Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እናቴ ቀይ ቀሚስ ለብሳ ከጐኑ ተንበርክካ እኔ ዱባ እየገዘገዝሁ በምቆርጥበት በጥቁሩ ማበጠሪያ ለስላ ሳውን ፀጉሩን ታበጥርለት ነበር ። እጄን ይዘው የቆሙት አያቴ ድብልብል ያሉ እራ ሳቸውና ዓይኖቻቸውም ትልልቅ አፍንጫቸው ሥጋማ ሆኖ የሚያስቅ ነው ። ነገር ግን የውድድሩ ደስታ ማናቸውንም ሕመምና ጉ ዳት የሚደመስስ ነበር ። አንዱ ከአንዱ የበለጠ ኃይለኛ የሚመስሉትን እነዚሀን ግዙፍ ሰዎች ከመጠን በላይ እንወዳቸው ነበር ። በተለይ ያስገረመኝ ምን ቲበፍዐዐዐዐዩሂፍዞዐኮ ጊዜም ቂም አለመያዛቸውና እንዲሁም እርስ በእርስ ያላቸው የደግነት መተሳሰብ ነው ታታሮቹ ሁሉ እንባቸው በጉንጮቻቸው እስኪወር ድ ድረስ በኃይል መሳቅ ይወዱ ነበር ። ይህ ሰው ሃያ ሰባት ድ የሚመዝን የቤተ ክርስቲያን ደወል ከጀልባ ላይ ብቻውን ተሸክሞ ያወረደ እጅግ ኃይለኛ ሰው ነው ። አባቱ የተወላገደና የተሽመደመደ ክንደ እረ ጅም ፊትና እራሱን የጸጉር ቀምቀሞ የወረሰው ፍጥ ረት ነበር ። ያዝ የሚናገርበት ጊዜ የተወሰነ ነው ።» እርግቡ ቹርካና እኔም ይህ ሽማግሌ የቀበሌውን ህመምተኞች ሁሉ እየቆጠረ ማን ከማን ቀድሞ እንደ ሚሞት ሲያሟርት መስማት በፍጹም አንፈቅድም ነበር ። ለመበስበስ ብዙ ጊዜ ይወስድበታል።» አዘውትሮ የሚናገረው ስለሴቶች ሲሆን ይኸውም ሁልጊዜ በብልግና አነጋገር ነው ። እሱ ሌሊቱን ሙሉ ሳያቋርጥ ለማውራት ባልቦዘነ ነበር ። ግን ጊዜው ገና መጨለም ሲጀምር ቹርካ ይነሳና «እኔ ወደ ቤቴ መሄዴ ነው ። እኔም በእርግቡ ሃሳብ እስማማ ነበር ። የቀረበብኝ ክስ በተንኮል የተፈጠረ ነው ። ወንድ አያቴም «አጥፊዬ መቸም እና ንተ ናችሁ ሆዳችሁ ቤቴን ሊፈታው ነው » እያሉ ይነ ጫነጩ ነበር ። አንድ ቀን ወንድ አያቴ ምግብ ባበሰሉ ቁጥር ድስቶቹን ከምድጃው እያንጠለጠ ሉ በሚያነሱበት እረጅም ሽመል ጫፍ ዘወትር የመስኮ ቱን መስታዋት እንደሰበሩ ነበር ። ከቁራጩ የሊጥ መዳመጫ ሊሠራና ሊ ሸጥ ይቻል ነበር። እናቴንም በጥቂት ቀናት ውስ ጥ ወደዚያው ሊወስዷት አስበው ነበር ። የእንጀራ አባቴ ወደ ቤተ ክርስቲያ ሄዶ ነበር ። የት ስትንከራተት ነው የቆየሀ። ጣቶቿም መሃረቡን ጨም ድደው ያፍተለትሉት ነበር ። የክን ዶቿ ክርኖች ከጐንና ጐሏ ጋር ጥብቅ ብለው ጣቶቿ ግን ወደ ደረቷና ወደ ጐሮሮዋ ይንቀሳቀሱ ነበር ። እኔ የእናቴን መሞት አውቂ እሳቸው እስ ኪረዱት ድረስ በመጠበቅ እመለከታቸው ነበር ። አንተ ም መሆንህ ነው። እንዲህ ባለ ነገር ይህን ያህ ል መተከዝ አያስፈልግህም ዕውነት አይደለም አያቴ። እርግቡና እኔ ይህንን ለአንተ ልና በረክትልህ ነው ። ከእርግቡ ላይ ልገዛው ነበር ።» ሲለው የያዝ አባ ት ከኔ ፊት ፍንጥር ፍንጥር እያለና እየጠቀሰኝ «ይኸ ውልህ እንግዲህ የእርግቡ ነገር። ከመቃብሩ በ ኋላ መጠጥና ድግስ ምናልባትም ጭቅጭቅና ጠብ መኖ ሩን አውቅ ነበር ። ኮ ዩጠፍዐዕፒህዐዐዚዞኮርዮ እርግቡ እኔን ለማሳቅና ለማስደሰት ሲል የፈረስ መኮልኮያውን አገጩ ላይ አንጠልጥሎ በምላሱ ለመን ካት ይሞክር ነበር ።
» አሉ አያቴ ። «ወንድ ልጅ ነው። አንድ ቀን ወንዱ አያቴ ስለ ትምህርቴ ለመረዳት ጠየቁኝ ። ወዲያው ወንዱ አያቴ «አሌክሴይ። አንድ። አንድ ቀን ወንዱ አያቴ እኔን ለመጠየቅ ልክ ከ ጣራው ዱብ ያሉ ይመስል ሳይታሰብ ከተፍ አሉ ። ከዚያ ወንድ አያቴ ሴት አያቴን አስከትለው ገቡ ። » ሲሉ ከወንድ አያቴ በቀር ሰው ሁሉ ወጣ። » አንድ ቀን ሴት አያቴ ተንበርክከው ከእግዚአብሔር ጋር የሞቀ ንግግር ሲያደርጉ ወንዱ አያቴ በሩን በርግ ደው «ይኸውልሽ እናት። ወንዱ አያቴ ሴት አያቴን እየተከተሉ በረዶ። ወንድ አያቴ በበሩ ብቅ አሉ። » አሉና ሴት አያቴ አዘዙት ። አንድ ቀን ሴት አያቴን እንዲህ አልኋቸው «ጠንቋይ ነዎት። ወዲያው ወንድ አያቴ አንድ አዲስ መጽሐፍ አወ ጡና በደስታ ድምጽ እንዲህ አሉኝ «አንተ ጋሻ ጆሮ ና ወዲህ። » ዩጠፍዐዕፒህዐዚዞኮርዮ «አ አበባ » ሴት አያቴ አቋረጡን ። «አያቴ። አንዳንድ ጊዜ ወሬ በያዝንበት ሰዓት ሴት አያቴ ይገባሉ ። » አሉ ሴት አያቴ ። » አሉ ወንድ አያቴ ። አንድ ጊዜ ግን ሴት አያቴ በለስላሳው ንግግራቸው ሊያጽናኑአቸው ቢጠጉ ወንዱ አያቴ ዞሩና በጡጫ ፊታቸውን መቱአቸው ። ምነው ሴት አያቴ በመጡልኝ። ሴት አያቴ በስተኋ ላቸው ቆመው «አባካችሁ አሳልፉኝ እስቲ አንድ ጊዜ ላነጋግረው ብለው ለመኑ ። » አሉና ወንድ አያቴ ጮሁ ። » ሴት አያቴ ሌላ ሳይናገሩ ያቃሥቱ ጀመር ። » በዚህ አኳኋን ሴት አያቴ ለዘብ ባለ ድምጽ ወንድ አያቴ በመኸት ለረጅም ጊዜ ሲነጋገሩ ቆዩ ። አንዳንድ ጊዜ ወንድ አያቴ ከሴት አያቴ ቀድመው የነቁ እንደሆነ ወደፎቅ ይመጡና በነቀፌታ ሣቅ ብለው ቆመው ሴት አያቴ ሲጸልዩ ያዳምጣሉ ኋላም ለቁርስ ገበታ ላይ ስንቀመጥ እንዲህ ይላሉ «አንቺ ደደብ ስንት ጊዜ ነው ጸሎት ያስተማርሁ ሽ። » «ግድ የለም ይገባዋል ምንም ነገር ብንናገር ከሱ አይሰወርም » አሉ ሴት አያቴ ። አንድ ቀን። ወዲያው ሴት አያቴ አን። ወንድ አያቴ ጸሎታቸውን ሲጨርሱ ወደኔና ወደ ሴት አያቴ ይዞሩና «እንዴት አደራችሁ » ይሉናል ። አንድ ቀን ሴት አያቴ በቀልድ እንዲህ ብለው ተና ገሩ «እግዚአብሔር የአንተን ጸሎት መስማት መቼም ሳይሰለቸው አይቀርም ዘወትር ያንኑ አንድ ቃል ነው የምትደጋግመው ። » ብለው ወንድ አያቴ በቁጣ ጠየቁ ። » በዚህ የተነሣ እሱ በሌለበት ሴት አያቴ «ጥሩ ነው » በሚል ስም ይጠሩት ጀመር ። ዖ ር በአመሻሽ ላይ አንዳንድ ጊዜ ዝናብ በሚጥልበት ት ወንድ አያቴ ወደውጪ የሔዱ እንደሆን ሴት ቴ በወጥቤቱ ውስጥ ድግሥ ያደርጉ ነበር ። » «ወንድ አያትህ። ወንድ አያቴ ቢሆኑ ግን ሁልጊዜ በተናገርሁ ቁጥር «ዝም በል አንት ለፍላፊ። » ይሉኛል ሴት አያቴ ። አንድ ቀን ወንድ አያቴ «ለምንድነው ፈረስህን የክርስትና ስም የሰጠኸው። » «ያን ጊዜም ቢሆን ምንም ግድ አልነበራቸውም እባክህሀ አሉ ሴት አያቴ ። አንድ ቀን ሌሊቱን በሰፊው ወርዶ ያደረውን በረዶ እኔና ወንድ አያቴ በአካፋ ስንጠርግ የአጥሩ በር ተንኳ ኳና አንድ ፖሊስ ገብቶ በሩን ከዘጋ በኋላ በአንድ ወፍ ራም አመድማ ጣት እዚያው ቆሞ ወንድ አያቴን ጠ ቀሳቸው ። » አሉት ሴት አያቴ ። » አሉና ወንድ አያቴ በቁጣ ጮኹባት ። » ሲሉ ወንድ አያቴ ጮኹ። «ሒድ ውጣ አሌክሴይ » አሉኝ ወንድ አያቴ ። በዚሀን ጊዜ እናቴ «ለምን። ወንድ አያቴ «ምንድን ነው ። ወዲያው ሴት አያቴ «ሒድ ውጣ » አሉኝ ። ስለዚህ አንድ ጥሩ ሰውዬ በቤታችን ይቀመጥ ቲበፍዐዐዐዐዩሂዞኮዐኮ ነበረና ነገር ግን ሰው ሁሉ ሳይወደው ቀርቶ በመ እን ወንድ አያቴ እንደአስወጡት አወራት ጀመር ረ የች እናቴን አሳስደሰታትም መሰለኝ «ሌላ ነ ይህ ንገረኝ » አለችኝ ። » «አውቃለሁ ችግሯ ወንድ አያቴ » «ዝም በል ነው የምልህ። አንድ ጊዜ እንዲህ ባለው ሰዓት እናቴ ቤቱን ሁሉ በሚያናጋ ድምጽ ስትጮኸ ሰማኋት ። ሴት አያቴ ወጥ ቤት ቁጭ ብለው እያጉተመተሙ ለወንድ አያቴ ሸሚ ዝ ይሰፉ ነበር ። በዚህን ጊዜ ወንድ አያቴ ዘልለው ሔደው እራስ ባው ይቀጠቅጧቸው ጀመር። » አሉ ወንድ አያቴ በቀስታ ። ወንድ አያቴ እያቃሰቱ ይነፋነፋሉ ሴት አያቴም ቀስ ብለው ያጉተመትማሉ ። አልሁት በዚያን ጊዜ ወንድ አያትህ ሀብታም ሰው ነበረ ። ያን ጊዜ እውነት የደስታ ጊዜ ነበር የኔ ልጅ። አንዳንድ ጊዜ ሴት አያቴ በሚያወሩበት ሰዓት ወን ድ አያቴ ይገቡና ሴት አያቴን በጥርጣሬ እየተመለ ከቱ የክፍሉን አየር አሽትተው ትንሽ ቆመው ከአዳ መጡ በኋላ «ውሸት ውሸት ሁሉም ውሸት » ብለው ይወጣሉ አንድ ቀን ሳይታሰብ እኔን ጥያቄ ጠየቁኝ «አልክሴይ እዚህ ክፍል መጠጥ ትጠጣለች። » ከዚያ ወንድ አያቴ ወጡና ሔዱ ። » አልኩና አንድ ቀን ሴት አያቴን ጠየቅኋቸው ። «እኒህ ሌላ ሴት አያትህ ናቸው » አሉና ወንድ አያቴ ደስ በማይል ድምጽ መለሱልኝ ። ወንድ አያቴ አንድ ቀን ጧት መሮ ይዘው መጡና ከመስኮቱ ዙሪያ ልስኑን ይቆፍሩ ጀመር ። » አሉና ወንድ አያቴ ጠየቁት ። » በማለት ሴት አያቴ አስጠነቀቋቸው ። ነጋዴዎቹና ወንድ አያቴ ሲከራከሩ ሴት አያቴ በመስኮት እየተመለከቷቸው አንዳንድ ጊዜ እየሳቁ አንዳንድ ጊዜ እያለቀሱ ቀስ ባለ ድምጽ «በል ውሰደው ሁሉንም ውሰደው ሁሉንም ስባብረው » ይሉ ነበር ። ዩጠፍዐዕፒህዐዚዞኮርዮ ወንድ አያቴ ከተከራዩት ቤት እንደገባን ወዲያው እናቴ ልታየን መጣች ። «አዎ እሳት የዋዛ ነገር አይደለም ወ አሉና ወንድ አያቴ ዝም አሉ ። ዩጠፍዐዕፒህዐዚዞኮርህዮ በዚህን ጊዜ እናቴ ወደ ሴት አያቴ ተጠጋችና በጀ ሮአቸው አንድ ነገር ስትነግራቸው ኃይለኛ ብርነሃን እንደፈለቀባቸው ሁሉ ዓይኖቻቸውን አጨነቆሩ ። ወንድ አያቴ እኔን ሲያዩኝ እየሳቁ እንዲህ አሉኝ «ታዲያስ። ነገር ግን አንድ ምክንያት ተፈጠረና እንደገና ወንድ አያቴ ዘንድ ሂዶ መኖር ግድ ሆነብኝ ። ነ ሴት አያቴም «ግድ የለም ። ወንድ አያቴ «በይ ደግ ነዋ ። ሻይ በሚፈላ ጊዜ ወንድ አያቴ «ቆይ እስቲ ልየው ምን ያሀል ነው የጨመርሽው። ሴት አያቴ ለብዙ ቀን ታምመው ስለተኙ ምንም ገንዘብ አልነበራቸውም ። አንድ ቀን ወንድ አያቴ ሕፃኑን በጥንቃቄ ከመረ መሩት በኋላ «እሱ የሚያስፈልገው መልካም ምግብ ነው ። ኖሮ ይህን ጊዜ » ወንድ አያቴ እንዲህ ያለ ቃል ከተናገሩ በኋላ ብዙ ውን ጊዜ ወዲያው እናቴ ጽኑ ሳል አከታትላ ስትስል እሰማለሁ ።