Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በወቅቱ በአዲስ አበባ እንደተቋቋመ በአሜሪካ አገር ነዋሪ የሆኑትን የጐንደር ተወላጆችን ስለመቋቋሙ ስላሳወቀ በአዚያ አገር የሚገኙት የጐንደር ሰዎች ተሰባስበው ጐልኅኀድ የሚባል ማኅበር መሠረቱ ዐላማውም በአገር ውስጥ የልማት ሥራ ለማካሔድ ነበር በዚህ የተነሳ ጐንደር ላይ የሚከፈት የኀብረት የባንክ ቅርንጫፍ ለመመረቅ ጉንደር ላይ ተገኝተን ስለነበር በዚሁ አጋጣሚ በጐልኅድ የታሰበውን በሰባቱ አውራጃዎች ክሊኒክ የመሥራት ፕሮጀክት ጉዳይ ለመወያየት ስድስት የቦርዱና ማኅበሩ አባላትን ይዢ ወደ ጉንደር ሕክምና ሳይንስ ኮሌጅ በሏላ ጐንደር ዩኒቨርሲቲ በመሔድ ዲኑን ፕር ያሬድ ዘመድኩን ሐሳባችንን በመንገር ምን እንደሚያስብ ስንጠይቀው ሐሳቡ ጥሩ ስለመሆኑ ነግሮን የሕክምና ባለሙያውን ማግኘት አንደሚያስቸግር አስተያየት ሰጠን እንኳን ከከተማው ውጪ እዚህ ከተማው መኸል ያለውን አደባባይ ኢየሱስ ክሊኒክ እንኳን አሟልቶ ሕክምና ለመስጠት ብዙ ችግር እንዳለና ክሊኒኩ ከሚሠራበት የማይሠራበት ጊዜ እንደሚበልጥ ገለጸልን በያውራጃው ክሊኒክ ለመክፈትማ ባጀትም እንደማይገኝ ሕንዓው ቢሠራ የሸረሪት ማድሪያ ከመሆን ያለፈ ፋይዳ እንደማይኖረው ገለጸለን ያለው አማራጭ ሕዝቡን በሕክምና ለመርዳት ከሆነ አዚሁ ሆስፒታሉ ውስጥ አንድ ትልቅ ሪፈራል ሆስፒታል ሕንፃ ማሠራት እንደሚጠቅም አስተያየት ስሰጠን አውነትም ሁኔታውን ስናጠናው አስተያየቱ ትክክል ሆኖ አገኘነው ስለዚህ ሐሳቡን ለጐልኅድ ወዲያው ስናሳውቅ ጐልኅድም በሐሳቡ ተስማማ ከጠዩፀሀኗዞሀ የኑሮ ፅጣዬ ጐንደር በነበረው ሆስፒታል የነበረው ችግር ከፍተኛ ነበር። ጸሃዛ አዛዛ ዕት ዘሦመ ሠዞ ሀ ናጸቅ ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ በሚል ርዕስ አቶ ብርፃነ አስረስ ያቀረቡልን መጽሐፍ ዋነኛው ትኩረቱ በሀዛ ዓም የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት ላይ ሲሆን አሳቸው በቦታው ስለነበሩ ተካፋይም ስለሆነኑ ያዩትንና የሰሙትን ትውስታቸውን ያቀረቡበት ነው ይህ መጽሐፍ አያሌ ከዚህ በፊት የማይታወቁ ኩነቶችን አቅርቦልናል ከነርሱም መካክል ስለኮሎኬኔል ወርቅነህ መፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ እንዲደረግ ምክንያት አንደሆነች በተለያዩ ጸሐፊዎች የተነገረላት ቴሌግራም ጉዳይ እና የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ሲካሔድ በኮል ወርቅነህና በጀነራል መንግሥቱ መካከል ስለነበረው የስልት ልዩነት የገለጹልን ይገኙበታል አዔ ኃይለ ሥላሴ ኮሎኔል ወርቅነህን ከክብር ዘበኛ መኮንንነት አንስተው የልዩ ካቢኔያቸው የደህንነት ሹም ያደረጉት በሀግሀፀ ዓም ነበርሪፊ ከዚህ ወቅት አስከ መፈንቅለ መንግሥቱ ድረስ ያለው ጊዜ አጭር ቢሆንም ወርቅነህ ብዙ ጉዳዮችን ያከናወነበት ወይም ቢያንስ ለውይይት ያነሣሳበት ነበር ማለት ይቻላል የመሬት ይዞታ ነገር በአእምሮው ውስጥ ይጉላላ አንደነበርና የሪፎርም አስፈላጊነትን አምኖበት አንደነበር ከብርፃነኑ ትረካ በግልጽ ማየት ይቻላል ደራሲው ለወርቅነህ አእጆግ በጣም ታማኝ ስለነበሩ ይህም በጣም የሚያስደንቀው ባህርያቸው ነው።
ለሚለው ጥያቄ መልስ ለመስጠት ይሞክራል ሁለተኛው ክፍል በሀሸ ዓም መፈንቅለ መንግሥት ጮአከራ እንቅስቃሴ ዋና ዋና ተዋናዮችና የሙከራው ዛደት ምን አንደሚመስልና ለምን እንደ ጠደቀ ይተርካል ሦስተኛው ክፍል የመፈንቅለ መንግሥቱን ውጢትና ትቶት የሔደውን አሻራ ያመለክታል ስለመፈንቅለ መንግሥቱ ለመጻናፍ ምክንያት የሆነኝ በሒደቱ የመሳተፍ ዕድል በማግኘቴ ነው ስለዚህ ለዚህ ዕድል ያበቃኝን የታሪክ አጋጣሚ ለማውሳት የልጅነት ዕድገቴን ወደትምህርትና የሥራ ሕይወቴ የገባሁባቸውን አጋጠሚዎች በማካተት በምዕራፍ አንድ ላይ ቀርባል ምዕራፍ ሁለት ለዘሸቸቱ ዓም መፈንቅለ መንግሥት መነሻ የሆኑ የኢኮኖሚ የፖለቲካና የማኅበራዊ ችግሮችን ስረ መሠረት ወደኋላ በመሔድ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት አመሠራረትን በመዳሰስ ለማሳየት ይሞክራል መፈንቅለ መንግሥቱ የተካሔደው በወታደራዊው ክፍል ስለሆነ ለማክሸፍም የተሰለፈው ወታደራዊው ክፍል ስለሆነ የክብር ዘበኛና የጦር ሠራዊት ሁለት ወደረኞችን አቋቋምና የቅራኒያቸው ሒደት የመጨረሻው ደረጃ የደረሰበትን ምክንያት ለመገንዘብ እንዲያስችል የዚሁ ምዕራፍ አካል ተደርባል በሦስተኛው ምፅራፍ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎችና ተዋንያን በመሬት ስሪት በፍርድ አሰጣጥ የንግግርና የጽሑና ነጻነት አለመኖር ተገቢውን ሠራተኛ በተገቢው ቦታ አለማዋልን በዚህም የተነሣ ብሶቱ በሁሉም አቅጣጫ ሲጠራቀም ሕዝብ መሸከም ከሚችለው በላይ እየሆነ መምጣቱን ስለመገንዘባቸው ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ የሚያመለክተውን መረጃ ለማካተት ጥረት ተደርጓል የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ንጉሠ ነገሥቱ ሳይነኩ አስተዳደሩን ቀስ በቀስ በማሻሻል ወደ ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓት እንዲለወጥ የንጉጮ ብቸኛ ሥልጣን መግቻ እንዲኖረውና በመንግሥቱ ሃሥልጣን ድልድል ላይ ያሉ ኃላፊዎች ደግሞ ለሚያደርገት ጥፋት ተጠያቂነት አንዲኖርባቸው የነበራቸውን ፍላጎትና ያደረጉትን ጥረት መዝግቧል ስለቢሀ መፈንቅለ መነግሥቱን ብዙ ሰዎች እንደሚገምቱት አንደብልጭታ በቅጽበት የተክሰተ ዱብዕዳ እንዳልሆነ ለማሳየት ተሞክሯል ይህንንም አነዚህ በርከት ያሉ አገራቸውንና ወገናቸውን የሚወዱ የችግሩ ብዛትና ክብደት ያንገበግባቸው የነበሩ ርጥ የክብር ዘብኛ መኮንኖች አስተዳደሩ የነበረውን ችግር በቅጡ ኣጥንተው በደረሱበት ድምዳሜ ምክንያት የመንግሥት ሥርዓቱ ለውጥ አእንደሚያስፈልሃው በማመናቸው እንቅስቃሴ በማውጠንጠን ላይ ሳሉ ንጉሥ ለጄኔራል መነግሥቱ ወንድማቸጡ ገርማሜ ንዋይ ጠደጅጅጋ እንዲሔድ እንዲያደርጉ ባክ ዙበት ቴሌግራም አስገዳጾ ሁኔታ የገቡበት መሆኑንና ይህም ለውድቀቱ ምክንያት ሊሆን እንደቻለ የቃልና የሰነድ መረጃዎቹን አንደወረዱ በማቅረብ ለማሳየት ተሞክሯል በዚህ መሠረት ምፅራፍ አራት አምስት ስድስት እና ሰባት መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ሊኖር እንደሚችል የወጡ ፍንጮች ጠቋሜ ሁኔታዎችነ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ አይቀሬ ሆኖ ወደድርጌት ሲገባ በሀለቱ ተፋላሚ ኃይሎች መካከል የተደረጉ ዝግጅቶች የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ አፈጻጸምን በጊዜና በቦታ እኛለዩ አቅርበዋል በአነዚህ ምዕራፎች መፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ከፍተኛ ደረጃ ደርሶባቸው በነበረበት ሦስት ቀናት ታኅሣሥ ኔታኅሣሥ በአንድ በኩል በተፋላሚዎቹ ሁለት ኃይሎች በሌላ በኩል ለጉበኝት ውጪ ፃገር በነበሩቶ ንጉሥ ዙሪያ በተመሳሳይ ሰዓት የተከወኑ ጉዳዮችን አንባቢው የጊዜ ቅደም ተከተላቸው ሳይፋለስበት በቀላሉ አንዲረዳ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት ተደርጎበታል መፈንቅሰ መንግሥቱ ትቶት ስለሔደው አሻራ በታተተበት በምዕራፍ ስምንት ስለመፈንቅለ መንግሥቱ ተሳታፊዎች የፍርድ ሒደት የራሴን የፍርድ ሒደት አንደማሳያ በመጠቀም ተቀርቧል በተለይ መፈንቅለ መንግሥቱን ተቃውመው ያከሸፉት የዘውድ ደጋፊዎች ሳይቀሩ ዘግይቶም ቢሆን መፈንቅለ መንግሥቱ ተገቢ ምክንያት እንደነበረው ማሰብ ስለመጀመራቸው እንድያውም በእግዚአብሔር ቸርነትና በንጉጮ አድልና ብርታት ብቻ እንደክሸፈ መደምደሜያ ሳይ በመድረሳቸው ሊወሰድ ይገባቸዋል ያሉዋቸውን ማሻባያዎች በማስታወሻ መልክ ማቅረባቸጡን በሰነድ አስደግፌ አትርቤአለሁ ከእነርሱ ውስጥ ማስታወሻዎቹ ረዥም የሆኑትን ከጠዩሀኗዞሀ መግቢያ ድርሟቸውን በመጽሐፉ ዝርዝር አድርጌ ዋናዎቹን ሰነድ በአባሪነት ከመጽሐፉ መጨረሻ ተያይጻዚል በግል የደረስኩባቸውና በ። በጁ በነበረው መሬት የተጋሪነት መብቱ ተገፎ ያለምንም መተዳደሪያ ተበተነ በዚህ መሠረት የአዲስ አበባ ከተማ ቦታ ከአራት የሦስት አጁ ባለቤት የሆኑት አነዚህ መሳፍንት መኳንንትና የጦር አበጋዞች ከተማው እየለማ ሲሔድ መሬቱን ሸንሸነው አየሸጡ መክበርና ገንዘብ ባንክ ማስቀመጥ ጀመሩ አብራቸው ሲወድቅ ሲነሳ የነበረው ሠራዊት የመሬት ተጋሪነት መብቱ ተገፎ ተበተነ በተበተነው የመሳፍንትና የመኳንንት ጭፍራ ምትክም በሆለታ ገነት አገር ጠባቂ ጦር ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ተቋቁሞ በዘመናዊ ወታደር ሙያ ማሠልጠን ተጀመረ ሌላው ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ላሰቡት የለውጥ ውጥን ተጋርጦባቸው የነበረው ችግር አገሪቱን የዘመናዊ አስተዳደር ፈር ለማስያዝ የሚያስችል በወቅቱ የነበሩትን እነዚህን ባለ ሥልጣኖች የሚተካ በቂ የተማረ ሰው አለመኖር ነበር በመሆኑም የተማረ ሰው ማፍራት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ስለሀኘ በዚያን ጊዜ በክፍለ አገር በግዛትነት ይታወቁ በነበሩ በጠቅላይ ግዛቶች የሚገኙ ገዥዎችና ስመ ጥር ባላባቶች በያሉበት ቢያንስ አንድ አንድ ዘመናዊ ትምህርት ቤት እንዲያሠሩ ማሠሪያ ገንዘብ የሚያጥራቸው የመንግሥትን ድጋፍ እንዲጠይቁ በማበረታታት ሥራው ተጀመረ የአገሪቱን ሥልጣኔ ለማፋጠንም የማይናቅ ቁጥር ያላቸው ወጣቶች ለትምህርት ወደ ውጭ አገር ተላኩ አዝጋሚ ቢሆንም ሒደቱ እንዲህ ቀጥሎ በየጠቅላይ ግዛቱ ዘመናዊ ትምህርት ቤት ተክፈተ ሀብታምና ድፃ ዝር ዛይማኖትና ናምፖግዊ ምጋፈፅ ፇዜፉቱ ታምሠርታ ዉደኒይሮ ዖሎፉሥሓፋት ውማዖቻ ጾታ ሳይለይ ማንፕኛውም ፅድሜው ለትምህርት የደረሰ ሁሉ ገብቶ እንዲማር በሩ ከጠዩሀኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ለሁሉ ክፍት ሆነ ነገር ግን በነበረው የሕዝብ ግንዛቤ ወደ እንደዚህ ያሉ ትምህርት ቤቶች መግባት የሃይማኖት ለውጥ ያመጣል በሚል የወላጆች ጥርጣሬ ትምህርት ቤቶቹ በቂ ተማሪ ማግኘት አልቻሉም ችግሩን ለመፍታት ብዙ ሰበካ ከማካሔድ አልፎ ራስ ተፈሪ ኋላ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ባንዳንድ ቦታ ወላጆች ልጆቻቸውን ወደ ትምህርት ቤት እንዲልኩ የማበረታቻ ስጦታ ያደርጉ ነበር ደባላል በዚህ መልኩ ተማሪ ቤት ገብተው የሚማሩ ወጣቶች ቁጥር መጨመር ቢጀምርም በጠላት መምጣት ይሄኛውም ውጥን ተደናቀፈል የጠላት ወረራ ፅውን ሆኖ የማይጨው ዘመቻ የክተት ጥሪ ሲታወጅ የሚያስተዛዝብ ቀውጢ ቀን መጣና እነዚያ መኳንንትና የጦር አበጋዞች ወጠደ ማይጨውጡ ለመዝመት ያን የበተኑትን ሎሌ አንደገና ለመሰብሰብ በመብራት ማፈላለግ ጀመሩ ይህን የሰማው ከተበተኑት ሎሌዎች አንዱ ሕይመጡም ፅሰሦታ ይዝውና መታ ሖሐ ለደደሰ ሃ ሊላታወጡ በማለት ይህቺን ስንኝ በቀረርቶ ለቻሪክ ትቶ ያገር ጉዳይ በመሆኑ በየጌታው ተስብስቦ በመንግሥት ከሚታዘዘው ጦር ጋር ጦደ ዘመቻው ተመጮመ የአገሪቱ ሀብት ዕውቀትና ጉልበት በሙሉ ወረራውን ለመከሳከል ዋለ ለአገሩ ነፃነትና ዳር ድንበር መከበር ወደ ዘመቻ ከኤደጡ መኳንንትና ሠራዊት ብዙ ተሰዋ በመጨረሻም የዐፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ወድቆ የጠላት ጦር በየጠቅላይ ዛቱ ገባ ድሉ ቀንቶት የገባው የጠላት ኃይል አገር ውስጥ እንደገባ ከፊሉ በአስተዳደር ዘርፍ ከፊሉ ለሠራዊቱ እንቅስቃሴ በሚያመች የሥራ ዝዘርፍ በመንገድ ሥራ ዘበስልክ በመብራት በውሀ መስመር መዘርጋት እና በሠፈር ግንባታዐዛዘተ አተኮረ ሆኖም አርበኛው ጠላት ባለበት አካባቢ ሁሉ ዘልቆ እየዉ» ሲያስጨንቀው የልማት ማካሔጃ መሣሪያውን ጥሎ ጠበንጃውን እያነሳ በመከላከል ሣይረጋጋ አምስት ዓመት በጦርነት ቁየ በዚህ ጊዜ ከአርሱ ጋር በረዳትነት የሠሩ ወጣቶችና ሌሎች በአስተዳደርና በፖለቲካ ለጠላት ማገልገላቸው ቢያሳዝንም የቀሰሙት ልዩ ልዩ ሙያ ከጠላት መልቀቅ በኋላ ለአገር ግንባታ አጋዥ የሙያ ሥራ እንደሚሆን ታመነ ስለዚህ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ገና ከኢትዮጵያ ግዛት ድንበር እንደደረሱ ጥር ቀን ሸቋ ዓም ወርቃማ ዐዋጀ የተባለውን አገር አቀፍ የእርተ ሰላም ዐዋጅ ዐወጁ በዚህ ዐዋጅ ባንዳና የውስጥ አርበኛ ያለፈ በደላቸው ሁሉ በምሕረት ታልፎ ሁሉም ባላቸው ፅውቀትና ችሎታ በአዲሱ የአገር ግንባታ ሥራ እንዲሳተፉ መብት ተስሰጠ ዐዋጁም ንጉሠ ከሠሯቸጡ ታላላቅ ሥራዎች አንዱ ተብሎ የሚጠቀስ ዘነኘ በፖለቲካና በአስተዳደር ጠላትን ከረዱት መካከል ይልማ ደራሳ በኋላ በኢትዮጵያ መንግሥት የጡጭ ጉዳይ ሚኒስትር የገንዘብ ሚኒስትር። ቦዖጓች ፇሥ ፖሦመሰዕ ጴይነጎሠሥ የሚለው መግለጫ አርበኞች በነበሩበት ሁሉ ተዳርሶ ስለነበር ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ጠደ መናገሻ ከተማው ሲገቡ ሕዝቡ አንድ ላይ ሆኖ ወደ ዙፋን አይመለሱም ይል ይሆናል ተብሎ ተሰግቶ ነበር የሆነው ግን በተገላቢጦሽ የሕዝቡ ኃይል ተከፋፍሎ የተለያየ አቋም አንጸባረቀ በአንድ ፊት የቀድሞዎቹ የአገሪቱ ጉልተኞች የአገሪቱ የአስተዳደር ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣ ግርግርና መዝከኩ ኃላፊነት እንደ ቀድሞው የዘር ሐረጋቸውን በሚመዙ የበላይነት መቀጠል አለበት ብለው ቆሙ ከፋሺስት ኢጣሊያ ወረራ በፊት በኢትዮጵያ ሰፍና የነበረው አገዛዝ ተጠሪነቱ ለንጉሠ ነገሥቱ ሆኖ የመሳፍንት የአካባቢ የራስ ገዝ ሥርዓት ነበር በየአርበኝነቱ ቀጣና በአርበኝነት ሲፋለሙ ከነበሩት ውጪ በወረራው ጊዜ በረፃ ገብተን ከጠላት ጋር ግንባር ለግንባር ተሰልፈን ባንዋጋም ጡስጥ ለውስጥ በተዘዋዋሪ መንገድ የሚፈለግኘብንን የአገር ነፃነት ትግል ግዴታ ተወጥተናል ባይ የውስኅ አርበኞች የሚል መጠሪያ የተሰጣቸው ወገኖች ደግሞ መጡ ከዚህ በተፃራሪ ከአሁን በኋላ አገሪቱ መተዳደር ያለባት በተማሩና ችሎታ ባላቸው እንጂ በሌላ መንገድ መሆን የለበትም የሚሉ የተማረው ክፍል ወገኖችም በመነሳታቸው መለያየቱ ለንጉሠ ያላሰቡትና ያልጠበቁት ከሰማይ የወረደ በረከት ሆነላቸጡሙ በዚህ የተነሣ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ኢትዮጵያን በአዲስ የሥልጣኔ መንገድ ለመምራት ግንቦት ቀን ሀ ዓም በወጣ የመንግሥት ማስታወቂያ ነጋሪት ጋዜክ አቶ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስን የትልቁ የደረቀ ማኅተም በጠነባቲ አድርገው ሾሟቸውጡው ከዚህ ገር በማያያዝም የአዲሱን መንግሥት ሥሪት የአስተዳደር መዋቅር እንዲያዘጋጁ አዘዙ በትዛዙም መሠረት በ ዓም ጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ የአዲሲቱ ኢትዮጵያ መንግሥት ሥሪት መዋቅር ሕግ አወጭ ሕግ ተርጓሚና ሕግ አስፈዓሚ በሚል በሦስት ዘርፍ የተከፈለ አወቃቀር ኖሮት ዘመናዊ ማዕከላዊነትን የጠበቀና ያጠበቀ ጠፍንጉ የሚይዝ ቀጣይነትን የሚያረጋግጥ መዋቅር ቀርፀው በሥራ ላይ ለማዋል ንጉሠን አሳይተው ይሁንታን አገኙ ሹመቱ የሚሰጠው በንጉሠ ነገሥቱ ይሁን እንጂ በአብዛኛው ክላይ አስከ ታች ከጠቅላይ ሜኒስትር እስከ ወረዳ ገዥ በዘርፍ የሚደለደሉ ባለሥልጣኖችን የመመሠልመሉና ደልድሎ ለሹመት የማቅረቡ ሥራ የጸሕፌ ትእዛዝ ብቻ ነበር ይህም ሲባል የንጉሥ ቅድመ ፅውቅና ሳይኖር ማለት አይደለም አንዲህ በመሆኑ በአካባቢ ተወላጅነታቸው ተስሚና ተከባሪ የነበሩትን የየጠቅላይ ግዛቱን መሳፍንት መኳንንትና ባላባት አገር ገዥዎች በሳቸው አባባል ካባ አጣፊዎችን የመንግሥት ተቀናቃኝ እንዳይህሆኙ አደረገ ይህንን ለማድረግም ካባ ጣፊዎች የሚሏቸውን ከትውልድ አገራቸው ቀስ በቀስ እያነሱ ወደ አዲስ አበባ አምጥዋጥተዘ ሥልጣንና ጉልበት በማሣጣት አብዛኛውን የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ከፊሉን ደግሞ በዳረጎት ተዳዳሪ ደጀጠኝ በማድረግ ያለመንግሥት ፈቃድ ከአዲስ አበባ የማይወጡ አደረጉ አገዳው ተቀናቃኝ ይሆናሉ ተብለው የሚጠረጠሩትን ሁሉ ያጠቃለለ ስለነበር በዚህ ከተከፉት ውስጥ አንዱና የመጀመርያው የኢትዮጵያን የብር ኖት የሳሉት ታዋቂው ሠዓሊ አገኘሁ ዕንግዳ ዕመሸጸ ሦዕቕሳሥዶ ሰታፈታ ሪ ዳደረነነ እጴይመነኝም ዳዲህሀ ዳሃሪ ኔጋሪኦ ጋዜማ ግፒ ያ ፇጦኦ ያ ታጋ ሃዞያ ዓምሥ የያለማርኛ ሦእው መማፈረዖ ቡበሳታ መርነነፄ « ኣ ሰደ የረዶጎ ከጠዩሀ ኗዞሀ ቅድመ ሁጌታ በማለት በወቅቱ የተቀኙትን ብላታ መርስዔ ኀዘን ወልደ ቁርቆስ የአማርኛ ሰዋስው መማሪያ በተባለው መጽሐፋቸው ላይ አስፍረውታል በምትካቸው ለመንግሥት ታማኝና የጸሐፌ ትዕዛዙን ፈቃድ የሚፈፅሙ በአብዛኛው የአገሩ ተወላጅ ያልሆኑና ሕዝብ የኛ ነው ብሎ የማይቀበላቸውን እየሾሙ ሳላኩ ጸሐፌ ትአዛዝ ወልደ ጊዮርጌስ የቀረፁት ዘመናዊ የመንግሥት አስተዳደር መዋቅር ሕግ አውጪ ሕግ ተርጓሚና ሕግ አስፈፃሚ ዘርፍ ያለው ሆኖ የሕግ አውጪው አካል ሁለት ክፍሎች ነበሩት እነሱም የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አና የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ናቸው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል ሆነው የሚገቡት በሕዝብ ምርጫ ሳይሆን መሳፍንት መኳንንት ባላባቶችና ቆየት ዳፊ ዔዛሄ ወሷደ ቦርሂያ ወፈያ ዞዖለጋዕ ብሎ ደግሞ ከተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ኪቶች ከሥራ የተነሥሑ ሰዎች በሹመት ነበር የሕ መወሰኛ ምክር ቤቱ የተያዘው በአንደዚህ ዓይነት ሰዎች በመሆኑ ስለምክር ቤቱ የሥራ ኃላፊነት በቂ ግንዛቤ አልነበራቸውም አብዛኛዎቹ የመወሰኛው ምክር ቤት አባላት ሕጎችን ለማፍለቅ ብቃቱ የሌላቸው ከመሆናቸው በተጨማሪ የተዘረጋው ሥርዓት ከአስፈፃሚው ክፍል የተላከን የሕግና የደንብ ረቂቅ ወይም ከውጭ መንግሥት ጋር የሚደረግ ስምምነትን ወዘተ ዓይቶ ከማጽደቅ ያለፈ ስለአገሪቱ ኢኮኖሚ ፖለቲካና ማኅበራዊ ጉዳይ አንሥቶ መክሮ የሚያለማና የሚያሠራ ደንብ ለማውጣት መብትም ችሉታም ያልነበራቸው ናቸጡ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባሎችም መጀመሪያ ከየጠቅላይ ግዛቱ ባላባቶችና የታወቁ ሰዎች በመንግሥት መራጭነት የሚሠየሙበት አካል ነበር ኋላ በሀየሻ ዓም በተሻሻለው ሕገ መንግሥት መሠረት የሕግ መምሪያ ምክር ቤቱ በሕዝብ በተመረጡ አባላት ይሠራ ጀመር ይህም ሆኖ የሕግ መምሪያው ምክር ቤት እንደ ሕግ መወሰኛው ምክር ቤት ከሕግ አስፈፃሚው ክፍል የተላከውን የሕግ የውልና ወዘተ ረቂቆችን የሚያፀድቅ ውይይት ከማድረኝ ያለፈ በአገሪቱ ኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ መክሮ ችግር የሚፈታ አገር የሚያሳድግ ሕዝብ የሚያበለፅግ ሐሳብ ለማመንጨት ወይም ሕግ አውጥቶ ለማሠራት ወይም የመንግሥት ባለሥልጣኖችን ጠርቶ የመጠየቅ ብቃትና ሥልጣን በሕገ መንግሥቱ ስለተገደበ አልነበረውም ስለዚህ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባሎች ተመርጠው ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ መጥተው የሚያገለግሉበትን ጊዜ ጨርሰው ከመሔድ ያለፈ አጥጋቢ የሚባል ሥራ አከናውነዋል ለማለት አያስደፍርም በሕግ አስፈትጥሚው በኩል ጸሐፌ ትአዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስ ቀደም ብለው በቀረፁት መዋቅር መሠረት የሕግ አስፈፃሚውን ክፍል በየዘርፉ በደለደሏቸው ባለሥልጣኖች ሲያካሒዱ ቀቆይተው ደጃዝማች መኮንን እንዳልካቸው በ ዓም ቢትወደድ ተብለው ጠቅላይ ሚኒስትር ሲሆኑ ጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ በያዙት ሥራ ላይ የአገር ግዛት ሚኒስትርና የሕዝብ ዘጥታ ጥበቃ መምሪያ ኃላፊነቱን በመደረብ የሕግ አስፈፃሚውን ዘርፍ አስከ ደረጃ አድርሰውታል የሕኝ ተርጓሚው ክፍልም በአዲሱ የመንግሥት አስተዳደር መሆን እንደሚገባው ያልሆነ ተቋም ነበር ይህን ለማስተካከል ጸሐፌ ትእዛዝ ከሀቋ እስከ ሻፅ ዓም በተደራቢነት ይዘውት የነበረውን የአገር ግዛት ሚኒስትርነቱን ሥልጣን ለቀው በዚያው ዓመት የፍርድ ሚኒስትርነቱን ሥልጣን ደርበው በመያዝ የኢትዮጵያን መንግሥት ሕግና ሥርዓት ዘመናዊ ለማድረግ በሕገ ሥርዓቱ ላይ በምክርና በሥራ የሚያግዙ የውጭ አገር የሕግ ባለሙያዎችን በመያዝ ለመሥራት ሞክረው ነበር በዚህ ረገድ በዳኝነት ጀጅ ግራቫውስኪ የእንግሊዝ ዜጋና የፖላንድ ተወላጅ ጀጅ ኖርድስትሮን እንግሊዛዊ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግነት ደግሞ ሚስተር ናታን ማሬን እሥራኤላዊ የእንግሊዝ ዜጋ ቀደም ብሎ በኢሩሳሌም ኢትዮጵያ ገዳማት ንብረት ጉዳይ ጥበቃና ነገረፈጅ ሆነው ያስከብሩ የነበሩትነን ይዘው ቢሠሩም እንደፈለጉት አልሆነላቸውም። ቿ ዓም የኢጣሊያ መንግሥት አስተዳደር እንደጠደቀ የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ፀጥታ እስከ ዓም አጋማሸ ድረስ ሲጠበቅ የቆየው ዱኔም ኑብርሎ በፏፍሦናታፖ ደኔራሰ ቢይ ጠ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘኩ ቢኤምኤምኢ ፀበከ እዘዘአጠ እከ ጤ በተባለው በብሪታንያ መንግሥት የምሥራቅና የደቡብ አፍሪካ ጦር ነበር በ ዓም አጋማሽ ገደማ ኢትዮጵያ የራሷን ጦር መልምላና አሠልጥና ለማቋቋም ስትዘጋጅ የጦር አባላቱ የተመለመሉት አብዛኛው ከተፈታው የኢጣሊያ ጦር ጡስጥ ክነበሩትና ከከተማ ሥልጡን ልጆች በማውጣጣት ነበር በዚህ መልክ ፅ ሻለቃ ጦር ተዘጋጀ በአርበኝነት ከነበረው ሠራዊት ውስጥ ደግሞ ሻለቃ ጦር ተመልምሎ ቀደም ብሉ የጦር ሚኒስቴር ወታደር ይባል ክነበረጡ ሻለቃ ጦር ጋር በድምሩ ፄ ሻለቃ ጦር ተደራ ይህ ሠራዊት በብሪታንያ ተራድኦ ድጋፍ ሰጭነት ተደራጅቶና ሠልጥኖ ለዳር ድንበር ጥበቃና ለአገር ውስጥ ደኅንነት ሲባል በየጠቅላይ ግዛቱ ተመድቦ ተላክ ይህን ሠራዊት የሚመሩ ዘመናዊ የጦር መኮንኖች ማፍራት ደግሞ አስፈላጊና ግዴታም በመሆኑ ከዚህ ሠላሳ ስድስት ሻለቃ ጦር ውስጥ ንቁ ቀልጣፋና በመጠኑም ትምህርት ያላቸውን መርጦ ሆለታ ገነት የጦር ትምህርት ቤቱን በ ዓም እንደገና በማቋቋም በርካታ የበታች ሹማምንትን በመኮንንነት ማሠልጠን ጀመረ ከጊዜ ወደ ጊዜ ተጨማሪ ወታደሮችና መኮንኖችም አየታከሉበት የጦር ሠራዊቱ ቀስ በቀስ የሆለታ ገነት የጦር ትምህርት ቤት ዕድገት በማሳየት የመኮንኖቹ ሥልጠና ደረጃ ስላደገ በማንኛውም የሠለጠነ አገር የጦር መኮንኖች ከሚሠላለጥትነበት ደረጃ ጋር አቻ ሆነ የሐረር የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጦር መኮንኖች ማሠልጠኛም ተቋቁሞ ሠራዊቱን የሚመሩ በርካታ የጦር አዛዥች አሠልጥኖ ማስመረቅ ችትሏል ጦር ሠራዊቱ በወታደራዊ አቋሙ ብቻ ሳይሆን ሌሎች ኅብረተሰባዊ ተግባሩም እየጎላ መጥቷል የጦር ሠራዊቱ ዝነኛውን የመቻል አግር ኳስ ቡድን በማቋቋም ወታደርና ዐላማው ጋዜጣን በማሳተም በርካታ የሕክምና ባለሞያዎችን ዶክተሮችን በማበርከት የቀላል መሣሪያ ጥይት ማምረቻ ፋብሪካ በማቋቋምና የራሱን የሙዚቃ ባንድና ሕዝብ መዝናኛ በመመሥረት አገልግሎቱን አስባላቷል ቀ ሆጩሰ «ዴው የፖፅፅውጋ ሃዕቃሖሻና እ ሦጮፍሯ ማ ፒኪጠዩዐሀኗዞሀ ያዖዞሪያ ዕህኗ ቅድመ ሁኒታ ክብር ዘበኛ ጦር ከሠራዊቱ ብዛትና ከተቋቋመበት ዐላማ አንጻር በቅድሚያ የተጠቀሰው የምድር ጦር አመሠራረት ይሁን አእንጂ ራስ ተፈሪ በአልጋ ወራሽነታቸው ጊዜ በ ዓም በቀኛዝማች መኩሪያ ባንትይርጉ አዛዥነት የሚመራ ቁጥሩ ሦስት ሺህ አምስት መቶ የሚደርስ የግል የክብር ማስጠበቂያ ጦር አቋቁመው ነበር ራስ ተፈሪ የንጉሠ ነገሥትነት ሥልጣኑን ሲይዙ የዚህ ጦር ቁጥር ወጠደ አምስት ሲህ ደርሶ ነበርና ከንግጮ በኋላ የንጉሥ የክብር ዘበኛ ተብሎ ለብቻው ተደራ ይህ ሠራዊት ከቀደመው የአባት ጦር አደረጃጀት የሚለየው በተወጠሰነ አካባቢ የሚኖር በዘመናዊ ወታደራዊ ጥበብ የሠለጠነ መሆኑ ነበር ይህ ጦር ኢጣሊያ በጫረችው የአገር ወረራ ጦርነት በማይጨው ዘመቻ ላይ ጀብድ ሠርቶ አሳይቷል ነፃነት እንደተመለሰም በ ዓም በሻሰቃ በሏላ ሜጀር ጀኒራል ሙሉጌታ ቡሊ አዛዥነት እንደገና ተቋቋመ በሠራዊቱ ውስጥ የተካተተው ከማይጨው ዘመቻ በፊት የክብር ዘበኛ አባል የነበረና የጣሊያን ወታደር የነበረ ከአዲስ አበባ ከተማ የተገኘ ሥልጡን የከተማ ሰው ብቻ ነበር ምክንያቱም በዚያን ጊዜ የተለም ትምህርት መኖር ለተመልማይነት ግዴታ አልነበረም በኋላ ግን በሠራዊቱ ውስጥ የቀለም ትምህርት ያለውና የሌለው እየተለየ ለሌለው ከውትድርና ሥልጠና ጋር የቀለም ትምህርት ማን ይናዝዣር የነበረ የታጥቸጥሣሥ ግርግርና መዘኩ አንዲሰጥና ጊዜ ተይዞለት እንዲማር ተደረገ ከዚህ በኋላ በክብር ዘበኛ ሠራዊት ውስጥ ራሱን ችሎ የማያነብና የማይጽፍ ወታደር አልነበረም የክብር ዘበኛ ጦር ኃይል በአገሪቱ የምድር ጦር ውስጥ የሚጠቃለልና ደመወዙም ከሌላው የምድር ጦር አባል ጋር አንድ ቢሆንም በመለዮ ልብሱ በድርጉጐውና በዕዝ ሰንሰለቱ ለየት ያለ ነበር ሐ ድ መዝ አልዊ ዜመ መው ጭ« ይ ኣጫሚም ጣጫ። ቿ ዓም ወርቅነህ ገበየሁ እንደ ጺጸከፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ለንጉሠ ነገሥቱ ቅርብ ተወዳጅ ተሰሚና ብርቱ አገልጋይ በመሆን ከዓ አስክ ዓፖ አገልግሏል በነዚህ ዓመታትም ለአገሩ ዕድገትና ለሕዝቡ ኑር መሻሻል የሚረዳ የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ አንዲደረግ የሚያሳስቡ ልዩ ልዩ ማስታወሻዎችን ለንጉሠ ነገሥቱ ያለመታከት ያቀርብ ነበር እነሱን ከማየታችን በፊት ግን ወርቅነህን ወደዚህ ኃላፊነት ያደረስውን የሕይወቱን ጉዞ በጥቂቱ እንመልከት ወርቅነህ ገበየሁ እንደ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ከገበሬ ቤተሰብ ከአቶ ገበየሁ ገብረ ሕይወት እና ከጠሮ ውዲቱ ብሩ በቀድሞው የቤጌምድርና ስሜን ጠቅላይ ግዛት በደብረ ታቦር አውራጃ ሐሙስ ወንዝ አትከና ጊዮርጊስ ተብሎ በሚጠራው ቀበሌ ተወለደ ወርቅነህ ለወላጆቹ በኩር ሲሆን ተከታይ አምስት ወንድሞችና ሦስት እህቶች ነበሩት ወርቅነህ ዕድሜው ለትምህርት ሲደርስ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት ገብቶ በአካባቢው ይሰጥ የነበረውን ትምህርት ከጊዜው ቀድሞ ዘለቀ ቅኳ ለመማር ጉጃም ሒዶ ትምህርቱን በመከታተል ላይ በነበረበት ግዜ በአዲስ አበባ ከተማ የልዩ ልዩ ሙያ ሊቃውንት መኖራቸውን ይሰማ ስለነበር ጊዜ ሳያጠፋ አዲስ አበባ ሒዶ ከነዚህ ሊቃውንት ዘንድ ትምህርቱን ለመቀጠል በዚያውም ክህነት ለመቀበል በሀቋ ዓም መጨረሻ በእግሩ አዲስ አበባ ገባ ከርሱ ቀደም ብሎ ከዚሁ ከደብረ ታቦር አውራጃ በተለያየ ምክንያት የመጡት ነጋ ተገኝ በኋላ ሜጀር ጀነራል መልኬ ጌታሁን በኋላ ብርጋድዬር ጀኒራል ወርቁ መኮንን በኋላ ብርጋዴር ጄኔራል እምሩ ወንዴ በኋላ ኮሎኔል ያሬድ ቢተው በኋላ የሻለቃ በሀቋወቿ ዓም መጀመሪያ በአቶ መኮንን ዘውዴ የትምህርት ሚኒስቴር ኢንስፔክተር አጋዥነት ዳግማዊ ምኒልክ ትምህርት ቤት ሦስተኛ ክፍል ሲገቡ ወርቅነህም ዕድል አግኝቶ በዚሁ ትምህርት ቤት አንዲገባ ተደረገ ሁሉም ከገጠር የመጡ እንደመሆናቸው እንግሊዝኛ ቋንቋ ከብዲቸው የነበረ ቢሆንም በርትተው በማጥናት ቀደም ብለው በዚያው ትምህርት ቤት ከነበሩት ተማሪዎች በመጀመሪያው ተርም ብልጫ ያገኙ ተማሪዎች ሆኑ በተለይ ወርቅነህ ከሁሉም ልቆ አንደኛ ሆነ በሁለተኛው ተርምም እንደዚሁ አንደኛ ሆኖ አለፈ ወርቅነህን ጨምሮ ሁሉም ሦስተኛ ተርም ከማለቁ በፊት ለክብር ዘበኛ ጦር መኮንኖች ማሠልጠኛ ካዴት ትምህርት ቤት ተመልምለው ገቡ በዚህ አጩ የጦር መኮንኖች ማሠልጠኛ ትቤት ወርቅነህ ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ሣን ይናገር የነበረ የታኅሣሠሥ ግርግርና መዘዙ ሦስቱንም ዓመት አንደኛ በመጡጣት ትምህርቱን ሲያጠናቅቅ በተለይ ለውጊያ ሥልት በሚዘጋጅ የአሸዋ ገበታ አዘገጃጀትና መግለጫ አሰጣጥ በጣም የተደነቀ ነበር የወርቅነህ የንግግር የቃላት ናሰትና አጠቃቀሙ ግሩም የመናገር ተሰጥኦው ማሳያ ነበር በሀሾሣኔ ዓም የመኮንንነት ሥልጠናውን ሲጨርስ የመመረቂያውን መግለጫ ንጉሠ ነገሥቱን ንግዶችንና ጓደኞቹን ባስደስተ ሁፄታ አቅርቦ ከሴሎች ሠዎ መድ ቅይ ቀጮ መ ሞሽ ቋ። ሁለተኛ በሺ ዓም ደጃዝማች በላይ ዘለቀና ደጃዝማች ማሞ ኃይለ ሚካኤል ከታሠሩበት ከታላቁ ቤተ መንግሥት የጥበቃጡን አካል አጥቅተው በወጠብት ወቅት ከአዲስ አበባ አካባቢ ሳይርቁ የከተማጡን ዙሪያ በጦር ኃይል በማስከበብ ዱካቸጡን የሚከተል ተወርዋሪ የጦር ኃይል በማዘጋጀት አስይዘው እጅግ አስጊ የነበረውን የደም መፋሰስ ዕቅድ ካከሰሙት አንዱ ነበሩ ሦስተኛ በዘየሣ ዓም መጸ ፒጠዩዐዝ«ዞኮ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች በቢትወደድ ነጋሽ በዛብህ አነሣሸነት በአሥጊ ደረጃ ላይ የነበረው የአርበኞች ጫራ እንደታወጠቀ በጦር ኃይል ለማክሸፍ በግንባር ቀደም የተሰለፉና ዐመዘኞቹም በደጃዝማች ገረሱ ዱኪ መኖሪያ ቤት ተሰብስበው እያሉ አስከብበው እጅ እጃቸውን በመያዝ ለፍርድ እንዲቀርኩ ካደረጉት አንዱና ዋናው ነበሩ አራተኛ ስመጥር የነበሩት ሜጄር ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ የጦር ሠራዊቱ ኤታማኙር ሹም ሆነው ከተሾሙ በኋላ የጦር ሠራዊቱ ሕይወት አንዲሻሻል በማድረጋቸው በሠራዊቱ ዘንድ ባገኙት ተደናቂነት ቅናት ባደረባቸው አሉቧልተኞች መንግሥት ሊገለብጡ ነው እየተባለ ሲናፈስ የስለላውን መረብ ከዘረጉት አንዱና ዋነኛው ጀኔራል መንግሥቱ ነበሩ እነዚህ ነጥቦች ለምሳሌ ያህል ይቅረቡ እንጂ ጄኔራል መንግሥቱ በክብር ዘበኛ ነታቸው የሚጠበቅባቸጡን ሁሉ በአውነትና በንፁሕ መንፈስ ይፈፀሙና ያስፈፀመ ነበሩ መንግሥቱ ለጃንሆይ ጥበቃ ከሚፈፅጮሙት ሁሉ እጅግ የሚደነቀው ጃንሆይ ሰስሚሔዱበት ቦታ ተከታይ ሲሆኑ ለማረፊያ የተመደበላቸውን ቤት እየተዉ አልጋቸውን ከጃንሆይ መኝታ በር ላይ መዘርጋታቸው ነበር ጃንሆይም በበኩላቸው መንግሥቱን የሚመለከቷቸጡ አባት ለወለደው ልጅ ከሚያደርገው የናቅር አስተያየት ምንም ባልተለየ መልኩ ነበር ቢባል ማጋነን አይሆንም እንዲሁም መንግሥቱ በጃንሆይ ፊት እንደ በኩር ልጅ የሚዝናኑ እንደነበር በጊዜው ያስተዋሉ ሁሉ የሚያወሱት ነውጡ ይህን የተመለከተ ሁሉ መንግሥቱ ንዋይ ከቤተ መንግሥቴ የትውልድ ሐረግ ይኖራቸዋል ከሚል ግምት ላይ ይደርሳል ከዚህ ሌላ ቤተ መንግሥቱ ጀኒራል መንግሥቱን የበለጠ ለማቅረብ ፈቃድ እንዳለው የሚያሳይ አንድ ዓይነት ግንዛቤ ነበር ይኸውም ከጃንሆይ የልጅ ልጅ አንደኛዋ በአንድ ወቅት ከመንግሥቱ ጋር የቅርብ መፈቃቀድ ፈጥረው በፈረስ ሽርሽር ሲወጡና ወደ መንግሥቱ መኖሪያ ቤት ሲመላለሱ መታየታቸው ነበር ይህ ሁኒታ በወቅቱ ከቤተ መንግሥት የጋብቻ ፈቃድ እንዳለ እንዲገመት አድርጎ ነበር ነገር ግን በግልጽ ባልታወጦቀተ ምክንያት ግንኙነታቸው ተቋቂረጠ ያም ሆነ ይህ ጀኔራል መንግሥቱ በመጨረሻ ያገቡት የቢትወደድ ታፈረ ተሰማን ልጅ ፀበሪት ከፈይ ታፈረን ነበር ብርጋዴር ጀኒራል መንግሥቴ ከሕጋዊ ባለቤታቸው ሁለት ልጆች ያፈሩ ሲሆን ከጋብቻ በፊት ሁለት ልጆች አንደነበሯቸው ይታወቃል ጀኔራል መንግሥቱ ትዳር የመመሥረታቸው ሁኔታ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የነበራቸውን መቆርቆር አልቀነሰውም አንዲያውም ለሥርዓቱ በነበራቸው ቅርበት ሳቢያ የአስተዳደርና የሕግ በደል ስለደረሰባቸው ጠገኖች ለንጉሠ የሚያተቀርቡዋቸጡ ሪፖርቶችና አስተያየቶች አንዳችም ፋይዳ ሳያገኙ መቅረታቸው ውስጥ ውስጡን እየበላቸው የፍርድ መታጣቱ ለሕዝብ የነበራቸውን መቆርቆር ፍቅር ይበልጥ አጠናክሮታል በአንጻሩ ጃንሆይ ለመንግሥቱ የነበራቸው አመለካከት ግን እየጠነከረ ሔደ እንጂ ቀንሶ አልታየም ከጠዩሀኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ጄኔራል መንግሥቱ ወጠደላ ላይ የቅሬታ ምልክት ያሳዩ እንደ ነበር አንዳንድ ምልክቶች ታይተዋል መንግሥቱ በመኖረያ ቤታቸው በየአሥራ አምስት ቀን ቅዳሜ ምሸት ከወጣቶች ጋር የራት ግብዣና የዘፈን ምሽት ስለሚያደርጉ በዚህ ጊዜ የሚዘወተረው ዘፈን በፃ አለቃ ካሣ ተሰማ የሚዘፈነው «አንዲያው ጉምጉም» የሚለው እና በጥላሁን ገሠሠ የሚዜመው አልቻልኩም የሚሉት ነበሩ የኮሎኔል አንጋጋው ለምሳሌ ጄኔራል መንግሥቱ ለጃንሆይ ሕይወትም ሆነ ሠንግሥት እጅግ የታመኑ ከመሆናቸው አንጻር ከ ዓም መባቻ ጀምር ይታይባቸው ከነበረው የፀረ ዘውድ አቋም ጋር ስመዝነው መንግሥቱ ምን ዓይነት ችግር ተፈጠረባቸው የሚል ሐሳብ ይመላለስብኝ ነበር ይላሉ እንደሳቸው አገላለጽ በመጀመሪያ ደረጃ የጄኒራል መንግሥቱ አቋም መለወጥ ጉልህ ማስረጃ የሆነው ከመንግሥት ሥልጣን ከተገለሉት ከጸሕፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስና ከብላ ደጃዝማች ታከለ ወልደ ሐዋርያት ጋር የአስተሳሰብ ወገናዊነትን ማሳየታቸው ነዘር ቀጥሉም በጃንሆይ ዙሪያ ስለሚገኙት የካቢኒ አባላት ለምሳሌ እንደ እነ ክቡር አቶ መኮንን ህብተ ወልድና ጀኔራልስ ሙሉጌታ ቡሊ የመሳሰሉት ላይ የስም ማጥፋት ዘመቻ ማድረጋቸው ነው በዚህም ሰዎቹ የክብር ዘበኛን እንደሚጨቁኑ ያነሱ ነበር የሚለውን የኮሎኒል አንጋውን አነጋጋገር ልብ ይሏል ይሔው ቅስቀሳ መቀጠሉን በ ዓም መጀመሪያ የክብር ዘበኛ ሠራዊት በጃንሆይ ላይ ቅሬታ እንዲያድርበት በማድረግ በዕድገትና በደሞዝ እንደተበደለ ለዚህም የንጉሠ ነገሥቱ ፈቃድ በመታጣቱ ምክንያት እንደተከሰተ ጀኔራል መንግሥቱ ውስጥ ውስጡን ያካሒዱት ስለነበረው ቅስተሳ በመጥቀስ ያስረዳሉ የዚህ ውስጣዊ አንቅስቃሴያቸው ፍንጭ አንዳይገኝም የክብር ዘበኛን የመረጃ መዋቅር ራሳቸው ይዘዋል በፖሊስ በኩል ላለው ደግሞ አዛዝን ጀኔራል ጌ ዲቡን በጥብቅ ጓደኝነት ይዘዋል የአገሪቱ የፀጥታ አቋም የሚመራበጡ በሊባሦሎኒል ወርቅነህ ዝዘሁ ስለነበር። ብለው ሾረው ጠየቁኝ እኒም የኢትዮጵያ ሕዝብ እኮ በዘውድ የሚያምን ነው ለምሳሌ በአገር ቤት የተለያዩ የከብት መንጋዎች በበጋ ጊዜ ውሃ ለመጠጣት ከተለያየ አቅጣጫ መጥተው ጠንዙ ውስጥ ገብተው ከጠጡ በጊላ በአካባቢያቸው ከሚገኙ የዋርካ የዋንዛ ወይም ትንሽ የሾላ ዛፍ ሥር ተሰብስበው ይጠለላሉ ፀሐይ በረድ ሲልም በእረኞች ቅስቀሳ ወይም በራሳቸው ፈቃድ ሁሉም ወደየመጡበት ይሄዳሉ የኢትዮጵያ ሕዝብም እንደዚሁ አንድ የሚያሰባስበው ዘውድ ይፈልጋል በማለት ብዙ እንነጋገር ነበር ከዚህ ባለፈም በቀጥታ የናስርን የመፈንቅለ መንግሥት ታሪክ ደጋግመው ያነ እንደነበርና አጥብቀተውም ያደንቁት አንደነበር አስታውሳለሁ አልፎ አልፎም በኃይል ክተነፈሱ በኋላ «ያለምንም ደም ጠብታ የመንግሥት ለውጥ ይሉ ነበር የጄኔራል መንግሥቱ ሰውን ደ መፈንቅለ መንግሥቱ መሳቢያ ሥልት አካሔድ እንደ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ዐውቀህ ድረስበት ሥልት እንደነበር ይህ ውይይትና አነጋገር ያረጋግጣል ይህንንኑ ጉዳዩን በምስጢር የመያዝ አዝማሚያቸጡን የሚያመለክት ትውስታቸውን የነገሩኝ ኮሎኔል እዮብ የሚጨምሩት ማረጋገጫም አላቸሙ ጸለፉቱኒሳ ሕምቭ በሮ ሜጓሌሳ ሉሰሳያብታምሙውጋ ሰሰምጋታኦ ጽ ጽፈሙ ያነቴፁዙኝ ቋቻ ፏይፖጋ በፈሓሳም በ የመፈንቅለ መንግሥቱ መረዎች አልፎ አልፎ በ እና ቀናት እና በበዓላት ጊዜ በርካታ የክብር ዘበኛ መኮንኖች ባሉበት እያንዳንዱ የክብር ዘበኛ ብርጌድ ወይም ሻለቃ ተራ በተራ በሚያዘጋጁት የመዝናኛ ድግስ መኮንኖች እየተሰበሰቡ እንዲጋበዙና በቅርብ እንዲገናኙ ፕሮግራም ተይዞ ለሁለት ወራት ያህል ተካሂዶ በመኸል በመንግሥት አቁሙ ተብሎ ተቋረጠ ከመቋረጡ በፊት በዚህ ግብዣ ላይ ጀኔራል መንግሥቱ ንዋይ ሊኩሎኔል ወርቅነ ገበየሁ ኮሉኒል ሰሎሞን ከድርና ሌሎችም ከፍተኛ የክብር ዘበኛ መኮንኖች ይሳተፉ ነበር ይህ አብሮ መብላትና መጠጣት የመቀራረቢያ ፕሮግራም ከመሆን በቀር ምንም ዓይነት ፖለቲካ ነክ ነገር አይነሳበትም ነበር እንቅስቃሴጡ በምስጢር ቢያዝም ምልክቶቹ አንደነበሩ ግን ሁዋላ ላይ ለመገንዙብ የሚረዱ በነቋሚ ነገሮችን መንቀስ ይቻላል ለምሳሌ ጥቂት ምርጥ የኩበር ዘበኛ መኮንናች የሚገኙበት ከ ዓም የመጀመሪያው ሩብ ከመስክረም እስከ ታኅሣሥ ከቀኑ አሥራ አንድ ሰዓት በኋላ በጀኔራል መንግሥቱ ቢርሮ ስብሰባ ይደረግ ነበር ስብሰባው ላይ ሌኮሎኔል ወርቅነህ እየመጡ «ጥናቱ ሲጠናቀቅ ለግርማዊ ጃንሆይ አቅርቤ ማሻሻያውን አስገኛለሁ በማለት ለተሰብሳቢዎች የተለያዩ የጥናት ርእሶች ይሰጡ ነበር ርአሶቹም የአስተዳደር በደል የፍርድ መጓደልና የኢኮኖሚ ድቀትን የተመለከቱ ነበሩ በዚህ መሠረት በየርአሰ ጉዳዮቹ በማስረጃ የተደገፊ ሐሳብ እየተሰባሰበ ሪፖርት እንዲጠናቀር በመደረጉ በመንግሥቴ አስተዳደር ላይ ስለነበረው ጉድለት ሁሉ ዝርዝር መረጃ ተዘጋጅቶ ነዘር ኮሎአእል እዮብ እንደሚገልጹት ሊሌኮሎኒል ወርቅነህ ግርማዊ ጃንሆይ በማስረጃ የተደገፈ የሥራ ጉድለት ከቀረበላቸው እንዲስተካከል ሙሉ ፈቃደኛ ናሻው አመኑኝ እኔ አስፈፅማለሁ በማለት ጥናቱ በአምስት ምርጥ መኮንኖች እንዲካሔድ ያደርግ እንደነበር ይገልጻሉ በዚህ የአጥሂ መኮንኖች ቡድን ውስጥ የሻለቃ አዲስ ዓለም ጽጌም ተካፋይ እንደነበርና የአገኛቸው በብርቱ ማስረጃ የተደገፉ ብዙ አሳዛኝና አናዳጅ አድራጉጐቶችን ከእያንዳንዳችን የውስጥ ቁጭት ጋር አያይዘን በመግለጽ ጾኒ ገጽ የያዘ አንድ ጥራዝ ሪፖርት አዘጋጅተን ላዘዙን መኮንኖች ሰጥተናል ሲል ወህሀኒ ቤት ሳለን አጫውቶኛል እንግዲህ ጀኔራል መንግሥቱ ለንጉጮ የነበራቸው ታማኝነት በሚያዩት የአስተዳደር በደልና የፍትሕ መጓደል እየተሸረሸረ መሄዱን ዓየን እሳቸውም ቀስበቀስ በስውርም በግልጽም የክብር ዘበኛውን ጥያቄ መደገፍ አያሳዩ ሔዱ ከዚህ ጋር በተያያዘ ለመፈንቅለ መንግሥቱ እንደምክንያት በተደጋጋሚ የሚነሳው በጦሩ ውስጥ ይታይ የነበረው ልዩነት ነበር ሐረር የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የጦር አካዳሚ ምሩቅ ምክትል የመቶ አለቃ ደመወዝ ብር ፅዕ እና የቀለብ ድርጐ ብር ዘጠና በድምሩ ሲሆን የክብር ዘበኛ የጦር ሠራዊትና የፖሊስ መኮንኖች ምክትል የመቶ አለቃ ደመወዝ ብር ስአ ብቻ ነበር ምክንያቱም በሐረር ጦር አካዳሚ በዕጩ መኮንንነት ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ማን ይናዝር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ የሚገቡት ተመልማዮች በትምህርት ደረጃቸው ኛ ክፍለን የጨረሱ እና ኮሌጅ ለመግባት የሚያበቃ ውጤት ያላቸው ሲሆኑ በክብር ዘበኛ በገነት ጦር ትምህርት ቤትና በፖሊስ አባዲና የፖሊስ መኮንኖች አካዳሚ የሚገቡት ደግሞ ከኛኛ ክፍል የደረሱ ተማሪዎች ነበሩ ይሁን አንጂ የክብር ዘበኛ መኮንኖች ክርክር ሥልጠናቸው አንደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሚሊቴሪ አካዳሚ ኮርሱ የሦስት ዓመት ሲሆን። የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ የሚጉጐለበትበትን ሥራ ማካሔድ ጀመረ የሕዝብ ፀጥታ ጥበቃ መምሪያ የቴክኒክ ክፍል ኃላፊ የነበረው የመች አለቃ በኋላ ብርጋዴር ጀኔራል ተድላ ደስታ ስለሁኔታው የነገረኝም የጉድለቱን አሳሳቢነት አጉልቶ የሚያመለክት ነበዘር ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ተጠርቼ ሔድኩ ከምሽቱ ሰዓት ገደማ ሌኮሎኔል ወርቅነሀ ክአንድ የክብር ዘበኛ ሦሻምበል ጋር አገናኘኝ ጀኔራሰ መዕፇሥጭ ዩዬሂድ ቤቱ ዕሰውም ሷ ደኔሖዕሰ መያፇሃሥ ጩዮነጠጋ ታማም ይመፍ ታ ሰጎአርነ ርሃ ላ ጂ ጠሂዎጠ ብሐው ሊፈጡጦፍታፖሥ ክጄ ቋቃ ሦሰማ ምቀደራ ለነሪኝ ጠዩሀዕ ኗዞሀ ሣማን ይናገር የነበረ የታኅሣጮ ግርግርና መዘዙ ከዚያ አራዳ ፒያሳነና ራስ ሆቴል አጠገብ ያለጡን የስልክ ማኮሪያ እንዲሁም ነፋስ ስልክ የሚገኝውን የሬድዮ መገናኛ አገልግሎት እንዲቋረጥ እንድናደርግ ትእዛዝ ተሰጠን በትእዛዙም መሠረት ሁለት ሰዓት በፈጀ ጊዜ የስልክና የሬዲዮ አገልግሎት ቤሙሉ የተቋረዘበ ወጦዛዖኑን ትእዛዝ ለሰጠን ለኮሎኒል ወርቅነህ እኩለ ሌሊት ሲሆን ሪፖርት አደረግን ኮሎኔል ቃለ ክርስቶስ ዐባይም ከዚህ ቀጥሎ ባንክን ጠቅላይ ግምጃ ቤትን አቡነ ጴጥሮስ ሐውልት አካባቢ የሚገኘውን ሬዲዮ ጣቢያውንና የቴሌ አገልግሉት መስጫ ተቋማቱን ወጠታደሮችን አሠማርተው እንዲያስጠብቁ ጄኔራል መንግሥቱ ከለሊቱ ሰዓት ትእዛዝ ሰጥተው ትዕዛዙ ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ እንደሆነ ገልጸዋል እንግዲህ ከዚህ ጋር በተያያክ ሌኮሎኒል ወርቅነህ የስልክ ማዞሪያዎችንና የሬዲዮ መገናኛ ተቋሞችን አገልግሎት ማቋረጥ ተገቢ እንደነበረ ሁሉ የሜጄር ጀኔራል መርዕድ መምጣትም አማራጭ የሌለው ወሳኝ ጉዳይ መዘሀኙን ጀነራል መንገሥቱን ጮወጠትወቱሄን በመቀጠሉ ጀኔራል መንግሥቱ ቅር አያላቸውና እየከበዳቸው «እሲ» አሉ ስለዚህ ከሌሊቱ ቼ ሰዓት ተኩል ሲሆን ቫለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮ ጥቂት ወታደሮች ይዞ ሔዶ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ይዚቸው አንዲመጣ በጀኒራል መንግሥቱ ትእዛዝ ተሰጠጡ ሻለቃ ኃይለ ማርያም ሌንጮም ከታዘዘበት ቦታ ሲደርስ ሜጂኤር ጀኒራል መርዕድ ከቤታቸው ወጥተው ሔደቡ ስለነበር ሳያገኛቸው መቅረቱን ለጄኔራል መንግሥቱ ሪፖርት አደረገ ሌኮሎኔል ወርቅነህም ይሄን እንደሰማ «እኔ ወይም የሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ ወይም ሌላ መኮንን ከግ ያላነሱ ጠንካራ ወታደሮችን ይዞ በመሔድ አንደኛ ክፍለ ጦርን ተጠግቶ ካደረ በኋላ ወገግ ሲል አጥቅቶ ጀኒራሎቹን ይዞ ይምጣ የሚል ሐሳብ እንደገና ለጄኒራል መንግሥቱ አቀረበላቸጡ ጀኔራል መንግሥቱ አሁንም አይሆንም ወርቄ። ጄነኒራሉም አቀባበላቸው አንኳን ደህና መጣችሁ ዓይነት ነበር ስለዚህ ምስጢሩን ለማወት የ ሁሉ በቅጡ የተረዳ መሆኑን ለመናገር ይቸገር ነበር አብዛኛ ው ድርጊቶችን ጎን ለጎን በሹክሹክታ ከመጠያየቅና የራስን ግምት ከመውሰድ ያለፈ ነገር ማድረግ አልቻለም ሌሎች ደግሞ መንግሥት ግልበጣ ነጡ ብለው ሁኔታጡን የተቀበለና ለመተባበር የተሰለፉ ይመስሉ ነበር ጀኔራል ጌ ዲቡ ከትእዛዝ መስጫው ቢሮ ራቅ ባለ ክፍል ፀኑስጥ ከወርቅነህ ጠበቅ ባለ ሁኒታ ይጠበቁ ነበር ፖሊስን ለማንቀሳቀስና ልዩ ልዩ ቃ ሃረሪ ጩሷኋደ ሦጋኒእኒ ኒጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናዝር የነበረ የታጥሣሠ ግርግርና መዘዙ ሥራ ለማስፈጸም በሚያስፈልግበት ጊዜ ጀኔራል መንግሥቱ ሔደጡ የፖሊስ አዛዥኛች ይጮጣሉና ይህን ትአዛዝ ስጥልጉኙ ብለው ከነገሯቸው በኋላ የተባሉት መኮንኖች ተጠርተው ሲመጡ ጀኔራል ጽጌ ትእዛዝ መንገራቸውን ከሚያረጋግጥ ሰው ጋር የተጠሩት ሰዎች ቀርበበ መመሪያ ይቀበላሉ ጄኔራል ጌ ከእንደዚህ ያለ ጉዳይ ሌላ ያሳዩት ተሳትፎ አልነበረም ጀኔራል ጽጌ የጀኒራል መንግሥቱ ጠዳጅ አንደነበሩ ይታወዉቃል በጂኔራሉ ላይ የነበረው ጥበቃ የውጊያ ትእዛዝ አስከተሰጠበት እስከ አሐሙስ ድረስ ቀጥሎ ነበር ሌሎችም ለምሳሌ ሻለቃ ዮሐንስ ምስክር ለብዙ ጊዜ ለጄኔራል መንግሥቱ የቅርብ ረዳት ሆኖ ይሠራ አንደነበር ሲታወቅ በንቅናቂቄው የመጀመሪያ ሦስት ቀናት እኔ እንደተገነዘብኩት በቅርብ ከመገኘት በቀር በጄኔራል መንግሥቱ በተሰጠ ትእዛዝ ወይም እራሱ ፈጥሮ የመሥራት ተሳትፎ አላሳየም የሻምቤል አሥራት ደፈረሱ ደግሞ ከጄኔራል መንግሥቱና ከገርማሜ ጋር የቅርብ ግንኙነትና ዝምድና ያለው ቢሆንም በሥራ ጠባዩ በክብር ዘበኛ ራዲዩ ጣቢያ ምክንያት ከሠራው ሌላ ያደረገው ነገር የለም አስከመጨረሻውም አብር አልቆየም በአጠቃላይ ማክሰኞ ማታ በጀኔራል መንግሥቱ ዙሪያ የነበሩ ሰዎች ባንድ ጊዜ የተሰበሰቡ አልነበሩም እኒ በደረስኩ ጊዜ የነበሩና በደቂቃና በሰዓታት ልዩነቶች ከታዩት ውስጥ ጥቂቶችን ብንጠቅስ አነአቶ ገርማሜ ወንዳአፍራሽ ገርማሜ ንዋይ ሌኮሎኒል ወርቅነህ ገበየኛሁ ጄኔራል ጽጌ ዲቡ ዐምዴ ወንድአፍራሽ የሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ የሻምበል አሥራት ደፈረሱ አቶ ለማ ፍራፊራው የሻለቃ ያሬድ ቢተው የሻምበል ባዬ ጥላሁን የሻምበል መሰለ መኩሪያና ሌሎችም በእማኝነት ባለሥልጣኖችን በመጠበቅ ላይ የነበሩ መኮንኖችና ባለሌላ ማፅረጎች ማስታወስ ይቻላል በጥቂት ደቂቃዎችና በሰዓታት ልዩነት ደግሞ እነ የሻለቃ ቃለ ክርስቶስ ዐባይና የሻለቃ ዮሐንስ ምስክር ዘግይተው ከተማ ይፍሩና ማሞ ታደሰ ረፋድ ላይ አቶ ዳዊት ዕቁ እግዚ ከሕዝብ ፀጥታ እነ የሻምበል ክበደ ተስማ የሻምበል ጸጋዬ ደፈርሻ የሻምበል ተስፋዬ አትመውና አቶ መስፍን ወልደ ሚካኤል በሌትኮሎኒኔል ወርቅነህ አየታዘዙ ይንቀሳቀሱ ነበር ጄኔራል መንግ። አሏቸውና ደጃዝማች ከበደ መንገዳቸውን ወደዚያው አቀኑ በዚህ መሐል ማክሰኞ በክብር ዘበኛ መኮንኖች ሠፈር ኩሜጄር ጄኔራል ሙሉጌታ ቡሊ መኖሪያ ቤት አጠገብ የሚኖር አቶ ወሰገኛለህ ብጡል የተባለ የትምህርት ሚኒስቴር ባልደረባ ጓደኛዬ «አህትህ ደክማለችና ቶሎ ድረስ» ተብሎ ጠደ ጐንደር ለመሔድ ይዘጋጅ ስለነበር ክሌሎች ጓደኞቹ ጋር ሆነን እርሱ ጋር አምሽተን ነበር በመጨረሻም ጉዞው በነጋታው ስለነበር ከነበርነው ሦስት ጓደኞቹ አቶ ዳኝው ወልደ ሥላሴ በኋላ አምባሳደር አቶ ታደስ ዘለቀ በወቅቱ የሺመልስ ሁበቴ ትምህርት ቤት ዳይሬክተር እና እኔ የዚህ ታሪክ ጸሐፊ መካከል ረቡዕ ጠዋት በ ሰዓት ከአቶ ወሰን የለህ ቤት ቀድሞ የደረስ አውሮፕላን ማረፊያ ያድርሰው ተባብለን ከጄኔራል ሙሉጌታ መኖርያ ቤት አጠገብ ከነበረው ከአቶ ጠሰን የለህ ቤት ተነስተን ወጣን ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ገደማ ራስ ደስታ ሆስፒታል ጀርባ ወደነበረው ቤቴ ስመለስ በክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያና በገነተ ልዑል ቤተ መንገሥት አካባቢ ያየሁት አዲስ ነገር አልነበረም ማክሰኞች በተነጋገርነው መሠረት ረቡዕ ከጠዋቱ ሰዓት ከጉለሌ በአፍንጮ በር አድርጌ የሌኮሎኒል ወርቅነህ ልዩ ኤታ ማጆር ቢሮ ከሚገኝበትና ገነተ ልዑል ቤተመንግሥት ግቢ ለጃንሆይና ለከፍተኛ ባለሥልጣኖቹ መግለጫ እሰጥበትና ለሌኮሎኒኔል ጦርቅነህ የሥራ እገዛ ለማድረግ ቀደም ብሉ ጠዋትም ሀን ማታ እወጣ እገባበት የነበረው የቤተ መንግሥት መግቢያ በቀድሞው ጽሕፈት ሚኒስቴር አሁን የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ አምስተኛ በር የሚባለው በር ስደርስ አንድ ታንክ ቆሞ አየሁ እርሱን በችኮላ አልፌ ወደ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ። ብለን የራሳችንን ምቹትና ድሎት እያበጀን በጊዜው መታረም ከጠዩሀ ኗዞሀ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ የሚገባውን በቸልታ ብንተው እራሱ ሁለተኛ ችግር ይሆናል በቅንነት የጀመርነው ነገር ስለህሆነ ሁላችንንም ያገባናል ጥያቄያችሁን አቀበላለሁ አሉ ጳጳሳቱ «ቤተክርስትያን በሯን ስለዘጋች ድሆች መጠጊያ አጥተው አውሬ ይበላቸዋል ብለው ደኔራል መንግሥቱ በተናገሩት ቃል ቅር ተስኙ ይህ የቅሬታ መንፈስ በሁሉም ልቦና ቢሰነቀርም ቅሬታቸውን ዋጥ አድርገው ከእናንተ ዘንድ ሰዎች እንዲሰናዳ» ብለው ሐሳብ አቀረቡ ጀኔራል መንግሥቱም የሚሰናዱት ሰዎች ምን የሚያደርጉ እንደሆኑ ጳጳሳቱን ሲጠይቁ ጳጳሳቱም «በጦር ሠራዌቱና በእናንተ መካከል አርቅ እንዲወርድ ፓትርያርኩ ግቢ ሔዴው ደም አንዳይፋስስ አርቁን የሚደራደሩ ናቸው» አሏቸውነ እሳቸውም በበኩላቸው «እንኳንስ የሰው ደም የእንሰሳ ደም ቢፈስ አልወድም ጥሩ ነው» አሉ በነጋታው ሐሙስ በ ሰዓት ከአቡነ ባስልዮስ መኖሪያ ግቢ እነዚሁ በክብር ዘበኛ በኩል የሚመረጡትን ሰዎች ጀኔራል ኢሣይያስ መጥተው ይወስዷቸዋል ብለው ጳጳሳቱ ተሰናብተው ሔዱ ጀኔራል መንግሥቱ ወዲያው ሌኮሎኔል ወርቅነህን ጠርተው በክብር ከበኛ በኩል እርቁን የሚደራድሩ እነማን ቢሆኑ እንደሚሻል ሲነጋገሩ ሌኮሎኔል ወርቅነህ እኛ እንመርጣለን አለ ይሑን እንጂ ጄኔራል መንግሥቱ ከክፍሉ ከመውጣታቸው በፊት ሌኮሎኔል ወርቅነህ እርቁ ይሳካል ተብሎ ተስፋ የማያስጥሉ በርካታ መረጃዎች መኖራቸውን ቁርጥ ባለ ቃል ገለጻላቸው ምክንያቱም እኔ የዚህ ታሪክ ጸሐፊም አዚያው ሁጌ እንዳየሁት ሜጀር ጀኔራል መርዕድ ጦር ሠራዊቱ ከየጠቅላይ ግዛቱ ወደ አዲስ አበባ በፍጥነት እንዲመጣ ጠዋት ያስተላለፏቸውን የሬዲዮ መልአክቶች ከራሱ መሥሪያ ዜት የመቶ አለቃ ተድላ በኋላ ጀኒራል እና ከጄኒራል ሙሉጌታ ቡሊ ዓለም አቀፍ የሬድዩ መገናኛ መቆጣጠሪያ ጣቢያ የተጠለፈውን መልእክት ደግሞ የመቶ አለቃ ታምሩ የማነ ብርዛን አምጥተው ሰጥተውት ተመልክቶታል ስለዚህ ሊለኮሎኔል ወርቅነህ ከዘውድ ጠባቂው ወጠገን ምን እንደታቀደና ምን እየተዘጋጀ እንደሆነ በተጨባጭ ማስረጃ እየታወቀ እያለ በዚህ ወገን ትኩረት ተሰጥቶ መከናወን ያለበት የሽምግልናው ድርድር እንዳልሆነ ለጂጄኔራል መንግሥቱ አጠናክሮ አስረዳቸው ምን አልባት መግባባት ላይ ተደርሶ የማይፈለገውን ደም መፋሰስ ለማስቀረት በመፈለግ እንጂ ጀኔራሉም የሁኔታውን አሳሳቢነት ሳይረዱት ቀርተው አልነበረም ሆኖም እናመጣቸዋለን በማለት ይነጋገሩ ከነበሩበት ክፍል ወጥተው ሔዱ በመተጠልም ሲዘጋጅ ያረፈደውና በልዑል አልጋ ወራሽ ድምፅ የተቀረፀው ዐዋጅ ቀስቃሽ በሆነ ወታደራዊ ማርሽ ታጅቦ ከቀኑ ኔ ሰዓት ሲሆን ለኢትዮጵያ ሕዝብ በሬዲዮ ይተላለፍ ጀመረ በመጀመሪያ ሙዚቃ ጣልቃ እየገባ ይደመጥና በመደጋገም ይህ ዛሬ የማሰማችሁ ድምፅ የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ የልዑል መርዕድ ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታጥሣሙ ግርግርና መዘዙ አዝማች አስፋወሰን ድምፅ ነጡው ዐዋጅ። ጀኔራል መንግሥቱ በሐሳቡ በመስማማት ልዑል አልጋ ዐራሽን ከክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ጠደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት መውሰጂያ ጮኪና እንዲቀርብ ለኮሎኒል ሉሉ እንግሪዳ የቤተ መንግሥቱ የተሽከርካሪና ሠረገላ ክፍል ምክትል ኃላፊ ትእዛዝ ተሰጥቶ ሮልስ ርይ መኪና ይዘው ሲመጡ ሰንደት ዐላማ ባለመያዛቸው ቶሎ ሒደው እንዲያመጡ ታዘው በማምጣት ልዑል አልጋ ወራሽ በአገር መሪ ደረጃ ሰንደቅ ዐላማ እያውለበለቡ ከልዑል ራስ እምሩ ጋር ወደ ገነተ ልፁል ቤተመንግሥት እንዲገቡ ተደረገ በዚህ የጥድፊያ ጊዜ የፖሊስ ሞተረኞችን ማሰባሰቡ ጊዜ የሚወስድ ስለነበረ ልዑሉ የታጀቡት በክብር ዘበኛ ሞተረኞች ነጡ ልዑል አልጋ ወራሽ ጠደ ገነተ ልዑል ከመሔዳቸጡ በፊት ጀኒራል መንግሥቱ ለልዑል አል» ወራሽ ደም አንዳይፈስ ማድረግ የሁላችን ኃላፊነት ነጡና እነ ጀጄኒራል መርሰድ ሊመጡ ተነጋግረናል እንዲመጡ ቢደረግ መልካም ነው መመ መመላ መቸየና ሸሺቹ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቴ ሙክራ ላይ ስላሉዋቸው ልዑሉም «ደግ ነው ደጃዝማች ከበደ ሒድና የእኛንም ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት መግባት ነግረህ ይዘፃቸው ና» በማለት ትእዛዝ ሰጡ ልዑል ራስ እምሩ አነ ሜጄር ጀኒራል መርዕድ እዚህ እንዲመጡ ከመደረጉ ጋር በተያያዘ ቅራታቸውን ለጄነራል መንግሥቱ አቅርበው እንደ ነበር ደጃዝማች ክበደ ለፍርድ ቤቱ በሰጡት ቃል እንዲህ በማለት ገልጸዋል ልዑል አልጋ ወራሽ እነ ሜጀር ጀኔራል መርፅድን አዚህ አነዳመጣ አዘውኝ ልሔድ ስል ልዑል አራስ እምሩ ምን አምነው ነውጡ ጠደዚህ የሚመጡት ላይ ላዩን ለምን አንነጋገራለን ለዚህ ጉዳይ ዋናዎቹ እነማን ናቸው። ልዑል ደጃዝማች ዐሥራተ ካሣም በበኩላቸው ዐመፅ በአዲስ አበባ ስለመደረጉ በዙሪያው የሚገኙ የአውራጃ ገዥዎች ሁሉ እንዲያውቁት በተለይም ደጃዝማች ከበደ ተሰማ በለሊት ወዉደ ደብረ ብርፃን ወጥተው ሕዝብ አንዲቀሰቅሱና እንዲያነሣሱ ስለመንገራቸውና የንጉሠ ሜዔራውን ለማክሸፍ ወደ ኋላ ሳይባል ማሳሰባቸው ነበር ነገሥቱን መንግሥት ታማኝነትን ማረጋገጥ ሕልውና ለመጠበቅ አንደሚያስፈልግ ከጠዩፀሀኗዞሀ ለመፈንቅለ መንግሥቱና በመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ላይ ኮሎኔል በኋላ ሌፍቴናንት አለቆቻቸው ባቀረቡት ሪፖርት ላይ የአየር ኃይሉ አቋም ከላይ በተገለጸው አኳኋን የመንግሥት ግልበጣውን ጠገን የሚቃወጠም ሆኖ ስለተገኘ የዘውድ ጠባቂው ወገን ይዞት ከተነሳው ኃይል ጋር ሲደመር የኃይል ሚዛኑ አስተማማኝ ባይሆንም የሌሎችን መተባበር ያስገኛል የሚል ተስፋ እንደሰጠ ገልጸዋል የአየር ኃይሉ በተፃራሪነት መቀጠል ለጄኔራል መርዕድና ለጄኔራል ከበደ ገብራ መልካም የተስፋ ጮራ ፈንጥቆ የተቃውሞ ዝግጅቱ ቀብጠለ ንቅናቄው ሲጀመር በአዲስ አበባ የነበረው የጦር ሠራዊቱ አባል ቁጥር ከአንድ ሻለቃ የሚበልጥ አልነበረም ሁለቱ ባለሥልጣኖች ማለትም ሜጄር ጀኒራልስ መርዕድ መንገሻና ሜጄር ጄኔራል ከበደ ገብሬ በየክፍሉ መከናወን ስለሚኖርበት ዝግጅት ሐሳብ በናዝሬት የሚገኘው የታንከኛ ጦር ጄኔራል ጃገማ ኬሎ ስለ ውጊያው ለበላይ ሜር ድኔራጳሳ ናደ ፇሪ ተለዋውጠው እንደተለያዩ ሜጄር ጄኔራል መርፅድ በሬዲዮ ግንኙነት በማድረግ የሐረር የጅማ የጐንደር የደብረ ብርሃንና የነገሌ ቦረናም ጦር ወደ አዲስ አበባ እንዲመጣ ትእዛዝ አስተላለፉ ከጠዩሀኗዞሀ ማን ይዛር የነስረ የታጥዝሥ ግርግርና መዘዙ የአየር ኃይል አቋምና ክንውኖች በዚህ ወቅት የአየር ኃይሉ አቋምና እንቅስቃሴን ምን አንደሚመስል በአየር ኃይል መገናኛ ክፍል ኃላፊው ሻምበል በነለለ ቸርነት በኋላ ሻለቃና ምክትሉ ሻምበል በጊላ ኮሎኒል ሽፈራው ወርቁ በቦታው ስለነበሩ የሰጡኝ ምስክርነት ላይ ተመሥርቹ አቀርባለሁ ረቡዕ ታኅሣሥ ኒ ቀን ዥ ዓም ጠዋት ሥራ እንደገባን ኮሎኔል በኋላ ሌፍተናንት ጀኔራል አሰፋ አየነ መኮንኖቹን በይበልጥ ፓይለቶቹን ሰብስበው ማክሰኞ ሌሊት ለረቡዕ አጥቢያ ከጄኒራል መርዕድ መንገሻ ዘንድ አንድ ሰው በትንሽ ወረቀት የተጻፈች አጭር መልዕክት ይዞልኝ መጣ ማስታወጠጓው የያዜው መልእክትም ክብር ዘበኛች ከነአዛዣቸው በመንግሥት ላይ ዐመፅ ጀምረዋልና ሁኔታጡን አያጣራን ስለሆነ አየር ኃይል ሔደህ ሬዲዮ ከፍተህ የሚሰጥህን ትእዛዝ አንድትጠባበቅ ጃንሆይም ከአገር ውጭ ብራዚልን በመጎብኘት ላይ ናቸው ይላል ሲሉ ገለጽ በመቀጠልም ክጀኔራል መርዕድ ጋር ተገናኝተው መልእክቱ በእርግጥ ከእርሳቸው መምጣቱን ከዚያም እስከዚህ ሰዓት ድረስ ያለውን ለውጥ ለመጠየቅ ከአዲስ አበባ ጋር የስልክ ግንኙነት ስለተቋረጠ ማወቅ እንዳልቻሉ አስረዱ ሆኖም ክብር ዘበኛም ዐመፀ ጦር ሠራዊት እኛ እጃችንን አጣጥፈን ልንቀመጥ አንችልም ድርጅታችን አየር ኃይል ተቋቁሞ አዚህ እስኪደርስ ብዙ የአገሪቷ ገንዘብ ወጥቶበታል የብዙ ወንድሞቻችን ደምም የፈሰሰበት ስለሆነ ለአገሪፒ ባለዕዳ ነውና የሕዝብ ደም በከንቱ አንዳይፈስ ለማድረግ ተዚጋጅተን በመጠባበቅ ሁኔታውን ማየት አለብ። ኒጠዩሀዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ኪሎ ሜትር ያህል አፈግፍገው ብትንትን በማለት ወደ መጠበት ሳይሆን ጠደ አንደኛ ክፍለ ጦር አመሩ እኔና የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ከጧቱ አንድ ሰዓት ገደማ መሐንዲስ ኮሊጅ እንደደረስን ከኮሌጁ ግቢ ያገኘናቸው ተማሪዎች ጓደኞቻቸውን ከመኝታ ቤታቸው በመጥራት በአንድ ቦታ እንዲሰበሰቡልንና ስለተፈጠረው እንቅስቃሴ መግለጫ እንድንሰጣቸው ብለን ጠየቅናቸው ተማሪዎቹም ትክክለኛውን ነገር ለማጠቅ ጓጉተው ስለነበር አሁን የቁርስ ሰዓት ስለደረሰ ተማሪው ከጥቁት ደቂቃዎች በኋላ በሙሉ ይመጣል እዚያው ላይ ልትገልጹ ትችላላችሁ ብለው መለሱልንና ወደየመኝታ ቤቶቻቸው ሔደጡ ተማሪዎችን ቀስቅሰው አመጧቸውጡ አኔ ንግግሬን ስጀምር ያነሣሁት የአዲሱ መንግሥት መጠሪያ ስም ሕዝባዊ መንግሥት መባሉንና ፕሬዝዳንቱ ልዑል አልጋወራሽ እንደሆኑ ነው በመሬት ድልድል ረገድ የአገራችን የመሬት ይዞታ ገደብ ኖሮት የአንድ ሰው የከተማ ቦታ ይዞታ ከ ሺህ ካሬ ሜትር እንዳይበልጥ ገደብ ይደረጋል አልኩ በዚያን ጊዜ ንጉሠ ነገሥቱና ቤተሰቦቻቸው መኳንንትና ወይዛዝርት በገጠር ባለ ብዙ ሺህ ጋሻ መሬት ባለቤትና በከተሣ የባለ ብዙ መቶ ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ ባለርሥቶች ሰለነበሩ በከተማና በገጠር የሚታየው የመሬት ድልድል ልዩነት ተወግዶ ለገበሬው በቂ መሬት ከማልሚያ ጋር እንደሚሰጥ በማብራራት ተናገርኩ ስለዚህ ይኸን በመቃወም የተሰለፉት የጦር ሠራዊት ጄኔራሎች ደም እንዲፋሰስ ከማድረጋቸው በፊት ጉዳዩ በሰላም እንዲያልቅ ተማሪዎች በሰላማዌ ሰልዓ መጠየቅ እንደሚኖርባቸው ተቀስሰቀስኩ ከዚህ በኋላ ብዙ ጥያቄዎችና መልሶች ተካሔዱ በመጨረሻም እነና የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ወደ ሕንፃ ኮሌጅ ለመሔድ ስንጣደና እነሱ ቀድመው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ተማሪዎች መልእክት ደርሷቸው ነው መሰል አስፈላጊውን ለማድረግ ተሰልፈው ሜክሲኮ አደባባይ አጠገብ በሚገኘው በመሐንዲስ ኮሌጅና በተግባረ ዕድ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ሲያልፉ ዓየን በዚህ ጦኸል የምሕንድስና ኮሌጅ ተማሪዎች ከመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ጋር ተገናኝተው ትክክለኛውን አቋም ካውወዩ በኋላ የደም መፋሰስ እንዳይደርስ በበኩላዥው አስፈላጊውን ጥረት ለማድረግ ሁኒታውን አጣርተው የሚመጡ አራት ተማሪዎች መርጠው ሰጡን ስለዚህ እነዚህን ተማሪዎች በእኔ መኪና ይዘን ሁለት ሰዓት ተኩል ገደማ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ አድርሰን ከጄኒራል መንግሥቱ ጋር አገናኘናቸው ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ተመርጠው የተላኩ አራት ሌሎች ተማሪዎችም ተደም ብለው ደርሰው ነበርና አኛ ካመጣናቸው ተማሪዎች ጋር ተደባልቀው ጀኔራል መንግሥቱ ስለለውጡ ገልጸውላቸው ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር ውይይቱን ቀጠሉ የውይይቱ ፍሬ ሐሳብ ደም መፋሰሱን ማስቀረት ስለሚቻልበት ሁኔታ ነበር ከየኮሌጁ የመጡት ተማሪዎችም የተለያዩ ጥያቄዎች አቀረቡ ዋናዎቹም የጦር ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታጥሣጮ ግርግርና መዘዙ ሠራዊት በበኩሉ ክብር ዘበኛም በበኩሉ ለግጭት እየተዘጋጃችሁ ነው የየበኩላችሁ ስሜት የየራሳችሁ ነው ይሁን እንጂ ተኩስ በከፈታችሁ ጊዜ በመኸሉ በሰላማዊ ሕዝብ ላይ አደጋ ስለሚደርስ እርስዎ ምን ማድረግ ነውጡ የሚፈልጉት። የሚል መልእክት አስይዘው ኮሎኔል ከበደ ዋጋዬን ወደ ፈጥኖ ደራሽ ጦር ሠፈር መልሰው ላኩዋቸው ኮሎኔል ታደሰም በደስታ እቀበላለሁ ሲሉ በመመለሳቸው እነ ሜጄር ጄኔራል መርዕድ ከመፈንቅለ መንግሥቱ እጅ ፈልቅቀው ያወጡት በኮሎኔል ታደሰ ብሩ የሚመራው የፈጥኖ ደራሽ ጦር የሚይዘውንና የሚያጠቃውን ሥፍራ ወስነጡ ለመስጠት በመቸቻላቸውጡ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ኃይል አንዱን ክንፍ ሰብረው የድሉን የመጀመሪያ የምሥራች እንዳገኙ አመኑ በእርግጥ የዘውድ ጠባቂጡ ፀዐነገን ድል የፈጥኖ ደራሹን ጦር ተባባሪነት ማግኘቱ ብቻ ሳይሆን በጦር ታክቱክ ሥልጠናው ከክብር ዘበኛ ጋር የሚተራረብ ስለሆነ የጦር ሥራዊቱን ደካማ ጐን የሚያካክስ በመሆኑ ጭምር ነበር ቀጥሉም ሐሙስ ከንጋቱ ጀምሮ የጦር ሠራዊቱን የማደራጀት ተግባር በማፋጠን ከዚህ በፊት በተለያዩ ምክንያቶች ከየጦር ክፍሉ ተቀንሰው የነበሩት ሁሉ በገዛ ፈቃዳቸው እየመጡ መሣሪያ ጠይቀውና ጠመንጃ አውጥተፀኑ በየክፍል አለቆቻቸው አማካይነት እንዲሰለፉ ተደረገ በሌላ በኩል ደግሞ ቀደም ሲል እንደገለጽኩት ከደብረ ብርሣፃን እንዲመጣ የተጠራው ጦር በጧት የካ ላይ ታግዶ በጄኔራል መንግሥቴ ትአዛዝ ሲለቀቅ ያፈገፈገ መስሎ በሌላ አቅጣጫ አንደኛ ክፍለ ጦር አጠገብ መድፈኛ ግቢ ስለደረሰ እሱንም የመከላከያ ቦታ ሲያስይዙ አረፈዱ በመፈንቅለ መንግሥቱ አራማጆች በኩል በመጀመሪያ ጧት ከሦስት ሰዓት በኋላ ደግሞ ልዑል ራስ እምሩ በሽምግልናው በኩል ምን መደረግ እንዳለበት ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር ተወያይተው ከፍተኛ ተደማጭነት የነበራቸውን የልዑል አልጋ ወራሸ የቅርብ አሽከር ካፒቴን ኃይሉ ተክለ ማርያምን ከጥብቅ አደራ ጋር ይሆሃ ያሮ ሠራዊ መፈንዶ መፇሃሥሩ የማህ ሥሪ ሟሮራሾታ ሳጎቦየው በሰጠታፖ ማረያም ረር ማን ይናዝር የነበረ የታገዘዛሠሥ ግርግርና መዘዙ ማስታወሻ አስይዘው እነ ሜጀር ጄኔራል መርዕድን ወደ ሽምግልናው ለማገባባት ላኩ በመቀጠል ወደ ልዑል አልጋ ወራሽ ሔደው ነገሩ እከፋ ሔዲል ስለዚህ ከብፁዕ አባታችን ጋር ተነጋግሬ ከአኛም በኩል ተመካክሬ ስለ ፀጥታው አስፈላጊውን መፈፀም ይኖርብኛል አሏቸው እርሳቸውም እሲ ብለው ጀኒራል መንግሥቱን አስጠርተው ገለጁጽላቸው ጀኒሪራሪሉም በበኩላቸው ፈቃደኛ ሆነው አጡቶሞቢል እንዲቀርብላቸው አደረጉ ስለጉዳዩ ልዑል ራስ እምሩ አንደገለጁት «ምንም አላጠከኝም ወዲያጡ ፀወደ ብፁዕ አባታችን ግቢ ሔድኩ በሩ ተዘግቶ ግቢው ጭር ብሏል ሰው አላገኘንም በዚህን ሂዜ አብረውኝ የሔዱት ክብር ዘበኞች አንመለስ ስላሉኝ ተመለስኩ እንደተመለስኩ ካፒቴን ኃይሉ ጠዋት የሔደ በስምንት ሰዓት ተመልሶ መጣ ልዑል ራስ እምሩ እንዳሉት ካፒቴን ኃይሉ በጧት ለሽምግልና ተልከው ከሔዱ በኋላ ሳይመለሱ የዋሉበት ምክንያት በተክክል አይታወቅም እንደሚገመተው ግን እነጀጂኒራል መርዕድ ካፒቴንን ወዲያው እንደደረሱ ተቀብለው ለማነጋገር ጊዜ ሊያገኙ ባለመቻላቸው ያመስላል እነጄኔራል መርዕድ በዚሁ ዕለት ተደራራቢና አጣዳፊ ዘሆኑ ተግባሮች ከመያዛቸው በተጨማሪ በተላከላቸው የሸምሃፃልና ድርድር በመጠቀሙ ዜልም የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ክነበራቸው ፍላጐትና ጥረት የተለየ አመለካከትና አዝማሚያ ያላቸው መህጉኙም ግምት ውስጥ ሊያገባ ይችሳላል የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች በሽምግልና የመጠቀምን አስፈላጊነት ያጠነክከሩት የአንድ ሰው ደም ሳይፈስ ለውጡ የተሳካ እንዲሆን በሚል አስተሳሰብ ነበር ይህ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎችን ፍላጐትና ምኞት ዘውድ ጠባቂዎች እንደ ድክመት የወሰዱት ብቻ ሳይሆን የተጀመረውን ለውጥ ለማክሸፍ የመደራጃ ጊዜ ማግኛ ዝዴ ስለሆነ እስከ ተወሰነ ደረጃ ድረስ እንዲቀጥል አድርገጡ ከቆዩ በኋላ አቅማቸው ሲጠናክር ሽምግልናውን ትኩረት ነፍገውታል በዝግጅት ደረጃ ግን ረቡዕ ፅለት ፍጥነት በተሞላበት ሁኔታ የጀመራቸውን ዝግጅቶች በዚሁ ዕለትም ማጠናቀቅና ሁኒታውን ማረጋገጥ ስለነበረባቸው በተከታታይ የወሰዲቸው ዐበይት እርምጃዎች ለስኬታቸው ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል እነርሱም ከጅማ ከነገሌ ቦረና ከጐንደር ከሐረፈርና ከሌሎችም ቦታዎች በአየር ኃይል አውሮኘላኖች በባቡርና በመኪና ተጓጉዞ በመምጣት የደረሰውን ጦር ሁሉ እንደ ደብረ ብርሃን ጦር በተመደበለት የመከላከያ ቦታ መግባቱንና የቀረውም በተመሳሳይ ሁኒታ ሊደርሰ መቻሉን ያረጋግጡ ነበር የክብር ዘበኛን ጦር ሁኔታ ከራሳቸው ጦር አቋም ጋር በማነጻጸር መፈንቅለ መንግሥቱ በተጀመረ ዛ ሰዓት ባስሞላ ጊዜ ተደራጅተው የማጥቃት ዘመቻ ለመጀመር የሚያስችላቸውን የፅዝ ሰንሰለቱን በተሟላ ሁኔታ አዋቅረው ነበር በዚህ በዕዝ ሰንሰለት « መጀመሪያ በፈፕሃና የራጃ ሂ ተይዘው አዘፍታ ጃዲቃ ሃፈራ ነድ ቀኾታሣሌና ሉችምሄሳ ደለማ ዘምው ያዋም ለቃፉ ወሀኒ ፊጥ ስሃባ ዕፆየ ማያ ሦፈሪ ተሕ ማርያም ዖጸሎሏሳ ና ምይ ሟዕፉኑ ዘመድ ሕደሰማሥዶም ለቦል ራነ ዳምፍ ፍርድ ቤቅ ስዕሂኮ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ውስጥ ከጦር ኃይሎች ጠቅላይ መምሪያ አዛዥነት እስከ ፖለቲካና መንፈሳዊ ኃይል ሰጭዎች ድረስ በተረጋጋ ሁኔታ ተፈላጊ ኃላፊዎችን ለመመደብ ችሰው ነበር በዚህ ጊዜ ጀኔራል መርፅድ መንገሻ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ መምሪያ መኮንን ሲሆኑ ጄኔራል ከበደ ገብሬ እንደዚሁ የምድር ጦር አዛዥ ሆነው ተመደቡ የውጊያ መምሪያውም በሁለት ተከፍሎ እንዲቋቋም ተደረገ እነዚህ ጄኒራሎች የውጊያ ኃላፊ ስትራቴቱጂስቶች ከመሆናቸው በላይ በተጨማሪ በውስጣቸው የተለያዩ የዘመቻ መኮንኖች የመረጃና የፀጥታ የፐርሶኔልና የሎጄስቲክስ ኃላፊዎች ተመደቡ የስትራቴጂ መምሪያዎችም ተቋቋሙ በዚሁ መሠረት ጀኔራል መርፅድና ጀኒራል ከበደ የውጊያው ኃላፊ ስትራቴጂስት ሆኑ በአጠቃላይ የዘመቻውን ስምሪት አስመልክቶ የኮሎኔል ጃግማ የውጊያ ሪፖርት ዝርዝር መዋቅሩን ያሳላያል በሪፖርቱ መሠረት የስትራቴጂክ መምሪያዎች ተቋቁመዋል አባላቱም ኮሎኔል ኃይሌ ባይከዳኝ በኋላ ሜዴ የዘመቻ መኮንን ኮሎኔል አበበ ገመዳ በኋላ ሜጄ መረጃና ፀጥታ ሞክ ኣ ኮሎኔል በለጠ አበበ በኋላ ሜጀ ሔ ፐርሶኒል ኦሶታሑኒሰ ኃይፊ ባይሱዳኝ ኮሎኔል ከበደ ወርቁ ሎጂስቲክስ የመንፈስ ኃይልና የውጊያ አማካሪዎች ብፁዕ አቡነ ባስልዮስ የፃይማኖት መሪ ብርጋዴር ጀኔራል ኢሣይያስ ገብረሥላሴ የውጊያ ረዳት ብርጋዴር ጄሄራል ወልደ ሥላሴ በረካ የውጊያ ረዳት ብርጋዴር ጄኔራል ዋቅጅራ ስርዳ የውጊያ ረዳት ብርጋዴር ጄኔራል ያዕቆብ ገብረ ልዑል የውጊያ ረዳት የፖለቲካ ኃላፊዎች ፅ ልዑል ደጃዝማች አሥራተ ካሣ የፖለቲካ ረዳት ደጃዝማች መንገሻ ወልደጊዮርጊስ የፖለቲካ ረዳት ደጃዝማች ከበደ ተሰማ የፖለቲካ ረዳት ባላምባራስ ማኅተመ ሥላሴ ወልደመስቀል የፖለቲካ ረዳት ፊታውራሪ ወርቅነህ ወልደ አማኑኤል የፖለቲካ ረዳት ከጠዩሀኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘኩ የሻለቃ አሰፋ ለማ የውጊያና የፖለቲካ ረዳትና ሄ አቶ ዳንኤል አበበ በኋላ ደጃዝማች የውጊያና የፖለቲካ ረዳት ናቸው የአዲስ አበባ የተዋጊው ብርጌድ ምድብ ኮሎኔል ጃገማ ኬሎ በኋላ ሊጄኔራል የተዋጌው ጦር አዝማች ኮሎኔል ይልማ ሺበሺ በኋላ ሜ ጀኔራል የተዋጊው ጦር ምአዝማች የሻለቃ ይልማ ዓለሙ የዘመቻ መኮንን የሻለቃ ወልደ ገብርኤል ወልደ መስቀል ፐርሶኒል የሻለቃ አበበ አላጌ ሎጅስቲክስ ኔ የሻምበል ወርቅነህ በላቸው መረጃ የሻምበል መረሳ ባህለቤ ረፐርሶነኒል የሻምበል ከበደ የኋላዬ ረሎጂስቲክናመረጃ የመአ ተመስገን ገብረ ሥላሴ ረሎጂስቲክ የሻምበል ደጄኔ ተሰማ ሞርታር አዛዥ ፅ የመአ ዘገየ ሰንበት ሞርታር ተኩስ መምሪያ ምየመቶ አለቃ ተከሰተ ዐባይ ማጓጓዣ አዛዥ ሻምበል ባሕሩ ገሠሠ የቃፒ ሻምበል አዛዥ ሐሙስ ጧት በተደረገው በዚህ ድልድል ውስጥ ከላይ ከተጠቀሱት ጋር አብረው እንዲመደቡ የተደረጉት ቢናኖሩም በመፈንቅለ መንግሥቱ አራማጆችና በተጻራሪ ኃይሎች ባለመግባባት ያልተፈለገ ግጭት አንዳይነሣና ደም አንዳይፈስ ለመስምገል ረቡዕ ዕለት ወዲያ ወዲህ በማለት ሲመላለሱ የነበሩት ደጃዝማች ከበደ ተሰማና ጀኔራል ኢሣይያስ ገብረሥላሴም ይገኙበት ነበር ደጃዝማች ከበደ የሽምግልና ተግባር ይዘው አንድ ጊዜ አንደኛ ክፍለ ጦር አንድ ጊዜ ደግሞ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ በመመላለስ ለማግባባት ሞክረዋል ጀኒራል ኢሣይያስም ከዚሁ የተለየ ሚና አንዳልነበራቸው ለፍርድ ቤቱ። የግርግሩ ዐላማ ግልጽ ሳይሆንላቸው ቀርቶ ሳይሆን ጀኒራል መንግሥቱ እንደተመኘ ት ሁሉ ያለ አንዳች ደም መፋሰስ ለውጡ እንዲካሔድ መደገፍ በመፈለጋቸው አገደሆነ ይገመታል የጄኔራል ኢሣይያስ ወልደ ሥላሴም አቋም ከዚሁ የተለየ አንዳልነበረ ቢገመትም ሁለቱም በሰጡት ቃል ግን የወቅቱን አስተሳሰባቸውን በይፋ አላጠጡትም ለምሳሌ ደጃዝማች ከበደ በራሳቸው በኩል የነበረውን እምነትም ሆነ ጥረት ስለሽምግልናው የመጨረሻ ሁኔታ ጭምር የገለጹት በመጨረሻ ከጂኒራል መርፅድ ጋር ተገናኝቼ እባካችሁ ተሸማገሉ ነገሩ በሰላም ቢያልቅ ይሻላል ብዬ ጠየቅሁት ጄኔራል መርዕድ መንግሥቱ ንዋይ የጃንሆይን መንግሥት አፍርሶ ሌላ መንግሥት አቋቋምኩ እያለ ምኑን ተሸማገልነው በማለት የመንግሥት ለውጥ የተደረገበትን ዐዋጅ ቴፕ ከፍቶ አሰማኝና እንግዲህ ምን ይላሉ አለኝ እኔም ነገሩ እስከዚህማ ከደረሰ እዚህ ካላችሁት እንደ አንዳችሁ ሁጌኽ የሜያስፈልገውን ማደራጀት ነው የሚኖርብኝ አልኩትና ጉዳዩን አንድ በአንድ ተነጋግረን ጠደ ሥራ ተሰማራን በሚል ነው አንጂ በሰላማዊ መንገድ እስከሆነ ድረስ የሙከራውን መሳካት ይሹ እንደነበረ አይጠቅስም ደጃዝማች ከበደ ለሽምግልና ላይ ታች ሲሉ የነበረው መፈንቅለ መንግሥቱ በሰላማዊ መንገድ እንዲፈጸም ክነበራቸው ብርቱ ፍላጐት አንጻር እንጂ አሁን ለኀትመት የተዘጋጀው የሕይወት ታሪካቸው ማስታወሻ ረቂቅ ላይ የመፈንቅለ መንግሥት ጥንስስ መኖሩን ከጥቂት ቀናት በፊት ያውቁ እንደነበር ጠቁመዋል ደጃዝማች ከበደ ለፍርድ ቤት በምስክርነት የሰጡት ቃል ግን ሽምግልናውን ትተው የወሰዱትን አቋምና መፈንቅለ መንግሥቱን ለማክሸፍ የተሰማሩበትን የመንፈስ ኃይል ሰጭነት ሥራ ያስገነዝባል እንሸሽመግላለን ብለው አንድ ግዜ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ሌላ ጊዜ ደግሞ አንደኛ ክፍለ ጦር በመፄድ ከላይ ከታች በማለት ሲደክሙ የነበሩት እነዚህ ሁለት የታወቁ ሰዎች የኃይል ሚዛኑ ወደየት አያዝነበለ እንደሔደና የማሸነፊያው ካርድ ወደነጀኒራል መርዕድ እጅ እየገባ መህኑን ተረዱ ከዚያ በኋላ በከፋባለህ ግዛው ፍልስፍና ሊቅ የሆነው ማኪያቬሊ ዝ ፕሪንኩ በተባለ መጽሐፉ እንደገለጸጡ ልታሸንፋቸው ካልቻልክ ከነሱ ጋር ሁን ያለውን ፈሊጥ ተቀብለው ከእነ ጀኔራል መርዕድ ጋር ወገት እንደውም ስለ ጉዳዩ አንድ በአንድ ተነጋግረጡ ከፈፀሙ በኋላ በፕሮፓጋንዳ አራማጅነት ምድብ ተሰማሩ ማለት ነው የአዲስ አበባ ከተማ በሰላማዊ ሰልፈኛው ተሟሙቃ በምትታይበት ሐሙስ አረፋድ ላይ የዘውዳዊ አስተዳደር ደጋፊዎች በአንደኛ ክፍለ ጦር ተሰብስበው ከላይ ጠመመ መዳኛው መፉሶ። ምን ልታደርጉ ነጡ ብለጡ ሲጠይቁ ልንረሸናቸው ነው ብለው መለሱላቸበ አይ አይደዴለም ብዙ የሚጠብቃቸው ነገር አሰለ አንዳትነህኳቸው ብለው ሔዱና ወዲያው ዐደ አንደኛ ክፍለ ጦር በኋላ አራተኛ እንዲላኩ በማድረግ ከሞት ተረፉ የአንደኛ ክፍለ ጦር መያዝ አንደተረጋገጠ አንድ ያልተሟላ ሻምበል ጦር ወዲያው ሀ ወደ ደብረ ዘይት ወርዶ የአየር ኃይልን አንዲይዝ አውርፕላን ማረፊያ አሮጌውን እንዲቆጣጠር ይህም ሁለተኛ ብርጌድ ከጥበቃ ከተረፈው ኃይል ላይ የሸዋ ፖሊስ ተደርቦለት ከጠቅላይ ሠፈሩ ከክብር ዘበኛ መኮንኖች ሠፈር ተነስቶ ቅድስት ሥላሴ ካቴድራልን በቀኙ አድርጎ ወርዶ በጥይት ቤትና በታላቁ ቤተ መንግሥት መሐል ዘልቆ ከጠጣ በኋላ ጦሩን ከሁለት በመክፈል አንዱ በኢዮቬልዩ ቤተ መንግሥትና በቅዱስ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስትያን መሐል በማለፍ የራስ ብሩን ቤት በጋሻው ትቶ ወደላይ በመዝለቅ አንደኛ ክናለ ጦርንና የመድፈኛ ክፍልን መያዝ ሌላው ክፍል የራስ ብሩን ቤት ወደ ቀኝ እየተወ በድንጋይ መፍለጫ በኩል አልፎ አንደኛ ክፍለ ጦርን ከምሥራቅና ከሂቡብ በኩል አጥቅቶ መያዝ ነበር ከዚህ በተጨማሪ የታንክኛ የብረት ለበስና ሆፈረሰሻኛ ክፍል ጠቅላይ ሠፈሩን ፈረስኛ ሠፈር አድርጐ አንዱ ክፍል በቸርችል ጐዳና ቁልቁል በመጡረድ ሁለተኛጡ ዐጠዊ ታላቁ ቤተ መንግሥት ይመጣና ዐጠደጆ ፖሊስ ጋራጅ በመጡረድ ሦስተኛው ክፍል በታላቁ ቤተ መንግሥት በኩል ጠርዶ በኢዮቬልዩ ቤተ መንግሥት አድርጐ በሁለቱ ፍስ ጡፃዎች መሐል የእንጨት ድልድዩን ተሻግር በማለፍ ሦስቱም በጣምራ መከላከያን ከበው አጥቅተው ኪያዙ በኋላ ወደ ብሔራዊ ትያትር አቅጣጫ በመዝልቅ ከሁለቱ ብርጌድ መካከል ድጋና ለጠየተና ለሚያስፈልገው መርዳት የሚል ነበር ክሁለቱ ተፋላሚ ቡድኖች መካከል ዝግጅቱ በዚህ መልኩ እየተጠናቀቀ ሲመጣ የሸምግልናው መጨረሻ ተስፋ አስቆራጭ መሆኑ ግልጽ እየሆነ ሔደ ጂኒራል መንግሥቱ የለውጡ አቋራጭ ጐዳና የኃይል እርምጃ ሠሆኑን የሚያውቁ ቢሆ ነጎም በተቻለ መጠን ሰላማዊው መንገድ ፅድል እንዲያገኝ ብርቱ ፍላጐትና ጠንካራ አቋም ነበራቸው ሀዣም የሽምግልናው ጥረት እስከምን ደረጃ መቀጠል አንደነበረበትና ከለውጡ ዐላማ አንጻር ሊያስገኝ የሚችለው ፍሬያማ ጤት መኖር ጋው ሚታ ሸሃዳዯ ይሞ ታሮ ቱኗኙም ለሐፁ የመፈነገቅለ መንግሥቱ አንቅስቃሴ አለመኖር በቅድሚያ በጋራ የተጤነ አንዳልነበረ ግልጽ ሆኖ ታይቷል ይኸውም በአንድ በኩል ጀኔራል መንግሥቱ በሌላ በኩል ደግሞ በሌኮሎኒል ወርቅነህ ገበየሁና በገርማሜ ንዋይ መካከል በስትራቴጂም ይሁን በታክቲክ መገጣጣም አልነበረም ሌኮሉኒል ወርቅነህና አቶ ገርማሜ የሽምግልናው ሙክራ ጊዜ አየወሰደ በሔደ ቱጥር የሚያመጣው ውጤት አደጋ ከመሆን ሊያልፍ እንደማይችል አስጠንትቀው ነበር ጄኔራል መንግሥቱ ደግሞ እንቅፋቶችን በኃይል ለማስወገድ መነሣቱ የተጠላውን የደም መፋሰስ ያስከትላል የሚል ሥጋት ነበራቸው ስለዚህ በሽምግልናው በኩል መግባባት ተፈጥሮ አገሪቱን ፀዐደ ተሻለ የዕድገት ደረጃ የሚያራምድና ፈር የሚያሲዝ ለውጥ እንደሚያስፈልግ ለማሳመን በሚደረጉ ጥረቶች ልዩነቶች ሊታረቁ ይችላሉ የሚል ፅኑ አቋም በመያዝ ሁኒታዎቹ ተባብሰጡ እስከተደቀነብት ጊዜ ድረስ አልተቀበሉትም ነበር ሊኮሎኔል ወርቅነህ አደጋጡን አስቀድሞ ከመገንዘቡ የተነሣ ቁጭት ላይ ጦድቆ እንደነበር ያጫጠተኝ የሻለቃ መላኩ በቀለ ትውስታ ሁኔታውን ፍንትው አድርጎ ያሳያል ደጃዝማች ከበደ ከጄኔራል መንግሥቴ ጋር ሲነጋገሩ ደረስኩ እኒ እነሱ ከሚነጋገሩበት ቦታ አልፌ ወደ ወታደሮቹ ሔድኩና እነማነ አሉ ብዬ ጠየቅኋቸው ወታደሮቹም ሌኮሎኔል ወርቅነህ እዚያ አሉ አሉኝ ሔድኩና እሱ ከሚገኝበት ክፍል ገብቼ ወርቅነህ ምን ሆነሣል ብዬ ጠየኩት ያንድ ኮርስ መኮንኖችና አብሮ አደጎች ናቸውን አትጠይቀኝ አለኝ በቁጣ ምነው ወጦርቅነህ ንገረኝ እንጂኮ አልኩት የማውቀው ነገር የለም። የሚል መልስ ተደጋግሞ ከተሰጠን በኋላ መኮንኖች ዙሉ ተከፋጉን እንኳን መንግሥት ግልበጣን ያህል ነገር አንድን የጦር ክፍል ለመቆጣጠር እንኳ ሳይዘጋጅበት መድረስ አስፈላጊ ጉዳይ ነው የጦር ሠራዊቱ ሳይቨጋጅ መድረስ እየተቻለ አይሆንም ሲባል በእውነቱ ከመሪ ውጭ እንደሆን ተሰማን ይላሉ ስለዚህ እንደየሻለቃ ተፈራ በላይ ብዙዎቹ የክብር ዘበኛ መኮንኖች ቁመን በማየትና ጊዜ በመስጠት በራሣችን ላይ እሳት ልናነድ እና ልንቀደም ነው እያሉ መብሰልሰል ብቻ ነበር ይህ ዓይነቱ ግራ መጋባት የተፈጠረው በመኮንኖች ስነልቦና ብቻ ሳይሆን በጠቅላላ የነገሩን ልክ ሳያውቅ ማክሰኞች ዘብ ገበቶ ውሎ ያደረውና ረቡዕ ዕለት ጃንሜዳ ክተት ተብሉ በገባው በክብር ዘበኛ ጦር ሁሉ ነበር ሠራዊቱ አንድ ላይ ተሰብስቦ የተሰበሰበበትን ምክንያት ከሹክሹክታ በቀር ጉዳዩን በውል ሳይረዳ እስከ ረቡዕ ማታ ረፃብ ውሀ ጥም ፀሐይና ብርድ እየተፈራረቀበት ቆይቶ ዳቦና ሰርዲን የተሰጠው ጠደ ዘጠኝ ተኩል አካባቢ ነበረ ሐሙስም እንዲሁ ጡሎ የተሰጠው ዳቦና ሰርዲን በመሆኑ ድካሙ ተባብሶበታል በዘውድ ጠባቀው ወገን የነበረው ግምት በአገር ውስጥ የክብር ዘበኛን ጦር የሚቋቋም ምንም ኃይል የለም የሚል ነበረ ነገር ግን የፓትርያርኩ ውግዘት ቃል በራሪ ወረቀት ከቀኑ ስምንት ሰዓት የክብር ዘበኛ ሠራዊት ባለበት ሁሉ በአውሮፕላን ተበትኖ ሠራዊቱ ደርሶት ሲያነበው እንደተገመተው ሁሉም የሥጎኀልቡና ውድቀት አጋጥሞት አገገቱን ደፋ አዘነ እንኳን ለመዋጋት ባለበት ተረጋግቶ መቆም አቃተውጡ አስጠላው ውግዘቱ ሠራዊቱን ከመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ስለለየው የመፈንቅለ መንግሥቱን ኃይል ክንፉን የተመታ አሞራ አደረገውጡ የተበተነው ወረቀት መልእክት ይዘትም የሚከተለው ነበር ከጠዩሀዕ ኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ አንቅስቃሴ የተላከው ከብፁዕ አቡነ ባስልዮስ ርአሰ ሊቃነ ጳጳሳት ጠፓትርያርክ ዘኢትዮጵያ መሆኑን ገልጸ ለኢትዮጵያ አብያተ ክርስቲያናት ምዕመናን ልጆቹቼ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሁሉ ትላንት ታኅሣሥ ቀን ከምሽቱ በፃ ሰዓት ንጉሠ ነገሥታችንን ንጉሣዊ ቤተሰብን በአምነት አንዲጠብቁ አደራ የተቀበሉት የክበር ዘበኞች በጥቂት መኮንናች በተመሠረተ ዐድማ ቁጥራቸው አነስተኛ ክሆኑ የክብር ዘበኞች ጋር አምነታቸውን አጉድለው ቃል ኪዳናቸውን አፍርሰው በአገራቸው ላይ የክህደት ሥራ ፈጽመዋል እነዚህ አምነታቸውን ያፈረሱት ጥቂት ክፍሎች ንጉሠ ነገሥታቸው ለኢትዮጵያ ወጠዳጅ ለማትረፍ በውጭ አገር በጉብኝት ላይ ሳሉ ንጉሣዊ ቤተሰቦችንና አንዳንድ የመንግሥት ባለሥልጣኖችን በኃይል ወስደው በማስገደድ ሺህ ዘመን ጸንቶ የኖረውን መንግሥት ለውጠናል ብፁዕ ለቆኑ ብነልዶዕ ፈፇ ዳዲነ ወመፖታርቄሙ በማለት ከቀኑ ከ ሰዓት ጀምሮ ዐዋጅ ሊቀሦፈፆሥ አስነግረዋል ያላወቀውን ለማሣሣት የጦር ሠራዊት የአየር ኃይልና ፖሊስ የተስማሙበት ጉዳይ በማስመሰል የክህደት ሥራቸውን ለመጀመር እንዲያስችላቸው የሬድዮ ጣቢያውን ቀደም ብለው ይዘዋል መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባለ ሙያ ንጉሠ ነገሥቱን የሚጠድ የሚያፈቅር የተደረገለትን ውለታ ሁሉ የሚያውቅ በዛይማኖቱ የጸና በወሬ የማይፈታ ታማኝ የሆነ ታላቅ ሕዝብ ነው የጦር ሠራዌቱ ለንጉሠ ነገሥቱና ለሀገሩ ፍጹም ታማኝ መሆኑን በመካከሉ ተገኝቼ አረጋግጩ አውቁያለሁ የጦር ሠራዊት የአየር ኃይልና ፖሊስ በፍጹም ከአድማው ውጭ ናቸው ስለዚህ በሄይማኖታችሁና በቃል ኪዳናችሁ ፀንታችሁ እንድትገኙ ንጉሠ ነገሥታችሁን ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ብቻ በታማኝነት እንድታገለግሉ አደራ እያልኩ ከፃዲ የሆኑትን ጥቁት ወንበዴዎች አትስሙአቸው አንዳትከተሉዋቸቹውም በተሰጠኝ ሥልጣን አውግዝአችኋለሁ የሚል ነበር ሻለቃ ጠለለ ቸርነት ይህን በፓትሪያርኩ ስም ተዘጋጅቶ የተበተነውን የውግዘት ቃል በራሪ ወረቀት አሥመራ አሳትመው ይዘው በአውርኘላን ጠደ አዲስ አበባ ሲመለሱ በእግረ መንገድ መቀሌ ደሴና አዲስ አበባ ካደረጉት ብተና በተጨማሪ የሻምበል በኋላ ኮሎኔል ዳጨው አድማሉ ለኗደ በተባለ አውሮፕላን የክብር ዘበኛ ጦር ባለበትና በአዲስ አበባ ከተማ መበተናቸው ይታወቃል ከጠዩፀሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታገግጮ ግርግርና መዘሹቡ ይህ በእንዲህ እያለ እነ ጄኔራል መርዕድ የአየር ኃይል በክብር ዘበኛ ተቋማት ላይ የቦምብና የመትረየስ ድብደባ እንዲያካሒድ በሬዲዮ ያስተላለፉት የውጊያ ትእዛዝ ተጠልፎ ለሌኮሎነል ፀዐርትነህ አእንደደረሰው ወዲያው ለጄኔራል መንግሥቱ ያሳውቃል ሆኖም የአየር ኃይሉ ክፍል ከወረቀት መበተን ሌላ በተባለው ሰዓት ወታደራዊ የማጥቃት ሥራ እስከ ቀኑ አሥር ሰዓት ድረስ አላካሔደም ጀጄኒራል መንግሥቱ ተጠልፎ የመጣውን የማጥቂያ ትእዛዝ እንደሰሙ ስለውሳኒጡ ለልዑል አልጋ ወራሽ አስፋ ወሰንና ለልዑል ራስ እምሩ ለማሳወቅና የበኩላቸውን የአፀፋ እርምጃ የሚወስዱ መሆኑን ለማስረዳት ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ሒኢዱ በዚህ ላይ ማስታወስ የሚያስፈልገው ልዑል ራስ እምሩ እስከዚሁ ሰዓት ድረስ ለሸምግልናው መሳካት በደ እነጄኔራል መርዕድ ከጧቱ ሰዓት ተኩል የላኩዋቸው የካፒቴን ኃይሉን መልስ በጉጉት ሲጠባበቁ ነበር ካፒቴን ኃይሉ ከጧት ጀምሮ በፅኛ ክፍለ ጦር በእነጄኒራል መርዕድ መንገሻ መሰብሰቢያ አዳራሸ ኮሪዶር ሲጉላሉ ውለው በመጨረሻ ጨርሶ ተስፋ የሚያስቆርጥ መልስ ይዘው ጀኔራስ መንግሥቱ ይፈልጓቸው በነበረበት ጊዜ ነበር የተመለሱት ያመጡት መልስም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን መንግሥት ሕልውና አናጡቅም እየተባለና ሚኒስትሮችና ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ታሥረው ምን ዓይነት ውይይት ነው ሊካሔድ የሚችለው። እስከዚህ ሰዓት ድረስ ፊታውራሪ አሉላ በቀለ በኋላ ደጃዝማች ልጅ ዳንኤል አበበ በኋላ ደጃዝማች አየር ኃይል የውጊያ ዕዝ መደብ ላይ ሀኘው የኮሎኔል አሰፋ አየነን እንቅስቃሴ መከታተላቸውን አላቆሙም ነበር ሁኔታቸው አዝማሚያው ካላማረ ኮሎኔል አሰፋን ከመምታት የማይመለሱ መሆናቸውን ያሳይ ነበር ዚጠዩዐሀኗኮ ማገ ይናገር የነበረ የታጥጐሣሠ ግርግርና መዘዙ ኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ደግሞ ሐሙስ ታኅሣሥ ኔ ቀን ሺ ዓም ጠላት በ ሰዓት ያጠቃል የሚል ወሬ በ ሰዓት ስለመሰማቱ የጦር ሠራዊት ማዘዣ ስፍራ ፃያ አራት ስዓት ሙሉ በጠላት መሣሪያ የታለመበት የተመዘገበ በመሆኑና የማዘክዣው ሥፍራ ከአንደኛ ክፍል ጦር ጠቅላይ ሠፈር አንድ ኪሎ ሜትር ርቆ ስለመቋቋሙ እንዲሁም ማናቸውም ተንቀሳቃሽ መኪናና አስፈላጊ መሣሪያዎች ቦታ እንዲይዙ አንደተደረገና ስለጠቅላላ ውጊያው ለበላይ ባቀረቡት ሪፓርት ገልጸዋል በሽምግልናው ጥረት ደም መፋሰሱ ቀርቶ ለውጡ በሰላማዊ መንገድ ሊያልቅ ይችላል ተብሎ በመፈንቅለ መንኘገሃሥት መሪዎች በኩል ተጥሎበት የነበረው ተስፋ ከስሞ ሁለቱ ተፎካካሪዎች በየበኩላቸው ለፍልሚያው ስላወጡት የጦወጊያ ስልትም እንደዚሁ በኮሉጌኒል ጃገማ ኬሎ ሪፖርት ላይ ሠጻፍሯል ሪፖርቱ እንደሚገልጸው እነጄኔራል መርፅድ ኃይላቸውን በማረጋገጥ የማጥቃት እርምጃ ለመውሰድ ሲወስኑ ጦሩም ከየአገሩ ረዳት ጦር አንደሚመጣለት በመተማመን በታንክና በመድፍ የበላይነት እንዲሁም የአየር አርዳታ ማግኘቱን ስለተረዳ ሥጋት አላደረበትም ቁርጥ ሐሳቡም ከውጭ ጦር እስኪመጣለት ድረስ ባለው ጦር መከላከልና መልሶ ማጥቃት ነበር በአንጻሩ የመፈንቅለ መንግሥቱ ጦር በሁለት ጉጐዶሎ ብርጌድ በመንፈስ ኃይልና ብርታት በመደገፍ የጦር ሠራዊትን ለማጥቃት ኃይሉን በየሥዳራው ከፋሎ ልዩ ልዩ ቦታዎችን በማስጠበቅ አንደኛ ክፍለ ጦርን አጥቅቶ ከያዘ በኋላ አንድ የሻምበል ጦር ወደ ደብረ ዘይት ሐረር ሜዳ ሔዶ የአየር ኃይልን ሠፈር መያዝ ነበር የተኩሱ መጀመር በእነ ጀጄኔራል መንግሥቱ በኩል መጀመሪያ የሚመታው የክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ መሆኑን በማጠቅ የማጥቂያ ውጊያ ለሀ ሰዓት ሩብ ጉዳይ እንዲጀመር ትአዛዝ ከተሰጠ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ የክብር ዘበኛ የትአዛዝ ጦስጫ መምሪያ ወደ ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢር ተዛወረ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች ጠቅላይ ሚኒስቴር ቢሮ እንደገቡ የመድፍ ተኩስ ከአንደኛ ክፍለ ጦር ተጀመረ ይህም የሆነው የኮሌጅ ተማሪዎች ከተማውን በሰላማዊ ሰልፍ ሲዞሩ ቆይተው ወደ ግቢያቸው መግባት ሲጀምሩ ነበር ለክብር ዘበኛ ጠትላይ መመሪያ እና ለሦስተኛ ሻለቃ ሠፈር ተብሎ በጦር ሠራዊቱ መድፈኛ ክፍል የተተኮሰው የመድፍ ጥይት አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ከነበረው ሕን ቅጥር ግቢ አቅራቢያ ዛሬ የቱሪስት ሆቴል ሕንፃ በተሠራበት ቦታ ላይ በነበረ አንድ ትልቅ ጠጅ ቤት ላይ ወድቆ ጉዳት በማድረሱ ተማሪዎቹ ተራሩጠው በየመጠለያው ገቡ የመፈንቅለ መንግሥቱ የፕሮፓጋንዳ ክፍል ወዲያው በኢትዮጵያ ሬዲዮ ጣቢያ የጦር ሠራዊት በሰላማዊ ሰልፍ ላይ የነበሩትን የዩኒቨርስቲ ተማሪዎችና መንገደኛውን ሕዝብ በመድፍ ጥይት ጨረሳቸው ሲል አሰማ ጦሑሎኔፅ ዳሃ ለሐ ሪፖፒሥ ከጠርዩሀዕ ኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ በክብር ዘበኛ በኩልም ውጊያውን ለመጀመር እንቅስቃሴ ተጀመረ በዘመቻው ፅቅድ መሠረት መጀመሪያ የመድፍና ጥይት ወደ አንደኛ ክፍለ ጦር መተኮስ ነበረበት የመጀመሪያው የመድፍ ጥይት ወጠደ አንደኛ ክፍል ጦር መተኮስ ከመጀመሩ በፊት በከተማ ውስጥ በመድፍ ተኩስ ስለመጠቀሙ አስፈላጊነት ቅሬታ ተፈጥሮ ነበር ስለሁኔታው ሻለቃ ክፍሌ ድንበሩ እንዲህ ይላሉ የክብር ዘበኛ ሠራዊት የኦፕሬሽን ኃላፊ። መምሪያ ወደ ነበረው ተመልሼ የተገኘ ፍንጭ እንዳለ ወታደሮችን ጠየኩ እነሱም ምንም እንደማያውቁና ግራ እንደተጋቡ ገለጹልኝ እኳም እማደርገውን አጥቼ ወደቤተሰቤ ስሔድ ከወርቅነህ ጋር እስከ መጨረሻው ላንገናኝ ተለያየን በኋላ እንደተረዳሁት ላንድሮቨሮቹን ዓይቼ እኔ ወደሽርሮ ሜዳ ስሔድ እነመንግሥቱን የያዚቸውጡ ላንድሮቨሮች ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ነው የገቡት በሌላጡ ግንባር ደግሞ ከታንከኛና ከፈረሰኛ ክፍል የተፀኑጣጣውና የመከላክያ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትን አጥቅቶ እንዲይዝ የታዘዘው በሻለቃ ጌታቸው አፈጠርቅ የሚመራው ጦር ከጠቅላይ ሀፈሩ ከጃንሜዳ ተነሥቶ በታላቁ ቤተ መንግሥት በኩል በፊት በር አድርጐ በዘውዲቱ ሆስፒታል ተጠግቶ ጠዝኑ ጡስጥ ገበቶ እንዲያጠቃ ነበር የታሰበው ሆኖም በኋላ የፓፓሲኖስ ሕንዓ በተሠራበት ከመከላከያ ሚኒስቴር አጠገብ ቀደም ብሎ ኮቺርዐዮቭቨቨቭ ብዙ የጦር ሠራዊት ሆመፈንቅለ መንግሥቱ እገትስቃሴ ባልደረቦች ከመመሸጋቸውም ሌላ አሁን ተስፋዬ ቀጀላ ሕንዓ ከራምቤ ሆቴል ከተሠራበት አጠገብ ካለው መስቀለኛ መንገድ ላይ አንድ የጦር ሠራዊት ብረት ለበስ ተሽከርከሪ ቆሞ የክብር ዘበኛውን ጦር አላላውስ አለው የመከላከያ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤትን እንዲይዝ ከታዘዙት ከሻለቃ ጌታቸው አፈወርቅ ምድብ የአንዱ ክፍል አዝማች የነበረው የሻምበል ታደሰ ከበደ ስለወቅቱ የውጊያ እንቅስቃሴ የገለጸው ጥሩ የዓይን ምስክር ስለሀነ እንደሚከተለው ተቀምጧል የመከላከያን ሕንፃ ለመያዝ ስናመሪ ከአሮጌው ቂራ ጀምሮ አሁን ንግድ ማተሚያ ቤት ከተሠራበት አካባቢ እስከ ሐራምቤ ሆቴል አጠጉበ እስካለው ድልድይ ድረስ ወንዝ ወንዙን በመሔድ ዘለትን መከላከያ ገቢ ውስጥ የነበረች ባለ ጐማ ታንክ በመትረየስ አላስጠጋ ብላን በማስቸገሯ የወገን ታንክ መጥቶ የመትረየሏን አፍ ዘጋልን ከእንጨት መሰንጠቁቂያው አሁን ፓፓሲኖስ ሕንዛ ከተሠራበት አካባቢ ከነበሩት የጦር ሠራዊት አባላት ውስጥ ሰባ ሦስቱ ተማረኩ መከላከያ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትንም አሥር ሰዓት ሲሆን ያዝነው ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ምርኮኞቹን ወደ ሃስተኛ ሻለቃ በመላክ እኔ እዚያው አደርኩ በዘውድ ጠባቂው ወገን ግን ስለተኩሱ አጀማመር እርስ በአርሱ የተጣረሰ መረጃ ተሰራጭቷል የአዲስ ዘመን ጋዜጣ አዘጋጅ ታኅሣሥ ቀን ሸ ዓም ሰላማዊው የኢትዮጵያ ሕዝብ ጥንትም ዛሬም ወደፊትም ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝ ነው በሚል ርእስ ስር በመጀመሪያ ተኩሱን የጀመረው ማን እንደነበር ለጄኒራል መርፅድ ላቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት መልስ ተኩሱን የከፈተጡ የክብር ዘበኛ ነው ማለታቸው ተመዝገግቧል ተኩስ የከፈተውም በመከላከያ ሚኒሲቴር ግንባርና በስተኋላ እንዲሁም በራስ ብሩ ቤት በኩል እስጢፋኖስ ላይ ክዚያም በአዲሱ ቄራ መንገድ ዞሮ ቁልፍ ሥፍራዎችን ከያዘና ከከበበ በኋላ እንደሆነ ቀርቧል ይህ ግን ለታሪክ ሽሚያ ካልሆነ በቀር ትክክለኛ ምስክርነት ሆኖ አይገኝም ለምሳሌ የጦሩ አዝማች የነበሩት ኮሎኔል ጃገማ ለበላይ ባቀረቡት የዘመቻ ዘገባ ክብር ዘበኛ ተኩስ ጀመረ ያሉት ለዘ ሩብ ጉዳይ ማለትም ጀኔራል መንግሥቱ ውጊያውን በመጀመር ቀዳሚ ሆኖ ላለመገኘት በማሰብ ትፅዛዙን በስጡበት ሰዓት እንደነበር ያመለክታል ስለዚህ በጀኔራል ጸጌ ዲቡ ጎትጓችነት በጀኔራል መንግሥቱ አዛዥነት ለዘጠኝ ሩብ ጉዳይ የማጥቃት ተኩስ ተሰማ ወዲያው የጠላት መድፎችና ሞርታሮች የወገንን ሠፈር መደብደብ ጀመሩ ብለው ኮሎኔል ጃገማ በሪፖርቱ ያሠፈሩት ከጀኒራል መርዕድ ቃል ጋር የሚጣረስ መሆኑን እንገነዘባለን ክብር ዘበኛ የውጌያው ጀማሪ ስለመሆነ የኮሎኔል ጃገማ ሪፖርትም ይቀበላል እንደኮሎኔኒል ጃገማ የክብር ዘበኛ ዘማች ጦር የማዝዣ ቦታውን አራዳ ጊዮርጊስ ክብር ዘበኛ መኮንኖች ሠፈርና ጃንሜዳ ክብር ዘበኛ ፈረሰኛ ክፍል ጠቅላይ መምሪያውን ደግሞ በጠቅላይ ሚኒስቴር ግቢ በማድረግ የማጥቃት ውጊያ የጀመረው ኖምክሳ ታደሰ ዕባቋደ ያለዮ ዳሻምቬሳሰ ጦር ለማቻ የነዘረያ ሰካነጐኔሰ ሮቻማ ሌሎ ሪፖሂቻ ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ የክብር ዘበኛ መድፈኛ ክፍል ነበር ይህንንም ልክ ለዘጠኝ ሰዓት ሩብ ጉዳይ በወታደራዊ ሰዓት አቆጣጠር በሻ ላይ በክፍለ ጦሩ ጠቅላይ ሠፈር በስተሰሜን ምሥራቅ በራስ ብሩ ቤት እንዲሁም በኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት በጦርሠራዊቱ ላይ የማጥቃት ተኩስና ንቅናቄ በማድረግ ፈፅሟል ከዚያ በኋላ በየሥፍራው ተኩሱ ተስፋፋ ማለት ነው የኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ሪፖርት ስለጦር ሠራዊት ሥምሪት የሚያመለክተው ደግሞ የወገን ከባድ መሣሪያ የክብር ዘበኛ ሦስተኛ ሻለቃ ሠፈርን የክብር ዘበኛ መድፈኛ ሠፈርን በተክለ ሄይማኖት በኩል የሚወርደውን ጦር የታችኛውን ግቢ በሰሜን ቀኝ ደረት የጠላት መድፍ ቦታን የፀጥታን መሥሪያ ቤትን የድሮ ቂራን የቀበናን ወንዝ ከሰሜን እስከ ምሥራቅ የአቧሬን ሰርጥ ከጦር ሠራዊት መሐንዲስ ሠፈር በስተጀርባ ሆኖ እንዲመታ ቢያስፈልግ በጥሪ አንዲደበድብ መታዘዙን ነው ስለዚህ የክብር ዘበኛ የመድፍ ተኩስ በኔኛ ክፍለ ጦር ላይ ተጀምሮ ይ ደቂቃዎች እንዳለፈ በየሥፍራው ተኩስ ስለመክፈቱ ነው የኮሎኔል ጃገማ ኬሎ ሪፖርት የሚገልጸው ኔ ዕማቻሥያ ከጠዩሀኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ ምስቅልቅል ዓርብ ታኅሣሥ ቀን ጽ ቁም በኑጥረቱ ስላኖ ከተማዋ ያነጋችው በጭንቀት ተውጣ ነበር ዛሬም እንደ ትናንቱ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች የሚያሳስቧቸው ሌሊቱን ሲያወጡ ሲያወርዱ ያደሩባቸው ሁለት አማራጭ ዕቅዶች ነበሩ እነሱም አንደኛ የክብር ዘበኛውን ሠራዊት ከያለበት አሰባስቦና አጠናክሮ የጦር ሠራዊት የሚጀምረውን የማጥቃት እርምጃ በመመከት በቁጥጥር ሥፒ ለማድረግ ተገቢውን ዝግጅት ማከናጠን ሁለተኛ በተጀመረው የሽምግልና ጥረት ለውጡ ያለ ተጨማሪ ደም መፋሰስ እንዲጠናቀቅ በተቻለ መጠን ማበረታታት ነበሩ ስለዚህ የመጀመሪያውን ዕቅዳቸውን ለመፈፀም በክብር ዘበኛ መኮንኖች አማካኝነት ሐሙስ በዘጠኝ ሰዓት ከጦር ሠራዊት ጋር ፍልሚያ ጀምሮ ወዲያው ውጊያ አቁሞ በየቦታው ከተበተነው የወገን ጦር ጋር ለመገናኝት ሐሙስ ለዐርብ አጥቢያ ከንጋቱ ፅ ሰዓት ቃሂዎችን አሠማሩ ሆኖም በየቦታው አንድም የክብር ዘበኛ ሠራዊት አባል አልተገኝም ስለዚህ ሁኔታ ከተዋጊ መኮንኖቹ አንዱ የነበረው የሻምበል ታደሰ ከበደ ሲያስታውስ እንዲህ ይላል ፀርብ ጠዋት ከንጋቱ በአሥራ አንድ ሰዓት ወደ ፍል ውሀ ቃፒ ቡድን ላኩ ያገኘሁት መልስ አንድም ወታደር በቦታው አለመኖሩን ነው እራሴ ወደ ፈረሰኛና ታንከኛ ግቢ ሂድኩ እዚያም እንኳን ሰው ወፍ አልነበረም ግዚው ጭር ብሏል በጣም አዘንኩ ሌላው ቀርቶ አዛዥ የተባለው እንኳን በሥሩ ለሚገኙት የመቶ አለቆች ትእዛዝ ሰጥቶ ሸሸቷል ቆይቼ ያገኘሁት ቢኖር ምክትል አዛዥን የሻምበል ንጋቱ ተሊላን ነበር ከእርሱም ጋር ተለያየጉ እሱ ወደ ሙሣሪያ መጋዘን ሲገባ እኔ ከግቢው ውጭ መኪናዬን ተደግፌ የምሔድበትን ማሰላሰል ጀሙርኩ በዚህ ጊዜ አንድ ወታደር ስሪ ኳርተር» መኪና ይዞ መጣና ጀኒራል መንግሥቱ ይፈልግዎታል አለኝ እኔም ስሜን ጠርተው ነው ወይ ያዝዙህ። አሁን ነገሮቹ ተበላሽሸተዋል ከዚህ በኋላ ቅስቀሳ ብነጀምር ምን ውጤት ሊገኝ ይችላል የሚሉ የተቃውሞ መንፈስ የነበራቸው ይገኙበታል ገለጻጡ ሲሰጥ ጀኔራል መንግሥቱም አብረጡ ስለነበሩ ተጨማሪ ሐሳብ በመስጠት መኮንኖቹ ሊኮሎኔል ወጠርቅነህ ባቀረቡት ሐሣብ መሠረት ሔደው ወታደሮችን በያገኙበት አሰባስበው እገንዲያነቃቁ አበረታቱ በዚህ ጊዜ አንዳንዶቹ ሐሳቡን በጮቀበለ ሠራዊቱን ለማነቃታት ከቤተ መንግሥቱ እየወጡ ሔዱ ሌሎች ግን ገለጻው ከተሰጠበት ቦታ ከቤተ መንግሥቱ አልወጡሦቻ የክብር ዘበኛ ሠራዊት የውጊያ መንፈስ ይህን በመስለ በተበታተነ መልክ አንዳለ በሌላ በኩል ሌኮሎኔል ወርቅነህና ጀኔራል መንግሥቱ አነ ሜጄር ጀኔራል መርሰድ መንገሻ የሚከፍቱትን የማጥቃት ተኩስ አቁመው በሁለቱ ጠገኖች መካከል ሽማግሌ ገብቶ ተቀራርበው ያለ ተጨማሪ ደም መፋሰስ ለውጡ አንዲካሔድ ለማድረግ እንዲተባበሩ የአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ ኃላፊውን ጠርተው ለማነጋገር ወስኑ በመፈንቅለ መንግሥቴ መሪዎች በኩል እነዚህ እንቅስቃሴዎች ከጠዋት አንሥቶ እየተደረጉ ሳለ በተቃራኒው በጦር ሠራዊት በኩል ደግሞ ተቀጥሎ የተጠቀሱት እንቅስቃሴዎች ይካሐዱ ነበር ከሐረር በባቡር እንዲመጣ የታዘዘው የጦር ሠራዊት ጠዋት በአንድ ሰዓት አዲስ አበባ እንደገባ የተመደበለትን ቦታ እንዲይዝ የአየር ኃይል ግንኙነት ክፍልም አዲስ አበባ ከዋናው ጦር መምሪያ አጠገብ እንዲቋቋም ሲደረግ የጦር ሠራዊቱ በሚገኝበት ግንባር ሁሉ በመሬት ላይ የነጭ መስቀል ምልክት እንዲለጠፍ ሀነኘ ነጩ መስቀል አበኑሮፕፐላን ጦር ሠራዊቱን በስሕተት እንዳይደበድበው ለማመልክት የተደረገ ነበር እንግዲህ በክብር ዘበኛ ላይ የማጥቃት አርምጃውን ዛሬም ለመቀጠል አስፈላጊዉውኑን መሰናዶ በማድረግ ላይ እንዳለ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች በጠዋት የተመካከሩበትን ሰላም የማምጣቱን ጉዳይ ለማስፈጸም ከልዑል ራስ እምሩ ያሙዶ ጎለሖ ሃክ ማጄዖምሞሎ ዘረፉ ጮዖ ለፈሐሖ ፇዕዛ ጣማሂሇም ጸረፉ ዕሃንዶኑ መረጃ ሆሞና ምሃነሀጋሥራ ሳቋቃ ነሠጆቾ ድያሆሩ ናነሁ ጁሳሖ እጋ ቦመፈ ይቆ መጋፇሃሥቱ ታሪጽ መዳፍጋ ለሉምጠጦሶዎው ይደግፉ ሰጃሸሯ ሰተዶኒታው ጥፍሩ መረጃ ያቄቴዑ ያሥጮሥ ለቃ ተለተሚርም ርፉ ሰጎሆነ ያምጋም ሉፇሃሇዖዖሶህ ያ ጢይቃው ድይጠቀምሃሳ ባዓቶኝ መረፖ መፇ ለዲቃ ዘረፉጋ ማእጋሃሪ ጢቃሜ መረጽዎኞዎጋ ጎቻሥ ርጠዩፀሀኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቴ እንቅስቃሴ ጋር በመሆን ለአሜሪካ ኤምባሲ የፖለቲካ ኃላፊ ሐሳባቸውን በመግለጽ ከሌሌሎች ሁለት የሥራ ባልደረቦቹ ጋር ወደ እነ ሜጄር ጀኔራል መርዕድ ለሽምግልና ተላኩ የፖለቲካ ኃላፊውም የልዑል ራስ እምሩንና የመፈንቅለ መንግሥቱን መሪዎች ሐሣብ በመቀበል ከአነ ሜጀር ጀኔራል መርዕድ ጋር በአንደኛ ክፍለ ጦር ውስጥ ተገናኝቶ ከተነጋገሩ በኋላ ጊዜ ሳይወስድ ተመልሶ በመምጣኑ ከእነሜጀር ጀኔራል መርዕድ በኩል ተወክሎ ከእናንተ ጋር የሚነጋገር አንድ ስው ተሰጥቶን ኤምባሲያችን ድረስ ወስደን አንዲቆየን አድርገናል ከእናንተ በኩል እንደዚሁ አንድ ስው ስጡንና በኤምባሲው ሁለቱ ይነጋገሩ ብለው ገለጽ በዚህ ጊዜ ልዑል ራስ እምሩ ሌኮሎኔል ወርቅነህ ቢሔድና ቢነጋገር ይሻላል የሚል ሐሳብ ካቀረቡ በጎላ እንደገና አንደማቅማማት ብለው ሐሳባቸውን ለወጡና ግዴለም። የተሰጠን የውሂያ መስመር በራሱ ሐሳብ ከጠዩሀዕ ኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ እየለቀቀ ጠደ ሰሜን እንጦጦ ተራራ በሚያፈገፍግበት ጊዜ በተለይም የቀጨኔ አካባቢ ሕዝብ ለዘረፋና ለግድያ እየተዘጋጀ በመምጣቱ መከለያ ለማግኘት ወደ ግርማዊት አቴጌ ቪላ እየገባ መጠለልን መረጠ አኛም በግርማዊት እቴጌ ቪላ ጥግ ለመጠለል የሚመጡ ጓደኞቻችንን ለመቀበል ወደኋላ አላልንም በማለት ያወሱት የክብር ዘበኛን መዝረክረክ ሲያመለክተን በሌላ በኩል ደግሞ የጦር ሠራዊቱ ኃይል አየተጠናከረ መምጣቱን የሚያሳይ ነበር የክብር ዘበኛ ውጊያውን ባለመፈለግ በየሥፍራው መበታተኑ ግልጽ መሆኑ ሲታወቅ የሻለቃ አንጋጋው ኃይሌ በግርማዊት እቴጌ ቪላ አካባቢ ጦር ሠራዊት ተኩስ እንዳይከፍት ዋስትና ስለሚገኝበት ሁኔታ አመቻችተዋል ይህንን ሁኔታም ራሳቸው እንዲህ ሲሉ ይተርኩታል ታኀሣሥ ሰባት ቀን ረፋድ ላይ የመፈንቅለ መንግሥቱ ተቃዋሚ የሆነው የጦር ሠራዊት ወደ ሰሜኑ ክፍል እየገፋ ስለመጣ ግርማዊት እቴጌን ሲጠብቅ ለነበረው እንዲሁም ከአደጋ ለማምለጥ በቤተ መንግሥቱ ከተሰበሰቡት መኮንኖችና ወታደሮች አንድ ዐይነት ሐሳብ ቀረበልኝ ሐሳቡም እኛ በግርማዊት ዙሪያ የተሰበሰብን ሲሆን እያጠቃ የመጣጡ ኃይል የሚያውቀው የክብር ዘበኛ ባልደረባ መሆናችንን ስለሆኘ አደጋ ይጥልብናልና ከግርማዊት የዋስትና ቃል እናግኝ የሚል ነበር ይህንን ወዲያው ለልዕልት ተናኘወርቅ ነገርኩ እሳቸውም ፈጥነው ገብተው ለእቴጌ ከነገሩ በኋላ በእምነት እንደጠበቃችሁን ሁሉ እኛም እንጠብቃችኋለንጹ የሚል መልስ ሰጥተዋል ስለተባልኩ ለወታደሮቹና ለመኮንኖቹ ይህንኑ አበሰርኳቸው ከአምስት ሰዓት በኋላ የጦር ሠራዊት ኃይሉን የሚቋቋመው አጣ በነፃ መንገድ ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት እየተጠጋ መጣ ስለዚህ ግርማዊት እቴጌ ቪላ ከሚገኘው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ጋር ግጭት እንዳይፈጥር ለልዕልት ተናኘወርቅ ከጄኔራል መርዕድ ጋር በጦር ሜዳ ሬዲዮ እንዲገናኙ አደረኩ በሬዲዮ ግንኙነታቸውም ቤተ መንግሥታችንን በእምነት ሲጠብቁ በቆዩትና በኋላም እኛን ሲሉ በአጠገባችን በተሰበሰቡት የክብር ዘበኞች ላይ አደጋ እንዳይደርስ ማስጠንቀቂያ ይስጥ የሚለውን የግርማዊት አቴጌን መልእክት አስተላለፉላቸው ይህ በእንዲህ እንዳለ የጦር ሠራዊት በቅድሚያ የተቆጣጠረው የክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያን ነበር ጃሻላቂቃ ለጋጋው ዝኔ ሰማጦሥ ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናዝር የነበረ የታጥሣ ግርግርና መዘዙ ንጉሠ ስለ መፈንቅለ መንግሥቱ እንዴት ሰሙ። አቶ ነጋሽ ድንበሩ በመኳንንቱ ርሽና እንዲካፈል የሆነበት የራሱ ምክንያት አለው በክብር ዘበኛ ጦር መኮንኖች ትምህርት ቤት ካዴት የሁለተኛው ዙር ኮርስ አጩ ሠልጣኝ በነበረበት ወቅት በካዴቱ ውስጥ በተደረገው አድማ ግንባር ቀደም ተዋናይ ስለነበር የሦስት ዓመት አሥራትና እሥራቱን ሲጨርስም በኢትዮጵያ መንግሥት መሥሪያ ቤት ሥራ እንዳይዝ ተፈርዶበት ነበር እንደእሱ ዕምነት ይህ እንዲሆን ከፍተኛ ተፅዕኖ ያደረጉበት ጀኔራል ሙሉጌታ ቡሊ በጊዜው የክብር ዘበኛ ጦር አዛዥ ነበሩ በይግባኙ ላይ ደግሞ ከፍተኛ ተፅፅኖ ያደረጉብኝ የሚላቸው ራስ አበበ አረጋይን የመከላከያ ሚኒስትር ነበሩ ሥራ ለመያዝ አቤቱታ በጀኒራል መንግሥቱ አማካኝነት ለጃንሆይ ሲያቀርብም በአባ ሐና ጅማና በአቶ መኮንን ሀብተ ወልድ ሲዘጋበት ጄኔራል መንግሥቱ ድጋፋቸውን ስለሰጡት ይቅርታ ተደርጐለት ይፋዊ የመንግሥት ሥራ መያዝ እስቲፈቀድለት ድረስ በክብር ዘበኛ መሥሪያ ቤት በሒሳብ ክፍል ሲሠራ እንዲቆይ በጊዜያዊነት ቀጥረውት ይሠራ ስለነበር በግርግሩ ጊዜ ከጄኔራል መንግሥቱ ጎን ሆኖ የከረመ በመሆኑ በግድያው ተካፈለ ቫሻ። ሲሉ እልፍኝ አስከልካዩ እኛን ወደ ኋላ መለሱን ከትንሽ ቆይታም በኋላ ተጠርተን ገባንና እጅ ነሥተንና ተመስግነን ተመለስን ሰለመፈንቅለ መንግሥቱና በወቅቱ ስለነበረው ፖለቲካዊ ሁኔታ ጥናት ያካሔዱ ተመራማሪዎች በበኩላቸው የሰጡት አስተያየትም ከዚህ ብዙም የተለየ አይደለም ጃዝይ ስለ መፈንቅለ መንግሥቱ ሰምተው ወደ አገራቸው ሲመለሱ ላይቤሪያ እንደደረሱ በአሜሪካን የአየር ኃይል ዓለም አቀና መገናኛ ባለው መርክብ በመጠቀም አሥመራ ካሉት እንደራሴ ከጀኔራል ዐቢይ አበበ ጋር ስለመገናኘታቸው ያትታሉ ጀኔራል ዐቢይ አበበም በበኩላቸው የአሜሪካንን ቁንስላ በአሥመራ ሬዲዮ ጣቢያ ተጠቅመው ስለ መፈንቅለ መንግሥቱ ጉዳይ መልእክት ለማስተላለፍ ቢጠይቁት የአሥመራው ሬዲዮ አቅሙ ትንሽ በመሆኑ ከአሥመራ ውጭ ሊሰማ ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ አይችልም መባላቸውንና የቃኘው ጦር ሠፈርን የመገናኛ ዘዴ እንዲፈቀድላቸው ጠይቀው ከጃንሆይ ጋር ግንኙነት ማድረጋቸውን አንዳንድ ምንጮች ይገልጻሉ በአሥመራ ያለው የአሜሪካ ቆንሲል ከጀኔራል ዐቢይ ጋር በእንዲህ ዓይነት ትብብር ውስጥ ሲገኝ በአዲስ አበባ ያለው የአሜሪካ አምባሳደር ግን መጀመሪያ ገለልተኛ አቋም ይዞ ነበር ይህን የገለልተኛነት አቋም እንዲይዝ ካደረጉት ምክንያቶች ሁለቱ የሚከተሉት ነበሩ አንደኛ አልጋ ወራሽ መፈንቅለ መንግሥቱን ደግፈው ዐዋጅ መናገራቸው ድምጻቸውና የትንፋሽ አወራረዳቸው ምንም ተፅፅኖ ሳይኖርበት እንደሚያነብ ሰው ኮለል ብሎ የሚወርድ ስለነበረ ሁለተኛ በአሜሪካኖቹ አስተሳሰብ አልጋ ወራሹ ጥሩ መሪ ይሆናሉ ተብሎ ባይገመትም ለውጥ እንዲኖር የሚደግፉ በመሆናቸውና ወጣቱ ትውልድም ይህንኑ ስለሚያምን የአሜሪካ መንግሥት ገለልተኛ አቋም እንዲይዝ ሳይገፋፋው አልቀረም በነዚህ ነጥቦች የተነሣ የአሜሪካ የማግ ኤምኤኤጂ ኃላፊና የጦር አማካሪ የነበሩት ጄኔራል ቸስተር ደጋብር የሳቸው ወታደራዊ ክፍል ባልደረቦች በማንኛውም ወገን እንቅስቃሴ ውስጥ እንዳይገቡ አድርገው ቆይተው በኋላ ግን ከዘውድ ጠባቂው ጋር በመሆን ብዙ ሥራ ሠርተዋል ከጠዩሀዕ ኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ እንቅስቃሴ የትግሉ ፍፃሜ የግራ ቀኙ ዞራዊት ተኩስ ከክከፈተና የሞት ሽረት ዓፍጥርቅ ከተካሔደ በኋሳ የክብር ዘበኛ ጦር ተፈታ የመቶ አለቃ ተክለማርያም ዘረፉ የመፈንቅለ መንግሥቱ መሪዎች በነበሩበት በገነተ ልዑል በመጨረሻ ሰዓት ስለነበረው ሁፄኔታ አንደሚከተለው ይተርካል በገነተ ልፁል ቤተመንግሥት ውስጥ የነበርን መኮንኖች በየፊናችን ለማምለጥ ተገደድሃ ማምለጫ ለመፈለግ ሁላችንም ወዲያ ወዲህ እያልን ከቤተመንግሥቱ በስተጀርባ ባለው ቤንዚን ማደያ በኩል ለመውጣት ስንሞክር ሳናስበው ሁላችንም በአንድ አዳራሽ ውስጥ ተመልሰን ተገናኝን በዚህ ጊዜ የሻምበል ባዬ ጥሳሁን መኮንኖች ከአንግዲህ ወዲያ ማዕረጋችን ለምንም አይጠቅፅመንም ኮከባችንን አውልቀን ሁላችንም በአኩልነትና በወንድማማችነት ነውጡ የምንተያየው እኔ ኮከቤን አወልቃለሁ አናንተም የራሳችሁን አውልቁ ብሎ ከተናገረ በኋላ ለጄኔራል መንግሥቱ ሰላምታ ሰጥቶ የሳቸውንም ማሰረግ አነሣ የጄኔራል መንግሥቱን ማዕረግ ካነሣ በኋላ ወንድሞች ከዚች ሰዓትና ደቂቃ ጀምር አመራሩን የምይዘው አኔ ነኝ ከግቢው አኔ እወጣለሁ ችግር ካላጋጠመኝ ምልክት ስሰጥ እናንተም ተከትላችሁ ትወጡና በምሰጣችሁ ምልክት ትመራላችሁ የምንሔደው ወደ እንጦጦ ነው በማለት ሲናገር የሻለቃ ዮሐንስ ምስክር ሕይወታቸውን በራሳችው ሽጉጥ አጠፉ ጀጀኔራል መንግሥቱ አዘኑ የሻምበለ ባዬ ወጥቶ በመሔድ ምልክት ሰጠን አሱን ተከትለን በመሔድ በቀጨፄ መድኃኔዓለም አድርገን ምንም ሳይደርስብን አንጦጦ ማርያም አጠገብ ደረስን በሌሳ በኩል ሌኮሎሉኒል ወርቅነህና የሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ ደግሞ አንድ ኮርስና ያንድ መሥሪያ ቤት አባሎች ስለነበሩ ከቤተ መንግሥቱ አብረጡ ወጥተውጡው ቀጨኔ መድኃኔዓለም አካባቢ ከመንደር መሐል ላንድ አልባሌ ቤት ባለቤት ሣምሳ ብር የመሥዖ ዕቃ ፖፇማረያም ዘሪፉ ዕሐመረኦሶጎ መፇፇሥታ ዝይ ለ ። ጪያ ያንያሃሩኝ ያሉጀረ ዘያምሯ መያናት ናኛው ያሐይ ያጃቷሠ ያፍልሴ ድሩ ሳሰጂሰቻ ዳጥራ ሳድዕያው ያታኝ ታዕዕኛ መሪኛ ሆኖ ዕኝጀምዎነሥ ቃመ ሕሷቃ ፓነታሣርርያም ቋረፉ ሪና ቦጃልቃ ያሕ ድጋያሩ ምነሳጋናይ ዕፍ ያ ፅው ዚጠዩዐዚኒሀዐዕዐኗዞሀዩ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሀህ ግርግርና መዘዙ ከፍለው ገብተው ተደብቀው አደሩ የክብር ዘበኛ ወታደሩ ደግሞ ሁሉም ተጠልሉበት ከነበረው አየወጣ ዐደ ፖሊስ ጣቢያዎችና ወደ መሳሰሉት የመቆጣጠሪያ ቦታዎች አየሔደ መሣሪያውን ማስረከብ ያበከ ኮሎኔል ጃገማ ኬሎ በጊዜው ለበላይ አለቆቻቸው ባቀረቡት የውጊያ ዘነገባ የዘውድ ጠባቂው ጦር ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት ሲገባ የሚከተለው ሁኔታታ ነበር በስተምፅራብ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጦር ትምህርት ቤት ወደ ገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት መግባት ጀመረ በዚህ ጊዜ ዐመፀኞች ጄኒራል ጽጌ ዲቡ የሻለቃ ዮሐንስ ምስክር የሻለቃ ሽፈራው አያኖና አቶ ገርማሜ ወንዳፍራሽ ሞተው ሲገኙ ሌሎቹ አምልጠው ወደ ቀጨኔ መሔዳቸውን ሰሙ በዚሁ እለት ተኩስ ተጋግሎ ሳለ ልዑል አልጋ ወራሽ ካሉበት ደርሰው ልዑል አልጋ ወራሽን አግኝተው ወደ ግርማዊት ቪላ በመውሰድ ከግርማዊት ጋር እንዳገናችኙም ይገልጻሉ በዚህ መልኩ የዘውድ ጠባቂው ድሉን በመጎናፀፉ ከአንደኛ ክፍለ ጦር የተንቀሳቀሰው ጦር የፕሮፓጋንዳ ጽሕፈት ቤትንና ባንክን በመያዝ የመፈንቅለ መንግሥቱን ኃይል ደምስሶ የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት እንደፀና መሆኑን በኢትዮጵያ ሬዲዮ ጣቢያ ለመላው የኢትዮጵያ ሕዝብ አበሰረ በመቀጠልም የሚከተለውን ማስታወቂያ አሠራጨ ማስታወቂያ ከዛሬ ከታኅሣሥ ስምንት ቀን ዓም ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ ከምሽቱ አሥራ ሁለት ሰዓት እስከ ጠዋት አንድ ሰዓት ድረስ ማናቸውም መኪና ከአዲስ አበባ ደብረ ዘይት በሚወስደው የባቡርና የመኪና መንገድ መተላለፍ በፍፁም ክልክል መሆኑን አስቀድመን እናስታውቃለን የኢትዮጵያ ሬዲዩ ጣቢያ ከአሁን ጀምሮ ወደ ፊት የሚሆነውን ማናቸውንም ሁሉ በዚሁ መሥመር የሚያሰማ መሆኑን አንገልጣለን በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የጦር ሠራዊት ጠቅላይ ኤታማጆር ሹም ሜጀር ጄኔራል መርሰድ መንገሻ ። ሻቃ ቃማ ምኦሯራ ፒጠዩ ሀደዞኮሀዮ ምዕራፍ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ፍፃሜ ጦር ሠራዊቱ የድል ባለቤትነቱን አረጋገጠ ታኅሣሥ ንጉሥ ከካርቱም አሥመራ እንደገቡ የሰጡት መግለጫ የጦር ሠራዊቱን የድል ባለቤትነት አረጋገጠ ጦር ሠራዊች እኛ ወይም ክብር ዘበኛ ይለይልናል» ብሎ የጀመረው ማጥታቃት በክብር ዘበኛ መዋጋት አለመፈለግ ታግዞ መፈንቅለ መንግሥቱን በማክሸዓ የዘውዱን ሕልውና አረጋገጠ ለውጡን አክሽፎ የንጉሠ ነገሥቱ ተወዳጅ ለመሆን በቃ የጦር ሠራዊት የአዲስ አበባ ብርጌድ የማዘዣ ጠቅላይ ሠፈሩን በተበተነው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ሠፈር ሦስተኛ ሻለቃ ላይ አቋቋመ ከዚያም በኛ ሻለቃ የክብር ዘበኛ መኮንኖች መኖሪያ ቤቶችን እና መድፈኛ ክፍልን ሐኪም ቤቱንና ግምጃ ቤቱን የክብር ዘበኛ ጋራዥን እና ሁለተኛ ሻለቃን እንዲጠበቅ አደረገ ኛ ሻሰቃ ደግሞ ኢዮቤልዩ ቤተመንግሥትን ያዘና በዚያው ለጥበቃ ቆመ የክብር ዘበኛ የመጨረሻ ጠንካራ አምባ የነበረውን ገነተ ልዑለ ቤተመንግሥትን የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጦር ትምህርት ቤት አጩ መኮንኖች ሠራዊት ከስምንተኛ ብርጌድ አንድ የመቶ ጦር ተጨምሮለት ሙሉ በሙሉ ተቆጣጠረ የክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ደግሞ በአንድ ጓድ ጦር እንዲጠበቅ ተደረገ እነዚህ ቁልፍ ቦታዎች በዚህ አኳኋን በጦር ሠራዊቱ እጅ ገብተው በጥበቃ ሥር እንዳዋሉ አዲስ አበባ ከተማን ከምሥራቅ አስከ ሰሜን ምዕራብ ማለትም ከየካ ሚካኤል አንሥቶ በራስ መኮንን ድልድይ አድርጎ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጎዳናንና አርበኞች ጎዳናን ጨምሮ እስክ ገፈርሳ ድልድይ ያለውን የከተማዋን ክፍል በጥበቃው ሥር አደረገ የጦር ሠራዊት ሁለተኛ ብርጌድ ደግፃዋ መሣሪያውን በየፊናው እያስረከበ አጁን የሚሰጠውን የኩበር ዘበኛ ወታደር ሲቀበልና በጂፖች ወዲያ ወዲህ አእየተዘዋጠረ ሠፈሮችን ሲቃኝ ሲፈትሽና ሲያረጋጋ ዋለ የክብር ዘበኛ ጦር ከነመሪዎቹ ተበታትኖ በአንጻሩ ጦር ሠራዊቱ የድል ባለቤት ሆኖ ከተማይቱን በእጁ እንዳደረገ ንጉሠ ነገሥቱ ቅዳሜ ታኀሣሥ ስምንት ቀን የጂ ዓም ክቀኑ አሥር ሰዓት ገደማ ከአሥመራ አዲስ አበባ ገቡ ንጉጮ አዲስ አበባ ሲገቡ መፈንቅለ መንግሥቱን ለማክሸፍና ከመሩት ከፍተኛ መኮንኖች ጥቲቶቹ በአውሮፕላን ማረፊያው ተገኝተው ተቀበሏቸው ከእነዚህ መኮንኖች መካከልም ኮሎኒል አሰፋ አየነና የሻለቃ አሰፋ ለማ በኋላ አምባሳደር ይገኙበታል የአየር ኃይል የዘውዱን ሕልውና ለማስጠበቅ በክብር ዘበኛ ላይ የመትረየስ የሮኬትና የቦምብ ድብደባ በማካሄድ የውግዘት የማስጠንቀቂያና የምክር ወረቀት የዛተሑቱኔሰ ዳምፃ ሌሥ ሪፖፒ ዕነጎመረጋቶ መ። አዬ እሱን ተወው ቴዎድሮስ እጅ መስጠትን አላስተማረንም ይልቅ የምልህን ስማ እኛ የተነሣነው እኛ ተበድለን ሳይሆን የአገራችንን ችሣር ለማስወገድ ነበር እኛ ጀምረነዋል እናንተ ጨርሱት» እንዳለ ከአዛዝ አጠገብ የነበረ አንድ ወታደር ተንደርድሮ ሒዶ ሊይዘው ሲል በያዘው ኡዚ ተኩሶ ይገድለዋል አንድ የአሥር አለቃ ደግሞ ከሌላ ጐን ገሥግሦ መጥቶ ሊይዘው ሲል በሱም ላይ ተኩሶ ቆስሎ ከወደቀ በኋላ በቀረችው አንድ ጥይት ራሱን ሰዋ ሊኮሎኔል ወርቅነህ ራሱን ከገደለ ከአራት ሰዓት በኋላ ሬሳው የሻለቃ አላምረው ግኅሩነህ በተባለ የጦር ሠራዊት መኮንን በአንቡላንስ ወደ ቤተ መንግሥት ተወጠስደ በዚያን ጊዜ የሻለቃ አንጋጋው ኃይሌ ቤተ መንግሥት ግቢ ውስጥ ስለነበሩ የሌኮሎኒል ወርቅነህ አስከሬን ከመኪና ወርዶ ቤተ መንግሥት ግቢ አደባባይ ተጥሎ ንጉሀሠ እንዲያዩት መደረጉን ያስታውሳሉ ከዚህ በተጨማሪ ወርቅነህ እጅግ በጣም መልከ ቀና ወጣት የነበረ መሆኑንና አስከሬኑ መሬት ላይ ወድቆ ሲታይ ያ መልክ ቀና ወጣት መኮንን የተኛ አንጂ የሞተ አይመስል እንደነበር በስሜት ይገልጻሉ ንጉህ አስከፊኑን በተመለከቱ ጊዜ ሲገልጹም «ኮሎኔሉ ከፈጠረበቡ ዐመፅ ይልቅ ሬሳውን የተመለከቱቴትን ሁሉ ያራደ ነበር ጃንሆይም አስከሬኑን ትኩር ብለው አዩና ልባቸው በሐዘን ተሰበረ አያዩት ሞቲል ብለው ማመን ቸገራቸው ከዐመፀኞቹ አንዱ ብሎ መቀበልም አቃታቸው ለበቡ ደቂቃዎች ተክዘው ይሀንጋህ መረኛ ያሃኘቦሦ ያኔና ቦመጮፆ ለሉፈሖ ማም ገደኝኑኦ የጂያነዑቀና ሳስበበው ሶና ለዛዥ የነዘረው ቦሙጮጾ ለፈ መዲዖው ሐጮፆ ለሐቋቃ ማም ለቦ በመጋፇሩ ቦሙጮዖ ለሐቃ ማፃ ለየቋሐም ራዕ ደቋቃ ሆነተሰ ጆሂቫ ስጀረው ይጭ መጥዶ ይሀንኑ በዚዖያው ምሸጃፉ ሰፅዕሃረኝ ነው መፇዖ ለፈቃ ማና ነዕሙፉ ለሐቃጡ ጃ ፈያናንኝ ሦእጋፇረ የንፀረ ፈሆሮጋም ለኔ ውጂዷዖው ጥቀይ ሰፈፏታሰሳርነኑ ዖአረሙፇ ገዳሂ ዶሏታ ጎሳኝ ቃረሥ ሻቋሖቃ ቋጎ ሶጐኔሰ ለእንጋጋጮ ሱና ሰላነዕሙጉፖ ለጋድ ማሰሷሥሖወሻ ለሉዲሰጡኝ በብሃ ግም ደፓሜሟ ጠዉጠይቋለቻው ሱታበሹ ውታጪሥ በ ለድ ዕረ ለሰጠፇሶው ፈቃደየና ዕመሆፖጋ ፈጋዜማ እ ሃናሶቹጠወው ሰስው መዛቋነፅፍፉ ብዎ ለውሐጮ ሀማነኾቶ ዘህክዙኝ ሃጽ ያጃሉዩፍ ማነነታጠሻ ፐበርሂኮ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ፍፃሜ ሲያጉመተምቱ ከቆዩ በኋላ ሐሳባቸውን ሰብሰብ አድርገው በማይሰማ ድምፅ ወስዳችሁ ለሕዝብ በሚታይ አደባባይ ስቀሉት እንዳሉ ይጠቅሳሉ የሌኮሎኔል ወርቅነህ ሬሳ ከቤተ መንግሥቱ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ወጥቶ ወደ መናገሻ ቅዱስ ጊዮርጊስ አደባባይ ተወስዶ ተሰቀለ ልክ እንደሌሎቹ ጉዳዮች ይህንን ሁኔታም የመቶ አለቃ ማሞ አየለ ሰምቶ ነገረኝ ጊዜው ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ገደማ ቢሆንም ይህን አንደሰማሁ በቦታው ደርሼ የነገረኝን አረጋገጥኩ የወርቅነህ አስክሬን መሰቀሉን አረጋገጥኩ አንድ ታንክ ከፀዔ ምኒልክ ሐውልት በስተደቡብና አንድ ታንክ ከሐውልቱ በስተሰሜን ከስቅላቱ ፊትና ኋላ ቆመው ይጠብቃሉ አካባቢው ጭር ብሏል ምን ላድርግ ብቻዬን ሦስት ጊዜ አካባቢውን ዞሬ በመጨረሻ መኪናዬን ከስቅላቱ አጠገብ አቁሜ ወዳሯ ያሃናሳ ጂ መቻ ዝሮ ይምታጳ እደምም ታ ይፅኑታጳ እንዲሉ የማደርገውን አጥቼ አዝሼፄ ተከፍቼ እና ተክ ከሬሳው አጠገብ ብቆምም ማንም የጠየቀኝ አልነበረም ይህንን ዓይቼ ወደ ቤቴ ተመለስኩ ለሊቱን የማደርገውን እንዳጣሁ ሳልተኛ አደርኩ በማግሥቱም እንደገና ሔጄ ዓየሁት የሻለቃ አንጋጋው አንዳሉት የሞተ አይመስልም ነበር ከዚያ የት እንደተቀበረ ሳይታወቅ ቀረ ከጠዩሀኗዞሀ ክፍል የታኅሣሥ ግርግር መዘዝ ከጠዩዐ ዐኗዞሀ ምዕራፍ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ክሽፈት በኋላ በአንደኛ ክፍለ ጦር የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ክሽፈት አእንደተረጋክዘጠ ግርግሩ ሲቆም ማንኛውም ሠራተኛ ወደ ሥራው እንዲመለስ የዐመፅ ተካፋይ የነበረ ደግሞ እጁን ከነመሣሪያው ለፖሊስ ለምስለኔ ወይም ለወረዳ ገዥ እንዲሰጥ መንግሥት የክተት ጥሪ በሬዲዮ አሰራጨ የዐዋጁን ጥሪ በመቀበል ብዙ የክብር ዘበኛ ወታደሮችና መኮንኖች እጃቸውንና መሣሪያቸውን ከላይ ለተጠቀሱት ክፍሎች አስረክበው ጊዜያዊ እሥር ቤት ወደ ሆነው አንደኛ ክፍለ ጦር እየገቡ ታሠሩ በትእዛዙ መሠረት ሰዎች ወደሥራ መሔድ ሲጀምሩ የዐመፁ ተካፋይ ከነበሩትም ውስጥ ወደሥራ ለመሔድ የሞከሩ ነበሩ ከነዚህ ውስጥ አቶ ነጋሽ ድንበሩ አንዱ ነበረ አቶ ሎጋሽ ድንበሩ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ክሽፈት በኋላ እንደማንኛውም ሠራተኛ ወጦደ ሥራው ለመመለስ ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ፊት ለፊት ካለው ሰፊ መስክ ጧት ጧት እየመሙጣ ከሌሎች ሠራተኞች ጋር ተኮልኩሎ እየዋለ ወደ ቤቱ ይመለስ ነበር አንድ ቀን ነጋሽ አያኖ ተብሎ ሲጠራ አቤት ብሎ ካንድ የጦር ሠራዊት ሻምበል ፊት ይቀርባል አንተ ነህ ነጋሽ አያኖ ብሎ ጠየቀጡው «አዎ» ብሎ ሲመልስለት «አንደኛ ክፍለ ጦር ስለምትፈለግ በመኪና ልላክህ ወይስ ራስህ ትሔዳለህ። ብለን ነው እንጂ እንደባለሥልጣኖቹ ቢሆንማ አንድ ሰው እንኳ እዚህ ቦታ አይገኝም ነበር በማለት ሠራዊቱ ቅሬታውን ያሰማ እንደነበር አውቃለሁ በዚህ ሁኔታ የጦሩ ልብ ሻከረ ቆሰለ ጊዜና ምክንያትም ጠባቂ ሆነ እንግዲህ ወደ መሠረተ ጉዳዩ ስንመለስ የመፈንቅለ መንግሥት ሙክራ አድራጊዎቹን ለፍርድ ማቅረብ ተጀመረ ከጠዩሀኗዞሀ ጾ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ የአንደኛ ደረጃ ተከሳሾች ፍርድ ቤት መቅረብ አንደኛ ደረጃ ተከሣሾች ይገኙበት የነበረው የአንደኛ ክፍለ ጦር መድፈኛ ግቢ መፈንቅለ መንግሥቱን የሚደግፍ ኃይል ተነስቶ ችግር ቢፈጠር ለመመከት ታስቦ ይመስላል ግቢው በሁለት ጥምጥም ልዩ ልዩ መሣሪያ በታጠቁ ምርጥ በጠታደሮች ከባድ መሣሪያ በተጠመደባቸው ሦስት ስሪ ካርተር መኪናዎች ተጠናክሮ ይጠበቅ ነበር ጠዋት የካቲት ቀን ዓም ሁለት ሰዓት ተኩል አንደኛ ተከሣሽ ጄኒራል መንግሥቱ ንዋይ ከመያዛቸው በፊት ሁሉም መኮንኖች በእኩልነትና በወንድማማችነት እንዲተያዩ ሐሳብ አቅርቦ በዚያ የነበረውን ቡድን ለመምራት ኃላፊነት የወሰደው የሻምበል ባፍ ጥላሁን በሰጠው ትእዛዝ መሠረት በትከሻቸውና በክሳዳቸው በአንገትጌያቸው ላይ የነበረው የማእረግ ምልክት የተነሣ ቢሆንም ግሩም በሆነው ወታደራዊ ቁመናው ላይ የለበሰው ቡላ ገበርዲን የመለዮ ልብስ ካደገው ጺሙ ጋር ግርማ ሞገሥና ውበት እንዳላበሰው ለመጀመሪያ ጊዜ ከነበረበት እሥር ቤት ብቅ ብሎ ለሕዝብ ታዬ ጀኔራሉ በድል አድራጊነት ከጦር ሜዳ የመጣ የጀንጀስካንን የጦር ጄኔራል መስሎ በመታየት አካባቢውን በጦኬ ናጠው በመቀጠልም የሻምበል ክፍሌ ወልደ ማርያምና የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ በንቁ ወታደራዊ ስሜትና ግርማ ተከትለው በመውጣት ሦስቱም ለየብቻ በስሪ ኳርተር መኪና ተሳፍረው ወደ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አመሩ ጄኔራል መንግሥቱ ፍርድ ቤት ለመጀመሪያ ጊዜ የቀረበው። የኢትዮጵያን ሕዝብ ማኀበራዊ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ችግር የሚፈታ ሕዝባዊ መንግሥት አቋቁማለሁ ብሎ የመፈንቅለ መንግሥት መከራ ካካሔደበት ጠቅላይ መምሪያ ከነበረው የክብር ዘበኛ ጽሕፈት ቤት ከየ ሜትር በላይ በማይሆን ርቀት ከሚገኘው የከፍተኛው ፍርድ ቤት ነው አካባቢው በአንድ ሻምበል ጦር ጥብቅ ጥበቃ ሥር ነበር የተከሳሾቹ ጉዳይ በዝግ ችሎት እንዲታይ ተወስኖ ስለነበር በፍርድ ቤቱ ውስጥ ከሟችና ከተከሳሾች ቤተሰብ ሌላ ወደ ችሎቱ እንዲገባ አልተፈቀደም የፍርድ ቤቱ ግቢም ጣታቸውን በጠመንጃቸው ምላጭ ላይ ባሳረፉና በሥጋት ይናጡ በነበሩ ወታደሮች እየተጠበቀ ነበር ሦስት ሰዓት ሲሆን ተከሳሾቹ ፍርድ ቤት ደርሰው ሲገቡ በአካባቢው የነበረው ተመልካች ከፊሉ ሲያለቅስ ከፊሉ ደግሞ የአንደኛውን ተከሳሽ ቁመናና ግርማ በማድነቅ ይመለከት ነበር አንደኛው ተከሳሽ በደረሰበት አደጋ ምክንያት ዐይኑ አጥርቶ ስለማያይ በሰው እየተረዳ ወደ ተከሳሽ መቆሚያ ሥፍራ ተወስዶ ቆመ ያንና ለ ለይባሳምና ላል ዐያኛው አቁነ መጋ ውሱዎ ጋኋቲያሥጋ ያመራና ሉያሣኛው ላውፎፓኖ ሉሷዖጋ ያሃሃ ሰው ዕበየ በበሰሸ በህ ደድ ተነዳ በ ጻር በስ ታባ ይ ዕረፇ ረታ ተ በዩኮዩ የመፈንቅለ መንግሥቱ መከሪ የተጠው አሻራ ዳኞቹ አንደኛ ብላታ ኃይሌ ወልደ ኪዳን ሁለተኛ ኩሎኒል አበበ ተፈሪ ሦስተኛ አቶ ውቤ ወልደ የስ ነበሩ ኩለኔል አበበ ተፊሪ በዳኝነት አንዲገቡ የተደረገው ዳኝነቱ በሲቪልና በወታደራዊ ጦር ፍርድ ቤት ኮርት ማርሻል ጥምር ፍርድ ቤት እንዲታይ ከፍተኛ ባለስልጣኖች በመወሰናቸው ነበር ዳኞች ወደ ችሎት ከተሰየሙ በጊሏጊላ ዐቃቤ ሕጉ ኩሎኔል ተፈራ ገበረ ማርያም ክተከሳሾች ላይ ያቀረቡት ክስ የሚከተለው ነበር አንደኛ ተከሳሽ የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ የነበረው ብርጋዴር ጀኔራል መንግሥቱ ንዋይ በኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ቁጥር የተደነገገውን ሕኘ ተላልፎ ታኀሣሥ ቀን ቺ ዓም መንግሥታዊ አስተዳደሩን ለመገልበጥ አልጋ ወራሹን በማስገደድ አዲስ መንግሥት መቋቋሙን የሚገልጽ ዐዋጅ በኢትዮጵያ ሬዲዮ እንዲሰማ አድርሳል ሁለተኛ የጠንጀለኛ መቅጫ ቁጥር በመተላለፍ ታኀሣሥ ቀን ። የሻምበል ክፍሌ ወማርያምና የመቶ አለቃ ድጋፍ ይግባኝ የሻምበል ክፍሌ ወልደ ማርያምና የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ለተሰጣቸው ፍርድ ይግባኝ ሲሉ ዐቃቤ ሕጉም ይግባኝ አቅርቦ ስለነበር ጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኛቸውን ከመረመረ በኋላ የሻምበል ክፍሌ ወማርያም የ ዓመቱ የፅኑ እሥራት ፍርድ በሞት ተለወጠ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ የ ዓመት ፅኑ እሥራት ፍርድም ፀንቷል በማለት ፍርደጭፍችን አሰናበታቸው በዚህ ፍርድ መሠረት ፍርዱ በተሰጠ አንድ ወር ባልሞላ ጊዜ አንድ ሌሊት ሀ ሰዓት የሻምበል ክፍሌ ወልደማርያም የሞት ቅጣቱ ወደሚፈፀምበት ቦታ ሲወስዷቸው ዓለም በቃኝ ለነበርነው እሥረኞች እኔ ምንም ወንጀል አልፈጸምኩም ንጹህ ደም ነው የሚያፈሱት ሲሉ ተደምጠዋል የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ግን ቅጣቱን እንዲፈፅም ወደ ወህኒ ቤቱ ተመለሰ የመቶ አለቃ ድጋፍ የቅጣቱን ጊዜ የሚያቀልል መልካም አጋጣሚ በማግኘቱ ግን የእሥር ጊዜውን ሳይጨርስ የነፃነት አየር ለመተንፈስ በቀቷል ነገሩ የሆነው እንዲህ ነው ከዚህ ታሪክ ጸሐፊ ጋር የወህኒ ቤቱ የእንዱስትሪ ክፍል ባዲስ መልክ ትዋቅሮ አሥረኛው ሲፈታ ራሱን የሚያስተዳድርበት ሙያ ቀስሞ እንዲሔድ እንድናደርግ ታዘዝን እኛም መዋቅር ቀርፀን በየሥራ ዘርፉ የሚገቡትን እአሥረኞች አእንደመለመልን ንግሥት ኤልሳቤጥ ኢትዮጵያን ለመጐብኘት ሲመጡ ለክብራቸው በቤተ መንግሥት ከጠዩሀ ኗዞሀ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ውስጥ ለሚደረገው ታላቅ የእራት ግብዣ ሺህ ሰዎች መያዝ የሚችል አዳራሽና የመስተንግዶ ግብር ገበታው በተመቸ ሁኔታ እንዲዘረጋ ፕላን ሠርቶ እንዲሰጣቸው የወህኒ ቤቶች አስተዳደር ረዳት ሚኒስትር አቶ ጫንያለው ተሾመ የመቶ አለቃ ድጋፍን አዘዙት የመቶ አለቃ ድጋፍም ጥሩ የሆነ ፕላን በአጭር ጊዜ ሠርቶ ፕላኑን ለአቶ ጫንያለው ሰጣቸው አቶ ጫንያለው ይህንኑ ፕላን ጉዳዩ ለሚመለከታቸው ለቤተ መንግሥት ኃላፊዎችና ለጃንሆይም አሳይተው ስለተስማሙ ለሁለት ወር ለሚሆን ጊዜ ኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥት ግቢ ውስጥ ሲሠራ ቆየ ንግሥቲቱ መጥተው የግብሩ ገበታውና አዳራሹ ሁሉን አርኪ በሆነ መልክ በመዘጋጀቱ ለዚህ መልካም ውጤት ያበቁት ሁሉ ሲመሰገኑ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላም ይህን ሁሉን ያስደሰተ ሥራ በመሥራቱ እንደሌሎቹ ተመስግኖ በዚያውም አምላክ ምክንያት አድርጐለት የእሥራት ጊዜውን አጋማሽ እንኳን ሳይታሠር በምሕረት ለመፈታት አበቃው ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ የሁለተኛ ደረጃ ተከሳሾች ፍርድ ቤት መቅረብ እያንዳንዱ እሥረኛ መጀመሪያ ለፖሊስ ሌፍትናንት ኮሎኔኒሎችና ቀጥሎ ለኮሎኔኒሎች ቃል ሰጥቶ ነበር ያ ቓል በሌፍትናንት ኮሎኬል ታምራት ይገዙ ለሚመራ አጣሪ ኮሚቴ ተላልፎ ኮሚቴው የራሱን ድርሻ ከተወጣ በኋላ ፋይሉን ለጠ ቅላይ ዓቃቤ ሕግ ማስተላለፉ ተሰማ ይህ በአንዲህ እያለ መጋቢት ቾ ቀን ሻ ዓም ጧት አንድ ሰዓት ገደማ ከዚያ በፊት ባልተለመደና ባልተገለጸ ምክንያት የእሥር ቤቱ ኃላፊ ሌፍትናንት ኮሎኔል በቀለ ወርቄ ከአንድ ወጣት ሙሉ የመቶ አለቃ ጋር ወደ ቁጥር አራት እሥር ቤት መጡ በሌሎች ቤቶች ውስጥ የነበሩት መኮንኖች በሁኔታው እንግዳነት የተነሳ ምን ሊሆን ነው። ብለን ተቃውሞ አነሳን የሺህ ገዳይ ኃላፊ የወህኒ ቤቱ ደንብ ነው የእሥረኛውን ጤንነት ለመጠበቅ ለጥንቃቄ ተብሎ እገሌ ከገሌ ሳይባል ልብሱ ተተኩሶና ገላውን ታጠቦ ይግባ የሚል የበላይ ትዕዛዝ ከተሰጠን ቆይቷል እናንተን ከዚህ ውጪ ሊያደርጋችሁ የሚችል ነገር ኛለም አለን እኛም ስለተጨነቅን አቶ አበበን እባክህ መንገድ ፈልግና አድነን» አልነው መቼም ሳይደግስ አይጣላም ረሰ መረጠ ዮዖ መገ«ዩዞኮዩ ማን ይናገር የነበረ የታቃኅሣ ግርግርና መዘኩ እንደሚባለው አቶ አበበ ከሺህ ገዳይ ክፍል ኃላፊ ጋር እንዳይጋጭ ተጠንቅቆ በመነጋገር «ይህን ትዕዛዝ መለወጥ የሚችለው ጠቅላይ ካቦው ነው በማለት እሱን ፈልጐ በማነጋገር ልክ ለላጮች እንደተደረገው አንዳንድ ብር ልንከፍል ተስማምተን ልብሳችን ሺህ ገዳይ ከመግባት ዳነ እዚያም ከፍርድ ቤቱ በመጣው ዝርዝር መሠረት ስማችን እየተጠራ ስምንታችንም የአሥረኛ መታጠቂያ ተሰጥቶን ዓለም በቃን ገገ ዓለም በቃኝ ዓለም በቃኝ በታላቁ ወህኒ ቤት ግቢ ውስጥ የሚገኝ የወህኒ ወህኒ ሲሆን በንግሥት ዘውዲቱ ዘመነ መንግሥት ተጀምሮ በንጉሥ ኃጋለ ሥላሴ የተጠናቀቀ ስምንት ማዕዘን «ኦክታጐናል» ቅርጽ ያለው ባለ አንድ ፎቅ የወህኒ ቤቱ አንድ አካል ነው ሃያ ሁለት የምድር ቤትና ሃያ ሁለት የፎቅ ክፍሎች አሉት የፎቁ ጣራ ዘበኞች መትረየሰ ጠምደው የሚጠብቁበት ሲሆን ከበሩ በኩል ደግሞ አንድ በሁለተኛ ፎቅነት ተደርቦ የተሠራ ባውዛ ቤት የሚሉት ወህኒ ቤቱን እየኮረ የሚያሳይ ደሣቅ ብርሃን የሚሰጥ መብራት ያለበት ፎቅ ነው ዓለም በቃኝ በነፍስ ግድያ ይሙት በቃ ዕድሜ ልክ ዓመት እሥራትና ግርፋት የተፈረደባቸው የልዩ ቅጣት እሥረኞች ከፍርደኛ ወይም ከቀጠሮ ቤት በጥፋት የተቀጡ የሚገበቡብት ጥብቅ ቁጥጥር ያለበት ወሚ ቤት ሲሆን እኛን ለመጠበቅና ለመቆጣጠር እንዲያመች ተብሎ ለብቻችን አንድ ክፍል ተደለደልን ከክፍላችን ልንገባ ከመስኩ ላይ ስንደርስ የመቶ አለቃ በቀለ አናሲሞስን አገኘናቸው የመቶ አለቃ በቀለ አናሲሞስ በመድፈኛነት ስዊዝ ሠልጥነው የመጡ ከጠላት በፊትና በኋላ የክብር ዘበኛ አባል የነበሩ ከነቢትወደድ ነጋሽ ጋር ተሞክሮ በነበረው የመንግሥት ግልበጣ ሙከራ ተባባሪ የነበሩ ናቸው የመቶ አለቃ በቃለ አናሲሞስ ከሌሉች እሥረኞች ጋር በመሆን መጀመሪያ ከቀረቡንና እሥረኞች መካከል አንዱ ናቸው እንደውም የክስ ወረቀታችንን አሳዩን ብለው ጠይቀውን የሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤና የሻለቃ ተፈራ በላይ የክስ አንቀፅ ደህና ነው ተቀባይነት ያለው ነው ብለውን የነገሩ ናቸው ይህም ማለት ወደነሱ ፍርድ የተጠጋ ዓለም በቃኝ አዝግጦ የሚያስቀር አንቀፅ ነው ማለታቸው ነው የእንና የሻለቃ አዲስ ዓለም ፅጌን የሌባ መክሰሻ አንቀፅ ነው አሉና አጣጣሉት በዚያን ጊዜ በዓለም በቃኝ ወህኒ ቤት ውስጥ የነበረው የከባድ ወንጀል እሥረኛ ሁሉ የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ አንቀፆችንና ቅጣት ልካቸውንም ጥንቅቅ አድርጐ በቃሉ ያውቃቸው ነበር እነ የመቶ አለቃ በቀለ አናሲሞስ ሁኔታችንን ከተረዱ በኋላ ወሬውን ለጓደኞቻቸው ለማድረስ ሔዱ እኛም ወደ ተመደበልን ክፍል ገባን የክፍሏ መጠን ሁለት ሜትር ተኩል በሁለት ሜትር ስትሆን ከፍታዋም ሁለት ዘሬ ይሀ ሕሥዊ ፊሦ ፊር ሐላቁሪነ ሕብረዮ ለጸይሳፇኽግሎትቀቱ የሚሰጡ ሐጋፃመምቅ ሥጋፅውፉ ለነትባዷው ፍም ታደሯ ዚጠዩዐሀኗኮ ለቀጦ ሐማዛኦ አው የመፈንቅለ መንግሥቱ ጮከራ የተጠው አሻራ ሜትር ነው በሩ የወፍራም ቆርቆሮ ሆኖ ከቁመቱ አንድ አራተኛ የሚሆነው የላይኛው ክፍል በሩ ሲዘጋ ለነፋስ ማስገቢያና አንዳንድ ጊዜም በግቢው ውስጥ የሚደረግ እንቅስቃሴ መመልከቻ ለወሬና ለጥሪም ምስሚያ እንዲሆን በብረት ፍርግርግ የተሠራ ነው የተመደበችው ክፍል ጠባብ በመሆንዋ ፍራሾችን ደራርበን ተጠጋግተን ለመተኛት ወሰን ይህን ፈፅመን ዙሪያችንን ሰንቃኝ ከበሩ አጠገብ አንድ ጉርድ የብረት በርሜል ተቀምጦ ግየን ማታ ከአሥራ አንድ ሰዓት በኋላ የእለቱ ቆጠራ ተደርጐ የየክፍሉ በር ከተዘጋ በሏላ እስከ ሟት አንድ ሰዓት ድረስ ምንም ዓይነት ችግር ቢያጋጥም የክፍሉ በር ስለማይከፈት ሆዱን ላመመው መዘዳጃ ሽንት ለያዘው መክፈያና አጣቢ መድፊያ በመሆን እንዲያገለግል የተዘጋጀ ነው ከተመደበችልን ክፍል የገባነው በምሽት ስለነበር እራታችንን ሳንመገብ ተኝተን አደርን በማግሥቱ ጧት ለመዘዳዳት እኛ ያለንበት ክፍል ከሊሎቹ እሥረኞች ክፍል በፊት ተከፈተ በፎቁና በምድር ላለው እስከ አራት መቶ ለሚገመት እሥረኛ ያለው መፀዳጃ ሁለት ክፍሎች እያንዳንዳትውጡ መደዳውን የተቀመጡ አራት አራት ጉድጓዶች ያሏቸው ብቻ በመሆናቸው ተራ እየጠበቅን ተሀዳዳን ከዚያም ከሜዳው መዘል እንደ ከብት ማጠጫ ገንዳ ሆኖ በተሰራው የውሃ መውረጃ እጃችንና ፊታችንን ታጥበን ስንገባ በሩ ከውጭ ተዘጋብን ቀጥሎ የፎቅ ክፍሎች በሮች ተከፍተው እሥረኛው እየወጣ በየተራ እየተፀዳዳ ጦደየክፍሉ ተመለበ ከዚያም የሦድር ቤቱ እሥረኛ ወጥቶ ከተቦፀዳዳ በኋላ ወደ ክፍሉ በመመለስ ፋንታ ከሁለት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት ባለው ጊዜ በዚያች ዙሪያዋን በግንብ ተዘግታ ቀና ሲሉ አውድማ የምታክል ሰማይና ጐንበስ ሲሉ በፎቁ ዙሪያ ልክ ሰፋት ያላት ምድር በሚታይባት አውድማ የምታክል መስክ ሰውነቱን ለማፍታታት በአውድማ እንደሚሔድ በሬ እንቦለሌ ሲዞር በበፍ ፍርግርግ ላይ ተራ በተራ ፊታችንን እየለጠፍን ሁኒታውን ስንመለከት ቆየን ሰዓቱ ሲደርስ የምድር ቤት እሥረኛ ተመልሶ በየክፍሉ ገባና ለግሣኘሸ ሰዓት ያህል መስኩ እንዲፀዳ ተደረገ የፎቁ እሥረኛ በተራው በዚያችው ሜዳ ለ ሰዓት ያህል ሰውነቱን ማፍታታት ቀጠለ በዚህ ጊዜ ክፍላችን ውስጥ ተቀምጠን በሐሳብ ወደኋላ መለስ በማለት ያለፈውን ሁኔታ ሁሉ እያነሳን በኛ በኩል ሊደርስ ይችላል ተብሎ የማይገመት ውድቀት መድረሱ አልዋጥልን ብሉ እየገረመን እንጫወት ነበር እንዲህ እያልን ውለን ፅ ሰዓት ሲሆን በሩ ሁለ ተዘጋ በሁለተኛው ቀን እኛ የማናውቃቸው እና በቤተሰቦቻችን የተመረጡ ጠበቆቻችን ወደ ወህኒ ቤቱ ስለመጡ ተራ በተራ እየተጠራን ወጥተን በወህኒ ቤቱ አስተዳደር ምክትል ሹም ቢሮ ተገናኝተን «እኔ ነኝ ላንተ የቆምኩ» እየተባልን ተዋወቅን በዚያኑ ፅለት በታንጎሣሥ ቴ የመንግሥት ግልበጣ ሙከራ ዐመፁን የሚደግፍ ልዩ ልዩ ሥራዎች ሠርታችኋል በመባል አዲስ አበባ ወህኒ ቤት ገብተው የቆዩ እሥረኞች የሚከተሉት እንደሆኑ ሰማን ቆይተንም አገኘናቸው እነሱም አቶ አሰፋ ዱላ የህግ ጠበቃ ከአዲስ አበባ አቶ ቪፈራው ደሳለኝ ከድሬዳዋ። አለ ሁለተኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር አቶ ዓለማየሁ ተፈራ ዕድሣሄሂ ዓመት ሥራ መሐንዲስ ኮሌቿ ተማሪ መሆኑን ሲጠየቅ ከመለስ በጊላ እኑን «ታኅሣሥ ጌኔ ቀን ፐጂ ዓም ማመሐንዳይ ጠፎ ኮኾኩዮት ሁለት ሰዓት ተኩል የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አጁሪ በሚሆንበት ጊዜ መጥቶ አይቼዋለሁ» ካለ በኋላ እእ ለተማሪዎቹ ንግግር ሳደርግ ንግግር ከጀመርኩ በኋላ መድረሱንና ተማሪዎች ይጠይቁኝ እንደነበር ገለጸ እርሱም ደመልስላቸው ነበር ፀላማው እኛ ሰላማዊ ሰልፍ እንድናደርግ ለመቀስቀስ ነው ስለ ጃንሆይ መመለስ ልጆች ሲጠይቁት አይመለሱም ብሏል ልጆቹ የጠየቁት ጃንሆይ ይመለሳሉ ወይም አይመለሱም ብለው ነው በአልጋ ወራሽ የተነገረውን የዐዋጅ ቃል በሬዲዮ ሰምተናል የዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ ሊያደርጉ ነውና እናንተም ደም እንዳይፋሰስ የሚል ጽሑፍ ይዛችሁ ሒዳ አለ በአዲሱ መንግሥት አንድ ሰው የከተማ ቦታ ከሦስት ሺህ ካሬ ሜትር የበለጠ ቦታ እንዳይዝ ገደብ ይደረጋል እያንዳንዱ ሰው ከማልሚያ ጋር ሦስት ሦስት ጋሻ መሬት እንዲያገኝ ያደርጋል ሲል ተናግሯል ትዝ የሚለኝ እስከዚህ ድረስ ነው ሰለ ግርማዊነታቸው አንድም የተናገረው መጥፎ ነገር የለም ስለ አዲሱ መንግሥት አቋም በራዲዮ እንደተነገረው ፕሬዚዳንቱ አልጋ ወራሽ ናቸው ግርማዊነታቸው አይመለሱም ጃ ወጥ ቢቶቻቸውን ሳይቀር ይዘው ሔደዋል ብሎ ተናግሯል አለ ጠበቃዬ ለጠየቀው ጥያቄም «በከተማ ቦታ አዲሱ መንግሥት አንድ ሰው ከሦስት ሺህ ካሬ ሜትር ቦታ በላይ እንዳይዝ ይደረጋል ሲል የተናገረው ተማሪዎች አንድ ሰው ብዙ ቦታ የያዘ ሆኖ ሌላው ሰው አነስተኛ ቦታ ይዚል ይህ እንደምን ይሆናል ብለው ስለጠየቁት ነው» አለ ወደሰልፉ ሲሔዱ ስለማየቱ ለጠየቀው ደግሞ «ደም እንዳይፋሰስ የሚል ቃል ተማሪዎች ጽፈው መሔዳቸውን ዓላየሁም እኒም አልሔድኩም» ብሎ መለሰ ሦስተኛ የዐቃቤ ሕግ ምስክር አቶ ሞላ ወልደ ሥላሴ ዕድሜ ዓመት ሥራ መሐንዲስ ኮሌጅ ተማሪ ካለ በጊላ ታኅሣሥ ቀን ዓም ተከሳሹን መሐንዲስ ኮሊጅ ዓይቸዋለሁ ማለቱ ተገለጸ በዚሁ ጮሠረት የምስክሩ ቃል እንደሚከተለው ተነበበ አእ ከመኝታ ቤት ወደ ምግብ ቤት ስሔድ ተከሳሹን አገኘሁትና ሌሎችንም ተማሪዎች ጭምር ጠራንና ወደ መጫወቻ ክፍል ሔድንገ ተከሳሹ ወዲያው ንግግር ጀመረ አሁን እ ተልኬ የመጣሁት አዲስ ሕዝባዊ መንግሥት በሚል ስም መቋቋሙን ልነግራችሁ ነው እንደሌሎቹ ተማሪዎች እናንተም ሰላማዊ ሰልፍ እንድታደርጉ ነው አለ ሐሣቡን እኛ ስላልደገፍነው ለሁሉም ነገር ሌሎቹ ተማሪዎች እንደሚያደርጉት ሁሉ እናንተም ደም እንዳይፋሰስ ሰላማዊ ሰልፍ አድርጉ አለን እኛም በዚሁ መሠረት ደም እንዳይፋሰስ የሚል ጽሑፍ ይዘን ሰላማዊ ሰልፍ አደረግን ዐዋጁ የአልጋ ወራሽ ቃል ነው ተብሎ የተነገረውን አልጋ ወራሽ የተናገሩት ተገደው ነው። ዓም ካለቃዬ በመታዘዝ በሠራሁት ሥራ ምንም ያደረግሁት ጥፋት እንደሌለ የሠራሁት ሥራ ወንጀል አለበት ብዬ ባስብ ኖሮ ተመልሼ ከሥራ ላይ የማልገኝና እጄን ከሰጠሁ በኋላም ለግርማዊ ጃንሆይ ሁለት ጊዜ በጻፍኩት ደበዳቤ ያላንዳች ጥፋት ታሥሬ ከጠዩሀዕ ኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ቀለብ ተከልክያለሁ ፍትህ አጥቻለሁ ብዬ የማላመለክት እንደነበር የተናርኩት ሁሉ ተነበበ ከዚህ በኋላ በዐቃቤ ሕጉ ለተነሳው ጥያቄ ለሥራ ስቀጠር ለንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በታሣፃኝት ለማገልገልና የመንግሥቱንም አቋም ለመጠበቅ ምያለሁ እኔ ያልጋውን መገልበጥ አሁን ባቃቤ ሕጉ ጥያቄ ከመስማት በቀር አስቀድሞ እንዳላወቅሁ እና ለተማሪዎቹ አሰሣ ተብዬ የታዘዝኩበት የጽሑ ዐዋጅ በልዑል አልጋ ወራሽ ስም የሆነው የመንግሥቱን ሥልጣን ይዣለሁ የሚለውን እንደሆነና ያዋጁን ቃል ለተሣሪዎቹ ያነበብኩት አንድ ደቂቃ ያህል ብቻ አንደሆነ ምክንያቱም ተማሪዎቹ ዐዋጁን ሰምተነዋል ብለው ስላቋረጡኝ እንደቀረ ተናገርኩ ንባቡን የጀመርኩበትና ያቆምኩበት ከምን ጀምር እስከምን ድረስ እንደሆነ ባላስታውስም ፀዐዋጁንና ደም እንዳይፋሰስ ለተማሪዎቹ በተናገርኩበት ጊዜ መሣሪያ አለመያዜን በታኅሣሥ ፄ ቀን የተቀበልኩት አንድ ካርበባይን ጠመንጃ ከ» ጥይት ጋር ለመሥሪያ ቤቱ ወዲያው ጮመለሴን እኔ በታኅሣሥ ቀን ጠመንጃ የያዝኩበት ምክንያት የጦር ሠራዊት በመንግሥት ላይ ዐምል ስለተባለ ለሕይወታችን መከላከያ ያስፈልገናል ብለን ሌኮሎኔል ወርቅነህን አስፈቅደን እንደነበር በኋላ ግን ፀምል የተባለው በቀድሞው መንግሥት ላይ እንጂ ባዲሱ መንግሥት አልተባለም ሲባል ተቀብዬ የነበረውን መሣሪያ በታኅሣሥ ቀን ዓም ለመሥሪያ ቤቱ ግምጃ ቤት ኃላፊ መልሼ ማሰረከቤን ተዓናገርኩ ይህን ተከትሎ የዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ ስለ አበቃ የእኒ ጠበቃ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የዘውዱ ወራሽ ልዑል አልጋ ወራሽ መሆናቸውን ይህም በሕገ መንግሥት የተደነገገ መሆኑን ማጠቂን በመግለጽ መሐላ በተቀበልኩበት ጊዜ ለግርማዊ ጃንሆይና ለወራሴ መንግሥት በታማኝነት ላገለግል መማሌን የማውት መሆኒን ጠቅሶ ይፔው በነበርኩት ካርባይን ጠመንጃ ምንም ወንጀል እንዳልሠራሁበትና አንድ ጥይት ሳትጐል መልሼ ማስረከቤን ተናግሮ ንግግሩን አቆመ ከቪያም ለፍርድ ቤቱ ጥያቄ ፅኛ ኤግዚቪት የተባለው በምርመራ ለፖሊስ የሰጠሁት ቃል አኔ የፈረምኩበት እንደሆነ ነገር ግን ይኽንን ቃል ስሰጥ ትክክለኛውን ቃል ሳመጣ ያቋርጡና በሌላ ሰው ጉዳይ እየገቡ ይጠይቁኝ እንደነበረ እንደገናም ወደ ሥር ጥያቄ እየተመለሱ ለማረሳሳት እንዲመቻቸው ለውጠው እፄ የተናገርኩትን ትተው እነሱ የሚፈልጉትን ይጽፉ እንደነበር ተናገርኩ ጥያቄውን በማዘዋወር የተናገርኩትን አስቀርተው ጽፈውታል እንጂ በጽሑፍ የሠፈረው ቃሌ መሆኑን አመንኩ በፖሊስ ምርመራ ከሰጠሁት ቃልና በፍርድ ቤት ከሰጠሁት ቃል አንዲፀናልኝ የምፈልገው በፍርድ ቤት የሰጠሁት ነው አልኩ የገጠመኝ ችግር ስለመኖሩ ስጠይቅም ፖሊሶች ቃሌን ሲቀበሉ ከሣዘዋወራቸው የሚጠትመኝን ከማስቀረታቸውና በጨለማ ለሃስት ቀን ዘግተው ከማስቀመጣቸው ሌላ የደረሰብኝ ከጠዩሀኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሠ ግርግርና መዘዙ ስቃይ የለም አልኩ ስለ ከተማ ቦታም ተማሪዎቹ ከጠየቁኝ በቀር እኔ አንዱ ሰው ይኸንን ያህል ይይዛል ብዬ አልተናገርኩም ለተማሪዎቹ መልስ ስሰጥ ስለ ልዑል አልጋ ወራሽ ለጠየቁኝ ሥልጣኑን ይዘዋል ያልኩት ግርማዊነታቸው ፈቅደው አል ወራሽ አድርገዋቸዋል ለማለት እንጂ ይኽንን ነገር ግርማዊነታቸው ያውቁታል ለማለት አይደለም አልኩ ግርማዊነታቸው በጉዞ ላይ በመሆናቸው ይመለሱ አይመለሱ አልታወቀም አልኩ እንጂ እኔ ራሴ እንዳወቀ ሆፄ አይመለሱም አላልኩም በተጨማሪም ከግርሣዊ ጃንሆይ ጋር የሄዱት አጃቢዎችና ቦዮች ናቸው ከነሱም የተሰማ ነገር የለም ነው ያልኳቸው ብዬ አስረዳሁ ብዙ ጫጫታ ስለነበር የመጡት ምስክሮች ምናልባት አጣርተው ባለመስማት ካልሆነ እኒ ሌላ አላልኩም ብዬ ገለጽሁ ስለ ሰልፉም ተማሪዎቹ ሰላማዊ ሰልፍ እንዲያደርጉ ስነግራቸው የሚሄዱት ወደ ኔኛ ክፍለ ጦርና ወደ ክቡር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ አካባቢ እንዲሁም ሕዝብ ተሰብስቦ በሚገኝበት ቦታ ሁሉ መሆኑን መንገሬን ትሰዛዙን ጀኔራል መንግሥቱና ሌኮሎነል ወርቅነህ ሲሰጡኝ ሌላም ሰው ባለበት መሆኑን የመከላከያ ምስክሮች የማቀርባቸው ሦስቱ ካለቆቼ ለመታዘዜ የሚያውቁ መሆናቸውን ሦስቱ ደግሞ ለመልካም ጠባዬ የሕይወት ታሪኬን የሚያውቁልኝ መሆናቸውን የልዑል አልጋ ወራሽ ዐዋጅ ነው ተብሎ የተሰጠኝ ጽሑፍ በእስቴንስል የተባዛ እንጂ ከላይ አርማና ያድራሻ ምልክት ከታች ስምና ፊርማ የሌለበት መሆነን በሬዲዮ የተነገረውን ዐዋጅ አለማዳመጤን እኔ ሕጋዊ መንግሥት አድርጌ በሐሣብ የገመትኩት የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ መንግሥትን መሆኑን ከንጉሠ ነገሥቱ ወደ አልጋ ወራሹ የሚተላለፍበትን ያሥልጣን አወራረስ አስቀድሞ ንጉሠ ነገሥቱ በሕይወት ሳሉ አልጋ ወራሽ የተባሉት ከንጉሥ ነገሥቱ ሕይወት ማለፍ በኋላ የሚተኩ እንደሆኑ ንጉሠ ነገሥቱ በሕይወታቸው ሳሉ በፈቃዳቸው የሚተላለፍላቸው እንደሆነ በልማድ የማውቀውና በትምህርት ቤትም የተነገረኝ መሆኑን ተናግሬ ጥያቄ እና መልሱ አበቃ ሁለተኛ የመከላኪያ ምስክሬን የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ለፍርድ ቤቱ የሰጠውን የምስክርነት ቃል ከፍርድ ቤቱ መዝገብ እንዳገኘሁት አስቀምጠዋለሁ ኮሎኔል ወርቅነህ ከተከሳሹ ጋር ጠርተውን ወደ አንድ ከፍል ገባን ብዙ ሰዎች ነበሩ ወዲያው ኮሉኒል ይህን አዋጅ የመሐንዲስ ኮሌጅ ተማሪዎች አልሰሙም ባለመግባባት የጦር ሠራዊት ድንገት ብጥብጥ አንስቶ ደም እንዳይፋሰስ ተማረዎች ሰልፍ አድርንሙ ሒደው እንዲጠይቋቸው ሔደህ አስረዳ ብለው ተኩነሳሹን አዘዙት እኒንም አብራችሁ ሒዱ አሉን ጄኔራል መንግሥቱም ነበሩ የዐዋጁንም ወረቀት ኮሎኔል ወርቅነህ ለተከሣሹ ሰጡት የአዋጁን ወረቀት ተከሣሹ ከተቀበለ በኋላ ሁለታችንም አብረን ሔድን ኮሎኔል ወርቅነህ በዋጁን ተማሪዎቹ አልሰሙም ሔደህ ንገራቸው ብለው በነገሩት ጊዜ የትኛውን ዐዋጅ ነው አልሰማሁም ብሎ ተከሣሹ ሰለጠየቃቸው የዐዋጁን ጽሑናሩ ሰጡት የዐዋጁን መማ ስሸዛ። ራሱ መዝጊያውን ከፍቶ ገብቷልፁ ታኅሣሥ ኔ ቀን ዓም ተከግውን አላየሁፁትም በመኪናው ውስጥ ያየዬት ነገር መኪናው ሾልስ ዋገን ነው ካለ በኋላ ዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ በቃኝ አለ ከዚህ በኋሏላ ደግሞ ሦስተኛው የመከላከያ ምስክሬ አቶ ኤፍሬም ፀሐይ በዐቃቤ ሕጉ ተጠይቆ የሰጠው የመከላከያ ምስክርነት ቃል በዳኛው እንደሚከተለው ተነበበ አዬን በእሥር ቤት የሚገኘው በደንቡ ምሎ ተከሳሹን ዐውቀዋለሁ ፀብ ወይም ዝምድና የለንም በታኅሣሥ ፄኔ ቀን ኛ ዓም ከጧቱ በግምት ፅ ሰዓት ተኩል ሲሆን በክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምረያ ጽሕፈት ቤት ቁጥር በሆነው ክፍል ተከሣሹና እኒ ሌሎችም የካቢኒው ሠራተኞች የክብር ዘበኛ መኮንኖች እንዳለን ሌኮሎኔል ወርቅነህ መጥተው ተከሣሹን ጦደ መሐንዲስ ኮሌጅ ሔደህ ስለ ጀኔራል መርፅድና ጄኔራል ከበደ ገብሬ ማመፅ እንድትገልጥና ዐዋጁንም እንድታስረዳ ደም እንዳይፋሰስ ብለው ትእዛዝ ሰጡት ወዲያው እኔ ከክፍሉ ወጥቼ ወደ ታዘዝኩበት ልሄድ ስል መኪና ከቆመበት አጠገብ እንደደረስኩ ተከሳሹ ከአንድ ከማላውቀው የክብር ዘበኛ መኩንን ዛርሮ ሆነው በሾልስ ዋገን መኪና ሲሔዱ ዓይቻለሁ መኮንኑ የጦር ልብስ ለብሶ የብረት ባርኔጣ አድርጐ ነበር ተከሳሹ ትእናዘ በተቀበለ ጊዜ ጄኔራል መንግሥቱም ነበሩ ካለ በኋላ የተከሣሸ ጠበቃ ጥያቄ በቃኝ አለ ዐቃቤ ሕጉ ሊላ ትእዛዝ ስለመታዘዙ ላነሳው ጥያቂ ምስክሩ ሴሌባሎኒል ጦርቅነህ ለተከሣሹ ሊላ ትእዛዝ አልሰጡትም ተኛውሙ ምስክር መኖር አለመኖሩን አላስታውሰውም ብዙ መኮንኖች ነበሩ ተከሣሹን ከታኅሣሥ እሰክ ቀን አይቼዋለሁ በዚህ ቀን የጦር መሣሪያ አልያዘም ኮሎኒል ወርቅነህ ለተከሳሹ ትእዛዝ የሰጡት በቃል ነው ካለ በኋላ ዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ በቃኝ አለ ለተከሣሹ ጠበችቻ ማጣሪያ ጥያቄ የምስክሩ መልስ ተከሣሹ በቃል የተቀበለውን ትእዛዝ አንድ ባንድ ላስታውሰው አልችልም ካለ በኋላ ጠበቃው ጥያቄ በቃን አለ ከዚህ ቀጥሎ ፍርድ ቤቱ ለምስክሬ ለአቶ ኤፍሬም ፀሐዬ ጥያቄ አቀረበለት አቶ ኤፍሬም ፀሐዬም አንዲህ ሲል መለሰ ለተከሣሹ የጽሑፍ ትዕዛዝ ሲሰጠው ዓላየሁም ከክፍሉ ውስጥ ከተከሣሹ አስቀድሜ የወጣሁት እኔ ነኝ ከፎቅ ወርጄ ከመኪናዬ ልገባ ስል ከኋላ ወጥቶ መኪናው ሊገባ ሲል ዓየሁት ተከሣሹ ከኒ ወደ ኋላ የቆየው የአንድ ደቂቃ ያህል ነው ከክፍሉ ውስጥ ስገባ ማንኛችን ቀድመን ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ሣማን ይናገር የነበጄ የታኅዘዘሣ ግርግርና መዘዙ እንደገባን አላስታውስም ቁጥር ክፍል ትእዛዝ መቀበያችን ነው» ብሎ ምስክርነቱ ተቋጨ አራተኛው የመከላከያ ምስክር አቶ መስፍን ወልደ ሚካኤል ዕድሜያቸጡ ግ ዓመት መሆኑ ሥራቸው በካቢኒ ልዩ መምሪያ ባልደረባ የነበሩና አሁን በአንደኛ ክፍለ ጦር በእሥር ቤት ያሉ መሆኑ ተገልጾ በደንቡ መሠረት መማላቸው ተረጋግጦ የሚከተለውን የምስክርነት ቃል አንደስጡ በዳኛው ተነበበ ተከሳሹን ዐውቀዋለሁ ፀብ ወይም ዝምድና የለኝም ታኅሣሥ ጌ ቀን ፃ ዓም ከተከሳሹ ጋር ከጧቱ አንድ ሰዓት ተሩብ ሲሆን ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ ቁጥር ቢሮ ተገናኝተናል እኒ ቁጥር ክፍልን ከፈት አድርጌ ስገባ ሌኮሎእል ወርቅነህ ከብዙ ሰዎች ጋር ቆመው ነበር ተከሳሹም ነበር ሌኮሎኔል ወርቅነህ ንግግር ሲያደርጉ ተከሣሹ ሊመልስላቸው ሲሞክር በቁጣ ቃል ዝም ብለህ አድምጠኝ ብለው ተናገሩት ወዲያው ለተከሳሹ ወደ መሐንዲስ ኮሊጅ ሔደህ አንተ የምታስረዳው ሁለት ጄኔራሎች ዐምፀዋል ብለህ ነው ሌሎች ተማሪዎች ዐውቀውታል ብለው ሲናገሩት እንደሰማሁ እኒ ሳልጠራ በመግባቴ ተመልሼ ከኩሪደሩ ላይ ጥቁት ቆየት አልኩና ወደ መኪናዬ ሒድኩ ከዚህ ሌላ የሰማሁት ነገር የለም እኔ ከወጣሁ በኋላ ከተከሳሹ ጋር አልተገናኘንም የመሥሪያ ቤታችን ደንብ እንደ ወታደር ደንብ ነው ሠራተኛ ሲያጠፋ በልዩ ፍርድ ቤት ይቀጣል ይላል ስንቀጠርም እንደ ወታደር በመሐላ ነው ቁጥር በሆነው ክፍል ሌላ ማን ባለሥልጣን እንደነበረ አላስታውስም ስላልተጠራሁ ፈርቼ ወዲያው ተመለስኩ ካለ በኋላ የተኩሃኘሽ ጠበቃ በቃኝ አለ ለዐቃቤ ሕጉ መስቀለኛ ጥያቄ የምስክሩ መልስ በ ቁጥር ክፍል ውስጥ ኛውን የመከላከያ ምስክር ዓይቼዋለሁ ተኛ ምስክር መኖሩን አለመኖሩን አላስታውስም የክብር ዘበኛ መኮንኖች ነበሩ ኮረደሩ ላይ በቆምኩበት ጊዜ ተኛውን የመከላከያ ምስክር አላየሁትም ተከሳሹን ባየሁት ጊዜ የለበሰው የሲቪል ልብስ ነው ታኅሣሥ ቀን ዓም ድረስ አንደኛ ታኅሣሥ ቀን በ ሰዓት ሁለተኛው ታኅሣሥ ፄኔ ጠዋት ከመገናኘታችን በቀር ሌላ ጊዜ አልተገናኘንም ካለ በኋላ ዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ በቃኘ አለ ለተከሣሹ ጠበቃ ማጣሪያ ጥያቄ የምስክሩ መልስ ታኅሣሥ ቀን ዓም ከተከሣሹ ጋር የተገናኘነው ለሥራ ከመሥሪያ ቤታችን ገብተን ነው ካለ በኋላ ጠበቃው ጥያቄ በቃኝ ኦለ ይህን ተከትሎ ፍርድ ቤቱ ላነሳው ጥያቄ ምስክሩ እንዲህ ሲሉ መለሉሱ የምንፈፅማቸው ትእዛዞች በውስጠ ደንብ ተዘርዝሯል እንደ ወታደር ደንብ ነው ያልኩት ስናጠፋ በልዩ ፍርድ ቤትና በግርሻል ኩርት የምንቀጣ መሆኑን ደንባችን ስለሚገልጥ ነው ታኅሣሥ ቀን ዓም ከሊኮሎኒል ወርቅነህ በታዘዝኩት መሠረት በዚህ ቀን በፅ ሰዓት ለተከሳሹና ለሌሎችም ሠራተኞች የሰጠሁት ትእዛዝ አለ በዚሁም የተከሰስኩበት ስለሆነ ዝርዝሩን ለመናገር እኔን የሚነካኝ ነው የሚል ነበር ኛው መከላከያ ምስክር አቶ ዳፄው ወልደ ሥላሰ ዕድሜ ወ ዓመት ሥራ ከጠዩሀዕ ኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባልደረባ አድራሻ አዲስ አበባ ካለ በኋላ በደንቡ ምሎ ተከሳሹን ዐውቀዋለሁ ጠብና ዝምድና የለኝም ተማሪ ቤት ሳለን ከወህ ዓ ም ጀምሮ ዐውቀዋለሁ ከተከሳሹ ጋር ከተገናኘንበት ጀምሮ መጥፎ ነገር አላየሁበትም ሰላማዊ ሰው ነው በወንጀል መከሰሱን አላውቅም ቀድሞ በአሜሪካን ኤምባሲ ሲሠራ እንደነበርና ኋላ በመንግሥት መሥሪያ ቤት ገብቶ መሥራቱን ዐውቃለሁ ትውውቃችን በቅርብ ነው ከተማሪ ቤት ጀምሮም አልተለያየንም ማለቱን ዳኛው አነበቡ አቶ ዳጌው ወልደሥላሴ ለዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ የሰጠው መልስም ተነበበ በዚህ መሠረት አሜሪካን ኤምባሲ ተከሳሹ በምሠራበት ጊዜ ደመወዜ ጥሩ እንደነበር ለውጭ አገር ኩፃገልገል ለአገሬ ባገለግል ይሻለኛል ብዬ ኤምባሲውን ለቅቄ ከመንግሥት መሥሪያ ቤት እንደገባፁ ኤምባሲው ዘንድ የሠራሁት ስድስት ዓመት እንደሚመስለው እና መንግሥት ቤት ሥራ የገባሁትም ሁለት ዓመት አካባቢ እንደሚሆን እንደመሰከረ ተነበበ ፄኛው የመከላከያ ምስክር አቶ ወሰኒለህ ብጡልም ዕድሜው ዓመት ሥራው ትምህርት ሚኒስቴር አድራሻው አዲስ አበባ መሆኑና በደንብ ስለመማሉ ተገልጾ የሚከተለውን የምስክርነት ቃል እንደሰጠ በዳኛው ተነበበ ተከሳሹን አውቀዋለሁ ጠብ ወይም ዝምድና የለንም የማውቀው ከቋዌሀ ዓም ጀምሮ ጐንደር አንድ ትምህርት ቤት ሳለን ነው እኒ ከጎንደር ከመጣሁ ከሁለት ዓመት በኋላ ተከሳሹ አዲስ አበባ መጣ በምንተዋወቅበት ጊዜ የተከሳሹ ጠባይ መልካም ነው በወንጀል መከሰሱን አላውቅም አዲስ አበባ ከመጣን በኋላ አብረን ነው የምንኖረው አልተለያየንም ቀድሞ የሚሠራው አሜሪካን ኤምባሲ ነበር እዚያ የሠራው አራት ዓመት ይመስለኛል ከአሜሪካን ኤምባሲ የወጣው እሱ እንደነገረኝ መንግሥቴን ባገለግል ይሻላል በማለት ነው ካለ በኋላ ጠ በቃው ጥያቄ በቃኝ አለ ለዐቃቤ ሕጉ ጥያቄ ተከሳሹን በመንግሥት መሥሪያ ቤት ማን እንደቀጠረው አላውቅም ሲል ምሰክሩ እንደመለሰ ዐቃቤ ሕጉም ጥያቄ በቃኝ አለ የመጨረሻው የመከሳከያ ምስክሬ ሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ ዕድሜው ወ ዓመት። የፍትሕ ታሪክ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ የመጀመሪያው መሆኑ ነው ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ወንጀል ሰርቷል በዚህ አንቀፅ ይቀጣልኝ ብሉ ለከሰሰው አካል ፍትሕ ተጓሎበታል ይስተካከል ብሎ ተከሳሹን ደግፎ ይግባኝ ሲል በርግጥም የመጀመሪያ ነበር ደጅ ወጥቼ ፍርዱን ለመስማት ባግተውጡ ይጠባበቁ ለነበሩ እሥረኞች ጓደኞቼ እና ለጥበቃ ወታደሮች ነገርኳቸው በዚህ ላይ እንዳለን ወህኒ ቤት የነበረ ቀደም ብለን ያላየነውና ያላወቅነው አቶ አያሌው የተባለ የአስኮ ጫማ ፋብሪካ ተራ ሠራተኛ በኛ መኸል ወደ ችሎት እንዲገባ ተደርጐ በለውጡ ጊዜ «ዘለፋ ተናግረሃል» በማለት ተከሶ በሦስት ዓመት እሥራት እንዲቀጣ ተፈረደበትሱ ይህ ሰው ይህንን ፍርድ ሰምቶ እንደወጣ ይበሳጭና በፍርድ ቤቱ አጥር ሥር በነበረው የጐርፍ መውረጃ ቱቦ በመግባት ራሱን ሊያጠፋ ሲል እሥረኞችን ይጠብቁ በነበሩ የወህኒ ቤቱ ወታደሮች ጥረትና ትግል ወደውጪ ጐትተው በማውጣት ከሞት አተረፉት በእኔ ላይ የተሰጠበጠው ከሕግ የወጣ ፍርድና የአቶ አያሌው ድርጊት በከተማው ሲሰማ የሕዝብ ቱጣና ንዴትን ፈጠረ የኤ ጠበቃም በዚህ ባልጠበቀው ፍርድ አዝኖና ተናዶ በዚያኑ ዕለት ግንቦት ቀን ዘሸ ዓም ከዚህ የሚከተለውን አቤቱታ ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቀረበ ይህ ማመልከቻ የቀረበው በዛሬው ቀን ክቡር የክፍተኛው ፍርድ ቤት በሰጠው ፍርድ ዳኝነት ስለተበደለና የወንጀለኛ መቅጫውም ሕግ መንፈስ ባለመፈፀሙ ሕጉ ተከብሮ እንዲጠበቅ በይግባኝ መልክ ቢሆንም እርዳታ እንዲደረግልኝ ነው አቶ ብርሃኑ አስረስ የተባለው ደምበኛዬ በዘንድሮው ሸብር ምክንያት የወንጀል ግብር ፈጽመሀል ተብሉ በቁጥር ተከሶ ነበር ከጥፋቱም ዋና ሆኖ የተከሰሰበት ደም እንዳይፈስ ተማሪዎች ሰላማዊ ሰልፍ አድርጉ ብለህ ንግግር አሰምተሃል የሚል ሲሆን ይህ የተጠቀሰው አንቀፅ ሕግ የሚቀጣው ግን ደም ያፋሰሰ እንደሆነ እልቂትና ፍጅት እንዲፈፀም ያደረገን ሰው በመሆኑ በኔ አስተያዬት ተከሳሹ ሽልማት እንጂ ቅጣት አይገባውም ነበር ተከሳሹ የተከሰሰበት አንቀፅ የሚያስከትለው ቅጣት በገንዘብ መቀጮ ወይም በእሥራት ስለሆነ እና ተከሳሹ ነፃ በሚወጣበት ክስ ይቀጣ ቢባል እንኳን የእሥራቱ ቅጣት ከሦስት ዓመት መብለጥ አይችልም ነበር ዳሩ ግን አሣዛኝ በሆነ ጭካኒ የተከበረው ፍርድ ቤት በስምንት ዓመት እሥራት እንዲቀጣ የፈረደው በወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር የተፃፈውን በመደምሰስ አንዲሁም በሕግ የተቋቋመ ፍርድ ቤት የቅጣት ፍርድ በሚሰጥበት ጊዜ የተከሳሹን ቅጣት ማቅለል እንጂ ከተከሰሰበት አብልጦ መቅጣት የማይችል መሆኑን ባለመገንዘብ ስለሆነ አሁን ክቡርነትዎን የምንለምነው በዚህ አፈፃፀም ልክ እንደኒ ተፀፅተውልኝ ስለ ሕግ መጓደል ለይግባኝ ሰሚ ፍርድ ቤት አቤቱታዬን ደግፈው ጉዳዩን እንዲያሰሙልኝ አደራ ጭምር ነው የሚል ነበር በሁለቱም ችሎት ክሳቸው እየታዩ የነበሩት የሌሎች ተከሳሾችም ፍርድ በዚያው ዕለት ተሰጠ ፍርዱም የሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤ ዓመት ፅኑ እሥራት ከጠዩሀዕ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታጥፃጮ ግርግርና መዘዙ የሻለቃ ተፈራ በላይ ኝፅ ዓመት ፅኑ እሥራት ሻለቃ ተሰማ ዋቅጅራ ዓመት ፅኑ እሥራት አቶ ብርፃኑ አስረስ ስምንት ዓመት ፅኑ እሥራት የሻለቃ መላኩ በቀለ ሰባት ዓመት ፅኑ እሥራት የሻለቃ ኃይለማርያም ሌንሁኑ አራት ዓመት ተኩል እሥራት የሻለቃ አዲስ ዓለም ጌ ሦስት ዓመት እሥራትና የሻምበል አሥራት ደፈረሱ ሰባት ዓመት ፅኑ እሥራት ነበር ሰኔ ቀን ዘቫ ዓም ጠበቃዬ አቶ ታደሰ ድልነሳው መልስ ሰጪውን ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጉን አድርጎ ለጠቅላይ ንጉሠ ነገሥት ፍርድ ቤት ይግባኝ ጠየቀ በመግቢያው ይህ ይግባኝ የቀረበው ግንቦት ቀን ቿ ዓም በተሰጠ ፍርድ ላይ ሲሆን በዚህ ነገር መልስ ሰጭ የሆነው ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በፍርድ አሰጣጥ ሕግ የተበደለ በመሆኑ ለተከበረው ጠቅላይ ፍርድ ቤት በጽሑፍ ባቀረበው ሐሳብ ይግባኝ ባይን ስለደገፈልኝ ነገሩን ዓይቶ ፍርዱን በቶሎ መሻር ምንም አከራካሪ ነገር የለም በማለት የጀመረው የጠበቃዬ ማመልከቻ በእኔ ስም ይግባኝ የሚልበትን ዝርዝርም እንዲህ ሲል አስተመጠ ፅኛሻ ይግባኝ ዛይ የወንጀጺለ ሥራ ሠርተዋልና ይቀጣሉ በማለት ክስ ቀርቦባቸው ስለነበር ጠንጀል አልሠራሁምና ጥፋተኛ አይደለሁም ሲሉ በኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ቄጥር የተጻፈውን ዐዋጅ መንፈስ በመከተል መልስ ሰጥተውበት ነበር ኛ ይግባኝ ባይ ከላይ የተጠቀሰውን አንቀጽ መንፈሱን ተከትለው ጥፋተኛ አይደለሁም ያሉት በእውነተኛ ፍርድ ዕምነት ስለነበራቸው ብቻ ሳይሆን የተከሰሱበት የወንጀለኛ መቅጫ ቁጥር በመሆኑና በዚህም ሕግ መሠረት ፈፅመዋል የተባሉት ሥራ በአንቀጹ ከተገለጹት የወንጀል ሥራዎች ጋር የማይገናኝ እንዲያውም ይህ የተከሰሱበት አንቀጽ የሚከለክለውን ሳይሆን የሚፈቅደውን ሕጋዊ ድርጊቶች ፈፅመጡ መገኘታቸው የማያስቀጣ መሆኑን በማወቅ ነበር ኛ በቁጥር ሸ የተገለጸው ሕግ ጥፋት አድርጐ የደነገገው ድርጊት ባጭሩ ቀጥሉ ያለውን ነው ቋቋቃ ለዲሰ ለም ጽሀ ያፇሰሰሰጦ የያዞኒጂጄኒዮድሇ ዖሯኞሯ ቀማሪዎቻ ራሱ ማሪ የያጎበረበሁ ሉብረው ሄፍሦ ያታ ሥጆቻ በመሆጋፖ መዋሳቶት ይሐሰሦ ወሪ ቦግውራ ጥታፓዘጠታ ሲፈሆጋ ዖፉፊረደፀታም በነፍፖዋው ፍረድ ቤ ያሥትታ ግመታ ዲሥረራፓ እው ይሔም ራሳምው ሶታኔሳ ሂነነዶ ዘዳፉፉ ሃጽ ይዊፆይጃጀ ድረዕ ዖሻጳሖ ሉዲዕ ፃም ጽ ሰም ያግዞፉ ሰሟቃጡፉ ውዕፐ ያሳ ሠመደዘ መሆኑ ቢታይም ሰጽ ያያ በናሬሁ ፆታ ታ ሉጓኋቃ ለዲሰ ግቋሐም ሇ ሊታጉሃሥ ፇ ይያሃ ለሰነ ሰኔ ደ ዖያያሃ። እያሉ ሲናደዱ ያስቁም ያሳዝኑም ነበር እኒያ ጀግና በዚህ ክብረ ቢስ ሕይወት ዕድሜያቸውን አስከመጨረሻው ሰዓት ሲገፉ ማየት በእጅጉ ያሳዝን ነበር ማሞ ይንበርበሩ በወህኒ ቤቱ ከነበሩት እሥረኞች ለየት ያሉና አኔም የማደንቃቸው እሥረኞች ነበሩ ከአነዚህ አንዱ ማና ይንበርበሩ ናቸው የአቶ ማሞ አባት አቶ ይንበርበሩ ከጠላት መምጣት በፊት በሥራ ወደ ኢሊባቦር ጎፊ ተመድበው ሳለ በማይጨው ጦርነት ዘምተው እዚያው የተሰው ናቸው ማሞ ይንበርበሩ በወቅቱ የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ሲሆኑ እናታቸውም ሞተው ስለነበር ያለተንከባካቢ አዚያው ሳሉ ድል አድርገው ከገቡት የጣሊያን ጦር መኮንኖች አንዱ ወደ አዲስ አበባ ሲመጣ ይዚቸው መጥቶ ሰይጣን ቤት አጠገብ የነበረው የመኮንኖቹ ማረፊያ አካባቢ ተጠሣተው ምግባቸውን እያገኙ እንዲኖሩ ትቷቸው ሔደ ንቁውና ትጉሁ ማሞ በአቅራቢያው የሚገኝ ሻይ ቤት ብርጭቆ በማጠብና በመላላክ በፈንታው ምግባቸውን እያገኙ መኖር ጀመሩ ከጥቂት ጊዜ በኋላ በአራት ኩቺኔታ የሚሽከረክር ሰው ማስቀመጫ ያላት መንሸራተቻ ከጠዩሀ ኗዞሀ ኃ ማን ይናገር የነበረ የታጥዝ ግርግርና መዘዙ በመሥራት ከስይጣን ቤት ቴዎድሮስ አደባባይ እስክ ቴሌኮሚዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ድረስ ልጆችን ኩሽኔታው ላይ እየጫኑ ይዘው በመጎተት ማንሽራሽር ጀመጮሩ በእንዲህ ዓይነት ዘዴ ብዙ ገንዘብ ማግኘት ከቻሉ በኋላ ደግሞ ካቴናና ፔዳል የሌለው አሮጌ ብስክሌት ከመነዳሪያ ጎማውን በጠገራ ብር ልክ በመቁረጥ መሐሉን በስተው አደራርበው በማሠር ተሸከርካሪ አበጅተው ልጆችን በማስቀመጥ እየጐተቱ በማጓጓዝና በማዝናናት ገቢያቸውን አሣደጉ በሠፈሩ ይህን የማሞን ብርታት ያየ ጣሊያን ጦር መኮንን ወደምፅዋ ይዚጻዚቸው ሒዶ ሣያ የሚሆኑ ባለጎማ ብስክሌቶች ገዝተው እንዲመጡ ስሰረዳቸጡ ከዚያ በጊላ አያከራዩ ብዙ ገንዘብ አገኙ በዚህ መሐል የጣሊያን መንግሥት ጠድቆ የእንግሊዝ ጦር አዲስ አበባን ሲቆጣጠር ጦሩ በርካታ የጣሊያን መኪኖችን ይሸጥ ስለነበር በ ብር ፎርድ ፒካፕ ገዙ በዚያ መኪና ከአዲስ አበባ ወደ ወሊሶና ወልቂጤ ማመላለስ ጀጮሩ በዚህ ጊዜ የሰላ የጥርጊያ መንገድ ስላልነበረ ጉዞው አመቺ ሆኖ በተገኘው መንገድና አቅጣጫ መጓዝ ነበር ክረምት ክረምት መሬቱ ረጥቦ ጭቃ እየሆነ ይይዝ ስለነበር ተሣፋሪው ፅቃውን አውርዶ ጠደደረቁ ቦታ ተሸክሞ መሔድና መኪናውንም እደረቁ ቦታ ድረስ በግፊ መውሰድ ግድ ነበር ከዚያ እንደገና ይጫንና ተመሣሣይ ችግር አስከሚያጋጥም በመኪናው ጉዞ ይደረጋል ይህ ዓይነቱ ሁኔታ ክከመነሻጡ እስከመድረሻው ሁለት ሦስት ጊዜ ሊያጋጥም ይችል ነበር አቶ ማሞም በዚህ መልኩ ቀጥለው ጊላ ትልቅ መኪና ገዝተው ከወሊሶ እስከ ጅማ መድረስ ቻሉ ምንም ዓይነት ጥገና ባልተደረገለት በዚህ መንገድ ለመሔድ ይፈጅ የነበረውን ሦስት ቀንም እርሳቸው ባገኙት መንገድ በመስክ ጨምሮ በማቋረጥ በአንድ ቀን ተኩልና በሁለት ቀን ይገቡ ስለነበር ማሞ ይንበርበሩ መታወቁያና መጠሪያቸው የሆነውን ማሞ ካቻ የተባለውን ስማቸውን አገኙ ይህ ስም እስከ መጨረሻው ድረስ የመኪናቸው ዓርማና የእሳቸው መታወቂያ ሆኖ ኖረ አቶ ማሞ በመጓጓዣጡ አገልግሉት እንዲህ እያደጉ በነበሩበት ወቅት በዘርፉ ታዋቂ ከነበሩ ሌሎች ስዎች ቀኛዝማች መኮንን ነጋሽ ቀኛዝማች አሻግሬ አቶ ንጋቱ ፈለቀና ቀኛዝማች አንዳርፄ ይታወጠቃሉ ከነዚህ ሰዎች ጡጪም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት ንብረት የሆነው አንበሳ አውቶቡስ ድርጅትም ነበር ይህ ድርጅት ሻል ሻል ያሉ መስመሮችን ይወስድ ስለነበረ በተለይ አቶ ማሞ ሌሎቹም የመጓጓዛ አገለግሎት ሰጪዎች እንዲህ ዓይነቶቹ ቦታ ላይ የመመደብ አድል እንዲስጣቸው ከመጎትጎት አልፈው በየስማቸው ማህበር በማቋቋም አውቶቡሳኛቸውን ቁጥር ለመጨመርና በሁሉም መስመር የመሳተፍ ዕድላቸውን ለማሣደግ ጥረዋል ሥዓዲዖጋ ፈጣኑ መፇረይነጎ ቀቋጃ ለውርዛ ሳቻ አው ሥሜሟብው ዳሥጋ ሦምረሂ ጀሶ ዳጋደምጋኣሓው ዳመ ት ው በርዐ ሂኮሾ የመፈንቅለ ጮጦንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ እነ አቶ ማሞ ለመደራጀት በውጥን ላይ ሳሉ አንድ ከእርሳቸው ጋር ቀደም ብሎ ጭቅጭቅ የነበራቸው ሰው ዛተው በመገኘታቸው አስተማማኝ ማስረጃ ባይኖርም ሊኖሩበት ይችላሉ በሚል በጥርጥር ተይዘው ዓመት እሥራት ተፈረደባቸው በመጓጓዣው አገልግሎት ያላቸው አስተዋፅኦ ግምት ውስጥ ስለገባ ግን በሣምንት ሁለት ቀን የድርጅታቸውን ሥራ እንዲያከናውኑ ተፈቅዶላቸው ድርጅታቸውን ይመሩ ነበር እኛ ወህኒ ቤት ስንገባ አቶ ማሞ ካቻ አራትአምስት ዓመት ሆኗቸው ነበር አቶ ማሞ ወደ አሥር ቤቱ ከመግባታቸው በፊት ምንም የቀለም ትምህርት ያልነበራቸው ቢሆንም እየጎተጎቱን እንግሊዝኛና አማርኛን ንባብ ጠንቅቀው ከማወቃቸው ባሻገር መደበኛ ሒሳብም መሥራት ችለዋል አቶ ማሞ በሀዎቹ መግቢያ ከወህኒ ቤት ወጥተዋልኹ ከእሥር ከወጡ በጊላም አቶ ማሞ ድርጅታቸውን ለማሳደግ ጥረታቸውን የቀጠሉ ሲሆን በዚህ ጊዜ የሠሩት አስደናቂ ነገር አንበ አውቶቡስ ማኀበር ከጣሊያን ገዝቶ ኣመጣቸው ቋ አውቶቡስ ጋር የተያያዘ ነው አንበሣ አውቶቡስ ከጣሊያን ለመግዛት ከተስማማው አውቶቡሶች ገና ፔቱ አንደገቡ ባልታወቀ ምክንያት ስድስት የሚደርሱት የፊት ጎማቸው እየፈነዳና እየተገለበጡ አስቸገሩ በዚህ ጊዜ አቶ ማሞ ካቻ በራሳቸው ተነሳሽነት ምክንያቱን ለመረዳት ጥረት ያደርጋሉ ስለጉዳዩ እያሰቡበት የነበረው አቶ ማሞ አንድ ቀን ፀዐደ ሻስመኔ ሲሔዱ አንበሣ አውቶቡስ ጥሩንባ እየነፋ ከፊታቸው ፀዐደ ባሌ ሲሒድ ያዩና ይክታተሉታል በዚህ ወቅት ሻሸመኒን አልፎ ወደ ዶደላ ከዚያም አልፎ ሲሔድ ቁልቁለት ላይ እንደደረሰ ጎማው ፈንድቶ ክመንገድ ወጥቶ ክአለት ግድግዳ ጋር ይጋጫል ይህንን የተመለከቱት አቶ ማሞ የችግሩን መንስኤ ኣሁን አገኘሁት አሉ ከዚያም ወደጣሊያን ቶሪና በመሔድ ቀጠሮ ሳያስያዙ የፊያት ኩባንያን ፕሬዜዳንት ለማግኘት ጥያቄ ያቀርባሉ ያለቀጠሮ መጥቶ ያውም አንድ ጥቁር ይህን ማለቱ ሲሰማ በአካባቢው ግርምትን ስለፈጠረ ስለሁኒታው ፕሬዝዳንቱ እንዲሰማ ተደረገና አቶ ማሞ ካቻ ተፈቅዶላቸው ፕሬዝዳንቱን ያገኛሉ ስለመጠጡበትም ሁኒታ ሲያስረዱ በኢትዮጵያ የአንበሣ አጡቶቡስ ድርጅት ከኩባንያው ከገዛቸው አውቶቡሶች መካከል ኢትዮጵያ ከደረሱት ውስጥ አምስት ስድስት የሚደርሱ የፊት ጎማቸው መፈንዳትና የመገልበጥ አደጋ እንደደረሰባቸው ለዚህም ምክንያቱ ምን እንደሆነ እንዳወቁት እርሱም የቴክኒክ ስህተት እንደሆነ ነገሩት በሁኔታው የተገረመጡ ገሬዝዳንትም ኩባንያው ያሉትና በዕጡቀትም በልምድም አገሪቱ ያፈራቻቸው ምርጥ መሐንዲሶች ያረጋገጡት ሥራ በመሆኑ ከምርት ጋር የተያያዘ ችግር እንደሌለበት ነገራቸው እሳቸውም የለም ችግሩ ያለው ሲመረት ነውጡ። የሚል ነበር በእርግጥም ጃንሆይ ለክበር ዘበኛው የመራራት ሁኒታ ታይቶባቸዋል የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራው በታኀሣሥ ወር መጀመሪያ ሆኖ ብዙዎቹ የክብር ዘበኛ መኮንኖችና ወታደሮች በቁጥጥር ሥር እያሉ በወሩ መጨረሻ ታኀሣሥ ዘ ቀን ሸ ዓም የልደት በዓል ላይ በማረፊያ ቤት የሚገኙትን የክብር ዘበኛ መኮንኖች ስም ዝርዝር ተጠናቅሮ ለያንዳንዱ መኮንን ቤተሰብ ብር ለበዓለ መዋያ ቫ ጅኔራስ መንጋግሥጭ በመጨረሻ ፍርሮሆ ይታፖ በሕጡፉ ለም «ሀጋኑ ያታ ሲሆ ሥጂሖ መሎ ዋ ያሻላዖ ለዲሰ ለሐም ጽ ላሉነ የሻዲሖ ቀፈራ ሦሃሣሌ ሉያሮሆርደ ድ በፇረዑቡ ሂዜ ደሀሆጋኑ በፅ ሙሐዕኦሶ ለረጋፓሠበው ፈነናሃርሩ ያሆደም ወደ ደኔራሰ መሀድ ሇ በማቋታፉ ሑሥሣሆ ሴታ ርመም ለድረሃዎቻው ለዳተፉ የሻሷቷዎ መዛባት ስን አሎኔለ ሙተዮ ለብጤ ያኛ ጽፍ ረ ለሥዊ ይኾኑ ለፍውዕች ከጠዩፀሀ ሀ ዞ ሀሾ ያመፈገትቅለ መንግሥቴ ሙከራ የተወው አጓራ እንዲሰጣቸው የሚያዝ ዘ መልዕክት በጀኔራል ድረሴ ዱባለ አማካኝነት ለሻለቃ አንጋጋው ይሰጣሉ በዚህ መሠረት ከታኅሣሥ ኒ ቀን ሀሺ ዓም ጀምር የያንዳንዱን መኮንን አድራሻ ሻለቃ አንጋጋው በማቅረብ አንዲከፈላቸው ሆነ እኳ የዚህ ታሪክ ጸሐፊም በዚሁ ትፅዛዝ መሠረት እስከተፈረደብኝ ግንቦት ጠር ድረስ በወር ብር ሮ ለቤተሰቤ ሲከፈል ቆይቲቷል አንደኮሉኔል አንጋጋው ኃይሌ አባባል ጃንሆይ ከዚህ አልፎም የተበተነው የክብር ዘበኛ ሠራዊት ተሰብስቦ በነበረበት መደብና ቀደም ብሎ በነበረው የታማኝነት መንፈስ አንዲቆም ፍላጎትም ነበራቸው ጥረትም አድርገዋል በዚህ ረገድ ከግርግሩ መባቻ ጀጾምር የቴክኒክ ክዛፍል ባልደረቦች በሙሉ ተሰብስበው የነበሩበጉን የሥራ ክፍል አንዲያጠናክሩም ተደርጓል ይሁን አንጂ ተዋጊው ሠራዊት በግዞት ካምፕ ጡስጥ ስለነበር ወዲያው አርምጃ መሥውሰድ አልተቻለም የክብር ዘበኛ ራዋዊዋት እንደነበረው ተመልሶ እንዲቋቋም የግርማዊ ጃንሆይ ፍዊላጎት የበረታ በመማባቱ ሁኔታውን ለማስተካከል እርምጃ መወሰድ ተጀመረ በዚህ መሠረት ሻዝይ መጀመሪያ ጀኔራል ድረሴ ዱባለን የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ አድርገው ሾመሙ ሁኒታውጡን በትቅርታ የሚገልጹት ኮሎኔል አንጋጋው አንደሚሉት ግን ጀኔራል ድረሴ ዱባለ ክበር ዘበኛን መልሶ ለማቋቋም ይረዳሉ በሚል አስተሳሰብ ቢሶሙጮም ከተቃራኒው ኃይል አንደኛው ስለነበሩ ተዋጊ መኮንኖችንና ወታደሮችን ማራቅ ብቻ ሳይሆን የሲቪል አስተዳደር ሠራተኞችን ጭምር በየሚኒስትሩ መሥሪያ ቤት አንዲደለደሉ የማዘዋወሪያ ፅቅድ በማጡጣት ከማጠናከር ይልቅ የማዳክም ሥራን ነበር የመረጡት የዝውውሩን ሐሳብም ለይሁንታ ለጃንሆይ አቅርበጡ ነበር ዕቅዱ ግን ፈሮ ሳይዝ ደኔራል ድረሴ ዱባለ የፓሊስ ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ሀነው ተዛዐሩ በጀኒራል ድረሴ ምትክ ጀኔራል ደበበ ዕይለ ማርያምም የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ ሆነው ተሾመ ሁለቱ ጀኒራሎች የሥልጣን ርክክብ ባደረጉበት ወቅት ጀኔራል ድረሴ ዱባለ ስለ ክብር ዘበኛ አስተዳደር የነበራቸውን አቋም ለተተኪው ሲያስረዱ አንድ ዝርዝር አውጥተው «አነዚህ በክበር ዘበኛ ውስጥ የነበሩ ሲቪል ሠራተኞች ወደየሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶች አንዲደለደሉ ተወስና መሸኛ እየተዘጋጀላቸው ነው ይላሉ ጀኔራል ደበበም «ክኖሩበት መሥሪያ ቤት ጠደ ሌላ የሚዛወሩበት ምክንያት አይኖርም» አሉ ይህን በቦታው ተገኝተው ለማዳመጥ የቻሉት ኮሎኔል አንጋጋጡ የጃንሆይን አቋም የሚደግፍ አዛዥ እንደተገኘ ገመትኩ ይላሉ የንጉጮ ፍላጎት ለደሞዝም ሀነ ለሥራ ማስኬጃ የሚውለው የክብር ዘበኛ በጀት ሳይቀነስ እየተፈቀደ የሥራ አንቅስቃሴጡ አንዲቀጥል የሠራዊቱ አቋቋም ግን አንዲጠና ነበር ስለዚህ ም ሐ ለእጋግው በደኔራሰ ድረሴ ቶባጎ ለማጓገንሦ ለድ ለሰምጂይ ሦሉሃሃ ደረሪን ሲታ ያለላዱሳን ወድ ወፁ መ ኛ መሙ ማን ይናገር የነበረ የታጥሣህሠ ግርግርና መዘዙ ጃንሆይ የመፈንቅለ መንግሥት ጫራ ጠንሳሾች ከሆኑት መኮንኖች በስተቀር ሌላው የክብር ዘበኛ ሠራዊት በሙሉ በነበረበት መደብ ተመልሶ ሥራውን እንዲቀጥል ሙሉ ፍላጎት ነበራቸው ይህንን ሕሳብ ግን የተቃራኒው ኃይል የማይቀበለው ሆኖ ተገኘና ንጉሠ ነገሥቱም እንደሚጥማቸው ለማድረግ ጣቱን ከጠመንጃው ቃታ ካላነሳው ኃይል ጋር የሚያናቁር ተከታይ አደጋን መጋበዝ እንደሆነ የተገነዘቡ ይመስላል ሐሳቡ በእዚሁ ይደመደማል ይህን ተከትሎ ሌላ አስታራቀዋ ሐሳብ ይመነጭና ተመራጭ ሆኖ ይገኛል ከመፈንቅለ መንግሥቱ ጌራ ነዛ የሆነው የክብር ዘበኛ መኮንንና ሠራዊት በሞላ ጠደ ነበረበት መደብ መመለሱ ቀርቶ አዲስ አበባ ውስጥ ኖሮ ለውጊያ የተሰለፈ ሁሉ የወንጀል ይዘቱ እየተጣራ ነዛ ሆና የተገኘው በጦር ሠራዊቱ ውስጥ እንዲደለደል ማድረግና በመፈንቅለ መንኘሥቱ ወቅት ኮንጎ የነበረውን የክብር ዘበኛ ብርጌድና በልዩ ልዩ ምክንያት በየክፍለ አገሩ የነበሩና ለትምህርት በውጭ አገር የነበሩ መኮንኖች ብቻ ወደ ነበናብት ክብር ዘበኛ መደብ አንዲመለሱ ማድረግ ነበር ከዚህ በተጨማሪ ከጦር ሠራዊቱ ውስጥ አዛፐች የሚመርጧቸው ሁሉ ተሟልተው የክብር ዘበኛ ኃይል አንደኛ ክፍለ ጦር ኩበር ዘበኛ በሚል ስም እንዲቋቋም ተወሰነ ስለመቋቋመጮ ያወዛገበው ሐሳብ አስታራቂ መፍትሔ አግኝቶ ሠራዊቱ አንደኛ ክፍለ ጦር ክብር ዘበኛ በሚል ስያሜ በስብጥር በተቋቋመ በማግሥቱ የኮንጎ ዘማች ብርጌድ አዛዥ የነበሩት የተድሞው ከብር ክበኛ አባል ኮሎኔል ወልደ ዮሐንስ ሽታ የብርጋዴር ጄኔራልነት ማዕረግ ተሹመው የስብጥሩ ክብር ዘበኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ሆነው ተሾሙ ከዚህ በኋላ ለቤተመንግሥቱ እንደቀድሞው አንዱ ከሌላውጡ እኔ እታመናለሁ በሚል የሁለት ተፎካካሪ ጥበቃ ክፍል ሥር መውደቁ የመጨረሻ መፍትሔ ባይገኝለትም መጠነኛ እርጋታን አገኝ በስብጥር በተቋቋመው ክብር ዝበኛ ውስጥ ግን መተማመንና መግባባት ካለመገኘቱም ባሻገር አንዱ ወገን ከሴላው በችሉታ እልቃለሁ ወይም ይልቀኛል በሚል የመናናቅ መንፈስ እርስ በርስ በህሰት መረጃ መናቆር ተስፋፋ አዛዣችም ይህን መናቆር የሚያባብስ ስውር መመሪያ ማውረድን ሥራዬ ብለው ስለያዙ የሠራዊቱ ሞራል እየደከመ መጣ የወታደራዊ መረጃው ጥንቅር ሳይበጠር በየፊናው ስለሚቀርብ ለቤተ መንግሥቱ የጫማ ውስጥ ጠጠር እንደሆነ ይነገር ነበር ምክንያቱም አንዱ ያቀረበው ሌላው ካቀረበው መረጃ ጋር እየተጣረሰ ለቁርጠኛ ውሳኔ አሰጣጥ የማይመች ሆነ ከጠዩሀኗዞሀ የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተወው አሻራ መፈንቅለ መንግሥቱ ያሰፈነው ንቃት መፈንቅለ መንግሥት አድራጊዎች ይዘው የተነሱትን ዐሳማ ግብ ለማድረስ ባያስችላቸውም ድርጊታቸው ለቀሪው ትውልድ ትቶት ያለፈው ትምህርት አንዳለ አያጠራጥርም ትቶት ያለፈው ትምህርት ወይም አሻራ እንደ የተመራማሪው ርዕዮት የተለያየ ይሆናል ይሁንና የኢትዮጵያን ሕዝብ አሥሮ ይዞት ከነበረው ጉልታዊ ኋላ ቀር አስተዳደር አላቆ ወደ ተሻለ ዘመናዊ ሥልጣኔ ሥርዓት ለማምራት ምኞት ለነበራቸው ሁሉ ዓይናቸውን እንዲገልጡ ድፍረትና ቁርጠኝነትን እንዲላበሱ አነቃቅቷል ለማለት የሚያስችሉ በርካታ ነጥቦች አሉ ፅኛ መፈንቅለ መንግሥቱ ከከሸፈ በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ የወሰዲቸው አንዳንድ እርምጃዎች ነበሩ ለምሣሌ ለወታደሩ ደሞዝ መጨመር በአዲሱ ካቢኔ የተማሩ ወጣቶችን ማሣተፍ የሥራ መጓተትንና እሺ ነገን ለማስቀረት ባለሥልጣኖችን አስፈላጊ ቢሆን የመንገድ አልጋ ከቢሮአችሁ ዘርግታችሁ አዚያው እየሠራችሁ አደሩ ብሎ እስከማዘዝ ተደርሷል ኛ በንጉሠ ነገሥቱና በአስተዳደራቸው ላይ የአቃቂር ብዕራቸውን እአየሰነዘሩ የሚያሰራጩ ዜጐችም እየተበራክቱ እንዲመጡ አድርጓል ኛ ከዚህ አልፎም የመንግሥቱ ባለሥልጣናትና በክብር ዘበኛ የተሞከረውን መፈንቅለ መንግሥት ለማክሸፍ የቆሙት ጭምር የሥርዓት ማስተካከያ ጥያቄ አንዲያቀርቡ አድርጓል ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታጥሣጮ ግርግርና መዘዙ የአምባሳደር ሐዲስ ዓለማየሁ የሥርዓት ለውጥ ማስታወሻ በክብር ዘበኛ ጦር ተሞክሮ የነበረው የመንግሥት ለውጥ እንደከሸፈ አቶ ወም ባሳደር ሐዲስ ዓለማየሁ ከውጭ አገር ወደ አዲስ አበባ መጥተው ንጉሥን «እንኳን ግርማዊነትዎንና ዙፋንዎን አግዚአብሔር አዳነ ብለው ደስታቸውን ከገለጹ በኋላ ውይይት ቀጠለና አቶ ሐዲስ በአባሪ ቁጥር አንድ የተያያዘውን የሥርዓት ለውጥ ማስታወሻ ለጃንሆይ አቀረቡ ጃንሆይ ማስታወሻውን ተቀብለው አለፍ አለፍ አያሉ ገለጥ አያደረጉ ዓዩና ከመጨረሻው ገጽ ሲደርሱ ባዩት ነገር ቆጣ ብለው አኛ ክንቱ ውዳሴ አንወዳለን። ምንድነጡ አንዲህ የሚያጣድፍሕ የሚል ከጄኔራል ዓቢይ በመሆኑ ነገሩ ውጤት አልባ ሆኖ ቀረ አቶ ሐዲስ ዓለማየሁ በማስታወሻቸው ያቀረቡት ሐሳብ ዋና ዋና ማተኮሪያ ፍሬ ነገር የሚከተሉት ናቸው ጎዶ ጩዲሰ ግማሾሥ ጋሥ ያፇፇረዮቶታ ማዕታወሻ ለሪ ግሂ ፉፇመሷምፖ ሳም ጋዲፅዕ ፇፍኝ ሥነታቸው ሰው ማጋ ሳያጎ ሦጋፇዶቻሳ ኃዶ ኃዳዕ ዳሕጋጻሜጻወፉን ለዓሪ ፓ ጎጆ ዲዕ ዳዳጫወቃች ከጠዩሀ ኗዞሀ የመፈንቀለ መንግሥቴ ሙከራ የተወው አሻራ የመፈንቅለ መንግሥቱ መነሳት ቅሬታ መኖሩን የሚያመለክት መኑን አንደ መግቢያ ይጠቅስና እንዲህ ዓይነቱን ችግር ለመቅረፍ የችግሩን ምንጭ ከስር ማጥራት እንደሚያስፈልግ ያስገነዝባል ከዚያም በሕዝብ መካክል ለቅርታና ለሁከት መነሻ ያሏቸውን ችግሮች ለመፍታት በቅንነት ያቀረቡትን ሐሳብ በስድስት ዋና ዋና ፍሬነገሮች ስር አስቀምጠዋል የኢትዮጵያ መንግሥት ስሪት ንጉሠ ነገሥቱ ከቀደሙት አስተዳሂር የተሻለ ሥርዓት የዘረጉና በገዛ ፈቃዳቸው ሕገመንግሥት የሰጡ ቢሆንም ሕገመንግሥቱ የሚቀሩት ጉዳዮች መኖራቸውን ይጠቅሳል አነርሱም የኢትዮጵያ ፓርላማ እንደሌሎች አገሮች ፓርላማ የመወሰን ሥልጣን የሌለው መሆኑ የመንግሥት ባለሥልጣናት በንጉሠ ፈቃድ የሚሾሙ እንደመሆናቸው ለጥፋታቸው ተጠያቂ የሚሆነበት ሥርዓት የሌለው መሆኑ የመጨረሻው ሥልጣን የሚመነጨው ከሕዝብ አለመሆኑና የመሳሰሉት ችግሮች ቅርታ የፈጠሩ መሆኑን ያለክታል የኢትዮጵያ መንግሥት አስተዳደር የመንግሥት ሠራተኞች አገልግሉትና ችሎታን የሚመዝን ደሞዝና ደረጃን ለማሳደግ የሚያስችል ሥርዓት የሌለው በመሆኑ ሥራዎች የሚሠሩት በጉቦና በዘመድ ነው ከዚህ በተጨማሪ ትንንሹ ነገር ሳይተር ያለንጉጮ ፈቃድ የማይፈፀም መሆኑ ሁሉ አገልግሎትን በአግባቡ ለመስጠት እንዳይቻል በማድረጉ የፈጠረው ቅርታም አለ የኢትዮጵያ ልማት የኢትዮጵያ ሕዝብ የሚባለው በጡስጧ የሚኖሩትን ትግሬ አማራ ኦሮሞና ሌሎችም ልዩ ልዩ ቋንቋ የሚናገሩ ማኀበረሰቦች አንድ ላይ ቢሆኑም በብዙ ጉዳዮች የሚያስተሳሥራቸው የነበረት ማሠሪያ ያላቸው ናቸው ለማለት አያስደፍርም ምክንያቱም ከእነርሱ ውስኅ አንዳንዶቹ ከተቀሩት የበላይነት የሚሰማቸው ሌሎቹ ባንበልጥ አናንስም የሚሉና ይሔንን ለማረጋገጥ አጋጣሚ የሚጠብቁ የተቀሩትም የበታችነት የሚሰማቸውና የበላይ ነን ከሚሉት ክፍሎች ኃይል ሰብሮ ነፃ የሚያወጣቸው ክፉ ቀን እንዲመጣላቸው የሚጠብቁና የሚመኙ በመሆናቸው አንድነታቸው ከመንግሥት ጦር ኃይል ውጪ በስም ብቻ ነጡ ለማለት የሚያስደፍር ነው በኢኮኖሚም አገሪቱ ያለችበት ሁኔታ ከአፍሪካ አገሮች አንፃር አንኳን ዝቅ ያለ መሆኑ በትምህርት አቅርቦትም ዝቅተኛ መሆኑና የመሳሰሉት ሁሉ ባለሥልጣናት ጥቅማቸጡን ለማሳደድ በመሞከራቸው ነው አየተባለ መነቀፉም ሌላው የቅርታ ምንጭ ነው የተጠራቀመ ፅዕዳ ካለፉት አስተዳደሮች የተላለፉ ያልተፈቱ ችግሮች የፈጠሩት ጫናም በዘመኑ ያለው ባለሥልጣን ቢሠራም ምስጋና እንዳያገኝ ማድረጉና በሰው ባህሪይ ውስጥ ያለና የተለመደ መሆኑ ያለመርካት ሁኔታም ነገሩን አባብሶታል የሐሳብ መግለጽ መብት ምንም እንኳን ሐሳብን የመግለጽ መብት በሕገ መንግሥቱ ውስጥ የተካተተ ቢሆንም የመንግሥትን ጉድለት ለመግለጽ በጋዜጣ መጻፍም ሆነ በጉባኤ የክር ዕፅሂ መሟ በያካባቢውና በየጓዳው ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ መንቀፍና ማማቱ እንዲበዛ አድርጓል የሐሜቱ መሠረት ሃሰት መሆኑን መንግሥት በቃልም ይሑን በሥራ ማስረዳት ፈንታው ነው እስከዛው ግን የታፈነው ካልተነፈሰ ወደመፈንዳት ሊደርስ ይችላል ሰላምን ለመሥራት የሁከት መሠረት ማጥፋት ያስፈልጋል ደስታ ለማጣት ለቅርታና ለሁከት ምክንያት የሆኑ ነገሮች መፍትሔ ሳያገኙ ዘላቂ የሆነ ሰላም ሊገኝ እንደማይችል የመንግሥት ሥሪት ወደፊት መሻሻሉ የማይቀር እንደመሆኑ ንጉሥ መሻሻሉን በራሳቸው ቢያደርጉ በታሪክ መልካም ሥፍራ ስለሚኖራቸው አባት የደረስ ልጁን በራሱ ፈቃድ እንዲኖር እንደሚፈቅድለት የኢትዮጵያ ሕዝብ እየጎለመሰ በመምጣቱም ራሱን እንደቻለ ሕዝብ እንዲያስቡ ያመለክታል በመጨረሻም የሐሳብ ማጠቃለያ በሚል ንዑስ ርዕስ ስር የተጠቀሱትን ችግሮች ለመፍታት ሕገመንግሥቱን ማሻጓሻል የመንግሥቱን አስተዳደር ማስተካከል ሐሳብን የመግለጽ ነፃነት በዓመትና ዓመት ተኩል ጊዜ ውስጥ ተግባር ላይ እንዲውል ማድረግ እንደሚያስፈልግ ይመክራል የሚደረገው የመንግሥት አስተዳር ማሻሻል እርምጃ ሐሳብ ሁከት አስነሥተው የነበሩ ሰዎችች ያነሱት ስለነበረ መንግሥት በእነርሱ ተመርቶ ነው መባሉን ጠልቶ እርምጃውን ለማዘግየት መሞከር እንደሌለበትም ያስጠነቅቃል በማስታወሻው የተነሱ ነገሮችና ቋንቋቸው መረር ያለ ቢሆንም አውነቱ ከተራ ሙገሣ የሚበልጥ ስለሆነ ብቻ እንደሆነ በትህትና በመግለጽ ማስታወሻውን ያጠናቅቃሉ የታኅሣሥን ግርግር ገዣ ሀ«ዞ የመፈንቅለ መንግሥቱ መከራ የተወው አሻራ የአምባሳደር ብርሣኑ ድንቂ ማስታወሻ ከተመደቡበት የሥራ ኃላፊነታቸው ባለፈ ለጃንሆይ ቀራቢ ታማኝና ልዩ አማካሪ በመሆን ለአስተዳደሩ ይጠቅማል የሚሉትን ምክር ሲያቀርቡ የነበሩት አምባሳደር ብርሃኑ ድንቄም በሀኣ ዓም ለንጉሠ ማስታወሻ ልክዋል በዚህ ማስታወሻቸው ፃገር ውስጥ ባለው ማኅበረ ፖለቲካ ችግር መባባስ ምክንያት ጠደፃገር መመለስ እንደቸገራቸው ሁኔታውን ማስተካክል ካልተቻለ ወደብጥብጥ እአንደሚያመራ ይሔን አስተያየታቸውን የሰጡት በኢትዮጵያዊነት መብታቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ሕዝብ ለቡፋኑ የሰጠው ልባዊ አክብሮት ዘላቂ ሆና በታሪክ ቅርስነት እንዲጠበቅ በመንግሥቱ በኩል የታሰበበት አለመሆኑ መለኮታዊ መብት የተባለው ተዎሪ የተሳሳተ መሆኑን ቢረዳውም ሕዝቡ ዘውዱን ታሪካዊ ሲምቦል ወይም ምሳሌ አድርጎ በክብር ሊያኖረው የፈቀደ ብቻ መሆኑን ጣኦታዊ ስግደት እንዲያደርግ ማስገደድ ዘውዱን ለማስረገጥ ካልሆነ በቀር አለመጥቀሙን አየተደጋገመ ሕዝቡ ኃላፊነትን ለመቀበል ስልደረሰህሃ መባሉም ስህተት መሆኑን እና ይህን ተስፋ አስቆራጭ ሁኒታ ለማሻሻል የሚቻለው ጃንሆይ ዘውዱን ለራሳቸው አስቀርተው አስተዳደሩን ለሕዝብ በመስጠትና የዲሞክራሲ መንፈስ በማስገባት እንደሆነ አስተያየት ሰጥተዋል አምባሳደር ብርኑ ይህን ማስታወሻ በመጻፋቸው ንገ ተቀይመው የእሳቸውን ሕይወት ለማስጠፋት በሺ የሚቆጠር ገንዘብ ከሚወጣም ለድሆች ቢውል አእንደሚሻል ይህንን ሐሳብ አሳቸው የሰጡትም ሪኮሴሸን አንዲነሳና የማንም ደም አንዲፈስ ፈቅደው አለመሆኑን በመግለጽ ስጋታቸውን ያመለክታሉ ከዚህም በተጨማሪ ማስታወሻበ በኢትዮጵያ ወጣቱ ሽማግሌው ሴቱ ወንዱ የአኗኗር ዘዴ ውሱ ቢዘበራረቅበትም አምላካችን ፈጣሪያችን እያለ የሚደልላቸው በጭንቀት እንደሆነ ያለው ሕገ መንግሥት ዲሞክራሲ ለማስገባት የሚረዳ ካለመሆኑም በላይ ያንኑም አክብሮ ለመጠበቅ በአንቀጽ ኔ አንደተመሥለከተው ከንጉሠ ነገሥቱ በመሀላ የተሰጠው ቃል ፈርሷል አያሉ አያሌ ኢትዮጵያውያን እንደሚያማርሩ ንጉሠ ነገሥቱ በበኩሉ መሀላውን የሚጠብቅ ካልሆነ ሕዝቡም በመዛላው ታስሮ አንደማይኖር በልጅ ኢያሱ ጊዜ የደረሰው ሁፄታ ምሳሌ ሲሆን እንደሚችል የሚያስጠነቅቅ ነው ለምዓደረሮ ዝርሃኑ ድ አባሪ ቁጥር ሁለት ዚጠዩዐ ሀሀዐኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታጥሣሠጮ ግርግርና መዘዙ የአምስቱ የመንግሥት ከፍተኛ ባላሥልጣናት የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ ጥያቄ ማስታወሻ ሜድሮሪ ደድኔራሰ መረሪድ መሃሻ በክብር ዝበኛ ጦር ተሞክሮ የነበረውን የመንግሥት ለውጥ ለማክሸፍ በዋናነት ተሰልፈው ከነበሩት መሪዎችም ንጉሥ ነገሥቱ የአስተዳደራቸውን ሥርዓት አእንዲያሻሸሉ ጠይቀዋል አነርሱም ጀኔራል መርፅድ መንገሻ የመከላክያ ሚኒስትር ልዑል ራስ አሥራተ ካሣ የኤርትራ የግርማዊ ንጉሠ ነገሥት እንደራሴ ጄኒራል ዐቢይ አበበ የሕግ መወሰኛ ጎሪ ፖሳሦ ሐቿኔራጳዳ ዐዷይ ታኔ ታምራ ይጋፓፉ ድሮማቻ ሮማቻው ፖፅፅ ኀዋሂጻያም የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ የተጦው አሻሪ ምቤት ኘሬዝዳንት ኮሎኔል ታምራት ይዝጉ የክፋ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ እና ብላታ በኋላ ደጃዝማች ግርማቸው ተክለ ሐዋርያት የማስታወቅያ ሚኒስትር ናቸው አምስቱ ባለሥልጣናት አንድ ላይ ሀነው ሁለት ቀንና ሌሊት ሳይለያዩ የጻፉትን ገጽ አስቸኳይ የመንግሥት ሥርዓት ለውጥ ይደረግ የሚል የምክር ሐሳብ አንድ ላይ ሆነው ለንጉህ ነገሥቱ አቀረቡ ጃዝይ ግን የመንግሥት የሥርዓት ለውጥ ሐሳብ ከማንም ይምጣ ክማን መስማትም ሆነ መቀበል የማይፈልጉ ሆኑ ሁሉንም ጠረጠሩ የሚያምኑት አጡ እንዲህ በመሆኑ እነዚህ ቅርብና ታማኝ የነበሩ ከፍተኛ ባለሥልጣኖችን ጭምር ካለማመናቸውም በላይ ለወደፊቱም እየተገናኙ ቀጣይ ነገር ከማሰብና ከመሥራት አይመለሱም ብለው ጠረጠሩ ከዚያም አልፈው ጠደ ነውጥ ይሸጋገራሉ ብለው ሰጉ ማስታወሻውን በተቀበሉበት ምሽት የሹም ሽር አዋጅ አድርገው አምስቱም በቅርብ እንዳይገናኙ በሹመት ከአዲስ ኣበባ ከተማ አወጧቸው አምስቱ ባለሥልጣኖች ያቀረቡት ማስታወጓ በአባሪነት የተያያዘ ቢሆንም ከዚህ እንደሚከተለው ድርሞውጡን አቀርባለሁ አቅራቢዎች ማስታወሻውን ለንጉሠ ነገሥቱ ለማቅረብ የተገፋፉበት ምክንያት ለግርማዊነትዎ ያለን የታማኝነት መንፈስና ከፍ ያለ አፍቅሮት ስሜት ሲሆን ስለመንግሥቱ መፅናትና ስለአገሪቱም ልማት በማሰብ በመቆርቆር ነጡ ሲሉ ገልጸዋል አውነትም አመልካቾቹ በንጉሠ ነገሥቱ ዘመን የተወለዱ በደረጃና በሹመት ያደጉ በመሆናቸው ባላቸው ወገናዊነትና ተቆርቋሪነት ሲሆን የአመልካቾቹ አባቶች ከንጉሠ ነገሥቱ ጋር አብረጡ የደከሙና የሚያገለግሉ የንጉሠ ነገሥቱም ደጋፊዎች ሆነው የተሰለፉ መሆናቸው ይታወቃል ንጉጮንም ኢትዮጵያና ሕዝቧን ወደ ከፍተኛ የሥልጣኔ ደረጃ ለማድረስ ግባቸው አድርገው በመነሣት ለአለፉት ሣ ዓመታት ያደረጉት ድካም አገሪቱን ከፍ ወዳለ ደረጃ ማድረሳቸውን ከዚህ ጥረት ጋር ተያይዘው የተፈጠሩት ችግሮች መናራቸው በእርግጥ እየታየ መምጣቱንና የነዚህን ችግሮችም መፍትሔ ማስገኘት ከማንኛውም ጉዳይ ቀዳሚነት የሚሰጠው መሆኑንና ለመፍትሔውም ቅን ያገልይነት ፈቃዳኘነት አንዳለ ያረጋግጣሉ በ። የታዘዙ አቶ ነጋሽ ድንበሩ በክብር ዘበኛ ሁለተኛ ዙር የእጩ መኮንኖች ማሰልጠኛ ኮርስ ተካፋይ የነበረበአድመኝነት ተከሶ ሦስት ዓመት እሥራትና በመንግሥት መሥሪያ ቤት እንዳቀጠር የተወሰነበት በርሽናው የተሳተፈ ቢትወደድ አስፍሐ ወልደ ሚካኤል የኤርትራ ኤክስኩቲቭና የፍርድ ሚኒስትር የነበሩ በሜክሲኮ ጉብኝት የንጉሠ የክብር አጃቢ የነበሩ ኮሎኔል ቃለ ክርስቶስ የመፈንቅለ መንግሥቱ የጦሩ ዘመቻ መኮንን የነበሩ ጌ ጄኔራል መኮንን ደነቀ የልፍኝ አስከልካይ ምክትል ሚኒስትርና የፀጥታ ቲዘሇን ሚኒስትር ደኤታ የነበሩ ኮሎኔል ፀጋዬ ደፈርሻ የፖሊስ ሠራዊት አባልና ለረዥም ገዜ የፀጥታ መሥሪያ ቤት አባል ወሮ ዕፀገነት ዘውዴ የሌኮሎኔል ወርቅነህ እጮኛ የነበረች አቶ ተካልኝ ገዳሙ የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስትር የአፈ ንጉሥ ተሾመ ሀብተ ማርያም ወዳጅ አቶ ዘመነካሠኝ በሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት በልዩ ልዩ ኃላፊነት ለብዙ ዓመታት የሠራ ቢትወደድ ዘውዴ ገብረሕይወት ዲፕሉማት ከንቲባና የአገር ግዛት የነበሩ አቶ በኋላ አምባሳደር ሞገስ ሀብተ የሌኮሎኔል ወርቅነህ ልዩ ጸሐፊ የነበረ ማርያም አቶ ዘውዴ መኳንንት በሠፊው የሚታወቁ የጐንደር ተወላጅና የሕግ ባለሙያ ከጠዩሀኗዞሀ ምንጭ አቶ ወርቁ ተስፋ የፀጥታ መሥሪያ ቤት አባል በሜክሲኮ ጉብኝት የምስጢር ሬድዮ ግንኙነት ኃላፊ የነበረ አንድ ስሙ እንዲጠቀስ ያልፈለገ የአቶ መኮንን ሀብተ ወልድ የቅርብ ረዳትና ባለሥልጣን ዲፕሎማት ልዕልት ሶፊያ ደስታ ንጉሣዊ ቤተሰብ የልዕልት ተናኘ ወርቅ ልጅና የሻምበል ደረጀ ባለቤት ሻለቃ ተሰማ ዋቅጀራ ለብዙ ዓመታት የሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት የሠራ የክብር ዘበኛ መኮንን የመቶ አለቃ በኋላ ብርጋዲዬር ጀኔራል የፀጥታ መሥሪያ ቤት የቴክኒክ ክፍል ኃላፊ ተድላ ደስታ የሻለቃ ተፈራ ወልደ ትንሣኤ በመፈንቅለ መንግሥቱ ጊዜ የአንደኛ ብርጌድ ጦር አዝማች ሻምበል በኋላ ሻለቃ ጠለለ ቸርነት የአየር ኃይል የሬድዮ መገናኛ ኃላፊ ሻምበል በኋላ ኮሎኔል ሺፈራው ወርቁ የአየር ኃይል የሬድዮ መገናኛ ምክትል ኃላፊ ሻለቃ ተፈራ በላይ የመፈንቅለ መንግሥቱ የሁለተኛ ብርጌድ ጦር አዝማች ሻለቃ መላኩ በቀለ የመፈንቅለ መንግሥቱ የአንደኛ ብርጌድ ምክትል ሸ ጦር አዝማች ሻምበል ይልማ በላቸው ተ የመፈንቅለ መንግሥቱ የሁለተኛ ብርጌድ ምክትል ጦር አዝማች ከቀኛዝማች ተፈሪ ተክለ ማርያም የሸዋ መኳንንት ሻምበል ታደሰ ከበደ ከታንከኛና ፈረሰኛ የተውጣጣው ጦር ያንድ ክፍል አዝማች አቶ መብዓ ሥላሴ ዓለሙ የንጉሠ የፕሬስ ኦፊሰር የመቶ አለቃ ተክለ ማርያም ዘረፉ በመፈንቅለ መንግሥቱ ጊዜ ከመጀመሪያው ቀን እስከ ጠውዱጭጫ ታኅሣሥ ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር የነበረ የመቶ አለቃ ድጋፍ ተድላ ከጄኔራል መንግሥቱ ጋር ሦስተኛ ተከሳሽ ኮሎኔል ሙላት አብጤ የክብር ዘበኛ ነባር መኮንን ደጃዝማች ዘውዴ ገብረ ሥላሴ የፍርድ ሚኒስትር ከ ከጠዩሀ ኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ ሰነድ የጃፓኖች ጥናት ዘገባ በጃፓኖች ጥናት ዘገባ ላይ የኮሎኔል ወርቅነህ ገፅ ድርሞ ሪፖርት ለብሪፊንግ መግለጫ መስጠት ምደባ መርሐ ግብር ጄኔራል መንግሥቱ ለፍርድ ቤት የሰጡት ቃል ልዑል ራስ እምሩ ለፍርድ ቤት የሰጡት ቃል የኮሎኔል ጃገማ ኬሎ የውጊያ ሪፖርት ብጄኔራል ኢሣይያስ ለፍርድ ቤት የሰጡት ምስክርነት ቃል የኮሎኔል አንጋጋው ማስታወሻ ግርማዊ ጃንሆይ በራሳቸው የእጅ ጽሑፍ ለቴሌግራም ክፍሉ የላኩት የቴሌግራም ረቂቅ የግርማዊት እቴጌ መነን የመልስ ቴሌግራም ግርማዊ ጃንሆይ ለሌኮሎኔል ወርቅነህ የላኩት ቴሌግራም በራሳቸው የእጅ ጽሑፍና አጭር ፊርማ ሌኮሎኔል ወርቅነህ በራሱ የአጅ ጽሑፍ ያዘጋጀው የቴሌግራም መልስ ረቂቅ ሌኮሎኔል ወርቅነህ በራሱ የአጅ ጽሑፍ ያዘጋጀው ቀጣይ የቴሌግራም መልስ ጃንሆይ ለብጄኔራል መንግሥቱ የላኩት የቴሌግራም መልእክት ረቂቅ በራሳቸው የእጅ ጽሑፍ ብጄኔራል ጄኔራል መንግሥቱ ለግርማዊ ጃንሆይ ያስተላለፉት የመልስ ቴሌግራም ግርማዊ ጃንሆይ ለብጄኔራል መንግሥቱ የላኩት በቴሌግራም ክፍሉ በቁጥር ቃል በኮድ የተላለፈ ቴሌግራም የግርማዊ ጃንሆይ ልዩ ጽሕፈት ቤት ሹም የአቶ ከተማ ይፍሩ ቴሌግራም ግርማዊ ጃንሆን በራሳቸው የእጅ ጽሑፍና ለቴሌግራም ክፍሉ የሳኩት አጭር መልእክት የአክቶ ከተማ ይፍሩ ቀጣይ ቴሌግራም የአገር ግዛት ሚኒስትሩ ራስ አንዳርጋቸው ያስተላለፉት መልእክትና ያገኙት መልስ የፀጥታው መሥሪያ ቤት ምክትል ሚኒስትር አፈንጉሥ እሸቴ ገዳ ያስተላለፉት መልእክት ከጠዩሀኗዞሀ ማን ይናገር የነበረ የታኅሣሥ ግርግርና መዘዙ በሚል ርዕስ አቶ ብርፃነ አስረስ ያቀረቡልን መጽሐፍ ዋነኛው ትኩረቱ በሀዛ ዓም የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት ላይ ሲሆን አሳቸው በቦታው ስለነበሩ ተካፋይም ስለሆነኑ ያዩትንና የሰሙትን ትውስታቸውን ያቀረቡበት ነው ይህ መጽሐፍ አያሌ ከዚህ በፊት የማይታወቁ ኩነቶችን አቅርቦልናል ከነርሱም መካክል ስለኮሎኬኔል ወርቅነህ መፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ እንዲደረግ ምክንያት አንደሆነች በተለያዩ ጸሐፊዎች የተነገረላት ቴሌግራም ጉዳይ እና የመፈንቅለ መንግሥቱ ሙከራ ሲካሔድ በኮል ወርቅነህና በጀነራል መንግሥቱ መካከል ስለነበረው የስልት ልዩነት የገለጹልን ይገኙበታል አዔ ኃይለ ሥላሴ ኮሎኔል ወርቅነህን ከክብር ዘበኛ መኮንንነት አንስተው የልዩ ካቢኔያቸው የደህንነት ሹም ያደረጉት በሀግሀፀ ዓም ነበርሪፊ ከዚህ ወቅት አስከ መፈንቅለ መንግሥቱ ድረስ ያለው ጊዜ አጭር ቢሆንም ወርቅነህ ብዙ ጉዳዮችን ያከናወነበት ወይም ቢያንስ ለውይይት ያነሣሳበት ነበር ማለት ይቻላል የመሬት ይዞታ ነገር በአእምሮው ውስጥ ይጉላላ አንደነበርና የሪፎርም አስፈላጊነትን አምኖበት አንደነበር ከብርፃነኑ ትረካ በግልጽ ማየት ይቻላል ደራሲው ለወርቅነህ አእጆግ በጣም ታማኝ ስለነበሩ ይህም በጣም የሚያስደንቀው ባህርያቸው ነው።