Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

መጸሐፈ ዲድስቅልያ 7.PDF


  • word cloud

መጸሐፈ ዲድስቅልያ 7.PDF
  • Extraction Summary

ዲድስቅልያ አንቀጽ ጣ ዛቲ ይእቲ ፍኖተ ሞት ወሕይ ወት ወይረሲክሙ እግዚአብሔር ድልዋነ ትትልዉ ፍኖቶ ለእግዚ እነ ኢየሱስ ክርስቶስ አባት ንጽሕት ሥጋን የምትወድ ቅን ልብንና የተዋረደመንፈስን ጥፋት የሌለባት ጥበብን ማወቅንም የምትቀበል የሁሉ ፈጣሪ እግዚአ ብሔር ሆይ።ጻ ጄጓ በኤጌና ቤተ ክርስቲያንም ቅር ስይስ በኢየሩሳሌም አምነን የሾም ናቸው በያገራቸው ይሰብኩ ያስተ ምሩ ዝንድ የላክናቸው አሊህ ናቸው ዲድስቅልያ የዓ አንቀጽ ዳየ የእነዚህን ድካማቸውን አስቡ ምክራቸውንም ተቀበሉቃላቸው ንም ጠብቁ እግዚአብሔር ከእና ንተ ጋር ይሁንከዛሬ ጀምሮ እስከ ዘለዓለሙ ወደ ሰማይ ወደ አብ በዓረገ ጊዜ ዓለም አስኪያልፍ ድረስ በዘ መኑ ሁሉ እኔ ከእናንተ ጋራ ነኝ እንዳለን ለእሉኬ ተዘከሩ ፃማማሆሙ ወተ ወከፉ ተግሣጾሙ ወዕቀቡ ቃሎ ሙእግዚአብሔር የዛሉ ምስሌ ክሙ እምይእዜ ወእስከ ለዓለም በከመ ይቤለነ አመ የዐርግ ሰማየ ኀበ አብ ናሁ አነ ምስሌክሙ በኩሉ መዋዕል እስከ ኅልቀተ ዓለም።

  • Cosine Similarity

ዲድስቅልያ አንቀጽ ጣ ዛቲ ይእቲ ፍኖተ ሞት ወሕይ ወት ወይረሲክሙ እግዚአብሔር ድልዋነ ትትልዉ ፍኖቶ ለእግዚ እነ ኢየሱስ ክርስቶስ አንቀጽ ወወ በእንተ ሜሮን ፅነአኩተከ ከመዝ ነአኩተከ ኦ ፈጣሬ ኩሉ በእንተ መዓዛ ዝንቱ ሜሮን ወበእንተ ዝንቱ ዘይት ዘአልቦ ሞት ዘከሠትከ ለነ በኢየ ሱስ ክርስቶስ ወልድከእስመ ለከ ስብሐት ወመንግሥት ወኃይል ለዓ ለመ ዓለም አሜን ወለዘኒ ይመጽእ ኀቤክሙ ወየ አኩት ከመዝ ተወከፍዎ እስመ ረድአ ክርስቶስ ውእቱ ወአመሰቦ ዘይሜህር ካልዐ ትምህርተ ዘእንበለ ሕግ ዘተውህበ ለክሙ እምኀበ እግዚአብሔር ኢት ትወከፍዎ ወኢይኅበር ምስሌክሙ ውስተ አኩቴት ወለኩሉ ዘይመጽእ ኀቤክሙ አመክርም ወጠይቀክሙ ምግባሮ ሥርዑ በከመ ይደሉ አስመ ብክሙ አእምሮ የማን አምጸጋም ወፍ ትሑ ማዕከለ አለ ይኳንኑ በጽድቅ ወይኬንኑ በዐመዓፃ ወለቢጽክሙ ዘይፈትሕ በጽ ድቅ አሠንዩ ሎቱ በከመ ምግ ባፍሩ ፃየሞትና የሕይወት ጎዳና ይህች ናት እግዚአብሔርም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጉዳናን ትከ ተሉ ዘንድ የተዘጋጃቸሁ ያድርጋ ችሁ ሠላሳ ስድስተኛ አንቀጽ የሜሮንን ነገር ይናገራል። በልጅህ በኢየ ሱስ ክርስቶስ ለኛ ስለገለጥክልን ሞት ስለሌለበት ስለዚህ ሜሮን መዓዛ ስለዚህ ዘይት እናመሰግን ፃለን ክብር መንግሥት ኃይል ለአንተ ነውና ለዘለዓለሙ አሜን ወደናንተም መጥቶ እንደዚህ የሚያመሰግነውን ተቀበሉት የክ ርስቶስ ደቀ መዝሙር ነውና ከእግዚአብሔር ዘንድ ለእናንተ ከተሰጠ ሕግ በቀር ሌላ ትምህርት የሚያስተምር ቢኖር ግን አትቀበ ሉት በምስጋናም ከእናንተ ጋራ አይተባበር ወደ እናንተ የሚመጣውንም ሁሉ ፈትኑት ሥራውንም ተረድ ታችሁ አንደሚገባ ወስኑ ቀኙን ከግራው የመሰየት ዕውቀት አላች ሁና በእውነት በሚፈርዱና በዐ መፅ በሚፈርዱ መካከል ፍረዱ በእውነት ለሚፈርድ ባልንጀራ ችሁም እንደ ሥራው በጎ አድር ጉለት ተኮኮመሌሎሙመሌኑዑሒኦ አንቀጽ ጐዳናን ትከ ዘንድ ለእናንተ ሌላ ትምህርት ኖር ግን አትቀበ ከአናንተ ጋራ ወስኑ ቀኙን ዲድስቅልያ ወሶበ ይፈትሕ በዐመዓ ፍድይዎ በከመ ምግባሩ ወኢትጸልዩ ምስ ሌሁ ከመ ኢትርኩሱ ምስሌሁ ኅቡረ ወኩሉነቢይ መገሥጽ ዘይመ ጽእ ኀቤክሙ ወይሜህር በጽድቅ ይደልዎ ሲሳዩ ከመ ገብር ቴር ዘይትቀነይ ለእግዚአብሔርና ለካህናትኒ ሀብዎሙ ቀዳሜ ፍሬ ያት ከመ ይባርኩ ተግባረክሙ ወኩሎ ዐሥራተ ሀቡ ሰአቤራት ወለ ዕጓለ ማውታ ወለአናግድ ወለግዩ ራን ወበዕሰተ ሰንበት እንተ ይእቲ ትን ሣኤሁ ለእግዚእነ ተጋብኡ ውስተ መካን ወአዕኩትዎ ለእግዚአብ ሔር በእንተ ኩሉ ዘገብረ ለክሙ ሠናያተ በክርስቶስ ከሙ ይኩን መሥ ዋዕትክሙ ፍጹመ ወሥሙረ በኅበ እግዚአብሔር እስመ ይቤ በእንተ ቤተ ክርስ ቲያን ከመ ይትጋብኡ ውስቴታ ወያዕርጉ ዕጣነ ወመሥዋዕተ ወይቤ እግዚአብሔር አነ ውአቱ እግዚአብሔር ዐቢይ ንጉሥ አኃዜ ኩሉ ዓለም ወግሩም ስምየ ውስተ ኩሉ ዓለም ወአሕዛገሓ መ ን ንመ። ሠ ለወዬቤከካሩህመለቋ ሓዋ ዲድስቅልያ የየ ቋኃጥአንን የዋህን ታደርጋለህ በቸ ርነትህም ብዛት ትመልሳቸዋለህ እኛም ወደ አንተ አንጋጠን ዓይኖቻችነን ወደ ሰማይ አቅንተን እንመለከት ዘንድ ሳይገባን አንተ በኃይልህ ጽናት መዋረዳችንን ትመ ለከታለህ ጃቋ ሰማይ በትእዛዝህ የተሰቀለ ነው ምድርም በቃልህ ጸናች ጌታ ሆይ አንተ ኃይለኛ ነህና ፍርድህም አውነት ነውና የፈጠ ርከው ምድርን መላ ወልወትየውሆሙ ለኃጥኣን ወትመ ይጦሙ በብዝኀ ምሕረትክ ወ ወእንዘ ኢይደልወነ ናንቀዐዱ ኀቤከ ወናነሥእ አዕይንቲነ ውስተ ሰማይ አንተሰ ተኒጽር በጽንዐ ጎይ ልከ ዲበ ትሕትናነ ቋደሰማይ ስቁል በትእዛዝከ ወም ድር ጸንዐት በቃልከ እስመ ኃያል አንተ እግዚኦ ወጽድቅ ኩነኔከ መልዐ ምድረ ዘፈጠርከ አንቀጽ ወወ በአንተ ቅኔ ሠራዊት መንፈሳ ውያን ወቅድስት ቤተ ክርስቲያን ፅ ኩሎሙ ሠራዊተ መላእክት መንፈሳውያን ነደ እሳት አሙንቱ ወቅዱሳን ኪሩቤል ወሱራፌል እለ ክነፊሆሙ ኪያከ ይሴብሑ በዐቢይ ቃል ወይዜምሩ በቃል ዘኢያረምም ወይብሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ እግዚ አብሔር ጸባኦት ፍጹም ምሉዕ ሰማ ያተ ወምድረ ቅድሳተ ሰብሐቲከ ወኑልቆ ሙ ለእሙንቱ መላእ ክት ወሊቃነ መላእክት መናብርት ወሥልጣናት አጋዕዝት ወኃይ ላት ወሊቃናት ኪሩቤል ወሱራ ፌል ይጸርሑ ወይብሉ ይትባ ረክ እቪአብሔር አምላከ እስራኤል አንቀጽ ሠላሳ ሰባተኛ አንቀጽ ስለ መንፈሳውያን መላእክትና ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ይናገራል የእሳት ነበልባል የሆኑ የረቂ ቃን መላእክት ሠራዌት ሁሉ ክን ፎቻቸው ስድስት የሚሆኑ ሱራ ፌልና ኪሩበብልም በታላቅ ቃል አን ተን ያመስግናሉ ዝም በማይል ቃልም ይዘምራሉ ቅዱስ ቅዱስ ቅዱስ ፍጹም የሠራዊት ጌታ የጌ ትነትህ ምስጋና ሰማያትንና ምድ ርን የመላ ነው ይላሉ የእነዚያም መላእክትና የመላ አክት አለቆች ቁጥራቸው የወ ገን ስማቸው መላአክት መናብ ርት ሥልጣናት አጋዕዝት ኃይ ላት ሊቃናት ኪሩቤል ሱራፌል ይባላሉ እየጮሁም የእስራኤል ፈጣሪ እግዚአብሔር ይመስገን ከአ ሕዛብ ወገን ዲድስቅልያ ወበርክት ዛቲ ቤተ አሕዛብ ትመስል መዓልተ ወሌሊ ወበልብ ንጹሕ ወይብሉ ሠረገላሁ ለአ አአላፋት ወትእል ይሴብሕም ለእግዚኦ ቅዱስ ለማያት ቶሙ ይገንዩ ለኩ እስመ አንተ ከመ ቀመር ወአጽናዕካ ዲበ ጫ ወፈጠርከ ጁሪ ወጉለቆሙ ወሰመይኮሙ ሆሙ ወኩሉ ፍጥረ የክ ወዕፀወ ገዳ ቴቁልክ ወበእንተዝ ፍጥረተ ሰበእ የጩ ወአኩቴተ መሥኝፃኝሸሽ ወዕጣነ በእግዚእነ ሱስ ክርስቶስ ዋሕደ አንተ ውኦቱ ኩሉ ቴር ወመፍ ባሬ ሠናያት እስ ወአጊዝ ለዓለመ ና ዢን ግሞ ይ አ ከ ቸቸቸ ዘ ሐክ ዘና ቫ አንቀጽ ክህን ታደርጋለህ በቸ ትመልሳቸዋለህ አንተ አንጋጠን ሰማይ አቅንተን ሳይገባን አንተ መዋረዳችንን ትመ በትእዛዝህ የተሰቀለ በቃልህ ጸናች ኃይለኛ ነህና የሆኑ የረቂ ይላሉ መላእክትና የመላ ቁጥራቸው የወ መላእክት መናብ አጋፅዝት ኃይ ኪሩቤል ሱራፌል የእስራኤል ይመስገን ከአ ዲድስቅልያ አሕዛብ ትመስል ኅይለ ሰማያት መዓልተ ወሌሊተ በነፍስ ቅዱስ ወበልብ ንጹሕ ይዜምሩ ከመዝ ወይብሉ ሠረገላሁ ለእግዚአብሔር ዕልፍ አአላፋት ወትአልፊተ አእላፋት ይሴብሕዎ ለእግዚአብሔር በደብረ ሲና ቅዱስ ሰማያት ወኩሉ ዘውስቴ ቶሙ ይገንዩ ሰከ እስመ አንተ ሰቀልኮ ለሰማይ ከመ ቀመር ወሣረርካ ለምድር ወአጽናዕካ ዲበ ማይ ወፈጠርከ ጽልመተ ወብርሃነ ወጐለቆሙ ለከዋክብት በምልዖሙ ወሰመይኮሙጮለኩሉሎሙ በበአስማቲ ሆሙ ወኩሉ ፍጥረት ይዜንዉ ዕበ የከ ወዕፀወ ገዳምኒ አንተ አብ ቁልከ ወበእንተዝ መፍትው ኩሉ ፍጥረተ ሰብእ የዐርጉ ለከ ስብሐተ ወአኩቴተ መሥዋዕተ ወዮርባነ ወፅጣነ በእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየ ሱስ ክርስቶስ ዋሕድ ወልድከ አንተ ውኦቱ ባሕቲትከ አኃዜ ኩሉ ቴር ወመፍቀሬ ሰብእ ወገ ባሬ ሠናያት አስመ ለከ ስብሐት ወእጊዝ ለዓለመ ዓለም አሜን ወቡርክት ዛቲ ቤተ ክርስቲያን እንተ የምትሆን ቡርክት ቤተ ክርስቲያ ንም የሰማያት መላእክት ኃይልን ትመስላለች ይላሉ ሌሊትና ቀንም በልዩ ሰውነት በንጹሕ ልቡና እን ዲህ እያሉ ያመሰግናሉ የአግዚአብሔር ሠረገላው አልፍ አእላፋት የአእአላፋት ትእልፊት በቅዱስ የሲና ተራራ እግዚአብ ሔርን ያመሰግኑታል ሰማያትና በውስጣቸው ያለው ሁሉ አንተን ያመሰግናሉ አንተ ሰማይን እንደ ዋልታ ሰቅለ ኸዋልና ምድርንም መሠረትዛሃት በውሃም ላይ አጽንተፃሃታልና ድጨለማንና ብርፃንን ፈጠርህ ከዋክብትንም በመላቸው ቄጠርሀ ቸው ሁላቸውንም በየስማቸው ጠራኻቸው ፍጥረትምሁሉ ገናና ነትህን ይናገራሉ የዱር እንጨቶ ችንም አንተ አበቀልህ ስለዚህም ነገር የሰው ፍጥረት ሁሉ ክብርንና ምስጋናን መሥዋ ፅትን ጐርባንን ዕጣንንም በአ ንድ ልጅህ በጌታችንና በመድኃ ኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ለአንተ ያሳርጉ ዘንድ አገባብ ነው ሁሉን የፈጠርክ ቸር ሰው ወጆ በጎ ነገርን የምታደርግ አንተ ብቻ ነህነ ለአንተ ክብርና ሥልጣን ይገ ባል ለዘለዓለሙ አሜን ዲድስቅልያ የ ቿ አንተ በሰማይ ወአንተ በም ድር ወአንተ በባሕር ወአንተ ዝታ ስተጋብኦሙ ለኩሎሙ ፍጥረት አምአጽናፈ ምድር ወአልቦ ተፍ ጻሜት ለዕበይከ እስመ አኮ ንሕነ ዘነበብነ ዘንተ አላ አንተ ትቤ አነውእቱ እግዚ አብሔር አምላክ ዘመልዕልተ ሰማ ያት ወአነ ህልው ውስተ ኩሉ መካን ወአልቦ ባዕድ አምላክ ዘእ ንበሌየ አሙን ውእቱ ቃልከ ወአልቦ ዘይመስል ኪያከ እግዚአብሔር ቅዱስ እግዚኦሙ ለቅዱሳን ወነፍሰ ኩሉ ውስተ እዴክ ለከ ይደሉ ስብ ሐት ወልዕልና ዘኢይትዌለጥ መንበሩ ወኢይ ደክም ኃይሉ ወኢይትክሀል ዜንዎ ፅበዩ ወመንክር ሥነ ላህዩ ወአልቦ ዘይክል ቀሪበ ኀበ ማኀ ደሩ ወአልቦ ጉጐልጐ ለአአምሮ ጥበቡ ኢየኅልቅ ጽድቁ ወኢይጽ ሕቅ ዘይመክሮ ወኢየንጎሥሥ ዘይረድኦ አልቦቱ ጥንት ወኢተፍጻ ሜት ኢየኀልቅ መንግሥቱ ዘዳግ ኢላ በሰማይ አንተ ነህ በምድ ርም አንተ ነህ በባሕርም አንተ ነህ ፍጥረትን ሁሉ ከምድር ዳር ቻዎች የምትሰበስባቸው አንተ ነህ ለገናንነትህ ፍጻሜ የለውም ደህንንም የተናገርነው እኛ አይደለንም ነገር ግን አንተ እኔ ከሰማዮች በላይ ያለሁ አምላክ እግዚአብሔር ነኝ በቦታውም ሁሉ እኔ አለሁ ያለ እኔም ሌላ አምላክ የለምአልህ ቃልህም የታመነ ነው የቅዱ ሳን ጌታቸው ቅዱስ እግዚአብሔር አንተን የሚመስል የለም የሁሉ ነፍስም በእጅህ የተያዘ ነው ለአ ንተ ክብርና ልዕልና ይገባል ፅ ዙፋኑ የማይለወጥ ኃይሉም የማይደክም ነው ገናንነቱን መና ገር አይቻልም የመልኩም ማማር ድንቅ ነው ወደ ማደሪያውም መቅረብ የሚችል የለም ለጥበቡ ዕውቀ ትም ጐጥርም የለውም ጽድቁ አያልቅም የሚመክረውም አይ ሻም የሚረዳውም አይፈልግም ጥንት የለውም ፍጻሜም የለው መንግሥቱም አያልቅም በእንተ ከመ ሰንበታተ ወናም ፍት ቅዱሳት ከመ ንግበር ሕማማቲሁ ዝቨገብሂ ዚአብሔር ቃል ጠረ ዓለመ መድኃኒነ አንተ ነህ በምድ በባሕርም አንተ ሁሉ ከምድር ዳር ቸው አንተ ነህ ሚ የለውም የተናገርነው እኛ ግን አንተ እኔ ያለሁ አምላክ ፃሃ ዑ በቦታውም ሁ የለ እኔም ሌላ ታመነ ነው የቅዱ ዱስ እግዚአብሔር ስል የለም የሁሉ የተያዘ ነው ለአ ። አንተ ታማስኖሙ ለዕልዋን ወትዔስዮሙ ለጻድቃን አግዚአብ ሔር አቡሁ ለእግዚእነ ወመድኃ ኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚኦሙ ለአለ ይገንዩ ሎቱ ወአልቦ ሐሰት በገቤሁ ኢይነሥእ ህልያነ በውስተ ፍትሕ ወአልቦጐልቀ ለአኩቴቱቲ ለከ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወሰጊድ ዝያዐርግ ኀቤከ ኩሉ ነፍስ ነባቢ ለዓለመ ዓለም አሜን በእርሱ ክንድ ሐሰት የሌለ ለሚገዙለት ሰዎች ጌታቸው የሚ ሆን የጌታችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባቱ እግዚአ ብሔር አብ አንተ ወንጀለኞችን ታጠፋቸዋለህ ለጻድቃንም ዋጋቸ ውን ትሰጣቸዋለህ በፍርድ መማለጃን አይቀበልም ለምስጋናውም ፉጥር የለውም የሚናገር ነፍስ ሁሉ ወዳንተ የሚያርግ አምላክ ሆይ ለአንተክብርና ምስጋና መስገድም ይገባል ለዘለዓለሙ በእውነት ሰላሣ ስምንተኛ አንቀጽ ሰንበቶችን ፅረፍት እናደርግ ዝንድ የቅዱሳት መጻሕፍትንም ቃል እና ደምጥ ዘንድ አንዲገባ ይናገራል ፅ ፈቃዱን አንድናደርግና ሁሉን የያዘ ዓለምንሁሉ የፈጠረ መድኃኒ ታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እግኪአ ብሔር ቃል ስለኛ ያደረጋቸውን መክራዎቹንም እናስብ ዘንድ እንደ ሚገባ ይናገራል አንቀጽ ወወቿ በእንተ ከመ መፍትው ናዕርፍ ሰንበታተ ወናጽምዕ ቃለ መጻሕ ፍት ቅዱሳት ፅ ከመ ንግበር ፈቃዶ ወንዘከር ሕማማቲሁ ዘገብረ በእንቲአነ እግ ዚአብሔር ቃል አኃዜ ኩሉ ዘፈ ጠረ ዓለመ በኢየሱስ ክርስቶስ መድኃኒነ በርኣዚ ከኋፎ ከቋደ ጫነ ሜ። ዛሬም በተቻለን መጠን እና መሰግንህ እናከብርህ ዘንድ ለኛ አገባብ ነው በአንተ ዘንድም የተ ወደደ ይሆን ዘንድ ጸሎታችንን ተቀበል በዐቢይ ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ክርስቶስ ወልድከ ዘአድኃንክነ አመ ጥባሕት ወረኃብ ወሴሰይከነ ወአጽ ገብከነ ወፈወስከነ አምደዌ ልሳናት አኩያንወሠወርከነ አምኔሆሙ ጭኪያከነአኩት ኩሎ ጊዜ በኢየ ሱስ ክርስቶስ ዘጸጎከነ ቃለ ጥዑመ ወነባቤወልሳነ ሠናየ ከመቃለ አር ጋኖን ወረሰይክነ ንፍልጥ ጥዑመ ወመሪረ ዐይነ ለርእይ ወእዝነ ለሰሟዕ ወአንፈ ለአጹንዎ ወእደ ለገሚሥ ወእግረ ለሐዊር ወዘንተ ፈጠርከ በንስቲት ነጠብጣብ ዘይትዐቄር ውስተ ማኅፀን ወጸጎከ ነፍሰ እንተ ኢትመውት ወረሰይኮ ይኩን ብእሴ ብሩሀ ወገሠጽኮ በሕግክ ወአሠርገውኮ በትአዛዛቲከ ዓወአምድኅረኅዳጥመዋዕል ረሰ ይኮ መዋቴ ወጸገውኮ ትንሣኤ ምንተ እንክ የዐሥየከ ሰብእ ዘገበርከ ሎቱ ዘንተ ኩሉ ዳዓወይእዜኒ መፍትው ለነ ናእኩ ትከ ወንሰብሕከ በአምጣነ ኃይልነ ወተወከፍ ጸሎተነ ይኩን ሥሙረ በንቤክከ ዲድስቅልያ አንቀጽ ወጁ ጓወአድኅነነ እማዕሌቶሙ ለአለ ቦሙ ብዝን አማልክት ወባልሐነ እምእለ ይትቃረንዎ ለኢየሱስ ወአ ንግፈነ እምስሕተቱ ለሰይጣን አስመ አንተ ፈነውኮ ለኢየሱስ ክርስቶስ ፍቁር ወልድከ ይኩን ሰብአ እንዘ አምላክ ውእቱ ወአኅደርከ ላዕሌነ ጳራቅሊ ጦስፃ ወረሰይኮሙ ለመላእክት ይባ ርኩነ ወአኅሠርኮ ለሰይጣን አስመ ፈጠርከነ ወወሀብከነ ሕይወተ ዕቀበነ አእንከ ወሀበነ ሲሳየነ ወሚብጠነ ውስተ ንስሓ እስመ ለከ ይደሉ ስብሐት ወሰጊድ በኩሉ ዘገበርክ ለነ በወልድከ መድኀኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ ለዓለመ ዓለም አሜን ዘንተ ትልዉ አኃዊነ ኩሎ ጊዜ እግዚአብሔር የሀሉ ምስሌ ክሙ በዲበ ምድር ወበሰማያት ወበመንግሥተ አቡሁ ዘፈነዎ ያግ ዕዞ ለአዳም እምቅነሁ ለሰይጣን ወሀበ ሕይወተ ለውሉደ ሰብእ ለእለ የአምኑ በእግዚአብሔር አም ላክ ፈጣሪ ከመ ይሕየዉ አለ የአ ምኑ በክርስቶስ አየ አኩቴተ ዘይደሉ ናዓርግ ለእግዚአብሔር አብ በኢየሱስ ክር ስቶስ ጓብዙ ጣዖቶች ከአሏቸው ወንጀ ለኞችም አድነንጌታችን ኢየሱስ ንም ከሚቃወሙት ታደገን ከሰይ ጣንም ስሕተት አስጥለን አምላክ ሲሆን ሰው ይሆን ዘንድ የወደደ ተወዳጁን ልጅህን ኢየሱስ ክርስቶ ስን ልከኸዋልና ሣሻ ጳራቅሊጦስን በእኛ ላይ አሳ ደርህ መላእክትንም እንዲባርኩን አደረግኻቸው ሰይጣንን ግን አዋ ረድኸውእኛን ፈጥረህ ሕይወትን ሰጥተኸናልና እንግዴህ ጠብቀን ምግባች ንንም ስጠን ወደ ንስሐም መል ሰን ባደረግህልን ሁሉ በልጅህ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ምስጋናና ስግደት ለአንተ ይገባልና ለዘለዓለሙ አሜን ወንድሞቻችን ሆይ ሁለጊዜ ይህን ተከተሉ እግዚአብሔር በምድር ላይና በሰማዮች አዳምን ከሰይጣን አገዛዝ ነፃ ያወጣው ዘንድ በላከው በአባቱ መንግሥ ትም ከእናንተ ጋር ይሁን በክርስቶስ ያመኑ ይድኑ ዘንድ ፈጣሪአምላክ በሚሆን በእግዚአብ ሔር ለሚያምኑ የሰው ልጆች ሕይወትን ሰጠ በኢየሱስ ክርስቶስ ለአኝዚአብ ሔር አብ የሚገባ ምን ምስጋናን እናቀርባለን ዛናሁ ወመሀር አሜን ጌታችን ኢየሱስ ን ዘንድ የወደደ ን ኢየሱስ ክርስቶ በእኛ ላይ አሳ እንዲባርኩን ፀ እነሆ አስቀድመን ነግረናች ኋል የዘለዓለም ሕይወትንም ታገኙ ዘንድ ይህን ሁሉ እንድት ጠብቁ አስተምረናችኋል ሠላሳ ዘጠነኛ አንቀጽ ይጠመቁ ዘንድ ስለሚወድዱ ንዑሰ ክርስቲያን ይናገራል ፅለሚጠመቅ ሰው የምክር ቃልን ያስተምሩት እግዚአብሔር አብን ማወቅንም ልብ ያስደርጉት የአን ድያ ልጁን ስው መሆንና የመንፈስ ቅዱስን ፈቃድ ያስረዱት ዘንድ ይገባል ናሁ አቅደምነ ነጊሮተክሙ ወመሀርናክሙ ትዕቀቡ ዘንተ ኩሎ ከመ ትርከቡ ሕይወተ ዘለዓለም አሜን አንቀጽ ወወሀ በእንተ ንዑስ ክርስቲያን እለ ይፈ ቅዱ ይጠመቁ ፅ አስመ ለዘይፈቅድ ይጠመቅ መፍትው ይምሀርዎሥ ቃለ ተግ ሣጽ ወያለብውዎ አእምሮ እግዚ አብሔር አብ ወያጠይቅዎ ትስብ አተ ዋሕድ ወልድ ወሥምረተ መንፈስ ቅዱስ ይድኑ ዘንድ በእግዚአብ የሰው ልጆች ለአግዚአብ ምን ምስጋናን ወሙሴ ወኢያሱ ወካሌብ ዳገፃመኛም እግዚአብሔር ዓለ ምንና በእርሷም ላይ ሰውን እንደ ፈጠረ አግዚአብሔርም ክፉዎችን በማየ አይኅ እንደ ቀጣቸው ኃጥ አንንም በእሳት እንደ አጠፋቸው ቅዱሳንንም በልጅ ልጅ ሁሉ ከፍ እንዳደረጋቸው ይንገሩት እሊህም ሴት ሄኖስ ፄኖክ ኖኅ አብርፃም ከነሱ የተወለዱ ሁሉ መልከ ጴጹዴቅ ኢዮብ ሙሴ ኢያሱ ካሌብ ካህኑ ፊንሐስም ናቸው ወዓዲ ይንግርዎም ከመ ፈጠረ እግ ዚአብሔር ዓለመ ወሰብአ ዲቤፃ ወዘከመ ኩነኖሙ እግዚአብሔር ለእኩያን በማየ ዓይኅ ወአጥፍ ኦሙ ለኃጥአን በእሳት ወአዕበ ዮሙ ለቅዱሳን በኩሉ ትውልደ ትውልድ ደአሉ እሙንቱ ሴት ወሄኖስ ወሄፄኖክ ወናኅ ወአብርሃም ወኩ ሎሙ አለ ተወልዱ አምኔሆሙ ወመልከ ጹዴቅ ወኢዮብ ወፊንሐስ ካህን ፀወኩሎሙ ጻድቃን በበትውልዶ ሙ ወዘከመ መሀሮሙ ወኃረዮሙ እግዚአብሔር ለትዝምደ ሰብእ ወኢመነኖሙ ፀሁሉም በየትውልዳቸው ጻድቃን ናቸው እግዚአብሔርም የሰው ልጆችን እንዳስተማራቸው እንደመረጣቸውና እንዳልናቃቸው ይንገ ሩት ዲድስቅልያ ምከንቱ ውስተዝበአማን አእምር ወአውጽኦሙ እምተቀንዮ ሰጸ ላኢ ወረሰዮሙ ሐራ ለገቢረ ትእ ዛዙ ወአድንኖሙ አምስሕተተ ሞት ወመርሖሙ ውስተ ሕይ ወት ይለቡኬ ዘንተ ኩሎ ዘይፈቅድ ይጠመቅ ወይንሣእ ጥምቀተ ወዘሂ ያነብር እደ ላዕሌሁ ይስግድ ለእግዚአብሔር አብ ገባሬ ኩሉ ዘፈነወ ንቤነ ወልዶ ዋሕደ ኢየሱስሃ ክርስቶስሃ ያድኅኖሙ ለትዝምደ ሰብእ እምርስሐተ ሥጋ ወመንፈስ ወይቀድሶሙ በሥምረተ ቴሩቱ ወይምርሖሙ ፍናተ ወያብርህ አፅ ይንተ አልባቢሆሙ ከመ ይለብዉ መንክራቲሁ ወይትመሀሩ ጽድቆ ወይርኀቁ እምዐመፃ ወይሑሩ ፍኖተ ርት ዕተ ከመ ይኩኑ ድልዋነ ለተጠ ምቆ ዳግም ልደት ውሉደ ክርስቶስ በተስፋ ዘምሉዕ ጸጋ ወጽድቀ ወአእሙንቱስ ይለብዉ ጥበበ ወአእምሮ ወይትወክከፉ ምግባረ ጽድቅ ከመ ይባኡ ውስተ ሕይ ወት ወእምድኅረ አኩቴት ይምሀርዎሙ ትስብእቶ ለእግዚእ ወሕማማቲሁ ወትንሣኤሁ እሙ ታን ወዕርገቶ ውስተ ሰማይ አላ ዳዕሙ ጸውዖሙ ወሜ ጦሙ እምስሕተት ኩሎ ጊዜ ወእ ነገር ግን ጠራቸው ሁለጊዜ ከስሕተትና ከጣዖት ወደ እውነ ተኛ ፅውቀት መለሳቸው ለጠላት ከመገዛትም ነፃ አወጣ ቸው ትአዛዙንም ለመሥራት ጭፍራን አደረጋቸውከሞት ስሕ ተትምአዳናቸው ወደ ሕይወትም መራቸው ይጠመቅ ዘንድ የሚወድ ይህን ሀ አስተውሎ ጥምቀትን ይቀ በል እጁንም በላዩ የሚጭንበት ከሥጋና ከመንፈስ ርስሐት ያድ ናቸው ዘንድ አንድ ልጁን ኢየሱስ ክርስቶስን ወደ እኛ ለላከ ሁሉን ለፈጠረ ለእግዚአብሔር አብ ይስ ገድ በቸርነቱ ፈቃድም ይቀድሳ ቸው መንገዱንም ይምራቸው ተአምራቱንም ያስተውሉ ዘንድ የልቡናዎቻቸውን ዓይኖች ያብራላ ቸው ጽድቁንም ይማሩ ከበደልም ይራቁ ጸጋንና ጽድቅን በተመላ ተስፋ የክርስቶስ ልጆች ለዳግም ልደት ለመጠመቅ የተዘጋጁ ይሆኑ ዘንድየቀናች መንገድን ይሒዱ ፅአሊኽውም ጥበብንና ዕውቀ ትን ያስተውሉ ወደ ሕይወትም ይገቡ ዘንድ የጽድቅ ሥራን ይቀ በሉ ከምስጋናም በኋላ የጌታን ሰው መሆን መከራዎቹንና ከሙ ታን መነሣቱን ወደሰማይም ማረ ጐን ያስተምሯቸው ዲድ ዘይፈቅድ ይጠመቅ ይምሀህርያ ጣነ ወይአመን ድግ ዘትካት ል ልቦ አምኩሉ ኩስ ወጽልሑት ጠው ምሥጢራተ ዴ ስት ጥምቀት እስመ እነ እንዘ ይብል ለኩሎሙ ወመንፈስ ቅዱል ወካዕበ የእኸ ይበል ከመዝ ወኩሉሎ ምግባራቲ የዘ ወኩሉ ቅኔከ ቲከወኩሎ « ኃይለክ ወአምድኅረ ወይበል አአምን ዕበ አአምን ወአ ላክ ዘበአማን ለእግዚእነ ወመ ክርስቶስ አኃዜ ኩሉ ዘእምኔሁ የሚወድ ይህን ማምቀትን ይቀ የሚጭንበት ርስሐት ያድ ልጁን ኢየሱስ ለላከ ሁሉን አብ ይስ አንቀጽ ቋሆሀ ሊሲጠመቅ የሚወድ ንዑስ ክር ስቲያንም ስይጣንን ያውግዝ አአክህደከ ሰይጣን ይበል በክርስቶ ስም ይመን የቀደመ ልማዱንም ይተው ልቡንም ከክፉ ሕሊና ሁሉና ከቂም ከርኩሰትና ከሽንገላ ያንጻ ከዚህም በኋላ ሥጋውንና ደሙን ይቀበል ከእርሻው እሾህንና ደንደርን አንጽቶ በውስጡ ስንዴን አንደ ሚዘራ ብልህ ሰው ይሁን አናንተም እንደዚሁ ከርኩሰት ሁሉ ትለዩ ዝንድ ከክፋትም ልቡና ችሁን ታነጹ ዘንድ አገባብነው በቅድስትጥምቀት ለመጠመቅ ዝግ ጁዎችን ትሆኑ ዘንድ ጌታችን እንዲህ ብሎ አስተም ሮናልና ሁሉን በአብ በወልድ በመ ንፈስ ቅዱስ ስም አጥምቋቸው ዲድስቅልያ ዘይፈቅድ ንኡስ ክርስቲያን ይጠመቅ ይምሀርዎ ያውግዝ ሰይ ጣነ ወይእመን በክርስቶስ ወይኅ ድግ ዘትካት ልማዶ ወያንጽሕ ልቦ አምኩሉ አኩይ ወቂም ወር ኩስ ወጽልሑት ወእምዝ ይትመ ጠው ምሥጢራተ ቅድሳት ከመ ብእሲ ጠቢብ ዘያነጽሕ ሦከ ወአሜከላ እምገራህቱ ወይዘ ርእ ውስቴቱ ሥርናየ ወከማሁ አንትሙኒ መፍትው ትትገኀ እምኩሉ ርኩስ ወታን ጽሑ አልባቢክሙ እምእኩይ ከመ ትኩኑ ድልዋነ ለተጠምቆ በቅድ ስት ጥምቀት አስመ ከመዝ መሀረነ እግዚ እነ እንዘ ይብል አጥምቅዎሙ ለኩሎሙ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወካዕበ የአዝዝዎ ለዘይጠመቅ ይበል ከመዝ አወግዘከ ሰይጣን ወኩሉ ምግባራቲከ ወኩሎ እከ የከ ወኩሎ ቅኔክ ወኩሎ መላእክ ቲከወኩሉ መናግንቲከ ወኩሉሎ ኃይለከ ወእምድኅረ ግዘት ይትአመን ወይበል አአምን በክርስቶስ ወካ ዕበ አአምን ወእጠመቅ በ አም ላክ ዘበአማን ዘኢተወልደ አቡሁ ለእግዚእነ ወመድኃኒነ ኢየሱስ ክርስቶስ አኃዜ ኩሉ ወፈጣሬ ኩሉ ዘእምኔሁ ኩሉ ኮነ ዳግመኛም የሚጠመቀው ሰው እንደዚህ ይል ዘንድ ይዘዙት ሰይ ጣንሆይ እክድፃለሁ ሥራዎችህን ሁሉና ክፋትህን ሁሉ ግዛትህን ሁሉ መላእክቶችህን ሁሉ ተንኮ ሎችህን ሁሉኃይልህን ሁሉ አወ ግዛለሁ ከውግዘትም በኋላ አምኖ እን ዲህ ይበል በክርስቶስ አምና ለሁ ዳንመኛም ሁሉ ከእርሱ በሆነ ሁሉን በያዘና ሁሉን በፈጠረ በጌ ታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አባት ባልተወለደ አው ነተኛ በሚሆን አንድ አምላክ አምጌ አጠመቃለሁ ዲድስቅልያ ወአጠመቅ በዋሕድ ወልዱ ኢየሱስ ክርስቶስ ዘተወልደ እምቅ ድመ ዓለም በሥምረተ አብ ዝቦቱ ኩሉ ኮነ ዘበሰማይኒ ወዘበምድርኒ ዘያስተርኢ ወዘኢያስተርኢ ወዘ ወረደ አምሰማያት በደኃሪ መዋ ፅል ወተሰብአ እማርያም እምቅድ ስት ድንግልተወልደ በንጽሕ ወፈ ጸመ ሕገ አቡሁወተሰቅለ በእንቲ አነ በመዋዕለ ጴላጦስ ጳንጤ ናዊ ወሞተ ወነበረውስተ ከርሠ ምድር ሠሉሰ መዋዕለ ወሠሉሰ ለያልየወተንሥአ እሙታን ወዐ ርገ ሰማያተ በስብሐት ወነበረ በየ ማነ አብወካዕበ ይመጽእ በደኃሪ መዋዕል ይኩንን ሕያዋነ ወሙ ታነ ወአልቦ ማኅለቅት ለመንግ ሥቱ ወዓዲ እጠመቅ በጳራቅሊጦስ መንፈስ ቅዱስ ዘወጽአ እምኀበ አብ ወጸንዐ በወልድ ወንደረ በላፅ ሌሆሙ ለቅዱሳን አበው ቀደምት ወካዕበ ተፈነወ ወተውህበ እምዓበ አብ ላዕለ ሐዋርያት በእግዚእነ ኢየ ሱስ ክርስቶስ ወእምድኅረ ሐዋ ርያት ተፈነወ ወተውህበ ለመፃ ይምናን በቤተ ክርስቲያን እንተ ሐዋርያት ለሥርየተ ኅጢአትወበ መንግሥተ ሰማያትወለሕይወት ዘይመጽእ ለዓለም አንቀጽ ወፀ ቅድመ ዓለም በአባቱ ፈቃድ በተወለደ በአንድ ልጁ በኢየሱስ ክርስቶስ አምጄ አጠመቃለሁበእ ርሱ ሁሉ ሆነበሰማይና በምድር ያለው የሚታየውና የማይታየው በኋለኛው ዘመን ከሰማየሰማያት ወረደ ከቅድስት ድንግል ማር ያም ሰው ሁኖ በንጽሕና ተወለደ የአባቱንም ሕግ ፈጸመ ስለ እኛ ም በጳንጤናዊው ሏላጦስ ዘመንም ተሰቀለሞተበከርሠ መቃብርም ሦስት መዓልትና ሦስት ሌሊት አደረከሙታን ተለይቶ ተነሣበክ ብር ወደ ሰማያት ዐረገበአብ ቀኝ ተቀመጠ ዳግመኛም በኋላ ዝመን በሕያዋንና በሙታን ይፈርድ ዘንድ ይመጣል ለመንግሥቱም ፍጻሜ የለውም ይበል ዳግመኛም ከአብ በሠረፀ በወል ድም ህልውና በጸና በአጽናኙ በመ ፈስቅዱስ አምጌ እጠመቃለሁ እርሱም በቅዱሳን ቀደምት አባቶች ላይ አደረዳንመኛም ከአብ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ለሐዋርያት ተላከ ከሐዋርያት በኋላም በሐ ዋርያት ቤተ ክርስቲያን ንጢአት ሥርየት በመንግሥተ ሰማያት በሚመጣውም በዘለዓለም ለሚያ ምኑ ለምእመናን ተልኮ ተሰጠ ዲድስዊ ወእምድኅረ ቅብዐ ዘይት ቅዳ ናት ለሥርየተ ወይጸሊ ካህን እግዚአብሔር ወይ ሔር አብዘኢተዩ ቪእነ ወመድንኒነ ቶስ ያንጽሖ ለ ዋሕድ ወልዱ ይኩን አሎ ወኃይለ ለስርየተ ሚነ ለዛቲ ለዝንቱ ዘይት ቅዳ ድልወ ለወፃበ አ የጃ በእንተ ጸሎትዖሸ ማይ ክና ሶበ ይቀውም ከመዝ ይጸሊ እን አብሔር አምላክነ አቡሁ ለዋሕድ ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ አ ዘፈነውኮዋ ኩሎ ዓለመ ወያ አሎ ወይሰብክ በእገ ሰማያት ወስርየተ ሣኤ ሙታን ላ በንጽሕና ተወለደ ፈጸመ ስለ እኛ ው ጴላጦስ ዘመንም በከርሠ መቃብርም ና ሦስት ሌሊት ተለይቶ ተነሣበክ ዐረገበአብ ቀኝ እጠመቃለሁ ኮ«። ሶበ ይቀውም ካህን ዲበ ማይ ከመዝ ይጸሊ እንዘ ይብል እግዚ አብሔር አምላክነ አኃዜ ኩሉ አቡሁ ለዋሕድ ወልድከ እግዚእነ ኢየሱስ ክርስቶስ አአኩተከ ዘፈነውኮ ዋሕድ ወልድክአድኀነ ኩሎ ዓለመ ወይሰምዕ ለኩሉ ዘሰ አሎ ወይሰብክ በእንተ መንግሥተ ሰማያት ወስርየተ ኃጢአት ወትን ሣኤ ሙታን አንቀጽ ዓ እሌብሐክ ወአአኩተከ ወእቄድ ሰከ እስመ ተዐገሥከ ሕማማተ ሞት በዲበ መስቀል በእንተ ኩሉ ዘጸጎከ ጥምቀተ ዘዳግም ልደት ፀ እሴብሐክ እግዚአብሔር ኢየ ሱስ ክርስቶስ ወመንፈስ ቅዱስ ዘኢመነኖ ለትዝምደ ሰብእ ገባሬ ኩሉ መንክራት ዘፈጠርኮ ለአዳም ወአንበርኮ ውስተ ገነት ወሶበ ዐለወ ትእ ዛዘከ አውፃአኮ እምገነት በርቱዕ ፍትሕከ ወበብዙኅ ምሕረትከ ኢገደፍኮ አላ ፈነውኮ ለወልድከ በደኃሪ መዋዕል ይኩን ሰብአ ወይፁር ሕማመ ዘእንበለ ኅጢአት እስእለከ ወአስተበተዐከ ርኢ አምሰማይ ላዕለ ዝንቱ ማይ ወቀ ድሶ በኀይልከ ከመይኩኑ ኩሎሙ እለ ይጠመቁ እምኔሁ በትእዛዘ ክርስቶስ ይኩኑ ኅቡረ አዕርክ ቲሁ ምስሌሁ በስቅለትከ ወበሞትክ ወበት ንሣኤክ ወበፅርገትከ ውስተ ሰማይ ከመ ታድኅኖሙ አሞተ ኅጢአት ወይሕየዉ በጽድቅ ወእምድኅረዝ ያጥምቅ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ወይቅባዕ በለሳነ የአከብርፃለሁ አመሰግንፃለሁ እቀድስፃለሁየሁለተኛ መወለድ ጥምቀትን ስለ ሰጠኸው ሁሉ በመ ስቀል ላይ የሞት መከራዎችን ተአግሠፃልና እግዚአብሔር አብ ኢየሱስ ክርስቶስ መንፈስ ቅዱስም ሆይ አመሰግንፃለሁ የሰው ወገንን ያልና ቅኸው ተአምራትን ሁሉ የሚ ሠራ ሆይ አዳምን ፈጥረህ በገነት ያኖር ከው ትእዛዝህንም በአፈረሰ ጊዜ በቀና ፍርድህ ከገነት ያወጣኸው በብዙ ቸርነትህም አልጣልኸ ውም። አንቀጽ ከመዝ ይጸልዩ ሳን እለ እግዚአብ ለእግዚእነ ወመድ ስቶስ ወልድ ዋሪ ሕት ሥጋ ዘይት ወመንፈሰ ትሑት እንተ አልባቲ « ቅዱስ ፈኑ ወበጽንዐ ንይልከ በአብ በወልድ ስም ያጥምቅ ዲድስቅልያ አንቀጽ ግወፅ በእንተ ጸሎት ላዕለ ሜሮን ዘይት ነበብ እግዚአብሔር አብ አምላክ እግዚአ ኩሉ ፍጥረት ጸጎከ መዓዛ ዝንቱ ሜሮን ሠናየ ለኩሎሙ አሕ ዛብ እለ የአምኑ ብከ ወኀይለ ዝንቱ ሜሮን ምሥጢር ለእለ ይጠመቁ በስምክ ወእምድኅረዝ ይቁም ወይጸሊ ዘንተ ጸሎተ ዘመሀረነ እግዚእነ አቡነዘበሰማያት እስከ ተፍጻሜቱ ያወእምዝ ይትመየጥ ካህን መን ገለ ምሥራቅ ወያንሥአ አዕይን ቲሁ ውስተ ሰማይ ወይበል ሰብ ሕዎ ለእግዚአብሔር እስመ ቴር አግዚአብሔር ወዘምሩ ለስሙ እስመ ሠናይእስመ ለዓለም ምሕ ረቱ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال