Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መለኮታዊ ጠጉር አሠራር ብንመለከተውና በቅንነት ብናስብ የተሻለ መረዳት ይኖረናል እግረ መገገዴን ስለ ትንቢትና ስለ ራእይ ወይንም ሕልም ጸጋ ጠቆም ላድርግ እነዚህ ጸጋዎች የሚገለጡት ለማነጽ ለፍናፍትር ለማቅናት እንደሆነ እናስብ አንድ ሰው ወደ ጸሉት አደባባይ ሲቀርብ ወንድ ወይንም ሴት መሆኑ የሚለየው በተገለጠው ጠጉር ነው በጸሎት ወቅት ጠጉር ከተገለጠ ይህ ወንድ ነው የሟለውን መመልከት ይበጃል ክርስቶስ በእግዚአብሔር አምሳል የሚኖር አግዚአብሔር ወልድ ነው ሴትም በወንድ አምሳል የምትኖርና የተፈጠረች ነች ክርስቶስ ለአግዚአብሔር ራሱን እንዳስገዛ ሴትም ለወንድ ወንድም ለክርስቶስ ራሱን ቢያስገዛ የመለኮታዊ ሥርአት ፈርን ይይዛል ራስዋን ሳትሸፍን የምትጸልይ በሰማይ ሠራዊት ፊት አንድ ነው በአዲስ ኪዳን ዘመን ይህን አይነት ሥርአት መኖሩ የሚደንቅ ነው ይህም በፍቅር የሚሆን ጥያቄ እንጂ በግድ አይደለም ጌታ ይህን ምሥጢር በመንፈስ ለአንዲት እኅት ቢገልጥላት ለወደፊቱ ተሸፍና መጸለይ መጀመር ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ሳትሸፈን የጸለየችባቸው ጊዜያት ሁሉ ፀፀት ውስጥ ይጥላት ነበር ከክርስትና እምነት ውጭ የሆኑ ይገኛሉ ክርስቲያን ኅእኅት ደግሞ አስቀድመን ነቢዩ ኢሳይያስ እንደገለጣት የጽዮን ቄነጃጅት ራስዋን ከልክ በላይ አስጊጣ ይገናኛሉ እንግዲህ አንቺ ሴት ወደዚህ ጌታና ንጉሥ ተመልከቺ አኔን ከዚህ ዓለምና ከእርኩሰትም ያስመለጠኝን ጌታ ወደ ውስጥሽ አስገቢ በማለት ብትመሠክርና ፍፁም ክርክር ቢነሳ ሦስተኛ ሰው መጥቶ ቢያደምጣቸው ማን ለማን እየመሠክከረ ነው። ደቀ መዛሙርቱም ይህን አይተው ተቄጡና ይህ ጥፋት ለምንድር ነው። ይህ ሸቱ ከሦስት መቶ ዲናር ተሸጦ ለድሆች ያልተሰጠ ስለ ምን ነው። ሕፃናት አይፈርዱም በዘመናት የሸመገለ ግን ይፈርዳል ሁሉን ስለሚያውቅ ፍርድን አያዛባም እግዚአብሔር በክርስቶስ ጸጋ እንድናድግ ሁልጊዜ የሚኮተኩተን በዘመናት ወደ ሸመገለው እንድንደርስ ነው መለኮታዊ ጠገራችን ከጥቁርነት ወደ ሽማግሌዎች ውበት እንዲደርስ ነው።
የእግዚአብሔር ጸጋ በላሳጦ ነበር ዔሳው በኩርም ነበር ይህ ሁሉ ሆኖ ግን መራራ ሥፒ በነፍሱ በመብቀሉ ለዚህ ዓለም የሚመች ሰው ሆነ የእርሱም አንባ ዓለማዊነቱን አልሻረውም እግዚአብሔር ዔሳውን ሲፈጥረው ባለሙሉ ጸጋ አድርጎ ነበር ለዚህም ዋነኛው ማስረጃ መላ ሰውነቱ ጠጉራም ነበር በይስሐቅም ይወደድ ነበር የዚህ ዓለም ፍቅር ይህን ሁሉ አስጣለው ክርስቲያንም በሰውነቱ ሁሉ መለኮታዊው ጠጉር ቢኖረውም በዚህም የይስሐቅን በረከት ለማግኘት ቢሞክርም ይህን ዓለም ከተመኘና መራራ ሥር በነፍሱ ከበቀለ ከእንባ አይወጣም ለስላሳ የሆነው ሰው በረከቱን በተላሉ ይተበላል ለስላሳ የሆነ ሰው የበጉን ጠጉር በሰውነቱ በመክደን የእግዚአብሔርን በረከት ይቀበላል ያዕቆብ የዔሳውን ጠጉር በማስመሰል ወደ አባቱ ደፍር በመግባቱ ይስሐቅ ተደባለቀበት ከድምፅ ይልቅ በእጅ ላይ ያለው ጠጉር አየለ በዚህም ባረከው በእርግጥም ከድምፃችን ይልቅ በእጃችን ያለው ጠጉር ማንነታችንን የበለጠ ይገልጠዋል ርብቃ መርገሙ በእኔ ይሁን በሣለት ያን ያህል ፍቅር ለያፅቆብ መኖርዋን አሳወቀች ነገር ግን የልጂዷንም መጨረሻ ሳትመለከት ሞተች ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር ሲመጣ ራሱን በእግዚአብሔር በግ አስመስሎ በሸላቶቹ ፊት ዝም ብሉ ታረደ የዚህን በግ ቆዳ በላያችን በመልበስ ከጽድቅ የራቀ የነበረውን ገሳ በዚህ እንሸፍነው እግዚአብሔር የአዳምን ገላ በቁርበት እንደሸፈነ የኛም ገላ በሙሉ ጠጉር ይከደን ዘንድ የእግዚአብሔርን በግ እንልበስ በኩር ልጅ በመሆኑ የእርሱን ማንነት በኛ ተፈፃሚ ይሆናል እርሱ በሸላቶቹ ፊት ዝም እንዳለ እኛ ግን በጌታ ፊት በመጮኽ የእርሱ ጸጋ ሽፋን እንደ ደበሎ ለብሰን ተራመድን ዮሴፍ በግዞት ቤት ፈርዖንም ልኮ ዮሴፍን አስጠራ ከግዞት ቤትም አስቸኩሉት እርሱም ተላጨ ልብሱንም ለወጠ ወደ ፈርዖንም ገባ ፈርዖንም ዮሴፍን አለው ሕልምን አየሁ የሚተረጐመውም አልተገኘም ሕልምን እንደ ሰሣህ እንደ ተረጉምህም ስለ አንተ ሰማሁ ዘፍጥ የዮሴፍ ታሪክ በአጭሩ ዮሴፍ የያዕቆብ አሥራ አንደኛ ልጅ ሲሆን ከሚወድዳት ከራሄል የተገኝ ፍሬ ነበር ራሄልም ይህንን ብቻ አሳድጋለች ብንያምን እንደወለደች በመሞትዋ የብንያምን ማንነት አታውቅም በመሆኑም ለያዕቆብና ለራሄል ብቸኛ የእግዚአብሔር የፍቅር ስጦታ ነበር በሃያ ዓመት የላባ ቤት አገልግሉት ውስጥ የሚረካው በራሄል ሲሆን እርስዋ በመሞትዋ የተገኘው ቀዳሚ ፍሬ ዮሴፍ ነበር ያዕቆብ ከልጆቹ ሁሉ ዮሴፍን ይወድዳል ከልጆቹም መካከል መልካም ልብስ ያለብሰውና ያስጠጋው የነበረው ዮሴፍን ነበር በያዕቆብ በመወደዱ ወንድሞቹ ጠሉት በተጨማሪም የዮሴፍን ፅድል በዮሴፍ ሕልም ጠላትነት ተጠናወታቸው በዚህ ምክንያት ዮሴፍ በወንድሞቹ በጉድጓድ ተጣለ ወንድሞቹ ለመግደል ሲወስኑ በይሁዳ አማካኝነት ይሸጡት ዘንድ አሳብ ቀረበ በዚህ ምክር ለአስማኤላውያን በመረዳታቸው ነጋዴዎች ተሸጠ በሃያ ብር ተሸጦ ወደ ግብፅ ምድርም ገባ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ከሚወድዳት ቤተ ክርስቲያን የሚገኘውን ፍሬ እንዴት ይወድ ይሆን። ኛ ቆሮ የለምጽ ደዊ በሰውነቱ የተገለጠ ሰው ራሱ የተገለጠ ሆኖ ምንም ዓይነት መለኮታዊ ጥበቃ የሌለው ከመሆኑም በላይ በአንደበቱ እንኳ እንዳይናገር ከንፈሩ የተሸፈነ ነው ከአንደበቱ የሚወጡ ቃላት በሙሉ ስለማይጠቅሙ ከንፈሩ ይቆለፋል በራሱ ፈቃድ ከንፈሩን በመሸፈን ቃሉ በሙሉ የተከለከለ ነው ትንፋሹም አካባቢውንና ዓየሩን ስለሚበክል ለዚህ ሰው መፍትሄ ከንፈሩን መሸፈን ብቻ ይሆናል ይህ ሰው ቢናገር እንኳ ርኩስ ነኝ ርኩስ ነኝ የሚል ብቻ ይሆናል ስለራሱ ያለው ቋንቋ አንድ ሲሆን መርከሱን ብቻ ስለሚያውቅ ይህን በአደባባይ ይገልጣል የለምጽ ደዌ ያለበት ሰው በሌላ መልኩ ሌላ መስፈርት አለው ይኽውም ብቸኛ ይሆናል ከሰው ተለይቶ ይኖራል ፍቅር ለዚህ ሰው ይነፈጋል ከማንም እንዳይቀላቀል ብቻውን ይኖራል የብቸኝነት መንፈስ ይጠናወተዋል ብቻውን ከመሆኑም በላይ ሰፈር ይቀይራል ሰፈሩም በውጭ ይሆናል በመለኮታዊው ዓለም ይህ ዓይነቱ የለምጽ ደዌ በስፋት ይታያል መለኮታዊው ጠጉሩ ወደ ነጭነትና ብጫነት ተለውጦ ቁረቁቂር የወረሰው የሰው ልጅ ከላይ የተጠቀሰው የመጽሐፍ ቃል ይሠራበታል በለምጽ የተመታ ሰው አንደኛው ምልክቱ መንፈሳዊ ልብሱ የተቀደደ ነው ጽድቁ የተቀደደ በመሆኑ እንደ እብድ የተቦጫጨቀ ልብስን ይለብሳል ራሱም የተገለጠ ነውጦ የወንድ ሁሉ ራስ ክርስቶስ ነው ኛ ቆሮ የለምጽ ደዌ ያለበት ሰው ግን ራሱ የተገለጠ ይሆናል ያለ ራስ የሚኖር ለክፉው የተገለጠ ነው በዚህ ዘመን የተቀደደ ኦሪጅናል ልብስ በየመንደሩ እየተሸጠ ነው የልብስ ኢንዱስትሪዎች ይህ ቋንቋ ስለገባቸው ለሚፈልግ ሁሉ አዘጋጅተው ብዙ ሰው እየተገለገለበት ይገኛል ይህን ልብስ የሚጠቀም እንግዲህ ራሱን ለምጥ አለብኝ በማለት ይመሰክራል በተለይ የጥንት የአስራኤል ካህናት ይህን ሰው ቢመለከቱት ማለቴ ነው መንፈሳዊ ለምጽ የተሸከመ ሰው ከንፈሩ የተሸፈነ ነው ጽድቅን ከመናገርና ከማወጅ የታቀበ በመሆኑ ከዚህ ሰው ከንፈር የሚፈስ ቁም ነገር የለም አካባቢውና ዓየሩ በሙሉ ከሚበከል የዚህ ሰው አንደበት በራሱ እጅ ይሸፈን ዘንድ ይገባል ቢናገር እንኳ ርኩስ ነኝ ርኩሰ ነኝ የሟለውን ሲሆን ውድቀትን ሽንፈትን መዝትን ባርነትን እንጂ ተስፋ የሚሰጡ ቃላት አይገኝበትም በተጨማሪም የብቸኝነት ሕይወት ይጠናወተዋል ከወንድሞቹ ጋር ያለው ሕብረት እጅግ የቀዘቀዘ በመሆኑ በመለኮታዊው አደባባይ አይገኝም መሸሸግ መደበቅ ጨለማና ብቸኝነት የዘወትር ልምምዱ ይሆናሉ አንድ ሰው ሁልጊዜ ስለርክስናው የፈያወራ የጽድቅ ቃል የራቁት ከሆነ የዚህን ሰው ሕይወት በዚህ ቃል መሠረት ምን ዓይነት ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በምድር ሲመላለስ የኛን ደዌ ተሸክሞ የኃጢ አት ለምጻችንን ያስወግድልን ዘንድ በኛ ስፍራ ቆመ «በእውነት ደዌያችንን ተቀበለ ሕመሣችንንም ተሸቨክሞአል እኛ ግን እንደ ተመታ በእግዚአብሔርም እንደ ተቀሰፈ እንደ ተቸገረም ቁጠ ርነው። ጠጐሩንም ሁሉ ይላጫል በውኃም ይታጠባል ንጹሕም ይሆናል ከዚያም በኋላ ወደ ሰፈር ይገባል ነገር ግን ከድንኳኑ በውጭ ሆኖ ሰባት ቀን ይቀመጣል በሰባተኛውም ቀን ጠጉጐሩን ሁሉ ይላጫል ራሱንም ጢሙንም ቅንድቡንም የገላውንም ጠጉር ሁሉ ይላጫል ንጹሕም ይሆናል ዘሌዋ የለምፅ ደዌ መንጻት ካህኑ ለማብሰር ዋናው የጠጉር መላጨት ሥርዓት ነው አሰቀድሞ የራሱን ጠጉር ይላጭ ዘንድ ይታዘዛል ከሰባት ቀን በኋላ ግን በራሱ በቅንድቡ ጢሙን በገላው ያሉ ጠጉር በሙሉ ከሰውነቱ ይወገዳሉ ይህን ጠጉር በሚያስወግድበት ጊዜ ለሚነጻው ሰው ታላቅ እፎይታ ይሆናል የቀደመውን የክፉ ማንነቱን የሟሽረው በያዘው ምላጭ ነው በሰውነቱ የሚገኘውን ጠጉር በሙሉ ያስወግድና ለአዲስ ጸጋ ሰውነቱን በሙሉ ማስገዛት ይጀምራል የቀደመው ማንነቱን ለመሻር ሰውነቱ ላይ በሙሉ ምላጭ ያልፋል ወደ ነጭነትና ሌላ መልክ ለመያዝ የሞከረ ጠጉር በሙሉ ይጠፋል አንድ ሰው ወደ ጌታ ሲቀርብ አስቀድሞ የነበረው ጠጉር በሙሉ በመለኮታዊው ምላጭ ይወገዳል ለአዲስ ሕይወት አዲስ ጠጉር ይጠ ብቃል በክርስቲያንም ሕይወት ከዓለም የመጣውን መንፈሳዊ ለምጽ በዚሁ መልክ ይተየራል የለምፃችንን ደዌ በውኃ ካጠብን ልብሳችንን ከቀየርንና በአዲስ ጸጋ በካህኑ ምሪት እንጓዛለን እነሆ ሁሉን አዲስ አደርጋሁ መጽሐፍ እንደሚለን ለአዲስ ጸጋ አዲስ ጠጉር ይዘን እንገለጥ በጌታ ቤት እየኖረን በለምጽ ደዌ ከተመታን ግን አስቀድሞ የነበረ ጸጋችን በሙሉ በምላጭ ስር ያልፋል እስራኤላዊ ሆኖ ለምጽ የተገኘባቸው በሙሉ እንደገና ተላጭተው እንደሚነጹ መንፈሳዊ እስራኤላዊያንም ዘንድ የዚሁ ደዌ ይገኛል ይህ ሲሆን በሊቀካህናችን ኢየሱስ ፊት በመቅረብ የተበላሸውን ጠጉር ሳጭተን በአዲስ ሕይወት ጸጋችንን እናሳድግ ጌታን እንደተቀበልን በቀጥታ ለጥምቀት ወደ ውኃ የምንመጣው ለዚህ ይሆን። የተማረከች ሴት ጠላቶችሀን ልትወጋ በወጣህ ጊዜ አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ በሰጣቸው በሣረክሃቸውም ጊዜ በተማረኩት መካከል የተዋበች ሴት ብታይ ብትመኛትም ሚስትም ልታደርጋት ብትወድድ ወደ ቤትህ ታመጣታለህ እርስዋም ራስዋን ትላጫለች ጥፍርዋንም ትቁርጣለች የተማረከችበትንም ልብስ ታወልቃለች ባልም ትሆናታለህ ዘዳግ የኦሪት ሕግ ውስጥ ብዙ አስደናቂ ታሪክ እናገኛለን ከዚህም መካከል በምርኮ ስለተገኘች ውብ ሴት ታሪክ ነው እስራኤልን ለመውጋት ከተሰለፉ ጠላቶች መካከል ውብ ሴቶች ይገኛሌ ከእስራኤል ወንዶች መካከል አንዱ ከተማረኩት ውብ ሴቶች መካከል ለራሱ ሚስት ይመኝ ይሆናል በዚህን ጊዜ የእግዚአብሔር ሕግ ለዚህ ጉዳይ ክፍተትን ሰጥቶአል ከጠላት መካከል ሚስት ለማግባት ለእስራኤሳዊ ወንድ ፈቃድ አለው እንግዲህ ውበት ጠሳትነትን የመሻር ችሉታውን እዚህ ሳይ እንመለከታለን የእስራኤል ወንዶችን ለመግደል ከተሰለፉት መካከል የተገኘች ሴት የእስራኤል ወንድ ሊያገባት የሚችል ሕግ በመኖሩ በእርግጥም ፍቅር ከሞት የጨከነ ነው የእስራኤል ደናግል በሚለው አስቀድሜ በጻናኩት መጽሐፍ የበለጠ ማብራሪያ እዚያ ላይ ይመለከቷል በምርኮ የተገኘችን ሴት በቀጥታ ሚስት ትሆን ዘንድ የሚደረግላት ቅድመ ሁኔታዎች አሉ እንደመጣች ወዲያውኑ ሟስት መሆን አትችልም እንግዳ ሴት ከመሆንዋም በላይ ምርኮኛ ነች በመጀመሪያው በዚህች ሴት የሚከናወነው ተግባር ጠጉርዋን መላጨት ይሆናል የባእድ ጠጉር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር መገናኘት ስለማይኖርባት የቀድሞው የምርኮኝነት ጠጉር ከላይዋ በምላጭ ይነሣል በመላጣነት አዲሱን የእስራኤል ሙሽርነት ትጀምሪለች ራሰ በራ ሙሽሪት በመሆን የመጀመሪያውን ኑሮዋን በልቅሶ ዘግታ አዲሱን ሕይወት በበቀለው አዲስ ጠገርር ትጀምራለች ሐምራዊ ሐር የመሰለ ጠጉር ወይንም የተንዥረገገ የሚመስልም ጠጉር ቢኖራት ይህ ከእስራኤል ውጭ የበቀለ ጸጋ በመሆኑ ለአዲሱ መንግሥት የሚበጅ ባለመሆኑ በመላጣነት ሕይወት አዲስን ትዳር ትጀምራለች ከሰው አካል ውስጥ ያለማቋረጥ የሚበቅል ጠጉርና ጥፍር ሲሆን እነዚህ ሁለቱም ወደ እስራኤል ማኅበረሰብ በእስራኤል አገር ጸጋ መብልና መጠጥ ሊበቅሉ ይገባቸዋል ለሴት ልጅ ውበቷ ጠቱጐርዋ ነው የአሕዛብን ውበት ይዛ ግን በአስራኤል መንግሥት ሕግ መተዳደር አይሆንም በአዲስ መልክ ሊገለጥ ያለ ጸጋ እንዲኖር ጠጉርና ጥፍር ይቆረጣሉ በዚህ እንደ አስራኤል ደናግል ትቆጠራለች ከአሕዛብ ወደ እስራኤል የተመለሱ ሕዝቦች በአዲስ ሕይወት መኖር ከፈለጉ እንደ ተወለደ ሕፃናት በአዲስ መልክ ጸጋቸው ሊያድግ ይገባል ከዓለምና ከምርኮ ይዘውት የመጡትን ላጭተው በእስራኤል ከተማ በእስራኤል መብልና መጠጥ ጸጋቸው ሊጀምር ይገባል ነገር ግን በመላጣነት ሕይወት ሲጀምሩ በእፍረት ቢሆንም ከጥቂት ጊዜ በኋላ የእነርሱም ጸጋ ሊበቅል ይገባዋል የእግዚአብሔር መንግሥት ሥርአት በነበረ ሳይ የሚበቅል ሥርአት አይደለም ከደስታውም የተነሣ ሄዶ ያለውን ሁሉ ሸጠና ያን እርሻ ገዛ ሆፃቴ ከደስታ የተነሣ ያለንን ሸጠን በመንግሥቱ የሚገኘውን ውበት በመግዛት የምንጀምረው እንጂ ባለው ላይ የሚታከልበት አይደለም ከባዶነት ከመላጣነት ጀምረን በዚያው መንግሥት ሥርአት የምናድግበት ከመሆኑም በሳይ ሊመሰገን የሚገባው የክብሩ መንግሥት እንጂ ከምርኮ በፊት ለነበረ መንግሥት አይደለም በምርኮ የተገኘችው ሴት የእስራኤልን መንግሥት ስታጠፋ የነበረች ከእስራኤል ወንድ ምሕረትን አግኝታ የእስራኤል መንግሥት ተካፋይ እንደሆነች እኛም የመንፈሳዊውን የእስራኤልን መንግሥት የምንገፋና የምንዋጋ በነበርንበት ወቅት በጌታ ተማርከን የተገኘን ለአንድ ጦንድ የታጨን ነን በዚህን ጊዜ ግን ልናደርግ የሚገባን ዋናው ጉዳይ የቀድሞውን ጸጋ የሚመስለውን ጠጉር ላጭተን በአዲስ ጠጉር በክብር ተጎናጽፈን ልንኖር ተጠርተናል በመሆኑም የበቀለው ጸጋ በሙሉ የአዲሱ መንግሥት ክብር ነው በምርኮ ተይዘን መገደል ሲገባን ለአንድ ወንድ ታጭተን የተማረክንበትን የመጀመሪያውን ልብስ ገፍፈን በእስራኤል መንግሥት የተፈተለ በፍታና ሐምራዊ ቀይ ግሦጃ ለብሰን ከዓለም ቅዝቃዜና ብርድ መራቅ እንችላለን በአዲስ ሕይወት ሊያስተምሩን ከሚችሉት ዋናዎቹ አዲስ ጠጉር አዲስ ጥፍርና አዲስ መጎናፀፊያ ናቸው እነዚህ ብቻ ሊቀየሩ የሚችሉ ውበቶች ናቸው በዚህ ከእስራኤል አአላፋት እንደ አንዱ እንቆጠራለን ስለጦርነት ምሦምርኮኝነትና ሞት አንዴት እንደሚከሰቱ በጥንቃቄ መረዳት እንድንችል መጽሐፍ ቅዱስ ግልጥ አድርጎ በተለያዩ ሥፍራዎች ያሰቀምጣል ለእስራኤላውያን ጦርነት ማለት የዘወትር ሥራቸው ሲሆን ይህ የሆነበት በአኔ እይታ ሁለት ምክንያቶች አገኘሁ በመጀመሪያ የእስራኤል መንግሥት ሲጀመር ከሌላ ሥፍራ መጥተው በመውረስ ሰፊ ቦታ ይይዙ ዘንድ ጌታ አዘዘ በዚህችም የእግር ጫማ ስንኳ የሚያህል ርስት ለአብርሃም አልሰጠውም ነገር ግን ልጅ ሳይኖረው ለእርሱ ከእርሱም በኋላ ለዘሩ ርስት አድርጎ ይሰጠው ዘንድ ተስፋ ሰጠው የሐዋ ርስት ያልነበረውን አብርሃምንና ዘሩን ከወንዝ እስከ ወንዝ ድረስ ታላቅ ምድር ሰጠው ይህም የሚሆነው በሬ ገላባን እንደሚበሳ ሞዓብ ለምድያም ሸማግሌዎች እንዳብራራው አህዛብን በሙሉ እያጨዱ ሥፍራ አያስለቀቁ መውረስ ዓይነተኛ ሥራቸው ነበር እግዚአብሔር በግልጥነት ለእስራኤል ማኅበረሰብ የሰጠው ርስት እንዴት እንደሟወርሱ እንዲህ ይላል ለመዋጋት ወደ አንዲት ከተሣ በደረስህ ጊዜ አስቀድመህ በዕርቅ ቃል ጥራቸው የፅርቅ ቃልም ቢመልሱልህ ደጅም ቢከፍቱልህ በከተማው ውስጥ ያለው ሕዝብ ሁሉ ይገብሩልህ ያገልግሉህም የፅዕርቅ ቃልም ባይመልሱልህ ከአንተ ጋር መዋጋት ቢወድዱ አንተ ከተሣይቱን ትከብባለህ ታስጨንቃትማለህ አምላክህም እግዚአብሔር በእጅህ አሳልፎ በሰጣት ጊዜ በእርስዋ ያሉትን ወንዶች ሁሉ በሰይፍ ስለት ትገድለዋለህ ነገር ግን ሴቶቹንና ሕፃናትን እንስሶቹንም በከተማይቱም ያለውን ምርኮ ሁሉ በዝብዘህ ለአንተ ትወስዳለ ዘዳግ እዚህ ላይ እግዚአብሔር ለሌሎች ሥጋ አይገደውምን። ይህ የዳዊት የመዓርግ መዝሙር ነው የወንድሞችን ኅብረትና አንድነት የሚጋብዝ የዘላለም በረከት ነው የወንድሞች በኅብረት የመቀመጥ እድል ፈንታን የሚተነብይ ክፍል ሲሆን በዚያ እግዚአብሔር የፈቀደው ሽቱ ጠልና በረከት አለ አግዚአብሔር መልካም ነው ወንድሞችም በኅብረት ቢቀመጡ መልካም ነው በመሆኑም በወንድሞች ኅብረት ላይ እግዚአብሔር ኣለ ማለት ነው የወንድሞች ኅብረት መለኪያ የሆነው የሽቱ አጦራረድ ሲሆን ይህም ሽቱ ከራስ እስከ ጢም ከዚያም አልፎ መደረቢያ የሚደርስ የእግዚአብሔር ቸርነት ነው ይህ ቸርነት የሚጀምረው ከራስ ጠጉር እስከ ጢም ድረስ ይሆናል በራስና በፊት ላይ ያለ ጠጉር በሽቱ ከረሰረሰ በኋላ ወደ መደረቢያ ይወርዳል እንግዲህ ጠጉርና ጢም ኣንደ አሮን ሳሉት ለከበሩ ሊቀ ካህናት የበረከት ሽቱ የሚጀምርበት ሥጭራ ነው ትብኋክአዳስቱኃ ከእስራኤላውያን ሕዝብ ሁሉ ጢሙ ረጅም የሆነው አሮን ነው በመሆኑም እስከ አሮን ጢም ድረስ ይወርዳል በማለት የበረከቱ አወራረድ ይዞታን ያሳያል አንድ ጉባኤ ትክክለኛ ኅብረት ቢኖረው በንጹህ ልብ በቅንነት በአንድነትና በወንድማማችነት በጌታ ፊት ቢሰባሰቡ በመለኮታዊው ዓለም የአሮን አክሊል ሳይ የሚወርደውን ሽቱ እስከ ተዣዢረገገው ጢም ድረስ በራእይ ሲወርድ መመልከት ይቻላል የተረበሸ ሳይሆን ቀስ ብሉ እየተንጠባጠበ የሚወርድ አስቀድሞ ጠጉርንና ረጃጅም ጢሞችን አረስርሶ ቤቱን በሽቱ አውዶ በመደረቢያ ላይ ይንጠባጠባል በእስራኤል ካህናትና መምሕራን ዘንድ ከተለመዱ ጉዳዮች ውስጥ አንዱ ሽቱ ወይንም ዘይት ራስን መቀባት ነበረ አንተ ራሴን ዘይት አልቀባኸኝም እርስዋ ግን እግሬን ሽቱ ቀባች ስለዚህ እልሃለው እጅግ ወዳለችና ብዙ ያለው ኃጢአትዋ ተሰርዮላታል ጥቂት ግን የሚሰረይለት ጥቂት ይወዳል ሉቃ ይህ ታሪክ የሚገኘው በሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ሲሆን ጌታ በፈሪሳዊውና በለምፃሙ ስምዖን ቤት ያስተማረው ነው ስምዖን ለአስራኤል መምህራን ይህ እንደሚደረግ ያውቃል ኢየሱስን ግን ገና በጥርጥር ላይ በመሆኑ ይህን ሊያደርግለት አልፈቀደም ስምዖን ለምፃም ሆኖ ሳለ ጌታን ይስመው ዘንድ ጌታ ፈልጎ ነበር ስምዖን ግን ይህን አላደረገም ዘይትም ውኃም አላቀረበም ይህች ኃጢአተኛ የተባለች ሴት ግን የኢየሱስን ጭንቅላትና እግሩን በሽቱ ቀባችሱፁ ብዙ መውደድ ብዙ ኃጢአትን ያጥባል እጅግ ወዳለችና በማለት ጌታ መስከረላት እንግዲህ የመምሕራንን ልብ የሚያረካው በአናታቸው የሚወርደው ዘይት ወይንም ሽቱ ነው የአጋንንትንም መንጋ የሚያቃጥለው እግዚአብሔር ገበታን ባዘጋጀና ራስን ዘይት በቀባ ጊዜ ነው እጅግ መውደድ ብዙ በማውራት ሳይሆን የሸቱን መግዣ ለኢየሱስ በመስዋእት መልክ ማቅረብ ነው የሊቀ ካህናት አሮን የጢሙ ውበት የእስራኤል ውበት ነው እስራኤል በአንድነት ተሰብስበው ቢቀመጡ በአርን ጢም አንደሚወርድ ሽቱ ውበትና ሞገስ ያለው የተለየ ሕዝብ ይሆናል የተብለጨለጨና የተንዢዥረገገ ጢም ላይ ያሉ የሽቱ ነጠብጣቦች ሲፈስሱ መመልከት ከመንፈስ ቅዱስ መውረድ ጋር ያለ አንድነትን ይወክላል በኦሪት ዘሌዋውያን ምፅራፍ ላይ አንድ መቅሰፍት እናገኛለን ይኸውም ሁለቱ የአሮን ልጆች በአግዚአብሔር መሰዊያ ላይ ልዩ አሳት በሣማንደዳቸው የእግዚአብሔር ቁጣ ከሰማይ ነደደ ሁለቱንም እዚያው አቃጠላቸው ከመቅደሱም ፊት ወስዶ በሌሳ ስፍራ ቀበሩአቸው በዚህን ጊዜ አሮን ሁለት ልጆችን በአንድ ጀንበር በማጣቱ ራሱን ሊስትና ከቁጥጥር ውጭ በመሆን በጠጉሩ ሳላይ መንጨትን ሊያደርስ ይችል ነበር እግዚአብሔር በሙሴ አማካኝነት አሮንን የመከረው ቢኖር ስለ አሮን ጢም ጉዳይ ነው ሙሴም አሮንን ልጆቹንም አልዓዛርና ኢታምርን እንዳትሞቱ በማህበሩም ሁሉ ሳይ ቁጣ እንዳይወርድ ራሳችሁን አትንጩ ልብሳችሁንም አትቀደዱ የእግዚአብሔር የቅባዓት ዘይት በላያችሁ ነውና እንዳትሞቱ ከመገናኛው ድንኳን ደጃፍ አትወጡም አላቸው እንደ ሙሴ ቃልም አደረጉ በዚህን ጊዜ አሮን ጠጉሩን ቢነጭ የእግዚአብሔር ቁጣ በእስራኤል ማኅበረሰብ ላይ ይሆን ነበር የእርሱ መንጨት የአስራኤልን ማኅበረሰብ ከስፍራው ያስነቅለው ነበር ይህን ከማኅበሩ ላይ ለቁጣ እንዳይወርድ ጠጉሩን ዘይቱንና ልብሱን በስፍራው አኖረ እርሱም ከልጆቹ ይልቅ የእስራኤል ማኅበረሰብን በማክበር የእግዚአብሔርን ቃል ሰማ የወንድሞች በኅብረት የመተመጥ በረከት የተገለጠው በዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው ጠሉ የሚወርደው ከተከበረው ከእስራኤል ተራራ ከፅዮን ነው በማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ አምስት ያለው የመጽሐፍ ክፍል ይህንን ያብራራል ይህም የተራራው ስብከት በመባል ይታወቃል ሕዝቡንም አይቶ ጦደ ተራራ ወጣ በተቀመጠም ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ ወደ እርሱ ቀረቡ አፉንም ከፍቶ አስተማራቸው እንዲህም አለ ይህ በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርቶች መካከል ቀዳሚውን ሥፍራ የሚይዝ ልዩ የትምህርት ርዕስ ነው በመንፈስ ድሆች ስለሆኑ ስለሚሜሚያዝኑ ስለየዋሆች ጽድቅን ስለሚራቡና ስለሚጠሙ ስለሟምሩ ስለ ልበ ንጹሐን ስለሚያስተራርቁ ማኅበረሰብ እንደ አርሞንኤም ጠል ያወርደዋል ከሰማይና ከምድር ጌታ አፍ እየተንጠባጠቡ ይፈስሳሉ ደቀመዛሙርት የዓለም ብርሃንና የዓለም ጨው መሆናቸውን ሲገልጥ ከቀደመው ሕግ ይልቅ የተጠ ናከረ ሕግ ታክሉ መዋደድ የደቀመዛሙርት ሕይወት እንደሆነ አብራራላቸው የምጽዋትን ምሥጢርነት የጦም የጸሉት አድራሻን አስተምሮአል መዝገብን በሰማይ ለማጠራቀም የሚረዳን መስፈርት አስቀምጧሟል ይህንና የመሳሰሉትን የሚያደርገው ሁሉ ቤቱን በዓለት ላይ የሠራ ልባም ሰውን ይመስላል ሁሉ ይህን ጠል ከጠጡ በኋሳ ሕዝቡ በትምህርቱ ተገረሙ ማቴ ወንድሞች በኅብረት ከተቀመጡ ከተራራ ላይ የሚወርድ ጠል ነው በጳንጠቆስጤ ቀን የተሰበሰቡ አንድ መቶ ሃያ ከሟበልጡ ደቀመዛሙርት ላይ የተገለጠ ው የአግዚአብሔር መንፈስ ይህን ቃል ያብራራዋል የእግዚአብሔር በረከት መነሻው ከምድር አንዲሆን አግዚአብሔር ፈቀደ የሰማያዊው በረከት መነሻ ምድር ነው እግዚአብሔርን እየጮኹ ከመለመን ይልቅ ማድረግ የሚገባውን በምድር ሣድረግ ኅብረት ማለት መሰበሰብ ማለትን አይተካም ኅብረት ማለት ወንድሞች የሚለውን ቃል ይተካል የወንድማማች አንድነት በጉባኤ ካለ የእግዚአብሔር በረከት እራሱ በጉባኤያችን ይገኛል እግዚአብሔር ለዘላለም ያዘዘው በረከት በመሆኑ የማይቀር ጸጋ ነው አኛ አንድነትን ሳንፈልግ በረከትን እንፈልጋለን በምድር የተመደበልንን ሥራ በወጉ ከፈጸምን የሰማያዊው ራሱ ይመጣል አሮን በመናገር መልካም ነበር ሌዋዊው ወንድምህ አሮን አለ አይደለምን። የሶምሶን ጠጉር እነሆ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ ልጁም ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ለእግዚአብሔር የተለየ ናዝራዋ ይሆናልና በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት እርሱም አስራኤልን ከፍልስጥኤማውያን እድ ሣዳን ይጀምራል መሳ እስራኤልን ከፍልስጥኤሣውያን እጅ ማዳን ላቀደ እግዚአብሔር ገና ያልተወለደ ህፃን መፈለጉ የሚደንቅ ነው ህፃን ከፈለገ ከህፃናት መዋያ መርጦ መውሰድ ይችል ነበር ከወጣትም ከጎልማሳም ከሽማግሌም ቢሆን አንዱን ወስዶ አዳኝ አድርጐ ማስነሳት በቻለ ነበር በተጨማሪም የእናት ማንፀን ውስጥ ካሉትም ከፈለገ ብዙ ወላድ እናቶች ዘንድ መሄድ በቻለ ነበር የሶምሶን እናት መካን ጠደ ነበረች ሴት የጌታ መልአክ ተልኩ የልጁ ወግ ተነግር እናቲቱ ማድረግና አለማድረግ የሚገባትን ተነግሮ ህፃኑ ተረግኮ ተወልዶ አድጐ የጌታን ዓላማ ለማሳየት ተንቀሳቀስ የሶምሶን ጠጉር ከእናቱ ማኅፀን ጀምሮ ምላጭ እንዳያልፍበት ተወሰነ እንደሌሎች የሰውነት ክፍሎቹ ይህም ያለማቋረጥ ያድግ ዘንድ ተወሰነ የሶምሶን ናዝራዊነትና ጠጉሩ ሳያቋርጥ ሣደግ ለእግዚአብሔር የተለየ የሚለውን ስም አመጣለት ለእግዚአብሔር የተለየ ማለት የተቀደሰ ሲሆን ይህም ከጠጉር እርዝማኔ ጋር አብሮ የሚታይ ነው ጠጉሩ ዝም ብሎ የሚያድግ ከሆነ ናዝራዊ ይባላል ምላጭ ያልተመለከተ ጸጋ ለእግዚአብሔር የመለየትን ማንነት ያሳያል እግዚአብሔር የሕዝቡን ጸጋ በመጨመር ያምናል በመሆኑም ሰዎች ጸጋ ሳይ ምላጭ ያርፍ ዘንድ አይፈቅድም ካናት ውስጥ እያደገ የሚሄደውን ጠጉር አስከ መጨረሻው ያድግ ዘንድ ይወድዳል ሶምሶን በፍልስጥኤማውያን ላይ ይነሳ ዘንድ ጠጉሩ ከእናቱ ማኀፀን ጀምሮ መቆረጥ አይገባውም በመሆኑም ፍልስጥኤምን ማጥፋት ጠጉርን ከእናት ማኅፀን ጀምሮ መጠበቅ ይገል መንፈሳዊውም ጠጉር ማደግ ከፍልስጥኤም መንፈስ ለመታደግ ይረዳል ፍልስጥኤም እጅ የገባን መንግሥት ጠፍር ለማላቀቅ ባቅድሚያ ጠጉርን ማሳደግ ተገቢ ይሆናል ፍልስጥኤምና መለኮታዊ ጠጉር ግንኙነት አላቸው ሳሙኤልም ቢሆን ንጉሥ ሳኦልን ያዘዘው ፍልስጥኤምን ፈጽመህ አጥፋ ነበር ሳሙኤል ደግሞ በራሱ ላይ ምላጭ አሳረፈበትም ሳኦል የተወውን ንጉሥ አጋግን በመሠዋያ የቆራረጠው ሳሙኤል ነበር ከሳኦል እጅ ያመለጠው በሳሙኤል ሰይፍ ተያዘሀ በሰባት የተጐነጐነ ጸጋ እርሱም የራሴን ጠጐር ሰባቱን ጉጐንጐን ከድር ጋር ብትጐነጐኝው በችካልም ብትቸክው እደክማለሁ እንደ ሌላም ሰው እሆናለሁ አላት መሳ ሶምሶን ከተወለደ ጀምሮ የነበረውን ጠጉር በስርአቱ ይይዘው ነበር የሶምሶን ጠጐር ሶምሶንን ይወክላል ጠጉሩ ከተወለደ ጀምሮ ያልተቀየረ በመሆኑ የሶምሶንን ማንነት ያመለክታል ጠጐሩ ከራሱ ይጀምርና ትከዛው ላይ ይወርዳል ይህንን ስርአት ለማስያዝ ይጎነጉነው ነበር ለእግዚአብሔር የተለየ በመሆኑ የጠጉሩም ስርአት በእግዚአብሔር ቁጥር ተጐንጉኖ ተገምዷል ሰባቱን የእግዚአብሔር አሠራር ይወክላል መንፈሳዊ ጠጉር በወጉና በሥርዓቱ ካልተያዘ እንዲሁ ተቆራርጦ ሊወድቅ ይችላል አንዱ ከአንዱ ጋር በሚያደርገው መተሻሸት እየተነቀለና እየተቆራረጠ ያልቃል በሌላ መልኩም በሥርአት የተያዘ ጸጋ በሙሉ ለሚመለከተው ሁሉ ፍፁም ውብ ይሆናል ጠጉጐሩ በአንድ ላይ ተሰብስቦ ቢታሰር ልዩ ልዩ አሠራር ዘዴዎችን አይወክልም ነገር ግን በሰባት ተጐንገኖ ለአንድ ዓላማ ለተለያዩ አገልግሉቶች ሲከፋፈሉ ፈጽሞ ውብ ይሆናል አንድ መንፈሳዊ ሰው የጌታ ጸጋ እየበዛለትና እያደገለት ሲመጣ ሁሉን በወጉ ቢይዘው ይጠ ቅመዋል ጥበብን በጥበብ እውቀትን በእውተት ማስተዋልን በማስተዋል መልኩ ይዞ ቢጠቀምበት ሁሉ ወግ ይኖረዋል አንድን ርእስ ከሌላው ሳይደባልቅ በወጉ ጎንጉኖ ቢይዘው ለሁሉ መፍትሄ ይሆናል የነቢዩ ዳንኤልም ጸጋ በሰባት ልዩ ልዩ አይነት የተከፈሉ ነበር መልካም መንፈስ ጥበብ ማስተዋል እውቀት ሕልምን መተርጎም እንቆቅልሽን መግለጥ የተቋጠረውን መፍታት ጸጋ እንደ ነበረው በዳንኤል ምእራፍ ላይ ይገኛል ይህ በመሆኑ የእግዚአብሔርን ጸጋ ራስ ከሆነው ከክርስቶስ ተቀብለን በሰባት ጐንጐነን ለተለያዩ አግልግሎቶች ይውሉ ዘንድ ማድረግ ይገባል ለሰባቱ ቀናት ለሰባቱ ክፍለ ዓለማት ለሰባቱ አብያተ ክርስቲያናት ለሰባቱ የእግዚአብሔር መናፍስት ወዘተ ይውል ዘንድ ይገባዋል የሶምሶን ጠጐር ከራሱ ላይ በቅሉ በሰባት ተጐንጉኖ አንደ ነበር ክርስቲያንም መለኮታዊውን ጸጋ ራስ ከሆነው ጌታ ተቀብሉ በወጉ ይጐነጉጐነው ዘንድ ይጠበቅበታል እንደዚህ ያለ ሰው ራስ ወደሚሆነው አይጠጋም ከእርሱም ኣካል ሁሉ በጅሣትና በማሰሪያ ምግብን እየተቀበለ እየተጋጠመም እግዚአብሔር በሚሰጠው ማደግ ያድጋል ቆላ ራስ በሆነው ከክርስቶስ ላይ ተተክሎ ማደግ ይገባ ዘንድ ከዚያም ይጎነጎን ዘንድ ይገባል መጽሐፍ ቅዱስ ሲያስተምረን ሁሉን በስርአቱ ቢያዝ ውብ አንደሚሆን ነው ለምሳሌ የአግዚአብሔር ብርሃን በሜል ርአስ አንድ ሰሞን ቢጠና በዚሁ ርእስ ትምህርት ላይ እየተጎነጎነ አንድ ወጥ የሆነ ውበት ማስያዝ ይገባዋል በሌላ ሰሞን ደግሞ የእግዚአብሔርን ክብር በሌሳ ጊዜ ደግሞ የኢየሱስ ክርስቶስን የሰማዩን ውበት በሌሳ ጊዜ የሥድሩን መንከራተት በሌላ ጊዜ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወዘተ በስርአቱ ይዞ ቢጎነጐን ሁሉ ውበት ይኖረዋል በሦስትም የተገመደ ገመድ ፈጥኖ አይበጠስም መክ ምንም እንኳ ጠሦጐር ብቻውን ከራስ ላይ ቢበቅልም ብቻውን ጥንካሬ ሊኖረው አይችልም ይልቅም አብሮ ከሚያድገው ጠጉር ጋር ተገምዶና ተያይዞ ቢያዝ ፍፁም ጥንካሬ ይኖረዋል ይህ ካልሆነ ሊበጠስ ይችላል በክርስቶስ ተተክሉ ማደግ አንድ ትልቅ ቁም ነገር ቢሆንም ተገምዶ መጠበቅ ደግሞ እንዳይበጠስ ይረዳል። ስታታልለኝ ይህ ሦስተኛ ጊዜህ ነው ታላቅ ኃይልህም በምን አንደ ሆነ አልነገርኸኝም አለችው ዕለት ዕለትም በቃልዋ ነዘነዘችው አስቸገረችውም ነፍሱም እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች ቁጥር ሸንገሳ ለሚለው ቃል ተስማሚ ማስረጃ የሶምሶምንና የደሊላ ጉዳይ ነው ሽንገላ ፍፁም የጨለማ ሥራ ከመሆኑም በላይ ፍቅር በሚለው መጠቅለያ ተሸፍኖ መኖርን የሚፈልግ የዲያቢሉስ የመርዝ ሥራ ነው ደሊላ ሶምሶንን በልዩ ፍቅር እንደምትወደውና ከእርሱ ይልቅ እርስዋ እውነተኛ ሆና የቀረበችበት ጉዳይ ነበር ሽንገላ ለአንድ ቀን የሜደረግ ተግባር አይደለም በአብዛኛው ውጤቱ ክፉ ፍሬ አስኪገለጥ የሚደረግ የፅለት ተዕለት ንዝነዛ ነው በዚህ አጋጣሚ የምመክረው ጉዳይ ቢኖር የሰው ልጅን የሚጉጐዳው አንድን መርዝ በዳቦ ሸሸጐ በሚመጣ ሰው ነው ለምሳሌ አንድ ሰው በክርስቶስ ትምህርት የምኖር ነኝ በማለት ሲመጣ ናዓናጽም ጥንቃቄ ሊደረግበት ይገባል የክርስቶስን ስም እንደ ዳቦ መሸፈኛ ተጠቅሞ የራሱን ድብቅ ምሥጢር ሸሽጐ ሲቀርብ አደገኛ ይሆናል የሰው ልጅ ከአንስሳ የሚለይበት አንድ ጉዳይ ዓሣን ጠብሶ ሲበላ ነው በዚያ ውስጥ ያለ እሾክ እንዳይወጋው እያንዳንዱን ጥቃቅን እሾኽ እየመዘዘ እንደሚጠቀም የሰዎችንም ማንነት እየመዘንን ካላየን ልንረዳው አንችልም ሽንገላን ውጤታማ ለማድረግ ዋናው መጠቀሚያ የገንዘብና የሴት ፍቅር ነው በሶምሶን ጉዳይ ሶምሶን ደሊሳን ይጦድዳል ደሊሳ ደግሞ ገንዘብ ፍለጋ የተሰማራች ሴት ነች ለደሊላ የሚሰጣት የገንዘብ መጠን ደግሞ በአንድ ጊዜ አንዲትን ጋለሞታ ሴት የሚያከብር ነበር እያንዳንዱ የፍልስጥኤም መኳንንት አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር ሊሰጧት ቃል ተገብቶላታል የጌታን ጸጋ ለማዋረድ የተነሣ ፍልስጥኤም ሲሆኑ የሽንገላው ዋና ተሳታፊ ግን የፍልስጥኤም መኳንንቶች ነበሩ የሶምሶን ኃይል ቀጥተኛ ተጠቂዎች የፍልስጥኤም መኳንንት አስቀድመው የኃይልን ምሥጢር ሣግኘት ነበር ሽንገላ ጠላት የሚጠቀምበት ዋናው በመሆናቸው መሣሪያ በመሆኑ ለዚህ ስለሳ ደግሞ አስፈላጊ ነበረ ደሊላ ሶምሶንን የሸነገለችው ሶምሶን እስከ ሞት ድረስ እንዲጨነቅ በማድረግ ነበር በዚህ ሁኔታ ሲሰሳ ሶምሶምን ለደሊላሳ ያለው ፍቅር ከሞት የበረታ ነበር ነፍሱን እስከ ሞት አስጨነቀችው ሶምሶን ለደሊላ ያለው ፍቅር ከሞት በመበርታቱ ነፍሱ እስከ ሞትም እየተጨነቀች ከደሊላ ጉያ መውጣት ተሳነው በሳዩ የነበረው ጸጋ ይወቅሰዋል ከሰዎች በሙሉ በረጅም ጠጉር ይኖር የነበረ ሶምሶን ለእግዚአብሔርም ብቸኛ ሰው የነበረ ሶምሶን ለደሊላ ሽንገሳ እጁን ሰጠ በመጽሐፍ ቅዱስ ከሚያሳዝንና ከሚያሳፍር ታሪክ መካከል የሶምሶን ጠጉር በሽንገሳ ምላጭ የተዋረደበት ቀን ነው በዚህ ትምህርት የጋለሞታ ፍቅር እንዴት ኃይለኛ እንደሚሆን ንጉሥ ሎብሞን አመልክቷል እኔም ከሞት ይልቅ የመረረ ነገር መርምሬ አገኘሁ እርስዋም ልብዋ ወጥመድና መርበብ የሆነ እጆችዋም እግር ብረት የሆኑ ሴት ናት መክ ሶምሶን በዚህች ሴት እጅ ለነበረ እግር ብረት በፈቃዱ ዝባ ከዚህ እግር ብረት ለመውጣት ጠጉሩንና ክብሩን ለምላጭ አሳልፎ ሰጠ አስራኤልን ከነ ልስጥኤም እጅ ያወጣል ተብሉ የተጠበቀ ሶምሶን በፍልስጥኤም ሽንገሳና ምላጭ ስር ተካተተ የእግዚአብሔር ትዕግሥት የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታና ትዕግሥቱን ለመመልከት በሶምሶን ራስ ስለነበሩት ሰባቱ ጐንጉን ጠጉር ማንበብ ማስረጃ ይሰጠናል እግዚአብሔር ጸጋውን ከሰጠ አይወስድም ተቀባይ ደግሞ እጅ ዘርግቶ መውሰድ ይገባዋል የወሰደውን ስጦታ ማንም እንዳይነጥቀው እግዚአብሔር ከለላ ያደርጋል የሶምሶን ጠጐር ጉዳይ ስንመለከት የእግዚአብሔርን ከለላ ያሳየናል በሶምሶን ጸጋ የኖረው በሶምሶን ጠጉር ላይ ነው ይህ ጸጋ ን ዓልስጥ ኤማውያን አላወቁትም ግልጽ ሥፍራ ላይ ተቀምጦ ሳለ እነርሱ ግን መንፈሳዋ ዓይናቸው የጠፋ በመሆኑ በጠጉሩ ሳይ የነበረውን ኃይል ማወቅ አልቻሉም ይህን ኃይል ለማወቅ በደሊሳ ተጠቀሙ በሽንገላና በገንዘብ ኃይል የሶምሶንን ጸጋ የት ቦታ መሆኑን አኣወቁ እግዚአብሔር ለሶምሶን ጸጋ ታላቅ ጋሻ በሣድረጉ የሶምሶን ጸጋ ሥፍራ ሊታወቅበት አልቻለም ነበር የእግዚአብሔር ጋሻም ኃይሉን ሰወረባቸው የሶምሶን ኃይል የሚታወቀው በራሱ በሶምሶን ብቻ ነው ጸጋ ሰጭው ለተቀባዩ ሁሉን ያሳያል በመሆኑም የሶምሶን ጺ በእግዚአብሔርና በሶምሶን ዘንድ ብቻ የተሰወረ ነበር ሶምሶን ግን ነፍሱ ተጨንቃ ለጋለሞታ ፍቅር ሲል የእግዚአብሔርን ጋሻ አነሳ የእግዚአብሔርን ስጦታ ለሌላ አስረከበ የእግዚአብሔርን ስጦታ ማንም ሊወስድ አይችልም የእግዚአብሔርን ጸጋ የተቀበለው ሰው ግን በፈቃዱ ለሌላ ሊያስረክብ ይችላል ይህን ጸጋ ለሌላ ሊያስረክብ ሲነሳሳ ግን ፍፁም የሆነ የአግዚአብሔር ምክር እስከ መጨረሻው አይለይም ሶምሶን የጸጋውን ኃይል ለማሳየት ጥቂት ጊዜ ሲቀረው ነፍሱ እስከ ሞት ድረስ ተጨነቀች የአግዚአብሔር ስጦታ ይሻለኛል ወይስ የጋለሞታዋ የደሊላ ፍቅር። ደሊላ እሰከ መጨረሻው ብታዋጣው መልካም ነበር ነገር ግን ገንዘብዋን በነፍስ ወከፍ አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር ከእያንዳንዱ መኳንንት ተቀብላ በዚህ ገንዘብ በልጥጋ ሶምሶን አይኖቹ ወጥተው በዚህ ውጥረቱ ተፈታ ደሊላም ከዚህ በኋላ ዓይነ ስውር ጓደኛ አትፈልግም የሶምሶን ጠጉር እንደ ገና መብቀል ጀመረ የራሱም ጠጉር ከላጩት በኋላ ያድግ ጀመረ መሳ የአግዚአብሔር ትዕግሥት አሁንም የሜደንቅ ነው በሶምሶን ጠጉር የነበረው ኃይል ከተወሰደም በኋላ እንደገና ማደግ ጀመረ ፍልስጥኤማውያን የሶምሶንን ዓይን ካወጡት በኋላ ወፍጮ ይፈጭና ይዘባበቱበት ከጀመሩ በኋላ የሶምሶን ጠጉር እንደ ገና ይበቅል ጀመር የፍልስጥኤማውያን አለማስተዋል እዚህ ሳይ እንደ ገና ተገለጠ አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር በነፍስ ወከፍ አዋጥተው በደሊሳ ካኝነት ሸንግለው ኃይሉን ካወቁበትና ጠጉሩን ከሳጩት በኋላ የሶምሶን ጠጉር ማደግን ልብ አላሉም ያጠፋቸው ኃይል መልሶ ሲበቅል መከላከልን ረሱት ዓይኑን በማውጣታቸውና ተራ ሰው በማድረጋቸው ከእንግዲህ ወዲህ በአናቱ ላይ እየበቀለ ያለውን ጸጋ መከታተል አልሆነሳቸውም ቢያስተውሉ ኖሮ ምላጭ ገዝተው በየማለዳው ጠጉሩን መላጨት ይገባቸው ነበር የወደቀ መልሶ የማይነሳ መሰሳቸው ዛፍ ቢቄረጥ ደግሞ ያቄጠሞቶጥ ዘንድ ቅርንጫፉም እንዳያልቅ ተስፋ አለው ግንዱም በመሬት ውስጥ ቢሞት ከውኃ ሽታ የተነሳ ያቄጠተጐጣል ኢዮብ ሰባቱ ረጃጅም የሶምሶን የተጐነጐነው ጠጉር በፍልስጥኤማውያን መንደር ቢገባም እነዚህን ጠጉር ያበቀለ ጭንቅላት ፈጽሞውኑ አልጠፋም ሶምሶን በፍልስጤማውያን የናስ ሰንሰለት ውስጥም ቢገባ በተፈጥሮ የነበረውን የጠጐር እድገት ሥርአትን ጸጋ ሊቋቋሙ አልሆነላቸውም በፍልስጥኤማውያን መንደር የሶምሶን ጠጉር አደገ የሶምሶን ጠጉር አስተዳደግ ግን ከተፈጥሮ ሂደት ቀስ በቀስ መብቀልና ማደግ ሲሆን ይህም ጊዜ የሚጠይቅ ተግባር ነበር ይህ ጊዜ ግን ፍልስጥኤማውያን በሶምሶን የሚሜዘባበቱበት ወቅት ነበር መንፈሳዊያን የሆኑ ሰዎችም መንፈሳዊ ጠጉራቸውን በብዙ ሸንገላና ጭቅጭቅ አልፈው ሊሰጡ ይችላሉ አግዚአብሔር ይመክራል ያስተምራል ይገስፃል ይህ ሁሉ ችላ ተብሎ ከሆነ በፍልስጥኤም አጅ የማይወደቅበት ሁኔታ አይኖርም አንድ ጊዜ አልፎ ከተበጠ በኋላ ግን የቀድሞውን ይዞታ ለማስመለስ ጊዜ ይጠይቃል እንደ ሶምሶን ጠጉር ቀስ በቀስ ይበቅላል በዚህን ጊዜ ግን የጠላት መንደር መጠቀሚያ ይኮናል ፕእግዚአብሔር መንግሥትም እንደዚህ ናት ሌሊትና ቀን ይተኛልም ይነሣልም እርሱም እንዴት እንደሚሆን ሳያውቅ ዘሩ ይበቅላል ያድግማል ማር የሶምሶንም ጸጋ እንዲሁ ነበር ከተላጨ በኋላ የጠጉሩና የጸጋው አስተዳደግ ይህን ሥርዓት ማዛባት አይቻልም አንድ ክርስቲያንም መንፈሳዊ ጸጋውን ከጣለ በኋላ ወደ ቀድሞ ይዞታው ለመመለስ ጊዜያትን ይጠይቃል ከሶምሶን አናት እንደበቀለው ጠጉር ይሆናል ይመሻል ይነጋል እንዴት እንደሆነ ሳይታወቅ ያድጋል ሁለቱ ምሶሶዎች ሶምሶን በሰባቱ ጉንጉን ጠገጉጐሩ ያን ያህል ሥራ ሳይሰራበት ተላጨ እንደ ገና በበቀለው ጸጋ ግን ሦስት ሺህ ፍልስጥኤም መኳንንቶቹንና ሕዝቦችን ገደለ አይን ወጥቶና ፅውር ተሁኖ ባለጸጋ መሆን ይቻላል ሶምሶን ሰው እየመራው ዕውር ሆኖ በበቀለው ጠጉር ተጠቀመ ዛሬም በጌታ ጸጋ አንዳንድ ሁኔታዎችን ሣከናወን ብንችልም ለአይናሣነታችንና ከውርደት ለማምለጣችን ስረጃ አይሆንምዎ የሰው ልጅ ዋናውን ጸጋ ሳያውቅ ይኖራል ጸጋው ከተወሰደበት በኋላ ግን ይገባዋል ተወስዶበት እንደገና በበቀለችው ጥቁት ጸጋ ትልቅን ሥራ ይሠራበታል ትልቁን ጸጋ ተሸክሞ በጋዛና በሶሬቅ ሸለቆ ወደሚገኙ የጋለሞቶች መንደር ይሸነጋገለብታል ከዚህ በኋላ ን መንፈሳዊ ዓይን ከታወረ በኋላ በቀል ይጀመራል የፍልስጥኤማውያን ማንነት ይረዳል ፍልስጥኤም ሶምሶን በእጃቸው ሲገባ መግደል ሲገባቸው ዓይን በማውጣት ወፍጮ ፈጪ በማድረግ መዘባበቻና መሳለቂያ በማድረግ በሕይወቱ ላይ የመጨረሻ ክፉ ነገር ሁሉ አደረጉበት እግዚአብሔር የሰጠንን ጸጋ ችላ በማለት ከተወሰደ በኋላ ለምን ለመንቃት አንሞክራለን በትልቁ ሳንጠቀም በትንሹ ለመጠቀም ለምን እንሞክራለን። እነሆ ለቤትህ ሽማግሌ አንዳይገኝኘ ክንድህን የአባትህንም ቤት ክንድ የምሰብርበት ዘመን ይመጣል በሳሙ ብላቴናውም ሳሙኤል በዔሊ ፊት እግዚአብሔርን ያገለግል ነበር በዚያም ዘመን የእግዚአብሔር ቃል ብርቅ ነበረ ራእይም አይገለጥም ነበር ሳሙ የዔሊ ዘመን ወደማለቂያው ሲቃረብ ኃጢአት በአስራኤልና በካህናት ዘንድ እጅግ ተንሰራፍቶ ይኖር ነበር የካህኑ የዔሊ ልጆች በምንዝር ሕይወት ከመታሰራቸውም በላይ በቤተ መቅደስ የሚያገለግገሉትንም ሴቶች ጭምር እንደ ተኙ ተገለጠ የአባታቸውንም ምክር የሚንቁ እየሆኑ እያለ አባታቸው ከእግዚአብሔር ይልቅ እነዚህን ልጆቹን አከበረ የአግዚአብሔርን ቁርባን አስቀድመው በልተው ከወፈሩ በኋሳ ለጌታ ያቀርባሉ የእግዚአብሔርን ቁጣ በእስራኤልና በጌሊ ፊት በመንደዱ በአንድ ቀን ውስጥ ሁለቱ የዔሊ ልጆች በጦር ሜዳ ተገደሉ ዔሊ አንገቱ ተሰብሮ ሞተ የቃል ኪዳኑ ታቦት ተማረከ እስራኤል ዘንድ ኢካቦድ ሆነ ኃጢአት በቤተ መቅደስ ላይ ሲነግስ አስቀድሞ የእግዚአብሔር ቃልና ራእይ ከእግዚአብሔር ዘንድ ይታገዳል ሁሉ በእግዚአብሔር ቃል ስለሚሆን ይህ ከሌለ ምንም አይነት ሰሣያዊ በረከት አይመጣም ቃሉና ራእይ ከሌለ አንድ ሕዝብ መረን የወጣ በመሆኑ ሁሉ በገዛ መንገዱ ያዘነብላል የዔሊ ልጆች ለዚህ ምሥክር ነበሩ የካህኑን ልጆች መጽሐፍ ሲገልጣቸው ምናምንቴዎች ነበሩ እግዚአብሔርንም አያውቁም ነበር በኛ ሳሙ እግዚአብሔርን የማያውቅ አመንዝራ የሆነ የካህን ልጅ ቅጽል ስሙ ምናምንቴ ነው ለሳሙኤል አርአያ ይሆናሉ ተብለው ሲገመት በነዚህ ምናምንቴ ሰዎች ሥፍራ አድጎ ድንቅ ማንነት ይዞ ወጣ ዛሬም አርአያ የማይኖሩ እንኳ ቢሆኑ መልካም ባሕሪ ይዞ መገለጥን ከሳሙኤል እንማር አሁን ያለንበት ዘመን በአብዛኛው ይህ ክስተት ይስተዋላል የእግዚአብሔር ቃል ብርቅ ከመሆኑም በላይ ራአይ ያላቸው የእግዚአብሔር ሰዎች ከየአደባባዩ የጠፉበት ነው በመንፈስ ቅዱስ የተለወሰና በቅባት የታሸ የመለኮት ቃል ከሰማይ ባለመለቀቁ በአብዛኛው ሕዝቡ እግዚአብሔርን የማያውቅ ሆኗል ሐዋርያው ጳውሎሰ የአግዚአብሔር መገኘት በፍቅር እንደሆነ ሲገልጥ በሰዎችና በመላአክት ልሳን ብናገር ፍቅር ግን ከሌለኝ እንደሚጮኸ ናስ ወይም እንደሚንሽዋሽዋ ጸናጽል ሆኙአለሁ ኛ ቆሮ የእግዚአብሔር ቃል ከፍቅር መድረክ ስለማይወርድ የሚጮሕ ናስና የሚንሸዋሸው ጸናጽል መሆናችን ነው በዔሊ ዘመንም የአግዚአብሔር ቃልና ራእይ ብርቅ ሆኖ ተገነኘ የሳሙኤል እናት ሐና የምታለቅሰውና መብልን አልበላም የምትልበትን ጊዜያት ስንመለከት በየዓመቱ የእግዚአብሔር መሥዋእት በሚቀርብበት ወቅት ነበር የእግዚአብሔርን በዓል በእንባና በኀዘን ትከድነዋለች መስዋእቱንም እንዳትበላ የምግብ ፍላጎትዋ ይዘጋል እግዚአብሔር መስዋፅትን እንዳይቀበል አስቀድመን የጠቀስነው በደል በእግዚአብሔር ጉባኤ ነግሦአል በዚህን ጊዜ አገር በሙሉ በደስታና በሆይታ መሥዋዕቱን ሲበላና ሲደሰት አንዲት ሴት ግን በእንባና በኀዘን ተከታ መሥዋዕቱን ሳትበላ በአግዚአብሔርና በካህናቱ ፊት ትቀርባለች እግዚአብሔርም የካህኑን ቤት ለማፍረስ ከሰማይ ሰይፍ እየሳለ ባለበት ወቅት ካህኑ ይህችን ሴት እንደ ሰካራም ቆጠራት ሳሙኤል የሚወለድበት ማቴን ከዚህ ከረከሰ መሥዋእት እንዳይካፈል አስቀድሞ እግዚአብሔር የሐናን የምግብ ፍላጎት በመሥዋፅቱ ፊት ዘጋው የአግዚአብሔር ልብ በዚህን ጊዜ ከሰማይ በኀዘን ያለቅሳል የዚህ እንባ መገለጫ የነበረች የሳሙኤል እናት ብቻ ነበረች እግዚአብሔር ያዝናል እርስዋም ታዝናለች ታለቅሳለች እግዚአብሔር መሥዋዕቱን አልተቀበለውም ሐናም መሥዋዕቱን አልበላችም ይህ ከሆነ አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ግብዣ ሲጋብዙህ ምክንያቱ ከምን እንደሆነ ሳይገባህ ጥሩው ምግብ አልበላህ ካለ የጤና ችግር ሳይሆን በመንፈሳዊው ዓለም የጋባዥቹን ግብዣ የተፀየፈው ሊሆን ስለሚችል ከራስ ጋር መታገል አይገባም አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡትን መሥዋዕት አይቀበልም ይህም በመሥጥዕቱ ላይ ኀዘንና ቃል ኪዳን የፈረሰ እንደሆነ ነው በነቢዩ በሚልኪያስም ዘመን ይህ ነበር እግዚአብሔር ቁርባኑን ዳግመኛ እንዳይመለከት ከእጃችሁም በደስታ እንዳይቀበለው መሠዊያውን በእንባና በለቅሶ በኀዘንም ትከድናላችሁ እናንተም ስለ ምንድር ነው። ፈሞ አይደለም ኢዩ ላይ የነበረ ብርቱ ቅባትና ጀግንነት የተፕነው ነቢዩ ኤልያስ ያን ያህል ጦሞ ጸልዮ ተጨንቆና ተጉዞ መሬት ተነቅንቆ ዐውሉ ነፋስና እሳት ተገልጦ የተቀበለውን ጸጋ እነ ኢዩ ተጠቀሙበት የነቢዩ ኤልሳፅ ቅባት ደግሞ ከኢዩም ሀነ ኤልሳዕ እንደተባለ ዛሬም ከኢትዮጵያ አገልጋይ ያመለጠውን የኬንያ አገልጋይ ከኬንያ አገልጋይ ያመለጠውን የናይጄሪያ እንዳይባል አስቀድሞ መጠንቀቅ ለኢትዮጵያውያን እላለሁ ከ በዚህም ዘመን አንዲሁ ነው ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር መንፈስ ወደ ምድር እንዲመጣ ነፍሱንም ለወዳጆቹ አሳልፎ ሰጠ በመስቀል ሞት በመታዘዝ እኛን ወክሉ ነበር እንደ ያዕቆብ መለኮታዊ ጠጉር በእጆቻችንና በሰውነታችን በሙሉ በማኖር በረከትን ተቀበልን የጌታን ጠጉር ለማግኘት ሁሉ ሀሆነልን በሸላቶቹም ፊት ዝም እንደሟል በግ እንዲሁ አፉን አልከፈተም አሳ እኛ የእርሱን ጠጉር ለብሰን የራቁትነታችንን አፍረት ሸፈንን አዳም ኃጢአት በሠራ ጊዜ ጌታ እንስሳ አርዶ ቁርበት እንዳለበሰው እኛም ጌታ በሸላቶቹ ፊት ዝም በማለት ጠጉሩ ተሸለተ እኛም ለበስን በዚህም ጸጋ ተጠቀምን በተለይ የጌታ መንፈስ በምድር ይወርድ ዘንድ ጌታ ራሱን በመስቀል አሳልፎ ሰጠ ፌ ኢየኩስ ገና ስሳልከበረ መንፈስ ገና አልወረደም ነበርና» ዮሐ ጌታ በመስቀል በመታገስ ወደ ክብር ስፍራ ገባ በዚህም መንፈስ ቅዱስ ወረደ መንፈስ ቅዱስ የወረደ ቀን ንግግር ያደረገው ጌታ ኢየሱስ ሳይሆን ሐዋርያው ጴጥሮስ ነበር ጌታ ለዚህ ሁሉ ተጋደለ ለስላሳው ጴጥሮስ አገልግሉት አደረገ ኤልያስ በመታገል ጸጋን ተቀብሎ አመጣ ኤልሳዕ አገለገለበት እኛም ጌታ በለፋበት ጉዳይ ገብተን መንፈስ ቅዱስ በኛ ይጠቀሣል በራሳችን ምንም እንዳልሆንን ይገባን ዘንድ ራሰ በራ በሆነው ማንነታችን የጌታ ጸጋ ወረደልን ምንም የቤቴል ብላቴኖች ቢያፌዙብንም የጌታ ጸጋ በላያችን በስውር እንሠዲራ ጌታ ስለእኛ ደከመ የእርሱን ጠጐር ተጠቅመን እናገለግላለን የአቤሴሎም ጠጉር በአስራኤልም ሁሉ ዘንድ እንደ አቤሴሉም በውበቱ የተመሰገነ ሰው አልነበረም ከአግሩ እስከ ራሱ ድረስ ነውር አልነበረበትም ጠጉሩም ይከብደው ነበርና በዓመት አንድ ጊዜ ይቂርጠው ነበር ሲቄረጥም የራሱ ጠጉር በንጉሥ ሚዛን ሁለት መቶ ሰቅል ያህል ይመዝን ነበር ኛ ሳሙ አቤሴሎም ከጌሹር ንጉሥ ከተልማይ ልጅ ከመዓካ የተወለደው አቤሴሉም ነበረ ኛ ሳሙ አቤሴሎም በአባቱም ሆነ በአናቱ የንጉሥ ልጅ ዝርያ አለው አቤሴሎም ከአባቱ ቤት ሲኮበልል በቀጥታ በጌሱሹር አገር ወደ ተልማይ ዘንድ ይገባል ከእስራኤላውያን እናት ሳይሆን ከጌሹር አገር ጋር ዝምድና አለው ጌሹር በሶሪያ የምትገኝ ግዛት ነች የዳዊትን በኩር ልጅ አምኖንን በመግደል የአባቱን ልብ ብዙ ዘመን እንዲያለቅስ አድርጓል አቤሴሎም ከአባቱና ከእናቱ የተወለደች ትፅማር የምትባል ውብ እህት ነበረችው የአባቱ ልጅ ስለደፈራት አቤሴሉም ይህን ለመበቀል ግብዣ አዘጋጅቶ የበኩር ወንድሙን በሰይፍ ስለት ገደለ ለእኅቱ ሲል ወንድሙን ገደለ ልጅ ሲወልድም የሴት ልጁን ስም በእኅቱ ስም ትዕማር አላት አቤሴሉም የዳዊትን ቤት ምስቅልቅል በማድረግ የታወቀ ነበር ለንጉሥ ዳዊት ትልቅ ፈተና ነበር የንጉሥን ሠራዊት አለቃ የኢዮአብን የገብስ አዝመራ በአቤሴሎም እርሻ አጠገብ ይገኛል ከጌሹር ኮብልሉ ከሦስት ዓመት በኋለ አባቱን ለማየት ሲመጣ ጠንድዮው ኣዶንያስ ይህሥ ከመንገድ ውጭ ወጥቶ ያዘጋጀ ነው ኢዮአብን እንዲያስገባው ጠየቀ ኢዮአብም ነገርን ሲያስረዝምበት አቤሴሉም አስልኮ የኢዮአብን አዝመራ አነደደው እዚህ ላይ የሚደንቀኝ ዋነኛ የጦር አለቃ ኢዮአብ ከንጉሥ ደጅ በሚያገነው ደመወዝ ብቻ ሣይሆን ራሱ መሬት ነበረው በዚህም ገብስ እያረሰ ኑሮውን ያቀና ነበር ጦርን ከግብርና ጋር ያጣመረ ነበር በዚህ ዘመን ያሉ ባለሥልጣናት የኢዮአብን አካፄድ ቢሄዱ በቂ ንብረት በቀጥተኛ ሁኔታ ባገኙ ነበር አቤሴሉም በአስራኤል ዘንድ ፈራጅ ለመሆን በማሰብ የእስራኤልንም ልብ ለፍርድ ሲመጡ በማባበል ልባቸውን ሰረቀ በተንኮልም ለመንገሥ ሁሉን አደረገ አቤሴሎምም በእስራኤል ነገድ ሁሉ የቀንደ መለከት ድምፅ በሰማችሁ ጌዜ አቤሴሉም በኬብሮን ነሠ በሉ የሚሉ ገበኞች ላከ ኛ ሳሙ እንደ ንግሥናን ለራሱ ንጉጮ የማያውቀውን ንግሥና ለራሱ ለማግኘት ሞከረ የአባቱን ቁባቶች ነጥቆ በፀሐይ ለማርከስ ተነስቶም ሆኖለታል አጠቃላይ በንጉሥ ዳዋት ኑሮ ውስጥ ከንጉሥ ሳኦል በከፋ ሁኔታ አቤሴሉም ችግር አመጣበት አባቱን ለመግደል ከአኪጦፌልና ከኩሲ ልዩ ምክር ይቀበል ነበረ ለዳዊት ታላቅ የፅንቅፋት ድንጋይ ሆኖበታል የየዓመቱን የአቤሴሎም ጠጉር ክብደት አንድ ሰው አቤሴሉምን ተመልክቶ እግዚአብሔርን ለማመስገን ይነሳል በእስራኤል ሁሉ ዘንድ እንደ አቤሴሉም ውብ ባለመገኘቱ ሁሉ የአቢሴሉምን ውበት ያደንቃል ከራሱ እስከ እግሩ እንከን የሣይወጣለት በመሆኑ ነውር የሚባል በእርሱ ላይ አይታይም ከእግዚአብሔር እጅ ሥራዎች መካከል የሰው ልጅ ከፍተኛ ነው አቤሴሉም ደግሞ ከእግዚአብሔር እጅ ሥራዎች መካከል በውጭ የሚታዩ ፍፁም እንከን የሌለው በመሆኑ የሰማይና የምድር ጌታ ይመስገንበታል ከአዲስ ኪዳን በፊት ትልቁ የሰዎች ልጆች ውበት የሚለካው በተክለ ሰውነታቸው አንደ ሆነ ይታወቃል ለምሳሌ ኢዮብ ከመከራው በኋላ ከጌታ ዘንድ ከተባረከበት መካከል ሦስት ሴቶች ልጆች ነበር ከነስማቸውና ከነውበታቸው በምዕራፍ ተገልጾ ይገኛል በምድር ሁሉ እንደ ኢዮብ ሴቶች ልጆች ውብ አልነበረቻ አቤሴሉምን መጽሐፍ በግልፅነት ያስቀመጠው ከተክለ ሰውነት ውበቱ መካከል የጠጉሩ ጉዳይ ሲሆን በአንድ ምፅራፍ ውስጥ በሁለት ቁጥሮች ውስጥ ቁጥር ስለ አጠቃላይ ውበቱ ሲገልጥ ከዚህ ውስጥ አንዱ ቁጥር የጠጉሩን ውበት ብቻ በመግለጥ ነው ስለዓይኑ ስለአፍንጫው ጥርሱ አልተገለጠም ስለ ጠጐሩ ክብደት አቆራረጥ አመዛዘን ተዘርዝሮአል አቤሴሉም ጠጉሩን በየዓመቱ መቆረጥ ይገባዋል በየዓመት መጨረሻ ሊቆረጥ ሲቃረብ ጠጉሩ እየከበደው ስለሚመጣ እንቅስቃሴውን ይገታበታል እየተራመደ ጭንቅላቱ ወደ ኋላ ዝቅ ስለሚያደርገው እረፍት ያጣል በመሆኑም በየዓመቱ ይቆረጥ ዘንድ ይገደዳል አቤሴሉም ጠጉሩን ሲቆረጥ በቀጥታ ወደ ሚዛን ይወስደውና በነገሥታት ሚዛን ያስመዝነዋልር የየዓመቱን ክብደት ያነፃፅራል በአማካኝ የዓመቱ የጠሩ ከብደት ስቅል ኪግራም ያህል ይሆናል ይህን ለአንድ ዓመት ባሉ ቀናት ቢካፈል በየቀኑ እግዚአብሔር ደግሞ የአቤሴሉምን ጠጐር ግራም ይጨምርለታል ይህ ማለት አቤሴሉም ጠጉሩን በ ቢጐነጉን ለእያንዳንዱ ጐንጉን አንዳንድ ግራም በየቀኑ ይጨምርለታል የአቤሴሉም ጠጉጐር እድገት ለመንፈሳዊው ጸጋ አስተዳደግ ትልቅ ትምህርት ይሰጠናል ከሰውነታችን ክፍል እድሜ ልክ ከሚያድጉ ብልቶች መካከል ዋነኛው ጠጉር ነው የመንፈሳዊው ሰውም እድገት እንደ አቤሴሉም ጠገ ር በየዓመቱ ይህን ያህል ቢጨምር ከጥቂት ጊዜ በኋላ እጅግ የተጠራቀመ ጸጋ ይኖረዋል አቤሴሉም ለ ዓመት ያህል ጠጉሩን እየመዘነ ቢያስቀምጥ ወደ ኪግራም ይደርሳል ይህ ደግሞ የትልቅ ሰው ክብደት ነው የክርስቲያንም ጸጋ በየቀኑ እያደገ በየዓመቱ የውበቱን ክብደት ምን ያህል እንደ ሆነ መገመት ይቻሳል ለምሳሌ አንድ ክርስቲያን በአንድ ርፅስ ሳይ አንድ ዓመት ቢጸልይ ይህ ጉዳይ በየዓመቱ ተቆርጦ መለካት ይኖርበታል በየቀኑ የሚሟያድገው ጸጋ በየዓመቱ መቋጫ ማግኘት ይገባዋል ለምሳሌ አንድ መንፈሳዊ መምህር ተማሪዎቹን በእግዚአብሔር ክብር ርዕስ ላይ እየጸለየ ቢያስተምር በዓመት መጨረሻ ይህ ርዕስ በክርስቲያኑ ልብ ክብደትን አግኝቶ መቋጫ ሊኖረው ይገባል በሚቀጥለው ዓመት ደግሞ የእግዚአብሔር መንግሥት በሚቀጥለው ደግሞ የእግዚአብሔር ብርሃን ወዘተ እያደገና እየተቋጨ ወደሟቀጥለው ጸጋ ሊታደግ ይገባዋል ነገር ግን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ ኛ ጴጥ ትዱስ ጳውሎስም ለጢሞቴዎስ የእድገትን አቅጣጫ ሲጠቁመው ማደግህ በነገር ሁሉ እንዲገለጥ ይህን አስብ ይህንም አዘውትር ለራስህና ለትምህርትህ ተጠንተቅ በእነዚህም ጽጽና ይህን ብታደርግ ራስህንም የሚሰሙህንም ታድናለህና ጢሞ ዱ የአቤሴሎም መጨረሻ አቤሴሎም ከዳዊት ባሪያዎች ጋር በድንገት ተገናኘ አቤሴሉምም በበቅሉ ተቀምጦ ነበር በቅሉውም ብዙ ቅርንጫፍ ባለው በታላቅ ዛፍ በታች ገባ ራሱም በዛፉ ተያዘ ተንጠለጠለ ተቀምጦበትም የነበረ በቅሉ አለፈ ኢዮአብም ሦስት ጦሮች በእጁ ወስደ አቤሴሉም ገና በዛፍ ለይ ተንጠልጥሎ ሕያው ሳለ በልቡ ላይ ተከላቸው ኛ ሳሙ የአቤሴሉም ወበቱ በራሱ ባለው ጠፐሩ ነበረ ዓመት መጨረሻ ላይ ራሱ ከጠጉሩ የተነሣ ይከብደው ነበር ከንጉሥ ዳዋት ጋር ጦርነት በከፈተ ጊዜ ግን ራሱ በሰማይና በምድር ለሚያንጠለጥለው ለታላቁ ዛፍ ተጣለ ብዙ ቅርንጫፍ ያለው ዛፍ ብዙ ጠጉር ያበቀለውን ራስ ያዘው ብዙ ጠጉሩ ለመንጠልጠል መንገድ ሆነበት የገዛ በቅሎው ጊታውን ትቶ አንጠልጥሉት ከዳው ከዳዊት ጋር የሚጣላ ሰው ለሰማይም ለምድርም እንደማይበጅ ሆኖ በሰማይና በምድር መካከል ተንጠለጠለ አንድ ሰው የከፋ በደል ሲሠራ በእንጨት ይሰቀላል በእንጨትም የተሰቀለ የተረገመ ነው አቤሴሎም በራሱ በቅሉ በእንጨት ተንጠለጠለ እንግዲህ ለውጊያ በተሰማራን ጊዜ የተቀመጥንባቸው መለኮታዊ በቅሉ ወዴት አንደሚገቡ በጥንቃቄ ልንመራ ይገባል በቅሉሎውን መግራት ያልቻለ ሰው ከንጉሥጮ ጋር ተጋጨ አቤሴሉም የእስራኤልን ሕዝብ ልብ ሰርቆ የራሱ አድርጎ ነበር ሕዝቡ ከዳዊት ልብ ተነስቶ ወጦደ ራሱ ያዘነብልዘንድ በዳዊት በር ላይ ይህን አደረገ ዛሬ ደግሞ የአቤሴሉም ልብ በሦስት ጦሮች ይወጋ ዘንድ ተንጠለጠለ ተንጠልጥሉ በጦር የተወጋ ጌታ ኢየሱስ ነው ጌታ የሕዝቡን ኃጢአት ሲሸከም ረጅም ሰአት በእንጨት ተሰቅሉ ተሰቃየ ከዚያም በጦር ተወጋ አቤሴሉም የእስራኤልን ሕዝብ ልብ በመስረቅ ይህን ተሸክሞ በታላቅ አንጨት ተንጠለጠለ በጦርም ተወጋ የንጉሥ ዳዌት ልጅ ይህ ፅጣ ደረሰው ኢየሱስ ክርስቶስ ለኛ ጽድቅ አቤሴሉም ግን በራሱ ኃጢአነት ሰው ከዳዊት ከእግዚአብሔር ልብ ካለው ጋር ሲጣላ ይህ እጣ ከደረሰው ከአግዚአብሔር ልጅ ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር የሟጣሳ መጨረሻው ምሦን ይሆን። ሥለት ነች የተዘመረላተ ነች የዕዝራ ጸሎት የዕዝራን ጸሉት ከመመልከታችን በፊት ጥቂት ስለ ፅዝራ እንመልከተ መጽሐፈ ዕዝራ አስር ምዕራፍ ያዘለ የመጽሐፍ ክፍል ሲሆን ከፀ ዓመት ባቢሉን ምርኮ በኋላ የእግዚአብሔር ቤት ስለመሠራት መታደስ የክህንነት አገልግሉት አጠቃላይ መንፈሳዊ መነቃቃት ሀበህ በህከ ያካተተ መጽሐፍ ነው የፅዝራ የራሱ ታሪክ የሚጀምረው ግን ከኛው ምፅራፍ ላይ ነው በመጀመሪያው ምፅራዓና እግዚአብሔር የፋርስን ንጉሥ የቂሮስን መንፈስ በማነሳሳት የእግዚአብሔርን ቤት በማሠራት ይህ ንጉሥ እንዲህ በማለት ተገለጠ የሰማይ አምላክ እግዚአብሔር የምድርን መንግሥታት ሁሉ ሰጥቶኛል በይሁዳም ባለችው በኢየሩሳሌም ቤት አሠራለት ዘንድ አዝቦኛል ዕዢ አንዲህ ዓይነት ንጉሥ በዘመናት ይኑሩልን እግዚአብሔርን የነገሥታት ንጉሥ እንደሆነ በሥራቸው የሚገልጡ የሰማይ ንጉሥ እግዚአብሔርና የምድር ጉሥ እንዲሆን በእግዚአብሔር የተሾመ ንጉሥ ቂሮስ አንድ ፅቅድ ለማስፈጸም ተዋዋሉ በይሁዳ ያለውን የእግዚአብሔርን ቤት ለመሥራት ብቻ ነው የዚህ ውጤት ግን ማንም እንደሚጠብቀው አልሆነም በቢያን ጊዜም በኢየሩሳሌም ያለው የእግዚአብሔር ቤት ሥራ ተቀረ እስክ ፋርስም ንጉሥ እስከ ዳርዮስ መንግሥት እስከ ሁለተኛው ዓመት ድረስ ተጓጉለ ዕዝ ይህ ለምን ሆነ ጠደ ኢየሩሳሌም ሊመለሱ ሲቃረቡ ኢየሩሳሌምን አስቀድመው የያዙ ሕዝቦች የቂሮስን አሳብ አስገለበጠት እነዚህ የእስራኤል ልጆች ጠደ ምድራቸው ከገቡ ለአንተ አደገኛ ናቸው ግብርና ምጥን አይከና ሉም በአሕዛብ መካከል አደገኛና አደናጋሪ ናቸው ብለው ንጉሥን ሌላ መልክ እንዲይዝ አደረጉት የእግዚአብሔርም ቤት ሥራ ተጓቱለ እንግዲህ የሰማይን ንተሥና የምድር ነገሥታት በአንድ አሳብ ተስማምተው አንድ ሥራ ለመሥራት ቢዋዋሉም ሊስተጓጐል የሚችልበት ሁኔታዎች ከጠላት ሊነሣ ይችላልና ለምን ዛሬ የተስፋ ቃሌ በጌታ ቃል በገባልኝ መሠረት አልተፈጸመም በማለት መታገሉ የሚያዋጣ አይመስለኝም በእርግጥም በሌላ ዘመን በዳርዮስ ሁለተኛ ዓመት ይፈጸማልና እንደገና መጠበቅ ተገቢ ነው ፅዝራ የአሮን ዘር ሲሆን ካህንና ጸሐፊ ነበር በንጉሥ አርጤክስስ የከበረ የእስራኤል ልዩ አምባሳደር ነበር ከንጉሥ ነገሥት አርጤክስስ ለሰማይ አምላክ ሕግ ጸሐፊ ለካህኑ ለዕዝራ ሙሉ ሰላም ይሁን በመንግሥቴ ውስጥ ካሉ ከእስራኤል ሕዝብ ወደ ኢየሩሳሌም ይፄድ ዘንድ የሚወድድ ሁሉ ከአንተ ጋር እንዲሄድ አዝዣለሁ በአጅህ እንዳለችው እንደ አምላክህ ሕግ ይሁዳንና ኢየሩሳሌምን ትጉበኝ ዘንድ ንጉታና አማካሪዎቹም መኖሪያው በኢየሩሳሌም ለሆነው ለአምላካቸው ቤት በፈቃዳቸው የሚያቀርቡትን ትወስድ ዘንድ በንጉሠሥና በሰባቱ አማካሪዎች ተልከፃልና ስለዚህ በዚህ ገንዘብ ግዛ በኢየሩሳሌም ባለው በአምላካችሁ ቤት መሠዊያ ላይ አቅርባቸው እኔም ንጉሠ አርጤክስስ በወንዝ ማዶ ላሉት በጅሮንዶች ሁሉ ይህን ትእዛዝ ሰጥቻለሁ የሰማይ አምላክ ሕግ ጸሐፊ ካህኑ ፅዝራ ከእናንተ የሚፈልገውን ሁሉ አዘጋጁለት አንተም ፅዝራ በእጅህ አንዳለው አንደ አምላክህ ጥበብ መጠን በወንዝ ማዶ ባሉ ሕዝብ ሁሉ የአምላክህን ሕግ በሚያውቁ ሁሉ ላይ ይፈርዱ ዘንድ ዳኛችንና ፈራጆችን አስነሣ የማያውቁትንም አስተምሩአቸው የአምላክህንም ሕሣ የንጉሀሠንም ሕግ በማያደርግ ሁሉ ላይ ሞት ወይም ስደት ጠይም ገንዘብን መወረስ ወይም ግዞት በፍጥነት ይፈረድበት ዕዝ እንግዲህ ንጉሥ ነገሥታት አርጤክስስ ከካህኑ ከፅዝራ በቀር ልዩና ሙሉ ሥልጣን የሰጠጡ የለም ገንዘብ ውሰድ መሠዊያ ሰዋ ዳኞችንና ፈራጆችን ሹም ለአንተና ለሕጉ የማይታዘዝ ፈጣን እርምጃ እስከ ሞት ድረስ ይወሰድ በተለይም አርጤክስስ ዕዝራን ሲጠራው የሰማይ አምላክ ሕግ ጸሐፊ ካህኑ ፅዝራ በማለት ነበር የዓለም መንግሥታት ለአግዚአብሔር ካህን ይህን ያህል ሥልጣንና ክብር ሲሰጡ የአስራኤል ሽማገሌዎች ግን ካህኑን አስጮኹት አስለቀሱት መጽጠፍ ክፍል ውስጥ የዕዝራ ጸለ ት ጌኔ ያዖ ጊ ፐጅ ወወህዊ ግዣኘጠ ዘሀዘራ ጽኖጠጉ የፍል ወበፕ የዕዝራ ጸሉ ሚገ» በምዕራፍ ውስጥ ነው ምዕራፍ ሲጠቃለል የመስዋዕት ዓይነቶች ተገለጹ ለእስራኤል አምላክ ያቀረቡት የመስዋዕት ብዛት ከፍተኛ ነበር ይህ ከተፈጸመ በኋላ ለዕዝራ የደረሰው መልእክት እጅግ አስደንጋጭ ሆነበት የእስራኤል ሕዝብና ካህናት ሌዋውያንም ጭምር በከነዓን ምድር እንደሜኖሩ የአሕዛብ ዓይነት ኑሮ ይኖሩ ነበር በምዕራፍ ቁጥር የተገለጠው ደግሞ እጅግ አሳፋሪ ሆነበት ለራሳቸውና ለልጆቻቸውም ሴቶች ልጆቻቸውን ወስደዋል የተቀደሰውንም ዘር ከምድር አሕዛብ ጋር ደባልቀዋል አስቀድሞም አለቆቹና ሹሣምንቶቹ በዚህ መተላለፍ መጀመሪያ ሆነዋል አሉኝ እስራኤል መስዋእት በማቅረብ የታወቁ ሲሆኑ የተቀደሰውን ዘር ከአሕዛብ ለመደባለቅም ቀዳ ናቸው በዚህ ጉዳይ ፍፁም አይጠነቀቁም ካህናትም ሌዋውያንም ሽማግሌዎቹም ቢሆኑ በዚህ ታላቅ ኃጢአት ተላልፈው ተገኙ ይህንም ነገር በሰማሁ ጊዜ ልብሴንና መጉጐናጸፊያዬን ቀደድሁ የራሴንና የጢሜንም ጠጉር ነጨሁ ደንግጩም ተቀመጥሁ ዕዝ ዕዝራ ምን ያህል የጌታ ፍቅርና ፈቃድ በእርሱ እንዳለ መገንዘብ ይቻላል ጠጉርንና ጢምን መንጨት ማለት ከፍተኛ ብስጭት ያዘለ መገለጫ ነው የሚያደርገውን ሲያጣ ጠጉሩንና ጢሙን ነጨ ካህናት ጠጉራቸውና ጢማቸው ዋና መለያቸው ሲሆን ፅዝራ ግን የእስራኤል በደል ሲመለከት ማንነቱን ሳተ የራስ ጠጐርና ጢም ሲነጭ በአንድ ሰው ላይ ከፍተኛ ጉዳት ይደርሳል የእግዚአብሔር ቁጣ በሕዝቡ ላይ ያን ያህል በመሆኑ በዕዝራ ተገለጠ ፅዝራ ከፍተኛ የቁጭት ጸሉት ሲጸልይ ከእንባ ጋር ነበር ፅዝራም እያለቀሰና በእግዚአብሐር ቤት ፊት እየወደቀ በጸለየና በተናዘዘ ጊዜ ከእስራኤል ዘንድ የወንድና የሴት የሕፃናትም እጅግ ታላቅ ጉባኤ ወደ እርሱ ተሰበሰበ ሕዝቡም አጅግ አለቀሱ ዕዝ የፅዝራ ዕንባ በሁሉ ዘንድ ፅንባን ፈጠረ እርሱ በማልቀሱ ሕዝቡም አብሮ አለቀሰ እጅግ የተጨነቀ ሰው ጸሉትን አሰግሣ እውነተኛ ሰው በጸሉቱ ወቅት ፅንባ ይኖረዋል ከዚህም በላይ የድንጋጤ መንፈስ ይታይበታል አገር በሙሉ ስድ ሲለቀቅና የእግዚአብኤር ቁጣ ሲመጣ እንደ ዕዝራ ጢማቸውን እየነጩ መጐናጸፊያቸውን እየቀደዱ የሚጮኹ ልጆችን ጌታ በሁሉም ዘመን ይፈልጋል በዚህን ጊዜ እስራኤል ከ ዓመታት የምርኮ ጊዜያት የተመለሰበት ነበር በብዙ ቅጣት ከተቀጡ በኋላ ይስተካከላሉ ተብሉ በሟገመትበት ጊዜ ከበፊቱ የከፋ በደል በእስራኤል ቅሬታ ተገኘባቸው ፅዝራ ከምርኮ የተረፉትንና የተመለሱትን ችንካር በማለት ይጠቅሳቸዋል እነዚህ ችንካሮች የእስራኤል ሕዝብ ፈጽሞውኑ ከሜጠፉ የተረፉ ነበሩ አሁንም ይህን ኀዘን ለመግለጥ የተከበረውን ጠጉሩንና ጢሙን ነጨ በዚህ ባለንበት ዘመን የዕዝራ ልብና መንፈስ ያላቸው ችንካሮች በምድር ቢኖሩ የጌታን ልብ ወደ እስራኤል አእሳፋት እንዲያዘነብል ያደርጉ ነበር ስለጽድቅ ነፍሳቸውን የሚያስጨንቁ ስለ ኃጢአት የሚጋደሉ ጠጐራቸውንና ጢማቸውን የሜነጩ የሚያለቅሱና መጎናጸፊያቸውን የሚቀድዱ የልብ ሰው ቢነሱ ሁሉን ያቀናሉ ፅዝራ ይህን ሁሉ ሲያደርግ ራሱን ከበደለኞች ለይቶ አልነበረም እነሆ በፊትህ በበደላችን አለን ስለዚህ በፊትህ ሊቆም የሚችል የለም ዕዝ ከዓለማውያን ጋር ተዛምዶ ሁሉን ማድረግ እንደ ወግ በተያዘበት በዚህ ዘመን ውስጥ አለን ጌታን አናገለግላለን በምንል ሰዎች መካከል ዘርን የደባለቅን እንገኛለን በጌታ ሕዝብ ገንዘብና ንብረት በመነገድ ቤቶቻችንን በከበሩ ማፅድናት የምናስጌጥ አያሌዎች ነን ከአገር ወጥተን ማገልገል ማለት ለራስ ጥቅም ከሚወጡ ነጋዴዎች መደብ የተሰለፍንም ተገኝተናል ጦምና ጸሉት እንደማያስፈልግ አድርገን በየመሰብሰቢያው አዳራሾች ተናሣረናል ያለዝሙት ምክንያት ሚስቶቻቸውን ፈትተው ሌሎችን የሚያገቡም ተበራክተዋል የዓለማዊ ባህል አጥንቶቻችን ድረስ ዘልቆ በመግባት በአንደበት በጌታና በዙፋኑ ዙሪያ ሰናሸበሽብ እንገኛለን ላባችን እስኪፈስ ለጌታ እንዘምራለን ለኃጢአትና ለዓለማዊነትም ላባችንን እናፈሳለን ይህ ሁሉ ሆኖ በጌታ ጸጋ እንነግዳለን ጌታ ኢየሱስ ይህን አስከፊ ኃጢአት አስመልክቶ በሣቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ገልጦልናልፁ ከባድና አስቸጋሪ ሸክም ተብትቦ በሰው ትከሻ ይጭናሉ እነርሱ ግን በጣታቸው እንኳ መንካት አይወዱም ለሰውም እንዲታዩ ሥራቸውን ሁሉ ያደርጋሉ አሸንክታባቸውን ያሰፋሉ ዘርፉን ያስረዝማሉ በምሳም የከበሬታ ስፍራ በምኩራብም የከበሬታ ወንበር በገበያም ሰላምታና መምህር ሆይ መምህር ሆይ ተብለው እንዲጠሩ ይወዳሉ እናንተ ግን መምህር ተብላችፁ አትጠሩ መምህራችሁ አንድ ስለሆነ እናንተ ሁላችሁ ጦንድማማች ናችሁ ሊቃችሁ አንድ እርሱም ክርስቶስ ነውና ሊቃውንት ተብላችሁ አትጠሩ በዚህም ዘመን የክርስቲያኑን ከተሣ ያጥለቀለቀው ይኸኛው ነው መምህር ለመባል ሁሉን ማድረግ ከሁሉ መጀመሪያ ወንበር ለማግኘት መሽቀዳደም ወይንም ሊቀ ሊቃውንት ተብሉ መጠራት መፈለግ ከተጀመረ መቼ እንደሆነ አይታወቅም ክርስቶስ ነው ሊቃችሁ ብሉ ክርስቶስ ከተናገረ ለምን ይህን ጉዳይ በስፋት ዘመትንበት። ወንድ ጠጉሩን ቢያስረዝም ነውር እንዲሆንበት ሴት ግን ጠጐርዋን ብታስረዝም ክብር እንዲሆንላት ተፈጥሮ እንኳ አያስተምራችሁምንን ጠጉርዋ መጎናጸፊያ ሊሆን ተሰጥቶአታልና ዳሩ ግን ማንም ሊከራከር ቢፈቅድ እኛ ወይም የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት እንዲህ ያለ ልማድ የለንም ኛ ቆሮ ወንድ የእግዚአብሔር ምሳሌና ክብር ስለሆነ ራሱን መከናነብ አይገባውም ሴት ግን የወንድ ክብር ናት ሂጭዥፃቆሮ ዘክ የቐቁሮንቶስ መልእክት ምፅራና አንድ ልዩ የሚያደርገው ባሕሪ አለው ይኸውም ስለ ሐዋሪያው ጳውሉስ የመንፈሳዊ ሕይወት እድገትን በማውሳት የሚጀምርም ነው እኔ ክርስቶስን እንደምመስል ወልድን የተመለከተ አብን እንደሜሟመለከት ሁሉ ሐዋርያው ጳውሉስን ጌታ ኢየሱስን ስለሚመስል የተመለከተ ጌታን ይመለከታል እንግዲህ ጌታ ካረገ በኋላ እርሱን የሚመስሉ ልጆች በሥጋ የገለጠላቸው በመሆኑ የቆሮንቶስ ምዕመናን እጅግ የተባረኩ ናቸው የሐዋርያው ጳውሉስ ጌታን የመምሰል ምሥጢር ከተናገረ በኋላ በቀጥታ የገባው ሴት ወንድ ክርስቶስና እግዚአብሔር ማለት ምን ሣለት እንደ ሆነ በራስ አስመስሎ አስተማረ አንዱ ኣንዱን ይገልጣል ሚስት ባልዋን እንደምትገልጥ ክርስቶስ እግዚአብሔርን ይገልጣል ወንድ እንደ ጳውሉስ አይነቱ ክርስቶስን ይገልጣል ይህም በራስ ነው አንዱ የአንዱ ራስ ነው አንድነት ይኖር ዘንድ መከባበርን አስቀመጠ በጸሎት ጊዜ ሊሆን የሚገባውን አስተማረ አንድ ሰው ወደ ጸሉት አደባባይ ሲቀርብ ወንድ ወይንም ሴት መሆኑ የሚለየው በተገለጠው ጠጉር ነው በጸሎት ወቅት ጠጉር ከተገለጠ ይህ ወንድ ነው ጠጉር ከተሸፈነ ወይንም መላጣ ከተሆነ ደግሞ ይህች ሴት ናት እንደሚባል ጳውሉስ በመንፈስ ጠቆመን ይህ ማለት ሰው ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት ሲያደርግ በጭንቅላቱ ላይ ወይንም ውስጥ የሚካሄድ መለኮታዊ ግንኙነት እንደሆነ ነው ወንድ ሲጸልይ ራሱን ገልጦ ጠጉሩን ማሳየት እንደሚገባው ተናገረ በዚህም የወንድ ራስ ለክርስቶስ የተሰጠ በረከት እንደሆነ አመለከተን ሴት ራስዋን በመሸፈንዋ ለወንድ ክብር የተጠበቀች መሆንዋን ያመለክታል ይህ ሁሉ ሆኖ ግን ሁሉ ለጌታ ክብር ነው ለምሳሌ የክርስቶስ ራስ እግዚአብሔር ነው በሚለው ቋንቋ መሠረት የሴት ራሰ ወንድ ነው የሟለውን መመልከት ይበጃል ክርስቶስ በእግዚአብሔር አምሳል የሚኖር አግዚአብሔር ወልድ ነው ሴትም በወንድ አምሳል የምትኖርና የተፈጠረች ነች ክርስቶስ ለአግዚአብሔር ራሱን እንዳስገዛ ሴትም ለወንድ ወንድም ለክርስቶስ ራሱን ቢያስገዛ የመለኮታዊ ሥርአት ፈርን ይይዛል ራስዋን ሳትሸፍን ግን የምትጸልይ ወይም ትንቢት የምትናገር ሴት ሁሉ ራስዋን ታዋርዳለች እንደ ተላጨች ያህል አንድ ነውና ቀር በዚህ ጥቅስ መሠረት ሴት ራስዋን ሳትሸፍን ብትጸልይ ወይም ትንቢት ብትናዢር ምንም አይነት መለኮታዊ ጸጋ አይጎድልባትም መጸለይ ትንቢት መናገር ወዘተ ይቻላል ሸፈነችም አልሸፈነችም ጸጋው አይጎድልም በሰውም ስትታይ ያው ነች ነዢ ግን ጠጐርዋን ሳትሸፍን ብትጸልይና ትንቢት ብትናገር በእግዚአብሔርና በሰማይ ሠራዊት ፊት ራስዋን ታዋርዳለች ራስዋን የተላጨች ሴትና ራስዋን ሳትሸፍን የምትጸልይ በሰማይ ሠራዊት ፊት አንድ ነው በአዲስ ኪዳን ዘመን ይህን አይነት ሥርአት መኖሩ የሚደንቅ ነው የመለኮታዊው ጠጉር ብቻ ሳይሆን የተፈጥሮም ጠጉር የጸሉት አውድማ ላይ ያን ያህል ጉልህ ሜና መኖሩ የሚደንቅ ነው ይህ ግን ብዙ ክርክርና ውዝግብን እንደሚያስነሳ አውቆ ቅዱስ ጳውሉስ ጆሮ ያለው ይስማ በሟል ቋንቋ ዘጋው የአንድ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ሳይሆን የእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት ሕይወት እንደሆነ መሠሓረ ሐዋርያው ጳውሉስ በውጭ ባለ ሥርአት እጅግ የማይጨነቅ ታላቅ መንፈሳዊ ሰው ነበር ለምሳሌ በእስራኤል ባህል መሠረት ዋናው ሕግ የመገረዝ ሕግ ነው በቅዱስ ጳውሉስ ሕይወት ግን ይህ ታላቅ በውጭ የሚደረግ ሥርአት ሥፍራ አልሰጠውም በግልጥ አይሁዳዊ የሆነ አይሁዳዊ አይደለምና በግልጥ በሥጋ የሚደረግ መገረዝም መገረዝ አይደለምና ዳሩ ግን በስውር አይሁዳዊ የሆነ አይሁዳዊ ነው መገረዝም በመንፈስ የሚደረግ የልብ መገረዝ ነው እንጂ በመጽሐፍ አይደለም ሮሜ በመንፈስና በሥጋ የሚደረገውን የመገረዝ ሥርአት በዚህ መልከ ያስቀመጠ ጳውሉስ በሥጋ የሆነ የጠጉር ሥርአት ያን ያህል እንዴት ሊገደው እንደቻለ በመንፈስ ቅዱስና በቅንነት ጌታን ልንጠይቅ ይገባል አብርሃም ይስሐቅ ያዕቆብ ተገርዘዋል ኢየሱስም የመረገዝን ኪዳን ጠብቋል ይህ ሁሉ ሆኖ እያለ ጳውሉስ በዚያን ዘመን ስለመገረዝ ሲያስተምር የውስጥ የልብ እንጂ የውጭ እንዳልሆነ ያስተምራል ስለ ጠጐር ግን ከፍተኛ ስፍራ ሰጥቶ ክርስቶስ የወንድ ራስ በመሆኑ ወንድ ጠጉር መሸፈን የለበትም የሚል ትምህርት አስተማረ ሴት የወንድ ክብር በመሆንዋ ጠጐርዋንና ራስዋን ልትሸፍን ይገባታል ይለናል ለወንድ ጠጉር ማስረዘም ነውር እንደሆነ እያስተማረ በአሁኑ ሰዓት ወንዶች ጠጉራቸውን በማስረዘም ከተፈጥሮ ጋር እንኳን ሲጋጩ እንመለከታለን በተለይም የኢየሱስ ክርስቶስ ምስል ነው ተብሎ የሚነገረን ፎቶግራፍ ሳይ ኢየሱስ ራሱ ጠጉሩን አስረዝሞ ይስሉታል ኢየሱስ በምድር ሲመላለስ እንደ ማንም አይሁዳዊ ወንድ ኖረ እንጂ ሌላ ልዩ ምልክት አልነበረውም ጌታ በጊቴሴማኒ ሌሳ ልዩ ምልክት ቢኖረው የይሁዳን እርዳታ ባላስፈለጋቸው ይሁዳም የሚፈልጉት ስፍራ ካደረሳቸው በኋላ ምልክት የሰጠው በመሳም እንጂ በሌላ አልነበረም የኢየሱስ ናዝራዊነት ናዝሬት ከተማ በመኖሩ ብቻ ነበር ማንኛውም ክርስቲያን በጸሉት ወትት የተወሰነ ጥንቃቄ ሊያደርግ ይገባዋል በተለይም ጭንቅላቱን ለመንፈሳዊው ዓለም መክፈትና ቋንቋን መጠበቅ ያስፈልጋል ያዕቆብ በቤቴል ሲጸልይ ሰማይ እንደ ተከፈተና የእግዚአብሔር መልአክት ሲወጡና ሲወርዱ እንደታዩት እግዚአብሔርም ከመሰላሉ ጫፍ ሳይ መኖሩን ተገንዝቦ መጸለይ ይኖርብናል በዚህን ወቅት ለመላአክቶችም ሲባል ሴቶች ጠጉጐራቸውን ቢሸፍኑት ተገቢ ነው ይህም በፍቅር የሚሆን ጥያቄ እንጂ በግድ አይደለም ጌታ ይህን ምሥጢር በመንፈስ ለአንዲት እኅት ቢገልጥላት ለወደፊቱ ተሸፍና መጸለይ መጀመር ብቻ ሳይሆን ከዚህ በፊት ሳትሸፈን የጸለየችባቸው ጊዜያት ሁሉ ፀፀት ውስጥ ይጥላት ነበር ከክርስትና እምነት ውጭ የሆኑ ሴቶች በየመንገዱ ለጠጐራቸውና ለልብሳቸው ሲጠነቀቁ የሰማይ አምላክ በዚህ ጉዳይ በክርስቲያኑ ማኅበረሰብ የሚያፍር ይመስለኛል ቢያንስ ስትጸልዩና ትንቢት ስትናገሩ ጠሦራችሁን ሸፍኑ ከተባለ ቀላል ትዕዛዝ መሆኑ ታውቆ መተግበር ይኖርበታል በሌላ እምነት ክፍል የሚገኙ ደግሞ በመንገድ ስትሄዱ ፊታችሁን ሸፍኑ ሲባሉ አንኳ ይህን አደረጉ ሐዋርያው ጴጥሮስ በመጀመሪያው መልእክቱ ስለ ባልና ሚስት ጉዳይ በሰፊው ማብራሪያን ሰጥቷል ምፅራፍ ሲጀምር እንዲህ በማለት ነው እንዲሁም እናንተ ሚስቶች ሆይ ከባሉቻችሁ አንዳንዱ ለትምህርት የማይታዘዙ ቢኖሩ በፍርሃት ያለውን ንጹሑን ኑሮአችሁን እየተመለከቱ ያለ ትምህርት በሚስቶቻቸው ኑነሮ እንዲገኙ ተገዙላቸው ለእናንተም ጠጐርን በመሸረብና ወርቅን በማንጠልጠል ወይም ልብስን በመጉናጸፍ በውጭ የሆነ ሽልማት አይሁንላትሁ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ዋጋው እጅግ የከበረ የዋህና ዝግተኛ መንፈስ ያለውን የማይጠፋውን ልብስ ለብሶ የተሰወረ የልብ ሰው ይሁንላችሁ። እያለ ሊጮኽበት ሲቃረብ ይህች ሴት ግን አስቀድማ ለክርስቶስ ያላትን ፍቅር በተግባር ስትገልጥ እጅግ አስደናቂ ነው መናገር የለም ድምጸም የለም ነገር ግን ቃልዋ እስከ ሩት አገርና ዘመን እንዲሰማ አደረገች ይህንን እድል ጌታ ለሁሉ ሰጥቶ ሳለ የቅብዓ ቅዱስ ሥርዓት ያለ አንዳች አጋዥ ለመቃብሩ ቀባች አርስዋ የእነርሱን ጌታና ንጉሥ እንዲህ ልታስውብ በጠጉርዋና በገንዘብዋ ስታገለግል ደቀ መዛሙርቱ ግን ይህ ሁሉ ጥፋት ለምንድር ነው በማለት ተናገሩ ለክርስቶስ ክብር የተደረገውን ጉዳይ ይህ ሁሉ ጥፋት ብለው ተናገሩ ክርስቶስ ግን ለማንም ያላካፈለውን ክብር ተካፋይ ሆነችፁ እውነት አላችኋለሁ ይህ ወንጌል በዓለም ሁሉ በማናቸውም ስፍራ በሚሰበክበት እርስዋ ያደረገቸው ደግሞ ለአርስዋ መታሰቢያ እንዲሆን ይነገራል ማቴ ዕ ዛሬም በአንተና በነገርህ ላይ የጌታ ሽቱና ቅባት ሲያርፍ የሚቃወሙህ ደቀ መዛሙርት እንጂ ከውጭ አትጠብቅ የአንተን በረከት ይህ ሁሉ ጥፋት ለምንድር ነው በማለት በጸሉት ሪፖርት ያደርጋሉ የጌታ ኢየሱስ ጠጐር ብመቅረዞቹም መካከል የሰው ልጅ የሚመስለውን አየሁ ራሱና የራሱ ጠገርም እንደ ነጭ የበግ ጠጉጐር እንደ በረዶም ነጭ ነበሩ ራእ ዙፋኖችም እስኪዘረጉ ድረስ አየሁ በዘመናት የሸመገለውም ተቀመጠ ልብሱም እንደ በረዶ ነጭ የራሱም ጠጐር እንደ ጥሩ ጥጥ ነበረ ዙፋኑም የእሳት ነበልባል ነበረየ ዳን የመጨረሻው መልእክተኛ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ምድር ከመጣበት ዓላማዎች አንደኛው የወይኑን ፍሬ ከተከራዩት ገበሬዎች ተቀብሎ ለባለርስቱ ለሆነው ለእግዚአብሔር በወቅቱ ለማስረከብ ነው የአግዚአብሔርን ድርሻ ለመቀበል አስቀድሞ ብዙ መልእክተኞች ተልከዋል በመጨረሻም አንድያ ልጅ የሆነው ኢየሱሰ ወደ ምድር መጣ በዚህ ምክንያት የተከራዩት ገበሬዎች ለባለርስቱ ወይን ፍሬ እንዳይጠየቁ ልጁን ገደሉት የሚወደው አንድ ልጅ ገና ነበረው ልጄንስ ያፍሩታል ብሉ እርሱን ከሁሉ በኋላ ወደ እነርሱ ሳከ ይዘውም ገደሌት ከወይኑም አትክልት ወደ ውጭ ጣሉት ማር ቶ ኢየሱስ ክርስቶስ የእግዚአብሔር አንድያ ልጅ ሆኖ ሳለ ነቢያት ነገሥታት ሌዋውያንና ካሀናት ተልከው ካለቁ በኋላ በመጨረሻ የመጣ የእግዚአብሔር መልእክተኛ ነው ሊታፈርና ሊፈራ እንደሚገባው እግዚአብሔር በማመን ልጁን በጨካኞች እጅ ጣለው በመሆኑም ጌታ ኢየሱስ ሊፈራና ሊከበር ሁሉ ሊሰግዱለትና ሊታዘዙለት እንደሚገባ የወይኑ አትክልት ባለቤት እግዚአብሔር ያምናል የተከራዩ ገበሬዎች የኢየሱስን ታላቅነት ተመልክተው ከወይኑ ፍሬ በጊዜው ሊያስረክቡ ይገባቸው ነበር እኛም ስለመለኮታዊ ጠጉር የተለያዩ ሰዎችን ከተመለከትን በኋላ በመጨረሻ ሊታፈርና ሊከበር የሚገባውን የክርሰቶስን ውበት መግለጫና መከበሪያ የሆነውን ጠጐሩን በሥርዓቱ ልንመለከት ይገባል እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ከሰጠው ውበት ውስጥ መከበሪያ ያደረገው ጠጉርን ነው ጠጉር የሰውን ራስ የሚሸፍን ከመሆኑም በሳይ በጠጉጐር የሚታየው ሽበት የእድሜ ባለጠግነትና መከበሪያ ነው የእግዚአብሔር ክብር ለሰዎች በአናታቸው በሚኖር ጠጐር ላይ አስቀምጦታል የሁሉ ነገር ማጠቃለያ በመሆኑም የመጨረሻውን መልእክተኛ ውበት ብንመለከትና ብንታዘዝ በረከታችን የሰፋ ይሆናል ሸበት በሽበታሙ ፊት ተነሣ ሽማግሌውንም አክብር አምላክህንም ፍራ እኔ እግዚአብሔር ነኝ ዘሌዋ ጥጎበዛዝት ክብር ጉልበታቸው ናት የሽማግሊዎችም ጌጥ ሽበት ነው ምሳ የእስራኤላውያን ጠጉር በልጅነት ጥቁር ይሆናል ሲሸመግሌሉም ወደ ነጭነትና ሽበታምነት ይሸጋገራሉ የመጽሐፍ ቃል የሚያስጠናንም የእስራኤልን ታሪክ እንጂ የሊሎችን አሕዛብ አይደለም እንግዲህ የእስራኤል ዕድገት ከጥቁር ወደ ነጭነት ነው የቀን አቆጣጠራቸውም ከጥቁር ወደ ነጭ ይሆናል ሣታምሥ ሆነ ጠዋትም ሆነ የሜል እናገኛለን በነጭ ሽበት ወደ መቃብር መውረድ በረከት ነው በነጭ ሽበት ወደ መቃብር ሲጓዙ ግን በደስታና በምሥጋና እንጂ በኀዘን መሆን የለበትም ያዕቆብ ይህን አስመልክቶ ለልጆቹ ሲናገር ሽምግልናዬን በኀዘን ወደ መቃብር ታወርዱታላችሁ ዘፍጥ ሽምግልና በክብር ወደ መቃብር የሚወርድበት እንጂ በኀዘን መሆን የለበትም ያዕቆብ ግን ልጁ ዮሴፍ በመጥፋቱና ብንያምን አምጣ በመባሉ ይህን ቃል ተናገረ ዮሴፍንና ብንያምን መልሶ ካገኘ በኋላ ግን ሽምግልናው በደስታ ወደ መቃብር ወረደ ለዚህም ማስረጃ የሚሆነው ያዕቆብ በዚህ ዕድሜው ዮሴፍን ሲያገኝ በጌጫም ምድር የተናገረው ይገልፅልናል እስራኤልም ዮሴፍን አንተ ገና በሕይወትህ ሳለህ ፊትህን አይቻለሁና አሁን ልሙት አለው ዘፍጥ ሽምግልና ወይንም ሽበት ታላቅ ጌጥ ሲሆን የፅድሜ ባለጠግነትና ሁሉን የማወቅ ምሥጢር የሚገለጥበት ነው እግዚአብሔር የሰዎችን ልጆች ዕድሜ በማርዘም ያምናል ይህም ከሁሉ የሚሻል በረከት ነው ዕድሜህም በምድር ላይ እንዲረዝም አባትሀንና እናትህን አክብር ኤፌ ይህ የአዲስ ኪዳንም ተስፋ ነው በምድር ዕድሜ ሲረዝም የእግዚአብሔርንም የሰውንም የአገርንም ሥራ ባልተጣበበ መልኩ የሚሠራበት ነው ሁሉን ለማየትና ለማወቅ ለመለማመድ ለሰው ልጅ ፅድሜና ጤና ወሳኝነት አለው ይህ ደግሞ በሁሉ ዘንድ የሚታመንበት ነው አንድ እስራኤላዊ አንድን ሽበታም ሰው በመመልከት ብቻ ከወንበሩ ይነሳል በሽበት ብቻ መከበርን ያገኛል ሽበት ደግሞ የተገለጠ ስፍራ የተቀመጠ በመሆኑ አንድ ሰው ለመከበር የሚያደርገው መሯሯጥ የለም የተገለጠው ሽበት መከበሪያ ነው ይህን ክብር ያስቀመጠ እግዚአብሔር ነው በሽበታሙ ፊት ተነስቶ ለሸሽበታሙ ስፍራን መተው የእስራኤል መለኮታዊ ሕግ ነው ነጭ ጠጐር ያለው ሰው ማረፊያ ለማግኘት ብዙ ምቹ ሁኔታ አለው የጎበዛዝት ክብር በጉልበታቸው ከሆነ የሽማግሌዎች ደግሞ በጠ ጉራቸው ከሆነ የሰው ዕድገት ከጉልበታምነት ወደ ነጭ ጠጉር ጸጋ ነው ከጉልበት ወደ አእምሮ እድገት ይሆናል ጉልበትን ወይንም ኃይልን ይገልጥ የነበረ የሰው ልጅ ወደ ሽበትና ወደ ብስለት ይሾጋገራል ሐዋርያው ጳውሉስ ይህን አስመልክቶ የሚገልጥልን ነገር አለ ቓሌም ስብከቴም መንፈስንና ኃይልን በመግለጥ ነበረ እንጂ በሚያባብል በጥበብ ቃል አልነበረም በበሰሉት መካከል ግን ጥበብን እንናገራለን በቆሮ የሐዋርያው ዮሐንስንም ዕድገት ስንመለከት በመጀመሪያዎቹ አገለግሎት ዘመኑ ስለመንፈሳዊ ጉልበት የሚያሳይ ነው በሽተኞችን ሲፈውስ ለመንፈስ ቅዱስ ሲጸልይ ወዘተ በሽምግልናው ወቅት ግን የሚያስደስተው ሆኖ ያገኘው እውነትን ነበር ሽማግሌው ዮሐንስ የሚናገረው የመንፈስ ኃይል ሳይሆን የመንፈስን ፍሬ ነበር ልጆቼ በእውነት እንዲሄዱ ከመስማት ይልቅ የሚበልጥ ደስታ የለኝም ዕኛ ዮሐ ቁ የአግዚአብሔር መንፈስ ጉልበት ሰዎችን በእውነት እንዲሄዱ የወረደ ጸጋ ነው ጌታ ኢየሱስም ወደ ምድር የመጣው ስለ እውነት ለመመስከር ነው ሰይጣንም የሐሰት አባት በመሆኑ በእውነት አልቆመም በመሆኑም የሰይጣንን ሥራ የሚያፈርስ እውነት ነው በዘመናት የሸመገለው የኢየሱስ ክርስቶስ ጠጐር እንደ ጥጥ እንደ በረዶ እንደ ነጭ የበግ ጠጐር መሆኑን ነቢዩ ዳንኤልና ሐዋርያው ዮሐንስ ገልጠውታል እንግዲህ ጌታ ኢየሱስ በዘመናት የሸመገለ በመሆኑ የክርስቲያኖች ዕድገት ወደዚህ ይሆናል ኣሙሉ ሰውም ወደ መሆን የክርስቶስም ሙላቱ ወደሚሆን ወደ ሙላቱ ልክ እስክንደርስ ድረስ » ኤፌ አንድ ክርስቲያን ጌታን ሲቀበል እንደ ህፃን ይሆናል ከምንም ወደ ጥቁር ጠጉር ያድጋል ሕፃን ሲወለድ ጠጉሩ በፊቱ ድፍት ያለ ከመሆኑም በላይ ስስና ዘርዛራ ነው በፍፁም ከጭንቅላቱ ጋር የተዋሃደ እስከማይመስል የሚኖር ነው ክዚያም እየጠነከረና እየበዛ ይመጣል በጎልማሳነት ወቅት ወደ ገብስማ ይሸጋገራል ከረጅም እድሜ በኋላ ወደ ፍፁም ነጭነት ይለወጣል ጌታ ኢየሱስ ወደ ምድር ሲመጣ በነገር ሁሉ እኛን መስሎ ነው ብነገር ሁሉ ወንድሞቹን ሊመስል ተገባው ዕብ ጌታ ራሱን ስለ እኛ ቀደሰ እኛ አርሱን እንመስል ዘንድ እርሱ እኛን መሰለ ከህፃንነት ጀምሮ እስከ ሽምግልና እኛን ለመምሰል ራሱን ስለ ለየ በሁሉ እኛን መሰለ እስከ ሽምግልና እኔ ነኝ ኢሳ አንድ መንፈሳዊ ሰው በጌታ አዲስ ልደት ሲወለድ ጌታ እርሱን መስሎ ይገለጥለታል ሕፃናት ከሕፃናት መጫወት እንደሚወዱ በመንፈስ አዲስ ልደትን ያገኙ ከሕፃኑ ኢየሱስ ጋር መጫወትን ይመርጣሉ በናዝሬት ያደገው ኢየሱሰ ከዚህ ሰው ጋር ይሆናል።