Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ማን ይንገረ የነበረ_5807599286.pdf


  • word cloud

ማን ይንገረ የነበረ_5807599286.pdf
  • Extraction Summary

ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ በሚል ርዕስ አቶ ብርፃኑ አስረስ ያቀረቡልን መጽሐፍ ዋነኛው ትኩረቱ በሀቿ ዓም የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት ላይ ሲሆን እሳቸው በቦታው ስለነበሩ ተካፋይም ስለሆነ ያዩትንና የሰሙትን ትውስታቸውን ያቀረቡበት ነው ይህ መጽሐፍ አያሌ ከዚህ በፊት የማይታወቁ ኩነቶችን አቅርቦልናል ከነርሱም መካከል ስለኮሎሉኔል ወርቅነህ መፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ እንዲደረግ ምክንያት እንደሆነች በተለያዩ ጸሐፊዎች የተነገረላት ቴሌግራም ጉዳይ እና የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ሲካሔድ በኮል ወርቅነህና በጀነራል መንግሥቱ መካከል ስለነበረው የስልት ልዩነት የገለጹልን ይገኙበታል አፄ ኃይለ ሥላሴ ኮሎኔል ወርቅነህን ከክብር ዘበኛ መኮንንነት አንስተው የልዩ ካቢኔያቸው የደህንነት ሹም ያደረጉት በሀግሀ ዓም ነበር ከዚህ ወቅት አስክ መፈንቅለ መንግሥቱ ድረስ ያለው ጊዜ አጭር ቢሆንም ወርቅነህ ብዙ ጉዳዮችን ያከናወነበት ወይም ቢያንስ ለውይይት ያነሣሳበት ነበር ማለት ይቻላል የመሬት ይዞታ ነገር በአእምሮው ውስጥ ይጉላላ እንደነበርና የሪፎርም አስፈላጊነትን አምኖበት እንደነበር ከብርፃነኑ ትረካ በግልጽ ማየት ይቻላል ደራሲው ለወርቅነህ አጅግ በጣም ታማኝ ስለነበሩ ይህም በጣም የሚያስደንቀው ባህርያቸው ነው።

  • Cosine Similarity

ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ይሞክራል ሁለተኛው ክፍል በ ዓም መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ እንቅስቃሴ ዋና ዋና ተዋናዮችና የሙከራው ሂደት ምን እንደሚመስልና ለምን እንደ ወደቀ ይተርካል ሦስተኛው ክፍል የመፈንቅለ መንግሥቱን ውጤትና ትቶት የሔደውን አሻራ ያመለክታል ስለመፈንቅለ መንግሥቱ ለመጻፍ ምክንያት የሆነኝ በሒደቱ የመሳተፍ ዕድል በማግኘቴ ነው ስለዚህ ለዚህ ዕድል ያበቃኝን የታሪክ አጋጣሚ ለማውሳት የልጅነት ፅድገቴን ወደትምህርትና የሥራ ሕይወቴ የገባሁባቸውን አጋጠሚዎች በማካተት በምዕራፍ አንድ ላይ ቀርቧል ምዕራፍ ሁለት ለቱ ዓም መፈንቅለ መንግሥት መነሻ የሆኑ የኢኮኖሚ የፖለቲካና የማኅበራዊ ችግሮችን ስረ መሠረት ወደኋቷላ በመሔድ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት አመሠራረትን በመዳሰስ ለማሳየት ይሞክራል መፈንቅለ መንግሥቱ የተካሔደው በወታደራዊው ክፍል ስለሆነ ለማክሸፍም የተሰለፈው ወታደራዊው ክፍል ስለሆነ የክብር ዘበኛና የጦር ሠራዊት ሁለት ወደረኞችን አቋቋምና የቅራኔያቸው ሒደት የመጨረሻው ደረጃ የደረሰበትን ምክንያት ለመገንዘብ እንዲያስችል የዚሁ ምዕራፍ አካል ተደርጓል በሦስተኛው ምዕራፍ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎችና ተዋንያን በመሬት ስሪት በፍርድ አሰጣጥ የንግግርና የጽሑፍ ነጻነት አለመኖር ተገቢውን ሠራተኛ በተገቢው ቦታ አለማዋልን በዚህም የተነሣ ብሶቱ በሁሉም አቅጣጫ ሲጠራቀም ሕዝብ መሸከም ከሚችለው በላይ እየሆነ መምጣቱን ስለመገንዘባቸው ቨ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ የሚያመለክተውን መረጃ ለማካተት ጥረት ተደርጓል የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ንጉሠ ነገሥቱ ሳይነኩ አስተዳደሩን ቀስ በቀስ በማሻሻል ወደ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት እንዲለወጥ የንጉሥ ብቸኛ ሥልጣን መግቻ እንዲኖረውና በመንግሥቱ የሥልጣን ድልድል ላይ ያሉ ኃላፊዎች ደግሞ ለሚያደርጉት ጥፋት ተጠያቂነት እንዲኖርባቸው የነበራቸውን ፍላጎትና ያደረጉትን ጥረት መዝግቧል ስለዚህ መፈንቅለ መንግሥቱን ብዙ ሰዎች እንደሚገምቱት እንደብልጭታ በቅጽበት የተከሰተ ዱብዕዳ እንዳልሆነ ለማሳየት ተሞክሯል ይህንንም አነዚህ በርከት ያሉ አገራቸውንና ወገናቸውን የሚወዱ የችግሩ ብዛትና ክብደት ያንገበግባቸው የነበሩ ምርጥ የክብር ዘብኛ መኮንኖች አስተዳደሩ የነበረውን ችግር በቅጡ አጥንተው በደረሱበት ድምዳሜ ምክንያት የመንግሥት ሥርዓቱ ለውጥ አንደሚያስፈልገው በማመናቸው እንቅስቃሴ በማውጠንጠን ላይ ሳሉ ንጉሠ ለጄኔራል መንግሥቱ ወንድማቸው ገርማሜ ንዋይ ወደጀጅጅጋ እንዲሔድ አንዲያደርጉ ባዘዙበት ቴሌግራም አስገዳጅ ሁኔታ የገቡበት መሆኑንና ይህም ለውድቀቱ ምክንያት ሊሆን እንደቻለ የቃልና የሰነድ መረጃዎቹን እንደወረዱ በማቅረብ ለማሳየት ተሞክሯል በዚህ መሠረት ምዕራፍ አራት አምስት ስድስት አና ሰባት መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሊኖር እንደሚችል የወጡ ፍንጮች ጠቋሚ ሁኔታዎች የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ አይቀሬ ሆኖ ወደድርጊት ሲገባ በሀለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል የተደረጉ ዝግጅቶች የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ አፈጻጸምን በጊዜና በቦታ እየለዩ አቅርበዋል በእነዚህ ምዕራፎች መፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ከፍተኛ ደረጃ ደርሶባቸው በነበረበት ሦስት ቀናት ታኅሣሥ ትታኅግሥ በአንድ በኩል በተፋላሚዎቹ ሁለት ኃይሎች በሌላ በኩል ለጉብኝት ውጪ ሃገር በነበሩት ንጉሥ ዙሪያ በተመሳሳይ ሰዓት የተከወኑ ጉዳዮችን አንባቢው የጊዜ ቅደም ተከተላቸው ሳይፋለስበት በቀላሉ እንዲረዳ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጎበታል መፈንቅለ መንግሥቱ ትቶት ስለሔደው አሻራ በታተተበት በምዕራፍ ስምንት ስለመፈንቅለ መንግሥቱ ተሳታፊዎች የፍርድ ሒደት የራሴን የፍርድ ሒደት እንደማሳያ በመጠቀም ቀርቧል በተለይ መፈንቅለ መንግሥቱን ተቃውመው ያከሸፉት የዘውድ ደጋፊዎች ሳይቀሩ ዘግይቶም ቢሆን መፈንቅለ መንግሥቱ ተገቢ ምክንያት እንደነበረው ማሰብ ስለመጀመራቸው እንድያውም በእግዚአብሔር ቸርነትና በንጉሥ እድልና ብርታት ብቻ እንደከሸፈ መደምደሚያ ላይ በመድረሳቸው ሊወሰድ ይገባቸዋል ያሉዋቸውን ማሻሻያዎች በማስታወሻ መልክ ማቅረባቸውን በሰነድ አስደግፌ አቅርቤአለሁ ከእነርሱ ውስጥ ማስታወሻዎቹ ረዥም የሆኑትን መግቢያ ጂ ድርሟቸውን በመጽሐፉ ዝርዝር አድርጌ ዋናዎቹን ሰነድ በአባሪነት ከመጽሐፉ መጨረሻ ተያይዛል በግል የደረስኩባቸውና በጸዎቹ መጀመሪያ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት አሳሳቢ ሁኔታ ላይ መሆኑ ግምት ተወስዶ የጥንቃቄ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስቡ ቡድኖች ያደርጓቸው የነበሩ እንቅስቃሴዎች እንደነበሩ ተጠቁሟል በመጨረሻም ምዕራፍ ዘጠኝ አገሪቱ በነበረችበት የፖለቲካ የማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ምክንያት በግለ ሕይወቴ ያለፍኩባቸው የሕይወት ገጠመኞችን ይል በዚህ ምዕራፍ በመፈንቅለ መንግሥቱ ሳቢያ ከአሥር ከወጣሁ በኋላ በግዞት እንድቀመጥና ሥራ እንዳላገኝ ስለተደረገው ሙከራ በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ተሳትፈው ከእሥር የተፈቱ ሰዎችን ከአዲስ አበባ ለማራቅ ሲወሰን በኦጋዴን ልማት ሥራ አስኪያጅነት በመመደቤ ያደረግሁትን አስተዋፅኦና በጎንደር ስላካሔድነው የልማት እንቅስቃሴና ሰላም የማስፈን አስተዋፅኦዬ ቀርቦበታል ባጠቃላይ መጽሐፉ ለሁለት ዓይነት አንባቢዎች አንደሚጠቅም ተስፋ አለኝ አንደኛው ስለንጉሥ ዘመን የመንግሥት የፖለቲካና ኢኮኖሚ አስተዳደር ለሚያጠኑ የታሪክ የሕግና የፖለቲካ ባለሙያዎች ነው አጠቃላይ ሕብረተሰቡም የዘመኑን አስተዳደር አሁን ከተደረሰበት የመንግሥት አስተዳደር ዘይቤ አንጻር ለማነጻጸር አንደሚረዳው ይታሰባል ሁለተኛው በመፈንቅለ መንግሥቱ ሒደት የተካፈሉና የሰሙ ባጠቃላይ በወቅቱ ለነበሩት ሁሉ ትዝታቸው አንዲሆን ነው ለዚህ ሠፊ ዐላማ እንዲረዳም የመረጃዎች ምንጭና ሌሎች ማብራሪያዎች በግርጌ ማስታወዉሻ አንዲገለጹ ተደርጓል የመጽሐፉ የመጀመሪያና የመጨረሻ ምዕራፎችም በግል የእኔን ሕይወት የሚዳስሱ ናቸው ይህም በዚህ መጽሐፍ የቀረበውን የመፈንቅለ መንግሥቱን ሙከራ ታሪክ ተራኪ ማንነት አስተዳደግና ዕጣ ፈንታን ለማሳየት እንዲረዳ ብቻ ሳይሆን በሚተረከው ሁነት ላይ ለመሳተፍ ፈቃደኛ ያደረገውን የእኔን ማንነትም እንዲያሳይ ነው መቼም ባደግንበት ባህልና በግል ተፈጥሮአችን ስለራሳችን መናገርም ሆነ መጻፍ ይከብደናል ምክንያቱ ያለውን እንዳለ ቢጻፍ ምንም ይሑን ምን እንዴት አድርጎ ራሱን አጋነነ ወይም ግብዝ ሆነ ያሰኛል እራሱን ዝቅ አድርጎ ቢጽፍ ደግሞ ይህ ምን ፍሬ ነገር አለው ብሎ ነው ታዲያ የሚያቀርበው ተብሎ ይነቀፋል እንግዲህ እኔም ይህ ሁሉ እየተሰማኝ ነው ሙሉውን እንኳን ባይሆን ከፊሉን በተቻለ መጠን በእውነት ለማቅረብ የሞከርኩትፎ የመፈንቅለ መንግስቱ ታሪክ ከእኔ ታሪክ ጋር በአንድ ላይ ሲቀርብም አንባቢውን እንዳያስቸግር እኔን አስመልክቶ ያለው ትረካ ኗቨሃ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ በመጀመሪያና በመጨረሻዎቹ ሁለት ምዕራፎች ተቀምጧል ምዕራፍ ስምንት ላይ በመፈንቅለ መንግሥቱ ተሳታፊነት የተከሰሱ ሰዎች የክስ ሒደትን የሚመለከተው ክፍል ላይ የኔ ክስ ሒደትና ምልልስ ሽፋን ከማግኘቱ በስተቀር ከላይ ከጠቀስኳቸው ሁለት ምዕራፎች ውጭ በሌሎቹ ምዕራፎች የእኔ ሥራ የተካተተው አንደማንኛውም የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ተሳታፊ ብቻ ነው ይህን ካልኩ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ በፊት የወላጆቼና የልጅነት አስተዳደጌ መካተቱ አሁን ወደላ ሳስበው ከአባቴ ወሳኝነትን ድፍረትና ፍጥነትን ከእናቴ ርህራዔን ከአያቴ ከእሜቴ ዓለሜ ማስተዋልን የወረስኩ መሆኑንና የእኔን ባህሪ በእጅጉ የቃኙ ስለሆኑ ተገቢነቱ አከራካሪ ስላልሆነ ነው ልክ እንዲሁ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ወዲህ ያለው ታሪኬ መካተቱም በአንድ በኩል በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ሳቢያ ያጋጠመኝን ያመለክታል በሌላ በኩል ደግሞ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ሙክራ መሪዎች አለቆቼ ጋር በመሥራቴ የወረስኩትን ለአገርና ለወገን አሳቢነትና ለሕዝብ የተቆርቋሪነት መንፈስ ለማሳየት ነው ምንም እንኳን አንባቢ በውስጥ ዝርዝሩ የሚያገኘው ቢሆንም ይህን መጽሐፍ የጻፍኩበትን ሁኔታ ከወዲሁ ጥቂት ሳልል ማለፍ ተገቢ አይሆንም በ ዓም መፈንቅለ መንግሥቱ ሲጠነሰስ እኔ ፈልጌና አስቤ በእንቅስቃሴው ውስጥ የተደራጀሁ ሳይሆን ወደእንቅስቃሴው የገባሁት በድንገት ነበር ይህም ከሌኮሎኔል ወርቅነህ ጋር በደንብ ለመተዋወቅ ባገኘሁት አጋጣሚ የሚጀምር ክስተት ነው አንዴ ከገባሁ በኋላ ግን ከመንፈሱ ለመውጣት የወቅቱ የሞራልና የፖለቲካው እምነት የሚፈቅድልኝ በፈቀደው ሁሉ በመፈንቅለ መንግሥቱ በመተባበር ዘልቄአለሁ በመጨረሻም በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ሳቢያ በወህኒ ቤት ለእሥር ተዳርገአለሁ ጊዜ እዚያ አብረውኝ ከታሠሩ የክብር ዘበኛ አባላት ስለመፈንቅለ መንግሥቱ የሚያውቁትን ሁሉ እንዲገልጹልኝ በመጠየቅ ነው በአሥር ቤቱ በፍርድ የተገደሉትንም ጨምሮ ከሚገኙት ብዙዎቹንም በመጠየቅ በቃል የገለጹልኝን በመያዝ እንደ ውዳሴ ማርያም ስደጋግም ለሰዎችም ሳጫውት ከኖርኩ በኋላ ፍርዱ ከስምንት ወደአምስት ዓመት በይግባኝ ተቀንሶልኝ አምስት ዓመት ታሥሬ በዓም በታኅሣሥ ወር ስፈታ አንዳንድ መንደርደሪያ ሐሳቦችን ብቻ በወረቀት ማስፈር ጀመርኩ በዚህ መካከል በቿዓም የዐጴጹ ቴዎድሮስን ኛ የሙት ዓመት ለማክበር ኢትዮጵያውያንን ይዝ ወደ መቅደላ ሔጄ ስመለስ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ኛ ሙት ዓመት በሚል ርእስ ስለጉብኝቱ በመውጣቱ በጊዜው በነበሩ የመንግሥት መግቢያ ን ተቆርቋሪዎች ነን ባዮች ከዐፄ ቴዎድሮስ በኋላ የነበሩትን መቶ ዓመታት ሙት ናቸው ለማለት እንደታሰበ አስቆጥሮ የጥፋት መልዕክተኞች ቤቴን በርብረው ሰነድ መያዣ ቦርሣዬን ከአያሌ ማስታወሻዎችና ሰነዶች ጋር በመውሰዳቸው ጽሑፉን ለብዙ ዓመታት ማቋረጥ ግድ ሆኖብኝ ቆየሁ እንደገና በተለያዩ ቦታዎች የተቀመጡ ማስታወሻዎቼን በመጠቀም ስለመፈንቅለ መንግሥቱ የማውቀውንና ከሌሎች ያሰባሰብኩትን መረጃ በማቀነባበር ማዘጋጀት ብጀምርም የዐጹ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ወርዶ ወደ ሥልጣን በመጣው የደርግ ዘመንም በተለያዩ ምክንያቶች ቤቱ መፈተሹ እንደማይቀር ስለገመትኩ ማንም ቢመጣ ዘፈን መስሎት ትቶት እንዲሔድ በማሰብ ሥራውን በቴፕ ቀድቼ ከዘፈን ክሮች ጋር አቀላቅዬ አስቀመጥኩት እንዳጋጣሚ ግን ይሔንንም ሌባ ሌሊት ገብቶ የነበሩትን የሙዚቃ መሣሪያዎች በሙሉ ሲወስድ ታሪኩን የቀዳሁባቸውን የቴፕ ክሮችም ዘፈን መስለውት ስለወሰዳቸው እንደገና ከሥር ታሪኩን ለመዘገብ አስገድዶኛል ይሁን እንጂ አሁንም በተለያየ ጊዜ የተያዙ ማስታወሻዎቼንና ትውስታዎቼን ሰነዶችን ከያሉበት በማስባሰብና የቃል መረጃዎችንም ለማጠናቀር እንደገና ባደረግኩት ጥረት ለዚህ መጽሐፍ ዕውን መሆን ያስቻለኝን የመጀመሪያውን ረቂቅ ለማዘጋጀት ቻልኩ ከዚህ በኋላ በወቅቱ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ዳይሬክተር ለነበሩት ለፕሮፌሰር ታደሰ ታምራት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መጥቼ በቃል ስለሥራው ሳነጋግራቸው የታሪኩን ፍሬ ነገር አጠር አጠር እያደረግሁ ለሁለት ሰዓት ያህል ገለጽኩላቸው እሳቸውም አቀራረብህ እንደወረደ በመሆኑ በጽሑፉም ልክ እንዲሁ መሆን አንዳለበት ከመከሩኝ በኋላ ለጉዳዩ ቅርበት ያለው ያን ጊዜ ዶክተር ላ ፕሮፌሰር ባህሩ ቢመለከተው ጥሩ ይሆናል ስላሉኝ በተመሳሳይ ለፕሮፌሰር ባህሩ አስረዳሁ። ራቱን ከዚህ ይብላ ከቪህም እንዳይለይ በማለት ለልፍኝ አስከልካዩ ትዕዛዝ ሰጡለት ይህች ዕለት ንጉንና ወርቅነህን አቀራረበች ዘለቄታው ግን ከበደ ሚካኤል በያዕውፇታ ብቋሳጭታ መጽሐፋቸው ሪድቋ ጎጋማሚ ፅዕው ዳያ ዕፉታመማ መሷጎጳምና ፉ ፅጎፇ ያዎዕፖ ማወ እንዳሉት ሆነ እንጂ ይህ ወቅት በመንግሥቱ መዋቅር የፀጥታ ጥበቃ መሥሪያ ቤት ተቋም በአገር ግዛት ሚኒስቴር ሥር ሆኖ በሥሩ ወህኒ ቤቶችን የፖሊስ ሠራዊትንና የወሰን ጉዳይ መሥሪያ ቤትን ይዞ በኮሎኔል በኋላ ደጃዝማች ክፍሌ ዕርገቱ ሲተዳዳር የነበረበት ጊዜ ነበር መዋቅሩ ለይስሙላ ነው እንጂ የዕዝ መሥመሩ ምንጊዜም ተጠብቆ አያውቅም ግንኙነቱን ሁሉም በየፊናው ከንጉሠ ጋር በከፋፍለህ ግዛው ሥልት ስላደረገ ሥራው በልዩ ልዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች በግለሰብና በቡድን ተከፋፍሎ ባመዛኙ ባገር የፖለቲካ የኤኮኖሚና ማኅበራዊ ጥቅም ጥበቃ ላይ ሳይሆን በአስተዳደሩ ላይ በሚነሠ ቅሬታዎች ትችቶችና ነቀፋዎች እንዲሁም በንጉሥ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ ስምና ክብር ክብረ ነክ ጥበቃ ላይ ያተኮረ ብሎም አንዱ በሌላው ውድቀት ለማደግ በሚደረግ የርስበርስ ጠለፋና ሽኩቻ ላይ ያተኮረ ነበር በሌላ በኩል ደግሞ ያለው የፀጥታ መሥሪያ ቤት ተቋም ከጓ ዓም ጀምሮ አያደገ የመጣውን የውጭ ዜጎች ዓይነትና ብዛት መጨመር የተማሪዎች እንቅስቃሴ መስፋፋት የዘውዳዊ አስተዳደር ፀር የሆነው ኮሚኒዝም ወደ አገሪቱ መሥረግ መጀመር የኮሎኔል ጀማል አብደል ናስር በመፈንቅለ መንግሥት ወደ ግብፅ ፕሬዚዳንትነት ሥልጣን መምጣት በኢትዮጵያ ወጣቶች ላይ ያሳደረው ስሜትና ተነሣሽነት በልዩ ልዩ ዘርፍ እየተከፋፈለ የገባው የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት እንቅስቃሴንና ሌሎች ሁኔታዎችን ተከታትሎና ተቆጣጠር ለከፍተኛ ደረጃ ውሳኔ አሰጣጥ ማዘጋጀት የሚያስችለው ብቃት እንደሚጉድለው ግልጽ ሆኖ ታየ እንዲህ በመሆኑ የሥራ ክፍሉ ኃላፊነቱን በሚገባ ሊወጣ በሚችልበት ሁኔታ መደራጀት እንዳለበት ታመነ የሚደራጀው ክፍል ፈጣን ብልህ ንቁና ወሳኝ በሆነ አንድ ኃላፊ መመራት እንዳለበትም ግንዛቤ ተወሰደ ስለዚህ ሁሉም በየበኩሉ ይመጥናል የሚለውን የራሱን ሰው ማፈላለግ ሲይዝ ጃንሆይ ግን ምርጫቸውን ቀደም ብለው ብልሀነቱን ፍጥነቱንና ጥንቃቄውን ባዩት ወጣት የክብር ዘበኛ መኮንን በሻምበል ወርቅነህ ገበየሁ ላይ አሳረፉ በዚህ መሠረት በማኗ ዓም የፀጥታ መሥሪያ ቤቱን በዘመናዊ መንገድ አዋቅሮ እንዲመራ ወርቅነህን ሾሙት ወርቅነህ አዲሱን ሹመት እንደተቀበለ በቀጥታ ወደ ተሾመበት መሥሪያ ቤት ከመሔድ ይልቅ የሥራ መዋቅሩን ይዘቱንና አመራሩን እየቀየሰ በመኖሪያ ቤቱ ለጥቂት ወራት መቆየትን መረጠ አስቀድሞ ካሰበባቸው ነገሮች መኸል አንዱ የሠራተኞች ምልመላን ሲሆን ለዚህም የአጭር የመካከለኛና የረጅም ጊዜ ዕቅድ አወጣ ሥራውን በይፋ ሲጀምርም ከነባሮቹ የመረጣቸውንና ከፖሊስ ከክብር ዘበኛ ከጦር ሠራዊትና ከሲቪሉ ክፍል አዲስ የመለመላቸውን ሰዎች ጨምሮ መጀመሪያ ካዛንቺስ ከነበረው የፀጥታ መሥሪያቤት በኋላ ሦስተኛ ተብሎ ከሚታወቀው አካባቢ ያለው መሥሪያ ቤቱ ገባ ወርቅነህ የዕቅዱ አፈዓፀምን የመጀመሪያ ተግባር ሥራና ሠራተኛን ማገናኘት አድርጎ ሠራተኞቹ ሊከተሉ የሚገባቸው በዴሞክራሳዊ ሥርዓት አገራዊ ኤኮኖሚያዊ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ጉዳዮችን ፖሊስ ከሚሠራቸው ጉዳዮች ለይተውና ጠንቅቀው እንዲያውቁና እንዲጠብቁ ዋና ተግባራቸውም በሕዝብና በመንግሥት መካከል አገናኝ ድልድይ እንዲሆኑ መሆኑን አስረድቶ እንደየዝንባሌያቸው ወደ ሥራ አሰማራቸው በመጀመሪያው ዙር ከመረጣቸው ሠራተኞች መካከል አንዱ ስዊድናዊ አማካሪ ነበር በፀጥታ መሥሪያ ቤት የውጭ አገር ሰው ቢሮ ይዞ ሥራ መጀመሩ ለነባር ሠራተኞች አስደንጋጭ አጀማመር ሆነ ከብዙ አቅጣጫም ተቃውሞ አስከተለ ይሁን እንጂ ወርቅነህ ለሥራው ይጠቅሙኛል ያላቸውን ሌሎች ባለሙያዎችንም በመጨመር የውጭ አገር አማካሪዎችን ሚና ስፋትና ጥልቀት እየሰጠ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች አስከ መጨረሻው ቀጠለ እንዲህ በማድረጉም መሥሪያ ቤቱን ዘመናዊ የአሠራር ሥልት ለማስያዝ ያስቻለውና ከስኬት ሊቆጠር የሚችል ውጤት ያገኘበት ነበር የሻለቃ ወርቅነህ አሁን የሻለቃ ሆኗል በፀጥታ መሥሪያ ቤት ሥራ የጀመረው ለሥራው የስምሪት ክልል ሳይደረግ ነው በአስተዳደር በፍትሕ በትምህርት በጤና በኢኮኖሚና ወዘተ ሥራዎች ሁሉ ይንገባ ነበር ይህም የሥራ ይዞታ በንጉሥ ትዕዛዝና ፍቃድ አንደነበር ወደፊት በሚነ ጉዳዮች ላይ ሲንፀባረቅ ይታያል ይህ ዓይነቱን አሠራርም እስከ መጨረሻው ተግብሮታል የተሰጠውን ሁለገብ ኃላፊነትም ሻለቃ ወርቅነህ የብዙዎችን ድጋፍ በሚያስገኝ መልኩ በማድረጉ ውጤማነቱን የጨመረለት ሆኗል ይኽውም ቀደም ብሎ በክብረ ነክና በአስተዳደሩ ላይ ባሰሙት ትችትና ነቀፋ ክስ ተመሥርቶባቸው ተይዘው የነበሩትን ሰዎች በአካል ተገናኝቶ በማነጋገር ዳኞችንና ዐቃቤ ሕጎችንም በማማከር ክሳቸው ተዘግቶ ሥራቸውን በሰላምና በተረጋጋ መንፈስ እንዲያከናውኑ መክር ከእሥር አስፈትቷቸዋል እንዲህ ዓይነቱ ዕርምጃው የፀጥታ መሥሪያ ቤቱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ለሕዝባዊና አገራዊ ደህንነት የሚሠራ መሆኑ እንዲታወቅና ብዙ ሰው በዜግነቱ የሚሳተፍበት እንዲሆን መተማመንን አስገኝቶለታል ወርቅህ የተከተለው አስተዳደር ከሕዝቡ በአገር ኤኮኖሚ ላይ በደል የሚያደርሱ ሰዎችን አየጠቆሙ ማጋለጥ የጀመሩ ሰዎችም እንዲገኙ አድርጓል ለማስረጃም ጥቂት ነጋዴዎች የመንግሥት ባለሥልጣኖችንና የጉምሩክ ሠራተኞችን በመተያያና በስጦታ ደልለው ቀረጥ ሳይከፍሉ የጦር መሣሪያ አና ሸቀጣ ሸቀጥ ወደ ሱቃቸው ስለማስገባታቸው ባገር ተቆርቋሪዎች መጠቆሙን መጥቀስ ይቻላል የሕዝብ ጥቆማ ለመረጃ ክፍሉ ደርሶ ማስረጃው ተጣርቶና ተቀነባብሮ ሕግ ተላላፊዎቹ ፍርድ ቤት ቀርበው ጉዳያቸው በዳኝነት ከታዬ በኋላ መክፈል የነበረባቸውን ብር ሺህ ስድስት መቶ ስልሳ ሺህ ብር የመንግሥት የቀረጥ ሒሳብ ገቢ እንዲያደርጉ ተበየነ ለፈፀሙት ወንጀል ይሰጥ የነበረው የእሥራት ቅጣት ምሕረት ተደርጐላቸው ሥራቸውን ቀጠሉ ልክ እንዲሁ አንድ የቡና ላኪ ድርጅት ባለቤት ከጉምሩክ ሠራተኞችና ከአንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖች ጋር በመሻረክ ቡናውን ባቄላ ነው እያለ ባቄላው ቀረጥ ከቡናው ቀረጥ ስለሚያንስ ወደውጭ ይልክ ነበርነ በዚህም ለመንግሥት መግባት የነበረበትን ቀረጥ አይከፍልም ነበር ይህም ለሕዝብ ፀጥታ ጥበቃ መሥሪያ ቤት ተጠቁሞ ሰውየው ይከሰስና ፍርድ ቤት ብር ሺህ ሁለት መቶ ሺህ ብር እንዲከፍል ይበይንበታል ወንጀለኛው ብሩን ገቢ እንዲያደርግ ሲደረግ መታሠሩ ድርጅቱን መዘጋት ስለሚያስከትል ይህን ተከትሎ ሊመጣ የሚችለውን የሠራተኛውን መበተንና የቡና ነጋዴዎችን የወደፊት ገበያ መጥበብ ግምት ውስጥ በማስገባት ግለሰቡ አንዳይታሠር ተደረገ እንዲህ ዓይነቱ ውሳኔ ሕዝብን እና ያደሆ ታሪክ ጸሐፊም ወሂፉ መሥሬዖ ፊም ታቃጥሬ ዕሥራ ለማጓሪይ ዖውጭ ለዳ ጋ ያርረ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሀኤ ግርግርና መዘዙ መንግሥትን ማቀራረብ እንጂ ማራራቅ አይገባም ከሚለው የወርቅነህ የአመራር ስልት የመነጨ ነበር በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱት የመንግሥት ገቢዎች ሊሰበሰቡ የቻሉት የመረጃ አሰባሰቡና አቀነባበሩ የተሠራው ጥንቁቅ ቅን ጠንካራና ታማኝ በሆኑ ሠራተኞች በመያዙ ነበር ይህም የሕዝብ አመኔታንና ግንዛቤን ከፍ ለማድረግ ረድቷል የሻለቃ ወርቅነህ የሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት ሠራተኞች ከሠለጠትት አገሮች ከእንግሊዝ ኤም አይ በብ እና ከአሥራኤል ሞሳድ በለ የፀጥታ ሠራተኞች ጋር የሚነጻጸር ችሎታና ብቃት እንዲኖራቸው ለማድረግ የተለያዩ አርጃምዎችን ወስዲል ከዚህ መካከል አንዱ የአባዲና ፖሊስ ካዴት ትምህርት ቤት በኮሌጅ ደረጃ እንዲያድግ ለማድረግ የወሰደው እርምጃ ነበር ይህንን ዕቅዱን ተግባር ላይ ለማዋል ከላይ የተጠቀሰውን ከነጋዴዎች የተገኘ ገንዘብና የአዲስ አበባ ወህኒ ቤት ከያዘው ሠፊ ቦታ በከፊል ለኮሌጁ ሕንፃ ማሠሪያ እንዲሆን የጃንሆይን ፈቃድ ጠይቆ ጃንሆይም በሐሳቡ ተስማምተው ገንዘቡና ቦታው ለታቀደው ኮሌጅ ሕንፃ ማሠሪያ እንዲውል ፈቃዳቸውን አግኝቷል የፈቃዱ መገኘት መልካም ቢሆንም ገንዘቡ ቶሎ በሥራ ላይ ሳይውል ቢቆይ ለሌላ ተግባር ሊታዘዝ ይችላል ብሎ በመሥጋት አፋጣኝ እርምጃ ወስዲል እሱም አዛን በማነጋገር እኔ ወደ አዲስ አባባ ወህኒ ቤት ሔጄ የወህኒ ቤቱን ኃላፊ የሻለቃ ብርሃኔ ወልደ የሱስን በኋላ ሌኮሎኔልን አነጋግሬ አጥሩን በሦስት ቀናት ውስጥ አንዳስፈርስ አዘዘኝ ወደ አዲስ አበባ ወህኒ ቤት ሔጂ አዛዥን አግኝቼ ራሴን ከአስተዋወቅሁ በኋላ ከሻለቃ ወርቅነህ ጋር በተነጋገሩት መሠረት አጥሩ ቶሎ እንዲነሣ ለማሳሰብ ተልኬ ስለመምጣቴ ስነግራቸው እሳቸውም «በሚለቀቀው ቦታ ላይ ያሉ ሁለት የውፃሃ ጉድጓዶች በዚያው ስለሚቀሩ በነሱ ምትክ የውዛ ጉድጓዶች ማስቆፈሪያና አጥር ማስነሻ የሚሆን ብር ሽህ ሥስት ሺህ አምስት መቶ አስቀድሞ ካልተከፈለ አጥሩን አላስነሣም አሉ ስለዚህ ወደ ሻለቃ ወርቅነህ ቢሮ ተመልሼ የተሰጠኝን መልስ ነገርኩል ይሄን የሰማው የሻለቃ ወርቅነህ በመሥሪያ ቤቱ ገንዘብ ያዥና የምስጢር ጸሐፊው በኋላ ምክትል ሚኒስትር አቶ ትኩ አዳነን አስጠርቶ የተጠየቀው ገንዘብ ወጭ ሆኖ እንዲከፈል አደረገ እኔም አጥሩን በሣልስቱ ማስፈረስ እንዲጀምሩ አሳስቤአቸው ተመለስኩ በተነጋገርነው መሠረት በሣልስቱ ጧት በአራት ሰዓት ስሔድ እቦታው ላይ አፍራሽ እሥረኞች ቢሰባሰቡም አጥሩ አልተነሣም ሁኔታው አሳዝኖኝ «ለምን እስካሁን ሥራው አልተጀመረም። በማለት አስተዳደሩ ፕሮግራም ስላልነበረው ውይይቱ በአጭር ጊዜ ተጠናቀቀ በጉብኝቱ በእርግጥም የጐጃም ጠቅላይ ግዛት አስተዳደር በጣም ኋላ ቀር መሆኑ ግልጽ ሆነ የቡድኑ አባላትም ከጐጃም ጉብኝት በኋላ በፕሮግራሙ መሠረት ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ ማታ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ የሥልጠና ዕቅዱ ያስከተለው መዘዝ የገዥዎች ሥልጠና የዝግጅት ሒደት ወደ መጠናቀቁ ደረጃ ሲደርስ በተግባራዊነቱ ላይ ችግር መከሰት ጀመረ በቅድሚያ በገዥዎች ሥልጠና የጃንሆይ ፈቃድ የተለወጠ መሆኑ ታወቀ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ክርክሩን ትቶ በአውራጃ ገዥዎች ሥልጠና ላይ ትኩረት አድርጎ ያንን ለማስፈቀድ ጥረት ጀመረ ሁኔታው በዚህ አንዳለ በሰባት ሰዓቱ የራዲዮ ፕሮግራም ጊዜ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት መልካም ፈቃዳቸው ሆኖ በሰጡት የሹመት ዝርዝር አፈንጉሥ አሸቴ ገዳ የፀጥታ መሥሪያ ቤት ምክትል ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው ተነገረ ሹመቱ በግርማዊ ጃንሆይና በወርቅነህ ሪ ጋሦሥ ፅኔሻቋ ፇ መኸል በነበረው ቀጥታ ግንኘ ነት ሌላ ሦስተኛ ኃይል እንዲኖር ተደረገ ማለት ነው መልዕክቱ ለወርቅነህ ግልጽ ነበርና በቀጥታ ለጃንሆይ ይላክ የነበረው ሁሉ ለአፈንጉሥ እሸቴ ገዳ እንዲቀርብ ሆኖ ሥራው ቀብጠለ አፈንጉሥ እሸቴ ብልህ አስተዋይና የነገር ሥልት የሚያውቁ በጣም ፈጣን አንባቢ ሰው ነበሩ ያም ሆኖ ግን ከወርቅነህ የሥራ ፍጥነት ጋር ለመጓዝ አልቻሉም ለንጉሥ በሚቀርብ ነገር ላይ ጥንቃቄውም ሥጋቱም ሁሉም ተደማምሮ ጃንሆይ የለመዱት የወርቅነህ ገበየሁ ሥራ ተቋረጠ በአዲሱ የሹመት ሥርዓት መሠረት የጀመሩት አሠራር ለአንድ ወር ያህል ከዘለቀ በጊላ ከዕለታት አንድ ቀን ጥዋት ሌኮሎኔል ወርቅነህ ቀዝቅዞ የነበረው ሞራሉ ታድሶ አዲስ መመሪያ ሰጠ ከዚያን ቀን ጀምሮ ከአፈንጉሥ ጋር የነበረው ግንኙነት ተቋርጦ አንደከዚህ ቀደሙ በቀጥታ ከንጉሥ ጋር ቀጠለ ሥራዎች በሙሉ እንደድሮው ለንጉሠ ይላካሉ የንጉሥ ውሳኔዎችም ወደታች ይወርዳሉ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ይባስ ብሎ አንድ ግቢ የነበረውን የፀጥታ መሥሪያ ቤት የክብር ዘበኛ መሐንዲሶችን አምጥቶ ከሁለት ከፍሎ አሳጠረው ሠራተኛውንም እንዲሁ ከሁለት ከፍሎ ደለደለ ስለዚህ አፈንጉሥ አሸቴ ገዳ አለቃ ሳይሆኑ አለቃ መስለው እንዲቀመጡ ተደርጎ ቀረ በኋላ እንደተወራው የአፈንጉሥ አሸቴ ገዳ ሹመት የደጃዝማች ክፍሌ ቁጣ አነ ራስ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች አንዳርጋቸውን ጨምሮ የአገረ ገዥዎችና የእንደራሴዎች ዐድማ በወርቅነህ ላይ ያስከተለው ውጤት ሆኖ ተገኘ ከጃንሆይ የቅርብ ሰዎች የተሰማው ደግሞ እነልዕልት ተና ወርቅ ጃንሆይም ጭምር ከጠቅላይ ገዢዎች ጋር ሥልጠና አንዲገቡ በገዢዎች ተጠይቋል የሚል ወሬ መናፈስ ነበር ይህም ሊሰጥ የነበረው ሥልጠና እንዲቋረጥ ምክንያት ሆነ ይህን በዚሁ ላቁምና የሌኮሎኔል ወርቅነህና የእኔን ቅርበት በአጭሩ አገልጻለሁ ስለመፈንቅለ መንግሥቱ ጥንስስ ፍንጭ ማግኘቴ የሌኮሎኔል ወርቅነህ በፀጥታ መሥሪያ ቤቱ ኃላፊነት ሥራውን ሲቀጥል በተለያዩ ጊዜያት የማሻሻያ ሐሣቦችን ለንጉሥ እያቀረበ ለማስወሰን ይተጋ እንደ ነበር ከዚህ በፊት ገልጫለሁ ይህንንኑ ተግባር ከመቀጠሉ ባሻገር በተጓዳኝ የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ በማካሔድ ለማሣካት ያሰበ መሆኑን ምልክቶች ለማየት ይቻላል እኔ ይህንን ሐሣቡን ሆነ ሌሎቹን የተረዳሁት ከእርሱ ጋር የቀረበ የሥራ ግንኙነት ለመፍጠር ዕድል በማግኘቴ ነበር ሌኮሎኔል ወርቅነህ የነበረበትን ከፍተኛ የሥራ ጫና ለማቃለል ለረጅም ጊዜ በልዩ ረዳትነት ያግዙት የነበሩት አቶ ዘመነ ካሠኝ በኋላ አምባሳደር እና አቶ ገላጋይ ዘውዴ በኋላ በአሜሪካ የኢትዮጵያ የቡና ገበያ ወኪል ነበሩ ሁለቱ ረዳቶች ለነገረ መረጃ ኢንተለጀንስ ትምህርትና ሥልጠና ከሌሎች ሠልጣኞች ጋር ወደ ዩጎዝላቪያ ሲሔዱ ከሥራ መደቤ ጋር ግንኙነት ባይኖረውም በሁለቱ ልዩ ረዳቶች መሔድ ምክንያት የተፈጠረውን የሥራ ጫና ለማቃለል ቀደም ብሎ አደርግ ከነበረው አገዛ በላይ አንዳደርግ ወደ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ቢሮ ስጠራ አየሔድኩ ዐቅሜ የቻለውን ያህል ከሥራ ሰዓት ውጭ ጠዋት ከአሥራ ሁለት ሰዓት ተኩል ጀምሮ አስከ ሦስት ሰዓት ከሰዓት በኋላ ደግሞ ከአሥራ አንድ ሰዓት እስከ ምሽቱ ሁለት አና ሦስት ሰዓት ድረስ ከዚያም ባለፈ ከሁለት በአንዱ ቢሮ በመገኘት አግዝ ነበር መተጋገዙ መልካም ቢሆንም ወደ ሥራ ጧት አንድ ሰዓት አካባቢ መግባትና ማታ በሦስት ሰዓት መውጣት ከቤተሰቤ ስለለየኝ ቅሬታዬን ለመግለጽ በአንድ ወቅት ለሁለት ቀናት ሳንገናኝ ቆየን በሦስተኛው ቀን በሥራ መውጫ ሰዓት ስወጣ ዘበኞች ሌኮሎኔል ወርቅነህ ሳያገኘኝ እንዳይሔድ ወደኔ ይምጣ ብለዋል ብለው እንዳልወጣ በሩን ዘጉብኝ ፊቴን አጥቁሬ እያጎመጎምኩ ቢሮው ስገባ በሁለት እጆቹ ራሱን ይዞ ቀና ብሎ ካዬኝ በኋላ አታፍርም። ዖሃጋር ፇረሃነ ሰሪያቃ ፇድ ዖሟመሐታው ያፍጳ ኔፊ ፇሃዕያቻው ዳይጋሃሮ ቢዖሃሙ ሃገር ጠቃሟቱ ያጎ ዕው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ ወዳገሩ ሁኔታ ሲመለስ ለዚህ ነው ገርማሜ እነዚህን ከመሬት ባገኙት ኢኮኖሚ ተጠቃሚ የሆኑ ጥቁቶች የፖለቲካ ሥልጣኑንም በመጨበጣቸው በሕዝቡ ላይ ይደርስ ለነበረው የአስተዳደር በደልና የፍትሕ መጓደል በዋናነት ተጠያቂ አድርጎ ያቀርባቸው የነበረው በሌላ በኩል በ ዓም መንግሥት ከወቀሳ ለመዳን አንድ ወጥ የሆነ የግብር አከፋፈል ሥርዓት በማውጣት ከዚያ በፊት ባለመሬት ይጠየቅ የነበረውን አንዳንድ ግዴታ በማስቆምና ከውጭ በተገኘ የማልሚያ ብድር እየተጠቀመ ባለመሬት መሬቱን እንዲያለማ በማበረታታት የእርሻ ልማት ሥራ እኀዲስፋፋ ሥራ ጀመረ ይህም ቢሆን ግን ይበልጥ የጠቀመው እነዚያኑ መሬቱን የያዙትን ጥቂት ባለሥልጣኖችና ባላባቶች ነበር የመሬት ይዞታኀ መሠረት ለማስፋት በማሰብ የአገሪቱ ባለ ውለታ ናቸው ለሚባሉ ስዎችና ለመንግሥት ሠራተኞች መሬት ሊሰጥ የሚችልበት ዐዋጅም ወጣ ይሁን አንጂ አፈፃፀሙ ለሌላው ይቅርና «አገሩን ለጠጠር ደረቱን ለጦር በመስጠት ግንባር ቀደም መሥዋትነት እየከፈለ የአገሩን ነፃነት የሕዝቡን ሰላም ለጠበቀውና ለሚጠብቀው ክፍል እንኳ አገልግሎቱን ሲጨርስ የሚያርፍበትና ሠርቶ የሚኖርበት መሬት ሊያገኝ የሚችልበት ፍትሐዊነት ያለው ተግባራዊ የመሬት ይዞታ ማሻሻያ ለመሆን አልቻለም እንግዲህ ለግብርና ሥራ እጅግ አስፈላጊ የሆነ ለም መሬት ጠንካራ የሰው ጉልበት መልካም የአየር ጠባይ የተሟላላትና «ለአፍሪካ የዳቦ ቅርጫት» ትሆናለች የተባለላት አገር ለዚህ ቅድመ ሁኔታ የሆነው የመሬት ይዞታን ሕጋዊ በሆነ መንገድ ሥርዓት የማስያዝ ቁርጠኛ እርምጃ ወስዶ በዘመናዊ ሥልት ዐቅዶና አቀናጅቶ በተፈጥሮ ሀብቶችዋ የመጠቀም እድሏን ለማቃናት አለመቻል ነው የገርማሜን ኅሊና ሰላም የነሳው በመኳንንቱ አድራጐት የተከፋው የአገሪቱ ሕዝብ ጣትን በቁቆይ ብቻ ዛቻ ከመቀሰር አልፎ ለጊዜው ባልተሰባሰበ መልኩ ቢሆንም ቅሬታውን አሥራት እና ግብር አልከፍልም በማለት ያሳይ ጀመርፁ አመቺ ሆኖ ሲያገኝ ደግሞ በመንግሥት ላይ ግልጽ ተቃውሞና አሻፈረኝ ባይነትን በልዩ ልዩ መንገድ በመግለጽ በደሉ ከሚችለው በላይ መክበዱን ማሳየት ያዘ ይህ የመሬት ይዞታና የፍርድ መጉደል ያስከተለው ችግር ከሌሎች ችግሮች ጋር ተደምሮ ገርማሜ «ሥር ነቀል ለውጥ» ያስፈልጋል የሚል ዐላማ እንዲይዝ ሳይገፋፋው አልቀረም በዚህ ሐሳቡ አድናቂዎች ባያጣም አብዛኞቹ ተሰብሳቢዎች የአስተሳሰቡ ተራማጅነት ወደ አክራሪነት እንዳያሻቅብ ሥጋት ስለገባቸው ወደ ኋላ በማለታቸው መድረኩ ወደ መበተን ደረሰ ከዚህ በኋላም ገርማሜ አንድ ጊዜ በቁርጠኝነት የተነሣ በመሆኑ ተስፋ ላይቆርጥ ሌላ መንገድ ማፈላለግ ቀጠለ በዚህ ጊዜ በሚያደርገው ጥረት የፖለቲካውን ሁኔታ ማገናዘብ እንደሚኖርበት የሚመክሩትን የወዳጆቹን አስተያየት ተቀብሎ ለዘብተኛነት ያለው የሚመስል የቤተክርስቲያን ኅብረት» የተባለ የአዲስ ማኅበር መሥራች አባል በመሆን መድረኩን ለዐላማው ሊጠቀምበት እስከመሞከር የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ደርሶ ነበር እንደሚነገረውም ይኸው ጥረቱ ተሳክቶለት ለተወሰነ ጊዜ እንቅስቃሴ ከተካሄደ በኋላ ግን ይህም መድረክ በአገር ውስጥ በተማሩና ውጭ አገር ተምረው በተመለሱ ወጣቶች መካከል በተነሳ የሐሣብ አለመጣጣም ምክንያት እንቅስቃሴው ይዳከምና ሐሳቡ ይቀጫል ገርማሜ አዘውትሮ በሚያሳየው ሁኔታና በሚያቀርበው ሐሳብ በወጣት ምሑራንና በወጣት ጦር መኮንኖች ዘንድ ለውጥ ፈላጊነቱ እየታወቀና ሥር እየሰደደ በመሔዱ በነዚህ ክፍሎች ውስጥ የእርሱን አስተሳሰብ በሚመለከት ክርክር መጧጧፍ ከመጀመር አልፎ የለውጥ ፈላጊው ጎራ መንፈስ እየተጠናከረ የመሔድ አዝማሚያ ማሳየቱን ቀጠለ ከዚህ ሌላ ወጣቱ ትግሉን ያካሂድ የነበረው የተለያዩ መድረኮችን በመጠቀም ከአነዚህም መካከል አንዱ በጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ዙሪያ ይንቀሳቀስ የነበረውን ለውጥ ፈላጊ ቡድን ነበር እነዚህ ሁሉ መቹም በንጉሠ ዘንድ ይታወቁ ስለነበር አንድ ደረጃ ላይ ሲደርስ በተለይ እነዚህ ሁለት መድረኮች የሚያካሂዱዋቸው እንቅስቃሴዎች ወደ አሥጊነት ደረጃ አየተሸጋጋሩ ናቸው የሚል ሥጋት በመፈጠሩ ለጉልታዊ ሥርዓት ሕልውና አደገኛ ናቸው ተብለው ከሚገመቱት ምሑራን መካከል በፖለቲካ አመለካከትና ማኅበራዊ መሠረቱ ሰፊ ሆኖ የሚቆጠረውን የገርማሜ እንቅስቃሴዎችን በአጭር ለመቅጨት የወላይታ አውራጃ ገዥ ተብሎ ከዋናው ከተማና ከምሑሩ ጐራ እንዲርቅ ተደረገ ገርማሜ በግዛት አገሩ በወላይታ አውራጃም ዳኝነት በማስተካከል የመንግሥትን መሬት ለድዛፃ ገበሬ እየሸነሸነ በመስጠት ትምህርት ቤት በማስፋፋት በጉቦና በምዝበራ ላይ ዘመቻ በማካፄድ ተቀባይነት በማግኘት ፈጥኖ ወደ ሕዝቡ ልብ ገባ ይህ አዲስ ሁኔታ ያስደነገጣቸው የአውራጃው የመሬት ከበርቴዎች የወጣቱን ዐላማ በገንዘብ ማስለወጥ የሚቻል መስሎአቸው ያደረጉት ሙከራ ሳይሳካ ቀረ ወጣቱን በቅን አስተሳሰብ ከተቀበለውና በበጎ ምግባሩ ከወደደው የአውራጃው ሕዝብ በመነጠልም ዐላማውን ለማክሸፍና ተሞክራል በጊዜው እንደሰማሁት የወቅቱ የሲዳሞ ጠቅላይ ገዥ የነበሩት ደጃዝማች መንገሻ ሥዩም በኋላ ልዑል ራስ በወቅቱ የአገር ግዛት ሚኒስትር ለነበሩት ለራስ መስፍን ስለሺና ለጃንሆይ በሚያቀርቡት ሪፖርት «የአገሪቱን የመሬት ይዞታ ሥርዓት አናግቶ የመንግሥትን መሬት ለሕዝብ አድሏል ብለው በመክሰስ ወደ ጅጅጋ እንዲዛወር አስደረጉት እየተባለ ይወራ ነበር እዚህ ላይ ሊጤን የሚገባው ለብዙ ዓመታት ጦም ያደረን የሚያርሰው መሬት ላልነበረው ገበሬ አከፋፍሉ ሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ የወጣቱ የተቀደሰ ተግባር በወቅቱ የሚያስከስሰና የሚያሰወቅስ ጉዳይ ሆኖ መቅረቡ ነው ይህ የነበረው ሥርዓት ከሕዝብ ፍላጉት አንጻር ምን ያህል ኋላ ቀርና ጨቋኝ እንደነበር ፍንትው አድርጎ የሚያሳይ ነው ገርማሜ ግን በጅጅጋም ቢሆን የሕዝቡን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል እንደጉቦና ምዝበራ ባሉት በተበላሹ ምግባራት ላይ በመዝመት እንደወላይታው ሁሉ የሕዝቡን ከበሬታና ፍቅር መጉናጸፍ ችሏል ይህ በዚህ እንዳለ በ ዓም ገርማሜ የራስ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ ገብረ ሕይወት ሚካኤልን የልጅ ልጅ ወሪት አያልነሽ ዘውዴን የቢትወደድ ታፈረ ተሰማን ልጅ ወሪት ከፈይ ታፈረን ደግሞ ታላቅ ወንድሙ ጄኔራል መንግሥቱ በአንድ ቀን በሕግ አገቡሱ የከፈይ ታፈረ ታናሽ እህት በላይነሽ ታፈረም በዚያው ፅለት የልዕልት ሣራ ግዛውን አጐት ልጅ ፊታውራሪ ገብረዋህድ አበራን በማግባት ሠርጋቸውን በአንድ ላይ አከበሩ ራ መደፇኝ መሪፖ ጴደሳነጭፓ ያዕውዴና ርሮማሜ ዎይ መሪታፖ ዕፌይ ታፈረና ደድኔራሳ መፇፇሥ ዎፀይ ወሪ ዕያሏፀይጃ ታፈረ ዲኋና ፊታውራሪ ፇረዎሯድ ለዕራ ገርማሜ በራሱ አቅም ማድረግ ከሚችለው በተጨማሪ በጅጅጋ የሕዝቡን የአኗኗር ሁኔታ ለማሻሻል የሚረዳ ዕቅድ አውጥቶ ለማስፈፀም ጥረት አድርጓል እንዲህ ዓይነት ዕቅድ አውጥቶ በሥራ ለመተርጎም የሚያስችል የባጀት ድጋፍ እንዲደረግለት ለመንግሥት ጥያቄ ሲያቀርብ ግን ምላሽ አያገኝም ነበር ለጥያቄው አድማጭ አለማግኝቱ ቢያበሳጨውም በራሱ ዐቅም ሊያደርግ የሚችለውን ለሕዝብ የሚጠቅም ተግባር ለማከናወን ባደረገው ጥረት ነው በአውራጃው ሕዝብ ዘንድ ተቀባይነት ለማግኝት የቻለው ገርማሜ ከላይ በተጠቀሱት አውራጃዎች ባደረጋቸው ጥረቶች ከመንግሥት በኩል ድጋፍ አለማግኘቱ ያሳደረበትን ቁጭት አንዳንድ ሰዎች ሲገልጹ ቀደም ብሎ በጃንሆይ መሪነትም ቢሆን በኢትዮጵያ የአስተዳደርና የኑሮ ዕድገትን ማሻሻል ይቻላል የሚል ዕምነቱን በአገር ግዛት ሚኒስቴር የነበረውን አስተሳሰብ እና አካሃሔድ እንዲሁም ሌሎች ድርጊቶችን ሁሉ አስተውሎ ለወጠ ይላሉ በወቅቱ የዚሁ መሥሪያ ቤት ሚኒስትር የነበሩት ሰው የሥራ አካሔድ እና አመለካከት ለእምነቱ መለወጥ ዓይነተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል ማለት ነው ይህም ከአንግዲህ መፈታተን የሚገባው የንጉሥሑን ሥልጣን ብቻ ሳይሆን ራሱን የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች «የኢትዮጵያን መንግሥት ኋላቀር ሥርዓት ነው» ወደሚል ስላሸጋገረው በአገሪቱ «ሥር ነቀል» ለውጥ መምጣት አለበት የሚለውን ዐላማ ማራመድ ጀመረ አንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ ነው በመለዮ ለባሹና በብዙ የከተማ ነዋሪ ሕዝብ ዘንድ ከፍተኛ ከበሬታና አድናቆት አትርፈው ከነበሩት ከሜጀር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ጋር የቅርብ ግንኙነት በመፍጠር በእኒሁ ጀኔራል ዙሪያ የለውጥ ፈላጊ ቡድን እንዲያቆጠቁጥ አድርጐ የነበረው የዚህ ቡድን መፈጠር ሙሉጌታ ቡሊን ከወታደሩ ጋር ምንም ዓይነት ግንኙነት በሌለው የሕዝባዊ ኑሮ ዕድገትና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር እንዲሆኑ ምክንያት ሆነ ይባላል ልክ እንዲሁ ወጣቱ ገርማሜም በሹመት ሰበብ ከወዲያ ወዲህ ሲዘዋወር ቆየ ገርማሜ ለነበረው የመንግሥት የሥርዓት ለውጥ እንቅስቃሴ አስተዋፅኦ ሲያደርግ ግን ከአንዳንድ ምሑራን ጋር የአመለካከትና ያለመጣጣም ልዩነት ነበረው በመጨረሻም ገርማሜ በግድም ቢሆን ሥር ነቀል የመንግሥት ለውጥ ለማምጣት ድጋፍ የሚሰጥ የተደራጀ ኃይል ስለማስፈለጉ ማውጠንጠን ሳይጀመር አልቀረም ከዚህ በኋላ ወገናዊነቱንና አብሮ የመዋል አዝማሚያውን ከወንድሙ ከጄኔራል መንግሥቱ ከሌኮሎኔል ወርቅነህና በነሱ አማካኝነት ካወቃቸው ታማኝ የክብር ዘበኛ መኮንኖች ጋር አደረገ። ለትግሉ ቅየሳ በመድረክነት ሊጠረጠር የማይችለውን የወንድሙን ቤት በመጠቀም ግንኙነቱን ማዳበር ቀጠለ በዚህም ወቅት ታላቅ ወንድሙ ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣን አንደመሆናቸው ለንጉሥ ፈጽሞ ታማኝ መሆን እንዳለባቸው ቢያውቅም በወንድምነታቸው በመተማመን ከእርሳቸው ጋር በሚያደርገው ጭውውት ነገሮችን የንጉሥ ፍጹም ታማኝ ከመሆን አንጻር ብቻ ሳይሆን በአገርና በሕዝብ ላይ ከሚያደርሰው ጉዳት አንጻር ጭምር መመልከት አስፈላጊ መሆኑን በልባቸው እንዲያድር ምክንያት ሳይሆን አልቀረም ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ ዛ ዓም ድ ጁ ርረጋዴረ ደኔራሷ መጋፇሥ ዎይ ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የመናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አሰተዳደር ኃላፊ ቄሰ ገበዝ ከነበሩት ከአለቃ ንዋይ ተክለ ሃይማኖት እና የደጃዝማች ገርማሜ የልጅ ልጅ ከሆኑት ከወይዘሮ አካሌ ሐሰን በ ዓም አዲስ አበባ ከተማ ገዳም ሠፈር በሚባለው ቦታ ተወለዱ መንግሥቱ ዕድሜአቸው ለትምህርት እንደደረሰ በዚሁ ሠፈር በቅዱስ ዮሐንስ ወልደ ነጎድጓድ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ትምህርት ከተከታተሉ በኋላ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ገቡ እዚሁ ትምህርት ቤት እያሉ ሆለታ በተቋቋመው ገነት የጦር መኮንኖች ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት አንዲገቡ ወጣቶች ሲመለመሉ ከሌሎች ጓደኞቻቸው ጋር ተመልምለው የጦር ትምህርት ጀምረው ትምህርቱን ለአንድ ዓመት ከተከታተሉ በኋላ በ ዓም በምክትል መቶ እልቅና ተመረቁ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከምሩቃኑ መካከል የተወሰኑት በዚህ ጦር ትምህርት ቤት አሠልጣኝ ሆነው ሲመደቡ የቀሩት መንግሥቱን ጨምሮ ወደ ማይጨው ጦር ግንባር እንዲዘምቱ ታዘዙ ምሩቃን መኮንኖቹ ገና መንገድ ጀምረው ጣርማ በር ሲደርሱ የኢትዮጵያ ጦር ተፈትቶ ያለቀው አልቆ የተረፈው በመመለስ ላይ መሆኑን ሰሙ ከዚያም በሁኔታው አዝነው አማራጭ ለመፈለግ ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ ያገኙት አማራጭ በሰሜን ሸዋ ይንቀሳቀስ ከነበረው ከደጃዝማች ኃይለ ማርያም ማሞ ያርበኞች ግንባር ሠራዊት ጋር መቀላቀል ነበር በዚያ ለአንድ ዓመት ያህል ከደጃዝማች ኃይለ ማርያም ማሞ ጋር በአርበኝነት ቆይተው ወደ ጅቡቲ ተሰደዱ ከተወሰነ የጅቡቲ ቆይታ በኋላ ወደ ሱዳን ሔዱ ከዚያም ሶባት በተቋቋመው የተሐድሶ የጦር ትምህርት ቤት ከሌሎች የጦር መኩንን ጓደኞቻቸው ጋር ሆነው የወታደራዊ ሙያ ክለሳ ተሳትፈው በእንግሊዝ መንግሥት ድጋፍ ንጉሥ ከስደት በሱዳን በኩል ወደ አገራቸው ሲመለሱ መንግሥቱም በኦሜድላ ጐጃም በኩል አብረው እየተዋጉ ወደ አገራቸው ገቡ ነዓነት እንደተመለስ የክብር ዘበኛን ሠራዊት እንደገና ለማቋቋም እንቅስቃሴ ሲደረግ በቋ ዓም መጀመሪያ መንግሥቱም በሻምበልነት ማዕረግ የሠራዊቱ የምልመላና ሥልጠና መኮንን ሆነው ሥራ ጀመሩ በሠራዊቱ ልዩ ልዩ ክፍሎች ተመድበው በፈፀሙዋቸው ተግባሮችም የመሪነት ብቃት እንዳላቸው ለማስመስከር በመከላከያ ሚኒስቴር «ኤታ ማር ሹም» ሆነው ሲዛወሩ በምትካቸው መንግሥቱ በመጀመሪያ በተጠባባቂነት ቀጥሎም በብጄኔራልነት ማዕረግ የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ በመሆን ሠራዊቱን መምራት ጀመሩ በዚህ ኃላፊነት ሳሉ ብጂጄኔራል መንግሥቱ የክብር ዘበኛ ሠራዊትን በትጥቅ በሰው ኃይል በልዩ ልዩ መገልገያ መሣሪያዎችና ተሽከርካሪዎች በበጀት በአደረጃጀትና በሥልጠና ከሌሎች አቻ ኃይሎች ሁሉ ልቆ እንዲገኝ ያላደረጉት ጥረት አልነበረም ጥረታቸውም ከንጉሥ ጋር በነበራቸው ቀረቤታ በመታገዙ ተሳክቶላቸው እንደነበር ብዙዎች ይመሰክራሉኞ ለምሳሌ ስለጀኔራል መንግሥቱ የሻለቃ አንጋጋው የሚከተለውን ይላሉ ብርጋዴር ጀኔራል መንግሥቱ እጅግ የነቃ ወታደራዊ አቋም የነበራቸው የሠልፍ ሰው በሰውነት ይዘት በአቋም በአለባበስና በቅልጥፍና ተወዳዳሪ የሌላቸው የወታደር ተምሳሌት የሆኑ መኮንን ነበሩኔ መንግሥቱ ንዋይ በክብር ዘበኛ የጁኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የቅርብ ረዳት ሆነው ሲሠሩ ከዚያም ወዲህ የክብር ዘበኛን በጥብቅም ሆነ በዋና አዛዥነት እያስተዳደሩ ሳለ ሠራዊቱን ዕለት ተዕለት በመስክ ዕ ይጅኔራጳ መፇጋሥ ዳሠራረና ጠቅጎፅጎ ኃሪ ያቀረገሃሥ ኖ። አራተኛ ስመጥር የነበሩት ሜጄር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የጦር ሠራዊቱ ኤታማኙር ሹም ሆነው ከተሾሙ በኋላ የጦር ሠራዊቱ ሕይወት እንዲሻሻል በማድረጋቸው በሠራዊቱ ዘንድ ባገኙት ተደናቂነት ቅናት ባደረባቸው አሉቧልተኞች መንግሥት ሊገለብጡ ነው እየተባለ ሲናፈስ የስለላውን መረብ ከዘረጉት አንዱና ዋነኛው ጆኔራል መንግሥቱ ነበሩ እነዚህ ነጥቦች ለምሳሌ ያህል ይቅረቡ እንጂ ጄኔራል መንግሥቱ በክብር ዘበኛ ነታቸው የሚጠበቅባቸውን ሁሉ በእውነትና በንፁሕ መንፈስ ይፈፀሙና ያስፈፀሙ ነበሩ መንግሥቱ ለጃንሆይ ጥበቃ ከሚፈፅሙት ሁሉ አጅግ የሚደነቀው ጃንሆይ በሚሔዱበት ቦታ ተከታይ ሲሆኑ ለማረፊያ የተመደበላቸውን ቤት እየተዉ አልጋቸውን ከጃንሆይ መኝታ በር ላይ መዘርጋታቸው ነበር ጃንሆይም በበኩላቸው መንግሥቱን የሚመለከቷቸው አባት ለወለደው ልጅ ከሚያደርገው የፍቅር አስተያየት ምንም ባልተለየ መልኩ ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንምጺ እንዲሁም መንግሥቱ በጃንሆይ ፊት እንደ በኩር ልጅ የሚዝናኑ እንደነበር በጊዜው ያስተዋሉ ሁሉ የሚያወሱት ነው ይህን የተመለከተ ሁሉ መንግሥቱ ንዋይ ከቤተ መንግሥቱ የትውልድ ሐረግ ይኖራቸዋል ከሚል ግምት ላይ ይደርሳል ከዚህ ሌላ ቤተ መንግሥቱ ጀኔራል መንግሥቱን የበለጠ ለማቅረብ ፈቃድ አንዳለው የሚያሳይ አንድ ዓይነት ግንዛቤ ነበር ይኸውም ከጃንሆይ የልጅ ልጅ አንደኛዋ በአንድ ወቅት ከመንግሥቱ ጋር የቅርብ መፈቃቀድ ፈጥረው በፈረስ ሽርሽር ሲወጡና ወደ መንግሥቱ መኖሪያ ቤት ሲመላለሱ መታየታቸው ነበር ይህ ሁኔታ በወቅቱ ከቤተ መንግሥት የጋብቻ ፈቃድ እንዳለ እንዲገመት አድርጎ ነበር ነገር ግን በግልጽ ባልታወቀ ምክንያት ግንኙነታቸው ተቋረጠ ያም ሆነ ይህ ጀኔራል መንግሥቱ በመጨረሻ ያገቡት የቢትወደድ ታፈረ ተሰማን ልጅ ወሪት ከፈይ ታፈረን ነበር ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ከሕጋዊ ባለቤታቸው ሁለት ልጆች ያፈሩ ሲሆን ከጋብቻ በፊት ሁለት ልጆች እንደነበራቸው ይታወቃል ጀኔራል መንግሥቱ ትዳር የመመሥረታቸው ሁኔታ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የነበራቸውን መቆርቆር አልቀነሰውም እንዲያውም ለሥርዓቱ በነበራቸው ቅርበት ሳቢያ የአስተዳደርና የሕግ በደል ስለደረሰባቸው ወገኖች ለንጉሠ የሚያቀርቡዋቸው ሪፖርቶችና አስተያየቶች አንዳችም ፋይዳ ሳያገኙ መቅረታቸው ውስጥ ውስጡን አየበላቸው የፍርድ መታጣቱ ለሕዝብ የነበራቸውን መቆርቆር ፍቅር ይበልጥ አጠናክሮታል በአንጻሩ ጃንሆይ ለመንግሥቱ የነበራቸው አመለካከት ግን እየጠነከረ ሔደ እንጂ ቀንሶ አልታየም ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ጄኔራል መንግሥቱ ወደላ ላይ የቅሬታ ምልክት ያሳዩ እንደ ነበር አንዳንድ ምልክቶች ታይተዋል መንግሥቱ በመኖሪያ ቤታቸው በየአሥራ አምስት ቀን ቅዳሜ ምሽት ከወጣቶች ጋር የራት ግብዣና የዘፈን ምሽት ስለሚያደርጉ በዚህ ጊዜ የሚዘወተረው ዘፈን በፃ አለቃ ካሣ ተሰማ የሚዘፈነው «እንዲያው ጉምጉም» የሚለው እና በጥላሁን ገሠሠ የሚዜመው አልቻልኩም የሚሉት ነበሩነቆ የኮሎኔል አንጋጋው ለምሳሌ ጂኔራል መንግሥቱ ለጃንሆይ ሕይወትም ሆነ መንግሥት እጅግ ከውድ አቋም ጋር ስመዝነው መንግሥቱ ምን ዓይነት ችግር ተፈጠረባቸው የሚል ሐሳብ ይመላለስብኝ ነበር ይላሉ እንደሳቸው አገላለጽ በመጀመሪያ ደረጃ የጄኔራል መንግሥቱ አቋም መለወጥ ጉልህ ማስረጃ የሆነው ከመንግሥት ሥልጣን ከተገለሉት ከጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስና ከብላታ ደጃዝማች ታከለ ወልደ ሐዋርያት ጋር የአስተሳሰብ ወገናዊነትን ማሳየታቸው ነበር ቀጥሎም በጃንሆይ ዙሪያ ስለሚገኙት የካቢኔ አባላት ለምሳሌ እንደ እነ ክቡር አቶ መኮንን ሀብተ ወልድና ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የመሳሰሉት ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ ማድረጋቸው ነው በዚህም ሰዎቹ የክብር ዘበኛን እንደሚጨቁኑ ያነሱ ነበር የሚለውን የኮሎኔል አንጋውን አነጋጋገር ልብ ይሏል። እኔ የምመለስ አይመስለኝም» የሚል ሥጋት የተሞላበት የኑዛዜ ቃል ነበር ልዑል አልጋ ወራሽ ምልክት ወደ ተሰጡበት አቅጣጫ ሲወጡ የጠበቃቸው ገርማሜ ይነዳው የነበረ አንድ መኪና ነበር ስለዚህ ከዚሁ መኪና ውስጥ ገብተው እንዲቆዩ ተደረገ እንደልፅልት ሶፊያ ልዑል አልጋ ወራሽ በዚህ ሁኔታ ተይዘው ከግርማሜ መኪና ውስጥ እንደገቡ አባ ሐና ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ለመሔድ ፈለጉ ነገር ግን ከሌላ አንድ መኪና ውስጥ ገብተው እንዲቆዩ ተደረጉ በዚያ ምሽት ከልዑላን ቤተስብ መካከል ልዕልት ተናኘ ወርቅና ልዕልት ሣራ ግዛው በእቴጌ ቪላ የነበሩ ሲሆን ልዑል ሣህለ ሥላሴ ደግሞ በአቴጌ ቪላ ግብር ተነሥቶ ፊልም መታየት ሲጀምር መኳንንቱ አየተጠሩ ከመያዛቸው ጥቂት ደቂቃዎች ቀደም ብሎ ግርማዊት እቴጌን ተሰናብተው ወደ ቤታቸዉ ስለሔዱ መፈንቅለ መንግሥቱ ተጀምሮ እስከሚያልቅ የቆዩት ከቤታቸው ነበር በዚያ ምሽት የልዑል መኮንን ልጆች ልዑል ወሰን ስገድ ልዑል ሚካኤል ልዑል ዳዊትና ልዑል በዕደማርያም በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ዱክ ቤት አሁን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሕግ ፋኩልቲ የሆነው ሕን ውስጥ ነበሩ እንዲሁም ልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ አበበና ልጆቻቸው ልዑል ዘርዓ ያዕቆብ አስፋ ወሰን ልፅልት ማርያም ስና አስፋ ወሰንና ልዕልት ስን አስፋ ወሰን አልጋ ወራሽ ግቢ ይገኙ ነበር እነዚህ ልዑላን አለመያዛቸውም በጠቅላይ መምሪያው ለነበሩት መኮንኖች መወያያ ነበር በዚያ ምሽት በእቴጌ ቪላ መፈንቅለ መንግሥቱ ተጀምሮ ልዑል አልጋ ወራሽና ሌሎች በቁጥጥር ስር የዋሉ ባለሥልጣኖች ከላይ በታየው ሁኔታ ተይዘው በመኪና ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ተወሰዱ ይህን አስመልክቶና ቀጥሎ ስለተከናወነው እንቅስቃሴ የተሻለ መረጃ ካለበትና ጄኔራል መንግሥቱ ከተናገሩት እጠቅሳለሁ በእቴጌ ቪላ የተያዙትን መኳንንት ጠቅላይ መምሪያ ላይ አውጥቼ ጠባቂ ካደረኩ በኋላ ሌኮሎኔል ወርቅነህን በስልክ ለመጥራት ወደ ምድር ቤት በምወርድበት ጊዜ በመስኮት የጄኔራል መኮንን ደነቀ መኪና ወደ ላይ ሲወጣ አየሁ በአፈ ንገሥ እሸቴ ገዳ መኪና ተከተልኩትፁ ጄኔራል መኮንን ይሀ» ያነሃሩኝ ሰሪሰታ ሖኗዖ ናቻው ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ ከመኪና ሳይወርድ ደረስኩበትና ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ለመሔድ ተከተለኝ አልኩትፁ ሲደርስ ወደ ፎቅ ወስጀ እዚያው ተውኩት ይሉና ከምሽቱ ሰዓት ገደማ ሲሆን ደግሞ ሌኮሎኔል ወርቅነህን ስልክ ደውለው መጥራታቸውንና ሌኮሎኔል ወርቅነህ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ እንደደረሰ በሳቸው በኩል የተደረገውን የእንቅስቃሴ ጅምር መግለጫ ከሰማ በኃኋላ ኛ ሜጄር ጄኔራል መርዕድ የጦር ኃይሎች ኤታማፐር ሹም ኛ ሜጀር ጄኔራል ከበደ ገብሬ የምድር ጦር አዛዥ ኛ ኮሎኔል አሰፋ አየነ የአየር ኃይል ምክትል አዛዥ የታሉ» ብሎ እንደጠየቀ ይዘረዝራሉ ጄኔራል መንግሥቱም «ወርቂ። እነዚህ ሰዎች ተይዘው ካልመጡ ይህ እንቅስቃሴ ውጤት አይኖረውም ብሎ እጆቹን አጣጥፎ ቁጭ አለ ሌኮሎኔል ወርቅነህን ቅሬታ ላይ የጣለው ሐሳብ በአካባቢው ለነበሩ መኮንኖች የፅለቱና የማግሥቱ የመነጋገሪያ አርእስት ነበር ጄኔራል መንግሥቱ ግን ይህን ቅሬታውን ትቶ የሚቀጥለውን ተግባር በማድረግ ድርሻውን እንዲወጣ ስለጠየቁት ሌኮሎኔል ወርቅነህ በእንዲህ ያለ ሁኔታና ቦታ አጀማመሩ ላይ ባየው ጉድለት ቢያዝንም ዳር ሆኖ ማየት «ቅቤ ተቀብቶ ዝንብ አይንካኝ» አንደ ማለት ስለሆነበት የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ የሚጐለብትበትን ሥራ ማካሔድ ጀመረ የሕዝብ ፀጥታ ጥበቃ መምሪያ የቴክኒክ ክፍል ኃላፊ የነበረው የመቶ አለቃ በኋላ ብርጋዴር ጄኔራል ተድላ ደስታ ስለሁኔታው የነገረኝም የጉድለቱን አሳሳቢነት አጉልቶ የሚያመለክት ነበር ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ተጠርቼ ሔድኩ ከምሽቱ ሰዓት ገደማ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ከአንድ የክብር ዘበኛ የሻምበል ጋር አገናኘኝ ደኔራጂ መጋፇሥ ኃፍርድ ቤጭ ዕሰውምፖ ቃሷ ጀሯኔራሰ መያፇፇሥታ ወረፇነሮ ያጋምይመፉዮ ፅያር ወረፍ ወረቕሀሀ ሐቃው ጴይመወሩም ፎ ቋንቃ ፇታማ ዎዎደራ ዳጋደዕጋረች ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ከዚያ አራዳ ፒያሳነና ራስ ሆቴል አጠገብ ያለውን የስልክ ማዞሪያ እንዲሁም ነፋስ ስልክ የሚገኘውን የሬድዮ መገናኛ አገልግሎት እንዲቋረጥ እንድናደርግ ትእዛዝ ተሰጠን በትእዛዙም መሠረት ሁለት ሰዓት በፈጀ ጊዜ የስልክና የሬዲዮ አገልግሎት በሙሉ የተቋረጠ መሆኑን ትእዛዝ ለሰጠን ለኮሎኔል ወርቅነህ እኩለ ሌሊት ሲሆን ሪፖርት አደረግን ኮሎኔል ቃለ ክርስቶስ ዐባይም ከዚህ ቀጥሉ ባንክን ጠቅላይ ግምጃ ቤትን አቡነ ጴጥሮስ ሐውልት አካባቢ የሚገኘውን ሬዲዮ ጣቢያውንና የቴሌ አገልግሎት መስጫ ተቋማቱን ወታደሮችን አሠማርተው እንዲያስጠብቁ ጄኔራል መንግሥቱ ከለሊቱ ሰዓት ትአዛዝ ሰጥተው ትፅዛዙ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንደሆነ ገልጸዋል እንግዲህ ከዚህ ጋር በተያያዘ ሌኮሎኔል ወርቅነህ የስልክ ማዞሪያዎችንና የሬዲዮ መገናኛ ተቋሞችን አገልግሎት ማቋረጥ ተገቢ እንደነበረ ሁሉ የሜጀር ጄኔራል መርዕድ መምጣትም አማራጭ የሌለው ወሳኝ ጉዳይ መሆኑን ጄኔራል መንግሥቱን መወትወቱን በመቀጠሉ ጄኔራል መንግሥቱ ቅር እያላቸውና እየከበዳቸው «እሺ» አሉ ስለዚህ ከሌሊቱ ሰዓት ተኩል ሲሆን ሻለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮ ጥቂት ወታደሮች ይዞ ሔዶ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ይዚቸው እንዲመጣ በጄኔራል መንግሥቱ ትእዛዝ ተሰጠው ሻለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮም ከታዘዘበት ቦታ ሲደርስ ሜጄር ጀኔራል መርዕድ ከቤታቸው ወጥተው ሔደው ስለነበር ሳያገኛቸው መቅረቱን ለጄኔራል መንግሥቱ ሪፖርት አደረገ ሌኮሎኔል ወርቅነህም ይሄን እንደሰማ «እኔ ወይም የሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ ወይም ሌላ መኮንን ከሻ ያላነሱ ጠንካራ ወታደሮችን ይዞ በመሔድ አንደኛ ክፍለ ጦርን ተጠግቶ ካደረ በኋላ ወገግ ሲል አጥቅቶ ጄኔራሎቹን ይዞ ይምጣ» የሚል ሐሳብ እንደገና ለጄኔራል መንግሥቱ አቀረበላቸውሱ ጀኔራል መንግሥቱ አሁንም «አይሆንም ወርቄ። በል በየጦር ሠፈሩ ያሉትንና በሌላም ቦታ የሚገኙትን የሠራዊቱ አባሎች መድፈኛ ግቢ በፍጥነት እንዲሰበሰቡ የመሣሪያ ግምጃ ቤቶች ሁሉ ክፍት ሆነው ሠራዊቱ እንደአመጣጡ እንዲታጠቅና ትእዛዝ እንዲጠባበቅ አድርገህ ቶሎ እንድትመለስ ብለው አዘዙኝ ይህንኑ እንዲያስፈፅሙም መኮንኖች በየአቅጣጫው ላኩ መኮንኖቹም ሻለቃ አበበ ገብረየስ የሻምበል አሰፋ አርአያ መቶ አለቃ በቀለ መንገሻና ጠቅላይ መምሪያ ከነበሩ የተጨመሩ አንድ ሦስት መኮንኖች ነበሩሜ አንግዲህ በዚህ መልኩ የመሣሪያ ግምጃ ቤቶች ሁሉ መድፈኛ ግቢ ውስጥ ስለሚገኙ መከፈታቸውንና ሠራዊቱም መታጠቅ ላይ መሆኑን ራሳቸው ሔደው ማረጋገጣቸውንና ኛ ሻለቃ ሠፈር ደርሰው በመመለስ ሁኔታውን ለጄኔራል መንግሥቱ ማስረዳታቸውን በማስታወሻቸው ገልጸዋል ታኅሣሥ ቀን ማታ እንደ ጠቅላይ ግምጃ ቤት ባንክ ቴሌ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ሬዲዮ ጣቢያ አየር ማረፊያ ውሀ ማጠራቀሚያ ኮተቤ እና በየኤምባሲዎች በር አጠገብ በመሳሰሉ በአንዳንድ ቁልፍ ቦታዎች አንዳንድ አንቂ ቃፊሮች የተጠናከረ ጓድ አንዳንድ መሪ መኮንን ተመድቦላቸው ሲጠብቁ አድረው ነበር በማግሥቱ ደግሞ ጠዋት የሕዝብ መገልገያና መተላለፊያ ቦታዎች በሲቪል ፖሊስ እንዲጠበቁ ለኮሎኔል ጋሻው ከበደ ትእዛዝ ተሰጥቶ ፊት ለፊት ለሕዝብ ይታዩ የነበሩ ወታደሮች ከሕዝብ አይታ ዘወር እንዲሉ ተደረገ ሻለቃ ተፈራ ማክሰኞ ማታ እስከ ሐሙስ ፄ ሰዓት ድረስ ጄኔራል መንግሥቱ ከአጠገባቸው እንዳይለዩ አዘዋቸው ስለነበር አብዛኛውን ጊዜ አዚያው ጠቅላይ መምሪያ በተከናወኑ ሥራዎች ውስጥ እንዳልተለዩ ይታወቃል በመሆኑም ጀኔራል መንግሥቱን በመተባበርና በዙሪያቸው የነበሩት ሰዎች ያደረጉትን በቅርብ ለመከታተል ችለዋል ዝርዝሩንም እንዲህ ይገልጻሉ ማክሰኞ ማታ ሰዎች የተፈጠረውን ሁኔታ ለማወቅ ጀኔራል መንግሥቱን ሲቀርቧቸው ያሳዩት የነበረው ሁኔታ ሰው ሁሉ እንቅስቃሴውን ተረድቶ እንደመጣ ዓይነት ነገር ሲሆን ጄኔራሉም አቀባበላቸው እንኳን ደህና መጣችሁ ዓይነት ነበር ስለዚህ ምስጢሩን ለማወቅ የጓጓ ሁሉ በቅጡ የተረዳ መሆኑን ለመናገር ይቸገር ነበር አብዛኛ ው ድርጊቶችን ጎን ለጎን በሹክሹክታ ከመጠያየቅና የራስን ግምት ከመውሰድ ያለፈ ነገር ማድረግ አልቻለም ሌሎች ደግሞ የመንግሥት ግልበጣ ነው ብለው ሁፄታውን የተቀበሉና ለመተባበር የተሰለፉ ይመስሉ ነበር ጄኔራል ጽጌ ዲቡ ከትእዛዝ መስጫው ቢሮ ራቅ ባለ ክፍል ውስጥ ከወርቅነህ ጠበቅ ባለ ሁኔታ ይጠበቁ ነበር ፖሊስን ለማንቀሳቀስና ልዩ ልዩ ቃ ሃፇፈራ ወጳደ ፖጋባሌጴ ማን ይፃናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ሥራ ለማስፈጸም በሚያስፈልግበት ጊዜ ጄኔራል መንግሥቱ ሔደው የፖሊስ አዛዥች ይመጣሉና ይህን ትእዛዝ ስጥልን ብለው ከነገሯቸው በኋላ የተባሉት መኮንኖች ተጠርተው ሲመጡ ጄኔራል ጽጌ ትአዛዝ መንገራቸውን ከሚያረጋግጥ ሰው ጋር የተጠሩት ሰዎች ቀርበው መመሪያ ይቀበላሉ ጄኔራል ጽጌ ከእንደዚህ ያለ ጉዳይ ሌላ ያሳዩት ተሳትፎ አልነበረም ጀኔራል ጽጌ የጀኔራል መንግሥቱ ወዳጅ እንደነበሩ ይታወቃል በጄኔራሉ ላይ የነበረው ጥበቃ የውጊያ ትእዛዝ እስከተሰጠበት እስከ ሐሙስ ድረስ ቀጥሎ ነበር ሌሎችም ለምሳሌ ሻለቃ ዮሐንስ ምስክር ለብዙ ጊዜ ለጀኔራል መንግሥቱ የቅርብ ረዳት ሆኖ ይሠራ እንደነበር ሲታወቅ በንቅናቄው የመጀመሪያ ሦስት ቀናት እኔ እንደተገነዘብኩት በቅርብ ከመገኘት በቀር በጄኔራል መንግሥቱ በተሰጠ ትእዛዝ ወይም እራሱ ፈጥሮ የመሥራት ተሳትፎ አላሳየም የሻምበል አሥራት ደፈረሱ ደግሞ ከጄኔራል መንግሥቱና ከገርማሜ ጋር የቅርብ ግንኙነትና ዝምድና ያለው ቢሆንም በሥራ ጠባዩ በክብር ዘበኛ ራዲዩ ጣቢያ ምክንያት ከሠራው ሌላ ያደረገው ነገር የለም እስከመጨረሻውም አብሮ አልቁየም በአጠቃላይ ማክሰኞ ማታ በጄኔራል መንግሥቱ ዙሪያ የነበሩ ሰዎች ባንድ ጊዜ የተሰበሰቡ አልነበሩም እኔ በደረስኩ ጊዜ የነበሩና በደቂቃና በሰዓታት ልዩነቶች ከታዩት ውስጥ ጥቂቶችን ብንጠቅስ እነአቶ ገርማሜ ወንዳአፍራሽ ገርማሜ ንዋይ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ገበየሁ ጄኔራል ጽጌ ዲቡ ዐምዴ ወንድአፍራሽ የሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ የሻምበል አሥራት ደፈረሱ አቶ ለማ ፍሬው የሻለቃ ያሬድ ቢተው የሻምበል ባዬ ጥላሁን የሻምበል መሰለ መኩሪያና ሌሎችም በእማኝነት ባለሥልጣኖችን በመጠበቅ ላይ የነበሩ መኮንኖችና ባለሌላ ማዕረጎች ማስታወስ ይቻላል በጥቂት ደቂቃዎችና በሰዓታት ልዩነት ደግሞ እነ የሻለቃ ቃለ ክርስቶስ ዐባይና የሻለቃ ዮሐንስ ምስክር ዘግይተው ከተማ ይፍሩና ማሞ ታደስ ረፋድ ላይ አቶ ዳዊት ዕቁ እግዚ ከሕዝብ ፀጥታ እነ የሻምበል ከበደ ተሰማ የሻምበል ጸጋዬ ደፈርሻ የሻምበል ተስፋዬ አትመውና አቶ መስፍን ወልደ ሚካኤል በሌኮሎኔል ወርቅነህ እየታዘዙ ይንቀሳቀሱ ነበር ጄኔራል መንግሥቱ ከማክሰኞ ማታ ጀምሮ መሣሪያ ታጥቀው ቀንና ሌሊት ሰዓት ነቅተው ሰው ሲያነጋግሩና ትእዛዝ ሲሰጡ ይታዩ ነበር ገርማሜም እንደ አጃቢና ዘብ ሆኖ ካርባይን አንግቶ የጄኔራል መንግሥቱን እንቅስቃሴ ከኋላና ከፊት እየተከተለ በትኩረት ግራ ቀኝ እየተመለካከተ በጥበቃ ሥራ እስከ መጨረሻው ጊዜ ድረስ ሲንቀሳቀስ ይታይ ነበርፈ እንግዲህ የማክሰኞ ለሊት ከላይ እንደተገለጸው የሚፈለጉ ባለሥልጣኖችን በመያዝ ተባባሪዎችን በማሰባሰብ ቁልፍ ቦታዎችን እያስጠበቁ የሚቀጥለውን ሥራ ለመሥራት በማቀድና ሠራዊቱን እያሰባሰቡ በማስታጠቅ ታደረ ኔ ማታ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ የጦር ሠራዊት የተቃርኖ ዝግጅት ሜጄር ጄኔራል መርዕድ መንገሻና ሜጄር ጀኔራል ከበደ ገብሬ በአንደኛ ክፍለ ጦር በኋላ አራተኛ ሣማን ያርዳ የቀበረ ማን ይናገር የነበረ እንደሚባለው ሁሉ ጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹሙና የምድር ጦር አዛዢ በወቅቱ እንቅስቃሴውን እንዴት እንዳወቁትና እንደደረሱበት ምን እንዳሰቡና በዕለቱ ምን እንዳደረጉ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ክሽፈት በዝርዝር የሰጡትን ቃለ ምልልስ መመልከት ለግንዛቤ ስለሜረዳ አንደሚከተለው አቅርቤዋለሁ ይህ ሁከት መፈጠሩን የሰማሁት ከተኛሁ በኋላ ደረ ድኔራሐ መረሪዕድ መጋጃ ከምሽቱ ሰዓት ተኩል ነው ያጦሮ ኃይራሥቻ ሌታ ሟዳቋረሮ ም ይኸውም ወደ ክቡር ራስ አበበ ቤት ስልክ ደወልኩ ወይዘሮ ቆንጂትን የራስ አበበ ባለቤት በኋላ እመቤት ሆይ አገኘኋቸው «ራስ አበበ ግቢ ይፈለጋሉና እንዲመጡ ተብለው በክቡር ራስ አንዳርጋቸው ተጠርተው ሄደዋል ነገር ግን ራስ አንዳርጋቸው እየደወሉ እስከሁን አልደረሱም ይሉኛል ከቤት ከወጡ ጀምሮ ያለው ጊዜ ሲታሰብ እንኳንስ አዚያ ሌላም ቦታ ለመድረስ ያስችላል» አሉኝ እኔም ምን የተፈጠረ ነገር አለ። » በማለት ጠየቁኝ «ጸረ የለም የሚል መልስ ስላስከተልኩ «እነ መንግሥቱ አልጋ ወራሽንም ራስ አበበንም ራስ አንዳርጋቸውንም አቶ መኮንን ሀብተ ሃኒኔ ዕማፉ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ ወልድንም የጦር ሠራዊት ስላመፀ በጉዳዩ አንመካከርበት እያሉ ወስደው አስረዋቸዋልና ልታደርግ የምትችለው ነገር እንዳለ መሞከር ነው አሉኝ ይህን የልዕልትነታቸውን ቃል እንደሰማሁ በጦር ሠራዊት በኩል አንዳች ነገር እንደሌለ ዐውቅ ነበርና የክብር ዘበኞች ዐምፀው ዐድማ እንዳደረጉ ገመትኩ ከዚህ በኋላ መሣሪያዬን አንሥቼ ባለቤቴንና ልጆቼን ይዝ ወደ ዘመድ ቤት ሔድኩና ቤተሰቦቹን ከዚያ ተውኩ ወዲያውም ለሁለተኛ ጊዜ ባደረግሁት የስልክ ጥሪ ጄኔራል ከበደን አገኘሁትና ልብሱን ለብሶ እንዲቆየኝ አደረግሁ ከዚያም ፈጥሼቼ ሔድኩ ጄኔራል ከበደ ቤት እንደደረስኩ ልብሱን ለብሶ ቆይቶኝ ነበርና ከእርሱ ቤት ሆጄ ጆዴኔራል ኢሣይያስን ለማስነሣት ብሞክር ስልኩን ቆርጠውት ኖሮ ለመገናኘት ሳልችል ቀረሁ ከዚህ በኋላ ከጄኔራል ከበደ ጋር ሆነን በቀጥታ ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ሔድን ወደዚያ ስንሔድ አግረ መንገዳችንን የመድፈኛን ክፍል አነቃን መድፈኞች ታጥቀው እንዲጠባበቁም ትእዛዝ ሰጠን ከዚያም ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ገባን ገብተንም የአዛን ስልክ ቀቁርጠውት ኖሮ ግንኙነት ለማድረግ የማይቻል ሆኖ አገኘነው የሆነ ሆኖ የጀኔራል ያዕቆብና የሌሎች ስታፎች ስልክ ገና አልተቆረጠም ነበርና በዚህ ባልተቆረጠው ስልክ ደውዬ ጄኔራል ኢሣይያስን አገኘሁና ጠርቼው በአጭር ጊዜ ውስጥ ፈጥኖ ስለመጣ አዚያው እንዳለን በመጀመሪያ ጀኔራል ዋቅጅራ ሰርዳን ቀጥሎ ጄኔራል ወልደ ሥላሴ በረካን ቀሰቀስን በዚህ መካከል ግን ስልኩን በመከታተል እየቆረጡት ሔዱ እኛ ለሕዝባዊ አገልግሎት የማይውል የራሳችን የውስጥ ስልክ ነበረንና በዚህ መሣሪያ አማካኝነት ትእዛዛችንን ለጦሩ ለማስተላለፍ ችለናል መኮንኖቻችንም ከያሉበት እንዲቀሰቀሱና በየጦር ክፍላቸው ተገኝተው ስፍራ እንዲይዙ ትእዛዝ የሰጠነውም በዚሁ መሣሪያ አማካይነት ነው ከፍ ሲል እንደተመለከተው ሜጄር ጄኔራል መርዕድ መንገሻና ሜጄር ጄኔራል ከበደ ገብሬ በበኩላቸው መፈንቅለ መንግሥት በክብር ዘበኛ ጦር መጀመሩን በማወቅ ጦር ሠራዊት በሚገኝባቸው በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በክፍለ ጦሩ የሬዲዮ ቴሌፎን መገናኛ በመጠቀም መፈንቅለ መንግሥቱን ለማክሸፍ ትእዛዝ ሲያስተላልፉ ቆቁዩ በሌላ በኩል ደግሞ የንጉሣዊ ቤተሰቦችና የዘውዳዊው አገዛዝ ደጋፊዎች ዘውዳዊውን አገዛዝ ከውድቀት ለማዳን የበኩላቸውን ዘዴ ለመሻት በልዑል አልጋ ወራሽ ግቢ ስብሰባ አካሔዱ የስብሰባው ተሳታፊዎችም ልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ አበበ ልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣ ባላምባራስ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል ፊታውራሪ ወርቅነህ ወልደ አማኑኤል ካፒቴን ኃይሉ ተክለ ማርያምና በጅሮንድ አባትኩን ወርቅነህ ነበሩ ልዕልት መድፈሪያሽ ወርቅ አበበ እንዲህ ሲሉ ስብሰባውን ከፈቱ «ክብር ዘበኞች ልዑል ጌታዬን ምን እንዳደረጓቸው ወዴትም እንደወሰዲቸው አይታወቅም ወታደሩ አድሞ ከሆነ የባላገር ጦር ማዘጋጀት ያስፈልጋል» ብለው እንደተናገሩ ውይይቱ ቀጥሉ በዚሁ ውሳኔ እንደተደመደመ ደጃዝማች ከበደ ተሰማ መድረሳቸውን ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ ልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣ «እርስዎ ሀ ዕማታሖ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ወደ ደብረ ብርሃን እንዲሔዱ መክረናል» በማለት ስብሰባው ሲካሔድ ላልነበሩት የወቅቱ ብሔራዊ ጦር ኤታ ማር ሹም ለደጃዝማች ከበደ ማስታወቃቸውን ከዚያም ደጃዝማች ከበደ ተሰማ በሃሳቡ ተስማምተው ከሌሊቱ ሰዓት ገደማ ከግቢው ወጥተው መሔዳቸውን እንረዳለን ከዚህ በኋላ ጦር ሠራዊትና ክብር ዘበኛ አንዱ በሌላው ላይ እያደባ በበነጋታው ለሚደረገው ፍጥጫ መዘጋጀቱን ቀጠሰ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙክራ ላይ የክብር ዘበኛ ቀጣይ ዝግጅት ረቡዕ ታኅሣሥ ደጃዝማች ከበደ ተሰማ ኋላ ለፍርድ ቤት በሰጡት ቃል በልዑል አልጋ ወራሽ ግቢ ተሰብስቦ በነበረው በዘውድ ጠባቂዎች ስብሰባ የተወሰነውን በልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣ ተገልጾላቸው በሐሳቡ ተስማምተው ከሌሊቱ ሰዓት ገደማ ከወጡ በኋላ ከቆዩበት ቆይተው መንገዳቸውን ያቀኑት ወደ ደብረ ብርዛን ሳይሆን ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ነበር ማክሰኞ ለረቡዕ አጥቢያ ከጠዋቱ ሰዓት ሲሆንም ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ደርሰው ጄኔራል መንግሥቱን አገኙ ጄኔራል መንግሥቱም በመገረም እንዴት በዚህ ሰዓት እዚህ መጡ። እኛ ተገናኝተን ከተነጋገርን ደም መፋሰስ ላይደርስ ይችላል» አሏቸው ደጃዝማች ከበደም «ግርማዊት አቴጌ በድንጋጤ አደጋ ላይ እንዳይወድቁ ጥንቃቄ እንዲደረግላቸው የልዑል አልጋወራሽ ቤተሰቦችም ሥጋት ላይ ስለሆኑ የጤንነታቸው ሁኔታ እንዲገለጽላቸው» በማለት አሳሰቡ ጄኔራል መንግሥቱም ስለግርማዊት የሚያሳስብ ነገር እንደሌለ ከአባ ሐና ጋርም በጉዳዩ መነጋገራቸውን ሐኪምም እንዳይለያቸው ማድረጋቸውን የአልጋ ወራሽን ደህንነትም ካፒቴን ኃይሉ መጥተው ካዩዋቸው በኋላ ተመልሰው ለልዕልት ባለቤታቸው ሁኔታውን እንዲገልጹላቸው ማድረግ የሚቻል መሆኑን በረጋ መንፈስ ደያሃማቻ ለፅዐደ ታማ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ አስረዲቸው ነገሩ የከነከናቸው ደጃዝማች ከበደ በፊት ሰምቼ የነበረው ጦር ሠራዊትም ክብር ዘበኛም ሁለታችሁም ዐምፃችኋል» የሚል ወሬ ነበር አሁን ግን ያመፀው ጦር ሠራዊት ብቻ መሆኑን ነገርከኝ ለማንኛውም መገናኛ ስጠኝና ብሔራዊ ጦርን ለማዘጋጀት መንገዴን ልቀጥል» አሉ በዚህ ጊዜ ጄኔራል መንግሥቱ ኮስተር ብለው «መጀመሪያ እነጄኔራል መርዕድ ዘንድ ሔደው እኛ እንድንገናኝ ቢያደርጉ ይመረጣል» አሏቸውና ደጃዝማች ከበደ መንገዳቸውን ወደዚያው አቀትኑ በዚህ መሐል ማክሰኞ በክብር ዘበኛ መኮንኖች ሠፈር ከሜጄር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ መኖሪያ ቤት አጠገብ የሚኖር አቶ ወሰንየለህ ብጡል የተባለ የትምህርት ሚኒስቴር ባልደረባ ጓደኛዬ «አህትህ ደክማለችና ቶሎ ድረስ» ተብሎ ወደ ጐንደር ለመሔድ ይዘጋጅ ስለነበር ከሌሎች ጓደኞቹ ጋር ሆነን እርሱ ጋር አምሽተን ነበር በመጨረሻም ጉዞው በነጋታው ስለነበር ከነበርነው ሦስት ጓደኞቹ አቶ ዳኘው ወልደ ሥላሴ በኋላ አምባሳደር አቶ ታደስ ዘለቀ በወቅቱ የሺመልስ ሀብቴ ትምህርት ቤት ዳይሬክተር እና እኔ የዚህ ታሪክ ጸሐፊ መካከል ረቡዕ ጠዋት በ ሰዓት ከአቶ ወሰን የለህ ቤት ቀድሞ የደረሰ አውሮፕላን ማረፊያ ያድርሰው ተባብለን ከጄኔራል ሙሉጌታ መኖርያ ቤት አጠገብ ከነበረው ከአቶ ወሰን የለህ ቤት ተነስተን ወጣን ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ገደማ ራስ ደስታ ሆስፒታል ጀርባ ወደነበረው ቤቱ ስመለስ በክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያና በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት አካባቢ ያየሁት አዲስ ነገር አልነበረም ማክሰኞ በተነጋገርነው መሠረት ረቡዕ ከጠዋቱ ሰዓት ከጉለሌ በአፍንጮ በር አድርጌ የሌኮሎኔል ወርቅነህ ልዩ ኤታ ማጆር ቢሮ ከሚገኝበትና ገነተ ልዑል ቤተመንግሥት ግቢ ለጃንሆይና ለከፍተኛ ባለሥልጣኖቹ መግለጫ እሰጥበትና ለሌኮሎኔል ወርቅነህ የሥራ እገዛ ለማድረግ ቀደም ብሎ ጠዋትም ሆነ ማታ እወጣ እገባበት የነበረው የቤተ መንግሥት መግቢያ በቀድሞው ጽሕፈት ሚኒስቴር አሁን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አምስተኛ በር የሚባለው በር ስደርስ አንድ ታንክ ቆሞ አየሁ እርሱን በችኮላ አልፌ ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ወደ አንበሶች ቤትና ወደምኒሊክ ሆስፒታል ከሚወስደው መስቀለኛ መንገድ ስደርስ ሌላ ታንክ ቆሞ አየሁ ከዚያም የመአለቃ ሙላቱ ነጋሽ በኋላ ሜጀር ጀኔራል ከታንኩ ወርዶ አስቁሞ መታወቂያዬን ስለጠየቀኝ ከኪሴ አውጥቼ ሰጠሁት ከዚያ ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ወስዶ ፎቅ መውጫ ደረጃው ላይ አድረሶኝ ተመለሰ ለዚሀ ቂይ ያደያሃማቻ ዕፀወደ ሞመጭና ጥማ ልሰ ይቷሷዳሳ ዕደድኔራቋ መፇፇሥ ፓ ታመናጋታቻው ፊም ያዖመፈፊጋቃፅ መሃፇሥፖ ቀሷቃሴ መኖሩ ፇደም ቋፅው ያው ደህረር ጎው ቀረ ያጎሦውም ያደመው ጦረሪ ሥራፎፉ ቋቻ ጎው መገባታና መፈሞኃ ነው ኋጂ ሙታ ቀጎፇኔው መጥሳታቻቃን ጾም። እሱ እኔን ከጉዳት ለማዳን ሒድ የሚል ምልክት ሲሰጠኝ እኔ አርሱን እንዲያ ባለ ሁኔታ ትቶ መሔድን ኅሊናዬ የማይቀበለው ስለሆነ በተቻለ ከሱ ብዙ ሳልርቅ ቆየሁ እምነቴ በጥንስሱም አብሮ መነሳት ወይም አብሮ መውደቅ ነበርና ከዚያም ታኅሣሥ ዘ ቀን በዘብ ሥራ ውሎ ጃንሜዳ ያደረው እና በማግሥቱ ታኅህሣሥ ቀን ለሥራ የገባው የክብር ዘበኛ ጦር ጃንሜዳ እንዲሰበሰብ ከጄኔራል መንግሥቱ ትእዛዝ ተሰጠ በተላለፈው ትእዛዝ መሠረት ሠራዊቱ ሲሰባሰብም በክብር ዘበኛ ውስጥ የሚገኙ መኮንኖች ወታደሮችና ሲቪል ሠራተኞች ሁሉ መሣሪያ እንዲይዙ የውጊያ ልብሳቸውን እንዲለብሱ ታዘዙፁ ሠራዊቱ በጃንሜዳ እንዲሰበሰብ የተደረገበትን ምክንያት ለማወቅ በጉጉት መጠየቁ አልቀረም ነበር የተሰጠው መልስም ጦር ሠራዊት በጃንሆይ መንግሥት ላይ በማመፁ የክብር ዘበኛ ይህን ዐመፅ ለማክሽፍ ለግዳጅ ለማዘጋጀት ነው ከሚል ከሹክሹክታ በቀር ስለ ትክክለኛው ሁኔታ በግልጽ የተነገረ ነገር አልነበረም የክብር ዘበኛ ሠራዊትና ሲቪል ሠራተኞች በሙሉ ጠዋት ወደ ሥራ ከትተው ገቡ ከማለዳው ሁለት ሰዓት ሲሆን የክፍለ ጦሩ የመምሪያ መኮንኖች የብርጌድ አዛዥች የመድፈኛ ሻለቃ የታንከኛና ፈረሰኛ የመሐንዲስ የመገናኛ የትራንስፖርት የሕክምና ሙዚቀኛ የተተኪ ሻለቃና ሌሎችም የጦር አዛዥች ሁሉ በክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር ተሰብስበው የጦር ሠራዊት ስላመፀ ቀድመን ማጥቃት አለብን በማለት ጄኔራል መንግሥቱ ዝርዝር ውስጥ ሳይገቡ በጥቅሉ ገለጽጹ ቀጥሎም ቀደም ብሎ በተነደፈው ዕቅድ መሠረት የአሰላለፍ ዝግጅት ተደርጎ የቀንና የሌሊት መሰብሰቢያና መከላከያ ቦታ አንዲይኩዙ አዘዙ በመሆኑም ፅኛ ብርጌድ በአፍንጮ በር በኩል የውስጥ ለውስጡን መንገድ ይዞ ቀን ጥበቃ እንዲያደርግና ማታ በቃፊሮች መረጃና ቅኝት እያደረገ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን አካባቢና ዙሪያ መከላከያ ቦታ ይዞ ሲታዘዝ ለመወርወር እንዲዘጋጅ ኛ ብርጌድ ቅድስት ሥላሴ ሺህ ሰማኒያና አዋሬ መታጠፊያ መንገድ ድረስ ያለውን መከላከያ ቦታ ማታ እንዲይዝና ቀን በሩሲያ መንገድ እስከ ምኒልክ ሆስፒታል ባለው መሥመር ቦታ ይዞ ቃፊር እያወጣ ቅኝት እንዲያደርግ ኛ ታንከኛ ስኳድሮን በጳኛና ኛ ብርጌድ መሐል ኪሎ ፊት በር መንገድና የቸርቸል ጎዳናን እየተዘዋወረ ቅኝት እንዲያደርግ መድፈኛ ሻለቃ በመድፈኛ ግቢና በአካባቢው መከላከያ ቦታ አንዲይዝ ቁልፍ ቦታ ጥበቃ ላይ ያሉት ክፍሎች ጥበቃውን እንደቀጠሉ ሌሎች ረዳት ክፍሉች በየሰፈራቸው ትእዛዝ እንዲጠባበቁ በጠቅላላው ቦታ ቦታቸውን ይዘው አካባቢያቸውን አየቃኙ ለተጨማሪ ግዳጅ እንዲዘጋጁ ትአዛዝ በግምባር ተሰጠና መመሪያውን መፈፀም ጀመሩ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠጮ ግርግርና መዘዙ ከዚህ በኋላ ጄኔራል መንግሥቱና ጀኔራል ጽጌ ዲቡ ተገናኝተው በተጀመረው የለውጥ ሁኔታ ሳቢያ የአዲስ አበባ ከተማ ፀጥታ እንዳይታወክ ሀብት እንዳይዘረፍ በትራፊክ በኩልም ጉዳትና ችግር እንዳይፈጠር የገንዘብ ተቋሞችንም ለመጠበቅ ስለሚቻልበት የሥምሪት ምክክር አደረጉ ለዚህ ጉዳይም የአዲስ አበባ ከተማ የፖሊስ አዛዥ የነበሩት ሌኮሎኔል ጋሻው ከበደ በኋላ ብጁኔራል ተጠሩ በመሆኑም ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎች በፖሊስ እንዲጠበቁ እንዲመደብላቸው ሲደረግ ጠቅላይ ገዥዎችም በያሉበት በተመሳሳይ ሁኔታ እንዲያስጠብቁ ጀኔራል መንግሥቱ የፈረሙበት የቴሌግራም መልእክት ተላለፈ ጀኔራል መንግሥቱ ወንድማቸውን ገርማሜን እና ራስ እምሩን ጨምረው ልዑል አልጋወራሽ ወዳሉበት ክፍል ገብተው አልጋወራሹን አጅበው በማውጣት የተዘጋጀውን የዐዋጅ ጽሑፍ ክብር ዘበኛ ሬዲዮ ጣቢያ ክፍል ገብተው አልጋ ወራሽ እያነበቡ ድምፃቸው በቴፕ ከተቀረጸ በኋላ ታጅበው በሔዱበት ሁኔታ ወደነበሩበት ክፍል እንዲመለሱ አደረጉ ልዑል አልጋወራሽ ድምፃቸው በቴፕ ከተቀረጸ በኋላ ሌኮሎኔል ወርቅነህ አና ገርማሜ የድምፅ ማጉያ የያዙ በርካታ ጅፖች በአዲስ አበባ ከተማ ዋና ዋና መንገዶች በመዘዋወር ከቀኑ በፄ ሰዓት ዐዋጅ የሚነገር መሆኑን ሲገልጹ እንዲያረፍዱ ትእዛዝ ሰጥተው በዚያው መሠረት ተለፈፈነ ጀኔራል መንግሥቱ ከጠዋቱ ሰዓት ተኩል ሲሆን በቴፕ የተቀዳው የልዑል አልጋወራሽ የዐዋጅ ቃል በኢትዮጵያ ሬዲዮ ለሕዝብ አእንዲተላለፍ ለጋዜጣና ለፕሮፖጋንዳ መሥሪያ ቤት በኋላ ማስታወቂያ ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር ለአቶ አምደ ሚካኤል ደሳለኝ የስቱዲዮ ሠራተኞችን እንዲያዙ በሻምበል አሥራት ደፈረሱ በኩል መልእክት አስተላለፉ አቶ አምደ ሚካኤል ይህ ዐዋጅ የመንግሥት ለውጥን የሚገልጽ ክሆነ ይህንን ኃላፊነት እንዴት ውሰድ ይሉኛል። ብለን የራሳችንን ምቾትና ድሎት እያበጀን በጊዜው መታረም ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ የሚገባውን በቸልታ ብንተው እራሱ ሁለተኛ ችግር ይሆናል በቅንነት የጀመርነው ነገር ስለሆነ ሁላችንንም ያገባናል ጥያቄያችሁን እቀበላለሁ አስሉ ጳጳሳቱ «ቤተክርስትያን በሯን ስለዘጋች ድሆች መጠጊያ አጥተው አውሬ ይበላቸዋል» ብለው ጄኔራል መንግሥቱ በተናገሩት ቃል ቅር ተሰኙ ይህ የቅሬታ መንፈስ በሁሉም ልቦና ቢሰነቀርም ቅሬታቸውን ዋጥ አድርገው ክከእናንተ ዘንድ ሰዎች እንዲሰናዱ» ብለው ሐሳብ አቀረቡፈ ጄኔራል መንግሥቱም የሚሰናዱት ሰዎች ምን የሚያደርጉ እንደሆኑ ጳጳሳቱን ሲጠይቁ ጳጳሳቱም «በጦር ሠራዊቱና በእናንተ መካከል እርቅ እንዲወርድ ፓትርያርኩ ግቢ ሔደው ደም እንዳይፋሰስ እርቁን የሚደራደሩ ናቸው» አሏቸው አሳቸውም በበኩላቸው እንኳንስ የሰው ደም የአንሰሳ ደም ቢፈስ አልወድም ጥሩ ነው» አሉ በነጋታው ሐሙስ በ ሰዓት ከአቡነ ባስልዮስ መኖሪያ ግቢ እነዚሁ በክብር ዘበኛ በኩል የሚመረጡትን ሰዎች ጄኔራል ኢሣይያስ መጥተው ይወስዷቸዋል ብለው ጳጳሳቱ ተሰናብተው ሔዱ ጄኔራል መንግሥቱ ወዲያው ሌኮሎኔል ወርቅነህን ጠርተው በክብር ዘበኛ በኩል እርቁን የሚደራድሩ እነማን ቢሆኑ እንደሚሻል ሲነጋገሩ ሌኮሎኔል ወርቅነህ እኛ እንመርጣለን አለ ይሑን እንጂ ጄኔራል መንግሥቱ ከክፍሉ ከመውጣታቸው በፊት ሌኮሎኔል ወርቅነህ እርቁ ይሳካል ተብሎ ተስፋ የማያስጥሉ በርካታ መረጃዎች መኖራቸውን ቁርጥ ባለ ቃል ገለጸላቸው ምክንያቱም እፄ የዚህ ታሪክ ጸሐፊም አዚያው ሁኝ እንዳየሁት ሜጀር ጄኔራል መርዕድ ጦር ሠራዊቱ ከየጠቅላይ ግዛቱ ወደ አዲስ አበባ በፍጥነት እንዲመጣ ጠዋት ያስተላለፏቸውን የሬዲዮ መልእክቶች ከራሱ መሥሪያ ቤት የመቶ አለቃ ተድላ በኋላ ጄኔራል አና ከጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ ዓለም አቀፍ የሬድዩ መገናኛ መቆጣጠሪያ ጣቢያ የተጠለፈውን መልእክት ደግሞ የመቶ አለቃ ታምሩ የማነ ብርፃን አምጥተው ሰጥተውት ተመልክቶታል ስለዚህ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ከዘውድ ጠባቂው ወገን ምን እንደታቀደና ምን እየተዘጋጀ አንደሆነ በተጨባጭ ማስረጃ እየታወቀ እያለ በዚህ ወገን ትኩረት ተሰጥቶ መከናወን ያለበት የሽምግልናው ድርድር እንዳልሆነ ለጄኔራል መንግሥቱ አጠናክሮ አስረዳቸው ምን አልባት መግባባት ላይ ተደርሶ የማይፈለገውን ደም መፋሰስ ለማስቀረት በመፈለግ እንጂ ጄኔራሉም የሁኔታውን አሳሳቢነት ሳይረዱት ቀርተው አልነበረም ሆኖም አናመጣቸዋለን በማለት ይነጋገሩ ከነበሩበት ክፍል ወጥተው ሔዱ በመቀጠልም ሲዘጋጅ ያረፈደውና በልዑል አልጋ ወራሽ ድምፅ የተቀረፀው ዐዋጅ ቀስቃሽ በሆነ ወታደራዊ ማርሽ ታጅቦ ከቀኑ ፄ ሰዓት ሲሆን ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሬዲዮ ይተላለፍ ጀመረ በመጀመሪያ ሙዚቃ ጣልቃ እየገባ ይደመጥና በመደጋገም ይህ ዛሬ የማሰማችሁ ድምፅ የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ የልዑል መርዕድ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠጮ ግርግርና መዘዙ አዝማች አስፋወሰን ድምፅ ነው ዐዋጅ። እውነት ከሆነ አማካይ ቦታ ወይም ከእርሶ ቤት ቢሆን ይመረጣል አልኳቸው ይሉናል ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ ደጃዝማች ከበደ ተሰማም ከጄኔራል መርዕድ ጋር ከመፈንቅለ መንግሥቱ ሞካሪዎች ጋር የጦር ሠራዊቱ ኃላፊዎች እንዲነጋገሩ ለማግባባት ያደረጉትን ጥረት እንዲህ ይገልጻሉ እኛ በመገናኘታችን ምንም የምናተርፈው ነገር ስለሌለ እኔም ሆንኩ ጆጁኔራል ከበደ አንሔድም» አለኝ አኔም የለም በጉዳዩ አስቡበት «አናንተ የክብር ዘበኛ ዐምፆአል ስትሉ እነሱ የጦር ሠራዊት ዐምፆአል ሲሉ ባለመግባባት ምክንያት ነገሩ ከርሮ ደም መፋሰስ እንዳይደርስ ለማድረግና ሰላም ማውረድ ይቻል እንደሆነ በሁለታችሁ መካከል እንደመሸጋገሪያ ድልድይ ለመሆን ለመሞከር ነው ስለዚህ ምን አለ ግንኙነት አድርጋችሁ ያልተግባባችሁበት ነገር ታርሞ አዲስ አበባንም ከጥፋት የብዙውንም ሰው ደም ከመፍሰስ እንዲተርፍ ብታደርጉ» አልኩት እሱም አርስዎ የሚሉት ጥሩ ነው ነገር ግን ጉዳዩ በድንገት የተከሰተ አይመስለኝም እንዲያው በጥንቃቄ ታቅዶና ታልሞ በፕሮግራም የተሠራ ነገር መሆኑን መንፈሴ ስለተገነዘበው የምስማማበት አይደለም ይህንን የደጃዝማች ከበደ ንግግር ጄኔራል መርዕድም እንደሚከተለው ያስረግጣሉ እኔ እንድሔድና ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር እንድነጋገር ጄኔራል ከበደ ገብሬም አብርኝ የንግግሩ ተካፋይ መሆን ይፈቅድ እንደሆነ ምክር አካፍለው ነበር ነገር ግን ይህ ነገር ሊሆን አይችልም ጄኔራል መንግሥቱ ወደዚህ መጥቶ ከኔ ጋር ለመነጋገር ይፈቅድ እንደሆነ እዚሁ መጥቶ ያለ ሥጋት ተነጋግሮ ሊሔድ ይችላል በበኩሌ ይዝ ላስቀረው አልፈልግም እኔ ግን ወደዚያ ለመሔድ አልፈቅድም በማለት እንደገና ቁርጥ ሐሳቤን ለደጃዝማች አስረዳኋቸው በዚህ ጊዜ አብረው የነበሩ መኮንኖች ባይሆን አንድ ሰው ቢሔድ ስለተባለ በጀኔራል ኢሣይያስ ላይ እንፍረድበትና ይሒድ በዚያውም በወታደሩ በኩል ያለውን አይቶ እንዲመጣ ብለን ተስማምተን ላክነውሉ ደጃዝማች ከበደ ግራ ቀኙን አቀራርቦ ለማስማማት ምን ዘዴ መጠቀም እንዳለባቸው ለ ሰዓት ያህል ጊዜ ወስደው አስበውበትና በዚያም በዚህም አቅጣጫ ምን ሁኔታ እንዳለ መዝነው ለመሸምገል ከሞክሩ በኋላ ከተቃራኒው ወገን ጄኔራል ኢሣይያስ አብረው በመሔድ እንዲያነጋግሩ ሐሳብ ሲቀርብ ጄኔራል ኢሣይያስም ተገናኝቶ መነጋገሩ ደም መፋሰስን የሚያስቀር ከሆነ እኔ ሔጄ አጠይቃለሁ ብለው ስለተስማሙ ሁለቱ ተያይዘው ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ አመሩ ጄኔራል ኢሣይያስ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ደርሰው ከጀኔራል መንግሥቱና ከልዑል አልጋ ወራሽ ጋር ተገናኝተው ሐሳብ ለሐሳብ ከተለዋወጡ በኋላ ልዑል አልጋ ወራሽ ጄኔራል መርዕድንና ጄኔራል ከበደ ገብሬን አግኝተው ማነጋገር እንደሚፈልጉ ሳዳፅዕ መጋ ታንዕ ያያ ፇፇ ያጀቻ ኣም ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ የመንፈስ አባቶችም በሽምግልና ሥራ መግባት እንዳለባቸው ገልጸው ጀኔራል ኢሣይያስን መልሰው ወደ እነጄነራል መርዕድ ላኳቸው ጄኔራል ኢሣይያስ ክቡር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ሔደው ጀኔራል መንግሥቱን አነጋግረው ሲመለሱ እነሜጄር ጄኔራል መርዕድ ጄኔራል ኢሣይያስን ሲቀበሉ በነበረው ንግግር ጀኔራል መርዕድ ተገናኝቶ በግንባር መነጋገሩን እንደሚደግፉት በመግለጽ በቅድሚያ አቡነ ባስልዮስን እንዲያገኙ ከዚያም ቀጥለው ወደ ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ዘንድ ቢሔዱ እንደሚሻልና ለሸሽምግልናው ዝግጁ መሆናቸውን ለልዑል አልጋ ወራሽ እንዲገልጹ መንገዱን ሁሉ አየጠረጉ አመላከቷቸው ጄኔራል ኢሣይያስም ይህን ካዳመጡ በኋላ ወዲያው ወደአቡነ ባስልዮስ ሔደው በሽምግልናው ሥራ ምን ማድረግ እንደሚሻል ጠየቋቸው ፓትሪያርኩም ለሽምግልና ጀኔራል መንግሥቱ ዘንድ አብረው መሔድ እንደሚፈልጉ መልስ ሰጡ ጄኔራል ኢሣይያስም እርስዎ አሁን አያስፈልጉም አምስት የሽምግልና ነገር የሚያውቁ ጳጳሳትን ይስጡኝ ብለው ስለጠየቁ ለሽምግልና የሚሔዱ ጳጳሳት ተመረጡ ክጳጳሳቱ መካከል የበአታ ገዳም መምህር የዝቋላ ገዳም መምህር የደብረ ሊባኖስ ጸባቴና ሌሎች ሁለት ጳጳሳት የሚገኙበትን የሸምጋይ አባቶች ቡድን ይዘው ወደ ክብር ዘበኛ ሔዱ በዚህ መኸል ልዑል አልጋ ወራሽ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ገቡ ደጃዝማች ከበደም ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ሒደው እዚያ እንደደረሱ መኳንንቱ ወዲያ ወዲህ ሲሉ ስለነበር መጀመሪያ ልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣ እንደምን መጡ። ይፄጌም በሥፍራው የነበሩት ሁሉም ደጃዝማች ከበደን በትዝብትና በመገረም ዓዩዋቸው ደጃዝማች ከበደ የመጡበትን ጉዳይ ከሜጀር ጀኔራል መርዕድ ጋር ቢነጋገሩበትም ጄኔራል መርዕድ ከረፋዱ ጀምሮ በየአቅጣጫው በሬዲዮ ጥሪ የተደረገለት የጦር ሠራዊት ከሐረር ከነጌሌ ቦረና ከድሬዳዋ ከደብረ ብርሃንና ከሌሎችም ሥፍራዎች በባቡርና በአየር ኃይል አውሮፕላን መዝ መጀመሩን ሲያረጋግጡ ነበር የቆዩት ከዚሁም ጋር የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች የወጠኑት የለውጥ እንቅስቃሴ በተቻለ መጠን ያለ ምንም ደም መፋሰስ እንዲጠናቀቅ ከፍ ያለ ፍላጐትና ምኞት ያላቸው መሆኑን ከላይ ከታች በሚመላለሱት ሽማግሌዎች የመረጃ ምንጭነት ተረድተዋል የጦር ሠራዊት በክብር ዘበኞች ላይ አድሮበት ከኖረው ቅናት የመነጨ ቆየት ያለ ቅራኒ መኖሩም እንዲህ ላለው አጋጣሚ አስተዋፅኦ ሊያደርግ እንደሚችል ተገንዝበዋል ሌላው ቀርቶ ክብር ዘበኛ የሕዝቡን ልብ በሙዚቃ በመብላት ተወዳጅነት ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ አለው እኛን ግን የሚያስታውሰን የለም በሚል ስሜት ጦር ሠራዊቱ ይቀናና ክፋት ያስብ ስለነበር በምንም ጉዳይ መጣጣም አልነበረም በጦር ሠራዊትና በክብር ዘበኛ መካከል ቅራኔ የተፈጠረው ንጉሥ ሁለቱን የሠራዊት ክፍል አኩል ባለማየታቸው ነው ለክብር ዘበኛ ከደመወዝ ሌላ የስንዴ ድርጎ ራሽን ይሰጠው ነበር የክብር ዘበኛ ከመጀመሪያው ጀምሮ የሚለብሰው ረጅም ቦላሌ ሱሪ ሲሆን የጦር ሠራዊት ደግሞ ቁምጣ ነው ክብር ዘበኛ የሚጫማው ሽፍን ጫማ ሲሆን ጦር ሠራዊት ደግሞ የካርቱም ጫማ የሚባል ግማሹ ክፍት የሆነ ነበር ጦር ሠራዊት ከደሞዙ በተጨማሪ የሚሰጥ ሌላ ዳረጐት አልነበረውም ይህን የመሳሰለው ማበላለጥ በጦር ሠራዊቱ ላይ ቅናት ፈጥሮ ቆይቶ ነበር ይህን በክብር ዘበኛና በጦር ሠራዊት መካከል የነበረ ልዩነት እነሜጀር ጄኔራል መርዕድ ሊጠቀሙበት እንደሚችሉ ተረድተዋል ወደ አየር ኃይል ጉዳይ ስመለስ ሁኔታው በአየር ኃይሉ በኩል እየጠራ በሔደበት ወቅት አልጋ ወራሽ የአባታቸው መንግሥት ፈርሶ አሳቸው የተተኩበት ዐዋጅ በኢትዮጵያ ሬዲዮ ተነግሮ ክብር ዘበኛ በመንግሥት ላይ ማመፁ ግልጽ ሆኗል ኮሎኔል አስፋ አየነ ፓይለቶችን ሰብስበው ይህንኑ ዜና ካሰሙ በኋላ ዐመፁን ለማቆም ከጦር ሠራዊቱ ጋር መተባበርና በኤታማፐር ሹሙ መሪነት ተሳታፊ መሆን አለብን ይህንንም ስናደርግ ለጊዜው ያመፃውን የክብር ዘበኛ ጦርን እልቂት ላናበዛ ጦርነቱን ለማቆም መሆን አለበት በጦርነቱ የሚያልቁት ወንድሞቻችን መሆናቸውን መዘንጋት የለብንም ብለው ቀሰቀሱ ለዚህ አባባላቸውም አንድ የሰጡት ምሳሌ ከተዋጊ ፓይለቶቹ አንዱ መቶ አለቃ ደብሩ ድምበሩ ከላይ ተኩሶ መሬት ላይ ሊገድል የሚችለው ታላቅ ወንድሙን የክብር ዘበኛ ሻለቃ ክፍሌ ድምበሩን ነው ብለው የጦሩን መንፈስ ሰበሰቡ በዚህ ጊዜ ሜጀር ጀኔራል መርዕድ መንገሻ በተደጋጋሚ በሬዲዮ ጥሪ ኮሎኔል አሰፋን አዲስ አበባ ናና ስለማንኛውም ተመካክረን የዐመፁን ማክሸፊያ ሥልት ካወጣን በኋላ ትመለሳለህ ይሏቸው ነበር ኮሎኔሉም እሺ እአመጣለሁ መጀመሪያ እዚህ ያለውን ሥራ ላጠናቅቅ የሚል መልስ ይሰጡ ነበር ሜጄር ጀኔራል መርዕድም እየደጋገሙ አዲስ አበባ ና እያሉ መወትወታቸውን አላቆሙም ስለዚህ «የአዲስ አበባ መግቢያ በር በክብር ዘበኞች ስለተዘጋ ማለፍ አንችልምና እዚሁ ቆይቼ የሚሰጠኝን ትእዛዝ ልፈጽም» በማለት ኮሎኔል አሰፋ እግራቸውን ይጎትቱ ነበር የአየር ኃይሉ መገናኛ ኃላፊ ሻለቃ ጠለለ የጄኔራል መርዕድ ተደጋጋሚ ጥያቄ ኮሎኔል አሰፋን የመጠርጠር ነገር እንዳለው በአከባቢው ለነበርነው መኮንኖች ግልጥ ነበር ሲል ሁኔታውን ያስረዳል ደጀዝማች አሉላ በቀለና ልጅ ዳንኤል አበበ በኋላ ደጃዝማች በአየር ኃይሉ ግቢ ሆነው የኮሎኔል አሰፋን አቋም ይከታተሉ ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የኮሎኔል አሰፋን ከመከላከያ ሚኒስቴር ጋር ተባብሮ የመንግሥት ለውጡን ማክሸፍ የሚቃወሙ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ጥቂት ወጣት መኮንኖችና ባለሌላ ማዕረጎች ነበሩ ይህንንም ኮሎኔል አሰፋ ስላወቁ አስፈላጊውን ጥንቃቄ አድርገው ነበር በመጨረሻ ከጀኔራል መርዕድ ወደ አዲስ አበባ ና የሚለው ጥያቄ ስለበዛባቸውና እምቢ ብዬ አዚህ መቅረቱ ያስጠረጥረኛል ብለው በመሥጋት በመኪና ወደ አዲስ አበባ ለመሄድ ወሰኑ የሳቸውን ማርቸዲስ አንድ ሌላ መኮንንና መቶ አለቃ ተስፋዬ ለገሠ አርሳቸውን ከኩሹፌራቸው ጋር አስቀምጠው ፊት ፊት እንዲሔዱ አድርገው አሳቸው በርቀት በሻለቃ ጋዲሳ ጉማ መኪና ሻለቃ ጋዲሳ እየነዱ መንገድ ጀመሩ ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ዘይት በሚወስደው መንገድ ላይ ያገኙትን የሕዝብ ማመላለሻ መኪና ሁሉ እያስቆሙ ስለ መንገዱ በተለይ ስለ አዲስ አበባ መግቢያ ሲጠይቁ የታጠቁ የክብር ዘበኛ ወታደሮች ሁሉንም የመግቢያ በር ዘግተው ይዘውታል ይሏቸው ነበር በመጨረሻ ቃሊቲን እንዳለፉም አንድ መኪና አስቁመው ሲጠየቁ የአድአ ወረዳ ገዥ የነበሩትን ልጅ ኃይለ ማርያም መንገሻን አገጂጆቸውና ስሁኔታው ጠየቋቸው እሳቸውም «እንዲያው እጃችሁን ለመስጠት ወይም ከአነሱ ጋር ለመቀላቀል ካልሆነ በስተቀር ከንፋስ ስልክ ማለፍ አትችሉም» አሏቸው በዚህ ጊዜ ኮሎኔል አሰፋ «አንዲህ እየተባልኩ ሔጄ እጄን አልሰጥም ከአገረ ገዢዬም አልለይም አዙር እንመለስ ብለው ልጅ ኃይለ ማርያምንም በመያዝ መመለስ እንደደመሩ በመንገድ ላይ ሬድዮ መገናኛ የያዙ ክብር ዘበኛ ወታደሮችን ያገኙና በመገናኛቸው ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር እንዲያገናጂቿቸው ጠይቀው አገናጂቸው ኮሎኔል አሰፋ ከጀኔራል መንግሥቱ ጋር ሲነጋገሩ የሰሟቸው ኃይለ ማርያም ምታ ም። ሲሉ ኮሎኔሉ ደግሞ «ቆይ መንጌ» ሲሉ ይሰማ ነበር ኮሎኔል አሰፋ ከአነሱ መለየታቸውን ጄኔራል መንግሥቱ በማወቃቸው ስልኩን በጆሯቸው ላይ እንደዘጉባቸውም በመጸሐፉ ተጠቅሷል ከዚህ በኋላ ኮሎኔል አሰፋ የአዲስ አበባን መግቢያ ችግር ለጄኔራል መርዕድ ነገሯቸው የዚህን ጊዜ «እንግዲያውስ በአውሮፕላን ና አሏቸው ኮሎኔል አሰፋም «እሺ» ብለው አውሮፕላን ውስጥ እንደገቡ ጄኔራል ሊንድ ሐልን ጠርተው «ካልተመለስኩ ቤተሰቤን አደራ» እንዳሏቸው የሻምበል ጠለለ ያስታውሳል ኮሎኔል አሰፋ ከጄኔራል መርዕድ ጋር በተነጋገሩት መሠረት በአውሮፕላን ወደ አዲስ አበባ ለመሔድ አውሮፕላን ሜዳው ጫፍ ሆነው ለመነሣት ሲዘጋጁ ጄኔራል መርዕድ በሬዲዮ «የአዲስ አበባው አውሮፕላን ማረፊያ ባሁኑ ጊዜ በክብር ዘበኛ ጦር ስለተያዘ መምጣትህ ቀርቶ እዚያው ሆነህ የምንሰጥህን ትእዛዝና መመሪያ ተከተል» በማለት ስላዘዚቸው እዚያው አየር ኃይል ግቢ ሆነው ቀጣይ ሥራቸውን ሲያከናውኑ ዋሉ መረጃቹው ይሳጠኝ ዳም ጋሰሐም ዕፅመያናኛ ነጋራሪጋ ኃቃውምፖ ዳዚያዖያው ፆሶታኔሰ ኃዕፉ ያነያሩያ መጴና ውያ ፅር ኃይሰማርያም መጋፇሻ ምታ ለምኖ ደረኃ መዕ ጽ ያቋራ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙክራ ላይ ማምሻውን ደግሞ በኮሎኔል አሰፋ ብቸኛ አነሣሽነት የአየር ኃይሉን የመገናኛ ሬዲዮ በመጠቀም የአዲስ አበባ የማስታወቂያ ሚኒስቴር ሬዲዮ ጣቢያ በማስመሰል የዐመፅ አፍራሽ ፕሮፓጋንዳ ሲያሰራጩ አመሹ ስለዚህ ረቡዕ ዕለት የግራ ቀኙ ወገኖች የታያቸውን ሁሉ ሲያከናውኑ ውለውና አምሽተው በነጋታው መከናወን ስላለበት ሥራ እያውጠነጠኑ ነጋ ምዕራፍ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ኮተቤ ላይ የታገደው ጦር ሐሙስ ታኅሣሥ ቀን የረቡፅ ለሊት እንዳይነጋ የለምና ለሁለቱም ወንን ነጋ ከዚያ እነ ሜጄር ጄኔራል መርዕድ ከደብረ ብርፃን እንዲመጣ ያዘዙት ጦር ታኅሣሥ ቀን ጠዋት ከ ሰዓት ቀደም ብሎ ኩተቤ በር መድረሱ ተሰማ በዚያ አቅጣጫ ጦር ወደ አዲስ አበባ እንደሚመጣ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ቀደም ብለው የያዙት ግምት ስለነበር በሩን ይዞ ሁኔታውን የሚከታተል አንድ የሻምበል ጦር ተመድቦ ነበር ይኸው ምድብ ሻምበል ጦር የደብረ ብርፃኑ ጦር ማልዶ መምጣቱን ለክብር ዘበኛ ኛ ብርጌድ ጥብቅ አዛዥ ለሻለቃ ተፈራ በላይ አደረሰ ሻለቃ ተፈራም ለቃፒው ሻምበል የበኩላቸውን መመሪያ ከሰጡ በኋላ ስለመጣው ጦር ጄኔራል መንግሥቱን አሳውቀው የውሳኔ ትእዛዝ ለመቀበል ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ይመጣሉ የዚህ ታሪክ ጸሐፊ ባለሁበት አዚያ ደርሰው ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር የሚከተለውን ተነጋገሩ ከደብረ ብርፃን ጦር ይንቀሳቀሳል የሚል ጥርጣሬ ቀድሞውኑ ስለነበረን ረቡዕ ፅለት አንድ ቃፒ ሻምበል ልኬ ይኸው አጣሪ ሻምበል ሐሙስ ጧት በ ሰዓት ከደብረ ብርሃን ጦር መምጣቱን መልእክት አስተላለፈልኝ እኔም ባለበት ቦታ እንዲያቆመው ትእዛዝ ሰጠሁ ግንባር ቀደም ሆኖ የመጣው አንድ ሻምበል ጦር ታግዶ ቆሟል በቀላሉ ትጥቅ ማስፈታት እንችላለን ዋናውንም ጦር እንዲሁ ሲሉ ለጄኔራል መንግሥቱ ሪፖርት አቀረቡ ጄኔራል መንግሥቱም በጭራሽ። መሪዎች የተወሰዱት እነዚህን የመሳሰሉ ተከታታይ የለውጥ መግለጫ ዐዋጆችና የተማሪዎች የድጋፍ ሰልፍ የዘውድ ጠባቂውን ወገን በጣም እያሳሰበው መጣ የሜጄር ጄኔራል መርዕድና የሜጄር ጄኔራል ከበደ ተሸረዋል መባልና በተለይም የወታደር ደመወዝ መጨመር ከመፈንቅለ መንግሥቱ በተቃራኒ የተያዘውን ዐላማ ያከሽፋል ብሎ በመሥጋት የአጸፋ ፕሮፓጋንዳ የያዙ በራሪ ወረቀቶችን በፍጥነት የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ በአዲስ አበባ ከተማ መበተን የጭንቀቱ ነጸብራቅ ሆነ ይህንንም ያቀላጠፈላቸው የአየር ኃይል ምክትል አዛኙ ኮሎኔል አሰፋ አየነ ረቡዕ ታኅሣሥ ቀን ዓም ከጄኔራል መርዕድ ጋር በሬዲዮ ቴሌፎን ተገናኝተው የአየር ኃይሉ ከጦር ሠራዊቱ ጋር በመሰለፍ የዐፄ ኃይለ ሥላሴን መንግሥት ሕልውና ለመጠበቅ መቆሙን ማረጋገጣቸው ነው ጄኔራል መርዕድ አሥመራ ከሚገኙት ከንጉሠ ነገሥቱ የፌዴራል መንግሥቱ ተጠሪ ከሜጀጄር ጀኔራል ዐቢይ ጋር በሬዲዮ ተገናኝተው የቃኘው ሬዲዮ ጣቢያን ጠይቀው ሊጠቀሙ እንደሚችሉ በዚያው ሬዲዮ ጣቢያ ከጃንሆይ ጋርም መገናኘት እንደሚቻል ሲነጋገሩ ጄኔራል ዐቢይ መገናኘቱን መጀመራቸውን አበሠሩላቸው ከዚህ በኋላ ኮሎኔል አሰፋ የአየር ኃይል የመገናኛ ዋና ክፍል ኃላፊውን የሻምበል ኋላ ሻለቃ ጠለለ ቸርነትን ታኅሣሥ ቀን አሥመራ ሄዶ ከሜጄር ጄኔራል ዐቢይ ጋር በመገናኘት በፓትርያርኩ ስም ተዘጋጅቶ በአውሮፕላን የሚበተን ወረቀት ባስቸኳይ እዚያ ታትሞ አዲስ አበባ ማሳተም ስለማይቻል አዲስ አበባ በአውሮፕላን ለመበተን እንዲችል የጄኔራል ዐቢይን ትብብር አንዲጠይቅ ላኩት አብዛኞቹ የአየር ኃይል ቦምብ ጣይና ማጓጓዣ አውሮፕላኖች የነበሩት አሥመራ ስለነበረ ወደ አዲስ አበባ እንዲመጡ ቀደም ብሎ ቢጠየቅም አልተፈቀደም ነበር ምክንያቱም ለነጄኔራል ዐቢይ አየር ኃይሉ ከማን ጋር እንደሆነ ግልጽ ስላልነበረና ኮሎኔል አሰፋ አየነንም ይጠረጥሩዋቸው ስለነበር ነው አሁን የኮሎኔሉ ከዘውድ ጠባቂው ወገን ጋር ማበር ስለተረጋገጠሳቸው እሺ ይሔዱ ብለው ፈቀዱ በሌላ ጎኑ ደግሞ ተማሪዎች ለውጡን ደግፈው በከተማው ዋና ዋና ክፍሎች ተዘዋውረው ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ሲያመሩ በባቡር ጣቢያ አጠገብ ዛሬ ብሔራዊ የኢንሹራንስ ኮርፖሬሽን ሕንዛ ከተሠራበት ፊት ለፊት ካለው መስቀለኛ መንገድ ላይ ደረሱ ያን ጊዜ አእኳም ለመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ሪፖርት አድርጌ ተመልሼ ከተማሪዎቹ ሰልፍ ተቀላቀልኩ በቁጥር የሚሆኑ የጦር ሠራዊት ወታደሮች ጠመንጃ ወድረው መትረየስ ጠምደው ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር የሚወስደውን መንገድ በመዝጋት የሚጓዘውን ሰልፈኛ አገዱት እነዚህን ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር የሚወስደውን መንገድ ዘግተው የያዙትን ወታደሮች ሰልፈኛው ጥሶ ለማለፍ ሙከራ ቢያደርግ ውጤቱ አልቂትን የሚያስከትል ሆኖ እየታየ ሳለ ሦስት የክብር ዘበኛ ማክ መኪናዎች በፍጥነት በመምጣት መንገድ ዘግተው ይዘው የነበሩትን ወታደሮች መንገዱን አስለቀቋቸው ሰልፈኛውም ጉዞውን ወደ አሰበው ቦታ ለመቀጠል ተነሣሣ እኔም መኪኖቹ መንገዱን ሲያስክፍቱ ከተማሪዎቹ አንዱ የነበረውን አቶ ዮሐንስ ክፍለን በኋላ የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የፕሮቶኮል ሹም እንሒድ ስለው ከተማሪዎቹ ጋር ሰልፍ ውስጥ የነበረው መምህር ጋሼ መስፍን በኋላ ፕሮፌሰር ወታደሮቹ አውሬነት ይታይባቸዋል ሳቤጆች ናቸው ሊተኩሱ ይችላሉና አይሆንም ተመለሱ ብሎ መቆጣቱን ነገረኝ ሰልፈኛውም አንደተመከረው ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ለመሔድ ጀምሮት የነበረውን ጉዞ ለውጦ ወደ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ ራስ ሆቴል አቅጣጫ ዞረ ከዚያም ተማሪዎቹ ሰልፉን ሲያካሒዱ አርፍደው ሁሉም ወደየራሳቸው ግቢ ጉዞ ጀመሩ ከዚህ በኋላ ደግሞ የአየር ኃይሉ እንቅስቃሴ ቀጠለ በፓትርያርኩ ስም ተዘጋጅቶ የሚበተነው በራሪ ወረቀት በአስቸኳይ ታትሞ ለሻለቃ ጠለለ ከተሰጠ በኋላ እግረ መንገዳቸውን መቀሌ ደሴና አዲስ አበባ በተኑ ትንሽ ቆየት ብሎ ፓይለቶቹ የክብር ዘበኛን ዋና መሥሪያ ቤትና አካባቢውን ብቻ ደበደቡጹ አደባደቡ ግን ፓይለቶቹ ትዕዛዙን ከልብ የተቀበሉት እንደማይመስል ያሳይ ነበር ምክንያቱም አጠቃላይ ሁኔታው ዕልቂት ሳናስከትል ከሚለው የአዛዥ ትዕዛዝ በላይ ፓይለቶቹ አነጣጥረው ጉዳት ለማድረስ ሳይሆን ትዕዛዙን ለመፈፀም ያህል ያደረጉት የግብር ይውጣ ይመስል ነበር በድብደባው ወቅት እኔ ቤተሰቤን ከመኖሪያዬ ከራስ ደስታ ሆስፒታል ጀርባ አንሥቼ ጉዳቱ ይቀላል ብዬ ወዳልኩበት ወደ ቀበና ወደ አቶ ዳኘው ወልደ ሥላሴ በኋላ አምባሳደር ቤት ይፔ ተጓዝኩ እመንገድ ላይ በልዑል ሣኅለ ሥላሴ ግቢ አጠገብ በጽሕፈት ሚኒስቴር በስድስት ኪሎ አድርጌ ስሔድ በጃንሜዳና በክብር ዘበኛ መኮንኖች መኖሪያ መሐል ስደርስ አንድ አውርኘላን በራሳችን ላይ የመትረየስ ጥይት አዝንቦብን አለፈ የአየር ኃይል አውሮፕላን በክብር ዘበኛ ጦር ሠፈርና በከተማው የበተነው በራሪ ወረቀት መልዕክት ፍሬ ነገር የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ሕልውና የተጠበቀ መሆኑንና የወታደር መነሻ ደሞዝ ብር ፃምሳ እንደሚሆን የሚገልጽ ረፋዱ ላይ ከሥልጣን ተወግደዋል የተባሉትን ሁለት ጄኔራሎች ፊርማ የያዘ ነበር እንዲሁም ንጉሥን የከዳ ውጉዝ ይሁን የሚል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ የብፁፅ ወቅዱስ አቡነ ባስልዩስን የውግዘት ቃልም ይዞ ነበር። በዚህ ዓይነት ሁለቱ ተጻራሪ የጦር ክፍሎች በየበኩላቸው በመካረር ለፍልሚያ ተዘጋጁ በመሆኑም እነ ጄኔራል መርዕድና ለዘውዳዊው አገዛዝ ሕልውና መቀጠል በግንባር ቀደምትነት የተሰለፉት የጦር ሠራዊት ከፍተኛ መኮንኖች የክብር ዘበኛ ጦር የሚገኝበትን ሁኔታ ቦታ አያያዙን አስላለፉን በአጠቃላይ ጥንካሬውንና ድክመቱን በመገምገም ያወጡትን የማጥቃት የውጊያ ፕላንና ስልት አፀደቁ ተባባሪ ሆኖ ለተገኘው ለአየር ኃይልም የውጊያ ትእዛዝ በቴሌግራም አስተላለፉ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ለመፈንቅለ መንግሥቱ ድል ማስጨበጫ ይሆናል ብለው ተስፋ የጣሉበት ኃይል ግን ሁለት ያልተሟሉ ብርጌዶች ጦር ነበሩ የዘውዳዊ አስተዳደር ደጋፊ ክፍል የጦር አዝማች የነበሩት ኮሌኔል ጃገማ ኬሎ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ክሽፈት በኋላ ለበላይ አዛዣቸው ባቀረቡት ጠቅላላ የውጊያ ዘገባም ይህንኑ አረጋግጠዋል ዝርዝሩም ለጥበቃ ሁለት ያልተሟላ ሻምበል ጦር ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥትን የልዑል ሣኅለ ሥላሴንና የልዑል መኮንን ግቢ አንድ ያልተሟላ ሻምበል ኛ ሻለቃ ሠፈርንና የክብር ዘበኛ መሥሪያ ቤትን አንድ የመቶ ጦር የፀጥታ መሥሪያ ቤትንና የውሀ ክፍልን አንድ ሌላ የመቶ ጦር ደግሞ የፕሮፓጋንዳን የማስታወቂያ ጽህፈት ቤትን ከዚህ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ በኋላ ደግሞ ኃይሉ እንቅስቃሴ ቀጠለ ምክንያቱም ክብር ዘበኛ ፈረሰኛ ክፍል የክብር ዘበኛ መድፈኛ ግቢ ከባድ አዳፍኔ ክፍል ደጃዝማች መሸሻ ሠፈርን ጊዮርጊስ አካባቢንና ታች ግቢን አንድ ጓድ ከፖሊስ ጋር በመሆን ባንክን አንድ የመቶ ጦር የፖስታ ሚኒስቴርንና የቴሌኮሚኒኬሽን መሥሪያ ቤትን አንድ ያልተሟላ ሻምበል የክብር ዘበኛ ጦር ከፖሊስ ጋር ሆኖ በከተማው እየተዘዋወረ ሕግ እንዲያስከብር አንድ የመቶ ደግሞ የግርማዊት እቴጌን ቪላና አካባቢ አንድ ያልተሟላ ሻምበል ኛ ሻለቃ ሠፈርንና የክብር ዘበኛ ሐኪም ቤት አንድ ያልተሟላ ሻምበል በጅማ በር ያለውን ቴሌኮሚኒኬሽን መሥሪያ ቤት አንድ ሌላ ያልተሟላ ሻምበል ደግሞ በናዝሬት በር የሚገኘውን መስመር አንድ ጓድ ቀሥ አውሮፕላን ማረፊያ አሮጌውን እንዲጠብቅ አሰማርቷል የሚል ነው የክብር ዘበኛ ያወጣው የዘመቻ ግዳጅ ሷ አንደኛ ብርጌድ ለጥበቃ አሰማርቶ ከተረፈው ኃይል ላይ የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ ተደርቦለት ከጠቅላይ ሠፈሩ ከአራዳ ጊዮርጊስ ተነሥቶ በሱማሌ ተራ በተክለ ፃይማኖት ቁልቁል ወርዶ በገነት ሆቴል ያደርግና ወደ ቅዱስ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን በማቅናት አንደኛ ክፍለ ጦርን ከጀርባ አጥቅቶ መያዝ ነበር ይህንነ ለማሣካት ሐሙስ አራት ሰዓት ገደማ ጄኔራል መንግሥቱና ጄኔራል ጽጌ ዲቡ ተገናኝተው ምናልባት ከጦር ሠራዊቱ ጋር ግጭት ቢፈጠር የፈጥኖ ደራሽ ጦርን ከክብር ዘበኛ ጦር ጋር የጥምር ውጊያ እንዲያደርግ ከፈጥኖ ደራሽ ሹማምንት ጋር ለመነጋገር የሻምበል ይልማ በላቸውን ከአንድ የፖሊሰ ሻምበል ጋር አገናኝተው ይህንኑ መልእክት እንዲነግሩ ወደ ኮልፌ ፈጥኖ ደራሽ ጦር ሠፈር ላኩ በር ላይ ሲደርሱ ዘቡ በሩን ዘግቶ አላስገባም አላቸው ከዚያ የዘብ ኃላፊው መጥቶ ካነጋገራቸው በኋላ ተመለሱ ብሎ በማንገራገር በቁጥጥር ሥር ለማዋል ካሰበ በኋላ በሉ ዝም ብላችሁ ተመልሳችሁ ሒዱ ብሉ ሰደዳቸው ወዲያው ሁለቱ መኮንኖች ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ሄደው ሁኔታውን መጀመሪያ ላዘዙዋቸው ጀኔራሎች ገለጹ ጄኔራል ጽጌ የሻምበል በኋላ የሻለቃ ገድሉ ኃይሉ የተባለውን የፖሊስ መኮንን ከሻምበል ይልማ ጋር አያይዘው የመጀመሪያውን መልእክት አሲይዘው ወደ ፈጥኖ ደራሽ በድጋሚ ላኩዋቸው ያ ዘብ አሁንም ተመለሱ እያለ ሲያንገራግር የዘብ ኃላፊው መጣና በቁጥጥር ሥር አዋላቸው። ከዚህ ሌላ የምነግርህ የለም አለ በቃ ይህ ነበር የእርሱ ቃል ከሌኮሎኔል ወርቅነህ በተጨማሪ የክብር ዘበኛ መኮንኖችም ከመሪ ውጭ መሆናቸው እስከሚሰማቸው ድረስ ፍፃሜው እያሳሰባቸው መደረግ የሚገባውን አስፈላጊ እንቅስቃሴ ለመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ከማሳሰብና ከመምከር አልተቆጠቡም ነበር ለምሳሌ የሻለቃ ተፈራ በላይ ተጨማሪ የጦር ሠራዊት ከያቅጣጫው በመምጣት ላይ ነው መዘዋወርም ጀምሯል ከጥቂት ቆይታ በኋላ ሁኔታው ከሚያሠጋ ደረጃ ላይ ከመድረሱ በፊት አስቀድሞ በበኩላችን የተዘጋጀ ጦር ስለአለን እርምጃ መውሰድ ይኖርብናል ብለው እንዳሳሰቡ ይናገራሉ ይህን የመሰለ ማሳሰቢያ በክብር ዘበኛ መኮንኖች በተሰነዘረ ቁጥር ጀኔራል መንግሥቱ እናንተ የሚያገባችሁ ነገር የለም አልጋ ወራሽ አይሆንም ብለዋል አርምጃ ለመውሰድ አስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ ሌሎች ሰዎች ወደ እናንተ ይመጣሉ ስለዚህ በዚያው በቦታችሁ ሆናችሁ የሚሰጣችሁን ትእዛዝ ተጠባበቁ የሚል ትእዛዝ ብቻ ደጋግመው ያዎድሚያ ባላውውም ይልደታ ይዖው ዳጋደዚያ ጳ»ደያታ ኣው ሕቋሰቃ መሳት ያፇቋ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ ይሰጡ ነበር ይህም በራሱ ያስከተለው ቅሬታ ነበር ስለዚሁ ቅሬታ ያጫወቱኝ ሻለቃ ተፈራ በላይ ሁኔታውን እንዲህ ያስታውሱታል በየቦታችሁ ሆናችሁ ትእዛዝ ጠብቁ የሚያገባችሁ ነገር የለም የሚል መልስ ተደጋግሞ ከተሰጠን በኋላ መኮንኖች ሁሉ ተከፋን እንኳን መንግሥት ግልበጣን ያህል ነገር አንድን የጦር ክፍል ለመቆጣጠር እንኳ ላይዘጋጅበት መድረስ አስፈላጊ ጉዳይ ነውፅ የጦር ሠራዊቱ ሳይዘጋጅ መድረስ እየተቻለ አይሆንም ሲባል በእውነቱ ከመሪ ውጭ እንደሆን ተሰማን ይላሉ ስለዚህ እንደየሻለቃ ተፈራ በላይ ብዙዎቹ የክብር ዝበኛ መኮንኖች ቁመን በማየትና ጊዜ በመስጠት በራሣችን ላይ እሳት ልናነድ እና ልንቀደም ነውኑ እያሉ መብሰልሰል ብቻ ነበር ይህ ዓይነቱ ግራ መጋባት የተፈጠረው በመኮንኖች ስነልቦና ብቻ ሳይሆን በጠቅላላ የነገሩን ልክ ሳያውቅ ማክሰኞ ዘብ ገብቶ ውሎ ያደረውና ረቡዕ ዕለት ጃንሜዳ ክተት ተብሎ በገባው በክብር ዘበኛ ጦር ሁሉ ነበር ሠራዊቱ አንድ ላይ ተሰብስቦ የተሰበሰበበትን ምክንያት ከሹክሹክታ በቀር ጉዳዩን በውል ሳይረዳ እስከ ረቡዕፅ ማታ ረዛብ ውሀ ጥም ፀሐይና ብርድ እየተፈራረቀበት ቆይቶ ዳቦና ሰርዲን የተሰጠው ወደ ዘጠኝ ተኩል አካባቢ ነበረ ሐሙስም እንዲሁ ውሎ የተሰጠው ዳቦና ሰርዲን በመሆኑ ድካሙ ተባብሶበታል በዘውድ ጠባቂው ወገን የነበረው ግምት በአገር ውስጥ የክብር ዘበኛን ጦር የሚቋቋም ምንም ኃይል የለም የሚል ነበረ ነገር ግን የፓትርያርኩ ውግዘት ቃል በራሪ ወረቀት ከቀኑ ስምንት ሰዓት የክብር ዘበኛ ሠራዊት ባለበት ሁሉ በአውሮፕላን ተበትኖ ሠራዊቱ ደርሶት ሲያነበው አንደተገመተው ሁሉም የሥነልቡና ውድቀት አጋጥሞት አንገቱን ደፋ አዘነ እንኳን ለመዋጋት ባለበት ተረጋግቶ መቆም አቃተው አስጠላው ውግዘቱ ሠራዊቱን ከመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ስለለየው የመፈንቅለ መንግሥቱን ኃይል ክንፉን የተመታ አሞራ አደረገውአ የተበተነው ወረቀት መልእክት ይዘትም የሚከተለው ነበር የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ የተላከው ከብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ወፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ መሆኑን ገልጾ ለኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት ምዕመናን ልጆቼ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሁሉ ትላንት ታኅሣሥ ቀን ከምሽቱ በ ሰዓት ንጉሠ ነገሥታችንን ንጉሣዊ ቤተሰብን በአምነት እንዲጠብቁ አደራ የተቀበሉት የክብር ዘበኞች በጥቂት መኮንኖች በተመሠረተ ዐድማ ቁጥራቸው አነስተኛ ከሆኑ የክብር ዘበኞች ጋር እምነታቸውን አጉድለው ቃል ኪዳናቸውን አፍርሰው በአገራቸው ላይ የክህደት ሥራ ፈጽመዋል እነዚህ አምነታቸውን ያፈረሱት ጥቂት ክፍሎች ንጉሠ ነገሥታቸው ለኢትዮጵያ ወዳጅ ለማትረፍ በውጭ አገር በጉብኝት ላይ ሳሉ ንጉሣዊ ቤተሰቦችንና አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖችን በኃይል ወስደው በማስገደድ ሺህ ዘመን ጸንቶ ር የኖረውን መንግሥት ለውጠናል ዝጆቃሪ ቃቃ ሰልዖዶዕ ቷፇ ዳዳዕ ወፖምትርያፖርዕ በማለት ከቀኑ ከ ሰዓት ጀምሮ ዐዋጅ ዲቀምፋዖ አስነግረዋል ያላወቀውን ለማሣሣት የጦር ሠራዊት የአየር ኃይልና ፖሊስ የተስማሙበት ጉዳይ በማስመሰል የክህደት ሥራቸውን ለመጀመር እንዲያስችላቸው የሬድዮ ጣቢያውን ቀደም ብለው ይዘክዘዋል መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባለ ሙያ ንጉሠ ነገሥቱን የሚወድ የሚያፈቅር የተደረገለትን ውለታ ሁሉ የሚያውቅ በዛይማኖቱ የጸና በወሬ የማይፈታ ታማኝ የሆነ ታላቅ ሕዝብ ነው የጦር ሠራዊቱ ለንጉሠ ነገሥቱና ለሀገሩ ፍጹም ታማኝ መሆኑን በመካከሉ ተገኝቼ አረጋግጩ አውቄያለሁ የጦር ሠራዊት የአየር ኃይልና ፖሊስ በፍጹም ከአድማው ውጭ ናቸው ስለዚህ በሃይማኖታችሁና በቃል ኪዳናችሁ ፀንታችሁ እንድትገኙ ንጉሠ ነገሥታችሁን ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ብቻ በታማኝነት እንድታገለግሉ አደራ እያልኩ ከሃዲ የሆኑትን ጥቂት ወንበዴዎች አትስሙአቸው እንዳትከተሉዋቸውም በተሰጠኝ ሥልጣን አውግዝፔአችኋለሁ የሚል ነበር ሻለቃ ጠለለ ቸርነት ይህን በፓትሪያርኩ ስም ተዘጋጅቶ የተበተነውን የውግዘት ቃል በራሪ ወረቀት አሥመራ አሳትመው ይዘው በአውሮኘላን ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ በእግረ መንገድ መቀሌ ደሴና አዲስ አበባ ካደረጉት ብተና በተጨማሪ የሻምበል በኋላ ኮሎኔል ዳጨው አድማሱ ሲሰሴ በተባለ አውሮፕላን የክብር ዘበኛ ጦር ባለበትና በአዲስ አበባ ከተማ መበተናቸው ይታወቃል ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ይህ በእንዲህ እያለ እነ ጄኔራል መርዕድ የአየር ኃይል በክብር ዘበኛ ተቋማት ላይ የቦምብና የመትረየስ ድብደባ እንዲያካሒድ በሬዲዮ ያስተላለፉት የውጊያ ትእዛዝ ተጠልፎ ለሌኮሎኔል ወርቅነህ እንደደረሰው ወዲያው ለጄኔራል መንግሥቱ ያሳውቃል ሆኖም የአየር ኃይሉ ክፍል ከወረቀት መበተን ሌላ በተባለው ሰዓት ወታደራዊ የማጥቃት ሥራ እስከ ቀኑ አሥር ሰዓት ድረስ አላካሔደም ጄኔራል መንግሥቱ ተጠልፎ የመጣውን የማጥቂያ ትእዛዝ እንደሰሙ ስለውሳኔው ለልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰንና ለልዑል ራስ እምሩ ለማሳወቅና የበኩላቸውን የአፀፋ እርምጃ የሚወስዱ መሆኑን ለማስረዳት ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ሔዱ በዚህ ላይ ማስታወስ የሚያስፈልገው ልዑል ራስ እምሩ እስከዚሁ ሰዓት ድረስ ለሽምግልናው መሳካት ወደ እነጄኔራል መርዕድ ከጧቱ ሰዓት ተኩል የላኩዋቸው የካፒቴን ኃይሉን መልስ በጉጉት ሲጠባበቁ ነበር ካፒቴን ኃይሉ ከጧት ጀምሮ በኛ ክፍለ ጦር በእነጄኔራል መርዕድ መንገሻ መሰብሰቢያ አዳራሽ ኮሪዶር ሲጉላሉ ውለው በመጨረሻ ጨርሶ ተስፋ የሚያስቆርጥ መልስ ይዘው ጄኔራል መንግሥቱ ይፈልጓቸው በነበረበት ጊዜ ነበር የተመለሱት ያመጡት መልስም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን መንግሥት ሕልውና አናውቅም እየተባለና ሚኒስትሮችና ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ታሥረው ምን ዓይነት ውይይት ነው ሊካሔድ የሚችለው። የሚል ሲሆን ብፁዕ ወቅድስ አቡነ ባስልዮስም አንድ ጊዜ የውግዘት ቃል ወረቀቴን በትኛለሁ ሌላ የማደርገው ነገር አይኖርም ማለታቸውን የሚያረዳ ነበር ጄኔራል መንግሥቱም ይህ ከሆነ የማጥቃት ትእዛዝ እንደሚሰጡ ለልዑል ራስ እምሩ ተናግረው ሊሔዱ ሲሉ ራስ እምሩ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስን ባስቸኪይ አግኝተው ስለ ጉዳዩ ለማነጋገር መፈለጋቸውን ስለገለጹላቸው ጄኔራል መንግሥቱ በፈቃደኝነት በአልባሌ መኪና ሸኝተው ወደ ጠቅላይ መምሪያ ተመለሱ ከዚሁ ጋር አብሮ መነሣት ያለበት ሌላው ሁኔታ ጄኔራል መርዕድ ስለሽምግልናው በመጨረሻ ሰዓት የተናገሩት ቃል ነበር ተኩስ ሊከፈት እኩል ሰዓት እስቲቀረው ድረስ ግንኙነታችን አልተቋረጠም በዚሁ ጊዜ በልዑል አልጋ ወራሽ ስም ወደ እኛ ዘንድ መልእክተኛ እንደተመላለሰ ነበር ከዚህም በቀር በመጨረሻው ሰዓት ከልዑል ራስ እምሩ የተላከ መልእክት ነው ተብሎ መጥቶ ነበር ይኸውም አገሪቱን ከጥፋት ሕዝብን ከደም መፋሰስ ለማዳን እንዲቻል ጄኔራል መርዕድ መንገሻና ጀኔራል ከበደ ገብሬ በፍጥነት መጥተው ከእኔ ጋር እንዲነጋገሩ የሚል ነበር ይህን ሐሳብ በፍጹም የማንቀበለውና የማይከጀል ድርጊት ነው በማለት ተቃወምነው ነገር ግን በተላከው መልእክት ውስጥ ሠራዊቱን ደም ከመፋሰስ ለማዳን የሚለው አንቀጽ ታላቅ ጉዳይ በመሆኑ አንድ ሰው ወደ ልዑል ራስ እምሩ ዘንድ ሔዶ እንዲነጋገር ወስነን ሻለቃ አሰፋ ለማን ላክነው ሻለቃ አሰፋ ለማም አሜሪካን ኤምባሲ ሔዶ ልዑል ራስ እምሩን ሳያገኝ ከአቶ ገርማሜ ጋር ተነጋግሮ አንድ መልእክት ይዞ ተመለሰ ያመጣው የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ መልእክት ቢቻል ጀኔራል መርዕድና ጀኔራል ከበደ ሁለታችሁም ያለበለዚያም ከሁለት አንዳችሁ መጥታችሁ በጉዳዩ ላይ እንመካክርበት ይህ ደግሞ የማይቻል መስሎ ቢታያችሁ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ መኖሪያ ወይም በከተማ ውስጥ ለሁለታችንም አማካይ በሆነ ሥፍራ ተገናኝተን እንነጋገር የሚል ነበር ይህንና ይህንን የመሳሰለ የመልእክት መለዋወጥና ውዝግብ ከተደረገ በኋላ በበኩላችን ለመጨረሻ ጊዜ በላክነው ደብዳቤ ውስጥ ሕዝብን ከደም መፋሰስ ለማዳን የሚቻለው መሣሪያችሁን በቀጥታ ያስረከባችሁ እንደሆነ ነው በማለት ቁርጥ ሐሳባችንን ገለጽንላቸውና መልእክት መለዋወጡን ዘጋን እንደ ጀኔራል መርዕድ አገላለጽ ከሆነ በካፒቴን ኃይሉ የተላከው ደብዳቤ ከሻለቃ አሰፋ ለማ ወደ አሜሪካን ኤምባሲ መፄድ በኋላ መሆኑ ነው ጄኔራል መንግሥቱ ራስ አምሩን ወደ ፓትርያርኩ ግቢ ባልባሌ መኪና ከሰደዱ በኋላ የክብር ዘበኛ ተዋጊ ክፍሎች አዛዥችና የፖሊስ እንዲሁም የፀጥታ ኃላፊዎች ተሰብስበው አገኗቸው አነሱም ሻለቃ ቃለክርስቶስ ዐባይ ሻለቃ ተፈራ በላይ ሻለቃ ተፈራ ወትንሣኤ ሻለቃ ጌታቸው አፈወርቅ ሻለቃ ጸጋዬ ጣሰው ሻለቃ ዮሐንሰ ምስክር ኮሎኔል አስፋው አንዳርጌ ኮሎኔል ታደሰ ብሩ የፈጥኖ ደራሽ ጦር አዛዥና ሻለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮ ሲሆኑ ከነዚህ መኮንኖች በተጨማሪም ገርማሜ ንዋይና አቶ ገርማሜ ወንድ አፍራሽ የሁለት አውላሎ አውራጃ ገዥ አብረው ነበሩ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ ያኘጋቃ ፇፈራ ያፈይ ዖሻለቃ ጻታቻው ለፈወርቅ ዖሻላቃ ጋጋሪ ፇፈጎ ያጃላቃ ኃይፅማርም ሴጋጮ ያጃሳቃ መሳታ ፅፇ ጄኔራል መንግሥቱ እነዚህን የክብር ዘበኛ መኮንኖችና ሌሎችንም በመሰብሰብ ጄኔራል መርዕድ ወደ አየር ኃይል ያስተላለፉትን ቴሌግራም ኮሎኔል ወርቅነህ እንዲያነብላቸው አደረጉ የሚሉት ሻለቃ ቃለ ክርሥቶስ የተከተለውን ሁኔታ ሲያብራሩ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ቴሌግራሙ ሬጳ ሰዓት ተኩል የክብር ዘበኛን ጠቅላይ መምሪያ የኛ ሻለቃን ሰፈር የመድፈኛ ሰፈር በአውሮፕላን አእንዲደበደብ የሚያዝ ነበር ጀኔራል መንግሥቱም ይህ የቴሌግራም ቃል በኮሎኔል ወርቅነህ ተነቦ እንዳበቃ የውጊያ ትእዛዝ ሰጡ በንግራቸውም የነጀኔራል መርዕድ የውጊያ ትእዛዝ ስምንት ሰዓት ተኩል ሲሆን እኔ ግን እሩብ ሰዓት አሳልፌ ለሀ ሰዓት እሩብ ጉዳይ መድፈኛ መድፍ እንዲተኩስ አዝዣለሁ አሩብ ሰዓት ማስተላለፌም ለግጭቱ ቀዳሚ እንዳልሆን ብዬ ነው እዚያ እንዳለሁ አንድ መኮንን መጥቶ ልዑል ራስ እምሩ አባታችንን ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስን አላገኘኋቸውም ስለዚህ እኔ ተመልሼ ከቦታዬ እገኛለሁ ብለውፃል ብሉ ነገረኝ ይላሉ ይህ በእንዲህ እንዳለ ግን ጄኔራል መንግሥቱ የውጊያ አቅጣጫና ስልትን አስመልክቶ በሰጡት መመሪያ ኮሎኔል ወርቅነህ አልስማማ በማለቱ ጭቅጭቅ ስለተነሣ ሁለቱ በግል ተነጋግረው እአስኪግባቡ ድረስ የውጊያ ትአዛዝ ይቀበሉ የነበሩት መኮንኖች ለጥቂት ደቂቃዎች ከክፍሉ እንዲወጡ ተጠይቀው ወጥተው እንደነበር እና ሁለቱ ሲስማሙ ተመልሰው መግባታቸውንም የዘመቻው መኮንን የሻለቃ ቃለ ክርስቶስ ይገልጻሉ የሁለተኛ ብርጌድ ጦር አዝማች የነበሩት የሻለቃ ተፈራ በላይ ደግሞ ስለሁኔታው በአስቸኳይ ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ተጠራን በመጨረሻ የውጊያ ትእዛዝ ተሰጠን ከአኛ ጋር የሸዋ ፖሊስ አዛዥ ኮሎኔል ቀልቤሳ ቤካ በኋላ ብርጋዴር ጄኔራል አና ኮሎኔል ጋሻው ከበደ በኋላ ብርጋዴር ጀኔራል የአዲስ አበባ ከተማ ፓሊስ አዛዥን ነበሩ የተሰጠን ትዕዛዝ አጭር ነበር እሱም መድፈኛ መድፍ እንዲተኩስና ማጥቃት እንዲቀጥል በተቻለ መጠን ለማስፈራራት ወደ ላይ ተኩሱ የሚል ርኅራጌ የተቀላቀለበት ሳይፈለግ የተሰጠ የውጊያ ትአዛዝ ነበር በማለት ይገልጻሉ ከዚህ በኋላ ተሰብስበው ለነበሩት መኮንኖች ስለተሰጠው ትአዛዝ በየበኩላቸው ስለሚከናወነው ተግባር በግልጽ ገብቷቸው እንደሆን ወይም ያልገባው ካለ እንዲጠይቅ በሰጡት ፅድል የክብር ዘበኛ ጦር አዝማች የሻለቃ ቃለ ክርስቶስ ዐባይ ሐሳብ አቅርበው ነበር ሐሣቡም ተቃዋሚው ሠራዊት ቦታ ቦታ ይዛል የኛ መድፍ መተኮስ መጣንልህ ለምንለው ሕዝብ መጣንብህ ማለት ይሆናል ስለዚህ የማጥቃቱን ውጊያ በእግረኛ እንቅስቃሴ ማከናወን የሚሻል ይመስለኛል የሚል አስተያየት ነበር ሆኖም ይህን በሻለቃ ቃለ ክርስቶስ ዐባይ የቀረበውን ሐሳብ ጄኔራል መንግሥቱ አልተቀበሉትም ጄኔራሉ እንዲሆን የፈለጉትን ለዘማቹ ጦር ወደ ሰው ከመተኮሳችሁ በፊት በድምፅ ማጉያ ከእናንተ ጋር እንዲተባበሩ ለማግባባት ሞክሩ በተቻለ መጠን በመጀመሪያ ለማስፈራራት ወደ ላይ ተኩሱ ወደ ሰው አትተኩሱ በማለት አዘዙኩ ሊተኩሱብን ምን እናድርግ። እስከዚህ ሰዓት ድረስ ፊታውራሪ አሉላ በቀለ በኋላ ደጃዝማች ልጅ ዳንኤል አበበ በኋላ ደጃዝማች አየር ኃይል የውጊያ ዕዝ መደብ ላይ ሆነው የኮሎኔል አሰፋ አየነን እንቅስቃሴ መከታተላቸውን አላቆሙም ነበር ሁኔታቸው አዝማሚያው ካላማረ ኮሎኔል አሰፋን ከመምታት የማይመለሱ መሆናቸውን ያሳይ ነበር ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ደግሞ ሐሙስ ታኅሣሥ ቀን ዓም ጠላት በ ሰዓት ያጠቃል የሚል ወሬ በ ሰዓት ስለመሰማቱ የጦር ሠራዊት ማዘዣ ስፍራ ፃያ አራት ሰዓት ሙሉ በጠላት መሣሪያ የታለመበት የተመዘገበ በመሆኑና የማዘዣው ሥፍራ ከአንደኛ ክፍል ጦር ጠቅላይ ሠፈር አንድ ኪሎ ሜትር ርቆ ስለመቋቋሙ እንዲሁም ማናቸውም ተንቀሳቃሽ መኪናና አስፈላጊ መሣሪያዎች ቦታ እንዲይዙ እንደተደረገና ስለጠቅላላ ውጊያው ለበላይ ባቀረቡት ሪፓርት ገልጸዋል በሽምግልናው ጥረት ደም መፋሰሱ ቀርቶ ለውጡ በሰላማዊ መንገድ ሊያልቅ ይችላል ተብሎ በመፈንቅለ መንግሥት መሪዎች በኩል ተጥሉበት የነበረው ተስፋ ከስሞ ሁለቱ ተፎካካሪዎች በየበኩላቸው ለፍልሚያው ስላወጡት የውጊያ ስልትም እንደዚሁ በኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ሪፖርት ላይ ሠፍሯል ሪፖርቱ እንደሚገልጸው እነጄኔራል መርፅድ ኃይላቸውን በማረጋገጥ የማጥቃት እርምጃ ለመውሰድ ሲወስኑ ጦሩም ከየአገሩ ረዳት ጦር እንደሚመጣለት በመተማመን በታንክና በመድፍ የበላይነት እንዲሁም የአየር እርዳታ ማግኘቱን ስለተረዳ ሥጋት አላደረበትም ቁርጥ ሐሳቡም ከውጭ ጦር እስኪመጣለት ድረስ ባለው ጦር መከላከልና መልሶ ማጥቃት ነበር በአንጻሩ የመፈንቅለ መንግሥቱ ጦር በሁለት ጐዶሎ ብርጌድ በመንፈስ ኃይልና ብርታት በመደገፍ የጦር ሠራዊትን ለማጥቃት ኃይሉን በየሥፍራው ከፋፍሎ ልዩ ልዩ ቦታዎችን በማስጠበቅ አንደኛ ክፍለ ጦርን አጥቅቶ ከያዝ በኋላ አንድ የሻምበል ጦር ወደ ደብረ ዘይት ሐረር ሜዳ ሔዶ የአየር ኃይልን ሠፈር መያዝ ነበር የተኩሱ መጀመር በእነ ጄኔራል መንግሥቱ በኩል መጀመሪያ የሚመታው የክብር ዝበኛ ጠቅላይ መምሪያ መሆኑን በማወቅ የማጥቂያ ውጊያ ለ ሰዓት ሩብ ጉዳይ እንዲጀመር ትእዛዝ ከተሰጠ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የክብር ዘበኛ የትእዛዝ መስጫ መምሪያ ወደ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ ተዛዐወረ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢር እንደገቡ የመድፍ ተኩስ ከአንደኛ ክፍለ ጦር ተጀመረ ይህም የሆነው የኮሌጅ ተማሪዎች ከተማውን በሰላማዊ ሰልፍ ሲዞሩ ቆይተው ወደ ግቢያቸው መግባት ሲጀምሩ ነበር ለክብር ዘበኛ ጠቅላይ መመሪያ እና ለሦስተኛ ሻለቃ ሠፈር ተብሎ በጦር ሠራዊቱ መድፈኛ ክፍል የተተኮሰው የመድፍ ጥይት አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ክነበረው ሕን ቅጥር ግቢ አቅራቢያ ዛሬ የቱሪስት ሆቴል ሕንፃ በተሠራበት ቦታ ላይ በነበረ አንድ ትልቅ ጠጅ ቤት ላይ ወድቆ ጉዳት በማድረሱ ተማሪዎቹ ተራሩጠው በየመጠለያው ገቡ የመፈንቅለ መንግሥቱ የፕሮፓጋንዳ ክፍል ወዲያው በኢትዮጵያ ሬዲዮ ጣቢያ የጦር ሠራዊት በሰላማዊ ሰልፍ ላይ የነበሩትን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችና መንገደኛውን ሕዝብ በመድፍ ጥይት ጨረሳቸው ሲል አሰማ ሃታኔሳ ማ ይታ ሪፖጀ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ በክብር ዘበኛ በኩልም ውጊያውን ለመጀመር እንቅስቃሴ ተጀመረ በዘመቻው ፅቅድ መሠረት መጀመሪያ የመድፍ ጥይት ዐወደ አንደኛ ክፍለ ጦር መተኮስ ነበረበት የመጀመሪያው የመድፍ ጥይት ወደ አንደኛ ክፍል ጦር መተኮስ ከመጀመሩ በፊት በከተማ ውስጥ በመድፍ ተኩስ ስለመጠቀሙ አስፈላጊነት ቅሬታ ተፈጥሮ ነበር ስለሁኔታው ሻለቃ ክፍሌ ድንበሩ እንዲህ ይላሉ የክብር ዘበኛ ሠራዊት የኦፕሬሽን ኃላፊ ሻለቃ ቃለ ክርስቶስ ዐባይ በኋላ የትግራይ ክፍለ አገር አስተዳዳሪ አንደኛ ክፍለ ጦርን በመድፍ ምታ የሚል ትእዛዝ ሰጡኝ ምን ይመስልፃል። የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ የክብር ዘበኛ ጦር ግዳጅ መደናቀፍ ሐሙስ ታኅሣሥ ቀን ዓም የመድፍ ተኩስ ወደ ጳፅኛ ክፍለ ጦር ተጀምሮ ደቂቃዎች እንዳለፉ በየስፍራው ተኩስ ተከፈተ ለማጥቃት ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ተጠግቶ የነበረው የክብር ዘበኛ ጦር ኤች አወር ሰሰዓት ነበረው ይህ ኤች አወር ወይም ሰሰዓት በ ሰዓት ጨበጣ ውጊያ ግባ የሚል ከሆነ ከዚህ ሩብ ሰዓት ቀደም ብሎ የከባድ መሣሪያ ተኩስ መቆም አለበት በቀር ግን ባልሆነ ሰዓት የክብር ዘበኛ ጦር ከተንቀሳቀሰ በራሱ ላይ ድብደባ ሊደርስበት ይችላል ኤች አወር ደርሶ የክብር ዘበኛ አጥቂ ጦር ለጨበጣ ውጊያ ሊገባ ሲጠባበቅ የመድፍ ተኩስ በድንገት በመቆሙ አጥቂው ጦር ምክንያቱን ባለማወቁ ተደናግሮ የነበረው አማራጭ አድፍጦ መጠበቅ ሆነ በሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤ ዋና አዛዥነትና በሻለቃ መላኩ በቀለ ምክትል አዛዥነት ይመራ የነበረው አንደኛ ብርጌድ ደግሞ ከጃንሜዳ ለቆ ጠቅላይ ሠፈሩን አራዳ ጊዮርጊስ በማምጣት አንደኛ ክፍለ ጦርን ለማጥቃት እንቅስቃሴውን በሱማሌ ተራ በተክለ ፃዛይማኖት በኩል አድርጐ ቀድሞ አንበጣ መከላከያ ኋላ የአየር መቆጣጠሪያ ጽሕፈት ቤት ከሆነው ቦታ ሲደርስ በዚያ መሽጐ የነበረ አንድ የጦር ሠራዊት ክፍል ተኩስ ከፍቶ እንቅስቃሴውን ገታው በጉዞ ላይ የነበረው የክብር ዘበኛ ጦር ከመኪና ወርዶ የመከላከልና የማጥቃት ተኩስ ከፍቶ የጦር ሠራዊት አባሎችን ከምሽጋቸው በአጭር ጊዜ አስለቅቆ አካባቢውን ነባ አደረገ ይሁን እንጂ ግዳጁን ወደሚወጣበት ቦታ ቶሎ ለመድረስ ከየመኪናው ወርዶ የነበረው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ቀደም ብሎ ወደ ነበረበት መኪና እንዲሣፈር ሲፈለግ አብዛኛው ጦር ከድቶ ስለነበረ ሊገኝ አልቻለም የሚገርመው ሾፌሮቹ ሳይቀር መኪናቸውን ትተው በመሔዳቸው የወታደር ማጓጓዣ መኪና ታጣ አዛዝ በአካባቢው አልፈው የሚሔዱ ከባድ የግል የጭነት መኪናዎችን አስገድዶ በማስቆም የተረፉ ወታደሮቹን አሣፍሮ ገነት ሆቴል አካባቢ እንዲያደርሱ አደረገ ከዚያም ውጊያውን ለመቀጠል ወደ ቂርቆስ ቤተ ክርስቲያን ሲያቀና ያን አካባቢ እንዲጠብቁ ከተመደቡት ከጦር ሠራዊት አባሎች ጋር በድንገት ሲገናኙ የጦር ሠራዊቱ አባሎች እኛ ከአናንተ ጋር ነን መዋጋት አንፈልግም ብለው በሰላም አለፉ የክብር ዘበኛ ሠራዊትም ዐላማው ወደነበረው አንደኛ ክፍለ ጦር ግቢ በምዕራብ በኩል ዘልቆ ተኩስ ከፈተ ከውስጥ የረባ የመልስ ተኩስ አልገጠመውም ምክንያቱን ሲጠይቅ የጦር ሠራዊት ጠቅላይ መምሪያውን ከአንደኛ ክፍለ ጦር ወደ በቅሎ ቤት አዛውሯል ተባለ ጠቅላይ መምሪያቸውን የለወጡበት አንዱ ምክንያት የክብር ዘበኛ መድፈኛ ከተኮሳቸው ሁለት የመድፍ ጥይቶች አንዱ የዐፄ ኃይለ ሥላሴን መንግሥት ከውድቀት ለማዳን መኪንንቱ ተሰብስበው ይመካከሩበት ከነበረው አዳራሽ ጐን ከነበረ ቤት አንዱ ማፅዘን ላይ ስላረፈ በዚያ ተደናግጠው ነው ተባለ በኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ሪፖርት ለመዛወሩ ምክንያት ተብሎ የተገለጸው ግን ጠቅላይ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ መምሪያው በክብር ዘበኛ መድፈኛ ጦር ለምት ይመዘገባል በሚል ግምት አስቀድሞ ነበር ይህ በዚህ እንዳለ የአጥቂው ጦር አዛዥ የሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤ ከአንደኛ ክፍለ ጦር ግቢ በአንድ ሺህ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኘውን አዲሱን ጠቅላይ መምሪያ ለማጥቃት ኃይሉን ለማሰባሰብ ሲሞክር የተገኘው ሠራዊት ብዛት ሁለት ሻምበል የማይሞላ ሆነ የጦሩን አቅም አጠናክሮ ግዳጁን ለመወጣት ተባባሪ የነበረውን የፈጥኖ ደራሽን ጦር ለማምጣት ከመረጃ መኮንኑ ከመቶ አለቃ አምዴ ደበበ ጋር አንድ ጓድ ጦር ይዞ በጂፕ ከቂርቆስ ወደ ትንባሆ ሞኖፖል በመዝለቅ የፈጥኖ ደራሽ ጦር ካለበት ጐልፍ ክለብ ከነበረው ግቢ ሲደርስ በዚያ የነበረው የፈጥኖ ደራሽ ጦር አዛዥ ሻለቃ በኋላ ሌፍተናንት ኩሎኔል ረታ ተፈራ። ብሎ ጠርቶ አቁሞ አቅፎ የሚስም መስሎ በመያዝ አሱንና አብረውት የነበሩትን ሳያስቡት አስከብቦ ምርኮኛ አደረጋቸው ከክብር ዘበኛ አንደኛ ብርጌድ ሻለቆች ውስጥ የኛ ሻለቃ ጥብቅ አዛዥ የነበረው ሻለቃ ገብረ የሱስም ከብርጌዱ አዛዥ ጋር ግንኙነት ስለተቋረጠ ከብርጌዱ ዘመቻና ማሠልጠኛ መኮንን ከሻምበል አሰፋ አርአያ ጋር ግንኙነት ፈጥሮ የብርጌድ ጥብቅ አዛዥ ፈጥኖ ደራሽን አስተባብራለሁ ብለው ሔደው ስለመቅረታቸው አስታውቆ ከሻምበሉ ጋር እንቅስቃሴውን ወደ ዋናው ግባቸው ለማድረስ ወሰኑ ይህ በእንዲህ እያለ የውጊያው ትእዛዝ በተሰጠበት ጊዜ ሻለቃ መላኩ በቀለ በሌለበት በምክትል አዛዥነት ሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤን እንዲረዳ ተብሉሎ በጄኔራል መንግሥቱ ሲታዘዝ በአቅራቢያው አልነበረምና ከቆየበት ቆይቶ ጠቅላይ መምሪያ ሲደርስ ይህንኑ ስለገለጹለት ከሻለቃ ወርቁ ወልደ ጊዮርጊስ ጋር በመሆን ከጠቅላይ መምሪያው ወደ ኛ ብርጌድ ጠቅላይ መምሪያ ወደሆነው አራዳ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን ሲሔዱ ጦሩ ተነቃንቆ ያገኙታል ከዚህ ቀጥሎ ስለሆነው ሁኔታ የሻለቃ መላኩ ሲገልጽ ጦሩ ካለበት ለመድረስ ተከታትለን ሔደን ማይጨው አደባባይ በጥ ሜክሲኮ ሲደርስ የአንደኛ ብርጌድ ጦር ከሁለት ተከፍሎ አንደኛው ከማይጨው አደባባይ ወደ ጥይት ፋብሪካ በሚወስደው መንገድ ሲሔድ ሁለተኛው ክፍል በገነት ሆቴል ወደ አዲሱ ቄራ ወደ ቂርቆስ ቤተክርስትያን የሚወስደውን መንገድ ይዞ ተጓዘ እኔና የሻለቃ ወርቁ ወልደ ጊዮርጊስ አሁን የኮንስትራክሽን ሚኒሰቴር ሕንፃ ከተሠራበት ተነስተን ቁልቁል ወደ ገነት ሆቴል ልንወርድ ስንል በዚያ አካባቢ ከነበሩት የጦር ሠራዊት መኮንኖች መኖሪያ ፎቆች ተተኮሰብን አኛም ተመልሰን አሁን የዕድገት ሕንፃ ፕሮግሬስ ቢልዲንግ በተሠራበት በኩል ወደ ትምባሆ ሞኖፖል በሚወስደው መንገድ ዘልቀን ወደ ጥይት ፋብሪካ ልናቀና ስንል በፋብሪካው ግቢ ውስጥ የነበሩ ወታደሮች እየተኮሱ አላሳልፍ አሉን ስለዚህ በዚያው በመጣንበት መንገድ ተመልሰን ገነት ሆቴል አጠገብ ስንደርስ ለግዳጅ ተሰማርቶ የነበረው የክብር ዘበኛ ጦር የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ግዳጁን ትቶ ወታደራዊ ሥርዓት በሌለው ሁኔታ በብዛት ተበታትኖ ሲመለስ አገኘነው ምን ከባድ ችግር አጋጠመ ብለን ብንጠይቅ መልስ ሳይስጥ ዝም ብሎ ጥሶን ሔደ ስለሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤ ሁኔታ ብንጠይቅም ይሔ ነው ብሎ የሚነግረን አጣን በዚህ ምክንያት ወደ ጠቅላይ መምሪያ ተመልሰን ለጄኔራል መንግሥቱ ሁኔታውን ሪፖርት አደረግን በማለት የክብር ዘበኛ አንደኛ ብርጌድ የዘመቻ ዕጣ የተጠቃለለበትን ሁኔታ ይዘረዝራል ስማቸው ከላይ የተጠቀሰው መኮንኖች ከኩብለላ የተረፈውን ሠራዊት እያስተባበሩ በተለይም ሻምበል አሰፋ አርአያ እስከ ቂርቆስ ቤተክርስቲያን አካባቢ መዝለቅ ቢችልም በመጨረሻ በሠራዊቱ መመናመን ምክንያትና ሌሎችም ተዳምረው ውጤት ለማግኘት ሳይቻል ቀረ በፓትርያርኩ በብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ስም በአውሮፕላን የተበተነው የውግዘት ቃል ወረቅት ለክብር ዘበኛ ጦር የውጊያ የሥነ ልቦና ውድቀት ምክንያት ከፍተኛ አስተዋፅኦ ማድረጉ ግልጽ ነው ከዚህ በተጨማሪ የመድፍ ተኩስ መቆሙ በዘውድ ጠባቂው ወገን ላይ ለመፍጠር ታስቦ የነበረውን ተፅዕኖና የውጊያ ዕዝ ቅደም ተከተል አደናገረው ለማንኛውም በያቅጣጫው የተላከው የክብር ዘበኛ ጦር አስከደረሰበት ድረስ ግዳጁን መወጣት ቀጥሏል በሻለቃ ተፈራ በላይ ዋና አዛዥነትና በሻለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮ ምክትል አዛዥነት የተመራው ኛው ብርጌድ ክብር ዘበኛ ጦር ከጃንሜዳ በመነሣት በግቢ ገብርኤል በኩል አድርጎ በዑራኤልና በእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን መካከል አልፎ አንደኛው ክፍል የራስ ብሩን ቤት ወደቀኝ ትቶ ፊት ለፊት በመዝለቅ አንደኛ ክፍለ ጦርን በምሥራቅ ሲያጠቃ ሁለተኛው ክፍል የራስ ብሩን ቤት በጋሻው አድርጎ በመውጣት የመድፈኛን ግቢ እንዲይዝ ግዳጅ ተሰጥቶት ነበር በመሆኑም በሻለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮና በሻምበል ለገሠ ደምሴ የሚመራው ጦር የራስ ብሩን ሠፈር አልፎ ሁለት ጊዜ ያህል የሐዲዱን መስመር በመያዝ ወደ ኛ ክፍለ ጦር ለመግባት ሞከረ ሆኖም እየኮበለለ ከሔደው የተረፈው ኃይል በጣም አነስተኛ ስለነበር እንዳሰበው ኛ ክፍለ ጦርን መያዝ ሳይችል ቀረ በአጠቃላይ ውጊያው ዝጠኝ ሰዓት ተጀምሮ ጥቂት እንደተካሔደ በክብር ዘበኛው ዘማች ክፍል የሚሰማው ወሬ ጥሩ አልነበረም ቀስ እያለም በግራ ቀኙ በኩል የሚሰማው ተኩስ ቀዝቀዝ እያለ መጣ አሥራ አንድ ሰዓት ተኩል አካባቢ ቁጥራቸው ከሁለት መቶ እስከ ሦስት መቶ የሚደርሱ የቤተ መንግሥት ሰዎች ናቸው ይባላል ኃይለ ሥላሴ። ብዬ ከዚያ አካባቢ ያገኘኋቸውን ሰዎች ሁሉ ብጠይቅ ሁሉም አላየንም ስላሉኝ መምሪያ ወደ ነበረው ተመልሼ የተገኘ ፍንጭ እንዳለ ወታደሮችን ጠየኩ እነሱም ምንም እንደማያውቁና ግራ እንደተጋቡ ገለጽልኝ እኔም እማደርገውን አጥቹ ወደቤተሰቤ ስሔድ ከወርቅነህ ጋር እስከ መጨረሻው ላንገናኝ ተለያየን በኋላ እንደተረዳሁት ላንድርቨሮቹን ዓይቼ እኔ ወደሽሮ ሜዳ ስሔድ እነመንግሥቱን የያዚቸው ላንድሮቨሮች ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ነው የገቡት በሌላው ግንባር ደግሞ ከታንክኛና ከፈረሰኛ ክፍል የተውጣጣውና የመከላከያ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትን አጥቅቶ እንዲይዝ የታዘዘው በሻለቃ ጌታቸው አፈወርቅ የሚመራው ጦር ከጠቅላይ ሠፈሩ ከጃንሜዳ ተነሥቶ በታላቁ ቤተ መንግሥት በኩል በፊት በር አድርጐ በዘውዲቱ ሆስፒታል ተጠግቶ ወንዙ ውስጥ ገብቶ እንዲያጠቃ ነበር የታሰበው ሆኖም በኋላ የፓፓሲኖስ ሕንዛ በተሠራበት ከመከላከያ ሚኒስቴር አጠገብ ቀደም ብሎ የእንጨት መሰንጠቂያ በነበረበት ቦታ ብዙ የጦር ሠራዊት የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ባልደረቦች ከመመሸጋቸውም ሌላ አሁን ተስፋዬ ቀጀላ ሕንዓ ሐራምቤ ሆቴል ከተሠራበት አጠገብ ካለው መስቀለኛ መንገድ ላይ አንድ የጦር ሠራዊት ብረት ለበስ ተሽከርከሪ ቆሞ የክብር ዘበኛውን ጦር አላላውስ አለው የመከላከያ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤትን እንዲይዝ ከታዘዙት ከሻለቃ ጌታቸው አፈወርቅ ምድብ የአንዱ ክፍል አዝማች የነበረው የሻምበል ታደሰ ከበደ ስለወቅቱ የውጊያ እንቅስቃሴ የገለጸው ጥሩ የዓይን ምስክር ስለሆነ እንደሚከተለው ተቀምጧል የመከላከያን ሕንፃ ለመያዝ ስናመራ ከአሮጌው ቄራ ጀምሮ አሁን ንግድ ማተሚያ ቤት ከተሠራበት አካባቢ እስከ ሐራምቤ ሆቴል አጠገብ እስካለው ድልድይ ድረስ ወንዝ ወንዙን በመሔድ ዘለቅን መከላከያ ግቢ ውስጥ የነበረች ባለ ጐማ ታንክ በመትረየስ አላስጠጋ ብላን በማስቸገሯ የወገን ታንክ መጥቶ የመትረየሷን አፍ ዘጋልን ከእንጨት መስንጠቁያው አሁን ፓፓሲኖስ ሕንፃ ከተሠራበት አካባቢ ከነበሩት የጦር ሠራዊት አባላት ውስጥ ሰባ ሦስቱ ተማረኩ መከላከያ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትንም አሥር ሰዓት ሲሆን ያዝነው ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ምርኮኞቹን ወደ ሦስተኛ ሻለቃ በመላክ እኔ እዚያው አደርኩ በዘውድ ጠባቂው ወገን ግን ስለተኩሱ አጀማመር እርስ በእርሱ የተጣረሰ መረጃ ተሰራጭቷል የአዲስ ዘመን ጋዜጣ አዘጋጅ ታኅሣሥ ቀን ዓም ሰላማዊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥንትም ዛሬም ወደፊትም ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝ ነው በሚል ርአስ ስር በመጀመሪያ ተኩሱን የጀመረው ማን እንደነበር ለጄኔራል መርዕድ ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት መልስ ተኩሱን የከፈተው የክብር ዘበኛ ነው ማለታቸው ተመዝግቧል ተኩስ የከፈተውም በመከላከያ ሚኒሲቴር ግንባርና በስተኋላ እንዲሁም በራስ ብሩ ቤት በኩል አስጢፋኖስ ላይ ከዚያም በአዲሱ ቄራ መንገድ ዞሮ ቁልፍ ሥፍራዎችን ከያዘና ከከበበ በኋላ እንደሆነ ቀርቧል ይህ ግን ለታሪክ ሽሚያ ካልሆነ በቀር ትክክለኛ ምስክርነት ሆኖ አይገኝም ለምሳሌ የጦሩ አዝማች የነበሩት ኮሎኔል ጃገማ ለበላይ ባቀረቡት የዘመቻ ዘገባ ክብር ዘበኛ ተኩስ ጀመረ ያሉት ለዘ ሩብ ጉዳይ ማለትም ጄኔራል መንግሥቱ ውጊያውን በመጀመር ቀዳሚ ሆኖ ላለመገኘት በማሰብ ትዕዛዙን በሰጡበት ሰዓት እንደነበር ያመለክታል ስለዚህ በጄኔራል ጽጌ ዲቡ ጎትጓችነት በጀኔራል መንግሥቱ አዛዥነት ለዘጠኝ ሩብ ጉዳይ የማጥቃት ተኩስ ተሰማ ወዲያው የጠላት መድፎችና ሞርታሮች የወገንን ሠፈር መደብደብ ጀመሩ ብለው ኮሎኔል ጃገማ በሪፖርቱ ያሠፈሩት ከጄኔራል መርዕድ ቃል ጋር የሚጣረስ መሆኑን እንንገነዘባለን ክብር ዘበኛ የውጊያው ጀማሪ ስለመሆኑ የኮሎኔል ጃገማ ሪፖርትም ይቀበላል እንደኮሎኔል ጃገማ የክብር ዘበኛ ዘማች ጦር የማዘዣ ቦታውን አራዳ ጊዮርጊስ ክብር ዘበኛ መኮንኖች ሠፈርና ጃንሜዳ ክብር ዘበኛ ፈረሰኛ ክፍል ጠቅላይ መምሪያውን ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስቴር ግቢ በማድረግ የማጥቃት ውጊያ የጀመረው ፖዐሳ ታደሰ ዕዐደ ይላሄድ ሻምሰ መረ ሉሃማዎቻ ያሃህረ ሃታኔጳልሰ ዳያማ ሴታ ሪፖረሮምያ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ የክብር ዘበኛ መድፈኛ ክፍል ነበር ይህንንም ልክ ለዘጠኝ ሰዓት ሩብ ጉዳይ በወታደራዊ ስዓት አቆጣጠር በ ላይ በክፍለ ጦሩ ጠቅላይ ሠፈር በስተሰሜን ምሥራቅ በራስ ብሩ ቤት እንዲሁም በኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት በጦርሠራዊቱ ላይ የማጥቃት ተኩስና ንቅናቄ በማድረግ ፈፅሟል ከዚያ በኋላ በየሥፍራው ተኩሱ ተስፋፋ ማለት ነው የኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ሪፖርት ስለጦር ሠራዊት ሥምሪት የሚያመለክተው ደግሞ የወገን ከባድ መሣሪያ የክብር ዘበኛ ሦስተኛ ሻለቃ ሠፈርን የክብር ዘበኛ መድፈኛ ሠፈርን በተክለ ዛሃይማኖት በኩል የሚወርደውን ጦር የታችኛውን ግቢ በሰሜን ቀኝ ደረት የጠላት መድፍ ቦታን የፀጥታን መሥሪያ ቤትን የድሮ ቂራን የቀበናን ወንዝ ከሰሜን እስከ ምሥራቅ የአቧሬን ሰርጥ ከጦር ሠራዊት መሐንዲስ ሠፈር በስተጀርባ ሆኖ እንዲመታ ቢያስፈልግ በጥሪ እንዲደበድብ መታዘዙን ነው። ገርማሜ ቢሔድ ይሻላል አሉ ሌሎቹም በገርማሜ መሔድ ተስማምተው ከፖለቲካ ኃላፊውና ከባልደረቦቻቸው ጋር ወደ አሜሪካ ኤምባሲ ሔዱ ብዙ አልቆዩም ወዲያው መልሰው ይዘውት መጠጡ ገርማሜ ደርሶ እንደተመለሰ የውይይቱን ውጤት በጉጉት ይጠብቁ የነበሩት ልዑል ራስ እምሩ ሁለቱ ወገኖች ተገናኝተው ተነጋግረው የደረሱበትን ፍሬ ነገር ለማወቅ ጠየቁት አሱም ከእኔ ጋር ለመነጋገር የመጣው ሻለቃ አሰፋ ለማ ነው በጌ በኩል በተቻለ መጠን ለሱ ሊገባው በሚችል መንገድ አስረድቸዋለሁ አርሱ ከተናገረው ውስጥ ግን መያዣ ያለው የተጨበጠ ቃል አላገኘሁም» የሚል ቅሬታ የተሞላበት መልስ ሰጣቸው እርሳቸውም ሁኔታው አጅግ ስላሳሰባቸው በውጤቱ አዘኑ ከጄኔራል መንግሥቱና ክከሌኮሎኔል ወርቅነህ ጋርም ቆመው ጥቂት ከተነጋገሩ በኋላ ለአቡነ ባስልዮስና ለሜጄር ጀኔራል መርፅድ በሕዝብ ላይ አልቂት እንዳይፈጠር የሁሉም ኃላፊነት መሆኑን በማስገንዘብ ማስታወሻ ጽፈው የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ ኃላፊው ለሁለቱም ሰዎች እንዲያደርሱላቸው ይቅርታ በመጠየቅ ሰጡዋቸው ኃላፊውም በትሕትና አደርሳለሁ ችግር የለም ብለው ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር እንዳመሩ የአየር ኃይል አውሮፕላኖች እየተመላለሱ በከተማዋ ላይ ማንዣበብ ጀመሩ መትረየስም በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ላይ መተኮስ እንደያዙ በሕንፃው ጥግ ከነበሩ የክብር ዘበኛ ወታደሮች መሐል ጥቂት ሞቱ የአየር ኃይል አውሮፕላኖች በከተማው ላይ ሲያንዣብቡና ተኩስ በከፈቱበት ሰዓት ከነገሌ ቦረና እንዲመጣ የተጠራው የጦር ሠራዊት አዲስ አበባ ገብቶ ከኛ ሻለቃ ብረት ለበስ ጦር ጋር አብሮ በመሰለፍ በኮሎኔል ጃገማ ኬሉ ግንባር ቀዳሚነት ባቡር ጣቢያን ይዞ በመጠባበቅ ላይ ይገኝ ነበር በኋላም ኛ ሻለቃ ተጨማሪ ሆኖ ተመደበለት ኛ ሻለቃ ጦር ከመድፈኛ ግቢ ተነሥቶ ወደ ከተማው የሚሔደውን ጐዳና ይዞ ለማጥቃት ሲሰናዳ የኛ ሻለቃ ከበቅሎ ቤት በስተጀርባ ተነሥቶ በታንክ እየታበጀ በራስ ብሩ ሠፈር አልፎ በእስጢፋኖስ በኩል በኢዮቤልዩና በታላቁ ቤተመንግሥት በማድረግ የክብር ዘበኛን መድፈኛ ሠፈር ለመያዝ ዝግጅቱን አጠናቀቀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ከነገሌ የመጣው ጦርም እንዲሁ ከደብረ ዘይት ወደ አዲስ አበባ የሚወስደውን መንገድ የሜክሲኮ አደባባይን አምስተኛ ፖሊስ ጣቢያን ወደ ተክለ ሃይማኖት የሚወስደውን ቀናታ መንገድ እና ቸርቸል ጉዳናን በመያዝ በታንክ እየተረዳ ወደ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ በመውጣት ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥትን እንዲይዝ ሥምሪት ተሰጠው የጦር ሠራዊት የማጥቃት ሥምሪት እየተቀላጠፈ እንዳለ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ ኃላፊ ከባልደረቦቻቸው ጋር በመሆን ከልዑል ራስ እምሩ የተሰጣቸውን ማስታወሻ ይዘው ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር በመሔድ ሜጀር ጄኔራል መርዕድን አግኝተው ሰጧቸው ሜጄር ጄኔራል መርፅድም የራስ እምሩን ማስታወሻ ዓይተው መልስ በመጻፍ አነዚህን መልእክተኞች ሸኙዋቸው እነሱም ወዲያው ወደ ገነተ ልዑል ቤተመንግሥት በመምጣት አሁንም በጉጉት ይጠብቁ ለነበሩት ለልዑል ራስ እምሩ ማስታወሻውን ሰጡ ራስ እምሩም የማስታወሻውን ፍሬ ሐሳብ ከተረዱ በኋላ እንደገና በጣም አዘኑ መልእክቱን አድርሰው ለተመለሱት ለአሜሪካ ኤምባሲ ኃላፊዎች የጠየኩትን ትቶ ያልጠየኩትን መለሰልኝ የባሰውን እናንተን ብዙ አደከምኳችሁ ይቅርታ አድርጉልኝ በማለት አሰናበቷቸው ወዲያው ጠዋት ሦስት ሰዓት ገደማ በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት የመትረየስ ተኩስ ከፍተው የነበሩት የአየር ኃይል አውሮፕላኖች ተመልሰው መጥተው መደብደብ ጀመሩ ከዚያም በጦር ሠራዊት የአዲስ አበባ ብርጌድ ዋና አዛዥ በቀዳሚነት የማጥቃት እርምጃውን ለመውሰድ የተቋቁሙት መሪ መቶዎች ክከኛ ሻለቃ አንድ የመቶ ጦር ፄኛ ሻለቃ በሙሉ ከማረፊያ ሠፈር ለተጠባባቂነት የተመደቡ ወታደሮችን ጨምረው በማስለፍ ከየአቅጣጫው ውጊያ ከፈቱ ውጊያው እንደተከፈተም ጄኔራል መንግሥቱ ግርማዊት አቴጌ መነንና ቤተሰቦቻቸው ካሉበት ቪላ እንዲወጡ ተደርጉ ልዑል አልጋ ወራሽ ወደ ሚገኙበት ቤተመንግሥት በመምጣት ተገናኝተው ጠንካራ ጥበቃ እንዲደረግላቸዉ ስላዘዙ አንድ የመኮንኖች ቡድን በላንድሮቨር መኪና ወደዚያው ሔደ የቡድኑ ኃላፊ ሻምበል ባዬ ጥላሁን ነበር ሆኖም ግርማዊት እቴጌ መነን በነበሩበት ቪላ ተመድበው የነበሩት የዘቦች ኃላፊ ግርማዊት አቴጌ መነንና ቤተሰቦቻቸውን ለማስረከብ ፍቃደኛ አልሆኑም የቪላውን ቅጥር ግቢ በርም በቋጥኝ ድንጋይ አዘጉት ወታደሮቹም በተጠንቀቅ እንዲጠብቁ አዘዙ በዚህ ጊዜ ሻምበል ባዬ ኃላፊውን ሻለቃ አንጋጋው ኃይሌን በኋላ ኮሎኔል እቴጌ መነንን ከነቤተሰቦቻቸው እንዲያስረክቡት ሲያነጋግር ከጄኔራል መንግሥቱ የማዘዣ ደብዳቤ እስካልመጣልኝ ድረስ አምጌሼጌ ማስረከብ አልችልም የሚል መልስ ሰጡ በሻምበል ባዬ ጥላሁን የሚመራው የመኮንኖች ቡድን ተመልሶ ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት አመራ ወዲያው በአንድ ጐን የክብር ዘበኛ ሠራዊት ከጦር ሠራዊት ጋር ደም አንፋሰስም በማለት መሣሪያውን እያስቀመጠ ግርማዊት እቴጌ መነን ወደሚገኙበት አቴጌ ቪላ መኮልኮል ጀመረ የጥበቃ ኃላፊ የነበሩት ሻለቃ አንጋጋው ስለተፈጠረው ምስቅልቅል ሲገልጹ የክብር ዘበኛ ሠራዊት ውጊያ ተስኖት ሳይሆን ተበሳጭቶ ውርደት ላይ ወደቅን እያለ የተሰጠውን የውጊያ መስመር በራሱ ሐሳብ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ አየለቀቀ ወደ ሰሜን እንጦጦ ተራራ በሚያፈገፍግበት ጊዜ በተለይም የቀጨኔ አካባቢ ሕዝብ ለዘረፋና ለግድያ እየተዘጋጀ በመምጣቱ መከለያ ለማግኘት ወደ ግርማዊት እቴጌ ቪላ እየገባ መጠለልን መረጠ እኛም በግርማዊት እቴጌ ቪላ ጥግ ለመጠለል የሚመጡ ጓደኞቻችንን ለመቀበል ወደኋላ አላልንም በማለት ያወሱት የክብር ዘበኛን መዝረክረክ ሲያመለክተን በሌላ በኩል ደግሞ የጦር ሠራዊቱ ኃይል እየተጠናከረ መምጣቱን የሚያሳይ ነበር የክብር ዘበኛ ውጊያውን ባለመፈለግ በየሥፍራው መበታተኑ ግልጽ መሆኑ ሲታወቅ የሻለቃ አንጋጋው ኃይሌ በግርማዊት እቴጌ ቪላ አካባቢ ጦር ሠራዊት ተኩስ እንዳይከፍት ዋስትና ስለሚገኝበት ሁኔታ አመቻችተዋል ይህንን ሁኔታም ራሳቸው እንዲህ ሲሉ ይተርኩታል ታኅሣሥ ሰባት ቀን ረፋድ ላይ የመፈንቅለ መንግሥቱ ተቃዋሚ የሆነው የጦር ሠራዊት ወደ ሰሜኑ ክፍል እየገፋ ስለመጣ ግርማዊት እቴጌን ሲጠብቅ ለነበረው እንዲሁም ከአደጋ ለማምለጥ በቤተ መንግሥቱ ከተሰበሰቡት መኮንኖችና ወታደሮች አንድ ዐይነት ሐሳብ ቀረበልኝ ሐሳቡም እኛ በግርማዊት ዙሪያ የተሰበሰብን ሲሆን እያጠቃ የመጣው ኃይል የሚያውቀው የክብር ዘበኛ ባልደረባ መሆናችንን ስለሆነ አደጋ ይጥልብናልና ከግርማዊት የዋስትና ቃል እናግኝ የሚል ነበር ይህንን ወዲያው ለልዕልት ተናኘወርቅ ነገርኩ አሳቸውም ፈጥነው ገብተው ለእቴጌ ከነገሩ በኋላ በእምነት እንደጠበቃችሁን ሁሉ እኛም እንጠብቃችኋለን የሚል መልስ ሰጥተዋል ስለተባልኩ ለወታደሮቹና ለመኮንኖቹ ይህንኑ አበሰርኳቸው ከአምስት ሰዓት በኋላ የጦር ሠራዊት ኃይሉን የሚቋቋመው አጣ በነዓ መንገድ ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት እየተጠጋ መጣ ስለዚህ ግርማዊት እቴጌ ቪላ ከሚገኘው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ጋር ግጭት እንዳይፈጥር ለልዕልት ተናኘወርቅ ከጄኔራል መርዕድ ጋር በጦር ሜዳ ሬዲዮ እንዲገናኙ አደረኩ በሬዲዮ ግንኙነታቸውም ቤተ መንግሥታችንን በእምነት ሲጠብቁ በቆዩትና በኋላም እኛን ሲሉ በአጠገባችን በተሰበሰቡት የክብር ዘበኞች ላይ አደጋ እንዳይደርስ ማስጠንቀቂያ ይሰጥ የሚለውን የግርማዊት እቴጌን መልእክት አስተላለፉላቸው ይህ በእንዲህ እንዳለ የጦር ሠራዊት በቅድሚያ የተቆጣጠረው የክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያን ነበር ጃችቃ ለሯጋጋው ዕማቻታ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ንጉሠ ስለ መፈንቅለ መንግሥቱ እንዴት ሰሙ። ሐመፆዶ አኋቃ ፖቋማርረም ፅሪፉ ዳና ዖጓልቃ ያፍ ድጋፀሩ ምነጋናይ ሰፍ ይጎ ነው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ ከፍለው ገብተው ተደብቀው አደሩ የክብር ዘበኛ ወታደሩ ደግሞ ሁሉም ተጠልሉበት ከነበረው እየወጣ ወደ ፖሊስ ጣቢያዎችና ወደ መሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ቦታዎች እየሔደ መሣሪያውን ማስረከብ ያበክ ኮሎኔል ጃገማ ኬሎ በጊዜው ለበላይ አለቆቻቸው ባቀረቡት የውጊያ ዘገባ የዘውድ ጠባቂው ጦር ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ሲገባ የሚከተለው ሁኔታታ ነበር በስተምዕራብ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጦር ትምህርት ቤት ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት መግባት ጀመረፁ በዚህ ጊዜ ዐመፀኞች ጄኔራል ጽጌ ዲቡ የሻለቃ ዮሐንስ ምስክር የሻለቃ ሽፈራው አያኖና አቶ ገርማሜ ወንዳፍራሽ ሞተው ሲገኙ ሌሎቹ አምልጠው ወደ ቀጨኔ መሔዳቸውን ሰሙ በዚሁ እለት ተኩስ ተጋግሎ ሳለ ልዑል አልጋ ወራሽ ካሉበት ደርሰው ልዑል አልጋ ወራሽን አግኝተው ወደ ግርማዊት ቪላ በመውሰድ ከግርማዊት ጋር እንዳገናኙም ይገልጻሉ በዚህ መልኩ የዘውድ ጠባቁው ድሉን በመጎናፀፉ ከአንደኛ ክፍለ ጦር የተንቀሳቀሰው ጦር የፕሮፓጋንዳ ጽሕፈት ቤትንና ባንክን በመያዝ የመፈንቅለ መንግሥቱን ኃይል ደምስሶ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት እንደፀና መሆኑን በኢትዮጵያ ሬዲዮ ጣቢያ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አበሰረ በመቀጠልም የሚከተለውን ማስታወቂያ አሠራጨ ማስታወቂያ ከዛሬ ከታኅሣሥ ስምንት ቀን ዓም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ከምሽቱ አሥራ ሁለት ሰዓት እስከ ጠዋት አንድ ሰዓት ድረስ ማናቸውም መኪና ከአዲስ አበባ ደብረ ዘይት በሚወስደው የባቡርና የመኪና መንገድ መተላለፍ በፍፁም ክልክል መሆኑን አስቀድመን እናስታውቃለን የኢትዮጵያ ሬዲዩ ጣቢያ ከአሁን ጀምሮ ወደ ፊት የሚሆነውን ማናቸውንም ሁሉ በዚሁ መሥመር የሚያሰማ መሆኑን አንገልጣለን በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የጦር ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማጆር ሹም ሜጄር ጀኔራል መርዕድ መንገሻ ። በመኳንንቱ ግድያ ተጠርጥሮ ተይዞ በወንጀል ምርምራና ፍርድ ቤት እስከ መጨረሻው ቢክደም የሞት ቅጣት ፍርድ ተፈረደበት በመጨረሻም በሞት ተቀጣ በሞት በተቀጣበት ዕለት ላናዘዙት ካህን መኳንንቱን መግደሉን አምኗል አናዛዝ ቄስም «አሁን ወደእውነተኛዉ ቦታ ስለምትሔድ ሂሳብ ክፍል በነበርክ ግዜ ብዙ ገንዘብ ጠፍቷል ስለዚህ ጉዳይ የምታውቀው እንዳለ ንገረኝ አሉት በመጀመሪያ ደረጃ ወደእውነተኛው ቦታ መሔዴን አላውቅም የገንዘቡን ጉዳይ ግን በአድራሻዬ በፍታብሔር ይጠይቁኝ አላቸው ተብሎ አናዛዝ ቄስ የነገሯቸው ሰዎች ሲያወሩ ተሰምቷል እንግዲህ አቶ ነጋሽ ድንበሩ በተጠቀሰው ምክንያት ቂሙን ለመበቀል ጊዜና ሁኔታ ስላጋጠመው ከላይ የጠቀሳቸውን ባለሥልጣናት የገደላቸው እሱ መሆኑን በድፍረት ይገልፃል ነጋሽ ድንበሩ ከጠዋት አስከማታ ከእሥረኛ ባለሥልጣናቱ አካባቢ ሳይርቅ ውሎ ርሽናው ሲጀመር አብሮ ከማካሔዱ በተጨማሪ አራሱ እንዳመነው ቆስለው ሲተርፉ የሚችሉትን ሁሉ የምርመራ ተኩስ እናድርግ ብሎ ጥይት አርከፍክፎ የፈጀ ነው አቶ ነጋሽ ከሚፀፀትባቸው ሟቾች ግን ደጃዝማች ለጥይበሉ ገብሬ ዋና ናቸው ስለሁኔታውም ሲገልጽ ደጃዝማቹ አረር ውስጥ ገብተው ነው እንጂ እርሱ ሊገላቸው ፈልጎ እንዳልነበረ በቁጭት ያስታውሳል እኔም በበኩሌ አርብ ከወርቅነህ ጋር ተለያይቼ ቅዳሜ ዕለትና እሑድ እርሱን ፍለጋ ብባክንም ሳይሳካልኝ ቀርቶ አቤት ቁጭ ብዬ ሳለሁ እነጄኔራል መንግሥቱ ወደ ደብረዘይት ሔደዋል የሚባል ወሬን የሰማቺው ወሮ ዘረፈ ወርቅ ከእነጄኔራል መንግሥቱ ጋር ባለቤቷ ሻለቃ ያሬድ ቢተውም አብሮ ሔጻቧል በመባሉ እሑድ ታኅሣስ ቀን ዓም መጥታ ና ወደደብረዘይት እንሒድና እንፈልገው አለችኝ በዚያ ሰፊ መስክ እንዴት ብለን ነው የምናገኘው ብዬአት በፃሣብ ስንብከነከን ውለን መፍትሔ አጥተን የምሳ ሰዓት ሲደርስ ተለያየን በማግሥቱ የሥራ ባልደረባዬና ጓደኛዬ የሻምበል ሺፈራው ከበደ ባለቤት ወይዘሮ ገነት ዘለቀ ባለቤቷ እጁን ለፖሊስ ጣቢያ ሰጥቶ ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ገብቷል ይባላልና እባክህ ሔደን እናረጋግጥ ብላ ተጨንቃ ጠየቀችኝ እኔም እሷን ለማበረታታትና እግረ መንገዴንም ሁኔታውን ልይ ብዬ እሺ አልኩና ተያይዘን ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ሔድን እዚያ ስንደርስ የክፍለ ጦሩ አካባቢ ከላይ ባቡር ከታች መኪና ከሚሔድበት ድልድይ ጀምሮ በተለምዶ መዷለኪያ የሚባለው ንላ ባቡር የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙክራ የተወው አሻራ መምጣቱን የሚያሳይ መብራትና ኬላ በተሠራበት አድርጉ ወደ ደብረዘይት በሚወስደው መንገድ የተወሰነ ርቀት ይዞ እስከ ክፍለ ጦሩ መግቢያ በር ድረስ ቦታው ከሚችለው በላይ እጅግ በጣም በተጨናነቀ የሰው ብዛት ተከቦ ነበር እየቆየ ለዘብ ጠባቂዎች ከቁጥጥር በላይ በሆነ ሁኔታ ሕዝቡ በሩን ጥሶ አስከመግባት ድረስ አየለ ወታደሮቹም የባሕር ዛፍ ዝንጣፊ ዱላ በመያዝ ለመምታት አየቃጡ በማስፈራራት ብቻ ግፊቱን ለመግታት ቢሞክሩም ልጂን የምትፈልግ እናት ባሏን ምትፈልግ ሚስትና ወንድሟን የምትፈልግ እህት ራሷን እንዳትመታ እንደ ተዋጊ በሬ አንገቷን ወደታች አቀርቅራ ማን ሙቷል ማን ቆስሏል ማን አምልጧል እያለች ትባዝን ነበር ስለመጣችበት ሰው ዕጣ ፈንታ ጭንቀት ስለነበረባት የምታደርሰውንም ሆነ የሚደርስባትን ችግር ሳታውቀው ትንኳተት ነበር ተሰብስቦ ከነበረው ሕዝብ ሦስት እጅ ያህሉ ሴቶች ስለነበሩ ከጭንቀታቸው የተነሣ እጅግ በጣም ከባድ የነበረውን መጨናነቅና ግፊት ከምንም ሳይቆጥሩ በፅሩብ ሰዓት አንድ ሜትር ያህል ርቀት መሔድ መቻል ከተስፋ ጋር በጣም ጥሩ ተብሎ የሚገመት ነበር ወሮ ገነት ዘለቀና እኔ አንዳንጠፋፋ እጅ ለእጅ ተያይዘን የጀመርነውን ጉዞ በነበረው ግፊት ፅናት ሳንወድ ተላቀቅንና ተለያይተን በትንሽ እርቀት ላይ እንተያይ ጀመርን በተለይ እኔ ከውጥረት የተነሣ በግራና በቀኝ አጎንብስው በሚሔዱ ሁለት ሴቶች ዳሌ በሞርሳ እንደተያዘ ተጣብቄ እግሬ መሬት ለቆ ከባቡር ሀዲዱ እስክ አንደኛ ክፍለ ጦር መግቢያ በር ድረስ ተጉዣለሁ በኋላ አንደነገረችኝ ወሮ ገነትም ከዚያ ያልተለየ ሁኔታ አጋጥሟት ነበርሱ በዚህ ሁኔታ ከሦስት እስከ ሰባት ሰዓት ተንኳተን ክፍለ ጦሩ መግቢያ በር ስንደርስ አሁን የምሳ ጊዜ ስለሆነ ሰው መግባት አይችልም በዘጠኝ ሰዓት ተመለሱ ተባለ ያ ሁሉ ድካማችን ከንቱ ሆኖ በመጣንበት ዓይነት ጊዜ ፈጅተንና አሳራችንን በልተን ወጣን ችግሩ ይህን ያህል ይሁን እንጂ ችለው የገቡት ደግሞ ቁርጣቸውን ዐውቀው ከፊሉ እያለቀሰ ከፊሉ ደስ ብሎት እየሣቀ ይመለስ ስለነበር እኛም ነገ ቀደም ብለን መጥተን ዕድላችንን ለመሞከር ወስነን ተለያየን ሰኞ በዚህ ሁኔታ ከተመለስን በኋላ ማክሰኞ ታኅሣስ አሥራ አንድ ቀን በተመሳሳይ ሁኔታ ከሰዓት በፊት አንደተለመደው ለመግባት ሞክረን ሳይሳካልን ቀረ ሰኞ ሥራ ባልገባም ሰው ሀሉ ማክሰኞ ወደ ሥራ መመለስ ስለጀመረ እኔም ከሰዓት በኋላ ሥራ መግባት አለብኝ ብዬ ወደ ሥራዬ ሔድኩ ወሮ ገነት ዘለቀ ግን እዚያው ቆይታ ሞክራ መግባት ስለቻለች ባለቤቷ እዚያ መኖሩን ዓይታ አረጋገጠች ይህ በዚህ አእንዳለ ታኀሣሥ ቀን ሀ ዓም አኔ አቶ ማሞ አዩና አቶ ኤፍሬም ፀሐይ ቢሮአችን ገብተን ሥራ እንደ ጀመርን በፀጥታ መምሪያው ምኃላፊ በኮሎኔል ይርጉ እንዳይላሉ የቃል ትእዛዝ ከሥራ መታገዳችንን አንድ ይ ታ ፅሥ ሪመጋድ ሥራ ማዕፉፊያ ፊረ ዕቂይና ይታጾ መጴና ዳዲቦሳፍያታ ደረ ዖታሥራው መሮ ሷፖኃ ፊፖፅፊ ኃው ወቅታ ርደኛ ፍመረ መፈ ቃፅ መያፇሥ ያኃ ደፇም ለራፖኛ ፍኃ ሥረ ዖታሥፅውና ዖጦር ሠራዎራ ማረፊያና ማሃያሚያ ያሃሪ ን ኣው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ወታደር ተልኮ መጥቶ ለሁላችንም በየቢርሮአችን ነገረን ወዲያውም መሥሪያ ቤቱን በመጠበቅ ላይ ላለው ጦር ኃላፊ ትእዛዝ ተሰጥቶ ኖሮ ከቢሮአችን እንድንወጣና እንድንሔድ ነገረን ጉዳዩም በዐመፁ ተካፋዮች ነበራችሁ ተብሎ ነው የሚገርመው በነዚያ ቀኖች አብሮ ላይ ታች ያለው ጐንደሬ ያልሆነውም ጭምር መሆኑ እየታወቀ ከሥራ የታገድነው ግን ጐንደሬዎች ብቻ ተለይተን ነበር በዚህ የተነሣ እኔ እቤቴ ተቀምጨ ነገሮችን እያሰላሰልኩ እንዳለሁ አቶ ኤፍሬም ፀሐይና አቶ ማሞ አዩ ወደ ቤቴ መጥተው አቶ ብርፃኑ ዝም ብለን ከቤታችን ከተቀመጥን እገዳውን በተገቢነት የተቀበልን እንዳይመስልብን በወቅቱ ሁኔታዎችን ለማረጋጋት ያስተዳደሩን ሥራ ኃላፊነት ለያዙት ለልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣ ኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት ሔደን አእናሳውቅ አሉ ይፄ የማይሆንበትን ምክንያት በእሳቸውና በእኔ መካከል የማያቀራርቡ እናንተ የማታውቋቸው ጉዳዮች አሉ የጌ ከእናንተ ጋር መሆን እናንተን ችግር ላይ ሊጥላችሁ ይችላል በማለት በመፈንቅለ መንግሥት ውጣኔ ውስጥ ከሌኮሎኔል ወርቅነህ ጋር ከየካቲት ዓም ጀምሮ እንደነበርኩበትና የደጃዛማች አሥራተ ካሣ ባለቤትንና ልእልት ቲሩትን ሌኮሎኔል ወርቅነህ ሳይጋብዛቸው እንደመጡ እንግዳ ቆጥሮ ሊያናግራቸው ባለመፈለጉ እኔ መልሼ ወደቤታቸው እንዳደረስኳቸው ባጭሩ አለፍ አለፍ ብዬ ገለጽኩላቸው ስለሁኔታው ሲሰሙ ራሳቸውን ይዘው ጉድ ብለው ከቆዩ በኋላ ያ አልፏል ግድየለህም እንሒድ ብለው አጥብቀው ስለያዙኝ ሳልወደውና ሳላምንበት አነሱን ቅር ላለማሰኘት አሺ ይሞከር በማለት ቅዳሜ ታኀሣሥ ቀን ጠዋት ወደቤተ መንግሥቱ ሔድን ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት አካባቢ ከአፍሪካ ጎዳና ወደ ኢዮቤልዩ ዛሬ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት ካለው መስቀለኛ መንገድ ከቤተ መንግሥቱ ደርሰን የሰሜን በር ፊት ቆመን ሳለ አንድ ወጣት የጦር ሠራዊት መኮንን አግኝተን የመጣንበትን መሥሪያ ቤት ነገርነውና ልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣን ስለምንፈልግ እዚህ መሆናችንን እባክህ ንገርልን ብለን ጠየቅነው ወጣት መኮንኑ መልእክቱን አድርሶ እነማን ናችሁ። የሚል የተኩስ ድምፅ የሚመስል አሰማች በዚህ ጊዜ ግቢው ውስጥ የነበረው ከጅማ የመጣ ጦር ተኩስ ተከፈተብን በሚል ድንጋጤ በሙሉ ሻለቃው አንድ ጊዜ ተኩስ ሲከፍት ሰማይና ምድሩ የተገናኘ መሰለን እኒያ ምህላ ሲመሩ የነበሩት ቄስ በተኩሱ ድንጋጤ ምህላ መምራቱን አቋርጠው አቡነ ዘበሰማያት ብለው ዘለው እመኝታቸው ላይ አረፉ ከዚያ በኋላ ምሥጢርም ስናወራ ሆነ ያላሰብነው ሰው ብቅ ሲል አቡነ ዘበሰማያት ማለት ጨዋታችንን ማቆሚያ ዘዴያችን ሆኖ ቀጠለ ይኸ በእንዲህ እንዳለ ከሕዝብ ፀጥታ ጥበቃ መምሪያ አቶ መስፍን ወልደ ሜካኤል እኔ ራሴ ብርዛነ አስረስ አቶ ማሞ አዩ አቶ ኤፍሬም ፀሐይ የሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤና የሻምበል አሥራት ደፈረሱ ከክብር ዘበኛ ባንድ ላይ መሰብሰባችንና አብረን መብላታችንን ያዩ ወንጀለኞች በገዛ እጃቸው ተለይተው ባንድ ላይ ሆኑ የሚል ሐሜትና አስተያየት ያሰሙ ጀመር አሽሟጣጭም ቢያሽሟጥጥ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ሐሜተኛም ቢያማ እኛ ኑሮአችንን በዚህ ዓይነት መሥርተን እንዳለን አንዳንድ የውጭ ወሬ ስንጠይቅ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ተማሪዎች በዐመፁ ተክከፋይነትም ሆነ በምስክርነት እንዳይጠየቁ ከተጠየቁ ነገሩን ያከፋዋልና ግርማዊነትዎ በጠቅላላው ነገሩን ቢዘጋው ይሻላል ብለው የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ዶር ማት ንጉሥን ስለመክከሩ ሃሳባቸው ተቀባይነት አግኝቶ ነገሩ ሲዘጋ የመሐንዲስ ኮሌጁ ዲን ግን እንዲህ ስላላስደረጉ አንድ ቀን ከሰዓት በኋላ እኔ ተጠርቼ ወጣሁ ቀጥሎ የፄ ተመሳሳይ የሆኑ ስድስት ወጣት መኮንኖችም ተጠሩና ወጥተው እኔ ከመሐል ሆፔ በሰልፍ እንድንቆም ተደረገ ከዚያ አራት የመሐንዲስ ኮሌጅ ተማሪዎች ከመርማሪ ፖሊሶች ጋር መጡና ታኅኀሣሥ ስድስት ቀን ወደ ኮሌጁ መጥቶ ንግግር ያደረገላችሁን ሰው ከዚህ መሐል ለይታችሁ አውጡ ጠቁመሙ ሲባሉ አራቱም ያለአንዳች ማወላወል እኔን ጠቆሙ ክዚህ በኋላ ወደ ነበርንበት ተመለስን ትንሽ ግዜ ቆይቶም መርማሪዎች አንዳንድ መኮንን ለምርመራ አየጠሩ መውሰድ ጀመሩ ተመርማሪው ሔዶ ሲመለስ የቀረቡለትን ጥያቄዎች እየሰማን የየራሳችንን መልስ እናዘጋጅ ጀመር እኔም የካቲት ወር ውስጥ ተራው አንድ ቀን ደረሰኝና ተጠርቼ ብሔድም ለምርመራ ሳልቀርብ ሦስት ቀንና ለሊት ጨለማ ቤት ተዘግቶብኝ ቆየሁ በአራተኛው ቀን ዘጠኝ ሰዓት ላይ ለምርመራ ሲወስዱኝ በነበርኩበት የታፈነ አየርና ጨለማ ታፍኖ የሰነበተው ሰውነቴ ለአዲስ አየርና ከባድ ብርፃን በድንገት በመጋለጡ አግሬ መሬት መቆንጠጥ አቅቶት ሥራመድ እግሬ ነቀል ነቀል አለና ሰውነቴን መሸከም ተስኖት ወደቅሁ ከዚያ አንስተው ሲያስቀምጡኝ ቀስ በቀስ ሰውነቴ ከአየሩም ከብርፃኑጉም ጋር ተለማምዶ ማንሠራራት ጀመረ በእንዲህ ያለ ሁኔታ ትንሽ ከተቀመጥኩ በላ ዓይኔ ብርፃን አልደፍር ብሎ አስቸገረኝ ስለዚህ በእጄ ሽሸፍጌኝ ቆይቼ ቀስ በቀስ በመልቀቅ ሳለማምደው እጅግ በጣም ብሩህ ሆኖ እየታየኝ ወደ ምርመራ ክፍሉ መሔድ ቻልኩ በምርመራ ክፍሉ መጀመሪያ የፓሊስና የጦር ሠራዊት ባልደረቦች የሆኑ የበታች ሹማምንትነ ለምርመራ መግቢያ የሚሆን ስሜን ዕድሜዬን መሥሪያ ቤቴንና ሥራዬን ከጠየቁና ከመዘገቡ በኋላ ወደ ሌፍትናት ኮሎኔል ተከሥተ አስተላልፈውኝ ጥያቄና መልስ ጀመርን ከታኅሣሥ አምስት ጀምሮ እዴ እስከተያዘበት ቀን ድረስ ምን ምን ሥራዎችን እንዳካሔድኩ ጠይቀውኝ መመለስ ስጀምር ከሳቸው ጋር በታዛቢነት አብሮ ተቀምጦ የነበረ የጦር ሠራዊት ወጣት መኮንን ተጠርቶ ወጣ ብቻችንን ስንቀር ድምፅ የሚቀዳ ነገር ስለመኖሩ ገልመጥ ገልመጥ ብለው የቤቱን ጣራ ማዕዘን ዓይተው «የሚያስወነጀጅልህ ነገር አንዳትናገር ራስህን ጠብቀህ ነው መናገር ምስክር ከሌለብህ ጨርሶ የምታምነው ነገር መኖር የለበትም» የሚል አጭር ምክር ሰጡኝ መኮንኑም ወዲያው ተመልሶ መጣና ገባ ወዲያው ሌኮሎኔሉ ጠንከር ባለ አነጋገር «እስቲ ከታኅሣሥ አምስት ጀምሮ እጅህ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ እስከተያዘበት ድረስ የሠራሃቸውን ነገሮች ምንም ነገር ሳትደብቅና ሳታስቀር በዝርዝር ንገረን ብዙ መረጃዎች ተገኝተው ተያይዘዋልና አምነህ እራስህን ብታቀርብ ይሻላል» የሚል ምክርና ጥያቄ አቀላቅለው አቀረቡልኝ እኔም እንኳን የቀደመውን ምክር አግኝቼ ባይነገረኝም እራሴን ለችግር አጋልጨ የምሰጥ አልነበርኩምና ተደፋፈርኩ አስቤ የነበረውንም በአርግጥ እንድገፋበት ስላደፋፈሩኝ ያዋጣኛል ያልኩትን ቃል ሰጠሁፁ ኮሎኔሉ ትልቅ ውለታ ሠርተውልኛል የጦር ሠራዊቱ ወጣት መኩንንም ባይናገርም በሁኔታው ራስህን ጠብቅ የሚል ምክር በፊቱና በሰውነቱ እንቅስቃሴ መክሯል ለቀረበው ጥያቄ መልስ ከሰጠሁ በኋላ የምሳ ሰዓት ስለደረሰ ወደ ቁጥር አራት ቤት ተመልሼ ከሰው ጋር ተቀላቀልኩነፁ በማግሥቱም እንዲሁ ተጠርቼ ሔጀ ምርመራው ቀጠለ እዚህ ላይ አንድ ላነሣው የምፈልገው ነገር አለ ይኸውም ለምርመራ የሚሔዱት መኮንኖች ካሉበት ክፍል እየተጠሩ የሚወጡት ቀደም ብዬ ከዘረዘርኳቸው የማረፊያ ቤቶች ባራኮች ነበር ከጅማ ከመጣው ጦር ውስጥ የተገኙ የሻለቃ ሙሉጌታ የሚባሉ ቁመናቸውም ሆነ ሥነ ሥርዓታቸው የሠለጠነ የእንግሊዝ የጦር መኮንን የሚመስሉ ምግባረ መልካም ሰው ለእሥረኛው በነበራቸው አክብሮት «ነገር ከልኩ ላያልፍ ትርፍ ነገር ማድረግ አያስፈልግም» በማለት ለምርመራ ተጠርቶ የሚወጣውን መኮንን በአርጋታ አጫውተው አረጋግተውና አበረታተው ይወስዱና ለመርማሪዎች ያስረክቡ ነበር በአንጻሩ ደግሞ ሌፍተናንት ኮሎኔል በቀለ ወርቄ የሚባሉት ከኮሎኔል ግርማ በኋላ የተተኩት የእሥር ቤቱ ኃላፊ ሲመጡ ለምርመራ የተጠራውን ሰው ከማረፊያ ቤት እንዳወጡት ሳይሆን ከጦር ሜዳ ማርከው እንደያዙት ሰው ነበር የሚያደርጉት ሁልጊዜ ሰውነታቸውን አስቆጥተው አነጋገራቸውም እንዲያው መሬት ለቆ ጫን ጫን እየተነፈሱ የሚፈለገውን መኩንን ጠርተው በሁለት ወታደር አሳበው ወስደው ለመርማሪው ያስረክቡ ነበር በጊዜው በእሥረኞች አመለካክት በጠባቂው ጦር አዛዥ በሻለቃ ሙሉጌታና በእሥር ቤቱ ኃላፊ መኮንን በኮሎኔል በቀለ ወርቄ መካከል የነበረው የሥነ ሥርዓትና የጠባይ ሁኔታ ይህን ይመስል ነበር የሚደንቀው እኒህ በአንደኛ ክፍለ ጦር የአሥር ቤቱ ኃላፊ የነበሩት ሌፍትናንት ኮሎኔል በቀለ ወርቄ በዚያው ዓመት መጨረሻ አካባቢ አንድ መጠጥ ቤት ውስጥ ከሰው ጋር ተጣልተው አንድ ሰው ገድለው ሌላውን አቁስለው ተይዘው አዲስ አበባ ወህኒ ቤት ገብተው ሰው በሰው እጅ ሲወድቅ እንዴት እንደሚሆን ዓዩ። ብለን ነው እንጂ አንደባለሥልጣኖቹ ቢሆንማ አንድ ሰው እንኳ እዚህ ቦታ አይገኝም ነበር በማለት ሠራዊቱ ቅሬታውን ያሰማ እንደነበር አውቃለሁ በዚህ ሁኔታ የጦሩ ልብ ሻከረ ቆሰለ ጊዜና ምክንያትም ጠባቂ ሆነ እንግዲህ ወደ መሠረተ ጉዳዩ ስንመለስ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አድራጊዎቹን ለፍርድ ማቅረብ ተጀመረ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠጮ ግርግርና መዘዙ የአንደኛ ደረጃ ተከሳሾች ፍርድ ቤት መቅረብ አንደኛ ደረጃ ተከሣሾች ይገኙበት የነበረው የአንደኛ ክፍለ ጦር መድፈኛ ግቢ መፈንቅለ መንግሥቱን የሚደግፍ ኃይል ተነስቶ ችግር ቢፈጠር ለመመከት ታስቦ ይመስላል ግቢው በሁለት ጥምጥም ልዩ ልዩ መሣሪያ በታጠቁ ምርጥ ወታደሮች ከባድ መሣሪያ በተጠመደባቸው ሦስት ስሪ ኳርተር መኪናዎች ተጠናክሮ ይጠበቅ ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ ከመያዛቸው በፊት ሁሉም መኮንኖች በአኩልነትና በወንድማማችነት እንዲተያዩ ሐሳብ አቅርቦ በዚያ የነበረውን ቡድን ለመምራት ኃላፊነት የወሰደው የሻምበል ባዬ ጥላሁን በሰጠው ትእዛዝ መሠረት በትከሻቸውና በክሳዳቸው በአንገትጌያቸው ላይ የነበረው የማእረግ ምልክት የተነሣ ቢሆንም ግሩም በሆነው ወታደራዊ ቁመናው ላይ የለበሰው ቡላ ገበርዲን የመለዮ ልብስ ካደገው ጺሙ ጋር ግርማ ሞገሥና ውበት እንዳላበሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ከነበረበት እሥር ቤት ብቅ ብሎ ለሕዝብ ታዬ ጄኔራሉ በድል አድራጊነት ከጦር ሜዳ የመጣ የጄንጀስካንን የጦር ጄኔራል መስሎ በመታየት አካባቢውን በወኔ ናጠው በመቀጠልም የሻምበል ክፍሌ ወልደ ማርያምና የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ በንቁ ወታደራዊ ስሜትና ግርማ ተከትለው በመውጣት ሦስቱም ለየብቻ በስሪ ኳርተር መኪና ተሳፍረው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመሩ ጄኔራል መንግሥቱ ፍርድ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የቀረበው የኢትዮጵያን ሕዝብ ማኀበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር የሚፈታ ሕዝባዊ መንግሥት አቋቁማለሁ ብሎ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ካካሔደበት ጠቅላይ መምሪያ ከነበረው የክብር ዘበኛ ጽሕፈት ቤት ከ ሜትር በላይ በማይሆን ርቀት ከሚገኘው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ነው አካባቢው በአንድ ሻምበል ጦር ጥብቅ ጥበቃ ሥር ነበር የተከሳሾቹ ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ተወስኖ ስለነበር በፍርድ ቤቱ ውስጥ ከሟችና ከተከሳሾች ቤተሰብ ሌላ ወደ ችሎቱ እንዲገባ አልተፈቀደም የፍርድ ቤቱ ግቢም ጣታቸውን በጠመንጃቸው ምላጭ ላይ ባሳረፉና በሥጋት ይናጡ በነበሩ ወታደሮች እየተጠበቀ ነበር ሦስት ሰዓት ሲሆን ተከሳሾቹ ፍርድ ቤት ደርሰው ሲገቡ በአካባቢው የነበረው ተመልካች ከፊሉ ሲያለቅስ ከፊሉ ደግሞ የአንደኛውን ተከሳሽ ቁመናና ግርማ በማድነቅ ይመሰከት ነበር አንደኛው ተከሳሽ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ዐይኑ አጥርቶ ስለማያይ በሰው እየተረዳ ወደ ተከሳሽ መቆሚያ ሥፍራ ተወስዶ ቆመ ደግና አጋጩ ሐይባሳቋምና ለለለ በኛው ዩጎ ለያመጋ ውሰም ምጋዕቷያጋ ያመራና ፅሃኛውፇ ለውሮፓና ፅኋዖሥጋ ያሃሃ ፅው ረ። ኩለኔል አበበ ተፈሪ በዳኝነት እንዲገቡ የተደረገው ዳኝነቱ በሲቪልና በወታደራዊ ጦር ፍርድ ቤት ኮርት ማርሻል ጥምር ፍርድ ቤት እንዲታይ ከፍተኛ ባለስልጣኖች በመወሰናቸው ነበር ዳኞች ወደ ችሎት ከተሰየሙ በኋላ ዐቃቤ ሕጉ ኩሎኔል ተፈራ ገብረ ማርያም በተከሳሾች ላይ ያቀረቡት ክስ የሚከተለው ነበር አንደኛ ተከሳሽ የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ የነበረው ብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ በኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ቁጥር የተደነገገውን ሕግ ተላልፎ ታኀሣሥ ቀን ዓም መንግሥታዊ አስተዳደሩን ለመገልበጥ አልጋ ወራሹን በማስገደድ አዲስ መንግሥት መቋቋሙን የሚገልጽ ዐዋጅ በመተላለፍ ታኀሣሥ ቀን ዓም ሚኒስትሮችን ጠቅላይ ገዥዎችንና ሌሎችንም ባለሥልጣኖች አሥሯል እንዲሁም አንደኛ ክፍለ ጦር ለሕጋዊው መንግሥት ማገዝ እንዳይችል ግብረ አበሩ በሆነው የክብር ዘበኛ ጦር አደጋ ጥሏል በታጠቀ የጦር ኃይልም በሰላማዊ ሕዝብ ላይ ሽብር አስነስቷል ሦስተኛ ሦስቱም ተከሳሾች በኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር የተደነገገውን ተላልፈው ከሞቱትና ከሌሎችም ስማቸው ካልታወቀ ግብረ አበሮቻቸው ጋር ሆነው በጭካኔ ልዑል ቤተ መንግሥት ውስጥ ከቀትር በላ በ ሰዓት ከፍተኛ የመንግሥት ሜኒስትሮችን ጠቅላይ ገዥዎችን እና ምክትልና ረዳት ሚኒስትሮችን ከባድ በሆነ የግፍ አገዳደል ገድለዋል የሚል ነበር የፍርድቤቱ ዐቃቤ ሕግ ያቀረበውን ክስና በተለይ በአንደኛ ተከሳሽ የጤንነት ሁኔታ ከሐኪም የቀረበውን የጤንነት ማረጋገጫ ከመረመረ በኋላ ተከሳሾች የእምነት ክህደት ቃል እንዲሰጡ አዘዘ አንደኛ ተከሳሽ የእምነት ክህደት ቃል እንዲሰጥ ሲጠየቅ በቀጠሮው ዕለት የካቲት ቀን መልሱን እንደሚሰጥ ገለጸ ስለዚህ በቀጠሮው ዕለት አንደኛው ተከሳሽ ጁኔራል መንግሥቱ ጠበቃውን ይዞ እንዲቀርብ የማስጠንቀቂያ ትእዛዝ በመስጠት ምናልባት ጠበቃ ባያገኝ በሚል በሕገ መንግሥቱ መሠረት ፍርድ ቤቱ ጠበቃ ሊያቆምለት ስለሚችል አቶ ሕይወት ኅዳሩ እንዲቆሙለት አዚል እንዲሁ ለተቀሩት ሁለቱ ተከሳሾችም አቶ ኃይለ ማርያም ገመዳ እንዲቆሙላቸው ተወሰነ ቀደም ሲል አንደኛ ተከሣሽ አሁን ካለሁበት አሥር ቤት ወደ ወህኒ ቤት አንድዛወር ይደረግልኝ በማለት አቅርቦት ለነበረው አቤቱታ ዐቃቤ ሕግ ተከሳሾቹ ከፍ ባለ ወንጀል የተከሰሱ በመሆነ ጥብቅ ጥበቃ ባለው አሥር ቤት እንዲቆዩ በማለት ባቀረበው ተቃውሞ መሠረት ፍርድ ቤቱም ፅኛ ተከሣሽ ከነበረበት አሥር ቤት እንዲቆይ ኛና ኛ ተከሳሾች ግን ወደ ወህኒ ቤት እንዲዛወሩ ወሰነ አቶ ሕይወት ኅዳሩና አቶ ኃይለ ማርያም ገመዳ የፍርድ ቤቱን ትእዛዝ በማክበር ለተከሳሾቹ ጥብቅና ብንቆም ለሟቾች ዘመድ በመሆናችን በሙሉ ሕሊናችን ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ልንረዳቸው አንችልም ብለው በማመልከታቸው ፍርድ ቤቱ ጉዳዩን ካጠና በኋላ እነሱ ቀርተው ለአንደኛ ተከሳሽ አቶ ጌታሁን ሁነኛው ለሁለተኛና ሦስተኛ ተከሳሾች አቶ ተሾመ ገላግሌ የተባሉት ጠበቆች ተከሳሾቹ ከሚገኙበት እሥር ቤት ሔደው ነገሩን አጥንተው በቀጠሮው ቀን ቀርበው እንዲከራከሩ በማለት ለሁለቱም ጠበቆች ማዘዣ እንዲጻፍ አዘዘ የካቲት ቀን ዓም ተከሳሾቹና ጠበቆቻቸው ቀርበው አንደኛው ተከሳሽ የዕምነት ክህደት ቃሉን ቢጠየቅ የተናቀ መንደር በአህያ ይወረራል ብሎ በመተረት መልስ ባለመስጠቱ ተደጋግሞ ቢጠየቅም ፍርድ ቤቱ ለሰጠኝ ጠበቃ አላስጠናሁትም እሱንም አልፈልገውም የውጭ አገር ጠበቃ አፈልጋለሁ በማለት ቃሉን መስጠት እንዳልፈለገ አሳወቀ በዚህም ምክንያት ፍርድ ቤቱ ተከሳሽ መልስ ለመስጠት ፈቃደኛ ካልሆነ የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ቀርበው እንዲመሰክሩ ሲያዝ አቶ ጌታሁን ሁነኛው ደንበኛዬ ካልፈለጉኝ እንድሰናበት በማለት ያቀረቡትን ጥያቄ ፍርድ ቤቱ አልተቀበለውም የሁለተኛው ተከሳሽ ጠበቃ ተከሳሹ በሰው መግደል እንጂ በመንግሥት ግልበጣ ያልተከሰሰ ስለሆነ ጉዳዩ ከአንደኛው ተከሳሽ ጋር አብሮ መታየት የለበትም ሲል አመለከተ ፍርድ ቤቱ ግን ሁኔታው በፍርድ ጊዜ ተለይቶ ይታያል በማለት የጠበቃውን ጥያቄ ስለጣለው የዐቃቤ ሕግ ምስክሮች ቃል መሰማት ጀመረ። ለእናንተና ለገዥአችሁ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሐሳቤ በዝርዝር ገብቶት በአንድነት በሚነሣበት ጊዜ የሚደርስባችሁ መዓት የሚያሰቅቅ ይሆናል ያም ሆነ ይህ ፍርዱ ከተወሰነ በኋላ በጀኔራሉ የሞት ቅጣት የተፈጸመው በአፋጣኝ ሲሆን አፈፃፀሙንም በወቅቱ የፍርድ ሚኒስትር የነበሩት ዶር ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴ እንደሚከተለው ይተርኩታል የእልፍኝ አስከልካዩ ኮሎኔል አሰፋ ደምሴ በኋላ ጄኔራል መጋቢት ቀን ቿ ዓም ከሌሊቱ ሰዓት ስልክ ደውሎ የጄኔራል መንግሥቱን የሞት ቅጣት ፍርድ ጃንሆይ አጽድቀውታል ቅጣቱን በጧቱ እንድታስፈፅም አዘዋል አንደኛ ክፍለ ጦር መድፈኛ ግቢ በቶሎ እንገናኝ አለኝ እንዳለኝ ቶሎ ተዘጋጅቼ ከተባለው ቦታ ስደርስ ሺብር የተነሳ ይመስል በአካባቢው የነበረው ግርግር ሌላ ነበር ከዚያ ጄኔራል መንግሥቱን ሰላምታ ከሰጠሁት በኋላ የሞት ቅጣቱ የሚፈፀመው በዕለቱ ጧት መሆኑን ነገርኩት ምንም ዓይነት የመደንገጥ ወይም የመናደድ ነገር አላሳየም ምንም አልመሰለውምፁ ዝም ብሎ ተቀበለው ኮሎኔል አሰፋ ቀለም ከመነከሩ በቀር በጣም ተራ የሆነ ስስ መርዶፍ እጅጌው አጭር ሸሚዝና ቁምጣ ሱሪ የወህኒ ቤት ልብስ አምጥቶ ኑሮ ያን ይልበስ አለ አይሆንም ብዬ ብዙ በመጨቃጨቅ ጊዜ ካሳለፍን በኋላ እኔ ለጃንሆይ ይነገር እንጂ ይህን ልብስ አልብሸ ቅጣቱን አላስፈጽምም ስላልኩ ሌሊት ጃንሆይ እንዲሰሙት ተደርጐ እሽ የራሱን ልብስ ይልበስ ብለው ስለፈቀዱ የራሱን ልብስ ከለበሰ በኋላ በስሪ ኳርተር መኪና ላይ ተሳፈር ስንለው እሱን እሺ ነገር ግን አንድ ጥያቄ አለኝ ብትቀበሉኝ አለ እሺ ቿይቅ አልነው እዚህ ያሉት ወታደሮች ባይኔ አጥርቶ አለማየት ምክንያት ወደ ሽንት ቤት ስሔድ እቸገር ስለነበር ደግፈው ወስደው በማድረስ በመመለስና የሚያስፈልገኝን ሁሉ በማድረግ ውለታ ውለውልኛልና እንዳመሰግን ብትሰበስቡልኝ ፈቃዳችሁን እጠይቃለሀ ሪሇ ደያግ ዘወዴ ሪ ሥኅፊ ዕያደቹያ ፍም ቃፅ መጠይቅ ለድረርትምው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሙ ግርግርና መዘዙ አለ ፈቀድንለትና የተሰበሰቡትን አመሰገናቸው ወታደሮቹ ወጣቶች ስለነበሩ በሁኔታው መቆጨትና ማዘናቸው በፊታቸው ላይ ይታይ ነበር ከዚያ በስሪ ኳርተሩ ላይ ተሳፍሮ በብዙ ወታደሮች ታጅቦ ተክለ ሃይማኖት አደባባይ ከመስቀያው ቦታ እንደደረስን ወደ ተክለሃ ይማኖት ቤተክርስቲያን ዞሮ እጅ እንዲነሳ አደረግን ከዚያ ገመዱን ከአንገቱ ላይ ሊያገቡ ሲሉ ኮሎኔል አሰፋ ደምሴ አላይም ብሎ መሔድ እንደጀመረ ጥሩት ብሎ አስጠራውና «እባክህ እነዚህ ሰዎች አያውቁትምና የገመዱን ቋጠሮ በተገቢው ቦታ እንዲያደርጉት ንገርልኝ አለው ይህን ያለበት ምክንያት በላይ ዘለቀ ሲሰቀል ገመዱ በትክክለኛው ቦታ ባለመሆኑ የደረሰውን ስቃይ ዓይቶ ስለነበር ነው እሱም እሺ ብሎ ለሰዎቹ ነገራቸው ከዚያ በኋላ ገመዱን በተገቢው መንገድ አደረጉለትና መኪናው ወደፊት ሄደ ብዙም አልቆዬ ነፍሱ ወዲያው አለፈ የሻምበል ክፍሌ ወማርያምና የመቶ አለቃ ድጋፍ ይግባኝ የሻምበል ክፍሌ ወልደ ማርያምና የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ለተሰጣቸው ፍርድ ይግባኝ ሲሉ ዐቃቤ ሕጉም ይግባኝ አቅርቦ ስለነበር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኛቸውን ከመረመረ በኋላ የሻምበል ክፍሌ ወማርያም የ ዓመቱ የፅኑ እሥራት ፍርድ በሞት ተለወጠ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ የ ዓመት ፅኑ እሥራት ፍርድም ፀንቷል በማለት ፍርደኞችን አሰናበታቸው በዚህ ፍርድ መሠረት ፍርዱ በተሰጠ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ አንድ ሌሊት ሰዓት የሻምበል ክፍሌ ወልደማርያም የሞት ቅጣቱ ወደሚሜፈፀምበት ቦታ ሲወስዷቸው ዓለም በቃኝ ለነበርነው እሥረኞች እኔ ምንም ወንጀል አልፈጸምኩም ንጹህ ደም ነው የሚያፈሱት ሲሉ ተደምጠዋል የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ግን ቅጣቱን እንዲፈፅም ወደ ወህኒ ቤቱ ተመለሰ የመቶ አለቃ ድጋፍ የቅጣቱን ጊዜ የሚያቀልል መልካም አጋጣሚ በማግኘቱ ግን የአሥር ጊዜውን ሳይጨርስ የነፃነት አየር ለመተንፈስ በቀቷል ነገሩ የሆነው እንዲህ ነው ከዚህ ታሪክ ጸሐፊ ጋር የወህኒ ቤቱ የእንዱስትሪ ክፍል ባዲስ መልክ ተዋቅሮ አሥረኛው ሲፈታ ራሱን የሚያስተዳድርበት ሙያ ቀስሞ እንዲሔድ እንድናደርግ ታዘዝን አኛም መዋቅር ቀርፀን በየሥራ ዘርፉ የሚገቡትን አሥረኞች እንደመለመልን ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጐብኘት ሲመጡ ለክብራቸው በቤተ መንግሥት የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ውስጥ ለሚደረገው ታላቅ የአራት ግብዣ ሺህ ሰዎች መያዝ የሚችል አዳራሽና የመስተንግዶ ግብር ገበታው በተመቸ ሁኔታ እንዲዘረጋ ፕላን ሠርቶ እንዲሰጣቸው የወህኒ ቤቶች አስተዳደር ረዳት ሜኒስትር አቶ ጫንያለው ተሾመ የመቶ አለቃ ድጋፍን አዘዙት የመቶ አለቃ ድጋፍም ጥሩ የሆነ ፕላን በአጭር ጊዜ ሠርቶ ፕላኑን ለአቶ ጫንያለው ሰጣቸው አቶ ጫንያለው ይህንኑ ፕላን ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ለቤተ መንግሥት ኃላፊዎችና ለጃንሆይም አሳይተው ስለተስማሙ ለሁለት ወር ለሚሆን ጊዜ ኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት ግቢ ውስጥ ሲሠራ ቆየ ንግሥቲቱ መጥተው የግብሩ ገበታውና አዳራሹ ሁሉን አርኪ በሆነ መልክ በመዘጋጀቱ ለዚህ መልካም ውጤት ያበቁት ሁሉ ሲመሰገኑ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላም ይህን ሁሉን ያስደሰተ ሥራ በመሥራቱ እንደሌሎቹ ተመስግኖ በዚያውም አምላክ ምክንያት አድርጐለት የአሥራት ጊዜውን አጋማሽ እንኳን ሳይታሠር በምሕረት ለመፈታት አበቃው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ የሁለተኛ ደረጃ ተከሳሾች ፍርድ ቤት መቅረብ እያንዳንዱ እሥረኛ መጀመሪያ ለፖሊስ ሌፍትናንት ኮሎኔሎችና ቀጥሎ ለኮሎኔሎች ቃል ሰጥቶ ነበር ያ ቃል በሌፍትናንት ኮሎኔል ታምራት ይገዙ ለሚመራ አጣሪ ኮሚቴ ተላልፎ ኮሚቴው የራሱን ድርሻ ከተወጣ በኋላ ፋይሉን ለጠ ቅላይ ዓቃቤ ሕግ ማስተላለፉ ተሰማ ይህ በእንዲህ እያለ መጋቢት ቀን ዓም ጧት አንድ ሰዓት ገደማ ከዚያ በፊት ባልተለመደና ባልተገለጸ ምክንያት የእሥር ቤቱ ኃላፊ ሌፍትናንት ኮሎኔል በቀለ ወርቄ ከአንድ ወጣት ሙሉ የመቶ አለቃ ጋር ወደ ቁጥር አራት እሥር ቤት መጡ በሌሎች ቤቶች ውስጥ የነበሩት መኮንኖች በሁኔታው እንግዳነት የተነሳ ምን ሊሆን ነው። ታስለቅሰኛለህ በማለት ምርር ብለው አልቅሰው ይጠይቋቸዋል አቶ ሺፈራውም እናቴ አንቺ ብቻ እኮ አይደለሽም የምታለቅሽው መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ እናት እኮ ነው የሚያለቅሰው ብለው መለሱላቸው ከላይ ከተጠቀሱት በተጨማሪ ደግሞ አቶ አዱኛ ቢተዋ ከጉንደር አቶ ካሳሁን አሸኔ ከኢሊባቡር አቶ መንግሥቱ ገዳሙ ከአዲስ አበባ ከባንክ አቶ ሰይፉ አካለ ወልድ ከአዲስ አበባ ፍርድ ሚኒስቴር ሻለቃ አበበ በላቸው ከሐረር ጂጂጋ ፖሊስ አቶ አያሌው ከአስኮ ጫማ ፋብሪካ አዲስ አበባ አቶ መኮንን ዋሴ ከአሜሪካን ኢምባሲ አቶ ጥበብ አወቀ እና አቶ ኃይለ እየሱስ ደስታ ከተባሉ ሁለት ወጣት ግብረ አበሮቹ ጋር አቶ ለማ ፍሬሕይወት የጄኔራል መንግሥቱ የቅርብ ዘመድ ከቡና ቦርድ ዋና ሥራ አስኪያጅ አቶ ብዙነህ ሺፈራው በተባባሪ ከቡና ቦርድ አቶ ተስፋዬ ዘለለው ከአዲስ አበባ እና አቶ ደመላሽ ከአዲስ አበባ ደግሞ ከየቦታው ተይዘው መጥተው እሥር ቤት የገቡ ናቸው የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ከ እስከ ዓም መጨረሻ ድረስ ከፊታውራሪ ኃይሉ ክብረት ጋር በፀረ መንግሥት ወንጀለኛነት ተጠርጥረው ተይዘው ወህኒ ቤት የገቡት ደግሞ ፊታውራሪ በየነ ይመር ከጉጃም አቶ ጫኔ በላይ ከጐጃም የመቶ አለቃ ሙሉጌታ አብርሃም ከሆለታ ጦር ትቤት የሻምበል ታደሰ ተክሌ ከአየር ኃይል አቶ ይስሐቅ ቀለመወርቅ ከንግድ ባንክ እና አቶ በቀለ ሥዩም ከአዲስ አበባ ሲሆኑ ፊታውራሪ ደስታ ጦና ከወላይታ ከነቢትወደድ ነጋሽ ጋር አድመው ምስጢር አውጥተው ምስጢረኞቻቸውን አስያዙ እየተባለ ይወራባቸው የነበሩት የመንግሥት ለውጥ ለማምጣት ሲያሜሩ ተደረሰባቸው ተብለው ተይዘው ወህኒ የገቡና ብርጋዴር ጄኔራል ታደሰ ብሩ የፈጥኖ ደራሽ ፖሊስ አዛዥ የነበሩና በታኅሣሥ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ መጀመሪያ ተባባሪ ሆነው በኋላ አቋማቸውን በመለወጥ ከዘውድ ጠባቂው ጋር በመወገን የመንግሥት ለውጡን ያከሸፉ እንደገና በኋላ ደግሞ የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ ለማምጣት ሲያሜሩ ተገኙ ተብለው ወህኒ የገቡ ይገኙባቸዋል ከዚህ ሌላም ድርጅት አቋቁመው በኮሎኔል እምሩ ወንዴ መሪነት የመንግሥት ለውጥ ለማምጣት ሲያሜሩ ተደርሶባቸዋል ተብለው ተይዘው ወህኒ የገቡት ኮሎኔል አስናቀ እንግዳ የሻምበል ደገፉ ማሩ በኋላ ኮሎኔል የሻምበል ሺፈራው ከበደ የሻምበል ነጋሽ የሻምበል ዘውዴ ወልደ ቂርቆስ እና የሻምበል ጥላዬ ዳምጤ ነበሩ ወደ ተነሳሁበት ጉዳይ ስመለስ መጀመሪያ ፍርድ ቤት በቀረብን በሦስተኛው ቀን ጥንድ ጥንዳችን በሰንሰለት ተቆራኝተን በሽፍን መኪና በድጋሚ ፍርድ ቤት ቀረብን በዚህ ጊዜ የሁለተኛ ደረጃ ተከሳሾችን ጉዳይ እንዲያይ የተሰየመው ችሎት እንደ አንደኛ ደረጃ ተከሳሾች ችሎት «በወታደራዊና ሲቪል ዳኞች ኮርት ማርሻል» በጣምራ በተሰየሙ ዳኞች እንዲታይ ስለተወሰነ የዳኞች ለውጥ ተደረገ በዚህ አየለ ኮሎኔል ይልማ ሺበሺና አቶ ከበደ ከልል ሲሆኑ ዓቃቤ ሕግ አቶ ቦጋለ ውቤ ነበሩ በሁለተኛው ችሎትም እንደዚሁ የዳኛ ለውጥ ተደርጐ ኮሎኔል ጥጋሻው ፀምሩ ተደለደሉ ችሎቱ ሥራውን ሲጀምር ስለነበረው አጠቃላይ የፍርዱ ሒደት ማሳያ እንዲሆን የኔን ክርክር የመኸል ዳኛው በንባብ ያሰሙትን ክርክርና ፍርድ ቤቱ የስጠውን ውሳኔ አቀርባለሁ ተከሳሹ ባለፈው ችሎት የሚከራከርለትን ጠበቃ ይዞ እንዲቀርብ ታዞ ለነበረው አቶ ታደሰ ድልነሳሁን አድርጌአለሁ ብሷል አቶ ታደሰ ድልነሳሁም ቀርበው እከራከርለታለሁ ሲሉ አመልክተዋል ዐቃቤ ሕጉ ምስክሮች ቀርበውልኛልና ይሰማልኝ ሲሉ አመልክተዋል የተከሳሽ ጠበቃ የክሱ አንቀፅ በተከሳሹ ላይ የተመለከተው ቁጥር ተከሳሹን እወህኒ የሚያሳሥረው ባለመሆኑ በዋስ እውጪ እንዲቆይ ይደረግልኝ ሲሉ አመልክተዋልር ዐቃቤ ሕግ በመጀመሪያው ጥቅስ የተመለከተው ቁጥር ሸ ቢሆንም በዚሁ ዘርፍ ተከታይ ቁጥር ላይ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ስለሚመራ ወንጀሉ እንደቀላል ታይቶ በዋስ ሊቆይ አይገባም እቃወማለሁ ብለዋል ትዕዛዝ የተከሳሸ ጠበቃ ተከሳሹ በዋስ እውጪ ይቆይልኝ ያሉትን አልተቀበልናቸውም የዐቃቤ ሕግን ምስክሮች ለመስማት የተከሳሹ ጠበቃ ከተከሳሹ ጋር ሳይነጋገሩበት የማይቻል ስለሆነ በሚቀጥለው ቀጠሮ በመጋቢት ቀን ቺ ዓም በዋለው ችሎት ደግሞ የዳኞች መሟላት የዐቃቤ ሕጉ አለመለወጥና እኔና ጠበቃዬ መቅረባችን ከተረጋገጠ በኋላ የምስክሮች ቃል መደመጥ ተጀመረ አንደኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር አቶ አባተ ሣህሉ ዕድሜ ዓመት ሥራ መሐንዲስ ኮሌጅ ተማሪ መሆኑን ሲጠየቅ ከመለሰ በኋላ ምስክርነቱን እንዲህ ሲል ሰዓት ተከሳሹን ቆሞ አይቸዋለሁ ልጆቹ ከበውት ነበር ወዲያው ሌሎቹ የኮሌጅ ተማሪዎች ሲሰሙ እናንተ እስካሁን ባለመስማታችሁ አዝናለሁ እኔ ተልኬ የመጣሁት ስለ አዲሱ መንግሥት ልገልጽላችሁ ነው በዚህ በአዲሱ መንግሥት ደንብ አንድ ሰው በከተማው ውስጥ ከሦስት ሺህ ካሬ ሜትር በላይ ቦታ እንዳይኖረው ገደብ ይደረጋል ነገሩን ግርማዊነታቸው አውቀውታል አሽከሮቻቸውንና ወጥ ቤታቸውን ይዘው ሔደዋል ሌሎች የኮሌጅ ተማሪዎች ነገሩን ሰምተው ተሰልፈው ሊሔዱ ነውና እናንተም ደም እንዳይፈስ የሚል ጽሑፍ ይዛችሁ ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር ብትሄዱ መልካም ነው ብሎ ተናግሯልሱ ካለ በኋላ ተማሪዎች ይጠይቁት ነበር ጥያቄውን ሁሉ ላስታውሰው አልችልም ተከሳሹም መልስ ይሰጥ ነበር። ካለ በኋላ ጠበቃው ጥያቄ በቃኝ አለ ከዚህ ቀጥሎ ፍርድ ቤቱ ለምስክሬ ለአቶ ኤፍሬም ፀሐዬ ጥያቄ አቀረበለት አቶ ኤፍሬም ፀሐዬም አንዲህ ሲል መለሰ ለተከሣሹ የጽሑፍ ትዕዛዝ ሲሰጠው ዓላየሁም ከክፍሉ ውስጥ ከተከሣሹ አስቀድሜ የወጣሁት እኔ ነኝ ከፎቅ ወርጄ ከመኪናዬ ልገባ ስል ከኋላ ወጥቶ መኪናው ሊገባ ሲል ዓየሁት ተከሣሹ ከኔ ወደ ኋላ የቆየው የአንድ ደቂቃ ያህል ነው ከክፍሉ ውስጥ ስገባ ማንኛችን ቀድመን ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ እንደገባን አላስታውስም ቁጥር ክፍል ትእዛዝ መቀበያችን ነው» ብሎ ምስክርነቱ ተቋጨ አራተኛው የመከላከያ ምስክር አቶ መስፍን ወልደ ሚካኤል ዕድሜያቸው ጣ ዓመት መሆኑ ሥራቸው በካቢኔ ልዩ መምሪያ ባልደረባ የነበሩና አሁን በአንደኛ ክፍለ ጦር በእሥር ቤት ያሉ መሆኑ ተገልጾ በደንቡ መሠረት መማላቸው ተረጋግጦ የሚከተለውን የምስክርነት ቃል እንደሰጡ በዳኛው ተነበበ ተከሳሹን ዐውቀዋለሁ ፀብ ወይም ዝምድና የለኝም ታኅሣሥ ቀን ዓም ከተከሳሹ ጋር ከጧቱ አንድ ሰዓት ተሩብ ሲሆን ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ቁጥር ቢሮ ተገናኝተናል እኔ ቁጥር ክፍልን ከፈት አድርጌ ስገባ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ከብዙ ሰዎች ጋር ቆመው ነበር ተከሳሹም ነበር ሌኮሎኔል ወርቅነህ ንግግር ሲያደርጉ ተከሣሹ ሊመልስላቸው ሲሞክር በቁጣ ቃል ዝም ብለህ አድምጠኝ ብለው ተናገሩት ወዲያው ለተከሳሹ ወደ መሐንዲስ ኮሌጅ ሔደህ አንተ የምታስረዳው ሁለት ጄኔራሎች ዐምፀዋል ብለህ ነው ሌሎች ተማሪዎች ዐውቀውታል ብለው ሲናገሩት እንደሰማሁ እኔ ሳልጠራ በመግባቴ ተመልሼ ከኩሪደሩ ላይ ጥቂት ቆየት አልኩና ወደ መኪናዬ ሔድኩ ከዚህ ሌላ የሰማሁት ነገር የለም እፄ ከወጣሁ በኋላ ከተከሳሹ ጋር አልተገናኘንም የመሥሪያ ቤታችን ደንብ እንደ ወታደር ደንብ ነው ሠራተኛ ሲያጠፋ በልዩ ፍርድ ቤት ይቀጣል ይላል ስንቀጠርም እንደ ወታደር በመሐላ ነው ቁጥር በሆነው ክፍል ሌላ ማን ባለሥልጣን እንደነበረ አላስታውስም ስሳልተጠራሁ ፈርቼ ወዲያው ተመለስኩ ካለ በኋላ የተከሣሽ ጠበቃ በቃኝ አለ ለዐቃቤ ሕጉ መስቀለኛ ጥያቄ የምስክሩ መልስ በ ቁጥር ክፍል ውስጥ ኛውን የመከላከያ ምስክር ዓይቼዋለሁ ተኛ ምስክር መኖሩን አለመኖሩን አላስታውስም የክብር ዘበኛ መኮንኖች ነበሩ ኮሪደሩ ላይ በቆምኩበት ጊዜ ያተኛውን የመከላከያ ምስክር አላየሁትም ተከሳሹን ባየሁት ጊዜ የለበሰው የሲቪል ልብስ ነው ታኅሣሥ ቀን ዓም ድረስ አንደኛ ታኅሣሥ ቀን በ ሰዓት ሁለተኛው ታኅሣሥ ፄ ጠዋት ከመገናኘታችን በቀር ሌላ ጊዜ አልተገናኘንም ካለ በኋላ ዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ በቃኝ አለ ለተከሣሹ ጠበቃ ማጣሪያ ጥያቄ የምስክሩ መልስ ታኅሣሥ ቀን ዓም ከተከሣሹ ጋር የተገናኘነው ለሥራ ከመሥሪያ ቤታችን ገብተን ነው ካለ በኋላ ጠበቃው ጥያቄ በቃኝ አለ ይህን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ ላነሳው ጥያቄ ምስክሩ እንዲህ ሲሉ መለሱ የምንፈፅማቸው ትእዛዞች በውስጠ ደንብ ተዘርዝሯል እንደ ወታደር ደንብ ነው ያልኩት ስናጠፋ በልዩ ፍርድ ቤትና በማርሻል ኩርት የምንቀጣ መሆኑን ደንባችን ስለሚገልጥ ነው ታኅሣሥ ቀን ዓም ከሌኮሎኔል ወርቅነህ በታዘዝኩት መሠረት በዚህ ቀን በፅ ሰዓት ለተከሳሹና ለሌሎችም ሠራተኞች የሰጠሁት ትእዛዝ አለ በዚሁም የተከሰስኩበት ስለሆነ ዝርዝሩን ለመናገር እኔን የሚነካኝ ነው የሚል ነበር ኛው መከላከያ ምስክር አቶ ዳው ወልደ ሥላሰ ዕድሜ ቋደ ዓመት ሥራ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባልደረባ አድራሻ አዲስ አበባ ካለ በኋላ በደንቡ ምሎ ተከሳሹን ዐውቀዋለሁ ጠብና ዝምድና የለኝም ተማሪ ቤት ሳለን ከቋሀ ዓም ጀምሮ ዐውቀዋለሁ ከተከሳሹ ጋር ከተገናኘንበት ጀምሮ መጥፎ ነገር አላየሁበትም ሰላማዊ ሰው ነው በወንጀል መከሰሱን አላውቅም ቀድሞ በአሜሪካን ኤምባሲ ሲሠራ እንደነበርና ኋላ በመንግሥች መሥሪያ ቤት ገብቶ መሥራቱን ዐውቃለሁ ትውውቃችን በቅርብ ነው ከተማሪ ቤት ጀምሮም አልተለያየንም ማለቱን ዳኛው አነበቡ አቶ ዳው ወልደሥላሴ ለዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ የሰጠው መልስም ተነበበ በዚህ መሠረት አሜሪካን ኤምባሲ ተከሳሹ በምሠራበት ጊዜ ደመወዜ ጥሩ እንደነበር ለውጭ አገር ከማገልገል ለአገሬ ባገለግል ይሻለኛል ብዬ ኤምባሲውን ለቅቄ ከመንግሥት መሥሪያ ቤት እንደገባሁ ኤምባሲው ዘንድ የሠራሁት ስድስት ዓመት እንደሚመስለው እና መንግሥት ቤት ሥራ የገባሁትም ሁለት ዓመት አካባቢ እንደሚሆን እንደመሰከረ ተነበበ ኔኛው የመከላከያ ምስክር አቶ ወሰኔለህ ብጡልም ፅድሜው ጣ ዓመት ሥራው ትምህርት ሚኒስቴር አድራሻው አዲስ አበባ መሆኑና በደንብ ስለመማሉ ተገልጾ የሚከተለውን የምስክርነት ቃል እንደሰጠ በዳኛው ተነበበ ተከሳሹን አውቀዋለሁ ጠብ ወይም ዝምድና የለንም የማውቀው ከወ ዓም ጀምሮ ጐንደር አንድ ትምህርት ቤት ሳለን ነው እኔ ከነንደር ከመጣሁ ከሁለት ዓመት በኋላ ተከሳሹ አዲስ አበባ መጣ በምንተዋወቅበት ጊዜ የተከሳሹ ጠባይ መልካም ነው በወንጀል መከሰሱን አላውቅም። ምንድነው አንዲህ የሚያጣድፍሕ የሚል ከጄኔራል ዓቢይ በመሆኑ ነገሩ ውጤት አልባ ሆኖ ቀረ አቶ ሐዲስ ዓለማየሁ በማስታወሻቸው ያቀረቡት ሐሳብ ዋና ዋና ማተኮሪያ ፍሬ ነገር የሚከተሉት ናቸው ጎፇ ጋዲሰ ፃግቋማይቦፉ ቋጋምሥ ያፇሪዮምፖጋፇ ማዕታመወሻ ለባዓሪ ቋፓሮ ሦመሳያምፖያ ጎፇ ወዲስ ዕያጋሩኝ ሥዕታኛው ዕው ማጋ ዳደሆቀ ፇጋፇዶኛሳ ጎዶ ጋጩዲሰ ዳጋሜወቃፇኝ ለዓሪ ቋፖረ ጎዶ ሐዲሰ ዳሜወታቹ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ የመፈንቅለ መንግሥቱ መነሳት ቅሬታ መኖሩን የሚያመለክት መሆኑን እንደ መግቢያ ይጠቅስና እንዲህ ዓይነቱን ችግር ለመቅረፍ የችግሩን ምንጭ ከስር ማጥራት እንደሚያስፈልግ ያስገነዝባል ከዚያም በሕዝብ መካክል ለቅርታና ለሁከት መነሻ ያሏቸውን ችግሮች ለመፍታት በቅንነት ያቀረቡትን ሐሳብ በስድስት ዋና ዋና ፍሬነገሮች ስር አስቀምጠዋል የኢትዮጵያ መንግሥት ስሪትፁ ንጉሠ ነገሥቱ ከቀደሙት አስተዳደር የተሻለ ሥርዓት የዘረጉና በገዛ ፈቃዳቸው ሕገመንግሥት የሰጡ ቢሆንም ሕገመንግሥቱ የሚቀሩት ጉዳዮች መኖራቸውን ይጠቅሳል እነርሱም የኢትዮጵያ ፓርላማ እንደሌሎች አገሮች ፓርላማ የመወሰን ሥልጣን የሌለው መሆኑ የመንግሥት ባለሥልጣናት በንጉሥ ፈቃድ የሚሾሙ እንደመሆናቸው ለጥፋታቸው ተጠያቂ የሚሆኑበት ሥርዓት የሌለው መሆኑ የመጨረሻው ሥልጣን የሚመነጨው ከሕዝብ አለመሆኑና የመሳሰሉት ችግሮች ቅርታ የፈጠሩ መሆኑን ያለክታል የኢትዮጵያ መንግሥት አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች አገልግሎትና ችሎታን የሚመዝን ደሞዝና ደረጃን ለማሳደግ የሚያስችል ሥርዓት የሌለው በመሆኑ ሥራዎች የሚሠሩት በጉቦና በዘመድ ነው ከዚህ በተጨማሪ ትንንሹ ነገር ሳይቀር ያለንጉሑ ፈቃድ የማይፈፀም መሆኑ ሁሉ አገልግሎትን በአግባቡ ለመስጠት እንዳይቻል በማድረጉ የፈጠረው ቅርታም አለ የኢትዮጵያ ልማት የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚባለው በውስጧ የሚኖሩትን ትግሬ አማራ ኦሮሞና ሌሎችም ልዩ ልዩ ቋንቋ የሚናገሩ ማኅበረሰቦች አንድ ላይ ቢሆኑም በብዙ ጉዳዮች የሚያስተሳሥራቸው የኅብረት ማሠሪያ ያላቸው ናቸው ለማለት አያስደፍርም ምክንያቱም ከአነርሱ ውስጥ አንዳንዶቹ ከተቀሩት የበላይነት የሚሰማቸው ሌሎቹ ባንበልጥ አናንስም የሚሉና ይሔንን ለማረጋገጥ አጋጣሚ የሚጠብቁ የተቀሩትም የበታችነት የሚሰማቸውና የበላይ ነን ከሚሉት ክፍሎች ኃይል ሰብሮ ነፃ የሚያወጣቸው ክፉ ቀን እንዲመጣላቸው የሚጠብቁና የሚመኙ በመሆናቸው አንድነታቸው ከመንግሥት ጦር ኃይል ውጪ በስም ብቻ ነው ለማለት የሚያስደፍር ነው በኢኮኖሚም አገሪቱ ያለችበት ሁኔታ ከአፍሪካ አገሮች አንፃር እንኳን ዝቅ ያለ መሆኑ በትምህርት አቅርቦትም ዝቅተኛ መሆኑና የመሳሰሉት ሁሉ ባለሥልጣናት ጥቅማቸውን ለማሳደድ በመሞከራቸው ነው እየተባለ መነቀፉም ሌላው የቅርታ ምንጭ ነው የተጠራቀመ ዕዳ ካለፉት አስተዳደሮች የተላለፉ ያልተፈቱ ችግሮች የፈጠሩት ጫናም በዘመኑ ያለው ባለሥልጣን ቢሠራም ምስጋና እንዳያገኝ ማድረጉና በሰው ባህሪይ ውስጥ ያለና የተለመደ መሆኑ ያለመርካት ሁኔታም ነገሩን አባብሶታል የሐሳብ መግለጽ መብት ምንም እንኳን ሐሳብን የመግለጽ መብት በሕገ መንግሥቱ ውስጥ የተካተተ ቢሆንም የመንግሥትን ጉድለት ለመግለጽ በጋዜጣ መጻፍም ሆነ በጉባኤ መናገር አይቻልም ተብሎ መታመኑ በያካባቢውና በየጓዳው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ መንቀፍና ማማቱ እንዲበዛ አድርጓል የሐሜቱ መሠረት ሃሰት መሆኑን መንግሥት በቃልም ይሑን በሥራ ማስረዳት ፈንታው ነው እስከዛው ግን የታፈነው ካልተነፈስ ወደመፈንዳት ሊደርስ ይችላል ሰላምን ለመሥራት የሁከት መሠረት ማጥፋት ያስፈልጋል ደስታ ለማጣት ለቅርታና ለሁከት ምክንያት የሆኑ ነገሮች መፍትሔ ሳያገኙ ዘላቂ የሆነ ሰላም ሊገኝ እንደማይችል የመንግሥት ሥሪት ወደፊት መሻሻሉ የማይቀር እንደመሆኑ ንጉሥ መሻሻሉን በራሳቸው ቢያደርጉ በታሪክ መልካም ሥፍራ ስለሚኖራቸው አባት የደረስ ልጁን በራሱ ፈቃድ እንዲኖር እንደሚፈቅድለት የኢትዮጵያ ሕዝብ እየጎለመሰ በመምጣቱም ራሱን እንደቻለ ሕዝብ እንዲያስቡ ያመለክታል በመጨረሻም የሐሳብ ማጠቃለያ በሚል ንዑስ ርዕስ ስር የተጠቀሱትን ችግሮች ለመፍታት ሕገመንግሥቱን ማሻሻል የመንግሥቱን አስተዳደር ማስተካከል ሐሳብን የመግለጽ ነፃነት በዓመትና ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ተግባር ላይ እንዲውል ማድረግ እንደሚያስፈልግ ይመክራል የሚደረገው የመንግሥት አስተዳር ማሻሻል እርምጃ ሐሳብ ሁከት አስነሥተው የነበሩ ሰዎች ያነሱት ስለነበረ መንግሥት በአነርሱ ተመርቶ ነው መባሉን ጠልቶ እርምጃውን ለማዘግየት መሞከር እንደሌለበትም ያስጠነቅቃል በማስታወሻው የተነሱ ነገሮችና ቋንቋቸው መረር ያለ ቢሆንም እውነቱ ከተራ ሙገሣ የሚሜበልጥ ስለሆነ ብቻ እንደሆነ በትህትና በመግለጽ ማስታወሻውን ያጠናቅቃሉ ዖ የታኅሣሥሠን ግርግር ለማለት ነው የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ የአምባሳደር ብርፃኑ ድንቄ ማስታወሻ ከተመደቡበት የሥራ ኃላፊነታቸው ባለፈ ለጃንሆይ ቀራቢ ታማኝና ልዩ አማካሪ በመሆን ለአስተዳደሩ ይጠቅማል የሚሉትን ምክር ሲያቀርቡ የነበሩት አምባሳደር ብርሃኑ ድንቄም በ ዓም ለንጉሥ ማስታወሻ ልከዋል በዚህ ማስታወሻቸው ፃገር ውስጥ ባለው ማኅበረ ፖለቲካ ችግር መባባስ ምክንያት ወደፃገር መመለስ እንደቸገራቸው ሁኔታውን ማስተካከል ካልተቻለ ወደብጥብጥ አንደሚያመራ ይሔን አስተያየታቸውን የሰጡት በኢትዮጵያዊነት መብታቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዙፋኑ የሰጠው ልባዊ አክብሮት ዘላቂ ሆኖ በታሪክ ቅርስነት እንዲጠበቅ በመንግሥቱ በኩል የታሰበበት አለመሆኑ መለኮታዊ መብት የተባለው ቲዎሪ የተሳሳተ መሆትን ቢረዳውም ሕዝቡ ዘውዱን ታሪካዊ ሲምቦል ወይም ምሳሌ አድርጎ በክብር ሊያኖረው የፈቀደ ብቻ መሆኑን ጣኦታዊ ስግደት እንዲያደርግ ማስገደድ ዘውዱን ለማስረገጥ ካልሆነ በቀር አለመጥቀሙን እየተደጋገመ ሕዝቡ ኃላፊነትን ለመቀበል አልደረሰም መባሉም ስህተት መሆኑን እና ይህን ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ ለማሻሻል የሚቻለው ጃንሆይ ዘውዱን ለራሳቸው አስቀርተው አስተዳደሩን ለሕዝብ በመስጠትና የዲሞክራሲ መንፈስ በማስገባት እንደሆነ አስተያየት ሰጥተዋል አምባሳደር ብርፃኑ ይህን ማስታወሻ በመጻፋቸው ንጉሥ ተቀይመው የእሳቸውን ሕይወት ለማስጠፋት በሺ የሚቆጠር ገንዘብ ከሚወጣም ለድሆች ቢውል አንደሚሻል ይህንን ሐሳብ እሳቸው የሰጡትም ሪሾሌሽን እንዲነሳና የማንም ደም አንዲፈስ ፈቅደው አለመሆኑን በመግለጽ ስጋታቸውን ያመለክታሉ ከዚህም በተጨማሪ ማስታወሻው በኢትዮጵያ ወጣቱ ሽማግሌው ሴቱ ወንዱ የአኗኗር ዘዴ ውሉ ቢዘበራረቅበትም አምላካችን ፈጣሪያችን እያለ የሚደልላቸው በጭንቀት እንደሆነ ያለው ሕገ መንግሥት ዲሞክራሲ ለማስገባት የሚረዳ ካለመሆኑም በላይ ያንኑም አክብሮ ለመጠበቅ በአንቀጽ እንደተመለከተው ከንጉሠ ነገሥቱ በመሀላ የተሰጠው ቃል ፈርሷል እያሉ አያሌ ኢትዮጵያውያን እንደሚያማርሩ ንጉሠ ነገሥቱ በበኩሉ መሀላውን የሚጠብቅ ካልሆነ ሕዝቡም በመፃዛላው ታስሮ እንደማይኖር በልጅ ኢያሱ ጊዜ የደረሰው ሁኔታ ምሳሌ ሊሆን አንደሚችል የሚያስጠነቅቅ ነው ምፃደረሮ ርሃ ድጋቋ አባሪ ቁጥር ሁለት ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ የአምስቱ የመንግሥት ከፍተኛ ባላሥልጣናት የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ ጥያቄ ማስታወሻ ሜደረ ዴኔራሐ መረሄሪድ መጋፇሻ በክብር ዘበኛ ጦር ተሞክሮ የነበረውን የመንግሥት ለውጥ ለማክሸፍ በዋናነት ተሰልፈው ከነበሩት መሪዎችም ንጉሥ ነገሥቱ የአስተዳደራቸውን ሥርዓት እንዲያሻሽሉ ጠይቀዋል እነርሱም ጄኔራል መርዕድ መንገሻ የመከላከያ ሚኒስትር ልዑል ራስ አሥራተ ካሣ የኤርትራ የግርማዊ ንጉሠ ነገሥት አእንደራሴ ጄኔራል ዐቢይ አበበ የሕግ መወሰኛ ባሪ ሥዕ ታሥኔሳ ታምራ ይጋዙ ደያሃማቻ ሮማፖው ፇኃ ጋዎረያም የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ምቤት ኘሬዝዳንት ኮሎኔል ታምራት ይገዙ የከፋ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ እና ብላታ በኋላ ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት የማስታወቅያ ሚኒስትር ናቸው አምስቱ ባለሥልጣናት አንድ ላይ ሆነው ሁለት ቀንና ሌሊት ሳይለያዩ የጻፉትን ገጽ አስቸኳይ የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ ይደረግ የሚል የምክር ሐሳብ አንድ ላይ ሆነው ለንጉሠ ነገሥቱ አቀረቡና ጃንሆይ ግን የመንግሥት የሥርዓት ለውጥ ሐሳብ ከማንም ይምጣ ከማን መስማትም ሆነ መቀበል የማይፈልጉ ሆኑ ሁሉንም ጠረጠሩ የሚያምኑት አጡ እንዲህ በመሆኑ እነዚህ ቅርብና ታማኝ የነበሩ ከፍተኛ ባለሥልጣኖችን ጭምር ካለማመናቸውም በላይ ለወደፊቱም እየተገናኙ ቀጣይ ነገር ከማሰብና ከመሥራት አይመለሱም ብለው ጠረጠሩ ከዚያም አልፈው ወደ ነውጥ ይሸጋገራሉ ብለው ሰት ማስታወሻውን በተቀበሉበት ምሽት የሹም ሽር አዋጅ አድርገው አምስቱም በቅርብ አንዳይገናኙ በሹመት ከአዲስ አበባ ከተማ አወጧቸውነፁ አምስቱ ባለሥልጣኖች ያቀረቡት ማስታወሻ በአባሪነት የተያያዘ ቢሆንም ከዚህ እንደሚከተለው ድርሞውን አቀርባለሁ አቅራቢዎች ማስታወሻውን ለንጉሠ ነገሥቱ ለማቅረብ የተገፋፉበት ምክንያት ለግርማዊነትዎ ያለን የታማኝነት መንፈስና ከፍ ያለ አፍቅሮት ስሜት ሲሆን ስለመንግሥቱ መፅናትና ስለአገሪቱም ልማት በማሰብ በመቆርቆር ነው ሲሉ ገልጸዋል አውነትም አመልካቾቹ በንጉሠ ነገሥቱ ዘመን የተወለዱ በደረጃና በሹመት ያደጉ በመሆናቸው ባላቸው ወገናዊነትና ተቆርቋሪነት ሲሆን የአመልካቾቹ አባቶች ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር አብረው የደከሙና የሚያገለግሉ የንጉሠ ነገሥቱም ደጋፊዎች ሆነው የተሰለፉ መሆናቸው ይታወቃል ንጉጮንም ኢትዮጵያና ሕዝቧን ወደ ከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ለማድረስ ግባቸው አድርገው በመነሣት ለአለፉት ጓ ዓመታት ያደረጉት ድካም አገሪቱን ከፍ ወዳለ ደረጃ ማድረሳቸውን ከዚህ ጥረት ጋር ተያይዘው የተፈጠሩት ችግሮች መኖራቸው በአርግጥ እየታየ መምጣቱንና የነዚህን ችግሮችም መፍትሔ ማስገኘት ከማንኛውም ጉዳይ ቀዳሚነት የሚሰጠው መሆኑንና ለመፍትሔውም ቅን ያገልጋይነት ፈቃዳኘነት እንዳለ ያረጋግጣሉ በጅ ዓም መፈንቅለ መንግሥት መሞክሩን ያስታውሱና ምንም እንኳ ንጉሠ ነገሥቱ በየጊዜው ያጋጠሙ ችግሮችን በየደረጃው እየፈቱ ቢሆንም በተመሣሣይ ችግር የሚያልፉ መሪዎች ቆራጥ የመፍትሔ አርምጃ በመውሰድ በታሪክ ታላቅነታቸውን አንደሚያስመሰክሩት ሁሉ ንጉሠ ነገሥቱ ጊዜን በመሽቀዳደም አፋጣኝ አርምጃ መውሰድ ያለባቸው መሆኑን በታማኝነት ይገልጻሉ። አሉና ጄኔራል አሰፋ ለግንባር የማይሆነበትን ምክንያት አንዲህ ሲሉ ገለጹ ጄኔራል አሰፋ የግንባር ሰው መሆን አይችልም ባርኔጣውን ሰብሮ ኮቱን ከኮትነትና ከካፖርትነት መለየት እስኪያቅት ድረስ አንዘርፎ ኪሶቹንም ሳይቀር ከተለመደው መጠን አስፍቶ ባጠቃላይ ጅል መስሎ መታየት የሚፈልግ ነው በዚያ ላይ እኛ ይህ ነው የማይባል ሐሳብ ለጃንሆይ በጽሑፍ ያቀረብን ከሆነ እንዲቀበሉት እስከመጨረሻ አንከራከራለን አሰፋ ግን ምርጥ ጽሑፍ አቅርቦ ጃንሆይ ሲያጣጥሉት ቁሞ አይከራከርም ዝም ብሎ ይመለሳል እንጂ አሉና ንግግራቸውን ቀጠሉ ጄኔራል ነጋ የማይሆንበት አጋጣሚ ከተፈጠረ ደግሞ ሌላው አማራጭ ራስ አሥራተ ካሣ ነው አሥራተም ንግግር ዐዋቂና ሰው ማግባባት የሚችል ነው ጦሩ ግን አሥራተን እንደ ነጋ አመኔታና ከበሬታ ላይሰጠው ይችላል ቢሆንም ያለው አማራጭ እርሱ ነው አሉኝ በቢህ ግዜ እልህ ውስጥ ገብቼ ምንም ሞያ እሠራለሁ ባልል በረፃ ለበረፃ ስንከራተት እዚያው እቀራለሁ እንጂ ለአሥራተ ካሣ መንግሥት አልገዛም አልኳቸው አሳቸውም ደንግጠው ከመቀመጫቸው ተነስተው ምንድን ነው ችግሩ አሉኝ ምክንያቴን አልነገርኳቸውም አሳቸው ግን ወዲያው አይ ነገ ወደአሥመራ በአውሮፕላን ተጉዘን አስታርቃችኋለሁ አሉ እንደዚህ ከተባባልን በኋላ ጉዳዩን አዳር ሳናደርስ ተለያየን የዐፄ ኃይለ ሥላሴ ዙፋን መዝመሙ በብዙኃኑ እየታወቀ የመጣው ጊዮርጊስን ዓይነት በውስጥ አስተዳደር የተካነ ችግርን አስቀድሞ አነፍንፎ ብልኸት የሚያበጅ ባለመገኘቱ ነበር ጸሐፌ ትእዛዝ አክሊሉ ሀብተ ወልድ የተለመደውን የጎንዮሽ አሠራር አያውቁበትም የሚፈልጉትም አልነበሩም ስለዚህ ከባህሉ ጋር የሚሔድ ዘዴ በመፍጠር ለችግሮች መፍትሔ ማቅረብ አልቻሉም በዚህ ምክንያት የኢትዮጵያን ችግር አንድ አድርጎ የሚሠፋ ብልህ መሪ ታጣ ይፄ ሁኔታ ያሳሰባቸው የመንግሥት ባለሥልጣኖች ችግሩን ለመፍታት የሰው ለውጥ እንደሚያስፈልግ ማሰብ ያዙ እየተባባሰ የሔደውን የፖለቲካ ትኩሣት ለማብረድም የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ለጊዜው አክሊሉ ሀብተ ወልድን በይልማ ደሬሳ ለመተካት ዐቀዱ ጃንሆይ ግን ፈቃደኛ ባለመሆናቸው አክሊሉን በይልማ ደሬሳ የመተካቱ ሐሳብ ቀረ በዚህ ዓይነት መፍትሔ ለማምጣት የሚደረገው ጥረት የማይሳካ መሆኑ እየታየ በመሔዱ ቀስ በቀስ የባለሥልጣኖቹ ስብስብ መንዜ መራ ቤቴ ቡልጋ እየተባባለ እየተቧደነ መከፋፈል ጀመረ በዚሁ ወቅት የአክሊሉ ሀብተ ወልድ ሥልጣን አሠራር መንግሥትን አደጋ ላይ ይጥላል ብለው ይሠጉ ከነበሩት መካከል አንዱ ደጃዝማች ፀሐዩ ዕንቁ ሥላሴ በተለይ አንዳንድ አስተያየታቸውም ይታወቅ ነበርና እንደ አፈንጋጭ ይታዩ ነበር ለዚህ ይመስላል በ ዓም መጀመሪያ አካባቢ የጐንደር ተወላጅ የነበርነውን አቶ ዳኘው ኋላ አምባሳደርና የጐንደር ጠቅላይ ግዛት አስተዳዳሪ ኮሎኔል ሞላልኝ በላይ ኋላ የጐጃም ክፍለ ሀገር አስተዳዳሪን እና እኔን የኦጋዴን ልማት ዋና ሥራ አስኪያጅ አዲስ አበባ ቀጨኔ መድኃኔ ዓለም መንገድ ሳይ ካለው ቤታቸው ከተመረጡ አስተናጋጆች ውጪ ማንም በሌለበት ጋበዙን ተጋባዥች የተመረጥነው ከኋላችን የአካባቢዎቻችን ድጋፍ እንዳለን ግምት ውስጥ በማስገባት ነበር ድግሥ የተሟላ ሆኖ ግብዣው የተደረገበት ዋና ጉዳይም የአማራውን ሕዝብ ለማስተባበር እንድንሠራ ነበር ደጃዝማች ፀሐዩ ከእንግዲህ ወዲህ ማንም ቢመጣ ተነሳሁ የሚለው አማራው ሕዝብ ላይ እንጂ ለይቶ የሸዋ የጐንደር የጐጃም አይልም እኛም ወደድንም ጠላንም የአማራው አንገት አንድ መሆኑን ማወቅ አለብን ስለዚህ አማራው መተባበር አለበት አሉን በዕለቱ በጉዳዩ ላይ ከተነጋገርን በኋላ እኛም የምንችለውን እንደምናደርግ ተስማምተን ተለያየን መቼም በዚያ ወቅት ስለጉዳዩ በቀጥታ ያነጋገሩን ደጃዝማች ፀሐዩ ይሑኑ እንጂ ሌሎች ጎላ ጎላ ያሉ የሸዋ መኳንንቶችም በተገናኘንበት ጊዜ ሁሉ በዚሁ ጉዳይ ዙሪያ ያሻቫርቱን ነበር ለማንኛውም ይፄም ሐሳብ የትም የደረሰ አልነበረም መ ማሻ ማቋ ማጋዣገዝያ ፅሐፍ ፈልሷም ማግያፃሦሥና መግፀሳ ማዕፖ ኣው ምዕራፍ ዘ የኑሮ ፅጣዬ ከእሥር ተፈታሁ ቀኛዝማች ተፈሪ ተክለ ማርያም ከሸዋ መኳንንት አንዱ የነበሩ የፕሮፌሰር ነቢያት ተፈሪ አባት ናቸው ቀኛዝማች ተፈሪ ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ ምኒልክን ያጥላሉ ነበር ምክንያቱም አሳቸው ከሸዋ ታላላቅ ከነበሩት ከበዙ አባ ደክር ተወላጅ ሲሆኑ አባታቸው ከምኒልክ ተዋግተው ስለገደሏቸው ነው እኛ ወህኒ ቤት ስንገባ ቀኛዝማችን ያገኘናቸው በመሬት ጉዳይ ተጋሪያቸውን የክብር ዘበኛ መኮንን አስገድለሃል ተብለው ዓመት እሥራት ተፈርዶባቸው ወህኒ ቤት ስለቆዩን ነው ቀኛዝማች ተፈሪ እሥር ቤት ውስጥ እያሉ እንደፈለጉ ይናገሩ ነበር ቀኛዝማች ተፈሪ ተክለማርያም የነጄኔራል ዓቢይ አበበና የነጄኔራል ደበበ ኃይለ ማርያም የቅርብ ዘመድ ናቸው ከኮሎኔል ክፍሌ ዕርገቱ ጋርም ግንኙነት ነበራቸው በዚህም ምክንያት በሣምንት ሦስት ቀን ወደቤታቸው መሔድ የተፈቀደላቸው ናቸው ከእኔ ጋር በተገናኘን ቁጥር አንተ አረንዛ ነህ ይሉኛል ሁሉን መሸከም ትችላለህ እንደማለት በተለይ ወርቅነህ ያለነገር አላስጠጋህም የሚለውን አባባል እየደጋገሙ ይናገሩ ነበር ለዚህ ምክንያት የሆናቸው በተለያየ ጊዜ ለማበሳጨት ሲፈትኑኝ እንደሌሎቹ አልሆን ስላልኳቸው ነው ከዚህ ውስጥ ሌሎች የታሠሩ ጐንደሬዎችን ቴዎድሮስ እኮ ዕብድ ነው ሲሏቸው ተናደው ሊገድሏቸው ይፈልጋሉ አሳቸው ግን ለመፈተን ሆን ብለው የሚያደርጉት ነው እፄን እንዲህ ለማድረግ ሲሞክሩ ግን ዘወትር ባልተለወጠ መንፈስ እንዴት ለምን እያልኩ የሚናገሩትን ሁሉ ለማጣራት ንግግራቸውን አስጨርሳቸው ነበር እንጂ እንደሌሎቹ ረብሻ አልፈጥርም ስለዚህ ቀኛዝማች ተፈሪ ተክለማርያም ብርፃኑ ቻይ ነው አስተዋይ ነው ግድግዳ በስቶ የሚያይ አራት ዓይን አለው ይሉ ነበር ልክ እንደ ቀኛዝማች ተፈሪም የወህኒ ቤቶች አስተዳደር ረዳት ሚኒስትር አቶ ጫንያለው ተሾመም ብርዛኑ ያንተ ነገር በጣም አስቸጋሪ ነው እንዲህም ቢሉህ እንዲህ ያው ነህ ስለአንተ አስተያየት ለማወቅ ተቸገርን ይሉ ነበር እንዲህ ዓይነቶቹ አስተያየቶች በአንድ በኩል በትዕግሥት የማለፍ ችሎታዬ ማሳያ ቢሆንም በእሥረኛነቴ የተለየ አትኩሮት ስላስደረገብኝ ደግሞ ችግር ፈጥሮብኛል ይኸውም ቀኛዝማች ተፈሪ ልፈታ ሦስት ሳምንት አካባቢ እንደቀረኝ በሸዋ ትልቅ ሰይጣን አሁን ሊለቀቅ ነው እያሉ ውጭ ለነ ጄኔራል ዐቢይ ጄኔራል ደበበ እና ደጃዝማች ክፍሌ እርገቱ የሚያወሩትን ወህኒ ቤትም መጥተው ሲያወሩ ራሴ ሰምቻቸዋለሁ አውነትም እሥራቴን ጨርሸ ልፈታ ስምንት ቀን ሲቀረኝ ደግሞ ቀኛዝማች ተፈሪ እንደጫዋታ አድርገው ብርፃኑ ቢፈታም ወደ ግዞት ይሔዳል ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ የሚል ጭምጭምታ አስወርተው ሰማሁ በወቅቱ የጤና ችግር ስለነበረብኝ ምኒልክ ሆስፒታል ተልኬ እየታከምኩ ሳለሁ ልፈታ ሦስት ቀን ሲቀር ፀጥታ መሥሪያ ቤት ተወሰድኩና የሕዝብ ፀጥታ ረዳት ሚኒስትሩ ጄኔራል ይልማ ሺበሺ ሮደ ብር በወር አያገኘሁኝ ሚዛን ተፈሪ እንድቀመጥ ስለመወሰኑ እንዲነገረኝ የተጠራሁ መሆኑን ገልጸው አሁን አስቸኳይ ሥራ አለኝ ብለው ከቢሮ ወጡ ከዚያ እኔ ስወጣ የቀድሞ መሥሪያ ቤቴ ስለነበረ የሚያውቁኝ ሠራተኞች ምን እንደተባልኩ እየጠየቁኝ ወደግዞት ትሔዳለህ አሉኝ እአኳም እሬሳዬን እንጅ እኔን አትወስዱኝም ባጠፋም ባላጠፋም በፍርድ ይወሰንብኝ እንደሆነ እንጂ እንዲህ በትእዛዝ የሚሆን ነገር የለም እያልኩ ወጣሁ የዛኑ ፅለት የወህኒ ቤቱ ጥበቃ ፖሊስ ቀርቶ የአዲስ አበባ ፖሊስ ተረክቦ እንዲጠብቀኝ ተደረገ ከወህኒ ቤቱ እሥረኛ የተረከበኝ ፖሊስ አደገኛ ነው ተጠንቀቅ ስለተባለ አንድ እግሬንና እጄን ከአልጋው ብረት ጋር በሰንሰለት አሠሩኝ ይህን ያዩት ሐኪሞችም በነገሩ አዝነውና ተበሳጭተው ታካሚ እንዲህ ያለ ነገር የሚደረግ ከሆነ አናክምም አሉ የራስ እምሩ ልጅ ባል የሆነው ዶር ዘለቀ በቀለ በተለይ በዚህ ሁኔታ ያለ እሥረኛን እንደማያክሙ ሕክምና እንጂ ፖለቲካ አንሠራም ብለው እሥረኛውን ውሰዱ አሉ እንደተባለውም ታኅሣሥ ቀን ዓም ጄኔራል ይልማ ሽበሺ የፀጥታው ምክትል ኃላፊና የአዲስ አበባ ፖሊስ አዛዥ እኔን ቢሮአቸው አስጠሩኝና ዛሬ ተፈተፃል አሉኝ ነገር ግን ነገሩ እስቲታይና እስኪረጋጋ አንተም ትንፋሽ እስትታገኝ ከአዲስ አበባ ከአምቦና ደብረዘይት ቱሪስት የሚሔድባቸው ቦታዎች ናቸው በስተቀር ሸዋ እንድትቀመጥ ተወስኗል ስለዚህ እጅህ ለሽዋ ፖሊስ ተሰጥቶ ሕክምናህን እስክትጨርስ ሐኪም ቤት ተመለስ ተባልኩ አሁንም ልከሰስ እንጂ አልሔድም አልኩ በመጨረሻ ግዞቱ ቀረና በቀን ሦስት ጊዜ እየፈረምኩ አዲስ አበባ እንድቀመጥ ተፈቀደ ሁለት ቀን በትእዛዙ መሠረት እየፈፀምኩ ከቆየሁ በኋላ የአውቶብስ መመላለሻ ገንዘብ ስላልነበረኝ ቀረሁ ስጠየቅም ገንዘብ ስለሌለኝ ቀረሁ አልኩ አሁንም አሺ የምትፈርመው በቀን አንድ ጊዜ ይሁን ተባለ እሱንም ቢሆን ሁለት ቀን ተመላልሼ አቆምኩ ከዚህ በኋላ እንደማንኛውም ሰው ሠርቼ እንድኖር እንዲፈቀድልኝ ስል ማመልከቻ ጻፍኩ። ኛነቶ ገዝተዋቁ ሪፀሰጋሀሩውጢጓ ታዱ መኝ ነ ቐታኣህታ ፓሣሣ ጋሖይ ረዶዩ ምንጭ የቃል መረጃ አቀባይ ስም ለመረጃው ያለው ቅርበት መረጃው የተሰበሰበበት ጊዜ ሻለቃ ኋላ ኮሎኔል አንጋጋው መፈንቅለ መንግሥቱ እየተካሔደ በነበረበት ጊዜ ንጉሣዊ ቤተሰቡን እንዲጠብቁ በጄኔራል መንግሥቱ የታዘዙ አቶ ነጋሽ ድንበሩ በክብር ዘበኛ ሁለተኛ ዙር የእጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ኮርስ ተካፋይ የነበረበአድመኝነት ተከሶ ሦስት ዓመት እሥራትና በመንግሥት መሥሪያ ቤት እንዳቀጠር የተወሰነበት በርሽሸናው የተሳተፈ ቢትወደድ አስፍሐ ወልደ ሚካኤል የኤርትራ ኤክስኩቲቭና የፍርድ ሚኒስትር የነበሩ በሜክሲኮ ጉብኝት የንጉሠ የክብር አጃቢ የነበሩ ኮሎኔል ቃለ ክርስቶስ የመፈንቅለ መንግሥቱ የጦሩ ዘመቻ መኮንን የነበሩ ካ ጄኔራል መኮንን ደነቀ የልፍኝ አስከልካይ ምክትል ሚኒስትርና የፀጥታ ሚኒስትር ደኤታ የነበሩ ኮሎኔል ፀጋዬ ደፈርሻ የፖሊስ ሠራዊት አባልና ለረዥም ጊዜ የፀጥታ መሥሪያ ቤት አባል ወሮ ዕፀገነት ዘውዴ የሌኮሎኔል ወርቅነህ እጮኛ የነበረች አቶ ተካልኝ ገዳሙ የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስትር የአፈ ንጉሥ ተሾመ ሀብተ ማርያም ወዳጅ አቶ ዘመነካሠኝ በሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ለብዙ ዓመታት የሠራ ቢትወደድ ዘውዴ ገብረሕይወት ዲፕሉማት ከንቲባና የአገር ግዛት የነበሩ አቶ በኋላ አምባሳደር ሞገስ ሀብተ የሌኮሎኔል ወርቅነህ ልዩ ጸሐፊ የነበረ ማርያም አቶ ዘውዴ መኳንንት በሠፊው የሚታወቁ የጐንደር ተወላጅና የሕግ ባለሙያ ምንጭ አቶ ወርቁ ተስፋ የፀጥታ መሥሪያ ቤት አባል በሜክሲኮ ጉብኝት የምስጢር ሬድዮ ግንኙነት ኃላፊ የነበረ አንድ ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የአቶ መኮንን ሀብተ ወልድ የቅርብ ረዳትና ባለሥልጣን ዲፕሎማት ልዕልት ሶፊያ ደስታ ንጉሣዊ ቤተሰብ የልዕልት ተናኘ ወርቅ ልጅና የሻምበል ደረጀ ባለቤት ሻለቃ ተሰማ ዋቅጀራ ለብዙ ዓመታት የሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት የሠራ የክብር ዘበኛ መኮንን የመቶ አለቃ በኋላ ብርጋዲዩር ጀኔራል የፀጥታ መሥሪያ ቤት የቴክኒክ ክፍል ኃላፊ ቭ ተድላ ደስታ የሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤ በመፈንቅለ መንግሥቱ ጊዜ የአንደኛ ብርጌድ ጦር አዝማች ሻምበል በኋላ ሻለቃ ጠለለ ቸርነት የአየር ኃይል የሬድዮ መገናኛ ኃላፊ ሻምበል በኋላ ኮሎኒል ሺፈራው ወርቁ የአየር ኃይል የሬድዮ መገናኛ ምክትል ኃላፊ ሻለቃ ተፈራ በላይ የመፈንቅለ መንግሥቱ የሁለተኛ ብርጌድ ጦር አዝማች ሻለቃ መላኩ በቀለ የመፈንቅለ መንግሥቱ የአንደኛ ብርጌድ ምክትል ጦር አዝማች ሻምበል ይልማ በላቸው የመፈንቅለ መንግሥቱ የሁለተኛ ብርጌድ ምክትል ጦር አዝማች ከቀኛዝማች ተፈሪ ተክለ ማርያም የሸዋ መኳንንት ሻምበል ታደሰ ከበደ ከታንከኛና ፈረሰኛ የተውጣጣው ጦር ያንድ ክፍል አዝማች አቶ መብዓ ሥላሴ ዓለሙ የንጉሥ የፕሬስ ኦፊሰር የመቶ አለቃ ተክለ ማርያም ዘረፉ በመፈንቅለ መንግሥቱ ጊዜ ከመጀመሪያው ቀን እስከ ዝን ታኅሣሥ ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር የነበረ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር ሦስተኛ ተከሳሽ ኮሎኔል ሙላት አብጤ የክብር ዘበኛ ነባር መኮንን ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴ የፍርድ ሚኒስትር ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ሰነድ የቫፓኖች ጥናት ዘገባ በጃፓኖች ጥናት ዘገባ ላይ የኮሎኔል ወርቅነህ ገፅ ድርሞ ሪፖርት ለብሪፊንግ መግለጫ መስጠት ምደባ መርሐ ግብር ጄኔራል መንግሥቱ ለፍርድ ቤት የሰጡት ቃል ልዑል ራስ እምሩ ለፍርድ ቤት የሰጡት ቃል የኮሎኔል ጃገማ ኬሎ የውጊያ ሪፖርት ብጀኔራል ኢሣይያስ ለፍርድ ቤት የሰጡት ምስክርነት ቃል የኮሎኔል አንጋጋው ማስታወሻ ግርማዊ ጃንሆይ በራሳቸው የእጅ ጽሑፍ ለቴሌግራም ክፍሉ የላኩት የቴሌግራም ረቂቅ የግርማዊት እቴጌ መነን የመልስ ቴሌግራም ግርማዊ ጃንሆይ ለሌኮሎኔል ወርቅነህ የላኩት ቴሌግራም በራሳቸው የአጅ ጽሑፍና አጭር ፊርማ ሌኮሎኔል ወርቅነህ በራሱ የእጅ ጽሑፍ ያዘጋጀው የቴሌግራም መልስ ረቂቅ ሌኮሎኔል ወርቅነህ በራሱ የእጅ ጽሑፍ ያዘጋጀው ቀጣይ የቴሌግራም መልስ ጃንሆይ ለብጄኔራል መንግሥቱ የላኩት የቴሌግራም መልእክት ረቂቅ በራሳቸው የእጅ ጽሑፍ ብጄኔራል ጄኔራል መንግሥቱ ለግርማዊ ጃንሆይ ያስተላለፉት የመልስ ቴሌግራም ግርማዊ ጃንሆይ ለብጄኔራል መንግሥቱ የላኩት በቴሌግራም ክፍሉ በቁጥር ቃል በኮድ የተላለፈ ቴሌግራም የግርማዊ ጃንሆይ ልዩ ጽሕፈት ቤት ሹም የአቶ ከተማ ይፍሩ ቴሌግራም ግርማዊ ጃንሆን በራሳቸው የእጅ ጽሑፍና ለቴሌግራም ክፍሉ የላኩት አጭር መልአክት የአቶ ከተማ ይፍሩ ቀጣይ ቴሌግራም የአገር ግዛት ሚኒስትሩ ራስ አንዳርጋቸው ያስተላለፉት መልእክትና ያገኙት መልስ የፀጥታው መሥሪያ ቤት ምክትል ሚኒስትር አፈንጉሥ አሸቴ ገዳ ያስተላለፉት መልእክት ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ በሚል ርዕስ አቶ ብርፃኑ አስረስ ያቀረቡልን መጽሐፍ ዋነኛው ትኩረቱ በሀቿ ዓም የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት ላይ ሲሆን እሳቸው በቦታው ስለነበሩ ተካፋይም ስለሆነ ያዩትንና የሰሙትን ትውስታቸውን ያቀረቡበት ነው ይህ መጽሐፍ አያሌ ከዚህ በፊት የማይታወቁ ኩነቶችን አቅርቦልናል ከነርሱም መካከል ስለኮሎሉኔል ወርቅነህ መፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ እንዲደረግ ምክንያት እንደሆነች በተለያዩ ጸሐፊዎች የተነገረላት ቴሌግራም ጉዳይ እና የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ሲካሔድ በኮል ወርቅነህና በጀነራል መንግሥቱ መካከል ስለነበረው የስልት ልዩነት የገለጹልን ይገኙበታል አፄ ኃይለ ሥላሴ ኮሎኔል ወርቅነህን ከክብር ዘበኛ መኮንንነት አንስተው የልዩ ካቢኔያቸው የደህንነት ሹም ያደረጉት በሀግሀ ዓም ነበር ከዚህ ወቅት አስክ መፈንቅለ መንግሥቱ ድረስ ያለው ጊዜ አጭር ቢሆንም ወርቅነህ ብዙ ጉዳዮችን ያከናወነበት ወይም ቢያንስ ለውይይት ያነሣሳበት ነበር ማለት ይቻላል የመሬት ይዞታ ነገር በአእምሮው ውስጥ ይጉላላ እንደነበርና የሪፎርም አስፈላጊነትን አምኖበት እንደነበር ከብርፃነኑ ትረካ በግልጽ ማየት ይቻላል ደራሲው ለወርቅነህ አጅግ በጣም ታማኝ ስለነበሩ ይህም በጣም የሚያስደንቀው ባህርያቸው ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact