Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ጳጳሳት ከጥንት ጀምረው ቋሕግም ኾነ በተዓባር በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የጥንቆላ ሥራ በፍጹም የተጠላ ክልክል ነውይህ አነጋገርዎም ፍጹም ሐሰት ነው ። እንግዲህ እርስዎ እንዲህ ብሎ አፈረሰው እያሉ ዘርዝረው ባስረዱ ነበረ እንጂ የማይ ስማሙ ምስክሮች በማለት ብቻ ባልዘለሉትም ነበረ ። በተመረጨ ጊዜ ዮስጢኖስ አልቀበለውም ብሎ ። ካቶሲ ኮቹ ሌላ እንዲመርጡ አዘዘ አስጡርዮስን አስመርጦ ኹለቱ ባንድ ጊዜ በእስክንድርያ ተገኝተው ነበረ ። ታሪኩም ኢጣልያ ኢትዮጵያን በግፍ ወረረች ተብሎ እንደሚነገረው በወራሪነትና በግፈኝነት ተጽፎበታል እንጂ ሕጋዊ ኾኖ አልተጻፈለትም ስለዚህ በዓመፅ ተጋፍቶ በሰው ወንበር ልቀመጥ ባለ በአስጡርዮስ አማካይነት ሳይኾን ኣይቀርም ብሎ ማሰብ አንዱን ኢትዮጵያዊ ወይም ዘሬን ትውልዴን ተወልጄ ያደግሁበትን ሀገርና ዛሬም ያለሁበትን ሀገር አጣርቼ የማውቀውን ዘርህ ትውልድህ ኢጣልያነው ተወልደህም ያደግህ ሮማ ነው ዛሬም ያለህ ርማ ነው ብለው አዎን ብሎ ይቀበለኛል ብሎ እንደ ማሰብ የሚቁጠር ነገር ነው ። ጉባኡ የተወሰነውን ትምህርት ከጉባኤው በፊት ክዛሬው ልዩ ፀኾነና ባረጀው አነጋገር ይታመንበት እንደነበረው ታምናለች እንጂ እነጋቻን በተራትፉ አሻሽላ ከቀድሞው ዘመን ምንም አልለወጠችም ብለዋል ጆቹ የኬቄልዶኑን ጉብኤ የመቃወም ምልክቶች ዳድ እስካሁን ድረስ ባለፉት መሥመሮች ኢትዮጵያ ከኬልቂዶን ጉባኡ በፊት ይታመን የነበረውን ሃይማኖት ና ባህል እንዴት ተጨልጣችሁ ትሔዳላችሁ ብዬ እደንቅባችኋለሁ እናንተስ እኛ ያስተማርነውን ትምህርት ያዙ እኛን ምሰሉ እኛ ካስተማርናችሁ ትምህርት ወጥቶ ሌላ ትምሀርት ያስተማራችሁ ቢኖር መልአክ እንኳን ቢኾን ልዩ ይኹን ይለይ ብሎ ። ስለዚህ ከዚሀ አልፎ ለኢየሱስ ክርስቶስ ቱሳሔ ውላጤ ቡዐሯ ምንታዌ የሌለበት እንድ አካል አንድ ባሕርይሲሉ።ርእርሱ ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ በማለቱ አይደለምን ክመኛው«ረሱትና ኢትዮጵያፎምን ጊዜም ቢኾን ያንድ ባሕርይን ባህል አልተቀበለችም ይላሉ አሁን ተናግረው አሁን ለምን ይረሳሉ ያየ የሰማ ሰው ባንድራስ ኹለት « ምላስ ይለኛል አይሉምን ይተው ቃልዎን ያክብሩት ይጠብቁት ይህንም ስንል ለዜልቄዶን ጉባኤ «። አልታዘዝም ብላ የተቃወመችበት ጊዜና በግልጥለመለየት የፈለገ በት ጊዜ እንዳለ የሚገልጥ በታሪክ ውስፕ ሰለማይናኝ ነው። መጥተው የኹስት ባሕ ርይን ባህል እንስበክ ቢሉ ደም እስከመፋሰስ ደርሳ ጨራርኃ እንዳስወጣቻቸው ብዙ የታሪክ መጸሕፍቶች ይመሰክራሉ እንግዲህ ለኬልቄዶን ጉባኤ አልታዘዝም ብሎ ። ትምርት ለመስበክና ለማስፋፋት ብሎ» ኢትዮጵያ ። የለም የሚለውን ኃይስዩ ቃል ስለምታውቅ ጳጳስ ሲሞት በገዛ ሥልጣኔ ሾሜ ልተካ ሳትል ጳጳስ ላኩልኝ እያ አቸ ወይ» እስክንድርያ ከመላክ በቀር ሃይማኖቷን ረስታና ዘንግታ መምህር የምትፈልግ ይደለኝም ሰለዚህ አሁንም ቢኾን አንድ አካል እንድ ባሕርይ ወልድ ዋሕድ ክርስቶስ ሁለት ባሕርይ ነው ብላ ስታስተምር ምእመናን ሥጋውን ይቀበሉ እንጂ ደሙን አይቀበሉ ብላ ስትበይን ኢትዮጵያ ይህ ። ሕገ ወጥ ነው አልቀበልም በማለቷ ብቻ ነው ።
ስለሆነም ከዚህ ላይ ሳላስታውስዎ የማሳልፈው አንድ ነገር አለኝ ባለፈው ንግግርዎ ኢትዮጵያ አስቀድማ በሮማ ቤተ ክርስቲያን የኹለት ባሕርይን ባህል ይዛ ቆይታ ኋላ ያንድ ባሕርይን ባህል ለመያዝ ወደ እስክንድርያ ቤተ ክርስቲያን የተላለፈች በማስመሰል ኢትዮጵያ ከሮማ ተለይታ ወዳንድ ባሕርይ ባህል ማለፏን ወይም በግልጥ እርሱን መቀበልዋን የሚያስረዳ ወይም የተለየችበትን ጊዜና ዘመን የሚነግር ጵሑፍ አይገኝም ብለው ነበር ። ሦ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ብዙ « ጊዜ ከእስክንድርያ መንፈሳዊ « ሥልጣን ሥር ከመኖሯ የተነሣ ለመሪነት ከግብጽ ተሹመው የሚመጡ ጳጳሳት የቤተ ክርስቲያናቸውን ባህል አሳምረው ። ምናልባት ከዚህ በኋላ የመጡትን ጳጳሳት እንደዚህ ሳይታወቂ መስለው ገብተው የኹለት ባሕርይን ባህል እንዳይሰብኩ ፈርተው ክየት መጣህ ባህልህስ ምንድጉ ነው በማለትበርግጥ አንድ ባሕርይ ባይ መኾኑን ለመረዳት መርምረውት እንደ ኾነ እንጃ እንጂ ከቶ ከእስክንድርያ መንበር ተሾሞ የመጣ ጳጳስ ያንድ ባሕርይን ባህል ልቀቅ ተብሎ ተጠይቆ አያውቅም ሊያስረዱት የማይችሉትን ነገር ነው የሚናገሩ እስኪ ነገሩ እውነት ከኾነ እገሌ የሚባል ግብኣዊ ጳጳስ አንድ ባሕርይ በማለቱ ተባረረ ብለው ማስረጃ ያቅርቡ ። ጂ አንድ አንድ ጊዜ ። የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና የሮማ ቤተ ክርስቲያን ሌሎችም አብያተ ክርስቲያናት በሐ ዋርያት ስብከት ካመኑ ጀምረው ክርስቶስ አንድ አካል አንድ ባሕርይ በማለት ጸንተው ሲኖሩ ንስጥሮስ ኹለት እካል ኹለት ባሕርይ ብሎ ቢያስተምር ኹሉም አንድ ኾነው ምንም ንስጥሮስ ከጉባኤው ባይገኝ በቅዱስ ቁርሎስ አፈጉባኤነት አውግዘው ከለዩት በኋላ የሮሙ ሊቀ ልጳሳት ልዮን ከንስጥሮስ ባህል ገሚሱን ከፍሎ በአንድ አካል ኹለት ባሕርይ ብሎ ሐሳቡን በገለጠበት ጉባኤ ኬልቄዶን በቆመበት በ ዓም ሃው ሮማና ኢትዮጵያ የተለያዩበት እርግጠኛው ጊዜ ይህ ነው አይጠራጠሩ ። መጀመሪያ እንዳመለከትነው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የኬልቴዶኑን ጉባኤ ፉ በግልጽ አልቀበለውም ብላ ጥላያንድ ባሕርይን ባህል መቀበልዋን የገለሰጠችሰት ጊዜ በታሪክ» ውስጥ መቸም መች አይገኝም ብለዋል ። ያንድ ባሕርይ ሳህል ከሐዋርያት ሲያያዝ የመጣ ተቀዳሚ ትምህርት መኾኑ የኹለት ባሕርይ ባህል ግን ኋላ በኬልቂዶን ጉባኤ የተደቀለ ባህል መኾኑ የማይታበል እውነተኛ ነገር ነው « እርስዎ ራስዎ የፊተኞች በኢየሱስ ክርስቶስ አንድ ባሕርይ ብቻ አለ ብለው ያስተምራሉ ኹለተኞች ግን በክርስቶስ ኹለት ባሕርያት ባንድ አካል ሲሉ ያስተምራሉ ብለው መስክረዋል ገጽ ተመልከት እንዲኸውም ኢትዮጵያ የኹለት ባሕርይ ባህል ከመፈጠሩ አስቀድማ ክርስትናን ስትቀበል ያንድ ባሕርይን ባህል መቀበሏ እርግጠኛ ነገር ነው ። አሁን እርስዎ እንደሚሉት ኢትዮጵያ ጥንት ሐዋርያት ካስተማሩት ካንድ ባሕርይ ባህል ሳትናወጥ በዚያው ጸንታ ራሷን ችላ ስለምትኖር በኬልቄዶን ጉባኤ የተወሰነውን የኹለት ባሕርይ ን ባህል ሀ በኒቅያ ጉባኤ እንደ ተደረገበት እንደ አርዮስ ባህል ። በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ኢትዮጵያ ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ። እንደነዚሁ አሳብ ዘቱ ቅዱሳን አንድ ባሕርይ ባዮችና ያንድ ባሕርይን ባህል በኢትዮጵያ ስብከው ያስፋፉ መኾናቸው ነው። ይህ እርስዎ የሚሉት እውነት ኾኖ ቢኾን ኢትዮጵያ ያንድ ባሕ ርይን ባህል በፍሬ ምናጦስ መቀበፅንና ከእስክንድርያ ጋራ አንድ መኾኗን አረጋጎጠው በገ ና ጓእ እንደ ጸፉልን የኹለት ባሕርይን ባህል እንደዚሁ ተቀብላ ቢኾን። ይህን ማለት የሚችሉ መጀመሪያ ኢትዮጵያ የኹለት ባሕርይን ባህል « የተ ቀበለችበት ጊዜ መኖሩን ራስዎ ተረድተው ለሌላው ለማስረዳት ችለው ቢኾን ነበረ ቀድሞ የኹለት ባሕርይን ባህል የተቀበለችበት ጊዜ ። ከነዚህ ልበው ክርስቶስ ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ ብሎ ያስተማረ ወይም የጸፈ አይገኝም ባንድ አካል ኹለት ባሕርይ ብሎ ያስተማረ ኖሮ ቢኾን አሁን በጠቀሱት ነበረ ኹለት ባሕርይ የማይሉ አባቶችን ቅዱሳን ብላ የምታክብር የካቶለክ ቤተ ክር ስቲያን ንጉሥ ካሌብንም ቅዱስ ብላ ካከበረችው የርሱንም ቅዱስነት እንደነርሱ አወ ቀችለት በማለት ፈንታ ካቶሊክ ቢኾን ነወ ያከበረችው ብሎ ማሰብ በእውነቱ ያሳቢ ውን ግምት ከመቀነስ በቀር እውነት አሰበት ተብሎ ግምት የሚጣልበት ንግግር አይ ደለም ይህን ከማለትስ የካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ንጉሥ ካሌብን በሃይማኖት ባይመ ስላትም የዮስጢኖስን ልመና ተቀብሎ ሰማዕታተ ናግራንን በመታደጉና ዘውዱን ለቅድ ስት ሀገር ለኢየሩሳሌም ገዳም እበርክቶ ከዚያ በላይ ያለ ተረፈ ዘመኑን በምንኩስና። ዘ ቅዱሳን በሃይማኖት ከንጉውና ከጳጳሱ ጋራ አንድ መኾናቸው የማይካድ ነው የኸውም አንድ የኾኑበት ሃይማኖች ወልድ ዋሕድ አንድ አካል አንድ ባሕርይ በማለት ነው እንጂ ኹለት ባሕርይ በማለት አይደለም መረጃ ። ሠ ኢትዮጵያ በፍሬ « ምናጦስ ያንድ ባሕርይን ባህል የተቀበለች ። መ ኢትዮጵያ በኢህ ባንድ ባሕርይ ባህል ጸንታ ከመኖሯ በቀር የኹለት ባሕ ርይን ባህል እገሌ የሚባል ሰው አስተምሯት ተቀበለች የሚባልበት ጊዜ የለም እርስዎ እንኳን ያልኾነውን እንደ ኾነ በማስመሰል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከሮማ የተለ የችው መቸ ነው የተለየችበትስ ምክንያት ምንድርን ነው እያሉ ከመጠየቅ በቀር ያንድ ባሕርይን ባህል መቀበሏን አረጋግጠው እንደመሰከሩ የኹለት ባሕርይንም ባሀል በዚህ ጊዜ ተቀበለች ብለው ለማስረዳት አልሞከሩም እንግዲህ በዚህ ኹሉ መረጃ ኢትዮጵያ ክፍሬ ምናጦስ ጀምራ ያንድ ባሕርይን ባህል ብቻ ይዛ የኖረች የኹለት ባሕርይን ባህል ያልተቀበለች ኾንዋ ስለተረጋገጠ ቱ ቅዱሳን ከንጉሥና ከጳጳሱ ። ቤተ ክርስቲያን ። እንግዲህ በዚህ ንግግርዎ ዮስ ጢናኖስንና ካሌብን ያገናኘው የእስክንድርያጦ ሊቀ ጳጳሳት ጢሞቴዎስ አንድ ባሕርይ ባይ እንጂ ኹለት ባሕርይ ባይ እንዳልነበረ የሚያረጋግጡ መጻሕፍት በኢትዮጵያ መኖ ፀ ስለ ቅዱሳን መምጣት ። ኢትዮጵያ ያጎድ ባሕርይን ባህል በቱ ቅዱሳን ተቀበለች ይላሉ ማለትን እርስዎ ለማደናገር የፈጠሩት ነው እንጂ በእኛ ዘንድ ኢትዮጵያ ያንድ ባሕርይን ባህል የኹለት ባሕርይ ባህል ከመፈጠሩ አስቀድማ በፍሬምናጦስ ተቀበለችው ከዚያም እስ ከዚህ ድረስ በዚያው ጸንታ ትኖራለች የኹለት ባሕርይን ባህል የተቀበለችበት ጊዜ የለም ከማለት በቀር በቱ ቅዱሳን ጊዜ የኹለት ባሕርይን ባህል ተቀበለች አንልም አንድ መረጃ ሳያቀርቡ ቱ ቅዱሳን ካቶሊኮች እንደነበሩ ከተረጋገጠ በኋላ ብሎ መና ገርም ፍጹም ማጭበርበር ነው እንጂ እውነተኛ ንግግር አይደለም ። ኢትዮጵያገና ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጋራ አብራ ትኖር ነበረ ብሎ ማሰብ አስቀድሞ ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጋራ የተገናኘችበት ና በኹለት ባሕርይ ባህል የተ ስማማችበት ጊዜ መኖሩን አረጋግጦ አስረድቶ ነበረ ። ኢትዮጵያ የአንድ ባሕርይን ባህል ከተቀበለችበት ጊዜ ጀምሮ ከዚህ ባህል ያልተና ወጠች መኾኗ ሲታወት ገና ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጋራ ነበረች እያሉ ማውራት የቱን ያህል አሳበ ቀላል አድርጎ ። ዛሬ ያላቋረጠ ነው በዚሁ መሠረትከእስክንድርያ ተሾ መው ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ግብጻውያን ጳጳሳት ኹሉ ወልድ ዋሕድ አንድ አካል እንድ ባሕርይ ማለትን አስተማሩ እንጂ በ ባሕርይ አንድ አካል ብሎ ያስተማረ አንድም የለ ። ነው እንግዲሀ ኢትዮጵያ ያንድ ባሕርይን ባህል ከመጀመሪያው ምራ የያዘች መኾኗቢሲታወቅ መዝመሪያው አንድ ባሕርይ ባይ ጳጳስ ወደ ኢትዮጵያ የባ በኛው ዓም መጨረሻ ነው ብሎ መጸፍ ታላቅ ስሕተት መኾኑን ይገንዘቡልኝ ። በ ቅዱስ ፍሬ ምናጦስ የአንድ ባሕርይን ባህል በኢትዮጵያ ያስተማረ የኬልቄ ዶን ጉባኤ የወሰነው የኹለት ባሕርይ ባህል ከመፈጠሩ አስቀድሞ በ ወይም ዘመን ነው የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳሳት ዲዮስቆሮስም በፍሬ ምናጦስ ጊዜ የነበረ ውን ትምህርት በመለወጥ በኬልቄዶን የተወሰነውን የኹለት ባሕርይ ባህል አልቀበ ልም ብሎ የተለየ በ ዓምነውእንግዲህ ፍሬ ምናጦስ ለኢትዮጵያ ያንድ ባሕርይን ባህል ከሰበከላት ጀምሮ እስክ ጉባኤ ኬልቄዶን ድረስ አንድ መቶ ወይም ዘመን ይገኛል በዚህ ዘመን «። ኹሉ በእስክንድርያ ያሉ ሲቃነ ጳጳሳት በኢትዮጵያም የተላኩ ጳጳሳት ካንድ ባሕርይ ባህል ያልወጡ መኾናቸው ሲታወቅ ፍሬምናጦስ የኹ ለት ባሕርይን ባህል አስተምሮ ከርሱ በኋላ የተነሠ ጳጳሳት ለውጠው ያንድ ባሕርይን ባሀል ያስተማሩ በማስመሰል የቅዱስ ፍሬ ምናጦስ የተገቡ ወራሾች የትምህርቱና የስብ ከቱ ቀጣዮች መስሰዋቸውነው ብሎ መናገር ያው የተለመደው ማስመሰል ማጭበርበር ማደናገር ነው እንጂ እውነተኛ ንግግር አይደለም ክጉባኤ ክቄልቁይን በፊት ፍሬ ምና ጅስ የኹለት ባሕርይን ባህል በኢትዮጵያ ማስተማሩ ይቅርና በሮማም ቢኾን በአንድ አካል ኹለት ባሕርይ የሚል ባሀል ለመኖሩ መረጃ አያገኙም እውነት ከኾነ ቀድሞ ፍሬ ምናጦስ የኹለት ባሕርይን ባህል ለማስተማሩ ተከታዮቹ የርሱን ባህል ሠርዘው ያንድ ባሕርይን ባህል ለመከተላቸው መረጃ እያቀርቡምን ። የኹለት ባሕርይ ባህል በተፈጠረበት በጉባኤ ኬልቄዶን ጊዜ የእስክንድርያው ሏቀ ጳጳሳት ዲዮስቆሮስ ይህ ባህል የንስጥሮስ ባህል ነው ጉባኤውም ጉባኤ አብዳን ነው እልቀበለውም ብሎ ነትፎ በዚኸው እስከ ሞት ያደረሰ ታላቅ ፈተና የደረሰበት መኾኑ ሲታወቅ ክዚያም ጊዜ ጀምሮ ግብጽ የኹለት ባሕርይን ባህል የተቀበለችበት በሴኮንድ የሚቆጠር ጊዜ አለመኖሩ ሲታወቅ ግብጽ የኹለት ባሕርይን ባህል ተቀብላ ቆይታ ኋላ ወዳንድ ባሕርይ ባህል ያለፈች አስመስሎ ግብጽ ወዳንድ ባሕርይ ባሀል እስከ ወደቀችበት ጊዜ ድረስ ብሎ ። ይልቁንም እንደነ አባ ማትያስ ያሉት የካቶሊክ ሰባኪ ዎች የኢትዮጵያን ሊቃውንት ጸጋ ቅብዓት በሚለው የርስ በርስ ግጭት ምክንያት ብስጭት ባገኛቸው ጊዜ ይህን መግቢያ አገኘን መስሏቸው የኹለት ባሕርይን ባህል ተቀበሉን ከሮሙ ሊቀ ጳጳሳት ተላልከን የጵጵስና መዓርግ እናሰጣችሁ እያሉ እንዳባ በልዋቸወና እነርሱም በሹመት ተደልለን ወልድ ዋሕድ የምትል ሃይማኖታችንን የምን ለውጥ አይደለንም እያሉ እያሳፈሩ እንደ መለስዋቸው ታሪክ ይነግረናል ኢትዮጵያ ከሃ ይማኖታ ክብሯን የምትወድ ኾና ቢኾን ግብጽ ኢትዮጵያዊ ጳጳስ አልሾምም ባለቻች ጊዜ ከሮማ ወይም ከማንም ኹለት ባሕርይ ባይ ቤተ ክርስቲያን ሔዳ ሹመቱን ለማ « የኬልቄዶንን ጉባኤ የመቃወም ምልክቶች ምጣት ሥልጣን ነበራት ነገር ግን ባህሉን ጠንትቃ የተረዳችው ዐውቃ የያዘችው ስለ ኾነች ወደ ሌላ መሔድን አልፈቀደችም ሹመቱንም በራሷ ሥልጣን መርጣ እንዳትሾም አልቦ ዘይነሥእ ክብረ ለርእሱ ዕብጄቀ የሚለውን ቃል የምታውቅ ስለኾነች ምንም ብትበደል መልሳ ፅርቅን ከግብጽ ብትጠይቅ ከእስክንድርያ ጋራ አንድ የምትኾ ንበትን ያንድ ባሕርይን « ባህል ለውጣ « በማናቸውም ምክንያት ከእስክንድርያ ልትለይ የማትፈቅድ መኾኗን በግልጽ ስለሚያስረዳ ኢትዮጵያ ክካቶሲክ ቤተ ክርስቲያን ተለይታ የኬልቄዶንን ጉባኤ የሚቃወም ባህል ይዛ ዲዮስቆሮስን ለመደገፍ የተሰለፈችበት ጊዜ መቸ እንደኾነ በርግጥ አይታወትም ብለው የጸፉት ጽሑፍ ማንም ሲቀበለው የማይችል ፍሬቢስ ትችት መኾኑን ይረዱልኝ ። ብ እውነቱን እውነት ሐሰቱን ሐሰት በማለት ንግግራችሁአንድ ይኙኹን አንጂ ከዚህ አልፎ አንድ ጊዜ እውነት አንድ ጊዜ ሐሰት አንድ ጊዜ አዎን አንድ ጊዜ አሌ ማለትስ ከሰይጣን የተገኘ ነው። የዲዮስቆሮስ ባህል መሠረቱ አካላዊ ቃል ሰውቢኾን ሥጋ ቢለብስ ምንታዌ የሌለበት አንድ አካል አንድ ባሕርይ አንድ ፈቃድ ነው። ከኹለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ የኾነ አንድ አካል አንድ ባሕርይ ። የኒህ የተጠቀሱት ሊታውንት ባህል እንደ ዲዮስቆሮስ ባሀል አንድ አካል አንድ ባሕርይ አንድ ፈቃድ ማለት እንደ ኾነ በተጠቀሱት ጥቅሶች በሰፊው ተረድተናል ። ጉባኡ የተወሰነውን ትምህርት ከጉባኤው በፊት ክዛሬው ልዩ ፀኾነና ባረጀው አነጋገር ይታመንበት እንደነበረው ታምናለች እንጂ እነጋቻን በተራትፉ አሻሽላ ከቀድሞው ዘመን ምንም አልለወጠችም ብለዋል ጆቹ የኬቄልዶኑን ጉብኤ የመቃወም ምልክቶች ዳድ እስካሁን ድረስ ባለፉት መሥመሮች ኢትዮጵያ ከኬልቂዶን ጉባኡ በፊት ይታመን የነበረውን ሃይማኖት ና ባህል ትታ በኬልቄዶን ጉባኤ የተወሰነውን የኹለት ባሕርይን ባህል የተቀበለች በማስመሰል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከሮማ የተለየችው መቸ ነውእስከ ኛው ዘመን ድረስ ከካቶሲክ ቤተ ክርስቲያን ጋራ አብራ የቆ የች ይመስላል እያሉ በመመላለስ ሲናገሩ ነበረ ።