Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሙ ዴሙ ጨሠ መርከብ ደወል ከተደወለ አፍታም አልሆ ነ ጊዜው ከጧቱ አስራ ሁለት ሰዓት አምስት ደቂቃ ጉዳይ ነበር። ሪስጡ በግዴለሽነት መልክ በመርከቧ መሸጋገሪያ ባይ በ ድፍረት ሲራመድ ገሃነመ እሳትን የማይፈራና ማዕበ ልንም ከምንም የማይቆጥር ይመስል ነበር ። ምናልባት አንደኛውን ነፋስ ጥሎት እመ ርከቧ ላይ ወርዶ ይዘረራል በማለት ይጠብቅ ነበር ። በፍርሃት የተመሉት ዓይኖቹ ላንድ ሴኩንድ እንኳ ከ ምሰሶው ላይ አልተነቀሉም ነበር ። የመርከቧ አዛዥና ዋናው መኩንንም አተኩረው ይመለከቷቸው ነበር ። እነ ሱም እንደዚሁ ሰግተው ነበር ማለት ነው ። መርከበኞቹ ግን በግራቸውም በጃቸውም ገመዱን ጥርቅም አድርገው ይዘው ነበር ። ባንድ እጃቸው ደግሞ ከባዱን የነፋስ መወጠሪያ ቨራ ይፈቱ ነበር ። ታ መጥፎው የአየር ጠባይ የምግብ ዝግጅቱን ሥራ ስላቃወሰው ለምሳ የቀረበው ምግብ አሳማና ልዩ ል ዩ ቀዝቃዛ የቆርቆሮ መብል ነበር ። ምሳ የቀረበውም ከጠረጴዛው ጋር ጠብቆ በተያያዘ የእንጨት ቆሪ ው ስጥ ነበር ። የቀሩትም የምግብ ዕቃዎችና ጠርሙሶች በ ተለየ ቦታ ተቀምጠው ነበር ። መርከቧ ከወዲያ ወዲህ ትላጋ ስለነበርም አሽከሮቹ ቆመው ምግብ ለማሳለፍ በጣም ቸግሯቸው ነበር ። መርከቧ ወደግራም ወደቀኝም ወደኋላም ወደፊትም ትላጋ ነበር ። አንድም መርከበኛ አልተኛም ነበር ። የሚንጠለጠል አልጋቸውም ባዶውን ይወዛወዝ ነበር ። ተረኛ ያልሆኑት መርከበኞች ፊታቸው በፍርሃት ገር ጥቶ እዚህም እዚያም ሰብሰብ ብለው ነበር ። አብ ዛኞቹ ቁና ቁና ይተነፍሱ ነበር ወይም ደግም በቀስ ታ ጸሎት እያደረሱ በጃቸው ያማትቡ ነበር ። ድብዝዝ ባለው የሚወዛወዝ መብራት ሥር እነዚህን በፍርሃት የተዋጡ ሰዎች ማየት የሚያሳዝን ትርኢት ነበር ። ከመካከላቸው አንዱ በጐረና ድምጽ ጮኾ እንዲህ አለ «ጐበዝ ንጹሕ ሸሚዛችንን እናጥልቅ ማለቃችን ነው። ሰዎቹን ልታስፈራራ ነው። ሽማግሌው ታቦት ጠባቂ ሽቸርባኩቭ ጧት ጧት እንደሚያደርገው ሁሉ በሞተሩ ክፍል አጠገብ ጥቂቶች መርከበኞች ሰብስቦ መጽሐፍ ቅዱስ ማንበቡን ይቀጥል ነበር ። ቀዳዳውም ሁሉ ተከፍቶ መጥፎው ሽታ ለ ቆ ነበር ። መኩንኖቹም ሁሉ እዚያ ተሰብስበው የሚያወሩት ስ ለ ማዕበሉና «ሶኮል » ምንም እንኳ ማዕበሉ ገና በሙሉ ጸጥ ባይልም ቅሉ ስኒ ይዞ ሻይ ለመጠጣት ያህል ደህና ነበር ። ወ ዶ ማዴይራ ልንደርስ ነው።ቀኑም የተዋበ ነው።
» ሲል ወጣቱ መኩንን ጠየቀ ። የመርከቧ መድረክ ጸጥ አለ ። » «አይታየኝም ክቡር ጌታዬ ሲል ምልክት ሰጪው እንደመጀመሪያው ጊዜ ደስታ በሌለበት ድምጽ ተናገረ ። ይህ ሰው የ መርከበኛው ኢቫን ሉችኪን ነው ። ሉችኪን በሩን ከፍቶ ሲገባ እኔ ነኝ ክቡር ጌታዬ ሆይ። » «የለም ክቡር ጌታዬ ሆይ ለጥቁሩ ልጅ ልብስ አም ጥቻለሁ ። ልጁ እንደሆን የባለጸጋ ሰው ልጅ አይደለም። መርከ በኞቹ ይህን ምልክት «የሌሊት ወፍ ዜማ ብለው ይጠ ሩት ነበር ጓ ሉችኪን ወደ አፉ እየጠነቆለና በደስታ ፈገግ እያለ ተመልሶ እስኪመጣ ድረስ ማክሲምካ ተቀምጦ እንዲጠ ብቀው ነገረውና ወደ መርከቧ የመጠጥ ቦታ ፈጥኖ ሄደ ። » አለና ሉችኪን እንደገና ጠየቀ ። አለ ሉችኪን ። «አሁን ደህና ነው ክቡር ጌታዬ። » አለ ሉችኪን ። » አለው ሉችኪን ። » ሉችኪን ለጥቂት ጊዜ ያህል ጸጥ አለና በኋላ እን ዲህ አለ «ስካርን ማዳን ይቻላል የሚባለው ዕውነት ነው። ል ጁም ነገሩ ገባውና የሉችኪንን እጅ የሙጥኝ ብሎ ይዞ በልመና ድምጽ እንዲሀ አለ «ወደ ወደብ አልሄድም እዚሁ እቀራለሁ ማክሲ ምካ ሉቺካ ሉቺካ ማክሲምካ እኔ የሩሲያ መርከበኛ ነኝ አዎን አዎን » በዚህ ጊዜ ሉችኪን አዲስ ሐሳብ ተገለጠለት ። » «ሉችኪን ብቻ አይደለም ክቡር ጌታዬ ። » ማክሲምካ በመርከቧ ላይ እንዲቆይ መፈቀዱን በሰሙ ጊዜ መርከበኞቹ በደስታ ፈነደቁ ። ምንም እንኳ አዲሱ ዋና መኩንን የጐደለ ነገር ለማግኘት ምንጊዜም የሚጥር ሰው ቢሆንም አንድም ዓይነት ። «ውሻ ነው ጌታዬ አለ የሥራ ኃላፊው በፍጥነት ምናልባት በጥላው ምክንያት ውሻ መሆኑን ሳያይ ቀርቶ ሌላ ነገር መስሎት ይሆናል በማለት ። » ኙ «የመርከቧ ነው ጌታዬ ። «የቲም ውሻ ነው ጌታዬ ። » «ጌታዬ ሆይ ቆሪጥ አስተዋይና ጨዋ ውሻ ነው ። «አዎን ጌታዬ » አለ መርከበኛው ። » «አዎን ጌታዬ ። «እህስ አኪም ዛኻሪች ዋናው መኩንን እንዴት ያ ለ ሰው ነው። ባለፉት ሁለት ዓመታት ውስጥ መርከበኞቹ እራሳቸው ጨ ዋ ሰው ብለው በሚጠሩት ዋና መኩንን ሥር ያገለግሉ ነበር ። የመርከቧ አዛዥ ለበታች መኩንን ወይም ለሌላ ሰው ብሎ የሱን ቢጤ መኩንን ያዋርደው ይመስልሃል። » ብሎ በቀስታና ኮስተር ባለ አኳኋን ወደ አንድ ነገር እየጠነቆለ ዋናው መኩንን ጠየቀው ። ድ ዋናው መኩንን ለጥቂት ጊዜ ዝም አለና ቀጥሎ እ ንዲህ አለ «የነገርኩህን ታስታውስ የለም። » አለ ዋናው መኩንን ጨምሮ ። » አለና የሥራ ኃላፊው እንደገና ወደ ዋናው መኩን ን ተመልሶ ሄደ። ከሁለት ደቂቃ በኋላም የመርከቧ አዛዥ አሽከር ወ ደ መኩንኖቹ ክፍል መጣና ዋናውን መኩንን የመርከቧ አዛዥ እንደሚፈልገው ነገረው ። አለ ዋናው መኩንን በርጋታ ። በዚህ ጊዜ በኃይል እየጐተተ እንዲህ አለ «ጌታዬ ሆይ ይነሠ። ለጥቂት ጊዜ ዝም ካለ በኋላም ወጣቱ መርከ በኛ ረጅም ጉዞ ሲያደርግ ይህ የመጀመሪያ ጊዜው ነበር እንዲህ ሲል ፍርሃት በለበሰ ድምጽ ጨምሮ ተናገረ «በመርከቧ መድረክ ላይ ያሉት መርከበኞች ኃይለ ኛ ማዕበል ሳይመጣ አይቀርም ይላሉ ጌታዬ። «አዎን ጌታዬ። በመኩንዋቹ ገበታ ቤት ውስጥ የተገኘው ሰው ዋና ው መኩንን ብቻ ነበር ። በዚህ ጊዜ ዋናው መንገድ መሪ መኩንን ሞቅ የሚ ያደርገው አንድ ብርጭቆ ትኩስ ሻይ ቶሎ ለመጠጣት ወደ መኩንኖቹ ገበታ ቤት መጣ። «አዎን ጌታዬ ። » «አዎን ጌታዬ ሠ አለ ወጣቱ መርከበኛ እንባውን ለማገድ እየሞከረ ። ምንም እንኳ ማዕበሉ ገና በሙሉ ጸጥ ባይልም ቅሉ ስኒ ይዞ ሻይ ለመጠጣት ያህል ደህና ነበር ።