Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሰንፌ እንጂ ደብዳቤህ ሳይደርሰኝ ቀርቶ አይደለም መልሱን በወቅቱ ያልጻፍኩልህ ፈጥኖ ነበር የደረሰኝ ዴብዳቤህ ደርሶኝ ካነበብኩት አስራ አንድ ዓመታት አል ፈዋል የመጀመሪያ እትም ሰንፍኖ ጠንቶብኝ መልሱን ፈጥፔ ባልልክልሀም ደብዳቢህን ዓም ኣን ብቤው ደሳ ብሎኛል ዛሬ ከአሰራ አንድ ዓመኃት በኋላም ከደስታዬ ጋር ነኝ እና ደግሞ ከስንፍናዬ ጋር ለዚፀ አይደለም እንዴ ካላጣዑት ወረቀት አንተው በላክኸው ደብዳቤ ጀርባ ደዴርሶኛል ብዬ መልስ የፃፍኩልህ ግልባጭ ለፍሬ ዲዛይን ሳላቀው የኮምፒውተር ዲዛይን አገልግሎት ከቪፀከ መልስ አዳኝ ። ንሙ ጠኋጮጡጮ ስ ትጠመጠምበት ዘንድ አንገቴን አዘጋጅቶ ነበር። ፊልሙ አልቆ የአዳራሹ መብራት ሲበራ ግን ፊቷ ክስም ብሎ ጠበተው። «የሀገራችን ፊልም ነገር አያሳስብህም። ስትል ጠየቀችው በፊልሙ መበሳጩቷ ፊቷ ላይ እየታየ። እሱ አልሆነለትም። በፍቅረኝነት ያሳለፉት ጊዜ የምትወዳቸውን ነገሮችና የእርካታዋን ሚሰጥሮች ለይቶ ለማወቅ በቲ ነበር። ይዘኸው የሄድከው ጥቅል ማርታ የመረከችው ሽቶ ሳይሆን ለሊላ ሰው የተጠቀለለ የሀጉር ቀለም ነው። እሱ ተርተበተ። የከዛ እርካታ የሚያደርጋትን አያሳጣት ነው። መልስ አጻኝ ኮለንቲር ጠራጊ ሮሃ የወሇነ ሥጋት አይደለም ከሚፀጠጸደው እንቅልፉ ሠ ጣላቸፁ ለድሃ አብዝቶ ማዘን ነው ማልዶ ከእንትልፉ መገቃት ያስጀመረው ካልረፈደ ከአልጋው የማይነሳ እንቅልፋም ሰው ነበር። እንዲህ ማድረግ የጄመረው በሕንፃው ነዋሪ ተማሪዎች ተስፋ ቆርጦ በከፍተኛ ብሉጭት እንቅልፍ አጥቶ ያደረ ዕለት ነው። ሀንፃው የቆሻሻ ገንዳ መሰሎ ውሎ ማደሩ ከማንም በላይ እሱን ነው የሚያሳስበው። ይሄን ሁሉ የሚያደርገው ሰቃይዋን በመጠኑም ቢሆን የቀነሰላት መስሎት ነው። አዬ አምሳኬ አሁን ይሄም እንጀራ ነው። ዛሬስ ተመስገን ነው። ስራ እንዴት ነው። እኔ እምልሽ ያቺ የድሮዋ ኮዮፅጻት በሪተኛ ሰሞኑን የት ጠፍታ ነው። ብዙም ቆሻሻ ለሌለበት ሕንፃ ቁጥር ሁለት የጽዳት ሠራተኞችን መቅጠር ደግሞ አላግባብ ወጪ ማድረግ ነው።
ክሯህርበ መልስ አዳኝ መልስ አዳኝ እና ሌሎች አጫጭር ልብ ወለዶች አንተነህ ይግዛው ዓም ከቪሯፀጨከሯፍዐፎርባ መልስ አዳኝ መልስ አዳኝ ደርሶኛል ኩ እሄ መብቱ በሕገ የተጠበቀ ነው ለ በውቄ ፎ ዓም መቼም ስንፍናዬን ታውታለህ። መልስ አዳኝ ያሉ ገበያ ሁለት መንገድ ሲስተማቲክ አፕሮች ፓርት ስሪ በውሬስ የሹሮ ፍቅር ሏገድለኝ ነው። መልስ አዳኝ ጻ። ለቀስተኛው እንባውን እያፈሰሰ ለሰለአባቃቸው ሰም አወጣጥ ሊያሰላስል ይችላል ሟቿ ትርጉም ያለው ሕይወት ባይኖራቸውም ትርጉም ያለው ስም ነበራቸው እያለ ሊያስብ ይችላል ለነገሩ የእንደ እማሣ ጢፎ አይነት ሟች ቀብር ለለቀስተኛው የሣሰብና የገሰላሰል ጊዜ አይሰጥም የእሳቸው አይነት ሟች በሕይወት ዘመኑ ያሳለፈው የሰቆቃ ጊዚው እንጂ ለሕይወት ታሪኩ ንባብና ለፍታቱ የሚውለው ጊዜው አይረዝምም ጋሽ አወቀና ሌሎች የመንደሩ ለቀስተኞች ከእማማ ጤፎ ቤት አዋክበው ሲያባርሩኝና ሽምጥ ስሮጥ የጀመረኝ ሳል ጋብ ብሉ ትፋሼ መለስ ሳይልልኝ ለቀስተኛው አሰከሬኑን አብማ ማርያም በተስኪያን ጓሮ ጥሎ ተመለሰ እዚህ ላይ የመጨረሻው ጫፉ እንጂ የመጀመሪያው ምዕራፉ በውል የማይታወቀው የእማማ ጤፎ ታሪክ ተደመደመ ከቨፀፀከሯልፀዐየዐፀርጠ መልስ አዳኝ ከዓመታት በኋላ የተረሱትን እሣሣ ጤፎ ለመዘከር ተነሳኩ በመጨረሻው ዘመናቸው በህናንነት ፅድሜዬ ያየሁትንና የሣስታ ውሰውን በለጋነቴ ሰበብ በቀብር ሥነስርፀታቸው ላይ ተገኝሄ ለማ ንበበ ያልቻልኩትን ግማሽ ታሪካቸውን ለመዘከር ታደልኩ ካለፈ የህይወት ገፃቸው የሾራ ታሪካቸውን መነገር ይኑር አይኑርበት እርግጠኛ አይደለሁም ታሪክሊባል መብቃቱን አላውቅም ያም ሆኖ ግነ እኒ እንደሌሎቹ የሀገራችን ታሪክ ጸሐፊዎች አይደለቦም እነሱ የደጅ አዝማቹን እንጂ የደጅ ጠኝዋን ህይወት በታሪክ ገፆች ላይ አያሰፍሩም እነሱ ጉላ ፈካ ላለው ለደጃች ፀሐዩ እንጂ ስሟም ታሪኳም ለደቀቀው ለጤፎ ቦታ አይሰጡም እኒ ስለ እማሣ ጤፎ እፅፋለሁ ከቀባረው ጋር ስላልቀበርኩ ባላረዳም ከኗሪዋ ጋር ስለነበርኩ እና ገራለሁ ልብ በሉ የምናገረው የነበርኩበትን ብቻ ነው እሳቸው ካረጁ ከጃጁ እኔ ነፋስ ካወቅሁ በኋላ ያየሁትን ከዚያ በፊት ስለነበረ ሕይወታቸው መረጃ አላገኘሁም ፆም ሆኖ የልጅነት ታሪክ ይኖራቸዋል የሚል ግምት አለኝ መቼም አርጅተው አይወለዱም ከኔ በፊት የነበሩ ታሪክ ጸሐፊዎች ስለ ደጅአዝማቹ እንጂ ስለጤፎ የልጅነት ህይወት ባይጽፉም አንድ ወቅት ጠ ፎም ልጅ እንደነበሩ ለመገመት እያዳግትም የጻፈልን አልያም የነገረን ባይኖር እንጂ መቼም ጤፎ ልጅነትን ዘለው እርጆና ላይ አሳረፉም ባይቆጠር እንጂ ጤፎም የዘር ሀረግ ይኖራቸዋል አያት ቅድመ አያት ይኖራቸዋል መቼም በመቋሚያ ተደግፈው እየተን መ ኦብሣ መንደሩን እያሰሱ አሰር አምሰት እየለቀሙ የታዩበት የአርድ ዘመናቸው ላደ አይበቅሉም ጤፎ ታሪክ አካል ላድርገው አላድርገው ባላውቅም መቼም አንድ ወቅት ልጅ እንደነበሩ መገመት አያዳግተኝም ከቪፁፀ። ባለፈው ሴሞን የውሻው ቤት ጣሪያ ተገንጥሉ ተገኙ ጋሽ ዘውዱም እንኳን የእኔን ቤት የራሱን ቤት ከሊባ የማያድን ሙት ሲሉ ውሻውን ሰደቡት ከዚያ በኋላ ውሻው በኑሮው ተስፋ ሳይቆርጥ አልቀረም ፀባዩ ሁሉ ተተየረ አመሉ ከፋ ጭካኔው ገፋ በሀፀባ መልስ አዳኝ ማመዛዘን አቃተው ማመዛዘን ስላቃተፀ አቶ ጌቴ ስጋ ቤት ላይ ሆን እሣማ ጤፎ ቤት ደጃፍ ላይ አጥንት ፍለጋ ሲያነፈንፍ ታየ ለማቿ ድርቆሽ ሊያደርጉ ያለጡትን ፍርፋ ሀ ከየሰው ደጃፍ ተዘብበው ሃስበሰቡትን ፍርሩሪ ሊቀማቸው ወደሳቸው ደጃፍ ገ ሆመ መቋሚያቸውን ብድግ አድርገው ወጾ ሽ ዘውዳ ውሻ ተንደረደሩ ቀኝ ጆሮውን ሲነርቱት ቀኝ እግራቸውን ነከሰ እሪታቸውን ሲያስነኩት ጆሮውን እያከከ ተፈተለከ እማማ ጤፎ መነከስ በመንደሩ ተወርቶ ብዙም ሳይቆይ ሰው በሌለበት የጋሽ ዘውዱን ቤት ሊዘርፉ ከፍተው ሊገቡ ሲሞክሩ መነከሳቸው ጥግ ጤፎም ሆኑ የጋሽ ዘውዱ ውሻ በተጠረጠሩበት ወንጀል ተከሰው ፍርድ ቤት አልቀረቡም ሁለቱም ናረው የሚጨምሩት ቀርተው ሚያጉሉት ነገር ባይኖር ነው መስል ውሻው እሣማ ጤፎ የሟለምኑበት ጉዳና ተዳዳሪ ሲሆን አሳቸው በንክሻው ሰበዝ ከጉዳናው ሲጠፉ ልብ ያላቸው አልነበረም ለነገሩ ውሳው ቢረሳ አያስገርምም ለመንደርተኛው ምን ፈየጾና። ብለውት ከቁብም ሳይቆጥሩት ደ ቢት ዘለቁ በእንቅልፍ ልቡ ሰለነበረ የተናገሩትን ልብ ብሉ ሳይሰማቸው ተመልሶ ተኛ እንቅልፉን ጩርሶ ቢነቃ ጥሪ የተደ ረገለት መንደርተኛ ሁሉ ድግሱን በልቶ ጦደየመጣበት ተመልሶ ከሰው የተረፈጦ ናርፋሪ ከሣጤፎ ለዛሰ ለማኝ ተሰጥቶ ከለማኝ ያተረፈው ሃተጋጠ አጥንት ከጐኑ ካለ ቅርጫት ውስጥ ተጥሉ የሌላ መንደር ደፋር ውሾች ለሱ የተቀመጠውን አጥንት ጠራርገው ወስደውት ነበር እንደነታ ተድሞ ትዝ ያለው አሣማ ጤፎ ድግስ ሊበሉ አይናቸውን በጨው አጥበው ለነገሩ እንኳን ለመታጠቢያ ለምግብም የሚበቃ ጨው የላ ሃፐውም ከች ሲሉ ናቅ አድርገው የተናጉጐሩት ነገር ነበሮ ንግግሩን ለዛለመ አስተርጉሞ ርጩኸቱን ጉንፉን ይዞት የሚያ ባማው ሳል አድርገው መቁጠሪቸውን በተገነዘበ በሳምንቱ ቂም ቋጥሮ ወደ ቤታቸው ትዛጓዘ ነከክሳቸው እሳቸው ከጐዳናው ራቱ እሱ ወደ ጐዳና ወጣ ሁለቱንም ከቁብ የቆጠራቸው አልነበረም አሣማ ጤፎ ፀና የአብሃሄ መንገድ ጭር አላለም ለነፍሴ ብሎ ይዘክረው የኒ ቢጢ አጥቶ የተጉላላ ደብር ላሚ ኣልታየም ውሻው በድንገት ተሰወረና ጋሸ ዘውዱ በዝርፊያ ስጋት አንቅልፍ አጥተው አልባዘኑም መልካም አጋጣሚውን በመጠቀም ቤት ሰርሳሪዎች በውድቅት መንደሯን አልጉበኙም ሁለቱም በተተረው አለም ላይ ምንም» የተባለ ተፅዕኖ አሳደሩ እኔን የተቀረው አለሦ አካል አድርጐ መቁጠር ያስሰቸግራል ውሻፁ በአሮጊቷ ላይ የጭካኔ ተግባር መፈፀሙና አሮጊቷ አልጋ ላይ መጥላቸው ከእኔ ወዴ እናቲቴ ከአናቴ ደግሞ ሽንኩርት ቲማቲም ቃሪያና የመላሰሱ በተጦችን ወደ ሚሸጡት የእናቴ ደንበኛ ቸርቻሪ እየሳሳ የሚሄድ ተፅዕኖ አሳድሯል የሀፎርክገ መልስ አዳኝ ር ድንገት ወደሣጤፎ ቤት ገባችቕ ላወጣት ከ ፅዘና አፈ ላይ የዋሉት እማጤዴ መጀመሪያ ተቆጡን ሰደቡኝ ረገሙኝ ሲጨርሱ እጅ እጄን አዩ አኔ ኳስ ኳሷን አየሁ ቀጥለው ግማሸ ድረሰ የተበላ ካሮቴን አዩ ቀጠዬ ግማሸ ይ የተገለጠ ጭናቸውን አየዑ ሳንነጋገር ተለማመንን ሁለታችንም ጨካን እናካፍላለን አው ሚንቹ የጸርስ ካሮቴን ጨርሰው እንዲበሉት ፈቀድሁላቸው ግማሽ የተገለጠ ጭናቸውን ጨርሼ አ ፈቀዱልኝ ስሩ አየሁት እስከ ስሩ በሉት አለዚ ውሻውና እማ ጤፎ በዚያ ሰሞን »ሦንም» የተባለ ተፅዕኖ ካሳደሩበት የተቀረው አለም ውስጥ እኔ የለሁበትም እናቴም አትክልት ሻፌ የእናቴ ደንበኛም እና ሦናልባትም እርስዎ አንባቢው ተፅዕኖዐ ለዓመታት ቢንቀራፊናፍም እኔን የታረክ ፀሐፊ እርስዎን ደግሞ አንባቢ ግልና ን አጄ በአናቴ ዞሮ ግራ ጆሮዬን እስኪነካ አልያም ትሦህርት ቤቱ አንደኛ ክፍል ተሣሪዎችን መመዝገቢያ መስፈርቱን እስኪቀይር ቄስ ትሃሣርት ቤት መሣር እችል ነበር አላደረግሁትም አነተዋበ ትምህርት ጀምረዋል ከትምህርት ቤት ተለቀው ሲመጡ የገጠማቸውን ሁሉ ይተርኩልኛል እኔ ግን እንደፈለጉት አልቀናሁባቸውም የቤት ስራ የለብኝም አረፈድክ ተብዬ አልገረፍም ሂሳብ ትፖህርት አያሣርረኝም በተለይ «ማካፈል» የሚሉት ስሌት ናላዬን አዞ ረውም ለነገሩ አድሜዬ ደርሶ እንደነሱ ትቤት ባልገባም በሣካፈል የሣያሣኝ ዞለም እችልበታለፁ እነተዋበና ሊሎች አንደኛ ክፍለ የተመዘሃክቡ ተማሪዎች የጫት ፈረቃ ሲሆኑ ሣልደው ይነሳሉ ተጣድፈው ቁርሰ በልተው ወደ ትሦህርት ቤት ይሸመጥጣሉ አንዳንዴ ሲረፍድባቸው ቂጣ እየጉመዱ በሩጫ ቁርስ ያደርጋሉ ከከዐከ መልሰ አዳኝ ከጮ ር አፈ በሩ ላይ ዘበኛው በአለንጋ ይቀበላቸዋል ቀጥሎ ዩኒት ለደሩ በጨንገር ተረክቦ ጣውላ ለያዘ ተጋራፊ የተሣሪ አለቃ ሆስተላልፋቸዋል «ቀኝ ሰመር ርጋ ይባላሉ አሳርፍ ተጠንቀት» ይባላሉ በቁመት እንዲሰለፉ ይደረጋሉ ኔ የማይደረጉት አለ። ከሯል መልስ አዳኝ ሕዝቡን ሣጓጓዝ ያልቻሉት ወያላው ካሳሁንና ጓደኛው መንገድ እያሳበሩ ወስጥ ወሠስጡን መተን ይዘዋል ባቢ ከሚተራመሰ ሯጭ መህል ድክ ድክ ሣፃገለቱን ተጥሏል የማልዳ ብርድ ከእንቅልፉ ዛ ያጣላው ልጅ እግር ሯጮች ለድካዛሣቸው ማለዘቢያ የሚጉነጩትን የታሸገ ውሃ ጩልጠው ወርወር የሚያጾርጉትን የገላስቲክ ፅቃ እየለተመ አብሮ ይሮጣል ውድነህ የታክሲ እጦት አዘግይቶት የእንጀራ ገመዱ ሲበጠስ እየታየው እየርጠ ያሰባል ታክሲኑፁ ሾፌር በተሳፋሪና በመንገድ አጦት የዕለቱ ገቢ መጉደሉን እያሰላሰለ ታላቱ ሩጫ ተጠናቆ እንዳሻው እየሞላ እስኪበር ውስጥ ውስጡን እያሳበረ ያሽክረከራል ባቢን ፍሊጋ ሳይመዘገቡ ታላቁን ሩጫ ይሮጣሉ ልጅ አግሩ የጉዳና ተዳዳሪ የተጣሉ የውሃ ፕላስቲኮችን እየለተመ ሽጦ ላንቲም እንደሚያገኝ እያለመ ከሯጮች ጋር ይሮጣል ሰልፉ በቁመት አይደለምቻ የሩጫው ቀስት ወደ አንድ አቅጣጫ የሚጦነጨና አይደለም አይደለም ወያላው መንገድን እማማ እቴናት ባቢን ባቢ እርካታን ልጅ አግሩ ሳንቲምን ውድነህ በጊዜ መድረስን ፍለጋ ሁሉም በየፊናቸው ይርጣሉ ታላቁን ሩጫ ለመሮጥ በሕይጦት እንጂ በሯጮች መዝገብ ላይ መስፈር ግድ አይልም ሩጫው ውስጥ አለብትትኬም ተስፋም ያልቱቀረጡት ሁሉም እየሮጡ ናቸውወ መልስ አዳኝ እኩል እሷ እንደ አባቷ አይደለችም እሷ አባቋን አትመ ሰላቸውሥ የሚመላሰሉበት ነገር ቢኖር የአያቷና የአባቷ አባት ስሦ አንድ መሆኑ ብቻ ነው እሷ አባቷን መሦስል አትፈልግም እሳቸውአጠድጓለሁለሚሏዒፐጦጡ የልጆቻቸው እናት ክብር የላቸውም ኣባፓ ከእናቷ ጋር ለጉዳይ ጦጣ ሲሉ ፊት ፊት መቅደም ይቀናቸዋል እናቷ ሳት ብሏቸው ባላፐው ከተደመ ምንድን ነው ከፊት ከፊት መጠለፍ ይላሉ አዛቷ እናቷን በቀጣ እየገረፉ ጉኒቸው ፊትና ኋላ ነው አባት መሪ እናት ተከታይ የማይሻር የአባትየው የጉዞ ህግ ነው አባቷ የሚደርቡት ጋቢ እንጂ የእናቋ ጠይም ኩታ መዳትን አልታደለም የአባቷ ሸሚዝ እንጂ የእናቷ ውስጥ ልብስ ውሃ ይንካው አይባልም ባርኒጣቸው ላይ የአመድ ብናኝ ሲያዩ እንጂ በጥላሸት የጠየመ ቀሚስ የለበሱ ሚስታቸው ከኋላቸው ሲከተሏቸው ሲመለከቱ ቁጣ ቁሣ አደላቸውሦ አባትየው እሷ ግን አባቷን መሆን አትፈልግም የፁለት ዓመት ፍቅረኛዋ ሁልጊዜም እንዲያምርላት ትፈልጋለሻ አምሮና ተጡቦ እንዲታይላት የማታደርገው ነገር የለም እሷ የምትወደው ሰወ አቅፏ ዙስኾ ሆኖ እን ዲፄድ አንጂ የሚከተላት ጥላዋ እንዲሆን አትሻም ከጉኑ ተለጥፋ እንጂ ከዚዐክ መልስ አዳኝ ከኋላዋ አስከትላው ኣትጓዝም ትወደዋለች ማማር እንዳለበት ትመክረ ዋለች ይያእሷ ውበት የሚፈካው እሱ ሲያምር እንደሆነ ትነግረዋለቸ « እስኪ ራስህን አትጣል። » አሉት ተመርቆ ሲወጣ የሲጋራ ሱሰንና የመመረቂያ ጋዋኑን ለዩኒቨ ርሲቲው መልሶ እንደሚሆን ነገራቸው ይሄን ማድረጉን ሳያረጋግጡ ሁሉም ተመርቀው ሥራ ፍለጋ በያቅጣጫው ተበተኑ ያልተማረ ወገኑ ሳይማር የተካነውን አርማኛ ተምሮ ለማስተገር ሰምንት መንፈቆችን ማባከኑ ያስቆጨው የአራት ኪሉን የማስታወቂያ ሰሌዳ ከቦ የሚውለው ስራ ፈላጊ ተመራቂ ቁጥር መቀነስ ሲጀምር ነው ብዙ የሒሳብ ባለሙያዎች ቅጥር ፈፀሙ መሀንዲሶች ያለውጣ ውረድ ስራ አገኙ ህግ የተማሩ ብዙዎችን ቀጣሪዎች ተሻሙባቸው ቋንቋ መማሩ በሕይወቱ ከፈጸማቸው ስህተቶች ዋነኛው እንደሆነ ተሰማው ዩኒቨርሲቲው ውስጥ ያባከናቸው አራት ዓመታት እያንገበገቡት ዐ ከባ መልስ አዳኝ በበበ ችው ው ር ስሜ አራት ወራትን ከሥራ ፈላጊው መሐል አሳለፈ አማርና በማጥናቱ ሣ እየተበሳጨ ተፈላጊ አለመሆኑ እያንገበገበው በንዴት ይጨሳል ለንዴት ያጨሳል አሁንም አሁንም ይለኩሳል ይምጋል ጭስ ያገሳል ለአፍጋ ንዴቱን ያስታግሳል ብስጭቱን ይረሳል «ሥራ ሳገኝ መናደዴን እተዋለሁ ማጨሴን አቁፃለሁ» ይላል እንዲህ እያለ ሥራ ይፈልጋል እንጀራውን ከጋዜጣ ገፆች መሐል ያስሳል ክብሪት ይለኩሳል እሳት ሦጐ ጭስ ያገሓል ከአራት ወራት በላይ አስተማረ ያተረፈው ነገር ቢኖር ቲቸር ምፅዕላድ የሚል ቅጽል ስም ብቻ ነው ደመሀዛዙ ከቤት ኪራይ ክፍያ ቢያልፍ የዕለት ጉርሱን እንኳን አይቨፍንም እንዳሻው አያራምድም ለዓመታት ደፋ ቀና ብሉ የተጓዘበት መንገድ ሰቀቀን ላይ ነው ያደረሰው የእሱ ጥሬት እጥረት ሆኗል መዳረሻው አግር የማያስዘረጋ ጠባብ ዓለሃ ዙሪያውን የከበበውን በላዩ ላይ ያረበበውን ሰቀቀን እንደንብ መንጋ በጭስ ሊያባርረው ሞከረ ድብታውን በሊጋራ ጭስ ሊያሸሸው ተጋ ከጓደኛው ተቀብሎ ለመጀመሪያ ጊዜ ባጨሳት ሲጋራ ከንፊሩን አሞጥሙጦ የሰራትን ጠባብ የጭስ ቀለበት ተከትሉ ይሽክረክራል አንዲት ሴት ከጐኔ ብትኖር እኮ ሲል አያስበ ያጨሳል አዎ አንዲት ሴት ቢያገኝ የኑሮ ጫናው ይተልለታል ክብሪቱንና ሲጋራውን ትተካለታለች ያለ ጭስ ሰቀቀኑን ታባርርለለች የግራ ጐኔን ባገኝ እኮ» ይላል በአንዲት ሴት ምርኩዝ ቀና ብሉ ሲጓዝ ደጋፕዋል እዚህ ላይ ነው ከቤተልሔም ጋር የተዋወቁት ከነጭሱ ተቀበለችው ክነክፍተቱ ተረከበችው ተዋደዱ ትንፋሹን ሳትጠየፍ ቀስ በቀስ ልታነፃው እንደምትችል አስባ ወደደችው በተከራያት ጠባብ ቤት ሕይወት ትዘራባት ጀመረች ከእሱ ጋር የተገናኘበትን አጋጣሚ እያስታሠሰች በደስታ ትፍለቀለቃለች ቴድለኛ ነኝ ትላለች እሱ ልክ የለውሦ ለእሷ ከቨፁፀፒካሯ መልስ አዳኝ ፌዴ መፎጩጩፍርመ ይጣፍጣታል እስክታገኘው ትቅበጠበጣለሽ እቅፉ ውስጥ ትሸዬጣለኛ ለከንፈሩ ትስገበገባለች የእሷ ብቻ እንዲሆን ትፈልጋለቹ በሲጋራው ትቀናለችከንፈሮቹን በሚጋራት ጠረኑን በተየረባት በጭሱ ትተናለኛ እስኪ አታጭስ ትለሃለች ዓይን ዓይኑን እያየች ይሄው ለስንት ጦራት ትለምነዋለቹ «እምቢ» ብሏት አያውትም እሷም መጦትወቷን አቋርጣ አታውቅም ዕፅትቅፉ ውስጥ እየተቁለጨለጨች ስታሰብ ቆይታ ከሲጋራ አልያም ከእሷ አንዳቸውን እንዲመርጥ ኮስተር ብላ ትጠይቀዋለኽ ቤቲ አንቺና ሲጋራ ለምርጫ የምትቀርቡ አይደላችፁም ይላታል እሷን እንደሚመርጥ ሣሃገረጋገጡ ነበር ቀስ በቀስ የሚየጨሰውን ሲጋራ ቁጥር ቀንሶ ጭራሽ እንደሚያቆም ቃል ይገባላታል አሁንም ቃል ይገባላታል «መቼ። » አለችው «አወድሻለሁ» ስጦታውን በከፊል ገልጦታል ውደደኝ እያጨስክም ውደደኝ እያጩስክም አወድሃለህጐ እየተንሰተሰቀች ስጦታዋ ከጥቅሉ ተፈትቶ ጣቶቹ ላይ ቀርቷል ዘመናዊ የሷጋራ ሞተርኮሻ ኣይተርአዲስ ልክ እገደ ዓመቱ ልክ እንደማለዳው አዲስ የሲጋራ መለኮባ ክዚያች ቅጽበት በኋላ ትንፋሹ ቀይሮባት አያውቅም ከከካየየየርክ ልሳ አዳነ ሌላው መንገድ እዚሀም እዚያም የተነደለ ወንፊት ጣራ የተበጣጠሰ የተጣጣፈ ልክ አንዴ ብርድልዝሱ ችሉ ኦንደሣያከናገበው እንደሟሚከረስሰው ቢጨመቅ ጠፈፍ እንደማይለው ብርድልብስ የተነዳደለ ጣሪከላይ ኪዙች አዬና እናቴ በጨተየው ወጠለሰል ይ ሰሌን ኦንጥፈንተቃትፈን አግሮቻቹቐንን አጥፈን እንዲህ ነን እኒና እናቴ ክረምቱ ዓብቶ እስኪወጣ ሮጐድጓዱ እስኪ ያልፍ ሰፃዩ እሰኪነጥፍ እንዲህ ነን ክረምት ጊዜውን ጠብቆ ዞሮ ይመጣል ዶፋን ያወርደዋል የዝናብ አምላክ ከኛ ቤት ጣራ በላይ ያለውን የጉም ከረጢት ለፋ አድርጐ ይቀደዋል የተበጣጠሰው የቤታችን ወንፊት ጣራ በረዶ እያንጓለለ እላያችን ላይ ያርከፈክፏል ጣራው ችሉ ያላዳነውን ፍሳ አሮጌ ብርድ ልብሳኝን የሚያግዴበት አቅም የለውም አሁንም እሁንም እየተነሳች ትጨ ሦቀዋለኝአናቴኔ ብርድ ልብሱ ጠፊፍ አስኪል የተበጣጠሰ ኩታዋንና የላስቲክ ቅዳጅ ታለብሰኛለች እኳን ጣፈጠፉ ወደሌለበት የሰሌን ፍራሽ ጫፍ ጠጋ አድርጋ እሷ ዝናቡ ስር ትጋደማቾኞ እየተርገፊገፈች ዝናቡን ታማርራለች ልስ አዳኝ በ መ መ መ መ ው መ መ የሰማዩ ሆድ እስኪራራ ዶፉን ጥሎ እስሰኪያባራ ክረምቱ እስኪ ግ እንዲህ ነን እኔና አናቴ ከአመት ዓመት ፄዶ አይተርምፁ ክረምቱ ፅለሳል እኔና አናቴ ግን እዚያው ነን እንኳን የጣራችንን የኑሯችንን ቀጓዳ ለመድፈን አቅም ፈጥረን አንጠብቀዞፀም ክረምሩን እኔ ሕፃን ነኝ እሷ አሮጊት ሦርኩዝ ድጋና የሊላት አንደ ቤታችን ጣራ የኑሮ ተዳዳዋ የበዛ ክፍተቷ የትኮለሌ ታሳዝነኛለቸ እቅፍ አድርጋን ክረምቱን ታሣርራለች ፄዶ የማይቀረውን በአኣና በአናቴ መጨከን የማይቸለውን ክረምት እዚህ የሰሌን ምንጣፍ ላይ በብቸኝነት ተጋድሣ ስትተክዝ ያርከፈከፈባት ካፊዞ ከላዩዋ ላይ በቀለን ዕዳዋ ነኝ ክረምት አባቴ ይመስለኛል ተመላላሽ አባቱ ምን ጉዳይ ቢበዛበት አገር ምድሩን ሲያዛህልል ከርሞ ካመት አንዴ እንኳን ልጀን ልየው ብሎ ወደ ቤታችን የሚመጣ አባቱ ይመስለኛል ሦን ላደርግ ስለ አባቴ ነግራኝ አታውትም ላትነግረኝ ነው ያደግሁት የክረምት ልጅ እንደሆንኩ እየ ተሰማኝ በክሪምት ቂም እንደያዝኩ ከክረሦሁት አንደተኳረናኩ ነው ያደግሁት ሰኣ ግሦ ሲል እፈራለሆ እኔና እናቴን ባዶ ቤት ጥሎ የፃደ ጨጪዛኝ አባቴ ጊዜውን ጠብቆ ኛአዞ እንባውን ከላቃችን ላይ ማናሰሻው ጊዜ ደረሰ እላሁ ጭጋግ ጭንቀት ይለቅብኛል ዳመና ያስኮርፈኛል ብደራርብ አይሞቶኝም እንዲህ ክረምት ሲገባ ይጨዜንቀኝ ይጀሦራል የሆነ ዛፍም የማያባርረው ብርድ በደም ስሬ እየተክዋወረ በቁፈን ይኮረምተኛል። ዶፍ ይወርዳል የአራት ኪሉ ሦድር በጐርፍ ይጠለቀለቃል የዛጉ ጣራዎች በበረዶ እየተወቀሩ ያቃስታሉ ብዙዎቹ ዕድሜ ወን ፊት ያደረጋቸው ዛናኛፐጡ የሚያፈሱ ከነሱ በታች እንደኔና እናቴ ጠፈጠፍ ያሣረራቸው ሰዎች እንደሚኖሩ እርግጠኛ ሆኛለሁ ዛሬ በአራት ኪሉ አካባቢ በሚሊ ሜትር ምሦን ያህል ዝናብ እንደተመዘገበ ባልደረባችን አቶ ሲሳይ ይነግረናል» የሚል ድምፅ አባነሃነ ሶስና ናት የመስሪዖ ቤት ባል ደረባዬ አንድ ክፍል ውስጥ ነው ቢሯችን አንድ ጣራ ስር ነው ውሏችን ዓመት ከስድስት ወር ሆኖኛል የእሷ ረዳት የሂሳብ ባለሙያ ሆቬ አብሪያት መስራት ከጀመርኩ ጠይም ናት ሶስና ሳቀ የሚቀተናት ፈገግታና ሳቅ የማይ ለያት ከድርጅቱ የወጪና ገቢ መዝገብ ውስጥ ሳይቀር ሳት ምታ ስስ ፍልትልቅ በሀፎባ መልስ አዳኝ ዝም የሚጨንቃት ሰው ናት። » አለችኝ አንድ ነግኙቷን ነገረችኝ መደሰቴ ወጣን ቤቱን ልታሳየኝ ተስማሣን ይስማማኛል አይበርድም አይከረስ ጧት ን ገለጽሁላት በነጋታው ከስራ እንደ እርግጠኛ ሆኛለሁ ያገኘችልኝ ቤት ስም ለምን እንደሆነ ምክንያቱን ባላ ከዘፀ ክ ክፀዌርዐጠ መልስ አዳኝ ዱ ዴጫዴፎርፎፍጅጅጭጩ ውቅም ያገኘችልኝን ቤት ይሞቃል በነጋታው ሶስና ቢሮ አልመጣችም ምን ሆና ይሆን። ከ መልስ አዳኝ ሴትዬዋ በግራ እጁ ጫፉን ደገፍ አድርጐ ይዞ በቀኙ ላላ ጠበቅ እያደረገ ያሻሸዋል ግራ ቀኝ ይመላለስበትና ደግሞ ወደ ላይ ይወጣል ይወጣ ይወጣና ባቷ ላይ ሲደርስ ግራ ቀኝ እያለ ዙሪያውን አሻሸቶ ወደ ታች ይመልሰዋልእጁን ዓይኖቹን ግን መመለስ አይቻለወም ሽቅብ ይወጣሉ ባድን አይተው አይመለሱም ይቀጥላሉ ወደ ላይ ወደ ጉልበቷ ወደ ጭኗ ቅላቱ አይጣል ነው ይፋጃል የፍም ጉማጅ ይመስላል ጭኗ እየፈጀውም ይመለከተዋል እየወፈረ እየወፈረ ይበልጥ እየጋመ የባስ እየተፋጀ ይወጣ ይወጣና ሚኒስከርቷ ይውጠ ዋል ከላይ ፍም ጭኗን አጭር ቀሚሷ ሲውጠው ከታች የእሱን ፊት ላብ ያሰጥመዋል ሙቀት ቡትሰ ጫማዋን አልፎ መቀቢያ ቡሩሹን ተሻግሮ ሻካራ መዳፉን ሲነዝረው ድንገት እጆቹን ያወናጭፋል እሷ ልብ አትለውም ከጐኗ ጫማዋን ከምታስጠርግ የመሥሪያ ቤት ባልደረባዋ ጋር ሞቅ ያለ ወሬ ይዛለች አይታ የታዘበችው ይመስለውና ተፈናጥሮ ጭቃ ላይ የወደቀ ቡርሹን አፈፍ አድርጐ በረገጠቸው የሊስትሮ ሳጥን ሊያሳብብ ይሞክራል ደህና ከተቀመጠበት ግራ ተኝ ወዝውዞ ያሽራሸዋል ዐህፎዩር መልስ አዳኝ ሳይሰለች ቡርሹን የቀለም ቆርቆሮው ውስጥ አጥብቁ ያጠትሳል ቡርሹ ቀለም ጠግቦ ደመለሳል ቡትስ ጫሣዋን ላይ ታች ደጋግሞ ያስሳል ጫግማዋ ቀለም ጠጥቶ ቢጠግብ። በአግር ኳሳችን ዙሪያ በቀላሉ የማይፈታ ውስብሰብ ችግር አለ ይህ የከ መልስ አዳኝ ልለ አዳኝ መፅሪ ከ መፍትሄ የሚያሻው ጉዳይ ነው ለዚህ ችግር ሣነው ተበህቂው በሌ እንጂ ማነው። አ ን የ ዋይ ተዊ ዋን ይዛ ዛሸሃው አሰባዎቹ ሪ ረግ ተመራቱተውን ሀ ሦ ኣል እንባ ያቀፈሩ አይኖቿ አንገታቸውን የደፉትን የቶ ዎች ይ መል በአዳራሹ ቀድሜ መገኘት ነበረብኝ ብላ ጀመረኙ ከይ የማይጠወልጉ የፕላስቲክ አበባዎችን መግዛት ነባራብዣ መቸና ግዛት ነበረብኝ ስትል ቀና ብላ ዙሪያዋን ተመለከተች የሆነ ቦታ ተሰውሮ አስገሁረ ውስጥ ተውጧል የሆነ ቦታ በዎች ከ በዝቶበታል በቀላሉ አይገኝም ን አስመረቅኩት አለነ ሰላስመረቀችው ከእሷ ወጥቶ አራቅኩት አለ ችዎች ሆነ እንባዋ አመለጣት ከእንባዋ ጋር እሱም ሲያመልጣት ተሰጣት አርት በዝተው ትርምሱ ዞ ተሰውሯል ኒ ዮራ መጠበቅ አለባ መልስ አዳኝ «ዕፀ ሕይወት ዕፅ የሐዩ» «ከዋናው አስፋልት ተገንጥሎ ወደግራ በሚወስደው መንገድ ሁለት መቶ ሜትሮ ገባ ብሉ» ነበር የሚለው መጽሔቱ ላይ ያነበበው አድራሻ ጦደ ግራ ታጥፎ ሁለት መቶ ሜትር በግሥት እንጂ በሚተጣጠ ፈው አልያም ገመድ በሚመስለው ሜትር አልለካውም ቢጓዝም የጠ በተውን የታካሚ ሰልፍ አሳገኝንም ምናልባት መሪጌታ ባሴ ዛሬ እረፍት ላይ ይሆናሉ ሲል አሰበ ዘመሪጌታ ባሴ እጅ ለመፊወስ በመጣ ህዝብ የተሰራ ረጅም ሰልፍ ጠብቆ ነበር ለነገሩ ባለፈው በሥነ ልቡና ትምህርት ተመርቆ በማሣከር ሥራ ሳይ የተሰማራ የቀድሞ ጓደኛው ወደሚሰራበት ድርጅት የሄደ ዕለትም ጓደኛው ምክር ለመፈወስ የመጡ የስነልቡና አገልግሉት ፈላገዎችን ሰለፍ ጠብቆ ነበር ሰልፉ ብቻ ሳይሆን ጓደኛው ራሱም ግቢው ውስጥ አልነበረም ክጀመረው የሰነባበተውን ጭንቀት በተካነበት የሥነ ልቦና ነዘሉቱ ያቀልልኛል ብሎ ያሰበው ጓደኛውን በሥራ ቦታው ሲያጣው እየተከዘ ከግቢው ወጣ ታክሲ ከምይዝ ትንሽ በእግሬ ልጓዝ በሚል ከአራት ኪሎ ቁልቁል ተመንግሥት አዘገመ ሥላሴ ቤተክርስቲያንን ስሞ ወደየመጣበት ቤ ና ባለሙያ ጓደኛውን አሻግሮ ዛሥለሰዘ ሕዝብ መካከል የሥነልቡ ከቪፀከዖዐርጠ መልስ አዳኝ ጨመ መ ኣ ሙ ኢ መ መ ው ው አየው የአማካሪው ጠየም ያለ ፊት በቂም ተወሯልሱ ከምዕመናን መሐል አንገቱን አቀርቅሮ በዝግታ ሲራመድ ሲያየው አንድ ነገር እንዳገኘው ገመተ ጓደኛው ወደ ሥላሴ ያመራው ጨንቆት መሆን አለበት የጨነቀው ምድረ አዲስ አበቤ ይሄ የሚርመሰመሰው ሕዝብ መጽናናትን ከደጀሰላሦ እንጂ ከሥነ ልቡና ምሁራን ቢሮ እንደማይፈልግ ሳያውቅ አልቀረም ይላል ጓደኛውን አሻግሮ እያየው ሳይጨነቅ አልቀረም ሲል ገመተ ጓደኛውን በሩቁ እያየ የጨነቀው የኔ ቢጤ ወደ ቢሮው ካልመጣ አለቃው ደመወዙን ሊቆርጠ ብት እንደሚችሉ አስቦ ሕዝቡን ወደኔ መላክ ባትችል እኔን በሌላ ሙያ ግነስመረቅ ሦነው አልሆንልህ አለ። ብሎ ጌታውን አቤት ሊል ሥላሴ ደጃፍ አርፍዶ መሆን አለበት ሲል ደመደመ ሳይታወቀው አስፓልቱን አቋርጦ ወደ ሥላሴ መጓዝ ጀምሯል ከመንገዱ ዳር የማይሸጥ ነዢ የለም ከግርጌው መጽሔቶችን ደርድሮ በቅናሽ ከሚቸበችብ ወጣት አጠገብ ቆሞ አይኖቹን ቁልቁል ሳካቸው አንዱ መጽሔት የጀርባ ሸፋን ላይ አረፋ የመሰለ ሸማ የጠመጠሙትን የመሪጌታ ባሴ ፎቶግራፍ ተመለከተ መሪጌታ ባሴ ና ወዲህ ብለው የጠቀሱት ይመስለዋል እንካ መዳንን ውሰድ መፍትሔን የሚሉት ይመስለዋል ከጥንታውያን ጠበብቶችከሊቃውንት ከደጋግ አባቶችና ከሰለሞናዊ ዕፀ ደብዳቤዎች ባገኙት ፅውቀት ከእግዜር በሚደረግላቸው አርዳታ እንደእሱ ያሉ እክል የገጠማቸውን በርካቶችን ፈውሰዋል ይሄ ደግሞ መጽሔቱ ጀርባ ላይ ሰፍሯል በአልጋ ቁራኛ በደዌ ዳኛ የሚሰቃዩ ሥፍር ቁጥር የሊላቸው ሰዎች በፍቱን መድኃኒታቸው ተፈውሰዋልይላል መጽሔቱ እየተጣደፈ አንስቶ ፅዕፅፀ ሕይወት ዕፅ የሐዩ የሚል ጽሑፍ ከመሪጌታ ፎቶ ስር አነበበ ለአይነ ጥላ ለገርጋሪ ለአዕምሮ ጭንቀት ለውሃ ወለድ ለቅዥት ለቀልብ ከዘፁከ መልስ አዳኝ ፎፎፍጩሎጭጅቹጅሬጭጭ ቂ ለምች ለስንፈተ ወሲብ ሰወሳጅ ለአልማዝ ባለጭራ ለመዩትሔ ሥራደ ለ ለ ለ ለእነዚህ ሁሉ መፍትሔ የሚገኘው ከመሪጌታ ባሴ እጅ ውስጥ ነው እሳቸው መዳፍ ውስጥ የእሱን ቸግር መፍቻው ቁልፍ አለ ጧት ማታ እያብሰለሰለ ዕረፍት የነሳው መነሻውን የላወቀለት የኣእምሮ ጭንቀቱ መፍትሔ መሪጌታ ባሴ መጻፍ ውስጥ ነው ያለው መሪጌታ ባሴ ደግሞ መፅሔቱ ፃስታወቂያ ላይ እንደተገለጸው ከዋናው አለፋልት ታጥፎ ወደግራ በሚወስደው መንገድ ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብለው ነው ያሉት ሁለት መቶ ሜትር በመሪጌታ አቆጣጠር ሌላ ይሆን እንዴ እያለ መጠርጠር ጀምሯል በእሱ ግምት ሌላ ሁለት መቶ ሜትር እንደተጓዘ አንዲት እናት አኣገኘ የመሪ ጌታን ቤት አልፎት እንደመጣ ነገሩት ጥሑፍ አለው ግራ ግራህን ይዘህ ህድ ብለው እንደመከሩት በመጣበት መንገድ ተመለሰ ቆርቆሮ አጥር ላይ የጌሾ ይሁን የወይራ ከማይለይ ሹል ቅጠል ሥር ዕፁ ሕይወት ዕፅዕ የሐዩ የሚል ተጽፎ እየ ይህ ነው የመሪጌታ ቤት ይጨነቅ ጀምሯል ውስጡ በአንዳች ድንገተኛ ሽብር ይተራመስ ይዚል ከጀመረው ሰነባብቷል ሲውል ሲያድር ይተወኛል በማለት ችሳ ብሎት እንጂ ውሉን በፃያውቀው ጭንቀት ልቡናው መባዘን ከጀመረ ሰነባብቷል ዝም ብሎ ይጨንቀዋልሱ ከመሬት ተነስቶ ይጠበዋል። ልብ አርግሣ ሲያዩ ለነገሩ ትመስላለህ» በጥርጣሬ ዓይን አዩት ኙ ው እሱስ አዎ የመንቃት ችግር ጊዜ ወዲህ እንደማቃዣት ሣለት ቅዥት ነዝር አሁንም አሁንም ሲያነቃ ብዙም አልነበረብኝም ብቻ ከቅርብ የሆነ የተዘበራረቀ ሕልም አይሉት ሲያባነኝ ሌቱን ሙሉ ይዘልቅና መልስ አዳኝ ልክ ሊነጋጋ ሲል ድብን ያለ እንቅልፍ ይዞኝ ጭልጥ ይላል » ቆርጦ ተወው ንግግሩን በንግግሩ ውስጥ ስጋት አለ ሊነጋጋ ሲል ከእንቅልፉ ብድግ ብሉ ፊቱን ወደ ጀንበር መጥለቲያ ካላዞረ ወሳጁን ማባረር አይቻለውም ይኺዋ። » ይላል አንገቱን ስበር አድርጐ በመጣበት መንገድ ወደ ደርሙ ያዘግማል በወጉ ያልተነጠፈ አልጋው ላይ ጋደም ብሉሎ ያስባል የአገሪቱ ችግር ወለል ብሉ ይታየዋል የዓለም አሳዛኝ ፅጣ ፋንታ ይታየዋል የሰው ልጅ ፍቅር አጥቶ እርስ በርሱ ሲጠላለፍ በጭካኔ ሲጠፋፋ ከማየት ከቪፀፀክየሀየርበ መልስ አዳኝ ጨጮ ጮ ምነው በዚህ የጉድ ጊዜ ባልኖርኩ ይላል የዳይኖሰር እጣ ደርሶኝ ምነው ታሪክ ሆፔ በቀረሁ ይላል ዳይኖሰር የሚለው ሃሳብ ከአልጋው አስፈንጥሮ አስነሳው የሰው ልጅ የዳይኖሰር ዕጣ ፋንታ ሲደርሰው ታየው እሱ ብቻ የቀረ ይመሰለዋል እንደ እሳት በሚያቃጥል አለም ውስጥ የሰው ልጅ በፈጠ ሬው የጦር መሳሪያ እርስበርሱ ተጠፋፍቷል ከፊት ለፊቱ ያለችዋን መንኩራኩር ጨምሮ የሳይንስ ፈጠራዎች በሙሉ ፈጣሪያቸውን አጥተው በያሉበት ተገትረዋል ጨነቀው ማንም የለም የመንኩራኩሯን ሞተር ከዶሮ ላባ በተሰራ ቁልፍ አስነስቶ ወደ ስድስት ኪሉ ዩኒቨርሲቲ ግቢ በረረ ገቢው ኦና ነው ቀፈፈው ሽቅብ መጠቀና አዲስ አበባን በወፍ አይን ተመለከታትባዶ ፌ ለቀናት ወደሰሜን ወደደቡብ ተዘ ከምስራቅ ምዕራብ ጥግ ረረ ሁሉም ባዶ የተማረ ያልተማረ ታለም አራ የፈራ ድሃ ባለጠጋ ሕፃን አዋቂ አባይና ጣና አዋሽና ተከዜ ሁሉም ደርተዋል እየሰቀጠጠው ሰው ፍለጋ ኳተነ ዙሪያውን ቃኘ አጐንብሶ ፈለገ ብቻውን ቀርቷል ወርቁ ደም ምን ጠፋህ። መልስ አዳኝ መልስ አዳኝ ስትል ጠየቀቻት መቀነት «አንቺ በሬ አራጅ ነበርሽ እንዴ። ሙንሜኙኑ ጨሙጨሙጨሙጫሙሙሙ መልሰ አዳኝ ጨጭጨጨጨኤጩጩፍፍዊ ጻፍ ጩጭሔቄፍቹፄቹቹፍው ፀደይ ቤት ከተቀጠረች በኋላ በየወንደላጢው ቤት መዞሯን ቀንሳለች መከራዋን አቃላለች በተመላላሽነት በየጦንደላጤው ቤት እሃዞረች ስትሰራ ብዙ ስቃይ ነበሬባት ችላው የኖረችውን ግፍ ትንፍሽ የምትለው ፀደይ ቤት ስትደርስ ነው እሷ ናት የምታደምጣት ስቃይዋን የምታይላት ፀደይ ብቻ ናት የምሦታዝንላት ብቸኛ ሰው ፀደይ ናት «ተደው በቃ። » አለች ደንገጥ ብላ የዝና «ተመልሰ ተነሳብኝ» «ምን ሊልሽ ነው እናቴ» ሁለት ፍሬ የራስ ምታት ማሳታገሻ ክኒኖች እያቀበለቻት ታዝንላታለች ፀደይ ስትታመም ማየት አትወድም ትናንት ምሽት አመመኝ ስትላት ጥላት መሄድ አልቻለችም ፀደይ ብቻዋን ያለ አስታማሚ ስትሰቃይ እንድታድር አልፈቀደችም ለመጀመሪያ ጊዜ ከባልቴቷ ቤት ውጭ ፀደይ ቤት አደረች ከቪፀፀከሯሕህዐርበባ መልስ አዳኝ ዴ ዴ ዴዴ እሷን ቅዝት ፀደይን ራስ ምታት ሲያሰቃያቸው አነጉ ምን ያለ ጣጣ ነው የ » ቿ ለከፈሽ። መልስ አዳኝ «አይ ጦሸትሽ። » ሳት ብላ መልስ አዳኝ «ታዲያ። እንኳንም የኔ ሆንሽ መልስ አዳኝ የማን ነኝ። ተባለ እርግጥ ትርሃስ ተወዳጅ ልጅ ነበረች መሄዷ ሁሉንም አሳዝፍል የፀደይ በኀዘን መቆራመድ ግን ብዙዎችን አነጋገረ ሲያነጋግር ኖሮ ተዘነጋ ምን እንደነካት የምታውቀው እሷ ብቻ ናት ትርሃስ ብቻዋን አይደለም ወደ ጣሊያን የሄደችው ብዙ ነገር ይዛ ነው የፀደይን ደሰታ እርካታ ተስፋ መልስ ጠቅልላ ይዛ ነው የበረረችው ፀደይን ከጥያቄዋ ጋር ትታት መልሷን ነጥቃት አውሮፓ ተሻገረቸ መልሰ አዳኝ ። የትርፃስ ነኝ ኦንዳቸው ለአንዳቸው የተለየ ትርጉም ያዙ ይሄን የሚያውቁት እነሱ ብቻ ናቸው እነሱና ጨለሣፃው ብቻ ጨለማው ውስጥ ይፈላለጋሉ ጨለማው ውስጥ ይገናኛሉ ሌሎች እሰኪተኙ ፀደይ አልጋዋ ውሰጥ ገብታ ትገላበጣለች የክፍሉ መብራት ሲጠፋ ጨለማው ይመጣል ጨለነውን ተከትሎ ትኩስ ጭን ቁልቁል ይመዘዛል ጭመቱኝ የሚሉ ጡቶች በደም ተወጥረው ከላይኛው አልጋ ይጠድቃሉ እየተቻኮሉ ይተተቃቀፋሉ ይዋዋጣሉ ይሄን ማንም አያውቅምሦ ከጨለማው በተር ትርሃስ ወደ ጣሊያን ስትሄድ የፀደይ በኀዘን መኮራመት እንቆቅልሽ ያልሆነበት ጨለሣው ብቻ ነበር ትርሃስ ሁሉ ነገሯን ይዛባት አውሮፓ ከተሻገረች ዓመታት አለፉ መሏስ አላኝ ፀደይ መልሷን እንዳጣችከጥያቄዋ ጋር ትምህርቷን አጠናቀቀች ዩኒቨርሲቲ ገብታ ተመርቃ ወጣች ሥራ ያዘችቆ የራሷን ኑሮ መምፊት ጀመፈች ሚካኢል በፍቅር ሊክሳት መጣ መልስ ሊሆናት ግን ሳይሆን ቀረ እንዲያውም ሌላ ጥያቂ ጨመረባት ወንድ ለእኔ ምንድን ነውፐ የሚል የትርሃስ ወሬ ደብዛው ጠፍቷል መልሷን ይዛ ከተለሃቻት ዓመታት ተቆጥረዋል ከጥያቄዋ ጋር ትታት አውሮፓ ከተሻረች በንላ በርካታ የህዝብ ጥያቂዎች መልስ አግኝተዋል ሁለት አገር አቀፍ ምርጫዎች ተደርገዋል ያሸነፉትም የሸነፉነሞ ፓሮቲዎች ለህፐበ እንጂ ሰአሷ ጥያቄ መልስ ይዝው መምጣታቸውን አልተናገሩም ከዓመታት በኋላ ቤት ሠራተኛዋ የዝና የትርሃስን የጉንጭ ስርጉዳቶች ይዛ ይኸው መልስሽ አእያለቻት ነው ዳግም የማን ነኝ። » አለ አን ዲት ታክሲ ከአጠነ በመንገደኛና በሻንጣ የተጣበበችው ታክሲ ውስጥ ገብቶ ተቀቡ መንን ደኞችን ሲያይ አንዳች ስሜት ተፈጠረበት ሽ እነዚህ ሁሉ የነገውን ኮ ይሆናሉ ሲል አሰበ አዢ ፊት ኃባር በዓል አዢ ቤት ለማሳለፍ የታደሉ አንስቶ ዓመት በዓል ሲመ ገንፍሎ ይወጣና ይሸተዋል ልቡ ይሸበራል የአር ቤት ትዝታው መልስ አዳኝ ከዓመታት በፊት ያሳለፋቸውን የጥምቀት ትዝታዎች እያሰበ ይተ ክዛል ታ ቱ ወደ ጥምቀተ ባህሩ ሲጦርዱ ከእኩያዎቹ ኃር ሃይ ሎጋ» እያለ ታቦታቱን ያጅብ ነበር ዛሬ የንጋት መንገደኞችን ያጅባል አትክልት ተራ አካባቢ ሲደርስ ሂሳቡን ከፍሎ ከታክሲዋ በመውረድ ሣነልዶ ተነስቶ ገበያውን ካጥለቀለቀው ቨሸሣች ሠር ተተላቀለ የሕዝቡ ትጋት አስገረመው ህዝቡ ገና ሳይጠባ ወደ ገበያ አቅንቶ የሚፈልገውን ይሸምታል የኦትክልት ተራ ገበያ የሚቆመው ገና ዶሮ ሳይጮህ ነው መጥረጊያና መወልወየ እያዞረ ያፈራትን ገንዘብ በግርግር መሐል እንዳይነጠቅ በመስጋት ራሱን ከሌባ እየጠበቀ ዞር ዞር እያለ ገበያውን መቃኘት ተጠለ ሎሚ ሊገ ነው የመጣው ተስፋውን የሣለው ሎሚ ላይ ነው ለመጀመሪያ ጊዜ የሎዛ መወደድ ጎልቶ የታየው በዚህች ንጋት ነው ተከራክሮ በደህና ዋጋ የሸመተውን ሎሚ በፌስታል ቋጥሮ ከገበያው ወጣ ያንጠለጠለው ሉሚ ዝም ብሉ ሉሚ አይደለም ሕይወቱን በመጠ ኑም ቢሆን የሚቀይርለት ሎሚ ነው ድንገት በዓይን ፍቅር ሃተለከፉ ወጣቶችን የተታደበቀ ስሜት ይፋ የሚያወጣ ከእጃቸው ተወርውሮ ጡት ላይ በማረፍ የፍቅር ተሣዕኖን የሚገልጽ ሎሚ ነው የተሸከመው ቀኑን እንደ በፊቱ መጥሬጊያና መወልወያ ይዞ በመዞር ሳይሆን የሎሚውን ዋጋ ሲተምን ነው ያሳለፈው የአራዳው ጊዮርጊስ በሕዝበ ክርስቲያን ታጅቦ የሰማዕታት ሐውልትን አልፎ ወደ ጃንሜዳ እያቀና ነው ጃንሜዳ በሰው ተጥለቅልቋል ሴቶች ለጥምቀት ያሉትን ለብሰው አምሮባቸው ይታያሉ እዚህም እዚያም ክብ እየሰሩ ይጨፍራሉ መዘምራኑ ያሸበሽባሉ የሃርሞኒካው የመዝሙሩ የባህላዊ ሙዚቃው ድም በአንድ ተቀይጦ ይወርዳል ጃንሜዳ ቀወጢ ሆኗሷል ሉሚ አለች ሉሚ» ይላል እሱ ከተከመረው ሉሚ አጠገብ ቆሞ አላፊ አግዳሚውን ይቃኛል ለብሰብ ብለው እየተሳሳቁ የሚመጠ ትን ወጣቶችን አሻግሮ ይለከታል ከቪፀፀፎክልየህየዐየርዐበ መልስ አዳኝ አ ው ው ው ው ው ም መ መመ መቼም ክእነዚህ ሁሉ አንደኛው ዓይኑን ባንዲ ቆንጆ ላይ ይጥላል ሲል ያስባል ምን አስፈራው። መሳሥትጋ ምዕራፍ ብቻ ሐይፇው ያቻበቦ መልስ አዳኝ ምዕራፍ ምንም ባናታ ሴታ አብዝቶ ተገረመ። ማሮ ይተ ሳፋ ደም ምዕራፍ ታለታሃ ያዯ ዕይርበ መልስ አዳኝ ምዕራፍ አንድ ሆነ ብሎ አልነበረም ሁሉንም ያ ብሎ ወጥቶ ሰርቶ ሰው ሊሆን ባሰበ ሃእ ግፍ የሚፈፅም ሰው አይደለም ባ ሊያወጣ ሲሞክር ሳያውቀው ቴና ሰርቼ ሰው ልሁን ባሰበ የእሱ ቢጤ ላይ እንዲህ ያለ ን ይጸኑ ኪሱ የደበተውን ብር አርኑ ደቃው። ከቪፀፀክልነዐየዐርከባ መልስ አዳኝ መንገደኛ ነኝ አላልክም። ከልየየዐየበ መልስ አዳኝ ምሪራፍ ታሐት ሽሮ ስንት ነው። ከቪዕፀከየህየር መልስ አዳኝ ም ጨጨ ጨጨጨዴዴዴዴዴቴዴ። እንደቀ ል ባናታ ልጁን ታቅፎ ደጃፍ ላይ ቁጥር አስተምረሻ እሺ አንድ በል አንድ ሌባ ጣቱን ለአባቴ እያሳየ ተለ ይላል ባናታ በዜማ ሁለት ይቱበላል ተስፋዬ ሦስት ጣቶቹ ። ይሄ ከፊት የሚታየኝ መንገድ ስንት ነው። ገና ልጅ ናት። መልስ አዳኝ ፌዴ ዴዴ «እንቺ ምን ታደርጊ። ፀከፖልፀኣዕፀርከባ መልስ አዳኝ ኢዚ መ ኬሌ ው ው ው ም ም መ መመመ «ዝናቡ አየዘነበ ነው አይደል። ከቪፀፀከፓነዐር መልስ አዳኝ «ሌላስ። ፈረሱ ሰውዬው የሚጭነው ወዴ እርዲ ስው ዮን ረዕችን ነይ ዳስቤኛው የማወረውረ ሰውዬ መዛ ሲል ት በያና ዞደ አዞ ጥርሶች እር መልስ አዳኝ ፈረሱ ፍርሃት ወረረው። ከቨፀፀከል የሀዐዐየ መልስ አዳኝ ክክክ ር ምነው ሲጋሪ አማረህ እንዴ። መልስ አዳኝ ፒ። ረጅም ከዘሁፀሀከሯቋየፎፀኢዕየዐፐ መልስ አዳኝ አገር ማለት ቶሮንቶ ነው። ወጣት ሞዴል ማህሌት አበበ የዚህ እትም የሀበሻዊት አምድ እንግዳችን ናት» ምንም እንኳን እዩኝ ለማለት ጊዜዬ ገና ነው በሚል ጽኑ አቋም በችኮላ ራሷን ወዴ ህዝቡ ይዛ ለመውጣት ፈቃደኛ ባትሆንም ዝግጅት ክፍሉ ደጋግሞ በመሞከር ሳይሰለች ባደረገው ጥረት መልስ አዳኝ ። ከቪፀፀክሯህሃርበ መልስ አዳኝ ሽጠ ጮጮ እኔ በበኩለ እህቶቼን የምመክረው ምንም ይሁን ምን እንደ አገር እንደ ወገን የለም ብዬ ነው። ከቪፀፀህክልየህየዐ መልስ አዳኝ መልሶ ይጠይቃል። መልስ አዳኝ ዴዴጭሣጭፍሔጭጭቄሎጭሎጭቄሎ። ሽ ሩት የኔ ጤዛ የእኔ ውስብበብ እንቆቅልሻ መልስ አዳኝ ራሴ የምጠይቅሽ ራሴ የማልመልለሽ በበበቡ አገር ሰጥቼ ሩት ጤዛ ሆና ተመልሳለች። ብለው ቢጠየቁ የማይመልሷት መልስ አዳኝ ስንት። ፀካሯልየፎህየዐየርበ መልስ አዳኝ አስተናጋጁ ከፊቱ የነበረውን የሲጋራ መተርኮሻ ብድግ አድርጋ አራግፋ ሰትመልስለት ቀና ብሎ አያት። ዴዳለስ በታዘዘው መሠረት አሳምሮ ባቆመው የሐውልት ማጐሪያ ውስጥ ይህ ልዩ ፍጡር የሰው ልጅ ከነነፍሱ መሰዋዕት ከቪቨፀፀከህሃየክዐር መልስ አዳኝ ው መመጨመጨ ኦሙሞጉ እዲሌጮቱጮሬሥ። አሜሪካ ብትል አንድ ነገር አስታሀስከኝ አዲስ አበባ አሜሪካን ግቢ ዮሚባለው ሰፈር አካባቢ የምትኖር አንድ የአክስቴ ልጅ ከቨፀፀከዉኋፀነዕየዐየፎዌርባ መልስ አዳኝ ዲቪዲ እንድዝዛላት አደራ ብላኝ ነበር እኮ።