግዳ ሆነ ያወጣቸው ዘንድ ወረደ ከእነርሱ ጋር ሊሠቃይስ አይደለም ኣዳምና ልጆቹ ሙሴም ከወገኖቹ ጋር ይወጡ ዘንድ የሲኦልን ቁልፎች ከፈተላቸው በገሃፃነምም ጥልቅ ውስጥ ያሰመጠቻቸውን የኦሪትን ርግማን ሻራት ኦሪትስ የክበረች ናት ትእዛዚም የከበረ ነው ነገር ግን እርሷን አለ መፈጸማቸው መርዝ ሆነባቸው መዝየ ፅ ኢሳቿያ እግዚአብሔርም የኦሪትን ትአዛዝ ሊፈጽማት የተቻለው እንደሌለ ሁሉም በርግማኗ ውስጥ እንደተዘፈቀ ባየ ጊዜ በውስጧ የርግማን ማሠሪያ ካስቀመጠ ከእርሱ ብቻ በቀር ማሠሪያዋን መፍታት የሚችል እንደሌለ አሰበ ዳግመኛም እርሱ የዘጋትን ከእርሱ ብቻ በቀር የገነትን ደጃፍ ሊከፍታት የሚችል እንደሌለ አሰበ ስለዚህም የአዳምን ርግማን ይሽር ዘንድ ከአዳም ሴት ልጅ ሰው ሆነ የኦሪትን ርግማን ይሽር ዘንድ ከአይሁድ ሴት ልጅ ተወሰደ በስምንተኛውም ቀን ለአብርፃም የተሰጠ ምስክር በእርሱ ላይ ይታወቅ ዘንድ እንደ ዕብራውያን ሥርዓት ተገረዘ። ሙሴንም እግዚአብሔር የእን ጨት ታቦት ላንተ ሥራ በውስጥና በውጪዋም በንጹህ ወርቅ ለብጣት በውስጧም እኔ የምሰ ጥህን ትእዛዝ ታኖራለህ ኣለው እግዚአብሔር በሰማይ ጽላት ኦሪትን ለሙሴ ከመስጠቱ አስ ቀድሞ ለመኖሪያዋ ታቦትን እንዲያዘጋጅ አዘ ዘው እንዲሁ ድንግልን በቅድስናና በንጽህና ያጌጠች ትሆን ዘንድ አዘጋጃት በውስጥና በወ ጪዋ በንጹህ ወርቅ ለበጣት ያለው የዚህስ ትርጉሙ በድንግል ይተረጐማል በውስጧ ያለው በየዋህነትና በማስተዋል ይተረጐማል በውጪ ዋም ያለው በጾምና በጸሎት መንፈስቅዱስንም ደስ በሚያሰኘው በሥጋ ንጽህና ይተረጐማል የምሰጥህን ትእዛዝ በውስጧ ታኖራለህ አለ ይህም የሰማይ ጽላት የእግዚአብሔር ትእዛዝ እንደተጻፈ እንዲሁ የአባቱን ትእዛዝ በወልድ ኅሊና የተጻፈ ነው ተብሎ ይተረጐማል ዘጸ ፅ ባለ መድኃኒቱ በኃጢአት ፍላፃ ወደ ታመመ ወደ ዳዊት ቤት መጣ በሴት ልጄም ማኅፀን አደረ ከእርሷም በነሣው ሥጋ ቁስሎቹን ፈወሰለት ባለመድኃኒት ከጽርሐ አርያም ከአብ ዘንድ መጣ መድኃኒትም ጽዮን በተባለች በዳዊት አገር ተገኘች መድኃኒትን ከጽዮን ለእስራኤል ማን ይሰጣል የተባለው ተፈጸመ የቃሉም አነጋገር ትርጉሙ የሚያድን መንፈስ ነው ሥጋ ግን የሚረባው የለም ማለት ነው በእርሱ ላይ የመለኮት መዋሀድ ስለሌለ የአዳም ሥጋ ልጆች መዳን አልጠቀመም ከመሬት ወጥቷልና ወደ መሬትም ተመልሷልና እንደ ጫመ ጠጅ ዓው መሙ መመመመመመሙ መመ ሙጫሙመን እስመ እመሬት ወፅእ ወውስተ መሬት ገብእ ወክማሁ ሥጋ ደቂቁኒ ኢኮነ ባቀዐ ለርእ ሶሙ ወኢለባዕድ እስመ ኢተደመረ በኀይለ መለኮት ሕያው ወማሕየዊወሥጋ ወልደ እግዚአብሔርሰ ባቀዕ በሥጋዌሁአኮ ከመ መርድአ ግብር ዘይትራድኦ ለካልዑ አሳ በ ጽምረት እንተ ኢትትሌለይ ወአሐቲ ህላ ዌ እንተ ኢትትወሳሕ ወአሐቲ ህላዊ እንተ ኢት ትዌለጥ ወበአሐቲ ዕሪና እንተ ኢተሐጽጽ ሰብ እሰ ኢይክል ከዊነ እግዚአብሔር በፈቃዱ ወእግዚ አብሔርሰ ይክል ከዊነ ሰብእ በሥምረቱእመሰኬ ይክል እግዚአብሔር ከዊነ ሰብእ በተወርዶቱ ይክል ካዕበ ከመ ይሟጣ ለከዊነ ሰብእ ኀበ ከዊነ እግዚአብሔር በተልዕሎቱ ወክዋኔሁሰ አኮ በሙያጤ ጠባይዕ ኀበ ግዕዘ መለኮት ወአኮ በሙያጤ ህላዌ መለ ኮት ኀበ ግዕዘ ጠባይዓ እጓለ እመሕያው መለኮትኒ እንዘ ኢይትነከይ እምሃፍ ወእም ድካም እምረኃብ ወእምጽምእ እምተወክፎ ሕማም ወሞትወትስብእትኒ እንዘ ኢያበጥል ሥርዓተ እጓለ እመሕያው ዘእንበለ ገቢረ ኃጣ ውእ ባሕቲቶን በጵ አካል ወበ ራእይ ኢብ ሕኑን ትስብእቱ እምድማሬ መለኮቱ ኢብሕ ትው መለኮቱ እምትስብእቱ እግዚአብሔር ኮነ ሰብአ ወሰብ እሰ አድምዐ ከዊነ እግዚአብሔር እምድኅረ ከዊን ኢኀደገ ዕበዮ ዘመንገለ አቡሁ ዘበ ሰማያትወኢኀደገ ሥጋዌ ዘመንገለ እሙ እንዘ ያስተዛውጎ ምስለ መለኮቱ ትብሉኑ ኦ ሰብእ ልዮን የሐጽጽ ትስብእት እመፅኮት እመሰ ገበርክሙ ተሕፃፀ አምልኮ ለትስብእቱ እመለኮቱናሁኬ አንትሙ ትሠመዩ ረባዕያነ ወአኮ ሠላስያነእመሰኬ ትብሉ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ዕሩያን በሥላሴሆሙ ወት ስብእተ ወልድሰ ኢዕሩይ ምስለ መለኮቱ እመሰኬ ኢኮነ ዕሩየ ምስለ መለኮቱ ናሁኬ ከፈልክምዎ ኀበ ክልዔ ገጽ ወረሰ ይክሙ ለፍድፋዴ ወቋጳ ለሑፃፄ ክፉሳላን አንትሙ እምአባግዐ መርዔቱ ለክርስቶስ እለ ኮንክሙ መክፈልቶ ለሰይጣን ወሕፁፃን አን ትሙ እምንኡሰ ክርስቲያን እለ ኢተጠምቁ ወአብጠልክሙ ቃለ ኦሪት ዘይቤ እግዚአብሔር አዳም ኮነ ከመ እምኔነ ኢይቤ ከመ ኪሩቤል ወኢከመ ሱራፌል ዚሁም የልጆፍም ሥጋ ለራሳቸውም ሰሴላ ከሚሰጥ ከመለኮት ኃይል ጋር አልተዋሀደምና የእግዚአብሔር ልጅ ሥጋ ግን በተዋሀደው መለኮት ምክንያት የሚጠቅም ነው መለኮቱም በነግው ሥጋ የሚረዳ ነው በሥራ መተጋገዝ አንዱ ሌላውን እንደሚራዳው አይደለም በማ ትለይ አንዲት ተዋህዶ በማትቀላቀል አንዲት ተዋህዶ በማትለወጥ አንዲት አነዋወር በማት ጐድልም አንዲት መተካከል ነው እንጂሱ ሰውስ በፈቃዱ እግዚአብሔርን ለመሆን አይችልም እግዚአብሔር ግን በፈቃዱ ሰው መሆን ይቻ ለዋል እግዚአብሔር ዝቅ ዝቅ በማለቱ ሰው መሆንን ከቻለስ ዳግመኛም ሰው መሆንን ከፍ ከፍ በማለት እግዚአብሔርን ወደ መሆን ሊለ ወጠው ይችሳላል አኳኋኑ ግን ባሕርይን ወደ መለኮት ባሕርይ በመለወጥ የመሰኮቱንም ህልውና ወደ ሰው ልጅ ባሕርይ በመለወጥ አይደለም መለኮትም በወዝና በድካም በረሀብና በጥም መካራና ሞትንም በመቀበል ሳይነካ ሥጋም ኃጢአትን ከማድረግ በቀር በአንድ አካልና በአንድ መልክ የሰው ልጆችን ሥርዓት ሳያጠፋ ነውለውነቱ ከመለኮቱ መዋሐድ ልዩ መለኮቱም ክሰውነቱ ብቸኛ አልሆነም እግዚአብሔር ሰው ሆነ ሰው ግን አንድ ከመሆን በኋላ እግዚአብሔርነትን አገኘ በስማያት ኋአባቱ ዘንድ ያለውን ጌትነቱን አልተወም ከመለኮቱም ጋር ሲያዛምደው ከእናቱ ዘንድ የነሣውን ሥጋ አልተወም የልዮን ሰዎች ሆይ ትስብእት ከመለኮት ያንሣል ትላላችሁን የትስብእቱን አምልኮ ከመለኮቱ ያነሠ ካደ ረጋችሁስ እነሆ እናንተ ሦስት ብለው የሚ ያምኑ ያይደላችሁ አራት ብላችሁ የምታምኑ ትባላላችሁ አብና ወልድ መንፈስቅዳስም በሦስ ትነታቸው የተካከሉ ናቸው የወልድ ትስብእት ግን ከመለኮቱ ጋር የተካከለ አይደለም ካላችሁ ከመለኮቱም ጋር የተካከለ አንድ ካልሆነ እነሆ ለሁለት ወገን ከፈላችሁት አንዱን ለታላቅነት አንዱንም ለታናሽነት አደረጋችሁት እናንተኩ የስይጣን እድል ፈንታ የሆናችሁ ከክርስቶስ ከበ ጐቹ መንጋ የተለያችሁ ናችሁ ካልተጠመቁትም ከክርስቲያን ታናናሾች ያነሣችሁ ናችሁ እግዚአብሔር አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ያለውን አጠፋችሁ እንደ ኪሩቤል እንደ ሱራፌልም አላለም እነርሱ ፍጡራን መጽሐፈ ምሥጢር እስመ እሉሰ ፍጡራን አላ ይቤ ከመ እም ኔነመኑኬ ውእቱ እምሥላሴ ዘእንበለ ወልድ ዋሕድ ዘነሥአ ሥጋ እም ወለተ አዳ ምናሁኬ ተረክባ ዕሪናሁ ለትስብእት ምስለ መለኮት ወካዕበ ይቤ በወንጌል አመ ይቤሎ ፊልጸጾስ አርእየናሁ ለአብ ወየአክለነ ውእቱኒ ይቤሎ ዘመጠነዝ መዋዕል ሀለውኩ ምስኬከ ኢያእመርከኒኑ ፊልጸስ ዘርእየ ኪያየ ርእዮ ለአቡየመኑኬ ዘርእዮ ለወልድ ዘእንበለ በት ስብእቱ እስመ መለኮቱሰ ኢያስተርአየ በከመ ኢያስተርአየ መለኮተ አብ እስመ ውእቱ ግዕዘ ህላዌ መለኮተ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስወበእንተ ዘርእየ ትስብእቶ እዕረዩ ምስለ ዘርእየ መለኮተ አቡሁ ወመለኮቱሰ አኮመ ዘያስተርኢ ለግሙራ ዮሐፀ ወካዕበመ ይቤ አነ ውእቱ ኅብስተ ሕይወት ዘወረደ እምሰማያት ቦኑኬ ይሰመይ መለኮት ኅብስተ ዘእንበለ ዳእሙ ሥጋሁእስመ ይቤ እስመ ሥጋየኒ መብልዐ ጽድቅ ዘበአማንወቦኑመ ካዕበ ሥጋዌሁ ወረ ደ እምሰማይ ዘእንበለ ዳእሙ መለኮቱ እስመ ይቤ አልቦ ዘዐርገ ውስተ ሰማይ ዘእንበለ ዘወ ረደ እምሰማይ ወልደ እጓለ እመሕያው እስ መ እጓለ እመሕያውሰ ነአምር ከመ ኢይ ወርድ እምሰማይዳእሙ ለቆ ለርደተ መለ ኮት ኀበ ትስብእት ከመ ኢናተባዕድ ኃይለ እምሥጋዌ ወሥጋዌ እምኃልናሁኬ ኀበዝኒ ዕሪና ዘትስብእት ምስለ መለኮት ጳውሎስኒ ይቤ አኮ ሐዬዶ ዘኮነ እግዚአብሔር አላ አትሒቶ ርእሶ ወተመሲሎ ከመ ገብር ከዊኖ ከመ ብእሲ ተአዚዞ እስከ በጽሐ ለሞት ወሞቱሂ ዘበመሰቀል ወበእን ተዝ አዕበዮ እግዚአብሔር ወጸገዎ ሰመ ዘየዐ ቢ እምኩሉ ስምከመ ለስሙ ለኢየሱስ ይስግድ ኩሉ ብርክ ዘበሰማያት ወዘበምድር ወበቀላያት ዘበታሕቲሃ ለምድር ወኩሉ ልሳን ይግነይ ለኢየሱስ ክርስቶስ እግዚአ ሰብሐት ለእግዚአብሔር አብናሁኬ ደገመ ቋውሎስ ከመ ቃለ ወልድ ዘይቤ ዘርእየ ኪያየ ርእዮ ለአቡየበከመ ኖፕለቄ ርእየተ ሥጋዌሁ ኀበ መለኮተ አብጳቋጳውሎስኒ አርአየ ገጸ ሥጋዌሁ ለወልድ ኀበ አርአያ ገጹ ለአብ እስመ ይቤ ዘውእቱ አርኣያገጹ ለእግዚአብሔር አኮ ሐዶ ዘኮነ እግዚአብሔር አላ አትሒቶ ርእሶ ተመሲሎ ከመ ገብር ከዊኖ ከመ ብእሲ ተአዚዞ እስከ በጽሐ ልሞት ወሞቱሂ ዘበባመሰቀል ፊልያ ናቸውና ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ አለ እንጂ ከአዳም ሴት ልጅ ሥጋን ተዋሐደ ከአንድ ወልድ በቀር ከሥለሴ አንዱ ማን ነው እነሆ የትስብእት ከመለኮት ጋር መተካከል ታወቀ ዳግመኛም በወንጌል ፊልጳስ አብን አሳየንና ይበቃናል ባለው ጊዜ እርሱም ፊልልፅስ ይህን ያህል ጊዜ ከአንተ ጋር ስሆን አላወቅኸኝምን እኔን ያየ አባቴን አይቶታል አለው ይላል እነሆ እኔን ያየ አባቴን አይቶታል ባለ ጊዜ ወልድ ትስብእቱን ከአባቱ መለኮት ጋር አስተካከለው ወልድን በትስብእቱ ካልሆነ በቀር ያየው ማን ነው የአብ መለኮት እንዳልታየ መለኮቱ ግን አልታየም የአብና የወልድ መንፈስቅዱስም መለኮት አነዋወር ጠባይ አንድ ነውና ሰውነቱንም ያየውን የአባቱን መለኮት ካየው ጋር አስተካከለው መለኮቱ ግን መቼም መች የሚታይ አይደለም ዮሐ ዳግመኛም እኔ ከሰማይ የወረደ የሕይወት እንጀራ ነኝ አለ በሥጋው ካለሆነ በውኑ መለኮት እንጀራ ተብሎ ይጠራልን ሥጋዬ እውነተኛ የጽድቅ መብል ነው ብሏልና መለኮቱ ነው እንጂ ሥጋው በውኑ ከሰማይ ወርዷልን ከሰማይ ከወረደ ከሰው ልጅ በቀር ወደሰማይ የወጣ የለም ብሏልና የሰው ልጅ ከሰማይ እንደማይወርድ እናውቃለን ነገር ግን መሰኮትን ከሥጋ ሥጋንም ከመለኮት የተለየ እንዳናደርግ የመለኮትን መውረድ ለትስብእት ቆጠረው እነሆ በዚህም የትስብእት ከመለኮት ጋር መተካከል ተገለጠ ዮሐ ግ ጳውሎስም ነጥቆ እግዚአብሔር የሆነ አይደለም ራሱን ዝቅ አድርጎ አገልጋይ መስሎ ለሞትም እስከሚደርስ እንደሚታዘዝ ሰው ሆኖ ነው እንጂ ሞቱም በመስቀል ሆነ ስለዚህም እግዚአብሔር ከፍ ከፍ አደረገው ለኢየሱስ ክርስቶስ ስም በሰማያት ያለ በም ድርም ያለው በወቅያኖስም ከምድርም በታች ያለ ጉልበት ሁሉ እንዲሰግድለት አንደበትም ሁሉ የክብር ጌታ ለሆነ ለኢየሱስ ክርስቶስ ይገዛ ዘንድ እግዚአብሔር ከስም ሁሉ የሚበልጠውን ስም ሰጠው አለ እነሆ እኔን ያየ አባቴን አይቶታል ያለውን የወልድን ቃል ደገመው የሥጋውን መታየት ለአብ መለኮት እንደቆጠረ ጳውሎስም የወልድን የሥጋውን መልክ ለአብ የፊቱ መልክ ምሳሌ አድርጎ አሳየ ይኸውም የእግዚአብሐር የፊቱ መልክ ነው ነጥቆ እግዚ አብሔር የሆነ አይደለም ራሱን ዝቅ አድርጎ አገ ልጋይ መስሎ ለሞትም እስክሚደርስ እንደ ሜታዘዝ ሰው ሆኖ እንጂ ሞቱም በመስቀል ነው ብሏልና። ሙሙሙ ነበረ አዳም ወስተ ገነት እምኢተወልደ መድኃኒነ እማርያም ወእምኢኮነ ዘርአ ሙላድ ውስተ ገነተ ተድላ እስመ በሥርዓተ ሰማይ ህልዋን እለ የኀድሩ ውስቴታእመሰኬ ይደሉ በዓጸደ ገነት ሩካቤ ብእሲ ወብእሲት እምአእመራ አዳም ለብ እሲቱ እስመ ነበሩ ህየ መጠነ ዓመት እስመ ዓጸደ ገነትሰ መካነ ቅዳሴ ውእቱ ወኢይትክህል በውስቴታ ከመ ይትገበር ሕገ ሥጋ ወደምወዘ ከመሰ ነበሩ ውስተ ገነት መጠነ ሱባዔ ዓመታት ይትረከብ በመጽሐፈ ኩፋሌ ዘከመ ነገሮ ለሙሴ መል አከ ገጽወተደምሮሰ ኢተደመረ አዳም ምስ ለሔዋን ዘእንበለ እምድኅረ ወፅኡ እም ገነት ወንሕነኒ እምኢኮነ ዘመዶ ለእግዚአብሔር በሥጋ ኩፋ መስለከኑ ኦ አብድ ዘኢያእመረ እግዚአብሔር እምቅድመ ይልሐኮ ለአዳም ከመ የዐሉ ትእዛዞ ወይበልዕ እምዕፀ ዕልወት ለእመሰኬ ኢያእመረ እግዚአብሔር ከመ ይትወለዱ ኃጥአን እም አዳም ለምንትኬ አስተ ዳለዋ ለገሃነም ከመ ትኩኖሙ ማኅደረ ለእለ ኢገብሩ ፈቃዶወእመሰ ኢያእመረ ከመ ይትወለዱ ጸድቃን እም አዳም ለምንትኬ እስ ተዳለዋ ለገነተ ተድላ ከመ ትኩኖሙ ርስተ ለአለ ዐቀቡ ትእዛዞ አእመረኬ እግዚአብሔር እምቅድመ ይፍጥሮ ለእጓለ እመሕያው ከመ ይኤብስ በዐሊወ ትአዛዙወበእንተዝ ይቤ እስመ ሥዩም ውስተ ልቦሙ ለእጓለ እመ ሕያው እኪት እምንኡሶሙ በኩሉ ጊዜ ካዕበመ አእአመረ እግዚአብሔር ከመ ይት ወለድ እምወለተ አዳም ወይሬስዮ ዕሩየ ምስለ መለኮቱ ለሥጋ ዘነሥአ እምኔሃ ወበእንተዝ ይቤ አዳም ኮነ ከመ አሐዱ እምኔነ ዮጊ ያሌዕል እዴሁ ወይበልዕ እምውኣቱ ፅፀ ሕይወት ወየሐዩ ለዓለም ናሁኬ ተዐውቀ ከመ ዕሩየ ኮነ ትስብእት ምስለ መለኮት በከመ ነፒር አቅደምነ በከመ ስምዓ ኮነ ጳውሎስ እንዘ ይብል አኮ ሐዩዬዶ ዘኮነ እግዚአብሔር አላ አትሒቶ ርእሶ ወተመሲሎ ከመ ገብር ከዊኖ ከመ ብእሲ ተአዚዞ እስከ በጽሐ ለሞት ወሞቱሂ ዘበመስቀል ፊል አእምርኬ ኦ አብድ ከመ ኢተእኅዘ መለኮትለሥልጣነ ሞት እስመ በእ ንተ ትስብእቱ ዘንተ ይቤ ሐዋርያወእምዝ ያተሉ ወይቤ ወበእንተዝ አዕበዮ እግዚአ ብሔር ወጸገምዎ ስመ ዘየዐቢ እምኩሉ ስሰም ከመ ለስሙ ለኢየሱስ ይስግድ ኩሉ ብርክ ዘበሰማያት ወበዘምድር ወዘበቀላያት ዘመትሕ ባልተወለደ በተድላ ገነትም የትውልድ ዘር ባልሆነ ነበር በውስጧ የሚያድሩት በሰማይ ሥርዓት ይኖራሉና በገነት አፀድ የወንድና የሴት ሩካቤ የሚገባ ቢሆን ኖሮ አዳም ሚስቱን ባወ ቃት ነበር ስባት ዓመት በዚያ ኖረዋልና የገነት አፀድስ የምስጋና ሥፍራ ነው በውስጧም የሥጋና ደም ሕግ ይደረግ ዘንድ አይቻልም በገነት ሰባት ዓመት ያህል እንደኖሩስ በመጽሐፈ ኩፋሌ መልአከ ገጽ ለሙሴ እንደነገረው ተጽፏል የሥጋ መቋራረብን ግን ከገነት ከወጡ በኋላ ካልሆነ በቀር አዳም ከሚስቱ ጋር አልተቀ ራረበምአኛም በሥጋ ለእግዚአብሔር በመድ ባልሆንን ነበር ኩፋ አንተ ሰነፍ እግዚአብሔር አዳምን ከአፈር ሳያበጀው አስቀድሞ ትእዛዙን ተላልፎ ከፅፀ ሕይወት እንደሚበላ ያላወቀ ይመስል ሀልን እግዚአብሔር ከአዳም ኃጢአተኞች እንደሚወለድ ያላወቀስ ቢሆን ፈቃዱን ሳል ፈጸሙ ማደሪያ ትሆናቸው ዘንድ ገፃነምን ለምን አዘጋጃትጸድቃንም ከአዳም እንደሚወለዱ ካላ ወቀ ትእዛዙን ለጠበቁት ርስት ትሆናቸው ዘንድ ስለምን ተድላ ገነትን አዘጋጃት አግዚአብሔር የሰውን ልጆ ሳይፈጥረው አስቀድሞ ትእዛዙን በመተላለፍ እንደሚበድል ዐወቀ ስለዚህም ከታናሽነታችቸው ጀምሮ በጊዜ ሁሉ ክፋት በሰው ልጆች ልብ ወስጥ ነግሣልና አለ ዳግመኛም እግዚአብሔር ከአዳም ሴት ልጅ እንደሚወለድ ከእርሷ የነሣውንም ሥጋ ከመለኮቱ ጋር የተካከለ እንደሚያደርገው አወቀ ስለዚህም አዳም ከእኛ እንደ አንዱ ሆነ ገናም እጁን አንሥቶ ከዚህ የሕይወት ዛፍ ይበላል ለዘላለምም ሕያው ይሆናል አለ እነሆ አስቀድመን እንደተናገርን ትስብእት ከመለኮት ጋር የተካከለ እንደሆነ ታወ ቀ ጳውሎስ ነጥቆ እግዚአብሔር የሆነ አይደለም ራሱን ዝቅ አድርጎ አገልጋይ መስሎ እን ደሚሜታዘዝ ሰው ሆኖ እስከ ሞትም ደርሶ እንጂ ሞቱም የመስቀል ላይ ሞት ነው አለ ፊልሄ ሰነፍ ሆይ መለኮት በሞት ሥልጣን እንዳልተያዘ ዕወቅ ሐዋርያው ይህን ስለትስብእቱ ተናግሯልና ከዚህም አያይዞ ስለ ዚህም እግዚአብሔር ከፍ ከፍ አደረገው ከስምም ሁሉ የሚበልጠውን ስም ሰጠው ለኢየሱስ ክርስቶስ ስም ጉልበት ሁሉ ይሰግድ ዘንዴ በሰማያትና በምድር በውቅያኖስና ከምድርም በታች ያሉትም ሁሉ ኢየሱስ ክርስቶስ የክብር መጽሐፈ ምሥጢር ያ አ ቴሃ ለምድርከመ ኢየሱስ ውእቱ እግዚአ ስብሐት ለእግዚአብሔር አብሶበሰ ኢኮነ ዕሩየ ትስብእቱ ለወልድ ምስለ መለኮቱ እፎኬ ተሐበለ ጳውሎስ ከመ ይበል እግዚአ ስብሐት ለእግዚአብሔር አብናሁኬ አዕረዮ ለትሥ ጉተ ወልድ ምስለ መለኮተ ወላዲ ገብርኤ ልኒ ይቤላ አመ ዜነዋ ትወልዲ ወልደ ኢ ይቤ ትወልዲ መለኮተ ወካዕበመ ኢይቤ ትወልዲ ትስብእተአላ ይቤ ትወልዲ ወልደ እን ዘያሬኢ ገጸ ዘፍና ትስብእት ወመለኮት ሉቃ ወድንግልኒ አመ ወለደቶ አኮ በክልኤ ፍና ተዐቱረ በማኅፀን ከመ ሕፃን ንኡስ ከመ ኢይጸራዕ ሥርዓተ ሕፃናት ህልው መለኮቱ በህየ ወበአጽናፈ አጽናፍኒ እንዘ ይመልእ በኩሉሄ ከመ ኢይጸራዕ ዕበየ ኃይል ዘልማድ ጸረቶ እንዘ ውእቱ ይጸውራ ወለከዊነ እምደለወቶ እንዘ ውእቱ አቡሁ ለዓለም ወአምጻኢሁ እምኀበ አልቦ ወኢሀሎ ተወልደ እንዘ ኢይትነሠት ማኅተመ ድንግ ልናሃወበዝ አእመርነ ከመ እግዚአብሔር ውእቱ ዘተወልደ እምኔሃእስመ ሰብእሰ ኢይ ክል ወጺአ እንተ ዕፅው ፕኅት ዘእንበለ በጽም ረተ መለኮት ተሐቅፈ በአብራኪሃ ወተገሰ በአእ ዳዊሃወበዝ አእመርነ ከመ እጓለ እመሕያው ውእቱ ዘተዐቀሩረ በሑቃፌሃወበዝ አእመ ርነ ከመ እጓለ እመሕያው ውእቱ ዘይፈጽማ ለሥርዓተ ደቂቅ እስመ አልቦ ዘይክል ገሲሶቶ ለእሳተ መለኮት ዘእንበለ በጽምረተ ትሰብእ ትነቅዐ ሐሊብ እም አጥባቲሃ ለድንግል እን ተ ኢተአምር ብአሴወበዝ አእመርነ ከመ አምላክ ውኣቱ ዘተወልደ እምኔሃ እስመ አልቦ ዘይክል አንቅዖ ሐሊብ እምአጥባተ ድን ግል ዘእንበለ ዘአንቅዐ ማየ እምኩኩሐ ኮሬብ ወአልቦ ካዕበ ዘይትሐፀን በሐሊበ ድንግል ዘእ ንበለ እግዚአብሔር ባሕቲቱ ዘኀደረ ውስተ ከርሠ ድንግልናሁኬ አምሳክ ወሰብእ በአሐዱ ፍና ወካዕበ አርአየ ጽምረተ መለኮት ወትስብእት በፈለገ ዮርዳኖስ ደነነ ለተጠምቆ በሕገ ትስብእት ወኣብ ስምዐ ኮነ ሎቴ እንዘ ይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ወሎቱ ሰምዕዎ ሰምዐ ኮነ በእንተ ዋሕድ ኢፈለጠ በእ ንተ መለኮቱ ወኢበእንተ ትስብእቱ አላ በ ጽዋ ዓ ይቤ ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር ማቴር የድንግልናዋን ጌታ እንደሆነ ዐውቀው ለእግዚአብሔር አብ ይሰግዱ ዘንድ የወልድ ትስብእት ከመለኮቱ ጋር የተካከለ ካልሆነ ጳውሎስ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ የክብር ጌታ ይል ዘንድ እንደምን ደፈረ እነሆ የወልድን ሰውነት ከወላጁ መለኮት ጋር አስተካለው ገብርኤልም የምሥራቹን በነገራት ጊዜ ወንድ ልጅ ትወልጂያለሽ አላት መለኮትን ትወልጂያለሽ አላላትም የትስብእትንና የመለ ኮትን ነገር አንድ ወገን አድርጎ ሲያሳይ ወንድ ልጅ ትወልጂያለሽ አለ እንጂ ሉቃቶወ ድ ድንግልም በወለደችው ጊዜ በሁለት ወገን አይደለም የሕፃናት ሥርዓት እንዳይጓደል እንደ ታናሽ ሕፃን በማኅፀን ተፀነሰ መለኮቱም የባሕርይ የሆነ የኃይል ጌትነት እንዳይጓደል በዳርቻዎች በሥፍራም ሁሉ የመላ ሆኖ የመላ ቢሆንም በዚያ ነበረ የሚሸከማት እርሱ ሲሆን ለእናቱ ተገባችው ዓለምን ካለመኖር ከሌላም ነገር ያመጣው ማኅተም ሳይለጥ ከእርሷ ተወሰደበዚህም ከእርሷ የተወለደ እግዚአብሔር እንደሆነ ዐወቅን ሰው ግን ያለመለኮት መዋሀድ በተዘጋ ደጃፍ መውጣት አይቻለውምና በጉልበቶቿ ታቀፈ በእጆቿም ተዳሰሰ በዚህም በእቅፏ የታቀፈ እርሱ የሰው ልጅ እንደሆነ አወቅን በዚህም የሕፃናትን ሥርዓት የሚፈጽማት እርሱ የሰው ልጅ እንደሆነ አወቅን ያሰ ትስብእት አንድነት የመለ ኮትን እሳት መዳሰስ የሚችል የለምናወንድ ከማታውቅ ከድንግል ጡቶች ወተት ፈሰስ በዚህም ከእርሷ የተወሰደው አምላክ እንደሆነ ዐወቅን ከኮሬብ አለት ውኃን ካፈለቀው በቀር ከድንግል ጡቶች ወተት ማንቃት የሚቻለው የለምና ዳንመኛም በድንግል ማኅፀን ካደረ ከአግዚአብሔር ብቻ በቀር በድንግልና ወተት የሚያድግ የለም እነሆ አምላክና ሰው በአንድ ወገን ናቸው ዳግመኛም የመሰኮትንና የትስብ እትን አንድነት በዮርዳኖስ ወንዝ ገለጠ በሰውነት ሕግ ለመጠመቅ ጉንበስ አለ አብም የምወደው ልጄ ይህ ነው እርሱን ስሙት ብሎ መሰከረለት ስለ አንዱ መሰከረ ስለ መሰኮቱ ለይቶ አልተናገረም ትስብአእአቱንም አልለየም በአንድ አጠራር የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ እንጂ ማቴር መጽሐፈ ምሥጢር ፌኑቢቢ ሲን እሲንን ኢመኣጳሙሥልሠመሠፅ። የዚህች ቃል ትርጓሜ ምንድር ነውእናንተ ልባችሁ የደነዘዘ ጆሮአችሁ መስማት ዓይናችሁም ማየት የተሳ ፖ መጽሐፈ ምሥጢር ዓይንልብብክሙ ወኢትሔልይዎ ለዘተሰብ አ እም ወለተ አዳም አቡክሙእዝን ብክሙ ወኢታጸምኡ ቃለ ነቢያት ዘተነበዩ በእንተ ሥጋዌሁአዕይንት ብክሙ ወኢትኔጽሩ ግጻ ዌ መጻሕፍት ዘተጽሕፈ በእንቲአሁትብሉኑ ከመ ቃል ሥጋ ኮነ ለምንትኬ ፈቀደ ሥጋዌ እማርያም ቦኑ ክልዔ ሥጋዌ ጵ ዘይ ቀድም ወጵ ዘይዴኃር ዓው ሐሰ ሎቱ ለወልደ እግዚአብሔር ኢተሠገወ ዘእንበለ እማርያም ስምዑ እን ግርክሙ ፍካሬሁ ለብሂለ ነገር ውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ ወኃደረ ሳዕሌነ ውእቱ ቃል ሥጋ ኮነ ይተረጐም በሥጋዌዊ ቃል እምቅድስት ድንግልወኃደረ ላዕሌነ ይተረጐም ኀበ ኃዲ ረ ጸጋ ክርስቶስ ላዕለ ሐዋርያት በከመ ይቤ ለሏሁ በወንጌል አነ እሄሱ ምስሌክሙ በኩሉ መዋፅልአኮ ዘይሄሉ ክርስቶስ ምስለ ሐዋርያት አላ ምስለ ኩሎሙ እለ የአምኑ ቦቱ በቃሎሙ በከመ ይቤ ለሊሁ ለዘያፈ ቅረኒ ያፈቅሮ አቡየ ንመጽእ ወነኀድር ምስ ሌሁ ወንገብር ምዕራፈ ኀቤሁ ዮሐፀ አእምሩኬ ኦ አብዳን ከመ ኢተ ሠገወ ክርስቶስ እምቅድመ ይኅድር ውስተ ማኅፀና ለማርያም ወባሕቱ ኢሥግው ኀደረ ዘእንበለ ዘርአ ሙላድ ዘልማደ ብእሲ ወብ እሲት ዘኢልማደ አንስት ገብረ ላቲ ለእሙ ከመ ትጽንስ ዘእንበለ ዘርአ ብእሲ ወዘኢ ልማድ ተፀንሶ ገብረ ለርእሱ ከመ ይትወለድ እምኔሃ ዘእንበለ አብ ምድራዊወልድ ብሕ ትው ለአቡሁ ዘአልቦ እጭ ወኢኣኅት ዘኢ ይትበሀል በእንተ ልደቱ እማእዜ ወህሀህሳዌሁ እስከ ማእዜ ግጽው በመልክዐ አቡሁ አርአያ ወጸዳል ዘህላዌ ወሳዲሁ ወዕሩየ ስብሐት ዕሩየ ሕሉና ወዕሩየ መንግሥት ወበደኃሪ መዋዕል ዘተወልደ በሥምረቱ ወበሥም ረተ አቡሁ ወበሥምረተ መንፈስቅዱስ ባሕቲቱ ቃል ዘእምባሕቲታ ድንግል ባሕቲቱ ኃይል ዘእምባሕቲታ ወለተ ዳዊት እንተ ትትገሰስ ባሕቲቱ መንፈስ ዘኢያስተርኢ ዘእምባሕቲታ ብእሲት ወእቱመ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘአርዮስ ኀለዮ ለከዊነ ፍጡር ወእለ ተለዉ ትምህርቶ ተሰምዩ አርዮሳውያነ ውእቱመ ኢየሱስ ክርስቶስ ሸንስጥሮስ ኀለዮ ክመ እም ነቢያት ወእለ ተለዉ ነው በዚህም ትስታላችሁን ልብ አላችሁ ከአባታችሁ ከአዳም ሴት ልጅ ሰው የሆነውን ግን አታስተውሉትምጆሮ አላችሁ ነቢያት ሰው ስለመሆኑ የተናገሩትን ግን አታዳምጡም ዓይ ኖች አሉአችሁ ስለእርሱ የተጻፈውን የመጻ ሕፍት ክፍል ግን አትመለከቱም ቃል ሥጋ እንደሆነ በማርያምም እንዳደረ ትናገራላችሁን ቀድሞውንም ሥጋ ከሆነ ስለ ምን ከማርያም በሥጋ መወለድን ፈለገ ሁለት ሰውነት አንዱ የሚቀድምአንዱም ኋለኛ የሆነ አለውን ጓ ይህስ ሐሰት ነው የእግዚአብሔር ልጅ ከማርያም ካልሆነ በቀር በሥጋ አል ተወለደም ስሙ ያም ቃል ሥጋ ሆነ በእኛም ላይ አደረ የሚለውን ቃል ትርጓሜ ልንገራ ችሁ ቃል ሥጋ ሆነ ያለው ከቅድስት ድንግል በሥጋ በመወለዱ ይተረጉማል በእኛም ላይ አደረ ያለው የክርስቶስ ጸጋ በሐዋርያት ላይ በማደሩ ይተረጐማል እርሱ ባለቤቱ በወንጌል በጊዜ ሁሉ እኔ ከእናንተ ጋር እሆናለሁ እንዳለ ክርስቶስ ከሐዋርያት ብቻ ጋር የሚኖር አይደ ለም በእነርሱ ትምህርት ምክንያት ከሚያም ትበት ሁሉ ጋር እንጂእርሱ ባለቤቱ የሚወደኝን አባቴ ይወደዋል መጥተንም ከእርሱ ጋር እናድ ራለን በእርሱ ዘንድ ማረፊያ እናደርጋለን እን ዳለ ዮሐ ሰነፎች ሆይ ክርስቶስ በማርያም ማኅፀን ከማደሩ አስቀድሞ ሰው እንዳልሆኘ ፅወቁ ዳሩ ግን ሥጋ ያልለበሰ እርሱ በሥጋውያን ሴት ልጅ ማኅፀን አደረ በወንድና በሴት ልማድ ያለ መዋለጃ ዘር እንድትድንስ የሴቶች ልማድ ያልሆነውን ለእናቱ አደረገላት ከእርሷ ያለ ምድራዊ አባት ይወለድ ዘንድ የተለመደ ያልሆነውን ለእናቱ አደረገሳት ከእርሷ ያለ ምድራዊ አባት ይወለድ ዘንድ የተለመደ ያልሆነውን መፀነስ ለራሱ አደረገ ወንድምና እኅት የሌሱት ለአባቱ አንድ ብቻውን የሆነ ወልድ ስለመወለዱ ከመቼ ጀምሮ ነው ስለ አነዋወሩም እስከመቼ ድረስ ነው የማይባል በአባቱ መልክ የተገለጠ የወላጁም ህልውና ምሳሌነት ብርሃን ነው። ናሁኬ ኀበረ ቃለ መዝሙር ምስሰ ዘይብል አንተ ካህኑ ለዓለም በከመ ሚመቱ ለመልከጹዴቅአስመ ክርስቶስ አፍለሰ ክህነተ እምደቂቀ አሮን ወአወፈየ ለአሕዛብ በክመ ይቤ ጳውሎስ እምከመሰ ፈለሰት ኦሪቶሙ ትፈልስ ክህነቶሙ ማቴፅቋ ዕብ ቋ ንግባእኬ ኀበ ጥንተ ነገር በአቡነ አዳም ወዘእምነ ሔዋንትብል ቅድስት ኦሪት በእንተ ሔዋን ወመልአ ሥጋ መካና ወነደቃ ወአምጽኣ ጎበ አዳም ወይቤ አዳም ሥጋ እምሥጋየ ወዐ ጽም አምዐጽምየ ዛቲ ለትኩነኒ ብእሲትየ እስመ እምታ ወፅአት ብእሲትወበእንተዝ የኅድግ ብእሲ አባሁ ወእሞ ወይተልዋ ለብእሲቱ ወይከ ውኑ ክልዔሆሙ ሥጋ ዘፍ ማቱዘ ከአዳም ጎን የምታስተው ሔዋን ወጣች ከጌታ ኢየሱስም ጎን አዳምን የሚያድነው የጠራ ውኃና ቀይ ደም ወጣ ኢየሱስ ክርስቶስም ለሁለታቸውም ኃጢአቶች ፍዳ ሁለት ምንጮችን አፈለቀ አንዱን ለጥምቀታቸው አንዱንም ለማኅ ተማቸውና ለቁርባናቸውማበጀትን ግን ሔዋንን አበጃት ለፍጡራን ከሌላ ነገር አምጥቶ መውለድ ስለማይቻላቸው በሌለችበት ይወልዳት ዘንድ አደ ቻለውምና እግዚአብሔር ሔዋንን ልጅ ያይደለ እኅት ልትሆነው ወደ አዳም አመጣት ይህንንም በመከተል በአባቶች ዘንድ የሙሴ ሕግ እኅትን ማግባት አእስክትከለክል ድረስ እኅታቸውን አገቡ ልጆቻቸውን ግን አላገቡም ሎጥ ግን በስካር ልቡን ከማጣቱ የተ ነሳ በእንቅልፍ ተረት እስኪተረትበት ድረስ ሴቶ ች ልጆቹ ወይን አጠጡት ከእነርሱም ጋር ተኛ ነገር ግን ሲተኙም ሲነጮም አላወቀምሁለቱ ም ፀነሱ ልጆችንም ወለዱ ታላቂቱ ሞአብ አለ ችውሞአብም ማለት ከአባቴ የተወለደ ማለት ነው ታናሽቱም አሞን አለችው አሞንም ማለት ከወገኔ የተገኘ ማለትነውየሞአብ ልጆች ሞአባ ውያን ተባሉ የአሞንም ልጆች አሞናውያን ተብ ለው ተጠሩስለዚሀም የከበረች ኦሪት የሞአብ ወገን የአሞንም ወገን እስከ ሦስትና አራት ትውልድ ለዘላለሙም ወደ እግዚአብሔር ቤት አይግባ አለች ዘፍቋዳቋቋቿ ዘ ኦሪት ወደ እግዚአብሔር ቤት ከመግባት ከለከለቻቸው ዛሬ ግን ንፁሆች ናቸው ከሞአብ ዘር በክርስቶስ ሰው መሆን ውስጥ ተቀላቅሏልናሞአባዊቷ ሩት ለባዖስ ተድራለችና ከእርሷም ኢዮቤድ ተወለደ ኢዮቤድም ዕሜይን ወለደው ዕሜፄይም ዳዊትን ወለደው ከዳዊትም ዘር የድኅነታችን ቀንድ ክርስቶበ ተነሣልን ስለዚህም በመዝሙር ካህኑ ሞአብ ተስፋዬ ነው አለእነሆ የመዝሙሩ ቃል አንተ እንደመልከጴጹዴቅ ሹመት ለዘላለም ካህን ነህ ከሚለው ጋር ተባበረ ክርስቶስ ክህነትን ከአሮን ልጆች አሳለፈ ጳወሎስም ኦሪታችው ካለፈች ክህነታቸውም ታልፋለች ብሎ እንደተናገረ ለአሕ ዛብ ተሰጠች ማቴጸድ ዕብ ወደቀደመው የአባታችን አዳምና የእና ታችን ሔዋን ነገር እንመለስየከበረች ኦሪት ስለ ሔዋን ሥፍራዋንም በሥጋ ዘጋው የ ም አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት ወደ አዳምም አመጣት አዳምም ይህች ሥጋ ከሥጋዬ አጥን ትም ከአጥንቴ ናት እርሷም ሚስቴ ትሁንልኝ ሴት ከባሏ ተገኝታለችና አለሰስለዚህም ሰው አባ ቱንና እናቱን ይተዋል ሚስቱንም ይከተላል ሁለ ቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ አለች ዘፍ ማቴ መጽሐፈ ምሥጢር ነፍሐ እግዚአ ኢየሱስ ውስተ ገጸ አርዳኢሁ ለውሂዐ መንፈስ ቅዱስ ወመንፈሰ ሕይወትሰ ዘተነፍሐ ውስተ ገጹ ለአዳም መንፈሰ አስብኦ ውእቱ ዘይፈልጦ ለሰብኤ በልቡና እምክዊነ እንሰሳ ኀበ ከዊነ አጓለእመሕያውውእቱሰ ይትረከብ ኀበ ጥሙቅኒ ወጎበ ኢጥሙቅኒ እስመ ተቶስሐ ምስለ ጠባይዐ እንለ እመሕያው ወአመ ኖኅኒ ይቤ እግዚአብሔር ብዝት ወተባዝት ወምልእዋ ለምድር ወበዝኒ አእምሩ ከመ አልቦ ተልሕኮ ወኢንሥአተ መንፈሰ ሕይወትተጸርዐ ንሥአ ተ መንፈስ ሕይወት በእምነ ሔዋን እስመ ንሥ አተ መንፈሰ ሕይወት ዘአዳም በተዓ ወተልሕ ኮስ ተልሕኩት እስመ አልባቲ እም ከመ ትት ወለድወበቃየልሰ ተጸርዐ ተልሕኮሂ ወንሥአተ መንፈሰ ሕይወትሂ እም እግዚአብሔር እስመ መንፈሰ ሕይወት ዘአቡሁ ወእሙ በቀዖ ጅ እመሰ ጠባይዐ አዳም ወሔዋን ኮ ነኪረ ዘዘዚአሁ እምኮኑ ነኪራነ ውሉዶሙ በከዎ አእዱግ ተባፅት የዐርጉ ላዕለ አፍራስ አአኑ ወይትወለሰዱ እምኔሆሙ እአብቅልትወአብቅረ ትሰ ኢይክሉ ወሊደ እስመ በጥበበ እጓለ እመሰ ያው ኮነ ልደቶሙ አእምጠባይዐ ክልዔ ዘመድ ወእመሰ ዐርጉ አፍራስ ላዕለ አፍራስ ወአእዱግነ ላዕለ አእዱግ ኢይጸራዕ ልደት ለዘርአ ክርኦሙ እስመ በሥርዓተ እግዚአብሔር ኮኑ ህልዋነ ወበእንተዝ ጠቢበ ጠቢባን እግዚአ ብሔር ገብረ ጠባይዒሃ ለሔዋን እምጠባይዐ አዳም ከመ ኢይኩን ነኪረ እም ወበውሉ ዶመ ተፈጸመ ዘተብህሰ ወይከውኑ ክልዔሇሙ ሥጋወኢይትበሀሉ እንከ ደቂቆሙ ውሉደ አቡሆሙ በሥጋሆሙ ወውሉደ እሞሙ በመን ፈሶሙ ወዓዲ ኢይትበሀሉ ውሉደ እሞሙ በሥ ጋሆሙ ወውሉደ አቡሆሙ በመንፈሶጮ እስመ ሥጋ ወደም ወዐጽም ወአሥራው ነፍስ ወመን ፈሰ ሕይወት ዘክልዔሆሙ ተቶሲሖ ይከውን ሕፃነ አመሂ ሮስ ወእመሂ ወለት በዘከፈሎ እግዚአብሔር ወእመሰ ኢኮነ ሥምረተ አግዚአብሔር ይትዐዖፆ ሙላድ በተጽፋቀ ማኅፀን በከመ ኮኖን ለሳራ ወለርብቃ ወለራሔል ወለሳራሰ ዕፁብ ልጆችን ከመውለድ በቀር የባልና የሚስት ሥጋ አንድ መሆን ምንድን ነው የወንድ ባሕርይ ከእርሷ የመዋለጃ ዘር ጋር ተቀሳቅሎ በሴቲቱ ማኅፀን ውስጥ በሚፀነስ የዘር ጠብታ ከጭኑ ይፈስሳልበእግዚአብሔርም ፈቃድ ሕፃን ይሆናል በመሠራት አይደለም በሕይወት እስት ንፋስም እፍታ አይደለም የሕይወት እስትንፋስ ጌታ ኢየሱስ መንፈስቅዱስን ለመስጠት በደቀ መዛሙርቱ ፊት ላይ እፍ እንዳለ ለምእመናን የሚሰጥ የምስጋና መንፈስ አይደለምና በአዳም ፊት ላይ እፍ የተባለ የሕይ ወት እስትንፋስ ሰውን በልቡና ከእንስሳት የሰው ልጅ ወደመሆን የሚያመጣው ሰው የመሆን መንፈስ ነውእርሱም በተጠመቀውም ባልተጠ መቀውም ዘንድ ይገኛል ከሰው ልጅ ባሕርይ ጋር ተዋህዷልናበኖኅም ጊዜ እግዚአብሔር ብዙ ተባዙ ምድርንም ሙሉአት አለ በቢህም በእጅ መሠራት የሕይወት እስት ንፋስንም መቀበል እንደሌለ ዕወቁ የሕይወት እስትንፋስን መቀበል በእናታችን በሔዋን ተቋር ጧልየአዳም የሕይወት እስትንፋስን መቀበል በቅቷልና በእጅ መሠራትን ግን ተሠራች ትወ ለድ ዘንድ እናት የለቻትምናበቃየል ግን በእጅ መሠራትም የሕይወት እስትንፋስን ከእግዚአ ብሔር መቀበልም ተቋርጧል የአባና የእናቱ የሕይወት እስትንፋስ በቅቶታልና የአዳምና የሔዋን ባሕርይ ለየራሱ የተስያየ ቢሆንስ ኖሮ ወንዶች አህዮች ሴቶች ፈረሶች ላይ እንደሚወጡ ከእነርሱም በቅሎዎች ጓንኗሚወለዱ ልጆቻቸው የተለያዩ በሆኑ ነበር በዋሎዎች ግን መወለዳቸው ከሁለት ወገኖች በስው ልጆች ጥበብ ነውና መውለድ አይችሉም ፈረሶች በፈረሶች ላይ አህዮችም በአህዮች ላይ ቢንጠላጠሉ ሰልጅ ልጆቻችው መውለድ አይቋረ ጥም በእግዚአብሔር ሥርዓት የተወለዱ ናቸውና ስለዚህም የጥበበኞች ጥበበኛ እግዚ አብሔር አንዱ ከአንዱ የተለየ እንዳይሆን የሔ ዋንን ባሕርይ ከአዳም ባሕርይ ፈጠረ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ የተባለውም በልጆቻቸው ተፈጸመከእንግዲህ ልጆቻችው በሥጋቸው የአ ባታቸው በነፍሳቸው የእናታቸው ልጆች አይ ባሉምዳንመኛም በሥጋቸው የእናታቸው በነፍ ሳቸው የአባታቸው ልጆች አይባሉምሁለ ታቸው ሥጋና ደም አጥንትና ጅማቶች ነፍስና የሕይወት እስትንፋስ ተዋህዶ ወንድም ቢሆን ሴትም ብትሆን እግዚአብሔር ባደለው ገንዝብ አንድ ሕፃን ይሆናልና እግዚአብሔር ፈቃድ ካልሆነ ግን በሳራና በያዕቆበ በራሔልም እንደሆነባቸው በማኅፀን መጥበብ የመውለጃ አካል ይዘጋል ና መጻ ዊጃ ጃቿፓ ጆጽ ፎሌ ግብር ተሠርዐ ላቲ እምኀ እግዚአብሔር እስ መ ለዕፅ ይቀድም ጽጌ ወይተልዎ ፍሬ ወለአ ንስትኒ ይቀድሞን ጽጌ ደመ ትክቶ ወይተልዎን ፍሬ ውሉድፎ ወለዕፅሰ እምክመ ተነግፈ ጽጌሁ ወየብሰ ቂጽሉ ወአይትረከብ ፍሬ በላዕሌሁ ወለ አንስትኒ እምከመ በጠለ ደመ ትክቶሆን በርስዓን እምድኅረዝ ኢይረክባ ውሉደ እስመ ኀለፈ መዋዕሊሆን እስመ አርአያ ጽጌ ውእቱ ደመ ትክቶሆን ዝፍ ትብል ቅድስት ኦሪት ወኀደጋ ለሳራ ትክቶ አንስትወእንዘ ይረፍቅ እግዚአብሔር ምስለ አብርፃም ኀበ ፕኅተ ሐይመት ቀትረ ወይቤሎ እግዚአብሔር ለአብርሃም ኣመ ከመ ዮም ገቢእይ ኀቤከ ትፄሉ ሳራ ምስለ ውሉድ ወሰሐቀት ሳራ በውስተ ሐይመታ ወይቤሎ እግ ዚአብሔር ለአብርሃም ምንተ አስሐቃ ለሳራ ወትቤ ኢሰሐቁ እስመ ፈርሀት ወይቤላ እግዚአ ብሔር ለሳራ እስመ ሰሐቂ ወትቤሲ ዓዲየኑ እወልድ ወእግዚእየኒ ልህቀ አማንኑ እወልድ ወናሁ ረሳዕኩ ቦኑ ነገር ዘይሰአኖ ለእግዚአብ ሔር ዘፍድ ወአምዝ ፀንሰት በክመ አሰፈዋ እግዚአብሔር ዝሰ ፍሬ በረከት ውእቱ በእንተ ፍሬ ጽድቁ ሰአብርፃም ወበእንተ ርብቃኒ ጸለየ ይስሐቅ እስመ መካነ ኮነት ወሰምዐ እግዚኣብ ሔር ስእለቶ ወፀንሰት ርብቃ ክልዔ ደቂቀ ወይትሐወሱ ደቂቃ በውስተ ክከርግወሖረት ትለአል ኀበ እግዚአብሔር ወይቤላ እግዚአብ ሔር ሕዝብ ሀለዉ ውስተ ከርሥኪ ወ ሕዝ ብ ይወጽኡ እምከርስኪወሕዝብ እምሕዝብ ይቴይስ ወዘየዓቢ ይትቀነይ ለዘይንእስ። ናሁኬ መንፈሰ ወልድ ውስተ ውእቱ ሠረገላ ወሶበ የሐውሩ የሐውር ወአመ ይቀውሙ ይቀውም ወሶበ ይትነሥኡ ይትነሣእ ምስሌሆሙ አስመ መንፈሰ ሕይወት ቦ ውስተ ውእቱ ሠረገላ ናሁኬ መንፈስቅዱስ ውስተ ውእቱ ሠረገሳ ወኢያብአ ቃለ ማእከለዝ ፍና ካልእ ነገር ዘእንበለ እም ኀበ ካልኡ የ ወእምካልኡ ኀበ ሣልሱ ወፍካሬሁሰ እምንጻሬ መንፈስ አብ ኀበ ንጻሬ መንፈሰ ወልድ ወእምንጸሬ መንፈስ ወልድ ኀበ ንጻሬ መንፈስ ቅዱስ እስመ መንፈስቅዱስ ብሂል ኃይለ መሰኮት ዘኢይሕገሰስ ወእምድኅረዝ ኢደገመ » ብሂሰ መንፈስ ሕይወት ቦ ውስተ ውእቱ ሠረገላ ከመ ኢይኩን ርባዔ እስመ መለኮተ ኣምላክነ ኢርቡዕ ውእቱ አላ ሥሉስ ውእቱ ዘበኔ አምልኮ ዘንተ ርእየ ሕዝቅኤል በፈለገ ኮበር ናሁኬ ርደተ አብ ወወልድ ወመንፈስቅዱስ ዲበ ምድር ለአስተርእዮተ ነቢያት ብሱየ መዋፅል ወሰወልድኒ በአምሳለ ወልደ እጓለ እመሕያው ወይቤ ወመጽአ ወልደ እጓለ ርደተ አብ ወወልድ ትብል ቅድስት ኦሪት ይቤ እግዚአብሔር ንዑ ንረድ ወንክዐው ነገሮሙ ከመ ኢይሳምዑ በበይናቲሆሙ ዘንተ ይቤ አብ ለወልዱ ወለመንፈስቅዱስ ውስተ ደብረ ሲናኒ ወረደ አብ ወወሀቦ ሕገ ለሙሴ እስመ ይቤ ለሊሁ ይቤለኒ እግዚአብሔር በዕለተ ኮሬብ ነቢየ አነሥእ ሎሙ እምውስተ አኃዊሆሙ ዘከማከ ወኩሉ ዘኢሰምዖ ለውእቱ ነቢይ ለትደምሰስ እምሕዝባ ዘንተ ይቤ በእንተ ምጽአተ ወልዱ ከመ የሀብ ሕገ ወንጌል ዳንሂዘ ወለጥ እምከዊነ ቤተ እጓለ እመሕያው ኀበ ክዊነ ቤተ እግዚአብሔር ይትወገዝአስመ ትቤ ቅድ ት ኦሪት ኮነ በቀዳሚ ወርኅ በካልዕ ዓመት እምዘ ወፅኡ ደቂቀ እስራኤል እምግብጽ አመ ርእሰ ሠርቀ ወርኅ ተከልዋ ለይእቲ ደብተራ ወተከላ ሙሴ ለደብተራ ወአስተናበራ አርአስቲፃ ወወደየ መናስግቲሃ ወአቀመ አዕማዲፃ ወሰፍሐ እዕጸዲፃ ወወደየ መክድና ለደብተራ መልዕል ቴፃ በከመ አዘዞ አግዚአብሔር ለሙሴ ወነ ሥኦን ለመጻሕፍተ ትእዛዝ ወአንበሮን ውስተ ታቦት ወአንበረ መጻውርቲሁኑ ውስተ ታቦት ወአብኣ ለታቦት ውስተ ደብተራ ወወደየ መክድ ና ወሠወራ ለታቦት ዘመርጡል በከመ አዘዞ እግዚአብሔር ለሙሴ ወአንበራ ቋ ዳንኤልኒ ርእዮ ለአብ በአምሳለ እመሕያው ወነበረ ኀበ ብሉየ መዋዕል ዝኒ ዓም ሓ መጽሐፈ ምሥጢር ፌዴዴ ክክ መ ከእነርሱ ጋር ይነሣል የሕይወት መንፈስ በሰረገሳው ላይ አለና አለ እነሆ የወልድ መንፈስ በሰረገሳው ሳይ አሰ ይሄዳል ሲቆሙም ይቆማል በሚነሠ ጊዜ ከእነርሱ ጋር ይነሣል የሕይወት መንፈስ በሰረገላው ላይ አለና አለ እነሆ መንፈስቅዱስ በሰረገሳው ሳይ አለ በዚህ ክፍል ከአንዱ ወደሁለተኛው ከሁለተኛው ወደሦስተኛው ካልሆነ በስተቀር ሌላ ቃል አላስገባም ትርጓሜውም የአብን መንፈስ ከማየት የወልድን መንፈስ ወደ ማየት የወልድን መንፈስ ከማየት መንፈስቅዱስን ወደ ማየት አመለከተመንፈስ ማለት የማይዳሰስ መለኮት ማለት ነውና ከዚህም በኋላ አራት መሆን እንዳይመጣ የሕይወት መንፈስ የአምላካችን አካል በአንድ አምላክነት ያለ ሦስት እንጂ አራት አይደለምና ሕዝቅኤል በኮቦር ወንዝ ይህን እየ ለነቢያት ለመገለጥ የአብና የወልድ የመንፈስ ቅዱስም ወደ ምድር መውረድ እነሆ ቭ ዳንኤልንም አብን በዘመን በሸመገለ ስው አምሳል አየው ወልድንም በሰው ልጅ አምሳል አየው የሰውልጅም መጥቶ በዘመን በሸ መገለው አጠገብ ተቀመጠ አለ ይህም የአብና የወልድ መውረድ ነው የከበረች ኦሪት እግዚአ ብሔር እርስ በርሳቸው እንዳይደማመጡ ኑ እን ውረድ ነገራቸውንም እንለያይ አለ አለች አብ ይህንን ለልጁና ለመንፈስቅዱስ ተናገረ ወደ ደብረ ሲናም አብ ወረደ ለሙሴም ሕግን ሰጠው እርሱ ራሱ እግዚአብሐር በከሬብ ተራራ ላይ ከወንድሞቻቸው መካከል እንዳንተ ያለ ነቢይ አስነሣሳቸዋለሁ ነቢዩንም የማትስማውም ነፍስ ከወገኖቿ ተለይታ ትጥፋ አለኝ ብሏልና ይህንን የወንጌልን ሕግ ይሰጥ ዘንድ ስለልጁ መምጣት ተናገረ ዳንሄፀ ቤተ ክርስቲያን በሰው ልጅ ቤት ከመሆን የእግዚአብሔር ቤት ወደመሆን ትለወጥ ዘንድ መንፈስቅዱስን መቀበል ትችላለችን የሚ ል ቢኖር የተለየ ይሁን የከበረች ኦሪት የእስራ ኤል ልልጅ ከንብጽ ከወጡ በኋላ በመጀመሪያው ወር በሁለተኛው ዓመት በወሩ መባቻ ድንኳን ተከሉ ሙሴም ድንኳኗን ተከላት። ወበእንተ እለ ዐቀቡ ሰንበታተ ዘእንበለ አሚን ይቤ ሎሙስ ኢበቀፆሙ እስመ ኢተቶ ስሐ ልቦሙ በአሚን ወእምዝ አትለወ ወይቤ ንበውእ እንከሰ ውስተ ዕረፍቱ እለ አመነ እስመ ይቤ በከመ መሐልኩ በመዓትየ ከመ ኢይበውኡ ውስተ ዕረፍትየ ወበእንተ ምግባሩሰ ዘእምፍ ጥረተ ዓለም ዘኮነ ከመዝ ይቤ በእንተ ሰንበት ወአዕረፈ እግዚአብሔር በዕለተ ሰንበት እምኩሉ ግብሩ ወበዝ አእመርነ ከመ አልቦ ዘይክል በዊአ ውስተ ዕረፍቱ ለእግዚአብሔር ዘእንበለ ዘአዕረፈ ባቲ በዕለቲሰንበትወዘአዕረፈኒ በዕለተ ሰንበት ኢይክል በዊአ ውስተ መንግሥተ ሰማያት ኸእንበለ ዘአምነ በወልደ እግዚአብሔር ቀዲሙ አመን ከመ እግዚአብሔር ገብረ ሰማየ ወምድረ ባሕረ ወቀላ ያተ ወኩሎ ዘውስቴቶሙ በሰዱስ ፅለት ወካዕበመ እመን ከመ ኩሎ ፈጺሞ ወአስተናቢሮ አዕረፈ በዕለተ ሰንበት ወእምዝ አዕርፍ ባቲ በከመ ውእቱ አዕረፈ ናሁኬ አሚን ወግብር ይትራድኡ በበይናቲክሙ በእንተ ዑቃቤሃ ለሰንበት ወካዕበመ እመን ከመ ክርስቶስ ጥዕመ ሞተ በሥጋ በጊዜ ሰዓት ዘዓርበ ፋሲካ ወኖመ ውስተ ከርሠ መቃብር እምሴተ ዓርብ እስከ ሌሊተ እሑድ ወበዝኒ የሐሊ ላቲ ለሰንበት አዕርፎ በእንተ ቅዳሴፃ በንዋመ ሞቱ ኢሳይያስኒ ይቤ በዕለት ኅሪት ሰማዕኩከ ወበዕለተ መድኃኒት ረዳእኩከ ምንት ይእቲ ዕለት ኅሪት ዝእንበለ ዕለት ሳብ እት እንተ ቀደሳ ወባረካ እግዚአብሔር ወምንትኑ ካዕበ ዕለተ መድኃኒት ዘእንበለ ዕለተ እሑድ ቭገብረ ለነ መድኃኒተ ብርዛፃነ ትንሣኤሁ ወበወንጌልሂ ይቤ አሜፃ እለ ውስተ ይሁዳ ይገጉዩ ውስተ አድባር ክውስተ ናሕስ ኢይረድ ይንሣእ ዘውስተ ባት እንዳልቻሉ እናያለን ።