Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሰንፌ እንጂ ደብዳቤህ ሳይደርሰኝ ቀርቶ አይደለም መልሱን በወቅቱ ያልጻፍኩልህ ፈጥኖ ነበር የደረሰኝ ደብዳቤሀ ደርሶኝ ካነበብኩት አስራ አንድ ዓመታት በኋላም ከደስታዬ ጋር ነኝ እና ደግሞ ከስንፍናዬ ጋር ለዚህ አይደለም እንዴ ካላጣሁት ወረቀት አንተው በላክኸው ደብዳቤ ጀርባ ደርሶኛል ብዬ መልስ የፃፍኩልህ። ግልባጭ ለፍሬ መልስ አዳኝ ኤርጌዔቹፎሬጌጌኤሬጌፍቹጂችንሬጭ ኮለንቲር ጠራጊ ድሃ የመሆን ሥጋት አይደለም ከሚወደው እንቅልፉ ጋር ያጣላቸው። ለድሃ አብዝቶ ማዘን ነው ማልዶ ከእንቅልፉ መንቃት ያስጀመረው ካልረፈደ ከአልጋው የማይነሳ እንቅልፋም ሰው ነበር። እንዲህ ማድረግ የጀመረው በሕንፃው ነዋሪ ተማሪዎች ተሰፋ ቆርጦ በከፍተኛ ብስጭት እንቅልፍ አጥቶ ያደረ ዕለት ነው። ቸ ባዩ ዩዓዱጾ ገዱ ዱፍ መጾ ከዚያ በፊት ባገኘው አጋጣሚ ዙሉ ተማሪዎች ቆሻሻን በአግባቡ እንዲያ ስወግዱ ይመክርና ያግባባ ነበር። ህንፃው የቆሻሻ ገንዳ መስሎ ውሎ ማደሩ ከማንም በላይ እሱን ነው የሚያሳስበው። ይሄን ሁሉ የሚያደርገው ሰቃይዋን በመጠኑም ቢሆን የቀነሰላት መስሎት ነው። «አዬ አምሳኬ አሁን ይሄም እንጀራ ነው። ከመታጠቢያ ቤቱ የወለቀ የበር እጀታ ቀዳዳ አጮልቆ « ዛሬስ ተመስገን ነው። ስራ እንዴት ነው። «እኔ እምልሽ ያቺ የድሮዋ የፅጻት ሰራተኛ ሰሞኑን የት ጠፍታ ነው። ህንፃው የድሮ መልኩን ቀይሮ ሌት ተቀን ፀዳ ብሎ ። ብዙም ቆሻሻ ለሌለበት ሕንፃ ቁጥር ሁለት የጽዳት ሠራተኞችን መቅጠር ደግሞ አላግባብ ወጩ ማድረግ ነው።
ሓ ጠያ ዖብጋቃ ሌ ውነ ሙኔ ያዎ ጨመመመወ ሽ መልስ አዳኝ መልስ አዳኝ እና ሌሎች አጫጭር ልብ ወለዶች አንተነህ ይግዛው ዓም መልስ አዳኝ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ዓም የመጀመሪያ እትም ዓም ዲዛይን ላቀው የኮምፒውተር ዲዛይን አገልግሎት መልሰ አዳኝ ደርሶኛል ከ እኔ ለ በውቄ መቹቼም ስንፍናዬን ታውቃለህ። ግልባጭ ለፍሬ መልስ አዳኝ መልስ አዳኝ አንደ መግቢያ የትም መፍጨቴን እንጂ ዱቄት ማምጣቴቱን አርግጠኛ አይደለሁም ብቻ ስልቻዬን ይዝ መጣሁ አጦቴንም ሙላቴንም ስፈጭ ስከካ ነው የኖርኩት። ጋ መልስ አዳኝ ማውጫ ርዕስ ከአማማ ጤፎ ገጸ የዞረ በታላቁ ሩጫ ስር እኩል ከጭስ መውጫ ሌላው መንገድ ሴትዬዋ የስፖርት መምህሩ አስመራቂዋ «ዕፀ ሕይወት ዕፅ የሐዩ» የአባይ ልጅ ከህ ኢትዮጵያ መድፌ መስራት ትችላች። መልስ አዳኝ የሎሚ ገበያ ሁለት መንገድ ሲስተማቲክ አፕሮች ፓርት ስሪ ሰውረስ የሹሮ ፍቅር ሊገድለኝ ነው። ጋሽ አወቀ ሁለት ሶስቴ በመንደሩ ተመላልሰው ደጋግ መው ቢለፍፉ ኖሮ ማልጄ እነቃ ነበር ማልጄ ብነቃ ኖሮ ቢያንስ እማማ ጤፎ ትክክለኛ ስማቸው መሆን አለመሆኑን ከጋሽ አወቀ አንደበት ኣረጋግጥ ነበር «የአብዮት ፍሬ ዕድር አባል የሆኑት አማማ ጤፎ አርፈዋልና እንድታቃብሩ» ማለት አለማለታቸውን እሰማ ነበር ይህ ባለመሆኑ ይሄው እማማ ጤፎ እያልኩ ስማቸውን በመጥራት ገድላቸውን እተርካለሁ ስለ ለማጂ ሴትዮ ስለሚንቀጠቀጡት በመቋ ሚያቸው ተደግፈው ረፋድ ላይ መንደራችንን አቋርጠው ወደ አብማ ማርያም በተስኪያን አቅጣጫ ስለሚያዘግሙት ሴትዮ የአማማ ጤፎ አስከሬን ሊከፈን ተዘጋጅቷልጋሽ አወቀ የመግነዣ ጨርቅ መበጠሻ የዛገች ባለሦስት ቀዳዳ ምላጫቸውን ከካፖርታቸው ኪስ ሊያወጡ ዘወር ሲሉ አይን ላይን ተፋጠጥን የአማማ ጤፎን መሞት ለዕድርተኛው ለማርዳት ሰስተው የቆጠ ቡትን ኃይል ከለቀስተኛው መሀል የተገኘሁትን እኒን ለማባረር ተጠ ቀሙበት ጡሩምባው ቢጠፋባቸው በመለፈፍ ስራቸው ላይ ምንም አይነት ችግር እንደማይፈጠር ያረጋገጥኩት ጆሮዬ እስቲደፈን ሲያን ባርቁብኝ ሃክው አናቶች እየተቀባበሉ የስድብ መአት ሲያወርዱብኝ እንደምንም በርሬ ለማምለጥ ሞከርኩ ልክ እንደ እማማ ጤፎ ሰመጨረሻ ጊዜ ከቤቱ መልስ አዳኝ ጺንምንሜሽውም መው ውውው ወጣሁ ላልመለስ ያልተሳካልኝ ብብቴ ውስጥ የደበቅሁትን ቋጠሮ ሽንኩርት ይዢ ማምለጡ ነው ለቀስተኛው በያቅጣጫው በተበተነው ሸንኩርት ላይ ሲያፈጥ እኔ ውጥት አኔን ተከትለው እማማ ጤፎ በጠፍር አልጋቸው ላይ እንደተንጋለሉ በሸክም ከቤታቸው ወጡ ወደ አብማ ማርያም ተወ ሰዱ ተቀበሩ ተባለ በቀብራቸው ላይ ለመገኘት ዕድሜ አላደለኀም ስላልተገኘሁ ሙሉ ስሣቸውን ከሕይወት ታሪክ አንባቢያቸው አፍ አልሰማሁም መቼም ቢያንስ የዚያን እለት ሙሉ ስማቸው ሳይጠራ አይቀርም ታሪክ ባይኖራቸው ስም ይኖራቸዋል ለነገሩ የሕይወት ታሪካቸውን የሚያነበው ሰው ለሌሎቹ ባለ ሰፊ ታሪክ ሟቾች አንደሚደረገው ዝርዝር ታሪክ ለማቅረብ ወረቀት ሣባከን ላይኖርበት ይችላል መሀል የግራ መዳፉ ላይ ስሣቸውን ፎ ማንበብ ብቻ ነው ስምስ በራሱ ታሪክ አይሆንም ያለው ማነው። እንኳን እኔ የንጉስ ተክላሃይማኖት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አዲስ ገቢ ተማሪዎች መዝጋቢ እንኳን ዕድሜ መገመት ሲሳናቸው «ቀኝ እጅሀ በአናትህ ዞሮ ግራ ጆሮህን አልነካም» ብለው አንደኛ ክፍል አንዳልገባ ከልክ ለውኝ የለም እሣማ ጤፎን ውሻ የነከሳቸው እጅህ ከጆሮህ አልደረሰም እድሜህ ለትምህርት አልደረሰም ተብዬ አንደኛ ክፍል እንዳልገባ የተፈረደብኝ ሰሞን ነበር ለነገሩ ከተዋበና ከይትባረክ ተነጥዬ አንደኛ ክፍል እንዳልገባ መከ ልከሌ ብዙም አላስከፋንኝም እነሱ ትምህርት የጀመሩ ሰሞን በውሻ ንክሻ አደጋ ላይ የዋሉት እማማ ጤፎ እፎይ ሳይሉ የቀሩ አይመስለኝም ቢያንስ ግማሽ ቀን ከነ ተዋበ ጩኸት ይገባላገላሉ ይትባረክ የጠለዛት የካልሲ ኳስ የድንጋይ ጐላችንን ስታ እድሜ ወንፊት ያደረገው የአማማ ጤፎ የሳጠራ መረብ ላይ አታርፍም አሁንም አሁንም ጸረ ተለመኑኝ እናንተ ከይሲዎች ምነው ሕመ ሜን ባስታምም እያሉ አይወቅሱንም ውሻ የነከሳቸው ሰሞን አንድ ቀን ኳስ ስንጫወት ድንገት ኳሏ አማማ ጤፎ ቤት ጥልቅ አለች ኳሷን ማን ያውጣት። እንዴት ያለው ጉንፋን ነው የዖዘህ» ብለውት ክቁብም ሳይቆጥሩት ወደ ቤት ዘለቁ በእንቅልፍ ልቡ ሰለነበረ የተናገሩትን ልብ ብሎ ሳይሰማቸው ተመልሶ ተኛ እንቅልፉን ጨርሶ ሲነቃ ጥሪ የተደ ረገለት መንደርተኛ ሁሉ ድግሱን በልቶ ጦደየመጣበት ተመልሶ ከሰው የተረፈው ናርፋሪ ከሣጤፎ ለባሰ ለማኝ ተሳጥቶ ከለማኝ የተረፈው የሃተጋጠ አጥንት ከጐኑ ካለ ቅርጫት ውስጥ ተጥሎ የሌላ መንደር ደፋር ውሾች ለሱ የተቀመጠውን አጥንት ጠራርገው ወስደውት ነበር እንደነቃ ቀድሞ ትዝ ያለው አማማ ጤፎ ድግስ ሊበሉ አይናቸውን በጨው አጥበው ለነገሩ እንኳን ለመታጠቢያ ለምግብም የሚበቃ ጨው የላ ቸውም ከች ሲሉ ናቅ አድርገው የተናገሩት ነገር ሺጎበር ንግግሩን ለባለሙያ አስተርጉሞ ርጩኹቱን ጉንፋን ይዞት የሚያ ሰማው ሳል አድርገው መቁጠራቸውን በተገነዘበ በሳምንቱ ቂም ቋጥሮ ወደ ቤታቸው ተጓዘ ነከሳቸው እሳቸው ከጐዳናው ራቁ እሱ ወደ ጉዳና ወጣ ሁለቱንም ከቁብ የቆጠራቸው አልነበረም አማማ ጤፎ ጠፉና የአብማ መንገድ ጭር አላለም ለነፍሴ ብሎ ይዘክረው የኔ ቢጤ አጥቶ የተጉላላ ደብር ሳሚ አልጋየም ውሻው በድንገት ተሰወረና ጋሸ ዘውዱ በዝርፊያ ስጋት አንቅልፍ አጥተው አልባዘኑም መልካም አጋጣሚውን በመጠቀም ቤት ሰርሳሪዎች በውድቅት መንደሯን አልጉበኙም ሁለቱም በተቀረው አለም ላይ «ምንም» የተባለ ተፅፅኖ አሳደሩ እኔን የተቀረው አለም አካል አድርጐ መቁጠር ያስቸግራል ውሻው በአሮጊቷ ላይ የጭካኔ ተግባር መፈፀሙና አሮጊቷ አልጋ ላሳይ መዋላቸው ከእኔ ወደ እናቴ ከአናቴ ደግሞ ሽንኩርት ቲማቲም ቃሪያና የመሳሰሉ በቀጦችን ወደ ሚሸጡት የእናቴ ደንበኛ ቸርቻሪ እየሳሳ የሚሄድ ተፅዕኖ አሳድሯል መልስ አዳኝ ት ዩፍ ፍ ኳስ ስንጫወት ነበር ኳሷ ድንገት ሯን ቤት መ ላወጣት ሄድኩ በውሻ ንክሻ አልጋ ላይ የዋሉት እማሣጤፎ ሪ ተቆጡኝ ሰደቡኝ ረገሙኝ ሲጨርሱ እጅ እጄን አዩ አኔ ኋስ ኳሷን አየሁ ቀጥለው ግማሽ ድረስ የተበላ ካሮቴን አዩ ቀጠዬ ግማሽ ድረስ የተገለጠ ጭናቸውን አየሁ ሳንነጋገር ተለማመንን ሁለታችንም ጨካኝ እ ሳለን ረ ከ ጨርሰው እንዲበሉት ፈቀድሁላቸው ግማሽ የተገለጠ ጭናቸውን ጨርሼ እንዳየው ፈቀዱልጎ አስከ ስሩ አየሁት እስከ ስሩ በሉት ስለዚህ ውሻውና እማ ጤፎ በዚያ ሰሞን «ምንም» የተባለ ተፅዕኖ ካሳደሩበት የተቀረው አለም ውስጥ እኔ የለሁበትም እናቴም አትክልት ሻጩ የእናቴ ደንበኛም እና ምናልባትም እርስዎ አንባቢው ተፅዕኖው ለዓመታት ቢንቀራፈፍም እኔን የታሪክ ፀሐፊ እርስዎን ደግሞ አንባቢ አድርጓልና ቀኝ እጄ በአናቴ ዞሮ ግራ ጆሮዬን እስኪነካ አልያም ትምህርት ቤቱ አንደኛ ክፍል ተማሪዎችን መመዝገቢያ መስፈርቱን እስኪቀይር ቄስ ትምህርት ቤት መማር እችል ነበር አላደረግሁትም እነተዋበ ትምህርት ጀምረዋል ከትምህርት ቤት ተለቀው ሲመጡ የገጠማቸውን ሁሉ ይተርኩልኛል እኔ ግን እንደፈለጉት አልቀናሁባቸውም የቤት ስራ የለብኝም አረፈድክ ተብዬ አልገረፍም ሂሳብ ትምህርት አያማርረኝም በተለይ «ማካፈል» የሚሉት ስሌት ናላዬን አያዞ ረውም ለነገሩ አድሜዬ ደርሶ እንደነሱ ትቤት ባልገባም በሣካፈል የሚያሣኝ የለም አችልበታለሁፆ አነተዋበና ሌሎች ስንደኛ ክፍል የተመዘገቡ ተማሪዎች የጧት ፈረቃ ሲሆኑ ማልደው ይነሳሉ ተጣድፈው ቁርስ በልተው ወደ ትምህርት ቤት ይሸመጥጣሉ አንዳንዴ ሲረፍድባቸው ቂጣ እየጐመዱ በሩጫ ቁርስ ድደ የ ጋ ። » አለ ወያላው ካሳሁን ዐድነህን የጐሪፐ እያየ በታላቁ ሩጫ ዙሪያ ሁሉም ተሰሣውጦውን ሲናገር ቆየ ምሽቱ አእሃገፋ በመሄዱ ቀስ በቀስ የጠጪው መጠን መቀነስ ያዘ ካሳሁንና ጓደኛው ነገ በሌሊት ተነስተው ታክሲያቸውን ለሃነቀሳቀስ ዛሬ በጊዜ መተኛት አለባቸው ውድነህም ቢሆን ሣነፅልዶ ከጨርቆስ ተነስቶ ኮተቤ ለመዝለቅ ሌሊቱን በእንቅልፍ ፃሳለፍ ግድ ይለዋል ብርዱን ለመርሳት ያህል ሶስት መለኪያ አረቄ የተጉነጨው ልጅድ እግር የጐዳና ተዳዳሪ ከዚህ በላይ ለመጠጣት ኪሱ በጀ አላለውምና የሶስት አረቂውንና የሁለት ኒያላጡን ሂሳብ ከፍሎ ወደ ጉዳና ቤቱ ግዝገም አለበት ጠጪው ሲሟጠጥ ያዩት እሃሣ አቴናት ከዚህ በላይ የሚያስመሥሽ ጉዳይ የላቸውም የልጅ ልጃው ባቢ አያቱን ተከትሎ ወደ አልጋጦ ግ ምራት ይኖርበታል ጧት ላይ በጉጉት ሲጠበቅ የቆየው ታላቁ ሩጫ ተጀመረ ተሳታፊው በሙሉ ያለውን አቅም ተጠቅሞ ከሌላው ቀድሞ ለመገኘት ትንፋሹ እስኪቆራረጥ ይሮጣል ጐዳናውን ሞልቶ ወደ አንድ አቅጣጫ የሚተመው ቁጥር ሰፍር የሌለው ሯጭ ያቅሙን ያህል ይሮጣል ሃሯሬርዕጩ ሕዝብ የፊተኛ ጫፍ ባምቢስ አካባቢ ሲደርስ አሃቋ እቴናት የቅዳሴ ጠበል በብልቃጥ ይዘው ከቂርቆስ ተነሰተው ቤታቸው ሂረሱ ሃልጅ ልጃቸው ባቢ ቤት ውስጥ አልነበረም ደነገጡ ሰፈሩ ውስጥ አስሰው ሲያጡት አምባቸው መንታ መንታውን ወረደ ነጠላቸውን ጣል አድርገው ፍለጋ ሲወጡ የሣታው አረቄ በፈጠረበት ድካም እንቅልፍ ጥሎት አርፍዶ የነቃው ውድነሀ እያለከለከ ወደ ስራው በመኀሣዝ ነበር በሩጫው ሰበብ መንገድ በመዘጋቱ እንደልባቸው በርረው ከስቴዲየም አራት ኪሉ ከኡራኤል መገናኛ እየተወነጨፉ በታክሲያሸው መልስ አዳኀ ሕዝቡን ማጓጓዝ ያልቻሉት ወያላው ካሳሁንና ጓደኛው መንገድ እያሳበሩ ወውስጥ ውስጡን መኳተን ይዘዋል ባቢ ከሚሣተራመሰው ሯጭ መሀል ድክ ድክ ማለቱን ቀጥሏል የሣልዳ ብርድ ከእንቅልፉ ጋር ያጣሳው ልጅ እግር ሯጮች ለድካሣቸው ሣለዘቢያ የሚጐጉነርዕቱትን የታሸገ ውሃ ጨልጠው ወርወር የሚያደርጉትን የፕላስቲክ ፅቃ እየለቀመ አብሮ ይሮጣል ውድነህ የታክሲ እጦት አዘግይቶት የእንጀራ ገመዱ ሲበጠስ አየታየው እየርጠ ያሰባል የታክሊው ሾፈር በተሳፋሪና በመንገድ አጦት የዕለቱ ገቢ መጉደሉን እአያሰላሰለ ታላቁ ሩጫ ተጠናቆ አንዳሻው እየሞላ እስኪበር ውስጥ ውስጡን እያሳበረ ያሽክከረከራል ባቢ አእርካታን አእማሣ እቴናት ባቢን ፍለጋ ሳይመዘገቡ ታላቁን ሩጫ ይሮጣሉ ልጅ አግሩ የጐጉዳና ተዳዳሪ የተጣሱ የውሃ ፕላስቲኮችን አየለቀመ ሽጦ ሳንቲም እንደሚያገኝ እያለመ ከሯጮች ጋር ይሮጣል ሰልፉ በቁመት አይደለም የሩጫው ቀስት ወደ አንድ አቅጣጫ የሚወነጨፍ አይደለም አይደለም ወያላው መንገድን እማማ አቴናት ባቢን ባቢ እርካታን ልጅ አግሩ ሳንቲምን ውድነህ በጊዜ መድረስን ፍለጋ ሁሉም በየፊናቸው ይሮጣሉ ታላቁን ሩጫ ለመሮጥ በሕይወት እንጂ በሯጮች መዝገብ ላይ መስፈር ግድ አይልም ሩጫው ውስጥ አሉበትትኬም ተስፋም ያልቆረጡት ሁሉም እየሮጡ ናቸው መልስ አዳኀ እኩል እሷ እንዴ አባቷ አይደለችም እሷ አባቷን አትመ ስላትውም የሚመሳሰሉበት ነገር ቢኖር የአያቷና የአባቷ አባት ስም አንድ መሆኑ ብቻ ነው እሷ አባቷን መምሰል አትፈልግም አሳቸውአወድጓለሁለሚሏተጡ የልጆቻቸው አናት ክብር የላቸውም አባታ ከእናቷ ጋር ለጉዳይ ጦጣ ሲሉ ፊት ፊት መቅደም ይቀናቸዋል እናቷ ሳት ብሏቸው ባላፐው ከቀደሙ ምንድን ነው ከፊት ከፊት መጠለፍ ይላሉ አባቷ እናቷን በቁጣ እየገረፉ ጉቧቸው ፊትና ኋላ ነው አባት መሪ አናት ተከታይ የማይሻር የአባትየው የጉዞ ህግ ነው አባቷ የሚደርቡት ጋቢ እንጂ የእናቷ ጠይም ኩታ መጽጸዳትን አልታደለም የአባቷ ሸሚዝ እንጂ የእናድ ውስጥ ልብስ ውሃ ይንካው አይባልም ባርኔጣቸው ላይ የአመድ ብናኝ ሲያዩ እንጂ በጥላሸት የጠየመ ቀሚስ የለበሱ ሚስታቸው ከኋላቸው ሲከተሏቸው ሲመለከቱ ቁጣ ቁጣ አይላቸውም አባትየው አሷ ግን አባቷን መሆን አትፈልግም የሁለት ዓመት ፍቅረኛዋ ሁልጊዜም አእንዲያምርላት ትፈልጋለቸች አምሮና ተውቦ አንዲታይላት የማታደርገው ነገር የለም እሷ የምትወደው ሰው አቅፏ ውስጥ ሆኖ አን ዲፄድ አንጂ የሚከተላት ጥላዋ አንዲሆን አትሻም ከጐኑ ተለጥፋ እንጃ መልሰ አዳኝ ፎፎፎ ጮች ቴን ዊጅ መ ስ መ ጋ ው ን እ ከ ይ ው ት ን ር ቀ ን ም መ ከኋላዋ አስከትላው አኣትጓዝም ትወደዋለች ማማር እንዳለበት ትመክረ ዋለች ያእሷ ውበት የሚፈካው እሱ ሲያምር እንደሆነ ትነግረዋለች « አስኪ ራስህን አትጣል። ልክ እንደማለዳው አዲስ የሲጋራ መለኮሻ ክዚያች ቅጽበት በኋላ ትንፋሹ ቀይሮባት አያውቅም መልስ አዳኝ ሌላው መንገድ እዚህም እዚያም የተነደለ ወንፊት ጣራ የተበጣጠሰ የተጣጣፈ ልክ እንደ ብርድልብሱ ችሎ እንደማያከናንበው እንደሚከረስሰው ቢጨመቅ ጠፈፍ እንደማይለው ብርድልብስ የተነዳደለ ጣራከላይ ከታች እኔና እናቴ በጨቀየው ወለል ላይ ሰሌን አንጥፈንተቃቅፈን እግሮቻችንን አጥፈን እንዲህ ነን አኒ ና እናቴ ክረምቱ ገብቶ እስኪወጣ ነጐድጓዱ እስኪ ያልፍ ሰማዩ እስኪነጥፍ እንዲህ ነን ክረምት ጊዜውን ጠብቆ ዞሮ ይመጣል ዶፋን ያወርደዋል የዝናብ አምላክ ከኛ ቤት ጣራ በላይ ያለውን የጉም ከረጢት ሰፋ አድርጐ ይቀደዋል የተበጣጠሰው የቤታችን ወንፊት ጣራ በረዶ እያንጓለለ እላያችን ላይ ያርከፈክፋል ጣራው ችሎ ያላዳነውን ፍሳሽ አሮ የሚያግድበት አቅም የለውም አሁንም አሁንም እየተነሳች ትጨ ምቀዋለቸችእናቴ ብርድ ልብሱ ጠፈፍ እስኪል የተበጣጠሰ ኩታዋንና የላስቲክ ቅዳጅ ታለብሰኛለች እኳን ጠፈጠፉ ወደሌለበት የሰሌን ፍራሽ ጫፍ ጠጋ አድርጋ እሷ ዝናቡ ስር ትጋደማችቾ አየተርገፈገፈች ዝናቡን ታማርራለች ጌ ብርድ ልብሳችን መልስ አዳኝ የሰማዩ ሆድ እስኪራራ ዶፉን ጥሎ አስኪያባራ ክረምቱ አስኪ ወጣ እንዲህ ነን እኔና አናቴ ከአመት ዓመት ፄዶ አይቀርም ክረምቱ መለሳል እኔና አናቴ ግን እዚያው ነን እንኳን የጣራችንን የኑሯችንን ተዳዳ ለመድፈን አቅም ፈጥረን አንጠብቀውም ክረምቱን እኔ ሕፃን ነኝ እሷ አሮጊት ምርኩዝ ድጋፍ የሊላት እንደ ቤታችን ጣራ የኑሮ ቀዳዳዋ የበዛ ክፍተቷ የትየለሌ ታሳዝነኛለች አቅፍ አድርጋነ ክረምቱን ታሣማርራለች ጌፄዶ የማይቀረውን በእኔና በአናቴ መጨከን የማይቸለውን ክረምት እዚህ የሰሊን ምንጣፍ ላይ በብቸንነት ተጋድሣ ስትተክዝ ያርከፈከፈባት ካፊያ ከላዩዋ ላይ ያበቀለኝ ዕዳዋ ነኝ ክረምት አባቴ ይመስለኛል ተመላላሸ አባቱ ምን ጉዳይ ቢበዛበት አገር ምድሩን ሊያካልል ከርሞ ካመት አንዴ እንኳን ልጄን ልየው ብሎ ጠደ ቤታችን የሚመጣ አባቴ ይመስለኛል ምን ላደርግን ስለ አባቴ ነግራኝ አታውቅም ሳትነግረኝ ነው ያደግሁት የክረምት ልጅ እንደሆንኩ እየ ተሰማኝ በክረምት ቂም እንደያዝኩ ከክረምት እንደተኳረናኩ ነው ያደግሁት ሰእ ግም ሲል እፈራለሁ እኔና አናቴን ባዶ ቤት ጥሎ የሄደ ጨዛኝ አባቴ ጊዜውን ጠብቆ የአዞ አንባውን ከላያችን ላይ ማፍለሰሻው ጊዜ ደረሰ አላሁ ጭጋግ ጭንቀት ይለቅብኛል ዳመና ያስኮርፈኛል ብደራርብ አይሞቀኝም እንዲሀ ክረምት ሲገባ ይጨንቀኝ ይጀምራል የሆነ ናም የማያባርረው ብርድ በደም ስሬ እየተከዋወረ በቆፈን ይኮረምተኛል ሲዳምን ሁለ መናዬን ፍርሃት ያርደዋል ሲጨግግ የህይወቴ ማምሻ የደረሰ ይመስለኛል አሁን ክረምት ውስጥ ነኝ የሚከረስሰው የሐምሌ መዳፍ ውስጥ በቂ የወር ደመወዝ አለኝ ጣራው የማያፈስ የኪራይ ቤት አለኝ የሚሞቅ ጦፍራም ብርድልብስ አንሶላዎች አልጋ ልብስ የሌሊት ልብስ ይሄ ሁሉ አለኝ ግን ራሴን ከሐምሊ ቀዝቃዛ መዳ ፎች መከላከል አልተቻለኝም መልስ አዳኀ ዴዴ ባቁዒፍ ናች ችችፉጅ ዬት ር ር በወጉ ከተሳራውና ጠብታ አንኳን ከማያፈሰው የኪራይ ቤቴ ጣራ ቁልቁል የሚንጠባጠበው የሣይታይ ጠፈጠፍ ብርድ ልብሱን ያረጥበዋል በተናኛሁበት ያበሰብሰኛል አንሶላው ጠል አዝሎ ይጠብቀኛል ቤቴን ቆልፌ መውጣቱን አመርጣለሁ በሐምሌ ጨለማ ውስጥ ብቻዬን አራመዳለሁ ጥንዶች ተቃቅፈው በሚጓዙበት መንገድ ነጠላዬን አዘግሣለሁ ሐምሌ የነሱ አይመስልም እንደሞቃቸው ያስታውቃል ተቃቅፈው ያባረሩት ብርድ በኔ ዙሪያ ይሰዓራል ከጥንዶቹ ተሰዶ በእኔ ገላ ያድራል አብሮነ ሲዞር አምሽቶ አብሮኝ ገብቶ ይጋደማል ከቤቴ ጉን ያለችው ክፍል ውስጥ ተከራይተው የሚኖሩት እጮኛሞች የሆነ ነገር ያወራሉ ሲያወሩ ቆይተው ይሳሳቃሉ ድምፃቸው እንደመብረቅ ሆኖ ያባትተኛል ስቀው ስቀው ይተኛሉ ተቃቅፈው የሐምሌን ብርድ አበንፈው የሐምሌን ውርጭ ረስተው እኔን ጤዛ ውስጥ ትተው የማይረግና ጤዛ ውስጥ እርቃኔን አንጥፈውኝ ተቃቅፈው ይተኛሉ ይሄን አያሰብኩ ቢሮዬ ውስጥ ቁሜ በመስኮት አሻግሬ አያ ለሁ ሦስተኛ ፎቅ ላይ ካለው ቢሮዬ ወደታች እመለከታለሁ አራት ኪሎ ዝም ብላለች ወጪ ወራጂ በየጥጋጥጉ ተከቷል መንገዶቿ ጭር ብለዋል ዶፍ ይወርዳል የአራት ኪሉ ምድር በጐርፍ ይጠለቀለቃል የዛጉ ጣራዎች በበረዶ እየተወቀሩ ያቃስታሉ ብዙዎቹ ዕድሜ ወን ፊት ያደረጋቸው ናቸው የሚያፈሱ ከነሱ በታች እንደኔና እናቴ ጠፈጠፍ ያሣረራቸው ሰዎች እንደሚኖሩ አርግጠኛ ሆኛለሁ ዛሬ በአራት ኪሎ አካባቢ በሚሊ ሜትር ምን ያህል ዝናብ አንደተመዘገበ ባልደረባችን ኣቶ ሲሳይ ይነግረናል» የሚል ድምፅ አባነነነ ሶስና ናት የመስሪያ ቤት ባል ደረባዬ አንድ ክፍል ውስጥ ነው ቢሯችን አንድ ጣራ ስር ነው ውሏችን ዓመት ከስድስት ወር ሆኖኛል የእሷ ረዳት የሂሳብ ባለሙያ ሆቬ አብሪያት መስራት ከጀመርኩ ጠይም ናት ሶስና ባቅ የሚቀናት ፈገግታና ሳቅ የማይ ለያት ክድርጅቱ የወጪና ገቢ መዝገብ ውስጥ ሳይቀር ሳቅ የምታ ስስ ፍልቅልቅ መልስ አዳኝ ዝም የሚጨንቃት ሰው ናት አጅና እግሯን ጠፍሮ ወደ ማትወደው አለም የሚወስዳት ወደ ሰማየ ሰቆቃ የሚነጥቃት ክፉ ሰረገላዋ ነውወዝምታ ስለዚህ እንደምንም ከዝምታ ለማምለጥ ትሞ ክራለች ሳቅ ፈልጋ ትደበቃለች በስራ ተወጥሬ ሳቀረቅር እንኳን እስክጨርስ ትዕግስት አጥታ ከወንበሩ ከጠረጴዛው ከካዝናው ከጥፍሮቿ ሳቅ ትፈልጋለች ዝምታን ለማምለጥ ጥሞናን ለመሸሸ ከዙሪያዋ ጋር ንግግር ትጀምራለኝ «ድሮ ልጅ እያለህ ጓደኞችህ በክረምት ያልወደቀ ቡዳ ነው ሲሉህ ባለመውደቅህ አላዘንክም። አያልኩ ሳስብ ዋልኩ በቀጣዩ ቀን ጧት እሷ ቀርታ የስልክ ጥሪዋ ወደኔ መጣ «ራስ ምታት በጠበጠኝ» አለችኝ እያቃሰተች ስለድንገተኛ ህመሟ ተረከችልኝጓ «እንዲህ አድርጐኝ አያውቅም ጨንቆኛል» አለችኝ አሳዘነችኝ የቤቱ አከራይ ዛሬውኑ ሄጂ ቀብድ ካልከፈልኩ ቤቱን ለሌላ እንደ ሚያከራዩት ማሰጠንቀቃቸውን በተቆራረጠ ድምፅ ነገረችኝ በምልክት የሰጠችኝን መንገድ ተከትዬ ወደሰፈራቸው ስሄድ የእሷ ጤንነት እንጂ የቤቱ ለሌላ ሰው መከራየት አስጨንቆኝ እንዳልሆነ ይሰ ግኛል እሷ ቤት ደርሼ በጠቋሚው ሰው እርዳታ የኪራይ ቤቱን ለማግፔሼጌት ተስማምተናል ቤቷን በቀላሉ ነው ያገኘሁት ድብቅ ስሜቷን በርብሬ ለማግኘት ያልቸገረኝን ሰው ቤቷን ፈልጌ እንደማላጣው አርግጠኛ ነበርኩ እጥፍጥፍ ብላ ተጋድማለች አይኖቿ ቀልተዋል እንዲህ አድርጓት እንደሣያውቅ ጣራ ጣራውን አያየች ደገመችልኝ አሳዘነችኝ ዝም ተባብለናል ወደ የአቅጣጫው ተበትነን ልክ አንደ ፀጉሯ በየፊናችን በየራሳችን ተበታትነናል «ከጐረቤት ሰው ጠርቻለሁ ሲመጣ ቤቱን ያሳይሃል» አለች ለስለስ ባለ ቃና «እዚህ ሰው የለም እንዴ። ኣብ ህሪ ን የለኮስኳትያልነበረች ያላፈቀርኳት ድንገት «ልተጣላን ትታኝ ያልፄደች ዝም ብላ ሰው መሆኗን ነገርኳት መልስ አዳኝ ሴትዬዋ በግራ እጁ ጫፉን ደገፍ አድርጐ ይዞ በቀኙ ላላ ጠበቅ እያደረገ ያሻሸዋል ግራ ቀኝ ይመላለስበትና ደግሞ ወደ ላይ ይወጣል ይወጣ ይወጣና ባቷ ላይ ሲደርስ ግራ ቀኝ እያለ ዙሪያውን አሻሽቶ ወደ ታች ይመልሰዋልእጁን ዓይኖቹን ግን መመለስ አይቻለውም ሽቅብ ይወጣሉ ባቷን አይተው አይመለሱም። ያገመሪ ሜዳሊ ነቴ እሷ ናት ምዕራፈ ው ለሷ አንገት ነው የሚስማማው» ይል ስኪ ምን አጋፋችሁ ትላለች ከኋላዋ የከበቧትን አስመራቂዋ እየገላመጠ ከኔ ይቅር ብሎ ጦም አድሮ ላቡን ለሱ ያልሸፈነ ይሄው ለወግ ሲበቃ አጥር ሆና ከእሷ እንጂ ከእሱ ሳታጉድል ሌት ተቀን ያላሳት ፍሬዋን ች ተረከዞቿን ትነቅላለች በጆሮ ግንዳቸው ሕዝቡ ያሳዝናታል ይፄ ምኝ ህዝብ ይሄን ም ክርም ሚው ርም ርም ስድስ በሚስ ክር ደሒ ቷ ብ አው ሠ ዋ «ይጦኬበጨጠክ ሔል ይች ሥሥ ዉይ ጨሐውጨ መራ ልጩ ዝ መው ወዐቨጤጮ ኑ መልስ አዳኝ ርፎ ሎ ዲመ ው ዱፍ ም ናካ ት ኹም ጅው መመ ሩም ኤፍ ነ መ መመ መ ናኒ ሰው አድርጋዋለች እጮኛው ምዕራፍ የምታገኛትን ደመወዝ እያብቃቃች እንደምንም አስተምራ አስመርቃዋለች ለወግ አብቅታዋለች የታጠፈ አንገቱን ቀና አድርጋ ያው መድረኩ ላይ ሜዳሊያ አሰጠልቃበታለች ብቻዋን ደፋ ቀና ብሳላ ሰው ያደረገችውን እሱን ተመራቂውን ሮጣ ልታቅፈው ስትነሳ ግን ገርጋሪው ሰው በዛባት «እስኪ አሳልፉኝ» ስትል ደጋግማ ለምናለች አይሰሟትም የሰሟትም በጐ አይመልሱሳትም «አንቺ ብቻ ነሽ እንዴ የምታስመርቂው። » ፈራ ተባ እያለ ጠየቃት እጆቹን ወደ ኪሱ እየላከ መልስ አዳኝ መዶ ሇመመ ኣፍ ። ኛ እኔ የአባይ ልጅ ነኝ። » ጠጪው በሙሉ ጆሮውን ወደ ውጪ ወርወር አደረገ «እኔስ የየኳታ ቤት ይሻልሃል ብዬው ነበር » ማዊ » ያአንዲት አሮጊት «በይ ተይው ባያድለው ነው ን ዓይነት ልጆች ልቦናው እኔው ቤት ተስሌሉ በወር ይቁረጥልሽ ባይልሽ ነው ጠሳው ቤት ዘለቁ «ይኑሩ የኔታ አሉ ጠጭዎች ከተቀመጡበት ብድግ ብለው ቺንም ባይልልሽ እንደ ጥሩ ኮሌጅ በጥሶ ስራ ይዞ በወር ወዝ የጠገበ ቀበቷቸውን እየሸመቀቁ ወደ መልስ አዳኝ «ባምላካችሁ ወደ ቦታቸው አመሩ ቀበቷቸውን ደግሜ አየሁትፁ ራሱ ነው ከረጅም ዓመታት በፊት የሣውቀው ቀበቶ ልጅ እያለሁ እሳቸው ቤት ፊደል ስቆጥር የማውቀው ቀበቶ በዚህ ቀበቶ እጆቼ ደም እስኪመስሉ ውፃ እስኪቋጥሩ ተገርፌያለሁ ይሄ የየኔታን ወገብ የዞረ ቀበቶ ታላላቆቻችንን ሸኝቶ እኛን ተቀብሎ አሰናብቶ ይኸው ዛሬ የዛሬዎቹን ተረኞች ተቀብሏፅል ቀበቷቸውን እያየሁ ወደ ልጅነት ዘመኒ ተመለሰኩ የየኔታ አንድ ክፍል ቤት በመጋረጃ ለሁለት ተከፍላለች በዋናው በር ሲገባ ባለው ክፍል ወፈፍራም ግንዶች ተደርድረዋል ቀን ቀን የተማሪዎቻቸው መቀመጫ ሲመሽ የልጆቻቸው ትራሶች ናቸው ግድግዳው ላይ የተንጠለጠለው የፊደል ገበታ ቀለሙን ቀይሮ ወይቧል ጥግ ላይ ያለችው በርጩግማ የየኔታ ዙፋን ናት ሳላት ብሎት እሷ ላይ የተቀመጠ ክልፍልፍ ተማሪ መከራው የበዛ ነው የፊደል ገበታውን በስንደዶ እንጂ በጣቱ ለመንካት የደፈረ ስድ ልጅ አሳሩን ነው ደሮች በቴ የወሩን ክፍያ ሰጥታ ለየኔታ አደራ እንግዲህ ሁሉንም በእርስዎ ጥየዋለሁ ብሳ ያስረከበችኝ ዕለት የተሰማኝ ደሰታ አፍታም ሳይቆይ ነበር ወደፍራቻ የተለወጠው ጌትዬ የጊላ ቆሞ ፊደል ያስቆጥራል ተማሪው አሱን እየተከተለ ራደላቱን ይጠራልከአባቡ በቀር አባቡ አፍን ጫውን ቀስሮ ዙሮያውን ሲያነፋንፍ ቆይቶ «የኔታ ሸተተኝ» ሠ መ ታንይን ሬ ሚሸትህ። መልስ አዳኝ «አንቺ በሬ አራጅ ነበርሽ እንዴ። ደፋ ቀና ስትል ውላ አራት ኪሎ ድቻ ከመረቡ ደሪያ ያከራዩዋት ባልቴት ግርጌ ጋደም አንዳለች ንቅልፍ ያስረክባታል ከወንደላጤ ቤት ወንደላጤ ቤት መልስ አዳኝ መመ ወዱ መ ው መ መ ው ል ው የ ጉዋ መ መ ደ ከሜ ፍመ ም ት ኣድ ማች ስትዞር ትውላለች ቤት ታፀዳለች ወጥ ትሠራለች ታቦካ ትጋግራለች ልብስ ታጥባለች ከዚህኛው ቁራሽ እንጀራ ከዚያኛው ወጥ ቀላቅላ ቋጥራ ሲመሽ ወደ ባልቴቷ ቤት ትጓዛለች እንደደከማት ባልቴቷ መደብ አከራይ በአረቄ ጋባዣቸው ቸርነት ላይ የተመሠረተ ጠባይ ይዘው ይጠብቋታል ጧት ሰትወጣ በይ ቸር ያውልሽ ብለው ልከዋት ሲመሽ አኩርፈው ሊጠብቋት ይችላሉ ገና በሩን ገፋ አድርጋ ብቅ ስትል «እስቲ በቅጡ ያርግሽ። እናቴ እኔ እንደሁ መኖር እፈልጋለሁ ይላሉ ከሰል ምድጃው ላይ በቀሚሳቸው የሠሩትን ድንኳን ሰብሰብ እያደረጉ «ብርድ በማኅጠኔ ቢገባ ያንቺ ብር ያሳክመኝ መስሎሻል» ይሏታል መልስ ሳትሰጣቸው ከየቤቱ የቋረጠችውን ቅልቅል ራት መደርደሪያው ላይ ቁጭ አድርጋ ኪሶቿን መዳበስ ትጀምራለች እንዲህ ሲሆኑ አረቄ አንሷቸዋል ማለት ነው የተራረፈ ሳንቲም ለቃቅማ የለስላሳ ጠርሙስ አንጠልጥላ ትወጣለች ጠርሙስ አረቄውን እንዳጋመሱ ምክር ይጀምራሉ «አንቸ ብቻ ሰው ለመሆን ጣሪ» ብለው ይጀምሩና በወንደላጤ ቤት በሠራተኛነት የሚቀጠሩ ሴቶች ስለሚያጋጥማቸው ፈተና በዝርዝር ያወሯታል ከግርጌያቸው መደቧ ላይ አነጣጥፋ ጋደም ብላ ትሰማቸዋለች የመጀመሪያ ልጃቸው አንድ ወንደላጤ አሠሪዋ ያደረሰባትን በደል እየተረኩላት ሳለ እንቅልፍ ያሸንፋታል ድካም ለፀሎት እንኳን ጊዜ አይሰጣትም ባትፀልይም ሰላም አድራ ይነጋልፅ ቅዙት የሌለው እንቅልፍ ጭልጥ አድርጎ ይወስዳታል ጐርበጥባጣው መደብ ምቾት አይነሳትም የአይጦችነ ትርምስ ከውጭ የሚሰማው ጩኽኸትዳንስና ሁካታው አይረብሻትም አያቃዣትም ለአምስት ወራት የተኛችበትን ጐርበጥባጣ መደብ ትታ በአጋጣሚ የስፖንጅ ፍራሽ ላይ በተኛችበት ሌሊት ግን መቃዣት ጀመረች ቀጣሪዋ ፀደይ ቤት ያደረች ዕለት ስትቃዥ አነጋች በውድቅት ሌሊት ዳቢሎስ ይመስላታል ጥላውን ጣለባት ከፊቷ ተዘበበባት እየተርበተበተች የተሸፋፈነችውን ለስላሳ ብርድ ልብስ በጠባቡ ከፈት አድርጋ አጮልቃ ትመለከታለች በጨለማው ውስጥ እጁን ወደ እሷ ሲዘረጋ ይታያታል ትንፋጂን ዋጥ አድርጋ ድውድው በምትል ልቧ መልስ አዳኝ ዴዴ ሙዴዴፍአጻርፍዔዊ ጻፍ ችር ፀሎት ትጀምራለች ብርድ ልብሱን ተከናንባ እናቴ ኪዳነምረት አውጭኝ ትላለች መዳፉን ደረቷ ላይ ሲያሳርፈው ን ኡ ኡ ብላ መጮህ ብርድ ልብሱን ተከናገባ «አረ ጉድ ሆንኩ ፀደይ እረ ተነሽ ቻ ሆንኩእረ አድፒኝ» እያለች ጮኸች። ገ እያለች መነዛነዝ አታውቅበትም ት ፓሇፓሇቹፌ ፈፓረፓሇፌሇፌፈ ፋሱፋፊ ፓፒ ቲቪ ሬማ ር መልስ አዳኝ ዚህ ምም ጩ ው ው ው ው ማመ ፀደይ ቤት ከተቀጠረች በኋላ በየወንደላጤው ቤት መዞሯን ቀንሳለች መከራዋን አቃላለች በተመላሳሸነት በየወንደላጤው ቤት እየዞረች ስትሰራ ብዙ ስቃይ ነበሬባት ችላው የኖረችውን ግፍ ትንፍሽ የምትለው ፀደይ ቤት ስትደርስ ነው እሷ ናት የምታደምጣት ስቃይዋን የምታይላት ፀደይ ብቻ ናት የምታዝንላት ብቸኛ ሰው ፀደይ ናት «ተይው በቃ። ፀደይ ስትታመም ማየት አትወድም ትናንት ምሽት አመመኝ ስትላት ጥላት መሄድ አልቻለችም ፀደይ ብቻዋን ያለ አስታማሚ ስትሰቃይ እንድታድር አልፈቀደችም ለመጀመሪያ ጊዜ ከባልቴቷ ቤት ውጭ ፀደይ ቤት አደረች እ መ ዱኒ መልስ አዳኝ ዒ« ። መልስ አዳኝ የግን ነኝ። መልስ አዳኝ እርግጥ እኔ የማሳደጊያ ልጅ ነኝ። የፀደይን ደሰታ እርካታ ተስፋ መልስ ጠቅልላ ይዛ ነው የበረረችው ፀደይን ከጥያቄዋ ጋር ትታት መልሷን ነጥቃት አውሮፓ ተሻገረች መልስ አዳኝ ብ ኋሔ ጠጠ ኋጮርርር ፀደይ ትርሃስ ስትሄድ አብዝታ ተከፋች ባዶነት ተሰማት በዕድሏ ላይ ከንፈሯን ነከሰች ትህትናዋን ፍቅር እንክብካቤዋን ይዛ ግነዕከሉንና አብሮ አደግ እህት ወንድሞቋቷን ተሰናብታ የተሻለ ነገር ፍለጋ ተሸኘቹ ትርነስ እያለቀሰች ሸኝታት ወደ ብቻነቷና ወደ ጥያቄዋ ተመለለሰኞ «እኔ የማን ነኝ። የክፍሉ መብራት ሲጠፋ ጨለማው ይመጣል ጨለማውን ተከትሎ ትኩስ ጭን ቁልቁል ይመዘዛካል ሙጭመቁኝ የሚሉ ጡቶች በደም ተወጥረው ከላይኛው አልጋ ይወድቃሉ እየተቻኮሉ ይተቀቃቀፋሉ ይዋዋጣሉ ይሄን ማንም አያውቅም ከጨለማው በቀር ትርሃስ ወደ ጣሊያን ስትሄድ እንቆቅልሽ ያልሆነበት ጨለማው ብቻ ነበር ትርሃስ ሁሉ ነገሯን ይዛባት አውሮፓ ከተሻገረች ዓመታት አለፉ የፀደይ በኀዘን መኮራመት መልስ አዳኝ ዩደይ መልሷን አንዳጣችከጥያቄዋ ጋር ትምህርቷን አጠናቀቀች ዩኒቨርሲቲ ገብታ ተመርቃ ወጣች ሥራ ያዘችፁ የራሷን ኑሮ መምራት ጀመረች ሚካኤል በፍቅር ሊክሳት መጣ መልስ ሊሆናት ግን ሳይሆን ቀረ እንዲያውም ሌላ ጥያቄ ጨመረባት ወንድ ለእኔ ምንድን ነውት የሚል። ዐመንገደኛና በሻንጣ የተጣበበችው ታክሲ ውስጥ ገብቶ ገ ደኞችን ሲያይ አንዳች ስሜት ተፈጠረበት ይሆናሉ ሸፊ አሰበ ልው የጥምቀት በዓል አገር ቤት ለማሳለፍ የታደሉ እንጀራ ፍለጋ ከአገር ሴት ቤት ታወሰው የጥምቀት ድምቀት ታሰበው አንስቶ ዓመት በዓል እመጣ ከአዲስ አበባ ምድር ከተቀላቀለበት ጊዜ ገንፍሉ ይወጣና ይተናነቀዋል የአገር ቤት ትዝታወ መልስ አዳኝ ከዓመታት በፊት ያሳለፋቸውን የጥምቀት ትዝታዎች እያሰበ ይተ ክዛል ታቦታቱ ወደ ጥምቀተ ባህሩ ሲወርዱ ከእኩያዎቹ ጋር «ሃይ ሎጋ» እያለ ታቦታቱን ያጅብ ነበር ዛሬ የንጋት መንገደኞችን ያጅባል አትክልት ተራ አካባቢ ሲደርስ ሂሳቡን ከፍሎ ከታክሲዋ በመውረድ ማልዶ ተነስቶ ገበያውን ካጥለቀለቀው ሸሣች ጋር ተቀላቀለ የሕዝቡ ትጋት አስገረመው ህዝቡ ገና ሳይጠባ ወደ ገበያ አቅንቶ የሚፈልገውን ይሸምታል የአትክልት ተራ ገበያ የሚቆመው ገና ዶሮ ሳይጮህ ነው መጥረጊያና መወልወያ እያዞረ ያፈራትን ገንዘብ በግርግር መሐል እንዳይነጠቅ በመስጋት ራሱን ከሊባ እየጠበቀ ዞር ዞር እያለ ገበያውን መቃኘት ቀጠለ ሎሚ ሊገዛ ነው የመጣው ተስፋውን የጣለው ሎሚ ላይ ነው ለመጀመሪያ ጊዜ የሎሚ መወደድ ጎልቶ የታየው በዚህች ንጋት ነው ተከራክሮ በደህና ዋጋ የሸመተውን ሎሚ በፌስታል ቋጥሮ ከገበያው ወጣ ያንጠለጠለው ሎሚ ዝም ብሎ ሎሚ አይደለም ሕይወቱን በመጠ ኑም ቢሆን የሚቀይርለት ሎሚ ነው ድንገት በዓይን ፍቅር የተለከፉ ወጣቶችን የተደበቀ ስሜት ይፋ የሚያወጣ ከእጃቸው ተወርውሮ ጡት ላይ በማረፍ የፍቅር ተማፅኖን የሚገልጽ ሎሚ ነው የተሸከመው ቀኑን እንደ በፊቱ መጥረጊያና መወልወያ ይዞ በመዞር ሳይሆን የሎሚውን ዋጋ ሲተምን ነው ያሳለፈው የአራዳው ጊዮርጊስ በሕዝበ ክርስቲያን ታጅቦ የሰማዕታት ሐውልትን አልፎ ወደ ጃንሜዳ እያቀና ነው ጃንሜዳ በሰው ተጥለቅልቋል ሴቶች ለጥምቀት ያሉትን ለብሰው አምሮባቸው ይታያሉ እዚህም እዚያም ክብ እየሰሩ ይጨፍራሉ መዘምራኑ ያሸበሽባሉ የሃርሞኒካው የመዝሙሩ የባህላዊ ሙዚቃው ድምጽ በአንድ ተቀይጦ ይወርዳል ጃንሜዳ ቀወጢ ሆኗል «ሎሚ አለች ሎሜ» ይሳል አሱ ከተከመረው ሎሚ አጠገብ ቆሞ አላፊ አግዳሚውን ይቃኛል ለብሰብ ብለው እየተሳሳቁ የሚመጠ ትን ወጣቶችን አሻግሮ ይለከታል ። መልስ አዳኝ ዴዴ ጭፎ። መልስ አዳኝ አውቶቡሱ ብርቱ ነውድካም የማያውቀው። ብሎ ወጥቶ ሰርቶ ሰው ሊሆን ባሰ ሰርቼ ሰው ልሁን ተለ በ የእሱ ቢጤ ላይ ያጣ ለክ ሰው አይደለም ባናታ። መልስ አዳኝ «መንገደኛ ነኝ አላልክም። መልስ አዳኝ ምዕራፍ ስምንት ባናታዬ ይላል እየተኮላተፈልጆጅዬው። ይሄ ከፊት የሚታየኝ መንገድ ስንት ነው። ባናታዬ መንገድ ሁለት መንገድ እየሳቀ ። «አዎ ነኝ ተስፋዬ። ገና ልጅ ናት። » አልኩት ል ኮራ ማንም አልነበረኝ ነ እንደማይኖር እርግጠኛ ነህ ሳኮላኝ የጣችል በወ መልስ አዳኝ ፌሬር ው መ መ «ምናልባት በሌላ ሰው በኩል ገንዘቡን ልከውልህ ይሆን። አጐቴ ሜስቱን መልስ አዳኝ እንደዋዛ በጥፊ ነካ ሲያደርጋት ነው ተ ይባላል። ኒ ሓ መልስ አዳኝ ዛኤጫ ድ ኋጮኋሔ ብ ኋ ፈረሱ ፍርሃት ወረረው። መልስ አዳኝ ጮጮ ው መ አንተም ከሰው ልጅ ማምለጥ ትፈልጋለህ። መልሰ አዳኝ » «ምነው ሲጋራ አማረህ እንዴ። «ማን ማን ነው ሰው ነው። ረጅም መልስ አዳኝ ውው «አገር ማለት ቶሮንቶ ነው። መልስ አዳኝ ሬመጨጨ መመመ ጮጮጮጮጮጮዴዴጮሙሙሙጮጮጮጤፌጮጤፌፌጮጧጤጮኢጧኢጮቬቨኢኢኢሙሙሙመቲርሬሬርርጌጌሬጭ። መልስ አዳኝ ከብፎጡጮጡጡጡጠጠጡጠጠጧኋ የ መቸ መልሶ ይጠይቃል። የምል ሰው ነኝ። ሩት ር ሰናይት ሄዳ በዚያው መች ቀዝቅዛ ጠበቀችኝ ተመልሳ ፍራሹ ላ ስ ይ ፍም ጐዝንዛ ሩት የኔ ትን መሄድ የሰሙ ሁሉ «ጥላው ሄደች። ብለው ቢጠየቁ የማይመልሷት ነያ መልስ አዳኝ ስንት። የሱ ግን ስውር ቁስል የማያኳት የማይታገሷት የማይረሷት መልስ አዳኝ ማልዳ የምትነፈርቅ ቀኑን ሙሉ የምትጠዘጥዝ ናት የእሱ ቁስል። ዴዳለስ ቀና። መልስ አዳኝ «አጐሞቴ ዴዳለስ ሳድግ እንደ አንተ ሥሆን አፈልጋለሁ። «ልጄ ኤካረስ በል ተዘጋጅ» አለ ዴዳለስ ልጁን እያየ። «አሜሪካ ብትል አንድ ነገር አስታወስከኝ አዲስ አበባ አሜሪካን ግቢ የሚባለው ሰፈር አካባቢ የምትኖር አንድ የአክስቴ ልጅ መልስ አዳኝ ርብ ጠጮጮ ዲቪዲ እንድገዛላት አደራ ብላኝ ነበር እኮ። መልስ አዳኝ ኤጌጭጌጭ ዓአ ።