Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ጓጭሮ ሂይ ውዕጥፐ ዝቻ ሪውቀቶ ልቶገይዐት ተፇጎብቋጋ ያወቃያም ይጠሆብዐፖሥል ዝብዝጋት ዝብረጳመሂዳቭብጨሮ ጎህ ሲቀድ ወፎች ሲዘምሩ ለመስማት ስንናፍቅ ያደርነው ልጆች ሲነጋጋ እንቅልፍ ሊጥለን ይችላል ቀጢሳው ከሁላችንም ንቁ ስስነበር በማሰዳ ተነስቶ በፉጨት ይቀሰቅሰን ጀመር ፊፍቲ ፊፍቲ ብስን ርዕስ በሰጠነው ፊልም ውስጥ እንዳደመጥነው አይነት ፉጨት ያሰማል መንደርተኛው ሳያውቅም መልዕክቱ ለእያንዳንዳችን እንቅልፍ ላልጣለን የሰፈር ልጆችን አባብለው እንዲያሰወጡኝ መኩዬ ሳከች ብኝ ሞኛችሁን ፈልጉ አልኳቸው ቀጫጫዋ ግን የዋዛ አይ ደለችም የድፍረቷ ድፍረት አባቴ ቤት ውሰጥ ቁጭ ብሎ ሸማ እየሠራ እያለ በራችን ድረስ እየመጣች ትዝትብኛለች ዜራሞ ብዬ ስጮኸ ፈትለክ ብላ በብርሃን ፍጥነት ከአካባቢው ትሰወራለች ብዙም ሳትቆይ በመሰኮት ብቅ ብሳላ ትታየኛለች አባቴ ግር አለው ምን ሆነሃል። የእልህ ሳግ ተናነቀው ኃይሉ ዶሮ። እያንዳንድሽ ቅድም ዝም ብልሽ ይሄኔ ሰጥመሽ ነበር።» አለ ሲሳይ ጎቢጥ «እዚህ መሬት ውሰጥ ቤንዚን ኣለ ማለት ነው። ግርማ ቢጩ ጠየቀን እኔና ጎቢጥ ልክ ክፍል ውስጥ እንዳለን ሁሉ እጃችንን አወጣን ግርማ እኔ እንድመልስ ጠቀለኝ ሚሊዮን ደርስናል አልኩ ልጅነት ብራሾ። ማይ ግሬት ሂሮ እሱንማ እጅ ልነሳው የግድ ነው።
የሚለውን የወሳጆቻችንን መስቀለኛ ጥያቄ መመለስ አንችልም ስለዚህ በብ ልሁ ጓደኛችን አስታዋሽነት እጃችንንም ልባችንንም ሰበሰብን እዚያው ሲኒማ ዓድዋ ደጅ ላይ ቆመን ሬክላሞቹን ስን መለከት ድንገት አንድ ጎረም አየሁ መኩዬ ቀጫጫዋን ጎሸም አደረኩና ጠቆምኳት በለመጾ እግሯ ፈትስክ አለች በዚያው በልጅነት ወቄት አንዱ ሲኒማ ቤት ገብተን ከምንቀኮበት ሌሳ ትርፍ ወንበር እንይዝና በስሙኒ በስሙኒ እንሸጠዋለን ዕድሜ ለልጅነት ገዢ ከመጣ የምንቀመጥበትንም ወንበር በከርክ እንሸጠዋለን በዚህ መልኩ ንግዱ የቀናው ልጅ በስሙኒ ሦስት ፊልም አየ ማለት ነው እንዳስብነው ራስ ሲኒማ ስንደርስ የመጀመሪያዎቹ ተሰላፈዎች ሆንን የባጥ የቆጡን ስናወራ ሰዓቱ ደርሶ ትኬት መቆረጥ ጀመረ አንዳንድ ወንበር ይዘን መደዳውን ተቀመጥን ከእኔ አጠ ገብ ዳር ሳይ መኩዬ ቀጫጫው አለች ብዙ ሰው ገብቶ አዳራሹ ሞልቷል እዚህም እዚያም ግስሳው ኒያሳው ጉሬዛውሰጋራ ተለኮሰ አዳራሹ በጢሱ መታፊን ጀመረ ፈልሙ ከመጀመሩ በፊት አንዱ ጎረምሳ መጣና መኩዬን ወንበርሽን ሽጪ ልኝነ አላት እሺ ከርክ አለችው ምስጢር ኪሱ የሚገባ መስለና እሷ ተነስታ ስትቆም ገፍት ሯት ቁጭ አለ ደነገጥኩኝ አጠገቤ ያሉት የሰፈር ልጆች ተን ጫጩ ጎረምሳው ፀጥ በሉ። አለበለዛ እያንዳንድሽን እጨፈል ቅሻለሁ ፀጥ አልን መኩዬን ሳያት ደሟ እየተንተከተከ ነው አንድ ነገር እንደምታደርግ ገመትኩ ፊልሙ ጀመረ አሪፍ ክትክት ነበረበትኹ መኩዬን አእየተቆጣጠርኩ ፊልሜንም አያለሁ ፓስቴዋን እየበሳች እሷም ቆማ እያየች ነው መኩዬን ፈንግሎ የተቀመጠው ጎረምሳ ደረቱን ገልብጦ ተንጋሎ ፊልሙን ይመለከታል አንዳንድ ሰዎች ለስሳሳ መጠ ጣት ጀምረዋል ከትንሽ ቆይታ በኋላ ጠርሙስ መሬት ሷን ከባለል ተሰማኝ መኩዬ ጎንበስ ብላ ስታነሳ አየኋት የመጀመሪያው ዲክቴቲቭ ፈልም አለቀ ሁለተኛው በሕንድ ኮሚኩ አክተር ማህሙዲ ቀልድ ታጅቦ በዘፈን ደምቆ ዕልባቱ ላይ ደረሰ ሦስተኛው ቴክስ ፊልም በመታየት ላይ እያለ ፀብ ተጀመረ ትዕይንቱ የሁላችንንም ትኩረት አጥብቆ ያዘው ከርክ ሃያ አምስት ሣንቲም ልጅነት ከአጠገቤ ከሽ የሚል የጠርሙስ ድምዕ ተሰማኝ ዞሬ ሳይ መኩዬ ጎረምሳውን ፈንክታው ቀድማ ባጠናችው መንገድ ከሲኒማ ቤቱ በርራ ወጣች ጎረምሳውን ሳየው በጣም ደንግ ጣል አልደማም ተደነባብሮ ተከተሳት እኔም ከነበርኩበት ተነስቼ ቦታ ቀይሬ ሁለቱንም ትዕይንት መከታተል ጀመርኩ ብዙ ሰው የእነ መኩዬን ትርምስ ልብ ኣሳለውም ገኖ የሚተረከው የአቡጀዲው ግርግር የቤቱን ትኩረት ጨምዶ ይዞት ነበር ከዚያን ዕለት ወዲህ መኩዬና ይህ ጎረምሳ ሲኒማ ዓድዋ ድንገት ሲገናኙ ዛሬ የመጀመሪያው ነው ቀድሞ አይቷት ቢሆን ኖሮ ይዞ ይጨፈልቃት ነበር መኩዬ ራቅ ብላ ሲኒማ ኢትዮጵያ አጠገብ ሁሉን መቆ ጣጠር በምትችልበት ከፍተኛ ቦታ ቆማ ጠበቀችን አጠገቧ እንደ ደረስኩ እንደ ወሮታዬ ሳልለምናት በኪሷ ከያዘችው ቆሎ ጨብጣ ሰጠችኝ ተቀብያት እየቃምኩ ሬክሳሞቼን ማየት ጀመርን በወ ቅቱ ሲኒማ ኢትዮጵያና አምፒር የመግቢያ ዋጋው ኣንድ ብር ስለነበር ወደ እዚያ ጎራ ማለት አይከጃጅለንም ሁሉን ማወቅ በሚፈልገው ዓይናችን ሬክላሞቹን ማየታችን ግን የማይቀር ነው ስናድግ የሲኒማ ቤቱ ደንበኛ እንደምንሆን ወስነን ወደ ኣገር ፍቅር ቴአትር እናዘግማለን ከዚህ በኋላ ከአራቱ ሲኒማ ቤቶች የትኛው የእኛን ፍላጎት እንዳሟላ እንወያያለን ከሁሉም ሲኒማ ራስ ላቀ ውመንስ ግሳዲያተርን ልናየው ነው ደስ አለን በተረፈን ሣንቲም ፓስቴያችንን እንነጫለን በተጨማሪ የሆያ ሆዬ ሙልሙልም አለን ፊታችንን ወደ ሲኒማ ራስ መልስን መራመድ ጀመርን ምን መንገዱ ቢረዝም አንሸነፍም ለምን ዓለም ዳር አይሆንም። ባለቀዩ ሹራብ ጮክ ብላ ስትናኅር ገነትን ሰማኋት ከእኔ ኋላ መኩዩ ቀጫጫው ሲሳይ ጎቢጥ ቀጢሳው ሴምላል ቦቸራ ዶጅ ገማጣው ኣብነት ባሪያው ኃይሉ ዶሮ ሻቃ ይጥና እየተግተለተሉ ነበር ልጅነት ዐዕለቱ ሰፈራችን በጠላት እንደተወረረ ፀጥ ብሏል ሲኒማ ለማየት መሄዳችን ታውቋል ይህንን ሁሉ ጥበብ ስናይ የዋልን ሕፃናት አንዱም ምትሃተ ጥበብ ሳይረዳን ታፍሰን ሃምሳ አለቃ አርአያ ቤት ለምርመራ ገባን ተመሰገን አልኩኝ ወገራው በኅብረት ከሆነ ቀለል እንደሚልልኝ እርግጠኛ ነበርኩ ብልሁና ሩህሩሁ አባባ አርአያ ምርመራውን ጀመሩ ከመ ካከሳችን በጣም ፈሪ የሆነውን ቄቀጢሳውን ጠሩት እውነቷን መናዘዝ ጀመረ ንፍጡና እንባው እየተዝረከረከ አሰር አሰር ጊዜ እየማገለት ወንጀል ወንጀላችንን አከፋፈለን ጡረተኛው አባባ አጋፋሪ ሲኒማ የገባነውን ልጆች ቆጥ ረውን በነፍስ ወከፍ ያጠፋነውን ሽልንግ ደመሩትና በሀይል ጮኸው አምለት ብር እኮ ለእኔ የወር ቀለቤ ነው። አሉ እማማ በለጡ ተረፈ ገልጆ የደረሰበት መአት በሃሳቤ መጣ ገልጆ ኣንድ ቀን ረሃብ ከፉኛ ጠናበት ከሰፈራችን ልጆችም የሚሰ ጠው ጠፋ በዚህ መሃል ይጥና መጣና ዲናሬ ሰጥቶት እንቁል ልጮ እያለን ለመግመጥ ጅጭለስቴ ከወርቄ ሻይ ቤት ገዝቶ እን ዲመጣ ገልጆን ሳላከው ከታፎው ገልጆ በርሮ ሁስቱን ፓስቴ ገዝቶ መጣ ይጥና ለትልኮ አለና ቆንጥሮ ጣለለት በዚያ በልጅነታችን ዕድሜ አንድ ፓስቴ ስብቻው መብላት የፈለገ ልጅ አፍጠን የምናሃውን ልጆች ዓይኖች ቅልውጥና መቀልበሻ ለትል ብሎ ቆንጥሮ ይጥልና የተቀረውን ይጨረግዳል ዝም ብሎ የበላ ግን ሆዱን ያመዋል ብለን እናምናለን ገልጆ ተወርውሮ ብጣቂዋን ፓስቴ ቀለባትና አፉ ውስጥ ወረወራት ይጥና ዓይናችን እያየ ዝም ብሎ መግመጥ ጀመረ ገልጆ ረሃቤን ቢያስታግስልኝ ብሎ እነ ዶሮ ጊቢ ውሃ ሊጠጣ ሄደ ይጥና ስሁስተኛ ጊዜ ፓስቴውን ገመጠ ለአፉ አልከብድ ኣስው ገርሞት ፓስቴውን ከፍቶ አየ ገልጆ እንቡጦቹን ከፓስ ቲዎቹ ውስጥ ፈልፍሎ በልቷቸዋል ነገር ግን በጥንቃቄ መልሶ ስስገጠመው ፓስቴው ሲያዩት መሰንጠቁ አይታወቅም ይጥና እንደነቃ ደንግጦ ገልጆ ውሃ ጠጥቶቆ ሲመጣ ጮኸበት አንተ ከላከኝ በኋላ ቆንጥረህ እንደማትሰጠኝ ስለማውቅ የተሳኩበትን ነው ዕምቡጡን አውጥቼ የበሳሁት አለና ተረፈ ገልጆ ኣፈጠጠበት ይጥናም የጉልበቱን ልክ ያውቃልና አጉረምርሞ ዝም እስ የዚያን ዕለት መንደርተኛው ገልጆን ምንም ሳይል ከው ዋለ የተሰጣ ክክም አልነበረም በመንደራችን የሚገኙ ማድቤቶችን በፍጥነት አሰሳቸው የሚመነተፍ አልተገኘም ትዝ ሲለው ኣባቱ መሬት ቆፍረው ገንዘብ የሚቀብሩበት ጉድጓድ አለ ከዚያ ላይ ለረሃብ ማስታገሻ የሚሆነውን ያሀል ገንዘብ ለመመንተፍ ወሰነ ጉድጓዷን ምሶ እጁን ሰደድ ሲያ ደርግ ድፍን ብር እጁ ገባ መልሶ ሌላ ፈስዝ አስር ብር አገኘ ጉርጓዲን በጥንቃቄ እንደነበረች ደፈናት የሰፈር ልጆችን በሙሉ አስከትሎን ወደ ወርቄ ሻይ ቤት ሄድን ሁለት እንጀራ በወጥ አንድ ላይ አስቀረበና በላ አንድ ሳህን ድንች ሁለት ፓስቴ ጨመረበት አንድ በራድ ሻይ እዘ ዘና እስኪቀርብለት አንድ ሲሮኮ አስከፍቶ ጠጣ። ስእህቱ ሦስት ፓስቴ በቀጢሳው ሳከላት ለሱም እየጨረገድክ ሂድኮ ብሎ ሁለት ፓስቴ ዝዛለት ቁጭ ብለን ለምናየው ሁለት ሁለት ፓስቴና ሻይ ጋበዘንና ከዛሬ ጀምሮ ከአባቴ ጋር አልኖርም ካምቦሎጆ በረንዳ እዳሪ ሆሄ እኖራስሁ ትንሽ እንግሊዘኛ ብችል ልጅነት ስፈረንጆች እየተላላኩ አድጋለሁ ከዚያም ስፖርተኛ እሆናለሁ ዛሬ ፓስቴ እንደገዛሁላችሁ ስማንም እንዳትናገሩ አለንና ገልጆ ከሻይ ቤቱ ስንወጣ ተሰነባብተን ወደ ካምቦሎጆ መንገድ ጀመረ እኛ ወደ ሠፈራችን ተመለለስን ትንሽ እንደተራራቅን ተመልሶ ከእናንተ ጋር ትንሽ አው ርቼ ብሔድ ይሻለኛል ሰፈራችን ሄደን ትንሽ እንጨዋወት ካምቦሎጆ ብኖርም ቀን ቀን እናንተጋ እየመጣሁ እጫወታ ስሁ እህቴንም እጠይቃታስሁ አባቴን ግን በቃ ሁለተኛ ላገኘው አልፈልግም እያስን ሠፈራችን ደረስን አዘውትረን ድድ በምናሰጣበት በእማማ ጎደቴ ጠጅ ቤት በረንዳ ውሃ ልከ ላይ ተኮለኮልን የውሃ ልኩ ቀን ፀሐይ ሲመ ታው ስስሚውል ማታ ሲቀመጡበት ይሞቃል ቁልጭ አመዶ ባሪቾ አብነት ተሰባሰብን በጦፈ ወሬያችን መሐል እንድ አይነት እሩምታ ከጠጅ ቤቱ ውስጥ ተሰማ ተደናግጠን ተነ ሳን አንዱ ገልጆን አንቆት መሬት ወድቋል ስናስተውል አባቱ ናቸው ተነስተው ገልጆን መሬት ስመሬት እየጎተቱ ወደ ቤታ ቸው ወሰዱት እቤት እንደገቡ ጠልፈው ጣሉት ከጣራው ማገር ጋር ቀድመው ባዘጋጁት ገመድ ጠፍረው እሥረው ቁልቁል ሰቀሉት እህቱ ሠናይት ከሰል እያቀጣጠለች ነበር አባትየው ታላቅ ተግ ባር እንዳከናወኑ ሁሉ ግዳያቸውን ቆመው ቁልቁል ኣዩትና ከት ከት ብለው ሳቁ ገልጆ የግልብጥ አባቱን ሽቅብ እያየ እንዲ ምሩት ይወተውታል ጉማሬ አንስተው ቅጣቱን ጀመሩ የገልጆ ሕመም ተጋብቶብን ጮዝን አባትየው ዞረው ሲያዩን በሩን የሕ ፃናት ጭንቅላት ሞልቶት አስተዋሉ ዞር በሉ ከዚህ እናንት ሌቦች። ተበላሁ ከሃሳቤ ባን ቁልቁል ሳይ ባሪቾ ብቅ እለ ኪሱ ውስጥ አጣጥፎ የያዛትን ባርኔጣ አወጣና አደረገ ወደ ሱቅ ተጠጋ ከአንድ ሼህ ኋላ ቆሟል እሳቸው ከባለሱቁ ጋር ይከራከራሉ ባሪቾ ኮታቸውን ገልቦ የኋላ ኪሳቸውን በዝግታ ይበረብራል ትንፋሼን ዋጥኩ አንድ መላጣ ሰውዬ በጥድፊያ መጣና ከባለ ሱቁ ጋር ማውራት ጀመረ ባሪቾ አንድ ጥቁር ቦርሳ ከሼሂው ኪስ አወጣና በሆዱና በሱሬው መካከል ቁልቁል ከተተ አካባቢውን በፍጥነት ስቃኝ ማንም አላየውም ወደ እኔ ዞሮ ሽቅብ አይቶኝ ጠቀሰኝና ወደ ሻይ ቤቱ መራመድ ጀመረ ፎቁን ወጥቶ እኒ ወደ ተቀመጥኩበት መጣ ቦርሳውን አውጥቶ ከጠረጴዛው ስር መበርበር ጀመረ ብዙ ብሮች አወጣ ቦርሳውን እዚያው ጠረጴዛ ስር ጣለው ባርኔጣውን አውልቆ አጣጥፎ ኪሱ ከተተ ሒሳቡን ከፈለ ሻይ ቤቱ ታችኛው ሹፈኝ ተመልከተኝ ዲናሬ አሰር ሣንቲም ልጅነት ወለል ስንደርስ ሉቁ አካባቢ የተሰረቁት ሰውዬ ሲጮኹ ሰዎችተሰብስበው ያዳምቃሉ በትርምሱ መካከል በፍጥነት ወጥተን ታጠፍን በፍጥነት ሲኒማ ቤቱ ደረስን ትኬት መቆረጥ ጀምሯል ከጓደኞቻችን ጋር ተቀላቀልን ፍርሃትና መደነቅ የሠራ አካላቴን ወሮታል ባሪቾ ቀልጠፍ ብሎ ለሁለታችንም ትኬት ቆርጦ አንዲን ሰጠኝ ከማድነቅም በላይ ቀናሀብት ምነው እግዚአብሔር እኔ ንም እንደ ባሪቾ አሪፍ ሌባ ቢያደርገኝ። ሰዎች ሲጠይቁት የተሠራውን ጉድ ተናገረ ጥርጣሬው ሴምላል ላይ አረፈ ቢፈለግ የውሃ ሽታ ሆነ ሌሎች የሰፈር ልጆች ሁሉ ተሰብስበን ስንጠየቅ ሴምላል ከወሰደ ሲኒማ ራስ እንደሚገኝ ጠቆምን እዋቂዎቹ በአምስቱም ሲኒማ ቤቶች ኣንዳንዴ ሰው ዘብ እንዲቆም ተመዳድበው ዱ አሁን መኪና ሰፈው ራሱ ፈይሳ ከሲኒማ ራስ ይዘዋቸው መጡ ቢፈተሹ ኪሳቸው በፍራንክ ታጭቋል ሃምሳ አለቃ አርአያ ቤት ገብተው ሲመረመሩ ያጠፉት ፍራንክ ሁለት ብር ብቻ ነው የተ ቀረውን ኣስረከቡ ዛሬ ታስረው እነዶሮ ቤት ያድሩና ነገ ባን ኩን የሰበሩበትን ቦታ ይመራሉ ይህን ነግሮን ሲያበቃ ጎቢጥ የሚቀጥለውን ትዕይንት ለመጨለፍ ፈትለክ አለ ዶሮም ተከ ተለው እኔ ግን ለመውጣት ኣካሌም ኣይችልም ቤተሰቤም አይ ፈቅድም በተጋደምኩበት ሳብሰለስል የሕፃናቱ ድምፅ ተሰማኝ ጨዋታው ወደ ኩኩሉ ተለውጣል ኩኩሉ የፋንቲሸ ድምፅ ነው አልነጋም እቴቱ ትመልሳለች በየስርቻው ለመደበቅ ሲሮጡ የምድር ድምድምታ ይሰማኛል ልቤ ቆመ እንደ ምንም በር ድረስ ሄጄ የጓደኞቼን መጨረሻ ለማየት ተነሳሁ እማዬ ከማዕድቤት ስትመጣ አየችኝና አርፈህ ተኛ ያንተ ቢጢ ጎደቴ በወላይቲኛ እሜቴ ማለት ነው ልጅነት ዎች እየተገረፉ ነው ብላኝ መወዘቻ ውስጥ ውሃ ሞልታ ደ ማዕድ ቤት ተመለሰች ተመልሼ ተጋደምኩ እንዳለችውም ፈሪው ቀጢሳው ሲጮኸና ሁለተኛ አይለምደንም እያለ ሲወ ተውት መናል። እማዬ ልቤ እኔ ውስጥ አይደለም እንዴ ያለው። ፀሎቷን አቋርሟ መለሰችልኝ እንቺ በነውሮ ልታስቀድሚኝ ነው አልኩና ከአልጋዬ ላይ ዘልዬ ተነሳሁ እርሷም ተነሳች ልብሴን መለባበስ ጀመርኩ ሸራ ጫማዬን ተጫማሁ ፉንጋዬ ከውጪ ቀጢሳው ተጣራ መጣሁ ያዘጋጀሁትን እበባ አነሳሁ እማዬ ከአልጋው ጫፍ ላይ ተቀምጣ ቀሚሷን እያጠለ ቀች ይኸውልህ ፉንጋዬ መንገድ ላይ ቆሻሻ ነገር ካጋጠመህ እንዳትረግጠው ደንቃራ ነው ተጠንቀቅ አበባ ሰጥተህ እምታ ገኘውን ፍራንክ ልጆች አታለው እንዳይወስዱብህ ቶሎ እኔጋ አምጣ አጠራቅምልሃለሁ ና ቆይ ፊትህን ቅባት ልቀባሆሦ ብሳኝ በዲናሬ ገዝታ ያስቀመጠችውን የአንበርጭቃ ብልቃጥ አን ስታ ከፍታ በእጂ እያበሰች ፊቴን ቀባችኝ የበሩን መቀርቀሪያ ከፈተችልኝና ሸኘቾኝ ለሰፈራችን ሰዎች ቶሎ ቶሎ ሰጠሁ እማማ አመለወርቅ እማማ በለጡ ብልጧ ስሙኒ ስሙኒ ሰጡኝ አለሚቱ አንጎሏ በኋላ ና አሉኝ ካሳሁን ስሙኒ ሰጠኝ ለወሰኔ እናት ስሰጣ ቸው ባልና ሚለቱ ሳቁብኝና ፉንጋዬ አንድ ቤት እኮ እንድ አበባ ነው የሚሰጠው የወሰኔ እናትና የኔን ፋንታ ነው አንድ ላይ ስሙኒ የሰጠሀህ አለኝ ካሳሁን ልጅነት አፍሬ ስሽኮረመም የወሰኔ እናት እየሳቁ አይዞህ ፉንጋይ አምጣ እኔ ስሙኒ እሰጥሃስሁ ብለውኝ መቀነታቸውን እየፈቱ አድዝ ትምህርትህን ስትጨርስ ምንድነው የምትገዛልኝ። በል ቶሎ በል ጓደኞችህን ቅደማቸው ብለው ስሙኒውን ሰጥተውኝ ወጣሁ ፍራንኮቼን ለእናቴ ወስጄ ስሰጣት ኣዙን ያሰብከውን ለመግዛት ምንም ያህል አልቀረህም አለችኝ ወደ ዘመዶቼ ቤት ሂፄሄድኩኝ ቱማ ጫቦ ጩቱሎ ሽልንግ ሽልንግ ሰጡኝ ዱማ አንድ ብር አባባ በርታ ዲናሬ ሰጡኝ እማማ ሸጊቱ በግዙፉ ቁመናቸው ቁልቁል እየገረመሙኝ ፉንጋዬ መጣ ቱሱ አንድ ነገር ስጠው። ብሎ ቢጠይቅ ምሳሽ ስለማይኖራቸው ማንም ሳይደርስባቸው ሳምንት ሞላ ብንሳቸው ብንሠራቸው ትንፍሽ አልል አሉ ወደ ማስፈ ራራቱም ብንሄድ ምንም ፍንጭ አላገኘንም በመጨረሻም መኩዬ ተናደደችና ነገ ሌሊት ተነስቼ እዚህች አደፍጥና ተከትዬ ጉድ ባልሠራቸው ወንድ አይደለሁም ብላ ዛተች ታደርገዋለች እኔም መሰሰሉን ልቤ ቢከጅልም እንቅልፉ እንደሚያሸንፈኝ አውቃለሁ ቀጢሳውና ሴምሳል ሌሊት ተነስተው አገር ሰላም ብለው የላስቲክ ከረጢታቸውን ይዘው ወደ ጨው ማዕድናቸው ጉዞ ጀመሩ እየተጨዋወቱ ድንገት ገልመጥ ካሉ ቀጫጫዋ አንዴ ስልክ እንጨት ላይ እንዴ ግንብ ላይ ትለ ጠፋለች እንዲህ እያሉ ብዙ ተጓዙ አሮጌ አውሮፕላን ማረ ፊያ ደረሱ አንድ ጥሻ አግኝተው ቀጢሳው ወገቡን ሊያሳሳ ልጅነት ቁጭ አለ ሴምላልም ቁምጣውን አውልቆ ከአጠገቡ ተቀምጦ መጠናቀቅ ጀመረ አንተ የእናትህ ጡት እንዳይበጠስ ወደዚያ ጠጋ ብለህሀ እራ አለው ቀጢሳው ሴምላል ራቀና ተቀመጠ ይህን ጊዜ መኩዬ አካባቢውን ስትቃኝ አንድ የነጭ ድን ጋይ ክምር ያየች መሰላት ልብ ስትል ጨው ነው ቀድማቸው ሄዳ ቁልሉ ላይ ቁጭ አኣለች በኃይል እፏጨችና «እናንተ ባለ ዶቅዶቄዎች ሞተር አጥፉ ፈዳሚዎቹ በተቀመጡበት ክው አሉ ቀጢሳው እማተበ ሴሚሳል ከድንጋጤው ብዛት ፈሱን በረጅሙ ለቀቀው ሴምላል የሚለው ጠፋው ቀጢሳው ግን በፈጣን ጭንቅላቱ አብሰለሰለና መኩዬ መሆኗን ሲያውቅ ድርድር ጀመረ ከአሁን በኋላ መኩዬ አንቼም ሽርካችን ነሽ። ሜርቼዲስ ቤንዝ የመኪናዎቹ ታርጋ ቁጥር የተዝዝበት ዋጋ ይመስለኝ ነበር በዚያን ጊዜ ኣንዳችንም እውቀቱ ስላልነበረን ይህ እምነት ስረ ጂም ጊዜ እብሮኝ ኖሯል ስለመኪና ሳስብ የሚገርመኝ ትንንሽ መኪናዎች ትልልቆቹን ይቀድሟቸዋል ሁሉንም ደግሞ ዶቅዶቄ በፍጥነትዋ ታስከነዳቸዋለች ገበሎ ሚጢጢ የእንግሲዘኛ ቋንቋ ችሉታ ነበረው ኖ ፋዘር ኖ ማዘር እያለ ከፈረንጅ ጋር ሲያወራ ሰምቼዋስሁ ከእውቀቱ እንዲያጋራኝ ጠይቄው ደስ ብሎት ከወንድ ፈረንጅ ጋር ስታወራ ሰርር ነው የምትስው ከሴት ፈረንጅ ጋር ካወራህ ማዳም ወይም ሚስ ትላለህ ብሎ አስረድቶኛል የለገሃር ልጆች ከካምቦሎጆ ትኬት ገዝተው ስዝገበያ በትርፍ ያቀርባሉ የትኬቱ ዋጋ መርከስና መወደድ እንደ ጨዋታው እር ፍና ይወስናል ቀዝቀዝ ያለ ጨዋታ ያለ ቀን አምስት አሥር ሃያ አምስት ሣንቲምም ሲያተርፉ በጣም እሪፍ ጨዋታ ያለ ዕለት የኣንድ ብር ትኬት እስከ ሁለት ብር የሚ ሸጥበት ጊዜ አስ ትኬት ገዝተው ስገበያ የሚያቀርቡት ቦዲ ቢውልደሩ ቸርነት እና ወንድምአገኝ መርፌ ናቸው ሽያጩ በቅልጥፍና ካልተካሄደ ለኪሳራ ስለሚዳርግ እነዚህ ትኬት ነጋዴዎች የችርቻሮ ሥራ የሚያከናውኑላቸው ሌሎች ትንንሽ ልጆችን ይቀጥራሉ መነጠቅ ወይም መሠረቅ ቢኖር ተቀጣሪዎቹ ባለዕዳ ናቸው ልጅነት አንዴ የፍልውሃው ልጅ ሐሙራቢ አከፋፍሎ ለመሸጥ ከቸርነት ጢቦ ላይ አምስት ትኬት ተረከበ ጨዋታው በጣም አሪፍ ስለነበር ትኬቱ በፍጥነት አለቀ ሐሙራቢ አሥር ብሩን ይዞ ተሰወረ ቸርነትም እናቱ ሆድ ቢገባ አያመልጠኝም እያለ ኣደባ ዕለታት አለፉራ ሐሙራቢ ካምቦሎጆ መምጣቱን ተወው ቸርነት ፍልውሃ እያሄደ ቢያደባም ሊይዘው አልቻለም ያን ጊዜ ሁላችንን ቕችማልለን የነበረው በብላሽ የሚታየው የጦር ኃይሎች ቀን ደረሰ ሐሙራቢ ተደብቆ ካምቦሎጆ መጣ ልክ አሁን ትንሸዋ ካምቦሎጆ የተሠራችበት ሜዳዯጋ ሲደርስ ቸርነት ሊይዘው ተወረወረ ሐሙራቢ በጊዜ ስላየው ቀኝ ኋላ ዙሮ ወደ ሰፈሩ ሩጫ ጀመረ ኮቱም ቢል ቢል እያለች እንደሱፐር ማን ክንፍ ሆናለት እየበረረ የኢትዮጵያ ሆቴልን ፎቅ ዘሎ መከላከያ ሚኒስቴር ጣሪያ ላይ ዱብ አለ በመከሳከያ ሚኒስቴር መስክ ላይ አንድ ጄነራል ቆመው ሽቅብ አንጋጠው እያዩ ይኹ ሰው ነው ዝንጀሮፓ አሉ ልጅ ነኝ አለና ከጣራው ሸር ብሎ እንደ ድመት ዘለለና በመዳፉና በእግሩ መሬት አርፎ አድኑኝ ጀኒራል። » ልጅነት «እማምሳክንነ «እንዴ። እንተ ኣቤን አይተኸው ሰለማታውቅ ነው አቤ አንድ ቀንለታ ካምቦሎጆ ሊለማመድ መጣ በሮች ሁሉ ዝግ ሆኑበት ከዚያም በቦርሳ የያዘውን ትጥቅ ለኛ እንድንጠብቅለት ሰጥቶን በካታንጋ በኩል እንጣጥ ብሎ ኳስ ሜዳው ሳይ ዱብ አለ ከዚያም በካምቦሎጆው ደረጃ ተመልሶ መጥቶ ትጥቁን እቀብለነው ቀለበውና ልብሱን ቀይሮ ልምምዱን ጀመረ እኛም በካምቦሎሉጆው ቀዳዳ አየነው አለኝ ገበሎ ደግሞ ደጋግሞ እየማለ ሁሌም የሚገርመን የሦስቱ ዳዊቶች ትኬት የሚነግዱበት ጥበብ ነው አንድም ቀን ትኬት ለመግዛት ሲጋፉ አይቻቸው አሳውቅም ግን ሁልቀን ትኬቶች ይዘው ለተመልካቾች ሲሸጡ አያለሁ አስተባባሪያቸው ዳዊት ምች ነው ዳዊት ገንቦና ዳዊት ድድ አመራር ክምች እየተቀበሉ ያከናውናሉ ትኬት የሚሸጡበትን ቦታ በየጊዜው ይቀያይራሉ ከሦስቱ ውጪ ማን ንም በመካከላቸው አያስገቡም ፉንጋይ ና» አለኝ አንድ ቀን ዳዊት ምች ተጠጋሁት «ትኬት ከእኔ እየገዙ የሚገቡ ተመልካቾችን ተክትለህ ሔደህ በስሳም መግባታቸውን ንገረኝ» አለኝ «እሺ» ብዬ ትእዛዙን ተቀበልኩ ማታ ወደ ሰፈር ስንመለስ ኣንጀት ኣርስ ጉርሻ እንደ ሚጠብቀኝ አውቃለሁ እንዳለኝ በንቃት ትኬት ሸምተው የሚ ሔዱ ተመልካቾችን ተከትዬ በመሔድ በሰላም መግባታቸውን አስተውሳለሁ በር ላይ ሁሉም ነዝር የሚከናወነው በጥድፊያ ነው ትኬት ቆራጮች ምራቅ ለመዋጥ ጊዜ የላቸውም የተመልካቹ ስልፍ በጣም ረጅም ስለሆነ የጨዋታው መጀመሪያ ሰዓት ስለተቃረበ ጊዜ በካምቦሎጆ በር ላይ ያለልክ ትጣደፋለች እነምች ትኬቶ ቻቸውን በሙሉ ሸጃጠው ጨረሱ ባስቀሩት ትኬት ራሳቸውን ጋብዘው ሲገቡ አኔንም አዳበለኝ እኔ ብርቅ የሆነብኝን ጨዋታ ደስ ብሎኝ ማየት ጀመ ርኩ ዳዊት ገንቦና ዳዊት ድድ በካምቦሎጆው ግራና ቀኝ አቅጣጫ ተስማርተው ተመልካቹን ኪሱ የቀረችውን ቁራጭ ትኬት እንዲሰጡአቸው ይለምናሉ ስፖርት አፍቃሪው ሕዝብ በብዙ መልኩ ተባባሪ ነው አንዳንዱ ጥያቄ ያበዛል ይኹኔ ጠያቂውን ጥለው በመሔድ ወደሚቀጥለው ተመልካች በመጠጋት ቁራጫሟን ትኬት ይለምናሉ ዳዊት ምች ደግሞ ካምቦሎጆ መግቢያው በር ሳይ ቆሞ የትኬት ቆራጩን እንቅስቃሴ ይቆጣጠራል ትኬት ቆራጩ ልጅነት ይቆርጥ ይቆርጥና እጁ በቁራጭ ትኬት ሲሞሳ መሬት ይበት ነዋል ዓይኑን ሳያረግብ በጥንቃቄ ሲጠብቅ የነበረው ምች ይሼኹኔ ከች ይልና ከመሬት አፍሶ ቁራጮቹን ትኬቶች ኪሱ ይከታል ገንቦና ድድ ከተመልካች ለምነው ያመጧቸውን የትኬት ቁርጥራጮች ለምች ያስረክቡዒዷ መዝናናት ይጀምራሉ አረንቻታ ይጠጣሉ ሻምብራ በጨውም ሹቕነ ሸንኮራ እንደልባቸው ደይበላሉ የሸቀሉትን አብዛኛውን እጅ ቓች ሲወስድ ገንቦና ድድ ድርሻ ድርሻቸውን ያገኛሉ በዚያን ዕለት ዘብ ለቆምኩበት አብሬያቸው ተዝናንቼ አንድ ኮና ዳዊት ምች ሰጠኝ በአጭር ጊዜ ውስጥ ህብታም ሆንኩ የዳዊት ምች እናት እማማ ዘርፌ የአባቴ የሸማ ደምበኛ ናቸው ጋቢ ነጠላና ቀሚስ እያሠሩ ለለባሽ ይሸጣሉ በዚህም ምክ ንያት ብዙ ጊዜ ድውር ሲያልቅ እንዳመጣ እማማ ዘርፌ ቤት እላ ካለሁ። እያለ ያሳግ ጥብኛል ሲኒማ አብረን ጉበተን ቴንቦ ሲሆን አንባቢው አንብብ እንጂ እያለ ያበሽሸቀኛል ከሚገባ በላይ ብንደፋፈርም ከመዛዛት አላለፍንም አን ዳንዴ እኔን የሚያጠቃበት መንገድ መረር ያለና በልጅ መንፈስ የማይታሰብ ሆኖ አገኘዋለሁ አንድ ቀን ማታ አባቴ ሞቅ ብሎት መጣ ሌሊቱን ሁሉ ሲጨቀጭቀኝ አደረ መፈጠሬን የጠላሁበት ጊዜ ነበር በበነጋው ከሰፈር ልጆች ጋር ስለ አዳሬ ሳወጋ ሻቃ በመ ሓል ገባና ትናንት ማታ እኮ ይጥና ክአባትህ ጋር ጎደቴ ጠጅ ቤት ቴሌቭዥን እያዩ ሁለት ብርሌ ጠጅ ገዝቶሳቸው ስላንተ ሲያወራሳቸው ነበር እሱ ነው ያስጨቀጨቀሀ ብሎ አረዳኝ ከዕለታቱ በአንድ ቀን እኔና ይጥና ተግባብተን የምን መራመርበት ቀን ደረሰ ከጳውሎስ ኞኞ አስደናቂ ታሪኮች በእን ደኛው ውስጥ አንድ ዱዳ ቦከሰኛ በጨዋታ ላይ እያለ ከተጋጣ ሚው በተሰነዘረበት ከባድ ቡጢ ምክንያት መናገር መጀመሩን አንብበን ተገረምን እኔና ይጥና ይህንን አጋጣሚ በመገረም ብቻ ልናልፈው ኣልፈለግንም የአባባ ይማም አህመድ የመጨ ረሻው ልጅ ዱዳ ነው እናጫውተው ብለን ሪቼ ቦውሊንግ መጫወቻ የሕፃናት መዝናኛ ማዕከል ይዘነው ሄድን ዥዋዥዌ በየተራ እየገፋነው በተደጋጋሚ በቡጢ አናቱን መታነው ልጁ ይጮኸና በኃይል ግፉኝ ይለናል በምልክት ቋንቋው በጡጫ እናቱን እያፈራረቅን ብንነርተውም ሙከራችን ያሰብነውን ውጤት ሳያመጣ ወደ ቤታችን ተመለለን ቦቸራዶጅና አመዶ የተዋጣሳቸው ድብ ድብ ቁማር ተጫ ዋቾች ነበሩ በተለይ አመዶ ፍራንኳን በዓይኑ ሳያይ በእጁ ውስጥ እያሽከረከራት በጎፈር ትሁን በዘውድ አሳምሮ ያውቃ ልጅነት ታል እንቅልፉን ተኝቶም ቢሆን ጉል። ሰንትና ስንት ድመት ገድያለሁ አንጳም እጄን አሳንቀጠቀጠችውም አላመነውም ርግቦቻችንን ቤታቸው ውስጥ ከተን ዘጋንባቸው እንግዱ የዳዊት ወንጭፉን አነሳና ጎልያድ የሆነብንን ዱርዬ ድመት ሊገ ይኹውልህ ባለመሞቱ ነው እጄን ያንቀጠቅጠኝ የነበረው ልጅነት ላግለን ደፈጣ ያዝን ሁሌም አዘጋጅቶ በኪሱ ከሚያስቀምጣቸው ጠጠሮች አንድ ሁለቱን መረጠ ወንጭፉን በቅጡ መሥራቱን አረጋገጠ ድመቱ ይመጣል ብለን ባመሳከትነው አቅጣጫ ላይ ፀጥ ብለን ዓይናችንን ሳናረግብ ጠበቅነው ብዙም ሳንቆይ የጣራ መቧጠጥ ድምፅ ተሰማን ኃይሉ ዶሮ ተንጠራርቶ አየና ለእንግዱ በጥቅሻ እየመጣ ነው አለው ድመቱ ብቅ ሲል የዳዊት ጠጠር ተወነጭፋ ግንባሩን በጠረ ቀችው በሁለት እግሩ ቆመ ቁልቁል ከጣራው ሲወረወር በአናቱ መሬት ተተከለ አንድ ሰቅጣጭ ድምፅ እሰማ እየተ ንፈራፈረ ነው መንደርተኛው ግልብጥ ብሉ ወጥቷል ወይኔ ድመቱን ገደሉት አለች አዳነች አንቺ ወሬኛ አለና ኃይሉ ዶሮ አፈጠጠባት ወይኔ ጉዳችሁ ፈሳ። አሉት እኛም በበኩላችን ቀኑን ሙሉ ጨፍረን የማናገኘውን አንድ አንድ ብር በአጭር ጊዜ በማግኘታችን ተደስተናል ብዙ ጊዜ ሳያልፍ የተበላብንን ርግብ ለመተካት እንደገና ገንዘብ የሚያስፈልገን ምዕራፍ ሳይ ደረስን አንድ ርግብ ስመ ግዛት ምጥ ውስጥ ገባን ወሳጆቻችን ለልጅ ገንዘብ መስጠት ዱርዬ ያደርጋል ብስው ስለሚያምኑ በጭንቃችን ሊደርሱልን አልቻሉም ርግቦቹ ዕንቁላሎቹን በመፈራረቅ ነው የሚያቅሩፉት ባሏ በዱርዬው ድመት የተበላባት ርግብ ከዕንቁላሎቹ ሳይ ስለማትነሳ ስንዴም ሆነ ውሃ ጎጆዋ ድረስ እናቀርብላታለን እንደነገሩ ስትቀ ማምስ እንደሰታለን ዕንቁላሎቿን አቅፋ ስለምትውል ጭንቀታ ችን አየለ ከኃይሉ ዶሮ ጋር ፍራንክ የምናገኝበትን ሁኔታ ለመፍጠር መከርን ካምቦሎጆ አካባቢ የምንሸቅለስው ጠርሙስና የጋዜጣ ጥርቅም የምንፈልገውን ያህል ገንዘብ ሊያስገኝልን አልቻለም ልጅነት ገንዘብ ይሰጠኛል ብዬ የማምነው ዳዊት ምች ስሞኑን ፖሊስ ቤታ ቸው ድረስ መጥቶ ከማጭበርበሪያ ተኬቶቹ ጋር እጅ ከፍንጅ ያዘሠ ተባባሪዎቹ የሆኑት ዳንኤል ድድና ዳንኤል ገምቦ እንድ ላይ ጠባይ ማረሚያ ታስረዋል አንዳንድ ሥራ ለመሥራት ወሰንን ከሴምላልና ከቀጢሳው ጋር በመሆን ከለል መፈደም ጀመርን አሳዛኙ አጋጣሚ በመጀመሪያው ዕለት ቆሜ አመዱን በስንጥር እየ ጫርኩኝ ከሰል ስለቃቅም አንድ ዘመዳችን አየኝ ወደ ግል ጉዳዩ መሔዱን ትቶ በፍጥነት ወደ ቤታችን መጥቶ ለአባቴ ነገረው ወገራ እቤቴ እንደሚጠብቀኝ ገብቶኛል እንደ መታ ደል አባቴ በዕለቱ ዕቁብ ወጥቶለት ስለነበር በከፍተኛ ማስጠ ንቀቂያ ማረኝ እኔም ሆንኩ ጓደኛዬ ለማግኘት አሣራችንን የም ናይበትን አንድ ብር ግን አልሰጠኝም እኔ ከግርፈያው በማም ለጤ ተደሰትኩ እንጂ የአባቴ ንፍገት ቅር አላሰኘኝም ገንዘብ የምናገኝባቸው ዕንቁጣጣሽና ሆያሆዬ በጣም ራቁ ባልታሰበ ቀን የኃይሉ ዶሮ ታላቅ ወንድም የግርማ ክርስትና አባት አባባ ባይሳ መንገድ ላይ ዶሮን አግኝተውት ሁለት ብር ሰጡት በዚህ ተአምር በደስታ ሰክሮ ሮጦ መጣና አበስረኝ ኃይሉ ዶሮ በተረጋጋ መንፈስ አንዱን ብር ዘርዝሮ የስ ሙኒ ደስታ ከረሜላ ገዛ ከወርቄ ሻይ ቤት የሃያ ሣንቲም አራት ፓስቴ ሸመትን ቤታቸው ጓሮ መሸግን ፓስቴና ደስታ ከረሜላውን እኩል አኣካፈለኝ አንዱን ፓስቴ ሰንጥቀው ያለኝን አደረኩ ስንጥቁ ውስጥ ድፍን ከረሜላ ጨምር አለኝ ዶሮ ይህ የራሉ ፈጠራ የሆነ የፓስቴ አበላል ነው ብር ስላገኘን ወንድ ርግብ መግዛቱን ጉዳይ መክረን ጨርሰናል ግመጥ ከረሜላቅጋ ደርሰን ኮርሸም እስከምናደርግ ያሉት ገመጣ ዎቼ አስጎምጂዎች ነበሩ የዓለምን ፍስሐ ጭድ ላይ ተንጋለን እንደለታለን እንዲሁ ሳቅ ሳቅ ፍንድቅ ፍንድቅ እንላለን እማማ ሸጊቱ ድንገት በግዙፍ ቁመናቸው ብርሃኑን ከለሉን እኔና ዶሮ ቶሎ ብለን ፓስቴውን ሹራባችን ውስጥ ሸጎጥን እሳቸው ግን አላችሁ። በል። ምንም በል ድውር ስለሚያስፈልገኝ አንድ ቱባ ማግ ቶሎ አዳ ውርልኝ በደስታ ትእዛዙን ተቀብዬ ማዳወሬን ጀመርኩ ውብ የሆነው ቅዳሜ በዚሁ ኣይነት ሁኔታ ለሽንትም ሳልወጣ አለስ ፈልኝ እሁድ ወሳጆቼ ከቤት ወጥተው ዕቁብም የመጠጣት እድ ርም የመክፈል ተግባራቸውን የሚያከናውኑበት ዕለት ነው ብቻ ዬን ስለምውል ደፈጣው መራር ይሆናል የገመትኩት አል ልጅነት ቀረም ለማኝ ሳያራ በራችን ሲከፈት መኩዬ ደጃችን ላይ እየ ተንቆራጠጠች ነበር እሁድ ጠዋትም ደፈጣው ቀጠለ በሲሳይ ጎቢጥ ኣማካኝነት ለመደራደር ሞከርኩ ቀጫጫዋ ሃሳቡን ውድቅ አደረገችው ካምቦሎጆ አሪፍ ጨዋታ ይካሄዳል እኔና መኩዬ ብን ግባባ ኖሮ መኪና ከሚጠብቁ ጓደኞቻችን ጋር ተግባብተን ከሠራን ጥቂት የማይባል ሽቀላ እናከናውን ነበር ተመልካቾች ለመቀ መጫነት የሚገለገሉበትን ጋዜጣ እንደዋዛ ጣል የሚያደርጉትን የለሰላሳ ጠርሙስ መንትፈን ከሸቃቀልን በሚቀጥለው ቀን ኮርተን ሲኒማ የምንገባበት ገንዘብ ይኖረን ነበር አሁን ግን በመጣላ ታችን በተለይ እኔ ቀረብኝ እኔም ሆንኩኝ አብሮ አደጎቼ በይፋ አንናገረው እንጂ ሁላችንም መኩዬ ቀጫጫዋን እንፈራታለን የሷን ቂምና እልህ ማናችንም ችስን አንጋፈጠውም አንድ ቀን ከአብዲ ጋር ተጣላች አብዲ ከባላገር የመጣ ልጅ ነበር በሰላም ስንጨዋወት ኣብዲ «አስተማሪያችን ድርሰት ዛፉ ብለውን ጨውና ጥቅሙ በሚል ርዕሰ አንድ ጽሑፍ ጽፌ ስከፍል ጓደኞቼ አንብቤላቸው በጣም ተደነቀልኝ» ሲል አወራን ይኹኔ ይሀች ሰላቢ ቀጫጫ ከትከት ብላ ስቃ ጮውና ጢቅሙ። ለነገ ሙቪና ለርግቦ ቻችን ቀለብ መግዣ ልሸቅልኢደይሜአለሁ አለኝ ወደ ካምቦሎጆ ሲሔዱ እየቋመጥኩ አያቸዋለሁ ዶሮ መኩዬ ቀጫጫው ሴምላል» ቀጢሳው አበራ ወፍጮ ቤት አካባቢ ደርሰው ወደ ወርቄ ሻይ ቤት ታጠፉ በቂርቆስ ጓሮ ኣድርገው በአራተኛ ከፍለ ጦር በኩል ሽቅብ ወጥተው በመጂ ለኪያ ሄደው ቫምቦሎጆ ይደርሳሉ ይኔ መኩዬ ተመልሳ መጥታ አበራ ወፍጮ ቤት መታጠፊያ ቆርቆሮው አጥር ላይ ተለ ጥፋ ይሆናል ብዬ ገመትኩና አፈጠጥኩኝ እንደገመትኩት ብቅ ብላ ታየችኝ ተመልሼ ወደ ቤት ገባሁ ዛተችብኝና ሂደች ባሪቾ ወደ ሰፈር ሲመለስ አሃሁትና ልጆቹለ ስል ጠየኩት ሄደዋል እርግጠኛ ለመሆን መንገድ ላይ ወጣሁ መከዬ ቀጫ ጫው ብቅ አሳለችም በፍጥነት መንገድ ቀይሬ በጨነቀው ሱቅ አድርጌ ገበያውን አቋረጥኩና የባቡር ጣቢያውን ድልድይ ተሻግሬ ካምቦሎጆ ደረስኩ እዚህ አካባቢ ከተገናኘን መኩዬ እንደ ማለቃት ታውቃለች ለማንኛውም ሰወር ያለና ማንም የሰፈር ልጅ የማይጠረጥረውን ቦታ መረጥኩ ዲናሬ አለኝ ረፈድ ሲል እንዳይርበኝ የዱንቡሎ ሽምብር በጨው አበላለሁ ውሃ ሲጠማኝ የድንቡሎ ሸንኮራ ገዝቼ እመጥና ሽቀላዬን አከናውናለሁ በዚያ ዕድሜ አንድ ልጅ ብቻውን ያለሰፈሩ ከታየ በርክት ብለው የሚሄዱ ልጆች አስቁመው ገብር ይሉታል የፈራ ያለውን ሰጥቶ በካልቾም በጥፊም ከመመታት ይድናል የደፈረ ተጋትሮ ራሱን ይከሳከላል ካምቦሎጆን የፍልውሃ ልጆች እንደግል ንብረታቸው ነው የሚያዩት ከቂርቆስ ከሠንጋ ተራ ከቄራ ከለገሃር ሰፈሮች የምንመጣ ልጆችን በተናጠል ካገኙን አስፈራርተው ለማስገበር ይሞ ክራሉ እሁንም እነ አጭሬ ኮርማ ሐሙራቢና እንጥል ብቻ ዬን ስላገኙኝ ገግብር። አሁንማ አልነግርህም ግን እመነኝ እንገባለን እኔ በማ ስበው መንገድ ከገባን ፔሌ የለጋትን ኳስ እየቀለብን መልሰን የምናቀብለው እኛ እንሆናለን ገልጆ በጣም ብልጥ ልጅ ስለሆነ አመንኩት ከሽምብራዬ አካፈልኩት አብዛኛውን ጊዜ ሸንኮራ ነጋዴ ወይም ሽምብር በጨው ሻጭ አካባቢ እንገኛለን የሸንኮራ ነጋዴው ጫፉን ቆርጦ ራቅ አድርጎ ሲወረውር ለመቅለብ እንሻማለን ከሽምብራ ነጋዴው እጅ አንዲት ፍሬ ጠብ ብትልም ሽሚያው ያው ነው ልጅነት ካምቦሎጆ ውስጥ የሚሰሙ ጩኸቶች የድል ል የቁጭት የአድናቆት መሆናቸውን ውጪ ሆነን እናውቃለን ያልተለመደ አይነት ድምፅ ሲሆንብን ምንድነው ብለን ካምቦሎጆ ውስጥ መግባት ዕድል የገጠማቸውን ች ጋጠገ ይጋሰባት ማቸውን ልጆች አንጋጠን እያየን እንጠ ዋ አዋድ መሐመድ ለመንጌ የለጋለትን መንጌ አክሮ መትቷት የኢጣሊያ አምስት ቁጥር ተደርቦ መልሶ በእርግጫ መንጌን ሊመታው ነበር ሲለን ወይኔ መንጌ ብለን ሣሩ ላይ እንንከባለላለን በአንድ ወቅት የጋና ቡድን ወደ እገራችን መጥቶ እን ደነገ ለመጫወት ዛሬ ሲለማመዱ የካምቦሎጆ በር ክፍት ስለነበር ገብተን አየናቸው እያንዳንዳቸው አንድ አንድ ኳስ ይዘው ነጡ የሚለማመዱት ይህ ትርዒት ማርኮን በሚቀጥለው ቀን ከአባቶቻ ችን አንድ አንድ አግር ካልሲ ሠርቀን የራሳችንን የጨርቅ ኳስ ሰፋን የአንዳንዶቻችን አባቶች ከዚያች ሌሳ ካልሲ ስለሌላቸው አልጋ ላይ ሊውሉ ሆነ ባባቶቻችን ካልሲ ኳስ የሠራነው ልጆች ተለብለበን ተገረፍንና ኳሶቻችንን አስቀድደውን ካልሲዎቻቸውን ሬ ጨዋታው ሊጠናቀቅ ደቂቃ ሲቀረው የካምቦሉጀ በሮች በሙሉ ይከፈታሉ መግቢያ በር ላይ ከፍተኛ ገፊ ጠራል የተናደደውና የተደሰተው ተመልካች ለመውጣት ተጣ ድፈዋል ውጪ ሰዓቱ ደርሶ በር ሲከፈት ያችን የቀረችውን የሩብ ሰዓት ጨዋታ ገብቶ ለማየት የሚጠብቀው ችስታ ተመል ካች ግፊያውን አጨናንቆት ፖሊስ በቆመጥ እየቃኘ በሩን ለማለ ከፈት ይሞክራል አንዱ ሕፃን ተረግጦ ሲያለቅስ ይሰማል በብዙ መከራና ስቃይ ወደ ውስጥ እንገባለን ከጀርባችን በጣም ስለምንገፋ ከፊታችን ያለውን ወንፊት የሽቦ አጥር አጣብቆን ጭንቁንም ግፊያውንም ረስተን ተጨዋቾቹን እያስተዋልን ማንነታ ቸውን እናጣራለን ኳሷ ገና አልተለጋችም ያ። ሻይ እዘዝ አስኝ በደዊ አራት ፓስቴ ከሻይ ጋር ቀረበልኝ ጋዜጣው ሽልንግ ጠርሙሶቹ ሽልንግ በጠቅላላው እንድ ብር ሸቀልኩ ስሙኒ የተመገብከብት ሲቆረጥ ሦስት ስሙኒ ደረ ሰኝ በቀበቶዬ መታጠቂያ ላይ ለሰንጥቂ ባዘጋጀሁት ምስጢር ኪሴ ውስጥ ደበቅኩና ታጠኩ እንዴት እንደምወጣና የስገሀርን ልጆች እንዴት እንደ ምሸውዳቸው ፓስቴዎቸን ከሻይ ጋር እያጣጣምኩ ማሰብ ጀመርኩ ቁጭ ብዬ ስቆዝም ዝናብ መዝነብ ጀመረ በጣም ደስ አለኝ እየፀሰ ሲሂድ በዶፉ ውስጥ ለማምለጥ እንደሚመቸኝ እርግጠኛ ነኝ ወዲያው በሩ አካባቢ ኃይለኛ የጓጓታ ድምፅ ተሰማ ቀና ሰል መኩዬ ቀጫጫው ወሯ የገባ እርጉዝ መስላ ከተፍ አለች ኃይሉ ዶሮ ከኋላዋ ሲገባ በዝናብ የራስው ሉጫ ፀጉሩ አናቱ ላይ ተለጥፎ ዘርዛራ ጥርሱን ብልጭ እያደረገ ገባ ደስ እአለኝ ባንኮኒው ላይ ጋዜጣውን ማደራጀት ጀመሩ ዘና አልኩና ድጋሚ ኣንድ ሻይ እዘዝኩ ዝናቡ መውረድ ጀምሯል አንገቴን መዘዝ እድርጌ በበሩ ስመለከት ኃይሉ ቁሬ ታዛው ስር ተጠልሎ አየኝና በዛቻ ጣቱን ወዘወዘብኝ ሦስት ጣቴን ሽቅብ ቀስሬ አሳየሁት እነ ዶሮ ተገበያይተው እንደጨረሱ ውጪ መክከበባችንን ነገ ርኳቸው እረ። አለች ፔሌ ትንሽ ቆጣ ብላ ሌላ ጊዜ ቢሆን አንዴ በካ ልቾ ዝቃው ነበር እምትጠይቀው እኔ ምን ላርግን ይኹ ቀጢሳው ጎቢጥ ሻቃ እላጠብንም ሲሉኝ ተውኩት ውሸቱን ነው አለ ቀጢሳው በቃ አሁን አዳምጡኝ ያላጠባችሁ አሁኑኑ ቤታችሁ እንደገባችሁ እጠቡ ነገ በጠቅላላው ተሰብስቦ እነ ኃይሉ ዶሮ ቤት እንዲገባ የእኔንም አስር ቁጥር ማሊያ ሰጥቺዋስሁ ልጆች። መሮጧን አቁማ ወይ ኳሳን እንዳቀፈች ጆሮዋን ቀሰ ረች እኛም ውሮ ለምን እንደጠራት ለማወቅ ዞርንና ቆምን የፈረንሣይ ለጋሲዮን ልጆች ከደፈሩሽ ንገሪን ሄደን እንረግጥልሻለን እናናፍጣቸዋለን አለ በልቅሶ ዜማ እሺ አለች ስልል ባለ ድምፅ ልጅነት ውሮ ድምፅ አውጥቶ ማልቀስ ጀመረ እኛ ግን እምና ለቅሰው በልባችን ውስጥ ነበር ማንም ማንንም ሳያፅናና ወደ ሳፈራችን በካምቦሎጆ በኩል በፀጥታ መመለስ ጀመርን ከገደል ግቡ ጠጅ ቤት የሰፈራችን ሰው ግርማ ቢጩ እየዘፈነ ይወጣል ተንኮለኛው ይጥና ቢጩ የዱጥኣአለ አባት ሲል ስከፈው ሁላችንም ቂመሻሽ ነቃ አልን ማነው። በዚህ በኩል ፉንጋይ ጉበዝ ልጅ ነው የጓሞኛ ቋንቋ ይችላል አንድ ቀን ከአባቱ ጋር ሰሮ አይ መላ ሲባባል ስምቼው ደስ አለኝ» ሲል ግርማ በአድና ቆት ሁላችንም ሳቅን። » ጮኸ ሴምላል ለምን እንደተቃወመ ገብቶናል ዋና ሄደን ስንመለሰ በጣም ይርበናል ስለዚህ ከተቻለ እዚያው አካባቢ ከሚገኙ ማሳዎች ውስጥ ካሮት እንሰርቅና እንበላለን ገበሬዎቹ ቀድመውን ነቅተው አቀበቴ ላይ ተቀምጠው ይጠብቁናል አንድ ልጅ ደፍሮ እየተሽሎከለከ ማሳው ልጅነት ውስጥ ሲገባ ከተያዘ ፈሱን እሰከሚጨርስ እንደሚወገር ሰለምናውቅ ልንጋፈጥ አልፈለግንም ከዱላው ረሃቡን መርጠን በመንገዳችን የተሰጣ ክክም ሆነ ሴላ የሚበላ ምግብ ለመመንተፍ እያስተዋልን ወደ ሰፈራችን ጉዞ ጀመርን ከእንድ ግቢ በር አንድ ትንሸ ልጅ አንዳች የሚያክል የድፎ ዳቦ ጉማጅ ይዞ ብቅ አለ ረሃባችን ተባባለ ቀጢሳው እየኮመከ ልጁን ተጠጋው ልጁም ድሮ እንደሚያውቀው ሁሉ እየሳቀ ቀረበው ቀጢ ሳው ዳቦውን ሊቀበለው እጁን ሲሰድ ልጁ ጮኸ ቀጢሳው ቀልጥፎ እጁን ሰበበበ «ምን ታቁለጨልጨናለህ። እንዴ። ቤት ስንገባ እንጠያየቃለን አለና ትኩረቱን ወደ ጨዋታው መለሰ የሰፈር ልጆች በየመንደራችን ነው አድባር የምናክብረው እኔ ቀጢሳው ቦቸራ ሳህሉ መቃ ኣንድ አካባቢ ነን እነ ዶሮ ሻቃ መኩዬ ቀጫጫው ሰፈርም አድባር ያከብራሉ ጨዋታው ደመቅ ባለበት ሄደን የመጫወት አድባር አውጋሩ ልጅነት ያፈራውን የመቋደስ መብታችን በአዋቂዎቹ ዘንድ ሙሉ በመሉ የተከበረ ነው ጨለማው ለዓይን ያዝ እያደረገ ነው የክርስትና እናቴ እማማ ቦጋለች ብዙ ስኒ በረከቦት ደርድረው ከስሩ ቄጤማ ጎዝጉዘው ኣየኋቸው በማንደጃ ፅይ ቡና ይቆላሉ አና ታቸውን የሸፈኑበትን የአንገት ልብስ አሁንም አሁንም እያስ ተካከሉ ይከናነባሉ ኮለታራ ናቸው ፈቓቸው ኣይፈታም እማዬ የበጉ ሥጋ ሃሚጠበሰበትን ጉልቻ አዘገጃጅታ ምጣድ ጥዳ እሳት ስታቀጣጥል እማማ በለጡ የበጉን ሥጋ በትረ ይዘው ሲመጡ አየሁ ሮጩ ሄጄ በዓይኔ ቆለጡን ፈለግሁኝ ሥጋው መካከል ቆለጡ የለም ወደ አባቴ ለመለስ ከማዶ መኩዬ ቀጫጫው ስትመጣ አየኋት አንድ እጂን በኮቷ ውስጥ ደብቃለች ስጠጋት ኮቷን ገለጥ አደረገችና ሁለት ቆለጥ ኣሳ የችኝ ደንግጩ ልጮህ ስል ይሄ እኮ የእናንተ በግ ቆለጥ አይ ደለም የእኛ ሰፈር ነው አባባ ዓለሙ ናቸው ስለምናቸው የሰጡኝ ከፈለክ የእናንተንም አምጣና አንድ ላይ ጠብሰን እንበ ላለን» አለችኝ ወደ አባቴ ተመልሼ ቆለጡስ። እዚያ የሚሄዱበት ስፈር ማንም ኣአያውቃቸ ውም ድሮ ሰፈራቸው ቢመጡ ማንም አይከለክላቸውም ዛሬ ግን ሠራንሳቸው ቆለጡን ይዘን ሽል እልን ዞር ብዬ ሳይ ከሰፈርተኛው ጋር ሰላምታ እየተለዋወጡ ነበር በእማማ በለጡ ብልጧ ቤት በኩል እጥፍ ብለን በጠባ ብዋ መንገድ አልፈን ኩሽናው ኣጠገብ ስንደርሰ ድምፅ ሰማን ልጅነት መኩዬ ፀጥ እንድል ጎሸመችኝና ግርግዳውን ተደገፍን ሳህሉ መቃ የእናቱን ትልቅ ጋቢ ተከናንቦ እየወጣ ነው የቤታ ቸውን ጓዳ በር መለስ አድርጎ ሲሄድ አኣሳለፍነው በጠባብዋ መንገድ መተሳለፊያው ላይ ከአጋጠሙት ልጆች ጋር ወሬ ጀመረ ፉንጋይና መኩዬ ቀጫጫውን ኣይተሃቸዋል።