Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ብሎ መልስ ቢሰጥ ለዋ ሾ ቢነግረው ልለየው አልቻል ኩም አውሬ ነው ወይስ ሰው። ገንገበትም አለ እንዴት አትለ ዬትም ያ ጆብ መሆ ኑን የማይሻር ቃሌ በዴይን ይቅር ባይ መሐሬ ለሁሉ ነገር ግን በሕብረት ኣስቲ አናስታውላ ቸው በጎሣ በወገን ወይም በአውራጃችው አንዴቆይ ታሪ ኩ ለልጅ ልጆቻቸው ኡዴ አ ከጎጃም በትረ ጽደቅ ይኅዴጎን ክትግፌ በረፄን ከኤርትራ ፁመርን ካዴፌ ብራ ቱን ከጃማ ሀብቱን ከምንጀፌ መሳን ክወላሞ ከአሩሲም ገብሬ ከሱማሌሴዎች አነ ሰመ ተር ከከፋ ገረ ዬን ብጡል ከጉንዴር ቱራን ከወለጋ ታየን ከአንኮበር ወስዶ ረሸናችው የባዶልዮ አ ሸሽ ከር ምንም ቢለያ ዮ በአውራጃ በስም ግማ ሹ ቢቀላ ሌላው ቢጠይም አንድ ለአግ ዜር ሲሰግድ ሌላው ባያምንም ጽዋቸው አንደ ሆነ በኢትዮ ጵያዊነት ግፍ ከተቀበልን በለላጮም ጊዜ ኢትዮ ጵያዊ ይህን አስተውሎ አራት ዶላር ሞላ አትጨነቅ ብሎ። ተፍፍቀፍፋዞ ፍፍ ዋጋው ብር ነው።
እውነትን ፍለጋ በሚባሉ መ ጽሔቶቼ ታትመው የተበተ ኑና እንዴ ሁም እንዴ ሰንዴቅ ዓላማ ች ን አዴስ ዘመንና የዛፌይቱ ኢትዮ ጵያ በመሳሰ ሉት ጋዜጣዎችም ለእትም የበቶፍት ሌሎች ግጥሞሼ ይገ ኙባች ዋል ይህ የግጥም ስብስብ ሊገመት የሜገባው በስንኙ መሳካት ወይም በጽሑፋ ግጥማዊ ቤት መምታት ሳይሆን በያዘው መልዕክት ሊያስተላልፍ የፈለገውን ትምህርታዊ ቶም ነገር ነው ከዚህ ግንዛቤ ተነስተው ሊያበረታቱ ኝኘ ወይም ሊያርሙኝ ለሚሹ ሁሉ ከዚህ ቀጥሎ በተጠቀሰው አዴራሻ ዮ ቢጽሩል ኘኝ ከልብ አመሰግናለ ሁ ፖሣቶ አዴስ አበባ ኢትዮ ጵያ ታዴለ ብጡል ክብረት ዓም መግቢያ የማወዴ ሻ የመውቀሻ የመምክራሬያ የመ ጸረርያ ለስነል ቡና ለዛይማኖት የሜበጅ ምክር ስብክት አለያም ለእስክስታ ለፍቅር ወይም አቅራርቶ ለመፎከር ዴግሞም ስለሀገር ፖለቲካ ምተኞት ለትረካ የሕዝብ ጭቆናን የአገር ዴህነት ቅጥአጣ ሹን ኑሮ የባሕል ውዴመት ሰቆቃዎች ሁ ሉ ዋአርባ ፃምሳ ዓመት አስቲማ አን ቡት ክዚህ ማራዢዥት ታብክ ከታደአ ብጡል ከብረት ምዕራፍ አስተያየት ሊቀ ጠበብት ገንገበት የቀን ጨለማ ናውዞ ቃናወዘ ገበሬና ዘሩ ለሀብት አእ ሸ ቅድድም ሞት የ ሽማግሌ ጸሎት አቶ ዕገሌሴ አረፋ ልጁን ያስተምር የዓለም ጣጣ የሐሜት ሱሰኞች ተግባር ዳቦ ቆሎ አንባ ሕግ ሰው መውዴደደ የባሰ አያምጣ ደግ ሠርቶ ክፋት ኑሮዋችን ቁልምጫ የለው ጊንምጮች ሕይወት ጎረቤት አንዴ አላት ሁለት አህዮች ግምበኛና መምህር ውሸት ቤት አፍራሽ ለምን። እንዴ ሁም ነጋዴ ባለትን ሹ ሱቅ መብለጥለጡን ትተን ሌላ ሰው ለመ ጉዳት ደግሞም ክፋ መሆን በሰው ተንኮል መሥራት ይመ ኛል በአያ ሌው ለማትረፍ በስንጥቅ ዳኛና ፀሐፊው መዛይምና ሊቅ ት እንዱ ካንድ ሊልቅ ለሰላም እንቅፋት ለሰው ልጆ እንክርዴድ ከመሆን ታቅበን ብንኖር በመ ዋዴድ ለዚህ ዓለም ኃዋደ እንህልቁ አማኀ ሞት አማይቀር መሆ ኑን ተረተን ሰሌት ታልወጣወ አመጠ ፇብቱ እና ሞሉ አማሃ መሆኑን በሐቅ ያልመጣውን ክመሰብሰብ ሀብት አቻ ለመሆን ነው መታገል መሞት የነዴጋጐችን ሙተው የማይሞቱ የነሱን አርዓያ መክተል ነው ስልት የዚህ ዓለም ችግር እነዲሁም ደካመ ለለው ዴጓ ለወሥራት የግር ስለዚህ ፍጡራን ሰው ነን የምንል ክብረት ለነሱ ተው ከለለው ኡር ርኅራ ዜን ለሰው አናደል ላ ይኸንን ፈጽመን በምንሞት እለት በረ ክፍት ይሆናል የዚያ የገነት ዓም ጥቅምት ዓም አቤቱ እምዳኬ የምታውቅ ሁሉን ግብረ ገብነቱጐ ዓመ ሉ ያማረ ቀን ባለፈ ቁጥር ይብስ ማርጃቲን አቶ አገሌ የሜ ሉት አንድ ሰው ነበረ ምላሴን ግታል ኝ ዓላኬን ወሰን ከባድ ክፋ እንዳልናገር ምቀኛ እንዴል ጌዜ የሜፈጅ ሲሆን ወይም መራ ያጋጠመው ሁሉ አገሊን ተጣራ ቹላጎቲን ወስን በዴሌን ቀንስ በጣም አጣዴፊ ሥራ መጥቶብኛል የሴላን ሰው ቸግር መብለጡን ይብስ የምጀምርበት መላ እንኳን ጠፍቶኛል አውቂ ኣንድሠራ ለሥጋ ሰነፍሰ ተከም ቀምጣል ገና ሰጣ ን ትዕግስትን ብርታትን ልልበለ ይኸው ሯልተ እኔ የያዝኩትን አልጨረስ ኩምና ሕመሜን ዴካሜን ወይንም አርፎ ሥራ እንዴበዛብ ኘ ጠንቅቀህ ታውቃለህ በግብር ኣእንዳላላይ ወይ አፌ ተናግሮ ስለዚህ እገሌ አግዘኝ አባክህ ስህተቱን አዋቂ ተመልካች አ ዙፎ አድርገ ኘ ይቅር ባይ አባካህ ዘንድሮ ሄ ብለው ሲማጸ ኑ እየሰማ አገሌ እሺ ልሥራው ይላል ከሆነ አድሌ ለጋስ ትሁት አርገኝ ፍቅርን የሚነዛ ይህ ጋዴኛ አሸባሬ የሁሉ ታዛዥ ጥበብን እንድወድ እንዶጠላ ዋዛ ደግና ርህረህ ለፍትሕ ተገዥ ጠላት እንዳይኖረኘ ወዴጽ አንዴበዛ ። ብሎ እየተወራ ስጮ ገነነና በምጣ ኔ ሀብቲ አገር የምታዴግ አቶ አገሌ ይሥራው በይሩ ሆነና ትምህርት የሜ ሻ ሻል የሜበለጸግ ይህ የሁሉ ታዛዥ የሁሉ ተጠሬ አገሌ ከገሌ ብሎ ሳይመራርጥ ሕፃን ሸማግሌ ሴት ወንድን አክባሬ ሁሉም በየፊናው ለሥራ መሯ ሯጥ መሆ ኑን ተረደተን ለገሌ ከመተው የዓለ መሥራት አንዴለብን ጠንቅቀን ካወቅ ነው የዓለም ጣጣ አገር ይሻ ሻላል ሕ የዚህ ዓለም ኑፎ በጣም ያስች ግራል ሽብም ይከብራል ገሜሱ ሰው ሲስቅ ገሜ ሱ ያለቅሳል ሰላም በአገራችን መ ሉ ይሰፍናል ገሜ ሱ ሲዴሰት ገሜ ሱ ይቆጣል አንዴ ሲያመሰግን ሌላው ያ ሸ ሟጥጣል ከዛሬ ጃምፎ ክዚችው ዴቂቃ አገሌ አን ዴሠራ መመ ኘ ቱ ያብቃ የዚህ ዓለም ኑሮ ጣጮ አይታወቅም ስለዚህ ዴጉ በልክ ነው የቀረው ነው አር ጉም አገሌ ይሥራ ከምት ሉ ሁሉ ሰው ለማኝ ነው ሰጭ የሰበትም ዓብታሙ ንፍግ ነው ዴሀውም የለውም ኣእራሳች ሁ ሥሩ ግቡ በወንፈሉ የዚህ ዓለም ኑሮ ሁፍል አሰቃቂ ሕዴር ዓም አንዴ እበላ ባይ ነው ሌላውም ሰባቂ ልጅን ያስተምር አንዴት ዳኛ ይጥሩ ወይንም አዋቂ በ ይህን ሁሉ ቀንበር ካንገት ላይ አውላቂ። ከሳ ሸ ተከሳ ሸን ባሰት አይወንጆል ኅዴር ዓም ጠበቃውም አይ ቁም ጠብ በቃ ይበል የባሰ አያምጣ ፍቅርና ሰላም እንዲኖረው ሕዝብ የሞት ጽዋን ቀምሶ አፈር አስ ኪለበስ ለተግባራ ች ንም ይ ኑረን አዴብ ከሬት ዘፍጥረት እስከዛፌ ደረስ የሜፈጸም ሁሉ የሜደርስ አደጋ ጥር ዓም የባሰ አያምጣ እንጆ ምንም አያሰጋ ጥር ዓም ዴግ ሠርቶ ሀብት ክብረት ስናገኝ ሲኖረን ሞገስ በተመችን ጊዜ ይለናል ዴስ ዴስ ችግር ሲመጣብን የ ኑሮ ትግል መበሳጨትና ባሳብ መብሰልሰል ኑፎ ኣንዴህ ከሆነ ሲዴላ መፈንጠዝ ሲችገሩ ዴግሞ ማዘን ወይ መ ተክዝ የአፍዝዝ አደንግዝ የቅጣጣ ሸ ኑፎ ሲመች ቀንጣ ቀንጣ ላይመ ች እሮሮ መሆ ኑ ካልቀረ ሲኖር በዚች ዓለም ዶግ ሠርቶ መሞትን የመሰለ የለም ሰኔ ዓም ክፋት ክፋት ምቀኝ ነት የሌሴለው ፍጡር ለቅናት ለጥፋት የማይከፍት በር በአጭበርጫሬውና በመሰሬ ሰው አንዳይበካከል ፊት አያሳየው ጥር ዓም ኑርዋችን አስቲ እንመራወር ያገፌ ሰዎች ከራስ በመጆመር ክግል ምግባሮ ች ሌሴላን ሰው ላንነቅፍ ዘለን ሳንተ ች ምን እንፈልጋለን ምን ምኛ ት አለን ሠርተን ለመኖር ወይነስ ሰርቀን ጉቦ በልተን ይሆን ዴግሞስ ቀምተን አማራጨ ቢሆን ሌት ተቀን መሥራት አርስ በርስ ተፋቅሮ መኖር በኀብረት ኢትዮ ጵያን አደረጎ በምዴር ላይ ገነት ሰላምን አግ ኝ ተን በኢትዮ ጵያ ለመኖር ጠፍቶ ካገራችን መጣላት መቃቃር ለፍቅር ለሰላም መፍትሔው ይህ ነበር ጥቅምት ዓም ቶቁፋልምጫ ሰው ሲያቆላምጥህ አንዶም ሊ ሸ ነግልህ አሊያም ሊጠቅምብህ መሆ ኑን ተረዴ ኋላ እንደዴትጎዴ። ሠ ኳስ ነጥራ መ ፌት ስትወዴቅ ሐምሌ ዓም አኮብ ኩቦ ሲጠባበቅ ቁጥሩ ሣያ አንድ ሲሞላ የተሸናፊ ዴም ሲፈላ ተመልካች ሲዋልል ግራና ቀኝ ይታያል ቁጫጭ ኳስን ለጠነጋው ሲያጨበጭብ ላ ሸ ናፈው ቅው ቅው ታ ታታ ጸጥ ይልና ለአንዳፍታ ዴግሞ ሌላ አዴስ ቡደን ይጆምራል ጨዋታውን ግራ ማየት ቀኝ መዞር ዋአንገት ዥው ዥው ሲጃመር ቅው ቅው ታ ታታ መጫወት ነው ጣትም ማታ ጥቅምት ዓም ማዕደንህን ቅበር ወርቅ ማዕደንህን ለፈረንጆ ሳት ሸ ጥ አጥፍ ካስከፈለህ ለቆር ኬ ልብጥ አት ሸጥ አትግዛ ከየካ ፒታ ሊስት በቁምህ ደምህን ከሚመጠምጡት የአገርህን ፍፌ በያይነቱ ገዝቶ ካልከክፈለህ ላንተ ዋጋው ተገምቶ ይቅር ባታመርት ብለህ ለገበያ ለአትራፊ ነጋዴ እንዳትሆን መ ዋያ ድንጋይ ፈልጠህ «ፊልጠህ አጆህ እስኪነቃ የሜሰጥህ ዴሞዝ ለ ነሮህ ካልበቃ ይቅር ባይሠራ ሰማይ ጠቀስ ቤት መኖርያ ለነጮች ለነመ ኳንንት ተምረህ ካልሠራህ ለአገር ለወገን መበላለጥ ቀርቶ አቻ ለመሆን መሣይም ሁነና ወገ ኑን አፍቃሬ ተባል ቆራጥ ጃግና መብት አስክባሬ ዓም ሰላም ለዝክረ ሰላም ለአንባቢዎች እግ ዜአብሔር ያላያች ሁ አንድ የመንደር ዴኛ ተከሰው እዚሁ ፍርድ ቤት ቀረበላች ሁ ሰላም ለአገሬ ልጆች አሩቅም ይ ሀን ቅርብ ያላች ሁ ዋፍርድ ገምደልን ሀሁ ኔታ አስቲማ ላውጋች ሁ ጓ የተከሰ ሱበት ወንጃል ጉቦ በመ ቀበል ስለ ነበረ ይኸውም ተነጣጥሮ በብ ዙ ሰዎች ተመሰከረ ጣት በማለዴ ወዴ አንድ ፍርድ ቤት ፄጄጁ ዋሰማ ሁት አበላጭቶኝ ተመለስ ኩኝ ተናደጄ ለላም አሁንም ለቀደሞው ሕግ ኣስከባራ ፍርድ እንዳይ ኋዴል በሕዝብ ስም ተከራካሬ ሰላም ለአሳዛ ኙ በስርቆ ሸ ለተከሰስከው ጉብል በቂ ዴሞዝ ያላቸው ላይችገሩ ጉቦ ከበሉ ለትምህርት ዕድል ያልኖረው ሥራና ልብስ መብል ብለው ጠዋቁ ይገባል አምስት ብር ይቀጣሉ ፍርድ ቤት ቀርቦ በአቃ ቤ ሕግ ተከሶ ሽ ሰላም እንዴ ሁም ለቀድሞ ፍርድ አስተካካይ ዴ ኛ ተመሰከረበት መሥረቶ ጥቂት ዴቂት የበሶ ሕግ አዋቂ ትልቅ ሰው ሰለነበሩ ሁነኛ ሰላም ለአቃቤ ሕ ጉ ፍርድ እንዳይጌደል ጠባቂ የተከሳሹ ዴኛ የመጆመሬያ ጥሩታችው በመሆ ኑ የስርቆትን ወንጆል መቀጮን በጣም አጣርቶ አዋቂ በማስጠንቀቂያ ብቻ በነፃ እንዲለቀቁ በየኑ በመጠየቁ እንዲቀጣ በአንድ ዓመት እሥራት ሰላም ጉድ ለሞላብ ሸ አገር ወጣቱ እንዴሆን መቀጣጫ የተራበ እንደይሰርቅ ለራት የራበው ሲሰርቅ ሲታሰር ሰላም ለዱ ኛ ው ለፍርዶ ሰጭ ያለ አድልዎ ነ የሞላው ነጥቆ ሲንበሸበሽ ሕግ አዋቂ ረኅረህ ነዎት ልበልዎ። የመዋ ሽክና የሐሜት ዘይ ቤ አያስፈልገ ኝም ይራቅ ካጠገቤ ብሎ የሜል ወጣት ወይም ኣረጋዊ ምነዋ በኖረ በሐቅ ኢትዮጵያዊ ዓም ደሮ ጨኸት ዶፎ ኩኩሉ ሲል ሊነግር መንጋቱን ድም ፁፀ አስታው ሱ ይላል የተረሳውን የልጅነት ጊዜን ዴግሞም የርጅናን ቤትን ጎረቤትን እንዴሁም ሥራን ዳስታና ሣዘን ይፈራረቃ ሉ ምቾ ትም ከጭንቅ ጋር ይለዋወጣ ሉ ዋዶፎችን ጨኸት ፍ ፁም ይረሳሉ አሉ ማለት ቀርቶ ሞ ቱ ይባላሉ ይህ ነው የ ኔም አጣ በሞትኩኝ ጊዜያት ዶሮው መጮኸ አይተው ሌሊቱም መንጋት ታዴያ ምን ያደርጋል የጨኸሽ ቱ ብዛት አልሰማው አላየው አእ ኔ የለ ሁበት ዓም ቀፍ ፍቸቸ ቀቱ የሜያው ቁትን ሁሉ መናገር ያዩዬዮትን ሁሉ መመስክር ያገኙትን መብላት የለሰጮትን ማውራት ሁሉ በመሉ አይታመን ሁሉ ለሁሉም አይሆን በሰላም ይደ ጉ ጋራና ሸለቆው እንዴ ሁም በረህ ሐይቅና ውቅያኖስ ደግሞም የወንዝ ውሀ ሰማይና ሕዋው ሰው አልባ ጠፈር ከዋክብት ጨረቃ ፀሐይም ሳትቀር ዴመናና ዝናብ መብረቅና ንፋስ ሲፈራረሬ ቁባት እርቿታ ኣአማትኩስስ ዓለማችን የእኛ መፌት የምንላት ስንት በጠቀመችን እኛ ካወቅንበት ሰፊ ናት ሰፊ ናት ምደሬቷ ዓለም አትክልትና አዝርዕት አፍሬ ነች ለምለም የምታፈራውን ብንበላ ብንቀምስ ንጹሁን አየርዋን ምገን ብንተ ነፍስ ጋራ ሸ ንተረሩን በረሣና ጫካ ተን ሸር ሸሽ ረንበት በመንፈስ ብንረካ ዓለም ጤና ነበር ሀገርም ሰላም አንዴያው ባይበከል በ ኒውትሮን በአቶም ሰላም አእንዴሰፍን በዓለም በሙ ሉ የ ኒውትሮን የአቶም ጦር መሣርያ ሁሉ ይበታተንና ብረ ቱጐቱ ይቅለጥ ለእርሻ መሣርያነት ቶሎ ይለወጥ መፌቱም ይታረስ ያፍራ አጥፍ ደርብ ችግር እንዴወገደ አንዴይራብ ሕዝብ ልጆቻችን ሀሉ በሰላም ይዴ ጉ ይኑሩ ይማሩ በዕውቀት ይመንዴ ጉ ዓም ይገርማል የሰው ልጆቿ በለቅሶ መወለዴን ማብሰር አያዴገ ሲሔዳ በቂንቂ መናገር ከዚያም በዕዴሜው ጉዞ ውጣና ውረድ ሲመላለስበት ወልዶ ሲዋለድ ከቆየ በኋላ ለውስን ዘመናት ጸጥ በሜልበት ቀን በለቅሶ መሸ ኘት ግሀጽ ሁኖ ላለ ይህን መሰል ዕጣ መጨነቅ መጠበብ ምን ፋይዳ ሊያመጣ ለገንዘብ ሲገዛ ተስገብግቦ ሲኖር በጣም ያሳዝናል ሰው የሜባል ፍጡር ዋ ሸቶ ተስገብግቦ በዓለም መኖሩ በጣም ይገርመ ኛ ል ከቶ አለማፈሩ ስለዚህ ፍጡራን የሰው ልጆች ሀሉ ደግ ዴ ጉን ጎዴና ይምረጡ በመሉ ዓም ሲቺ ሊያዊ ሀብታም ከሊሲልያ ዴ ሴት ከጣልያን አገር ተሰዶ የሔዴ አሜሬካ አእሚሜኖር ብዙ ተግቶ ሠርቶ አከማ ችቶ ሀብት አላፊ አግዳሜው አስ ኪቀናበት ከንግዴ ድርቿጆቶች ፋብሩሬካዎች ጭምር ሀብቱ ተገመተ ብዙ ሚሊዮን ብር ያውም ወዴ አገሩ ለዘመድ የላከው ለበጎ አዴራጉትም ወዶ የለገሠው የሠራው መዝየም ደግሞም ሌላ ሌላ ከዚሳ ቡ አልገባም አብሮም አልተሰላ መችም ፍጡር ሁኖ አንድ ቀን መሞት ዋማይቀረው ዕዴ መጥቶ በደንገት በሕመም አስታክኮ እጆ እግሩን ጨምሮ አንዳይናገርም አፍ ምላ ሱን አሥሮ በአልጋ ቁራኛ ነት ቢተኛ ሐኪም ቤት ወፌው ተናፈሰ ሀብታሙ ኣአንደሜሞት ሴት ወንጽ ላይበሉ ያሉት ዝርያዎች ከአሜሩካን አገር ከኢጣልያ ሇወንደፎች ወፌውን የሰሙ ዘመዶች ሁሉ ከያ ሉበት አገር ስልክ ዴዋወሉ ነዛ ዜ ፍለጋ እሱ እይፆለ በነፍስ ተጠራርተው መጡ ሐኪም ቤቱ ደረስ የዘመዴ የአዝማደ ግርግር ሁካታ መደኃ ኒት ሆነና ዴደምሥሮች ሀሠሩ ምላ ሱም ተፈታ መሞ ቱ ቀረና አሰክናካቲው ጤናማ መሆ ኑን ሐኪም ቢነግረው ዘመዶች ጮሁ በጣም ዴ ነገጡ የሀብት ክፍያው ዕደል በማምለጡ ከዘመደ ጥርቅም ወራሸ ነን ከሚሉ አውራ ሸ ከሞት ደኖ ሲጫወት ከሁሉ ከመሐከላችው ሰባት ዘመዶች የሜሞትበትን ዘዴ አመቻ ች እሉ በመዴዳ ኑ የዳስ ዳስ ነው ብለን ምግብና መጠጥ ደዴንኪራ አዘጋጆተን አንጋብዘውና ከሰሞ ኑ ማታ አዝያው እንግዳዴለው በጥይት አሩምታ ብለው ሲማከሩ ሰምተው ሠራተኞ ቾች አንዴገና ታመው ይተ ኙና ጌቶች የዘመዴም ይ ሁን ወይም የወዳጆ ግብዣ ነው ተብሎ ዴግስ ቢዘጋጆ አዴራ አንዲዴይሔዴ ይስጡን ቃልዎን አ ሸከክሮች ስለሆ ነ አይና ቶት ምክሩን ብለው ቢማጹጸ ኑት ለምን ይሆን ብሎ ጉዴ ዬን አጣሬ ጥቂት ሰው መልምሎ ጠያቂ ዘመዶች በያ ሉበት ቦታ የሜዶል ቱትን ወይም አ ሉባልታ አጣርታ ች ሁ አምጡ ብሎ አንዴሠማራ ሰባት ዘመዶች ከማፍያ ጋራ በውርስ ከሜያገ ኙት ገንዘብ ለማካፈል መስማማታችው ሀብታመን ለመግደል የሰባ ኑንም ስም ከነአባታ ችው ቃያገዴዴ ሉን ስልት ትልሙን ጨምረው አለትና ቀ ኑን ቦታውን ጭምር አጣርተው አመጡ ክከነምስክር የዘመዶችን ጉድ አእየዴረደረ ሀብታጮመም ሰውዬ ፖሊስ አማከረ ፖሊሶችም አሉ አንተ ጥራን አንቿ እነሱን መያ ዙ ምንም ጊ ዜ አይፈቿ በዚህ ተመካክረው ጨርሰው እንዴለ ሀብታመ ዘዴውን ፍለጋ ቀጠለ ብልጭ ብሎ ታየው ኣንድ ደህና መላ ይህም ግብዣ ማዴረግ ለዘመዴ ሁላ ነበረና ዘዴው ለሱ የታየው ዴግ ሱን ደገሰ አንደመሰለው ግን ከዚያ በፊት ብዙ ሚሊዮን አሳትሞ ኑፎ የው ሸ ት ብሩን ዘመዶችን ሁሉ ሰው ለግብዢው ጠራቸው አሉ እንዳቀደው ሲበላ ሲጠጣ ላቅ ጨዋታው ደምቋል የግብዣውም ጥሬ ለፖሊሶች ዴርጳሷጳል ሞቅ ያለውን ግብዝ ለማደመቅ በይበልጥ ተጋባዥዎችን ሲስም ሲጨባብጥ ከቆየ በኋላ አጨብጭቦ እጅን ብሩን አምጡ ብሎ አዘዘ አ ሸ ክሩን በሣጥን በሣጥን የታጨ ቁ ብሮች የመቶና የ ሼ ሀሁ አዴዲሶች ኖቶች ተከፍተው ሌታ ዬ ተጋባዥ ዴስ አለው በሕይወ ቱ አያለ ሊያከፋፍል ነው ብለው ሲወያ ዬ ኑ አደጆ እንውጣ እንግዳና ብሩም ሁ ሉም አብሮ ይውጣ ብሎ አዘዘና እሱ ኣእየቀዴመ ተጋባ ሁ ሉ ወደውጭ ተመመ ተዘጋጃቿቶ ኑሮ ቤንዚንና ክብሬት ብሩ ላይ አፍስሶ አጋየው በአሳት። ስንጃባ በዕውቀቲ ማን ተስተካክሎ ኝ በሥራዬ ግናና ነኝ ነው አንጆ ጊዜ ጥሎኝ ይሽ ይሽ በነበረኝ ይኸን ፈለሰፍ ኩ ይሽን ሠራሁ አያልኩ ባፌ ብዙ አወራሁ በተግባር ግን መቼ አላየሁ ለቁም ነገር መቼ በቃሁ ያለ ተግባር ወሬ በማውራት በመመጸደቅ ወይ በመ ኩራራት አለመብቃ ቲን ለሰው ነት ይኸው ተረደ ሁ በአውነት ግንቦት ዓም ሕፃን ቴዎድሮስ ታደለ ብጡል ክብረት ፍቅር ኮረዴ ትዝታ ናፍቆት የኛ አካል መ ጉደል አንቺን አይጠጋ ጥምባ አሆ ፍቅር ወረተኛ በፍቅር ሸ አልጮት ወደዶቂ ተሰበር ኩ ስልክ ተዴወለ ሔዘ ኔ ከበዴ አልቻል ኩም አብሮ መሰዴድ ታማሁኝ በፍቅር የቆሰለው ልቤ በል ክብርዋን መልሶ ርሀህዲሕይሕጂክመቁ ኮረዴ መልኳ ጠየም ያለ ፊቷ የረቀቀ አንገፀቷ ብርሌ ዴሌዋ የላቀ ጉንጮቹ የፈ ኩ የመሰ ሉ አንኮይ ዓይኖ ቼ ገራፊ ከሩቅ ሰውን ጣይ ቅንድቦ ጄ መላይ የተከረከጮ ሸራ ሸ ፍቷቲ ረጅጆም ሰው የሜያስገርጮሙ ከንፈፎቼ ለጋ ላጮኝ ስሙኝ ባይ ፀጉሯ አረፍ ያለ ከወገቧ ላይ ከንፈሯ ሲገለጥ ለመሳቅ አንደአፍታ የጥርሷ ንጣቱ ምች የሜያስመታ አ ጐጠ ጐጤዋ መሳላይ የባህር ቅል ሰው የማያስጠጋ ገፍትፎ የሜጥል ባቷን ተረከዚ ወገቧን ጭምር ፈጥሮታል ፈጣሬ ምንም ሳያስቀር በአንዴህ ያለ ውበት ወጣጐ ተ ነዴፎ ማሰብም አልቻለ ቀረ ተዝለፍልፎ ው መ መ ዓመ ሏን ሞያዋን መርምሮ ሳያውቅ ላግባ ሸሽ አግቢኝ ብሎ ዴ ሊጠይቅ እሱሉም በበኩሉ ሸጋ በመሆኑ ወደድ ኩህ አለችው እዚያው ወዴያው ኑ ታጥቦ የማይጠጣ መሆ ኑን ቁንጅና ያወ ፋም አይመስ ሉም የሰሙ በዝና ላይተዋወ ቁ እንዴያው በ ችኮላ ተጋቡ ሰሞ ኑን ቃል ኪዳን ተሞላ ወርም አልሞላቸው አውነቱን ሲረዴ ትዴር በ ቁፋንጆና ብቻ አለመ ድ ኋላ እንደለማ ሁት ሰው አንደ ነገረኝ ትዴራችው ፈርሶ ተራቱ ብሎ አለኝ ሳይመራመሩ አግብቶ ክመፍታት ይሻላል መላመድ ነገሩን ማጣራት ባሳብ በሕ ሊና ዴግሞም በወ ንፈስ ቃሻል መገባባቱ አስከሞት ዴረስ ዓም ትዝታ ወዴሽ ኘኝ ወድዶጁጄሸ ትዴር መሥርተን ከአኛ አብራክ የወጡ ልጆች አፍርተን ሰላምና ፍቅር እየተ ጉናጸፍን በዴራው ቤታችን በምቾት ኑረን የእኛን ኑሮ ማማር የምቾት ሁ ኔታ ኣአያዬ የቀ ኑ ነዝተው አሉባልታ በትዲዴራች ን ውስጥ በነ ዙት ሐሜታ አጉል ተበጣብጠን ደረስን ልንፋታ ዴስ ብሎን የኖርነው በሳቅ በጨዋታ አይዋ ሸሽ አይ ነቅዝ ያለፈው ትዝታ የሰው ወፌ ንቀን የሰውን ሐሜታ በሰላም እን ነር በፈጠረ ሸ ጌታ ዕጣችን ከሆነ ተለያይተን መኖር ላንቺም ለኔ ዴስታ ለልጆች ክብር ትዝ ይበለንና የኖርነው በፍቅር እንድንጠያየቅ መ ኩራረፍ ይቅር ዓም ናፍቆት መለሎ ቁመና ሸ ቀጭን ወገብ ሸ ኮራ ያለ ዳሌሽ ጉች ጉች ጡትሸ «ረ እንዴት ከረሙ አንች ስ ዳህና ነሸ። ምዕራፍ የ ግብረገብነት ጣቶችህን ዘርጋ ሰብቀኛ ማን ውሀ ይስጣችሁ ትልቅ ቅርስ ራቤንድራናት ታንፌ ችግር ለሁለት ሁናቲ ምፌት አጋጣሜ ምሥጢር ከአዲም ያልመጣ ምነው እኛ ብቻ ለሰውነቱ ክብር ብችኛ ሻማ ገንዘብ የማን ጂጁከክ ጣጣ ዴሞስቴቲ ኔስ ፈሬቴ ማሞ ከየት መጣህ ማሜት ክየት መጣሸ ኑዛ ዜ አፏቂም ጣቶችህን ዘርጋ ኀ ዷምኞ ጻጂ መበጣ «ላ ጣቶ ችህንዘርጋ ይበላለጣሉ አጭርና ረጅም ሁነው ይታያሉ ከቀጭኖች ጎን ወፍራሞችም አሉ ጨብጣቸውና እኩል ሆናሉ ኣ ደ በሕይወት ዓለም ውስጥ እኛም ስንኖር አብዛኛው ሊቸገር ጥቂቱ ዒከቦር ገዥ ቁጭ ብሎ አራሽ በያስገብቴና የሰው መብት ገፍፎ ቢቤመዘባቴሄ ቢዘነጋው እንኳን ለጨቁኝ ወገን ወጣትና አዛውንት ወፍራም ወይ ቀጭን የተወለደንና የምንሞት ቀን የማንበላለጥ አቻ እንደሆንን ከተፈጥሮ ሕግ ውጭ የሰው ልጃ ፍጡር ከአንዴህ ወዴያ በኢትዮ ጵያ ምዴር ሊኖር እንዴማይ ች ል በመ ንቀባሩር አናስተምራ ቸ ው በመ ተባበር ጥር ዓም ሰብቀኛ ሰጮን የማልጠቅለው አገሌ ዋሜሉት ሰውን ያለለቸ የወፌ ባላባት አንድ ሰው ነበረ የሆነኝ ጎረቤት አ ሉባልታን ወ ንዛት ቆጥሮ ኣንዴ ሥራ የባጡን የቆጡን ሐሰት አያወራ አንዴን ካንዴ አጣልቶ በመፈፀም ሴራ ሲያምታታ ሊለደልት ሞቶ በድንገት በቃሬዛ ታዝሎ ሲደርስ ሐኪም ቤት በሰው ሠራ ሸ ትንፋ ሸ ነፍስ ዘሩለት ዓይኖች ተገልጠው ሲሉ ክካብልልል የተዘጋ ላንቃው ከፈት«ፈት ሷል ኣተጋዴመበት ከራስ ጌው በኩል ያለምንም ጥፋት ወንጅሎ በሐሰት ያሣሠረው ሐኪም የዛፌ አሥር ዓመት ነበርና ለካ ነፍ ሱን ያዴ ነለት መሬት ቁና ሆነች በጣም ዲዴ ነገጠ በሐፍረት በሰጋት ጨርሶ ተዋጠ ላብ ስምጥ አረገው ዓይ ኑን አጎረጠ ወንጆ ዮዎታለ ሁ እርስዎ ባልሠሩት በጣሙን ለላ«ር ኩ ስላዘን ኩ በዕውነት አሁን ምን ባደርግ አገ ኛለሁ ምሕረት። ም ተቸቸተፍቀቸቸፍ የሰው ልጆ በለቅሶ መወለዱን ሲያበለር አያዴገ ሲሔድ በቂንቂ ሲናገር ከዚያም በዕድዳጫው ጉዞ ሲወጣ ሲወርድ ሲመላለሰበት ወልዶ ሲዋለዴ ከኖረ በኋላ ለውስን ዘመናት መቶ የተኛለት በለቅሶ መሸ ኘት ከአዳም ክሔዋን ለወረስነው ፍዴ መክፈ ሉ ይሆን ወይ የዴር ሻ ውን ዕዴዳ ዋካቲት ዓም ትልቅ ቅርስ ሕመሜ ጠንካራ ቲቢ የሜባል ነበርና ክፋ በጣም የሜያስል ያለ አንድ አጫዋች ወይንም ዴባል ተሰጠ ኘኝ አንድ አልጋ ለብቻ ክፍል እዚያ ባዶ ክፍል ተጋድሜ ላለ ጭው አለ ዛላ ቤ ጌዴ ኮበለለ ቅር ሴን ለሰው ነዛው እያዴላዴለ ይህ ላንተ ይህ ላን ቱ ይህ ላንቺ እያለ ከብዙ ጥቂቱን አስቲማ ስሙት ዓይ ነ ለታወረ የሙዚቃን ስልት ጆፎው ለማይሰማ የምደርን ወብት ሁለቱንም ላጣ የፀሐይ ሙዋት ሽባና አንካሳው የ ሌለው እግር ይውሰድ በቅሎ ፈረስ በዴንብ የሜሰግር እጁ ድሽ የሆነ ቆማጣ ኩምትር ይ ፈድበት በአግሩ ዓለምን ይ ዙር በብርድ በሸታ ሳምባው የተነካ ነፋስ ሲያስ ጐነብስ ሾላ ወይም ዋርካ አይቶ ዴስ ይበለው ሰውነቱ ይርካ ሆዴን ኩላሊቱን ለ ጐረባበጠው ጠበልን ይጠጣ መደሐኒቱ ያ ነው ዴዊዌዊው ያልታወቀ ናላውን ያዞረው ፊዋሹ ፈጣሬ እሱ ይታዴገው ከአነዚህ አንድ እንኳን ያል ጐዴለው ጆግና ረ ለምን ይዘን ምን ጨነቀውና ሕይወት ምቾ ት ያለው ሰላምና ጤና ይሥራ ለወገ ኑ ቆርጦ ይ ነሳና ጳ ጉሜ ዓም ራቢንደራናት ታጎሬፌ ብሎ ወዴያው ኑ ቢወደቅ እግሩ ስር ሊለም ነው መ ስሎት ይቅርታ ወይ ብር አቃተው ለማንሳት ቢጥር ቢሞክር የታጎኅሬ አ ሽከሩ ቆርስ የሜያሰናዴ ልብስ የሜጠርግለት ቤ ቱን የሜያፀዴ ቃለወትፎው ቆየ ላይመጣ ማለዳ እንዴ ዚህ በድንገት ስለሞተ አ ሸሽ ከሩ ታጎፌ ተነክቶ ሲያዝን በነገሩ ይኸዋ ታሬ ኩ ተጸሬ ባጭሩ እንዴህ መዘግየቱ ስላናዳዴው ዓም በየሰኮንድና በየዴ ቂቃው ተቸትቸፍፉቅትቸፍ አበሩ ላይ ሁኖ ቆሞ ጠበቀው በሰው ላይ ለመፍረድ እንዴንቻ ኩል ሲያወጣና ሲያወርደ የቅጣ ቱን ዓይነት ጉዴ ዬን ማጣራት ፃዛሳብ መ ቀበል ሁለት ሰዓት ያህል ስለዘገየበት ተገቢ ነውና በተግባር ማዋል አሰበ አ ሸክሩን ከሥራ ማስወጣት ይኸንን ትረካ ኣአናጢን በውል ይህንን ወስኖ ሲጃምር ሊወጣ ዓም አ ሸከሩረ ወዴያው ኑ እቤት ኣእንዴመጣ ቾ ግር ጃመረ ሊያዘጋጃ ዕቃ ሊያወጣጣ ዴሙ ታጎ ፌም ተናዶ ግሎ ስለነበር በል ቀስ ብለህ ውጣ በመጣህበት በር ች ግርና አደጋ ይዴርሳል በቅ ጽበት ብሎ አሰናበተው ያንን ምስኪን አ ሸከር ችግርን ለመቅረፍ ያለፋል ዘመናት አሸከር ግን ለጊዜው ያልሰማ ለው መስሎ ሲጨርስ አጽድቶ ሁሉን አስተካክሎ ጃመረ ሊያስረዴ ጌቶች ስጮኝ ብሎ ይህን ለመሰለ አክል ላጋጠመው ፈጥኖ የደረሰ አለ ሁልህ ያለው የሰማይ ቤቱን ጽደቅ የምድሩን ክብር ይጎናጸፈዋል ከራስ እስከ እግር ትናንትና ሌሊት ደንገት በውደቅት ጥር ዓም ትንጂ ሕፃ ኔ ታማ ብትሞት ለቀብሩ ጄ ነው ያለፈው ሰዓት የሰው ልቿ በሕይወት ጉዞ ላይና ታች ለከርም ናውዞ ወዴጅ ሲበታተን ጠላት ሲከማች ሲሆን በፍቅር አለያም በጠብ ክፋ ሰው ሲወደ ዴግ ሰው ሲተች በመጨነቅ በመጠበብ አንድን ሲወድ ሊሴላውን ጠልቶ የሜጠ ሉት መጥቶ የሜወዴት ሲቀር ከዚቃ ሲሟገት ክዚህ ተስማምቶ አጋጥሞዋ ች ሁ ይሆን አንዱህ ያለ ነገር ይከርምና አርጃት ሲል ይጃምራል ማሰላሰል በዕድል በአጋጣሜ በሜሆነው ሀሉ ይኸ ሁሉ ውጣ ውረደ ከገ ቡበት ሳንካ መውጣት የማይችሉ መክበሩ ወይ መ ዋረዴ ሁለት ሀናቴ ሁለት ሐቅ ካለፈው ስሕተቱ የማይማር ሰው ለምን ይሆን ብሎ ቢጠይቅ አጋጥሟች ሁሀ ይሆን እንዴ ዚህ ያለው ለሚያልፍ ጊዜ ለሜያልፍ ዓለም መልሱ ይሁን ከንተ አይድከም በዕድል ባጋጣሜ ችግር ውስጥ ቢገባ ዓም ለማላቀቅ ሲሆን ግራ የሜያጋባ የተወሳሰ ቡ የ ኑፎ አባ ዜ መጫምያ አጣሁ ብዬ አኔ ስማረር አግር የ ሴለው አየሁ ወይ የዓለም ነገር አጋጥሟች ሀ ይሆን ባለንበት ጊ ዜ ኅዴር ዓም ይህንና ይህን ይህን የመሰለ በኑሮ ዚዴት ውስጥ ብኹ ላንካ አለ አለፍ አለፍ ብሎ ግን በአጋጣሚሜ ጥቅም ሰጨ የሆነ ለሰው ልቿ ተስማሜ ትካ ዜን በደስታ ለውጦ አኣሜሰጥ ማጋጠመጮመ አይቀርም በዓለም ጉዞ ውስጥ ይህን የመሰለ ብ ዙ አጋጣሚ እ ኔም ደርሶብ ኛል በተዴጋጋሜ ዋአራት ዓመት ወጣት የመለሰው መልስ በጣም ይገርመ ኛ ል እስካ ሁን ዴረስ ማሙ ሞ ስታደዴግ ምን ትሆናለህ ብፍ ብጠይቀው አለኝ እንዴ ዚህ አባባ ሲያስ ቡት ምን ልሆን ልመኝ «ያው እንደ ሌላው ሰው ትልቅ ነዋ አለኝ መጋቢቤት ዓም ምሥጢር ምሥጧጢር ነው ያልከውን ለሌላ ሰው ወመ ንገር መሆ ኑን ተረዴ በገዛጽጆ መታሠር ግን ምሥጢር ለባዕድ እስካልተ ነገረ ምሥጢርህ ምሥጢር ነው ባንተው ከታሠረ ምሥጧጢርህን ሌላ ሰው ካየና ከሰማው ያባከንከው ምሥጢር ላንተ ዘብጥያህ ነው ሕዳር ዓም ከአዳም ያልመጣ ለወንዴና ለሴት ለአዴም ልጆች ሔዋን በበኩሏ አናታቸው ነች ብለን ብንገምት ብንገመግም አዴምና ሔዋን በአገ ኙት መርገም አዳም አር ሻውን ሲያርስ ሔዋን ስትፈትል ማን ነበረች ልዕልት ማን ነበረ ል ፁል መኳንንት መላፍንት ከየት ተፈጠሩ ከአዴም ያልመጣ ግንዴስ የትነው ዘሩ ኅዴር ዓም ቁትቁ። አውነት ይሆን ው ሸ ት አንደ ዚህ መባሉ ገንዘብ ከመሰብሰብ መበተን መቅለሉ አውነት ይሆን ው ሸት ዴሀው ሰው ሲራብ የሀብታም ፍላጎት መቆጠብ ከምግብ እውነት ይሆን ው ሸ ት ዕዴ ከሌለበት ዴሀ ሰው ካብታሙ አእ ኩል የሆነበት አንዴያው በደፈናው የሆ ነውን ሁኖ ምነው ገንዘብ ቢኖር ከ ሀሁ ሉም ተዋስኖ ሜያዝያ ዓ የማን ጂከክ ጣጣ ሰውነቴን ሁሉ አሞኝ በድንገት ስጨነቅ አድሬ ማልጄ በጫት ልመረመር ሔድኩኝ ወደ ሐኪም ቤት ሐኪጮመም አዘዘኝ ልብ ሴን አእንዴወልቅ መመርመራሬያዎችን ከኪሱ አስኪያወልቅ አጅችን ተጣጥቦ ላስቲክ አእስኪያጠልቅ አርቃ ኔን አንደሆን ኩ አስታማሜ መጥታ የማገለድመው ፎጣ ቢጤ ሰጥታ ረጆጮሙ አልጋ ላይ ይተኙ አለች ጌታ ሔኪጮ መጣና መመርመሩሬያ መርጦም ዋጥ ተንፍስ እያለ ላምባ ዬን አዴምም ጉበት ኩላሊቴን ሆዴን ዴብሶ ገልጦ ተነስ ልበስ ቢለኝ ልቤ ዲዴ ነገጠ መንፈሴ ተጨንቆ በሣሳብ ተዋጠ የሞትኩኝ መሰለኝ ነፍሴ ያመለጠ ዓይኖ ሼን በልጥጦ ፊት ለፊት አየና ወደዶላይ ወዴታች አግደም እይ አለና ምላሴን ጎረሮ ዬን ፈተ ሸ እንዴገና ዴሩፋ ቀና አደርጎ አይቶ አራ ሴን ዴባብሶ አንገቴን ዳስሶ ማንቁርቲን ጆሮፎ ፍን ሳብ አርጎ መርምሮ ውስጡን ዋአግረ የአጆ ቼን ጣቶች አደርጎ ሳብ ላብ እንዳደርግ አዘዘ ኘ ጉልበቴን ረገብ ተረከ ዜን መታው እስከሜርገበገብ ከ ጉልበቴ በታች ቢያደርገው ገጨት ቅልጥሜ ቱር ሲል ወደፊት ጥቂት የመተንፈስና ዴግሞም የስሜት አዚህ ላይ አብቅቶ አንድ ዓይነት ምርመራ ዓይነ ምዴርና ሸ ንት የዴደም አተካራ አንዴድፈ ጽም ደግሞ ለፓስተር ተመራ ውጤቱ ሲመጣ ከኢንስቲትዮት ፓስተር መርምፎ እንዴየው ይኸ የ ኔ ደክተር ሆነና አስገራሜ አስደናቂ ነገር ረ ለመሆ ነ የሥራህ ጠባይ አስቸጋሪ አና አዴካሜ ነወይ ብሎ ቢጠይቀቶ ኘኝ ዶክተር እዚህ ላይ ሥራዬ እንኳን ባይሆን አደካሜ በውነት ምንም ዕረፍት የለኝ ቀን ይሁን ሌሊት ብዬ መልስ ብሰጥ አያየሁፁ መፌት ሐኪሙ ዐውቆ ኖሮ የበሽሸታዬን ልክ ከዛፌ ጆምሮፎ ወፌ ከማን ጂከክ ሰውን ከመዴለል በሐሰት ከፎ ስበክ ወፌ መደለሉን መ ሸብ ነገር ሌላን ሰው በመ ጉዳት ክብረህ ለመኖር በመቆጠብ አንተ ሠርተህ ብትኖርፎ በሸታህ በ ሽታ መሆን ይቀርና ስምህም ታዴሶ ወዴጆጅ ታፈራና አንተም ታገኛ ለህ ሰላምና ጤና ብሎ የ ኔ ዶክተር ቤሰጠ ኘ ምክር ይኸው እኔ ዛፌ ሠርቼ ስኖር ጤናዬ ደህና ነው ስሜም ነው ክቡር ስለዚህ አንባቢ ፍጡራን በሙሉ ወሬፌን ማንሾካሾክ ምቀኝ ነት ጥሉ ለዕደገት ብል ጽግና ለ ጽደቅም ስትሉ ዓም ዲሞስቲ ኒስ አግሬኮች አገር አቲና ከተማ በጣም የታወቀ ነበረ ፈላስማ ከዕለታት አንድ ቀን ንግግር ሊያሰማ ሰበሰበ ሕዝ ቡን ጠራ ባ«ፈለማ አዳባባ ዬ ላይ ሕዝቦች እንዴሞ ሉ ጆመረ ማስተማር ተንትኖ በጮሉ ችሩ አምላክ መሆ ኑን የማይሻር ቃሌ በዴይን ይቅር ባይ መሐሬ ለሁሉ ነገር ግን ሰዎቹ ስለሆ ኑ ብኩን አይሰመጺጮም ነበር የሚ ነግራ ቸች ውን ሊቶም አመዛዝኖ ትን ሹን ትልቁን ሊተርክ ጃጆመረ የሜክተለውን አንዴ ዴኛ ዬ ለሲ ሄድ አሩቅ አገር ተከራየ በቅሎ ጨምሮ አንድ አ ሸከር ለዚህ ትረካዬ ለምትሰመት ነገር አ ሸከር የተባለው ባለበቅሎው ነበር ጀ የአምስት ሰዓት ጉዞ እንዳሔዴዱ ላለ ፀዐፀሐዮ ገነነ በጣም አቃጠለ በቅሎ ተክራ ዬ መ ሄድ ሳላልቻለ ጠየቀው አ ሸከረን እንዴ ዚህ አያለ አንተ በበቅሎ ጥላ ስለተከለልህ ና ና እንለዋወጥ አንግዲህ ይብቃህ ኣአንዴያውም በቅሎውን ለ ኔ አከራይተህ አትችልም መጠለል መብትም የለህ ንተ ባለበቅሎው ዴግሞ ወዴያው በተራው መለሰ አንዴ ዚህ ሲል ለቀጠረው ሰው ኪራይ የከፈልከው ለ ኔም ለበቅሎው አል ነበረም አንዴ መች ነው ለጥላው። ምንኛ ተንዴ ታደለ ብጡል ክብረት ኀዴር ዓም ታያ ዝ አቅዋም አቅዋምን ለዋቅጭ እንዴ እስስት ገላ ሁሉን ልምሰል ባይ ሰው ከመሰለ ሌላ ማን ሊኖር ይገባል ከሱ የሚጠላ ከሜክዴዱ ወዴጀጅ ቀን የጎዴለ አለት ደንዳና አከርካፌ ዞሮ የሜያይ አንገት የ ሌለውን ፍጡር ወዴጁ ነው ማለት ግራ እንዳያገባ ምሥጢር እንዴይባክን በምድር በሰማይ መቃጠል አንዴይሆን ከሰው የተ ሻለሰው ይሻ ወዴጅን መጋቢት ዓም ተቀቸቱተሣቸቸሦ በልቶ የማይጠግብ ተምፎ አእሜደደብ ሐሜት የሚነዛ ክፋት የሜያበዛ ተኩሶ ያልጣለ አርሶ ያልተከለ ነውና ባለዕዳዴ ምንኛ ተንዴ ኀዴር ዓም ሀፎፍ ምዕራፍ ፖለቲካ ታደለ ብጡል ክብረት ፍጅክቪዱ» ምዕራፍ ፖለቲካ ለኒብ የኛ ኢትዮ ጵያ መብት ይረጋገጥ ማሞስ ተገላግሏል የፎቆች ፋከራ አወይ ፍርድ ማጣት ሰላም ላገፌ ሕዝብ የ ጽዴት ዘመቻ ናፈቀኝ አገፌ ኑፎ የገዢ ባይተዋር ነግበኔ የሙት ልጆ ጊዜ ላያልፍብን መፌት በርስትነት ፍርሀት ሕልም እንዲያው ዝም ፖለቲክ ች ዴሞክራ ሲ አገፌ ኢትዮ ጴያ የካቲት አሥራ ሁለት ዋን አሉ። ጥር ዓም ሰላም ለአገሬ ሕዝብ ሰላም ላገፌ ሕዝብ ለተበዴልክው ግባር አ ሽከር ሁነህ ለምትኖረው ሰላም ለወንደሜ ለእአኀቲ ለአባቲ በሰላም ልትኖሩ ሰፊ ነው ምኞቲ እኔ በበኩሌ በጤና አኖራለሁ ስለ አገፌ ግና ብ ዙ አስባለ ሀ ወዲህ ነው ነገሩ ችግር ነው መናገር ማስረዴት ለናንተ በፍርድ ጎደል አገር ፍርድ ግምደል ስትል ስትወጠሩ መብት ቆርጦ መ ነሳት ነው በዴንብ ለማቅናት ለዚህ ነው ያለሁት ከናንተጋ ርቂ ስለፍርዶ ስለሕግ ለመማር ዘል ቂ ከትምህርት ገበታ የቃረምኳችውን ስሙኝ ተካፈሉንኝ ከሞላ ጎዴ ሉን ገባር ነኝ እያሉ ሦስትያ መስጠት አሸከር ነኝ አያሉ ሌት ከቀን መሥራት አውነት ፍርድ ስትጠፋ ማየት ዝም ብሎ ወጣት ትምህርት ናፍቆት ሲቀር ተንገዋሎ ሲቀር ተንገዋሎ አጥቶ ኣሜሠራው ሸማግሌው ሲሞት አጥቶ አሜጦረው ጨቅላዎች ኩሩዴ ሲሆ ኑ ሴት አደር ምን ጥቅም ሊኖረው የጮሆን ባለአገር ጥቅጮ እምን ላይ ይሆን መንግሥት አለ ማለት ባይተዋር ሰው ጠርቶ ካ ሸሞ ነሞ ነበት ወጣት ሸማግሌን ባፍ ይለፍ ሲያስር ሀብትን መጥጥ አር ጐ ሲልክ ውጭ አገር ዝም ብሎ መመልክት አባሩሬ መሆን ነው ብሎ አስረዴ ኝ መምህሩ እ ኔን ብሎ ነው ያስረዴኝ ታገል ለመብት አብረህ ከገበ ፌው ክ ሌለው ትምህርት ከጥር አዳዴሩ ጋር ከሠራተ ኛው ከተራ ወታደር ች ግር ከያዘው ገበፌ ላብ አዳር ተማሬ ወታዴር መሥራት ነው ተባብፎ ጠላት ለመመንቀር ስለዚህ ሳትሰጮ የገዢን ው ሸት ተባብር መጣል ነው ይኸን አወቁት ብለው ነው ያስረዴኝ እትምህርት ቤቴ ደህና ቆዩኝ ወንደም አህቴ አባቲ ጥር ዓም የጽዳት ዘመቻ ተነሥ ንቃ የአገፌ ሕዝብ ሆይ ኢትዮ ጵያ ትቅዴም ብለን የለም ወይ ተነስ ተነስ የአገፌ ሕዝብ ከአገር እናጥፋ ንዴደዴደን ዝንብ ተነስ ተነስ አንዘምትም ወይ በየአካባ ቢው አናጸዳም ወይ ተነስ በርታ አንረዴዴ ኋፎና ዴጁን አናጸዴዴ ተነስ በርታ ጉድኋደ እንቆፋር ጉደዶፍ ቶሻ ሻ ን እንድንቀብር ተማር በርታ ሕዝብ ልመድ ሸ ንት ላለመ ሸናት በየመንድ ተማር በርታ በየመንደሩ አድደፍን አጥፋ ከሥር ከሥሩ ልመደ ተማር ይህን ቁም ነገር ለዓይነ ምደር መውጫ ጉዶደጋድ መቆፈር ልመድ ተማር በየአካባ ቢህ ሥራ ለመሥራት ዝመት እንግዴህ ተነሥ ንቃ የአገፌ ሕዝብ ሆይ ኢትዮ ጵያ ትቅዴም ብለን የለም ወይ ናፈቀኝ አገሬ ናፈቀኝ አገፌ ጋራው ሸ ንተረሩሪ ለሙ ፎ ፌትና ነፋ ሻው አየሩ አውፌና እንስሳቱ ዓሣና ወፎች በተራ ናፈቁፋኝ የአገሬ ሰዎች ረ እንዴምን ናች ሁ ምን ከምን ዴረሰ። ኀዴር ዓም መ ፌ ሕልም ጎሳ ብሔር ሳይለይ ሕዝብ ኣእየተስማማ ወገን ሲክብር አየሁ ኢትዮ ጵያ ስትለማ ደግሞ ወዴያው ኑ ጥፋት ውደወጦት ታየኝ ሕዝ ቡ በዴህነት የሜኖር መሰለኝ በሰላም በፍቅር መኖር ሲቻል ባገር ለአ ጉል ፖለቲካ እንዴት እንበገር ብፍ ስጨቃጨቅ ደንገት ብንን ስል ለካስ ሌሊት ሳልም ሲያቃዝኝም ኑሯል ሕልም በሕልም ነቱ ካልተሰጠው ዋጋ ቅዝዥትም ቅዝት ነው ምንም አያሰጋ ኑር ከ ነፎ ጋር አንዴት ይፎካከር ኑዋሬዎች ሲኖሩ በዝብክው ሲከብሩ ሲያዴላለት ማየት ዘመደ ለዘሇጦ ዴ መወገን ከሆነ አንዴህ አንዴ ላንዴ ኑፎ ከ ኑፎ ጋር አንዴት ይፎካከር አይቻል ዝምታ ላይሆን ዘለ ቂታ መበደል መጨቆን ሁሌ በታች መሆን ሕልም በሕልምነቱ ካላስገ ኘ ሩይዴ ቅዝዥትም ቅዝት ነው ያበጠው ይፈንዳ ጥር ዓም እንዲያው ዝም ዝምታ አይ ነቅዝም እንደተባለው አንዴያው ዝም አንዴያው ዝም እንዴያው ዝም ነው ኢትዮ ጵያ የሜሏት ለሟ አገራች ንን በባሕል በቂቁንቂ ክብር ያሰጠ ች ንን ረጅም ታሬኳን አደርገው ገ ሸ ሸ ኩሸት ነው በማለት አንዴምን ይዋ ሸ። እያሉ ሲሰብ ኩት ቆለኛው አመነ ቆላ በመኖሩም አረሩ በገነ እኛን እዚህ ቆላ ፀሐይ ሲያቃጥለን ፊያ ደገኛ ምርቶችን በውድ ሸጠልን የሜል ፈሊጥ ይዘው ጆመሩ ወቀሳ ዴጋ ለመኖርም ልባቸው ተነላ እንዴ ሁም በፊናው ዴጋ የሚኖረው ከፖለቲከኛ ቾ ቅስቀሳ ዴረሰው መመመ መጨ የአርሻ መሣርያ የምትለብሰው ጨርቅ በውደድ የምትገዛው ከሆ ነብህ ብርቅ እንድስትሬው ሁሉ ቆላ የሜገኘው ቃንተው ይሆን ነበር ወርዴህ ብትወረው ፖለቲክኛዊ ች የቆላ የዴጋ ባረ ጉት ቅስቀሳ ተፈጠረ አደጋ ቆለኛ ው ፊለገ ዴጋ ወጥቶ መኖር ደዴገኛም ተመኘ የቆለኛ ውን ምደር ይህን መሰል ስሜት በሕዝ ቡ ሰረፀ አንዴ አንድን ለመውረር ተነሳሳ አመፀ ፖለቲከኛ ቾም ጦረኛ አዘጋጁ ወታደር መ ኩንን ጁጄ ኒራል አበጁ ጠመንጃና ጥይት ቦምብና መትረየስ አውፎፕላን ታን ክ እስከ ኒውትሮን ድረስ ተሠሩ በብዛት በቆላ በዴጋ ኢኮኖሜያ ቸውም ክሥሩ ተናጋ አጉል ፖለቲካ ባመጣው ሰበብ ንትርክ ሴጃምር የየአገረ ሕዝብ ፖለቲከኞኖ ቾቹ ለ ሸረቡት ተንኮል ወታደሩ ሻቫሻ ምበል እንዴ ሁም ኮለ ኔል ይበልጥ ገፋፋት ወደ ጦርነት ዝመት ለሐገርህ ጮትላት አሉት ማንም እንዴይደፍራት ያገርህን ድንበር ጠላትህን ፍጆው አንድ እንኳን ሳይቀር ብለው በሰበ ኩት በአ ጉል ፖለቲካ ቆለኛው በመሉ ወ ኔው ተነካካ ተነካክቶ አልቀረም ሊዘምት ተንጋጋ ዴል አደርጎ ሊይዝ መፌትን እዴጋ ዴገኛው በፊናው በክተት ታዘዘ መሣርያ አነገበ ስንቅ ቀለ ቡን ያዘ አርሶና ነግዶ ሠርቶ እንዴይበላ ሽ አርስ በርስ ተና ቁፋሮ ሕዝ ቡ እንዲጣላ ቆለኛን ተዋግቶ ዴል አርጎ ለመግዛት እንዴስትሬ ሊወርስ ሀብ ቱንም ለማግኘት በፖለቲከኛ ች ስለተታለለ ሕዝብ ከሕዝብ ተዋጋ ሞተ ተጋደለ አርሻና እንድስትሬ ፈረሰ ወደመ የሥልጣ ኔ ዴብ ዙ ጠሩ አከተመ ደኖች ተቃጠ ሉ አለቁፋ እንስሳት የሰማይ አዕዋፍ የምደር አራዊት አንኳን ማር ቅጠ ሉ አልተረፈም ግንዴ ነፍሳት ሁሉ አለቁ ጠፋ ተሰዴዴ ጥንት ዴሮ ዴሮ ዓለም ስት«ጠር በልማት በወበት አጌጣ የነበር በፖለቲከኛ ቾ የሥልጣን ጉ ጉት በሰው ልጅች ጥጋብ በሰዎች ስስት የፍጡር መኖርያ የቆላ የዴጋ ለጥሩት ለውዴዶመት ተጋልጣ ለአደጋ ጭው ያለ በረሀ ሐሩር የወረሳት እንድትሆን ተጋልጣ ስትታይ መፌት አንዲት ልጃገረድ ተርፋ በተአምር ብቻ ዋን ስትዋትት በፀሐይ በሐሩር ምዴድሬቱ በጮ ሉ ወና ሁና ሳለ አንድ ትንሸ ችግኝ ጥውልግልግ ያለ ኮረዴዋ አግ ኝታ ከአንዴ ቂጥኝ ሥር ተንበርክካ ሰታይ ስትመራመር አንድ ብቸ ኛ ጉብል የተረፈ ክሞት ልጃገረዴቷን ችግኝ ዋ ጐን አያት ፈራ ተባ አያለ ወዴኋጳ ቀረበ አጠገብዋም ሲደርፎስ ደ ነቀው አሰበ ዴስ ብሎት ተጠጋ ልጅቷን ጠየቀ ሰለችግ ኘ ዋና ስለሏሷም አወቀ ፖለቲክኛኞ ቾቺ ባመጡት መዘዝ መለዮ ለባሾ ች ባጧጧፋት መርዝ ሁሉ ነገር ጠፍቶ ወደማ አገራችን በጣም ተአምር ነው እኛ መትረሩፋችን ይችን ትንስ ችግኝ አእንንከባከባት ታደግልን ይሆናል አለ አስቲ እንያት ው ሀለቱ ወጣቶች አንደነት ሆ ኑና ችግኝ ዋን አለምዋት ብለው ደሩ ቀና ችግኝ ዋም አደገች ዛፍ ሆነች አበበች ብዙ ፍሬዎችም ማብቀልን ጆመረች ወፎች ቢራቢሮ ንቦችም ላይቀሩ ከሸ ሹበት አገር መመለስ ጆመሩ ምንጮችም መ ነጨ ሐሩሩም ጋብ አለ በዛው አካባ ቢም ዛፍ ሣርም በቀለ ጫካ ዴ ኑ በዛ ለም ሆነች አገር ውበት እንደገና ተላበሰች ምዴር የወፎች ጫጫታ ሰላም አሰፈነ ሀሉም አንዴጥንጐ እንደጥንቱ ሆነ አንዴ ዚህ እንደ ዚህ እንዴ ዚህ አያለ ቆላና ዴጋውም የጥን ቱን መሰለ ኩረዴና ጉብል በፍቅር ነደድ ትዴር መሠረቱ ልጆችም ወለዴ አንዴ ዚህ እያለ ነገድም በዛና የመ ፌት መጣበብ ጆመሩ እንዴገና ዘመን እያለፈ ሲተካ ዘመን ቀየአቸውን መልቀቅ መጣ መበተን ር ኢዬ ገሜሱ በደጋ ገሜሱ በቆላ ጎጆውን ቀልሶ ሠርቶ እየበላ ብዙ ዘመን ሲኖር በዓለም በሰላም ተስማምተው እያ ሉ ክርስቲያን ከኣስላም ለሕዝብ ተቆርቂሬ አሳቢ ነን ባዮች ፖለቲከኛ ቺ የሥልጣን ጥመኞ ች ብቅ ብቅ ብለው ጃመሩ ሰበካ የቆላ ፍሬ ሕዝብ ምኞ ት አንዴልረካ ያላችው መፍትሔ ለዚህ ከባድ ችግር ነበር ደገኛ ውን በ ጉልበት ማስገበር አሻፈረኝ ካሉም ወርሮ በጦርነት ዴል አደርጎ መውረስ ንብረቱን መቀማት ክፖለቲከኛ ች ለሕዝብ ከተቆጨ ለዳገኛ ው ሲባል ይህ ሣዛሳብ መ ነጨ እዚህ ዳጋ ኑረን በብርድ መጎላቆል ከአቀበት ከድንጋይ ዘለዓለም መታገል መዋተት መልፋቱ ስለሴለው ፋይዴ ለምን እንደክማለን ምን አለብን እዴ ወደ ቆላ ወርደን መሩፌ ቱን ብንይዝ ለመስኖ በመጥለፍ ትላልቆች ን ወንዝ በፍ ጹም ሳንለፋ ከቶ ሳንደክም አንሆን የለም ወይ ቀብራራ ሀብታም ቆላ የሚኖረው ዘላን ወንዴና ሴት ያንን መሰል መሬት ልማት ካልሠራበት ተገቤ ነው ብለው ቆለኛ ን መውረሩ ፖለቲክኛ ች ለሕዝብ አስተማሩ ዴገኛም ታመሰ በል ቡ አመነ የነሱ ሰበቫ አውነት ኣንደሆነ በፖለቲከኛ ች በአ ጉል ቅስቀሳ ሁ ሉም በየፊናው ለመውረር ተነሳ ዶገኛው አማረው የቆለኛው መፌት ሐይቅና ጆረጉቱጉ የተንጣለለበት የፀሐ ዬ ሐሩር መቀት የሰለችው በነፋሻው ደጋ መኖሩ አኋኋው እንዴ ዚህ እንዴ ዚህ እንደ ዚህ እያለ ደገኛ ቆለኛ ን ለመውረር ከጀለ የቆለኛም ምኞ ት ከዚህ በበለጠ ዴገኛን ለመውረር ወሰነ መረጠ ፖለቲከኛ ቾ ወታደር ቀጠሩ ካፒቴን ኮለ ኔል ጄ ኔራል «ፈጠሩ መደፍና መትረየስ ቦምብም ተዘጋጁ የጦርነቱ ስልት ብዙ ነዋይ ፈጆ አንዴ አንድን ለመውረር ስልት ተቀየሰ በዚህ የተነሳ ሰላም ዴፈረሰ የፖለቲክኞ ች ምኞ ት ተሳካና የጦርነት ኣሳት ተጫረ አንዴገና የዳዴገኛም ይሁን የቆለኛ እርሻ ፈጽሞ ወደመ አስከ መጨረሻ መንገዴና ደልድይ ኢንዱስትሬ ሁሉ ፈራርሰው ወዴ ቁ በቦምብ ተቃጠ ሉ ምደር ቁና ሆነች መርፌት ተናወጠ በሰዎች ክንቱነት ብ ዙ ሀብት ቀለጠ ክሰው ልጆች ዘርም ማንም አልተረፈ በየጉድባው ቆስሎ ሞተና አረፈ ተቦድሳ ጋይታ ፍዴዋን ስላየች ዐጥታ ሰሩነ ምዴርም ጭር አለች የጥንቱ የጣቱ ዴግም ተደገመ ሀብት ልምላሜዋ በመሉ ወደመ ግን ተርፋ አንዴት ችግኝ ከአንድ ጉድባ ሥር የጮሙጥ ኘኝ ተጣብቃ ለማደግ ስትጥር አንዴሁ ከመዓት ታምር ያተረፋት ብቻዋን የሆነች አንጽ ታዲጊ ወጣት ችግኝ ዋን አግ ኝታ ስትዳብስ ሳለ። ምነው ጠፋ ወንድ በ ፋጥርማ ቢሆን በወገን ብዛት ይፈለፈል የለም ዝምብም ሸረሬት ግና ምን ያደርጋል የነፍላቶች መንጋ ለ ኑርዋቸው መድን ካልተሰጠው ዋጋ ታዴያ ይህ ከሆነ የዓለም ገሀድ አንደዘርዓይ ደረስ ቆራጥ ጠሩ ወንድ ጳ ጉሜ ዓም ጳ ጉሜ ዓም ው ው ው ው ዴርም ያው ዛሬም ያው ከጥንት ጆምሮፎ ወንግሥት ሲቂቂም አዛዝ አእየዳላው ታዛኙ ሲዴክም ዴፎምያው ሆነና በዚች በኛ ዓለም ይህን ለመለወጥ ብ ዙን አስበው አሻፈረኝ አምቢ አንገዛም ብለው ሆነባችው መል ሱሉ ድሮም ያው ዛፌም ያው በኃይለ ሥላሴ በኛዎች ዘመን ለመብት መታገል አቻ ሰው ለመሆን ውጤት አልባነቱ የዴሮምያው ሲሆን ሩሽሸስለቷ ኢጣልያ አገራች ን ወርራ የፊውደዴዳ ሉን መ ንግሥት ከአገር አባርራ ነፃ አወጣኋች ሁ ብላ ስታወራ ጥቁር በዚህ አትሔድ እዚህጋ አት ኑር ሌላ ሥራ አትሥራ ከአ ሸክርነት በቀር ብላ በማዘዚዜ ነጭን አትዳፈር ዴሮፎም ያው የነበረ መልሶ ሲመጣ ዛፌም ያው ክሆነ የኛ ሕዝብ ጣጣ መፍትሔው ይሽ ነው በዕውን የሚያዋጣ ተነሱ እንታገል አብረን ተባብረን አንግባ ወዴ ዴር ሩኖ ለመሆን ብለው ተ ነሳስተው ኣናጥሩ ግሩን መሣርያ አንግቦ የአርበኞ ች መ ሸፈት በዴር በገዴ ሉ መዋጋት መዋተት ዴል አጉናጸፈ ተሸ ነፈ ሩሽ ስት ንጉሥ ተመልሰው ዙሩን ላይ ሲወጡ ለአንዳንድ አርበኛ ች ሹመትም ቢሰጡ የዴፎም ያውነት ተመልሰው መጡ ዴስ ያለው አርበኛ ነፃ ወጣን ብሎ የባንዳ አ ሽከር ቢሆን አንጃ ጉ ተቃጥሎ በላይን ታከለን መንግሥ ቱን ወክሎ ለለውጥ ሊነሳሳ ዕቅድ ሲያዘጋቿ አነ ኣበላ ባዮች የዓፄ ጆሮና ኣጆ ዛፌም ቃው ሆነና ፈጄችው ክዴጃቿ ዓመታት ቆይቶ ጭቆናው ሲያይል ኑሮ ውድነት ላይ ግብር ቢታከል ተማሬ አደመ ጆመረሩ ትግል የአገዛዙ ፋንጮ የጡንቻ ው መሠረት የሆነው ወታደር ከደቶ ያንን ሥርፀት ደርግ ነኝ አለና አቂቂመ መንግሥት ሕዝ ቡም ተዳሰተ በጣም ፈነዴቀ ጁዴፎም ያው የ ነበረ አበቃ አለቀ ብሎ በእ ኩልነት ሊሠራ ታጠቀ በዘር የመመካት በሥልጣን መባለግ የአዴልዎ የ ጉቦ ሥራ እንዴወገዴዱጻ ተቂ ፋሟልና የወታደሮች ዳርግ ብሶትህን ተናገር ጠላትህን መንጥር ለሀብታም ሎሌ አት ሁን አርሰህም አትገብር መፌትና ሀብቱ ያንተው ነው አትጠርጥር ዞ ኳ ብሎ ደርግ ሲያውጆ ገበፌ አመነ ቤት ተክራይ ሁ ሉ ላይከፍል ወሰነ ሠሬ ቀጣሬውን ሰደበ ኮነነ ሥልጣን ጣመውና ደርግም ተቀናጣ የጭቃ ጆራፋን ቆስ በቀስ አመጣ ደፎም ያው የ ነበረ ተመልሶ መጣ ክሩ ቱ ጭካ ኔው ለሰው ልጅ ንቀዯት የዴርግ መናጠጥ በሥልጣን ትምክህት ሕዝ ቡን አ ነሳላው ለትግል ለሞት በየከተሞ ች በየባላገር ትንሹ ትልቁ ትግል ሲጃምር ዴርግም አለሰፈነው ያንን ቀይ ሸሽ ብር በዚህ የተነላ ብ ዙ ሕዝብ አለቀ ገሚሱ ሲሰዴደ ገሜሱ አሸመቀ ዴርግ እንደ ተጠላም በዚሁ ታወቀ ትግ ሉንም ለመግታት መሣርያ አጋበሰ ለዴርግ መ ዋጮም ከሕዝ ቡ ታፈሰ ዛፌም ያው ሆነና ግፋም ተባባሰ ባስሠፈሩት ቁና መ ስፈሩ አይቀር ሆነና አልባቱ ደርግ ሲባረር ሕዝ ቡ ተደሰተ ሰላም ቢፈጠር ሆኖም የዴርው ያውነት ከዛፌው ያውነት እንደምን በለጠ ደርፎም ያው የነበር ከዛሬም ያውነት መቼ ተለወጠ ብሎ አ ጉረመረመ ሰው ተቅበጠበጠ የካቲት ዓም አስተያየት ማራዝት ሥነ ግጥም የሕይወት ሐያሲ ነው ይባላል።