Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሥጋም ጠብሼ በልቻለሁ የቀረውንም አስዐሀፊ ነገር አደርጋለሁን። አፒስኮፓል ቸርች የሚባለው ድርጅትም ሌዝቢያን ሴት ለሴት ተጋቢዎች ለህኙ « ሴችች የቅስና ሹመት መስጠቱንና የሃናኗሱት ቤት ኃላፊ እንዳደረጋቸው ጠቅሷል ከኋከ ርብ ላህህ ጳፎ ኮ ህህቀ ዘሣንዞት ሀሠር እጩ የታተመሠ ሠው ኒዢፒስ ዊክ ኣህኣኗፍነኣሠርፎእ ሰሮሦ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የተነሳሁን ህፃናትን የመድፈርና የግብረ ሰዶማዊነት ችግር ባተተበት ጽሑጥ ከሩ ከር ህ ከዜሂከ ሐ ስለመንፈስ ቀዱስ ሞርሞኖች ሪቦንፈስ ቅዱስን እንደ ፈሳሽ ያለ ነገር ነው አገልግሎቱም አብ ስልጣኑን የሚያጠናክርበትና ሚያስፋፋበት ነው። ምክንያት መጭውን ጊዜያት አያውቅም ባለማወቁ ዶግሞ እየተሰታሂ ነ ሐ ስለ መንፈስ ቅዱስ ብዙ ቦታ ባይሰጠውም ነገር ግን ሐዋርያት መላእክትን ከመላእክት ጌታ ለይተው ስለሚያውቁ እየለዩ ጽፈዋል ቅዱስ ጳውሉስም በዕብራውያን መልዕክቱ ከመላእክት ወገን አንተ ልጄነህ ተብሉ የተጠራ ያለመኖሩንና የመላዕክቱንም አገልግሉት ዘርዝሮ ሠጋባፃፉ ከመላእክት ሥጋን ይለብስ ዘንድ የተገለጠ አለመኖሩንና በፍጡር ደም የሰው ልጅ ነፃ መውጣት ስለማይችል በሥጋ የተገለጠው የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስትስ ነው ነቢያትም የሚከተለውን በተለያየ ዘመን ስለእርሱ ተንብየው ነበር ይህም ሥጋ ከሠሠጋልበሱ በፊት የተነገረ ነበር።
ስንሯ ገዕ አንድነትን አጣፍታ ማቴ ኢሳ ሣፃቴ ዘባ ዘባ ኢሳ ዮሕ ዘባ ዮጠ ዘዳ ኢሳ ቆሮ መዝ መዝ ዘጸ ዮሐ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ስለ ኢየሱስ ነርስቶስ ቤተ ነርስቲያን ስለጌታ ኢየሱስ የምታስተሦረ ትፖህርት ፍጹም መጽሐፍ ቅዳሳዊ ነው ኢየሱስ ማለት መድኃኒተ ክርስቶስ ማለት መሲህ ሣለት ነው ኢየሱስ ክርስቶስ ሁሉን ቻይ አምላክ ነው ከአብና መንፈስ ቅዱስ ጋር በባህርይ ትክክል የሆነ ሁሉ በእርሱ የሆነ ከሆነው ያለእርሱ አንዳች የሌለ ከኃጢአት በስተቀር ሙሉ የሰውን ባህርይ የተዋሀዶ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባህርይ አንድ ባህርይ ሆነ። ነገር ግን በዚህ ሁሉ ከክርስቶስ ፍቅር ሃገን ይለይናል እያሉ ይዘምራሉ ይመሰክራሉ የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ስለመንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ከሶስቱ መሆኑን በቅዱስ መጽሐፍ መሰረት ታምናለች። መንፈስ አካላት አንዱ አካል የመንፈስ ቅዱስን መለኮትነት የሚክዱ ብዙ ቅዱስ ትምህርት ለሚኖር ሁሉ ግን የሚከተለውን ያውቅ ዘንድ ይገባል ሠሀፀናፍቃን አሉ በመጽሐፍ ስለመንፈስ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስ መለኮታዊ ባህርያት አሉት። በኃጢያት ምክንያት የነበራችው ሀጋ ተገፈፈ ባህርያቸውም ጐሰቆለ ከአምላካቸው ጋር የነበረው ዝምድና ተቋረጠ በኃጢያት ሞቱ በነፍሳቸውና በሥጋናቸው በኃጢአት ረከሰ ሮሜ ዘባ ሮሜ ዘባ አፌ ቲቶ ኤር ዘባ በእነሱ ምክንያት በልጆቻቸው ሁሉ ተፈረደ ፍርዱም የኃጢያትና የሞት ፍርድ ነበር በዚህም ምክንያት የሰው ልጅ ሊያመልጥ ከሣፃንይችለው ርኩሰት ለመንፈሳዊ ሥራ ሙት የሆነ መንፈስ ውስጥ ገባ ከባህርይው ኃጢያትን እያመነጩ ምድርን በኃጢያት አሳደፈ አረክሰም እግዚአብሔርን ፍጡርን በመፍጠሩም አዘነ ዘባ መዝ ዮሕ ያዕ ዘ ማቴ ቆርሮ ቆላ ርሮሜ ሮሜ ዮሐ ኢዮ ኤፌ የእግዚአብሔርን ሕግ መተላለፉ ኃጢያትን ያድረግ ስለሆነ ኃጢአተኛው ለእግዚአብሔር ቁጣና ለሕጉ ርግማን የተመዶይበ ሆነ ለመንፈሳዋ ለነፍስና ለሥጋም ሞት ተገዥ ሆነ በዚህ ሕይወት ውስጥ የነበረ ሰው መዳንን ሽቶ ለመነ ጮኽ ተጣራ የወገኖግቹን መሥክከራ ጩኸትም የሰማና የተመለከተ እግዚአብሔር ልጁን ልኮ ወሰን በሌለው ፍቅሩ በመስቀል ሞት አለምን ወደደ አዳነውም የጐሰቀለውን የሰውን ባሕሪ አዶይሰው ማነቴ ዮጠ ሮሜ ተሰ ሮሜ አኤፌ ዘጸ ኤፌ ሮሜ ገላ ሰቀአር ገላ ድኅነት በቤተ ክርስቲያን ትምህርት በቤተክርስቲያን እምነት ብቸኛው የድኅነት ምንጭ በእግዚአብሔር ልጅ በኢየሱስ ክርስቶስ ሃሠንና እምነቱን እንደ ቤተክርስቲያን ስርዓት በግብር መግለጥ መሥሆኑን ታስተምራለች። ወልድ ያለው ሕይወት አለው በማለት ቅዱስ ባስተማረው መሠረት የመዳናችን ሠሥሠረት እርሱ ብቻ ነው ይህንን የመዳን ትምህርት ቤተክርስቲያን በእራሷ ቀኖና እና ዶግማ ዝግጅት መሠረት ሰው ለመዳን ሀጋን ሲሠጡና መዳኑን ሊያረጋግጡ በሚችሱ ሥርዓት ውስጥ ማለና እንዳለበት ታስተምራለች ስለዚህ በትምህርቷ ሃይማኖቱኮን ይመሰክራል በሥላሴ ስም ይጠመቃል ሥጋውና ደሥራሑንም ከሠመቀበል ጋር በሜሮን ይታተማል መጽሐፍ መሠረት ያመነው ሰው ድኅነትን ያገኘ ክርስቲያን ለመዳኑ የእሱ ጥረትና ሥራ ውጤት ሳይሆን በጸጋው መሆኑን ይገነዘብ ዘንድ ይገባልዋ ሮሜ ዮሐ ዮሕ ኤፌ የሐዋ ሥራ ጢሞ ዕብ ማቴ ዮሐ ህህህህህህፎየከሀበዐዘቲከዐ« በአዲስ ኪዳን መዳን የተጠቀሱ ብዙ ክፍሉች አሉ። ሮሄ የሐዋ ዮሕ ዕብ ጢሞ ህህህህህህ»ፎየከሀሀበዐዘቲከዐ ሀ ስለድንግል ማርያም ቤተክርስቲያን እግዚአብሔር ስለመረጣቸውና ስላከበራችው ቅዳሳን መላፅክትና ሰዎች የሚከተለውን ታስተምራለች ጻር እዙሀርርበ እሸኳፐነ ቤተክርስቲያን ስለድንግል ሣሃገርያም ክብርና ምስጋናን ስታተርብ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት አላት በዚህም መሠረት ስለድንግል ሃርያም የሚከተለውን መሠረታዊ እምነት ታስተምራለች። ሉቃ ዮሐ ወጢሞ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔርን ኃይል ጥበብና በጎነት እንዲሁም መለኮታዊ ሕልውና የሂያውጅ ነው ሮሜ መዝ ሮሜ የቻሆሄ እግዚአብሔር በልዩ ልዬ ዘመናት በልዩ ሠንገዶች እራሱን የገለጠበትን መንገድ ሲገልዕና ፈቃዱን ለልጆቹ ሊያውጅ በመንፈስ ቅዱስ የተመራ መጽሐፍን እንዲሰራ አደረገ ሉቃ ሮሜ ማቴ« ኢሳ ዕብ ልናምነው ልንታዘዘው የሚገባን የመጽሐፍ ቅዱስ ስልጣን የተመረኮዘው በንም ሰው ወይም ድርጅት ምስክርነት ላይ ንን። ነገር ግን እውነት በሆነውና ደራሲው በእግዚአብሔር ላይ ነው ስለዚህ መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ብቻ መሆኑነን ሊታመን ይገባል ሠጢዋ ዮሐ ፅይ መጽሐፍ ቅዱስ ፍጹም ስህተት አልባ ነው ይህንንም የምናምነው በአፃፃፉ በታሪክ አደራይሩ በቃላት አሰካኩ ወዘተ ብቻ ሳይሆን ከቃሉ ጋር በመተባበር በልባችን ውስጥ ከሚመሰክረው ከእግዚአብሔር መንፈስ ቅዳስ ሥራ የተነሳ ነው ቆሮ ዕብ ዮሐ ኢሳ ሮሜ ዮሐ ሠሀዝ ጢሞ ተሰ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እግዚአብሔር ክብርና ስለሰው ደኅንነት ስለ እምነትና ስለ ኑሮ በግልዕ ተዕፅፎበታል። ቀሮ ዋሮ በሃይማኖት ድንጋጌዎች ክርክሮች መናፍቃንን ለመሥርታት ቤተክርስቲያን የሠሥጨረሻ አቤቱታዊ ማሰርያና ምስክር አድርጋ ቅዱስ መጽሐፍን ታቀርባለች ኢሳ ማቴ ሉ ዮሐ እነዚህ ከላይ የተሠለከትናቸው ስለቅዱስ መጽሐፍ መሠረታዊ ቤተክርስቲያን ትምህርቶች ሲሆኑ በዚህ መሠረት ላይ ያለች ቤተክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱሳትን ትቀበላለች ይኸውም የሃዲስ ኪዳን የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ናቸው ከሰላሳ አመሠስቱ የአዲስ ኪዳን መጻሕፍት ቱ የስርዓት መፃሕፍት ሲሆኑ ለአምልኮትና ለስርዓተ ቤተክርስቲያን ሥገልገያነት ተጠቅማበታለች። ያስተምራሉ ሀ ስለ እግዚአብሐር ለ ስለ ክርስቶስ መርቅያን ስለእግዚአብሔር ያሰሁ ትምህርት የግኖስቲክን እምነት እምነቱ ስለ ክርስቶስ ሁለት አይነት ትምህርት አለው። ሐ ቅዱስ መጽሐፍ ብቻ ሉተር ይህንን ትምህርት የሚያስተምረው የአማኞች ብቸኛ ባለሥልጣን መጽሐፍ ቀዳስ እንጂ ቤተክርስቲያን አይደለችምሥ በማለት ነው የሃይማኖት ውሳኔዎችን ሁሉ አይቀበልም ነበር በትውፊት የዶረሱ። የቤተክርስቲያን ስርዓቶችንም ሁሉ ያጣጥል ነበር ዛሬ እንዶ አሸን ለፈላው የስህተት ትምህርት ምክንያቱ መጽሐፍ ቅዱስን ሁሉ እንዳሻው መተርጉም ይችላል በማለት የቤተክርስቲያን ስልጣን ለግለሰብ ሉተር በመስጠቱ ነው ኦርቶዶክሳዊት ቤተክርስቲያነ መጽሐፈ ቅዱስን ተርጉማ ለምዕመናን የምትሰጥ ቤተክርስቲያን ብቻ መሆኗን ታምናለች የአማኞችም ባለሥልጣን ቤተክርስቲያን ናት የቤተክርስቲያን ሠሀሠሠረት ኢየሱስ ክርስቶስ ቢበድልህ ለቤተክርስቲያገ ንገራት እያለ የቤተክርስቲያን ስልጣን በአማኞች ላይ መሆኑን አስተምሮናል። በጌታ እራት በሥጋወደሙ ላይ አመለካከት በቀጥታ መታሰቢያ ሲሉ ሌሎቹ ደግሞ ክርስቶስ በሕብስቱና በወይኑ ላይና ታች ይገኛለ እንጂ አይለወጥም ይላሉ ለሞቱ ሰዎች መጸለይ በቅዱሳን ስም ምልጃ ማቅረብን ይክዳሉ የወላዲተ አምላክን ዘላለሣዊ ድንግልና ይክዳሌ አማላጅነቷንም አያምኑም በመንፈስ ቅዱስ ስጦታ ላይ ትምህርት ያስተምራሉ ኢየሱስ በአሁኑ ግዜ ይጸልይልናል ያማልዳል ይላሉ ኤ ሪሀጠመቁ የሕፃናትን ብለው አላቸው በሚጠሩት አንደኞቹ ሁለት አይነት ዉዩአበኞከርፎ አብዛኛው ኘሮቴስታንት የስህተት ህህህህህህፎየከሀሀበዐዘቲከዐ«ዐየ ነገር ግን በኋላ ቃሉን ዝርው ቃል ነው ሥጋ እንዲሆን እደረገው ማለትም ኢየሱስ በተባለው ሰው ውስጥ አደረ በማለት የክህደት ቃልን እነዚህ በመጠነ የተመለከትናቸው ነገር ግን ሰፊና ብዙ ዘርፍ ያለው ያስተምራሉ የስህተት ትምህርቶች ናቸው የሐዋርያት እምነት ድርጅች አመሰራረቱ ሐ ስለመንፈስ ቅዱስ ስለመንፈስ ቅዱስ ደግሞ እንዲህ ይላሉ መንፈስ ቅዱስ ኢየሱስ ይህ የስህተት ትምህር ት ከእግዚአብሔር ጉባኤ ወይም እኳቨሃ ከተባለው ሰው ውስጥ ያደረው አምላክ ከሚወጣ እስትንፋስ ነው። አመሰራረቱ የመሰረተው ከ የኖረው ሔርባት ድብልዩ አርሞስትሮንግ ሃሺው በ ዓም ቦታው ጥላደርፊያ አሜሪካን ነው ትምህርተ ክህደት ሀ ስለሥላሴ ከቤተክርስቲያን ትምህርት የመለከቱት በወጣ መልኩ ስላሴን እንደ ይህሥ በመበላለጥ አንድ ቤተሰብ ኑሮ ነው ማዘዝ መታዘዝ አንዳለ ያስተምራሉ ለ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ በሰው በአካለ ሥጋ አይደለዎፖ መልክ የተገለጠ አምላክ ነው ትንሣኤውም በምትሐት ነው ብለው ያስተምራሉ ሐ ስለ መንፈስ ቅዱስ መንፈስ ቅዱስን አካል የለውም እንደ ንፋስ ጋዝና የተለየ ኀይል ነው በለው ያምናሉ መ ድኅነት ድኅነት በአጋ ብቻ ነው የሚገኝ የሚለውን እንደያዙ ነገር ግን ለኅነት ዋስትና ነው ይላሉ በዚህም ይህ ካልተጠበቀ የአይሁድ ልማድን መጠንቀቀ መሠረት የአይሁድን ሰንበት በዓላቶቻቸውን ያከብራሉ ድኅነቱ ዋጋ የለውም ይላለ ሰ ስለ ሰው ተፈጥሮ ስለ ሲዖል መኖር አርምስትሮንኒዝም ሰው ሀሠዞለኮታዊነት አለው ብለው ያምናሉ ነፍስ ሕያዊነት የላትም ዘላለማዊነት በዚህም መሠረት የቅጣት ሥፍራ የሆኑት ሲኦልና የሠሣሠሉት የሉም የፈጠራ ስራዎች ናቸው ይላሉ ፀ ህህህህህህፎከዉበዘቲከዐ ዬዩዬኒፊኬሽን ቸርች ራዚሪዐዕን ዳታ ዴዴ አሪ። ይላሉ መክራ እሦነት ሠሰረት ሁሉን ማሣወቅ ከአምላክ ልቅ ሰው አለው ይላለ በመሆን ሰዎችን ወደ ሰን ምያንግ ያተርባሉ ይመለምላሉ ብለው ያሃ ናሉ ለ ስለክርስትስ ያላቸው ትምህርት መ ስለ ድኅነት ያላቸው ትምህርት ነህ እምነት ምንም እንኳን በክርስትናው ስም ቢነሳም ነገር ይህ እምነት በኢየሱስ ክርስቶስ ስለተገኘው መዳን ግድ ምንም አይነት ሠሥመሥሳሰል የሌለው አጋንታዊ የፈጠራ እምነት በሠሥሀህ አይሰጠውም። በዚህም ሥሠረት እምነኮ የመንፈስን ነገር እንጂ የአካልን ነገር አያምንም አማናዊት ቤተክርስቲያን የእግዚአብሔርን ሕልውና ስትናገር በሁሉ ስፍዊራ ይገኛል እንጂ በሁሉም ነገሮች ውስጥ አለ አትልም ለ ስሰ ኢየሱስ ክርስትስ እምነቱ እንደ ህድረት ላዐመ አስተማሪዎችና እንዶ ሁ ባህርይ ሁለት አካል አማኖች ኢየሱስና ክርስቶስን ለያይተው በዚህም ሪሠሀሠረት ኢየሱስ ክርስቶስ አልነበረም ነገር ግን ሰው ነዐ ሰይጣን ይህንን ትህርት የሚያሰጠው አምልኮተ እግዚአብሔርን ለሥተነ ወደ ብዙ አማልክት መንገድ ሰውን ለመምራት ነውወ እንዲሁም በ የተገለጠውን የእግዚአብሔር ልጅን ሥራ ከንቱ ለማድረግ ነው በምድር ላይ የተሻለና የተለየ ተዓምራት ማድረጉ የክርስትጥስ አእምር ስለነበረው ነው ይለሉ ክርስቶስስ ማን ነው የሚለውን ሲመልሱ ክርስቶስ ሀጽ ቅዱስ እንደሚለው ሳይሆን በሁሉም ሰው ውስጥ የሚገኝ ፍፁምነት ነ ይላሉ ሐ ድኅነትነከቪ ስለ ድኅነት ይህ የክህደት እምነት ሲያስተምር በክርስጉትስ ማመን ጅኀነት አያሰጥም ይልቁንም ድኅነት ለማግኘት ኢየሱስ እሪ በኖረበት ዘመን ይፈልግ ነበር ለማንኛውም ሰው ኃጢአት መስዋዕትም አልሆነም አልሞተምም ለሰው ለሠዳኑ የሚያስፈልጉትና ባዑም የሚሆነው ክፋት ዲያብሎስ ኃጢአት ድህነት እርጅና አለመኖሩን ማመን እንዲሁም ሰው ሁሉ ከኢየሱስ የሣይተናነስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ማመንና የእምነቱን የተለያዩ አስተምሮዎች መቀበል ፍሁም ያደርጉታል ይላሉ ይህንን የማያውቅ ግን እንደገና እየተፈጠረ ዘሀዝህ ይኖራል ብለው ያስተምራሉ መ ስለሰው ልጅ ስለ ሞትና የቅጣት ስፍራ የሰው ልጅ ሞት የለበትም ስለሞት የሚያስቡ ሰዎችም በተሳሳተ መረዳት ውስጥ ያሉ ናቸው። ይህንን የእምነት ስርዓት ወይም ሒዶት ሰዎች ሞት ይሉታል እንጂ ሞት የለም ብለው ያስተምራሉ እንዲሁም በሰማይ አሉ የሚባሉት ገነት ሲኦል መንግሥተ ሰማያት ገሀነም እሳት ወዘተ የፈጠራ ወሬዎች ናቸው በመጽሐፍ ቅዱስ ይህ ትምህርት የለም ይላሉ ስለዚህም ሰው ስለሞት ሠመጨነቅ ስለኃጢያት መስራት አለመስራት ወዘተ መጨነቅ የለበትም እንደሻው መኖር ይችላል ብለው ያስክዳሌ የሰው ልጅ በእምነትና በምግባር ተጠብቆ ከመኖር እንዲቆጠብና አሥዐኝነትን ዓለምን እንዲገዛና ዐያፍና አሳፋሪ በሆኑ የኃጢአት ግብሮች ትውልዱ እንዲያዙ ያበረታታሉ በዚህም ምክንያት ዓለማችን እጅግ በረክሱ ሰዎች እየተሞላች ነው አመዐሀኞችም ተዘክር ሞትን ዘንግተው እንደኖህ ዘመን እየኖሩ ነው ህህህህህህ»ፎየከበዐዘቲከዐ«የ ሰ ስለ ቅዱስ ሪ። ንገዱም በእምነት ቦታችን መምጣትና በምጡቅ ተመስጦ በፎቭርዘ ውስጥ መግባት ብቻ ነው የሚያስፈልገው ምክንያቱም እርሱ በአሁኑ ግዜ በመናፍስት አለም ውስጥ አለና ነው ብለው ያስተምራሉ ጠ ስለ መንፈስ ቅዱስ ይህ የክህደት እምነት ስለመንፈስ ቅዱስ የጠለቀ ትምህርት ባይኖረውም በመናፍስት ዓለም ያለ ያንድ ሰው መንፈስ ነው ይላሉ መ ድኅነት ክ በዚህ የክህደት ትምህርት መሠረት ድኅነት በመንፈስ ከአንድ ደረጃ ወደ ሌላ ደረጃ መድረስ ነው ብለው ማስተማር ነው የመለወጡ ክንዋኔም በመናፍስት ዓለም ውስጥ ነው ለዚህ ደረጃ ሰው የሚበቃው ደግሞ እውቀት ሲኖረው ነው ይላለ። ትስብዕቱ አይመሠጣም ይላሉ የቤተክርስቲያንን ትምህርት ስለዚህ ክህደት ምላሽ ሦን በገጽ ይሠፀልክቱ ሐ ስለ መንፈስ ቅዱስ ይህ እምነት መንፈስ ቅዱስ አካል ያለው አይደለፖ ዝርው ኃይል ነው ይልቁንም ረቂቅና የይሆዋ ኃይል ነው እንጂ ያለው አይደለም ይላሉሌ ስለመንፈስ ቅዱስ የቤተክርስቲያን ተ በሙሉ አይቀበሉም በልጋውም አያምኑም።