Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እንጂ እኔስ ምንም ፈልጌ አልመጣሁም እግዚአብሔር ምሥጋና ይድረሰው ፀሎቴን ሰምቶኛል «ምንም የምናግዝህ ነገር የለም ማለት ነው ን በድው ጤ ጉደታ ሲናገሩ እንደስማሁት በኦሮሞ ል ዕልባት ያልተገኘለት ጉዳይ በይደር እንዲታይ ደሆናል ያ ለ ም ሌሊቱን ሲያብላሉ ሲያውጠነጥኑት ያድራሉ ዳሻ ነም ግራ ቀኙን ለማስተዋል ፋታ ይኖረዋል ትናንትና አስፈሪ የነበረ ተነገር ማለራታ መፍትሔም ይገኝለታል ጋሼ ጉደታም ከዘር ማንዘሪኅ ለ ላሽ ቱባ ባህል ሳይ የከተሜውም አስተሳስብ በቅጡ የገባ ህን ላም መንደራችን ውስጥ ኣንድ ችግር ተፈጥሮ በአካል ተ ምን እንደሚያወርዱ የታወቀ ነው። እናቴ የዕለት ሥራዋን ታከናውናለች ሚሚ ሊው ሃፍ አልጨረስችም እንዲተኮስልኝ በጥንቃቄ አጣጥፌ ልጅነት የተኛሁበትን ሱሪዬንና ሸሚዜን ለበስኩ ጃኬቴን ደረብኩ እማዬ ባእስር ብር የገዛችልኝን ዳርማር የቆዳ ጫማዬን ተጫማሁ ቁርሴን ስበላ ውጭ የነበረችው እማዬ ወደ ቤት እየገባች ግርግዳ ሳይ የሰቀ ልኩትን የኢትዮጵያ ካርታ አስተዋለች ከዚህ በፊት ስትመለከተው እይቼኦት አላውቅም ፊቷን ወደእኔ ሳትመልስ «ከፋ ጅማ የትኛው ነው። እያሰብኩኝ ነው።ቶ ቤት አልመታልኝም ከፊት ወንበር ላይ አንድ የጦር ሠራዊት መኮንን ተቀምጣል ጢሙን የጎንዮሽ እየቋጨ ሰረቅ አድርጎ ያየናል ወደ ዘምዘም ዞሬ እየሁ የትኛው ሲኒማ ቤት ነው የምንገባው። ረስቼው ነው ሲኒማ ልትገቡ ነው። በደራሲ ስብሐት ገብረእግዚአብሔር ግለ ታሪክና ኪነጥበባዊ ክህሎት ላይ የተጻፈ።
አርባ ባ አንድ ባ ሁለት ትቆጣለች በቁጣዋ ውስጥ የሳቅ ድባብ አለ ቀጢሳው ቁጣዋን ስምቶ እንዳልለማ ኩምከናውን ይቀጥ ልበታል ፔሌ ዘርዛራ ጥርሷ መታየት ይጀምራል እግሯ ቅል ጥፍናው እየከዳው ዝግ ማለት ትጀምራለች መቁጠሩን ትሳ ሳታለች ትፎርሻለች መቧደኑ እንደቀጠለ ነው ኾሉቶና ዲዲ ተቧድነው መጡ ሁለቱም ልጆች ጥልቅ የኳስ ፍቅር አሳቸው ጥሉቶ የኣራተኛ ክፍለ ጦር ጨረቃ በር ቡድን ደጋፊ ነው ዲዲ የክብር ዘበኛው ቡድን አፍቃሪ በተለይ ኳስ ፊደሉ የተባለውን ተጫዋች አድናቂ ነው ሁለቱም በአዘቦቱ ቀን እንኳን የሚ ለብሱት ወደ ኳስ ሜዳ እንደሚሄድ ተጫዋች ነው የትምህርት ቤት ዩኒፎርም ለመልበስ ቢገደዱ ገንባሌ ማጥለቁን አይረሱትም መ ው ው ው ው ው ው ልጅነት ሁለቱም የቡድን ኣባቶች ሳይነታረኩ አንድ አንድ ልጅ ወሰዱ ቀጢሳው ፀጉሩን ተላጭቶ የአባቱን ነጭ መለዮ አድርጎ ነው የታደመው ዛሬ የፈለገው መጫወት ሳይሆን ተመልካች መሆን ነው ከተጫወተ የአባቱ መለዮ ይቆሽሻል መለዮውን በአደራ ለመስጠት ማንኛችንንም ያንን የመሰለ ንፁህ መለዮ ንፅ ሀናውን ጠብቀን ለማቆየት ኣአንመጥንም የቡድን አባቶች የመከ ላከል ብቃቱን ስለሚያውቁ እንዲቧደንና እንዲሳተፍ ገፋፉት ከአበረ ሻቃ ጋር ተቧድኖ ቀደበ ቀጢሳው ለቦቸራ ቡድን ተስ ለፈ ቀጢሳው ፈሪ ስለሆነ ኳስ ሳያባክን በጥንቃቄ መጫወቱን ይችልበታል ምርጥ ተከሳካይ ቢሆንም ሁለገብ ተጫዋች ነው በእሱ ስሀተት ከዶጅ ገማጣው ጋር የተወራረደው ቦቸራ ስሙኒው ከተበሳ ወየውለት። ሁለታችንም በሬዲዮን ስአድማጮቻችን የምናስተላል ፈውን ጨዋታ አቆምን ጨዋታው ተጀመረ ፔሌ የለጋት ኳስ በቀጥታ ስቀጢሳው አናት ስቴስታ ተመቻችታ ደረሰች ቀጢሳው በቅልጥፍና የአባ ቱን ነጭ መለዮ ከአናቱ ላይ አወስቀና በቴስታ ኳሷን መታና ጐል አግብቶ መለዮውን በዚያው ፍጥነት መልሶ አናቱ ላይ አደረገ ቅልጥፍናው ሁላችንንም አሳቀን ሜዳው ውስጥ ሰፍኖ የነበረው አስፈሪ ውጥረት ረገበ እየሳቅሁ ዞር ብዬ አያለሁ መኩዬ ቀጫጫው ከአካባቢው ተሰውራለች መሬት ተሰንጥቆ ይዋጣት ወይም ለማይ በርራ ጥልቅ ትበል ኣአላወኩም ፔሌ በቀጢሳው ኩምክና ተማርካ ኳስ እግሯ በገባ ጊዜ ደጋግማ በቴስታ እንዲመታ ትልክለታለች ቀጢሳው እንዳስ ስመደን እየኮመከ በቴስታ ይለጋና መለዮውን ጭብጥ በማትሞላ አናቱ ላይ ያደርጋል ይሀ ሳቅ የተሞላበት የአጨዋወት ስልት ቦቸራን አልጣ መውም ስሚ ፔሌ ስሙኒዬን ልበላና ስጋሽን ነው የምበላው ከደቂቃዎች በፊት የተገላገልነው አለፈሪ ድባብ እንደገና ሜዳው ላይ ሰፈነ እልህ በተሞላበት ስልት ጨዋታው ቀጠለ አንዱ ሌላውን ጠልፎ ይጥሳል ተጠሳፊው እየተነጫነጨ ዳኛው እንዲያስተውል ይከሳል ዳኛው በቆራጥነት እየመራ ነው ጨዋ ታችንን እንዲህ አስፈሪ ድባብ ሲውጠው ድባቡን ለነገ የማስ ተሳለፍ ኃይል ያላት ፀሐይ ብቻ ነች ፀሐይ ስትጠልቅና በተ ራው ጨለማ ሲነግስ ኳስ የሄደችበት አቅጣጫ ሲጠፋ በይደር ጨዋታውን ማስተሳለፉ የግድ ይሆናል ልጅነት የዛሬውን ጨዋታ ግን ማስተላለፍ ኣንችልም ሰዓቱ ገና ዘጠኝ ለዓት ቢሆነው ነው ምሳ አልበላንም ጨዋታችንን ሰዓት አይገድበውም ድል እንጂ የገማጣው ቡድን እንደ ኣንድ ሰው ተባብረው እየሠሩ ነው ስማቸውን በልቤ እየጠራሁ እከ ታተላለሁ በቃል መጥራትና ለአድማጭ ማስተላለፉ አደጋ አለው ከእስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን አቅጣጫ መኩዬ ቀጫጫው እየሮጠች ስትመጣ እየኋት የጀሥራች እንደምትናገር ሁሉ ፈቷ ጥርስ ሆኖዋል እካባቢያችን እንደደረሰች ልጆች ኣለች ጮከ ብላ ማንም የለማት የለም ልጆች አባባ ጃንሆይ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን በር ላይ ለሰዎች ብር እየሰጡ ነው። ሲል ቀጢሳው ጠየቀኝ ልጅነት ደሞ ቆንጆዎች ናቸው የአባባ ጃንሆይ ልጆች ሰለሆኑ እኮ ነው እንድ ቀን እኔ አባቴና እናቴ እንዴት እንደተገናኘን ለቀጢሳው አጫወትኩትና እነሱንም ልዑላኑን አባባ ጃንሆይ ከቅዱ ሳኑ ላይ በብዙ ብር ገዝተዋቸው ነው ማለት ነው ብዬ ለቀጢሳው ሳወራለት እሱም ተገርሞ ሲያዳምጠኝ ወረፋችን ደረሰ ጃንሆይ አካባቢ በጣም ዌረብኩ ቅንድቤ ግጥም መሆኑ ትውስ አለኝ እማማ ረታሽ አንዳንድ ቀን ሲያሰፈራሩኝ እይ ፉንጋይ። ብለው አባባ ጃንሆይ ተረፈ ገልጆን ለዘለዓለም ሲያልመው የነበረውን ድል አጎናፀፉት በሃሳቤ ወደ ሰፈራችን ቂርቆስ ተመለስኩ የገልጆ አባት በልጃቸው ተረፈ ሳይ ባወረዱበት ኣሳር በጣም ያዘንን የሰፈር ልጅነት ልጆች በለከፋ መቆሚያ መቀመጫ ስላሳጣናቸው ሠፈራችንን ለቀው ሔደዋል ገልጆ መኖሪያው ካምቦሎጆ ይሁን እንጂ ከእኛ ጋር ለመ ጫወት ወደ ሰፈራችን ይመጣል ሆዱ አሁንም ቋሚ ጠላቱ ነበር አንዳንዴ ረሃብ በጣም ሲጠናበት የሚይዘው የሚለቀው ይጠፋዋል አንዴ ሰፈራችን ርቦት መጣ ጓደኞቹ የምናበሳው አጣን እኔን እናቴ በኩሊ ያስፈለጠችውን እንጨት ጓሮ እንድ ከምር አዛኝ እየከመርኩ ነው በቆይታም ከጉልት ከሃደ በቀሉ ቅቤ ገዝቼላት እመጣለሁ ስመለስ የምትሰጠኝን ለገልጆ ለመስ ጠት ወስኛለሁ የታዘዝኩትን በትጋት ሳከናውን በዚህ መካከል ተአምር ተፈጠረ የጩኒ እናት እማማ ቅመም እደጅ ድንች አጥበው ወከከ ባለ የከሰል ምድጃ ላይ በድስት አድርገው ጣዱት ከሳሉን ማራገብ ጀመሩ ከገልጆ ጋር ተጠቃቀስን እማማ ቅመም ከሰሉን አራግበው ውሃው እየተንተከተከ መክደ ኛውን ከድስቱ ሳይ ሲገፈትረው እየበሰለ እንደሆነ ገባን መኩዬ ቀጫጫው በእማማ ቅመም ቤት ጓሮ ሔዶ ኩሽናውን አንኮ ሻኮሸው አዝ። በመደምደሚያው እንዳለመው አባባ ጃንሆይን በአካል አግኝቶ ላንዴም ለመጨረሻ ጊዜ ሆዱን ድል መታ እኔም የዓይን ምስክር ሆንኩ ከሃሳቤ ተመልስኩ ወደ ማዶ ስመለከት ተረፈ ገልጆ በክብር ትሪቡኑ ጃንሆይ አካባቢ ተቀምጦ የስፖርት ውድድሩን ይከክታተላል ከወራት በኋ ተረፈ ገልጆ በጣም አምሮበት ወደ ቂርቆስ መጣ አፈርማ ካኪ ሸሚዝና ሱሬ ለብሷል ከላይ ቆንጆ ሹራብ ደርቧል ሸራ ጫማ ተጫምቷል መንደርተኛው ሁሉ በመደነቅ ከያለበት ተሰብሰቦ እየሳመ በጥያቄ ያጣድፈው ጀመር ገልጆም እንደ ድሮው ዝግ ብሎ ይመልሳል መንደርተኛው እነ ኃይሉ ዶሮ ቤት ጢም ብሎ እሱ አግ ዳሚው ላይ ተቀምጦ ወጉ በሰፊው ቀጠለ ለእንግድነቱ እማማ ሸጊቱ አረንቻታ ገዙለት ገልጆ የአደይ ዝማምን ድምፅ ከውጪ ሲባማ ነጥሮ ተነሳ ወደ ቤቱ ውስጥ ሲዘልቁ እግራቸው ሳይ ድፍት አለ ቀና አድርገው አገላብጠው ሳሙትና የአንበሻ ሂሳብ አለብህ ልጅነት ወይስ ተቀማጭ አለህ። አሁንም ትውስ ይለኛል በድጋሚ ሬዲዮ ከአንድ ኮርያ ዘምቶ ከመጣ ወታደር ሳላይ በመቶ ብር ገዛውና እኛ ቤት ውሉን ተዋውለው ተፈራረሙ አባቴም ገንዘቡን ቆጥሮ ሲያ ስረክበው እዚያው ነበርኩ የኮርያው ዘማችም ሬዲዮኑን ለአባቴ አስረክቦ ይህ የሬዲዮኑ ፋክቱር ነው ያለ እዚህ ፋክቱር ይህ ሬዲዮን ምንም ዋጋ የለው እንዳይጠፋብህ ደዘና ቦታ አስቀም ጠው ዕቃው ያንተ መሆኑን ማረጋገጫ ነው አለና የተጣጠፈ ወረቀት ለአባቴ ሰጠው ያለፋክቱርማ ወርቅም ዋጋ የለው ልክ ነው ያለው ይኹ ወታደር አንድ ምቀኛ ቢነሳብህ ፊርማቶሪ መጥቶ ዕቃው ያንተ መሆኑን ለማረጋገጥ መጀመሪያ የሚጠይቀው ፋክቱር ነው ከእጅህ ከጠፋ ቀለጥክ ዜራሞ አሉ ቀለም ቀቢው አባባ ታዴ የፋክቱርን አስፈላጊነት በአካላቸው እንቅስቃሴ ጭምር እያስረዱ ፋክቱር የሌለው ዕቃማ ይዞ መገኘት በንጉሠ ነገሥት ግዛት ወንጀል ነው ያስቀጣል በል ዜራሞ የፍንጥር በለና አሉ እማማ በለጡ እየሳቁ ግጦ ተልኳል ዛሬ አስክሬ ወደ ባልሽ እልክሻለሁ ዜራሞ የዋዛ ዶርዜ መሰላችሁ። አረቦች እኮ እልፍ ናቸው ተራራ ላይ ቆመው ሽንታ ቸውን ቢሸኑ እስራኤልን በጎዷፍ ሊያጥለቀልቋት ይችላሉ ግን በብልፃት አልቻሏትም ሲል ያኣረቦችን አቋም ተቸ የኮሪያው ዘማት ምክትል የአስር አለቃ እበበ ትክክል ብለፃሃል የሃምሳ አለቃ ደምሰው አሉት እኔ ኦጋዴን በረሃ እያለሁ በአዛዣችን ኮረኔል ገመዳ ባዩ ሬዲዮ ጉዳዩን ስንከታተል እሥራኤሎች ትንሸ ወታደር ያዘምቱና በሺ እሚቆጠረውን አረብ እምሽክ ያደርጉታል ይኹ የወታደራዊ ጥበብ መብለጥን ነው የሚያሳ የው የአምላክም ትእዛዝ አለበት አባ ዘለቀ በግዕዝ ቋንቋ አንድ ቃል አነበነቡና ይላል መጽ ሐፉ ማንም ከእሥራኤልና ከኢትዮጵያ ፊት አይቆምም ምክትል የአስር አለቃ አበበና የኮርያው ዘማች ደረታቸውን ነፉ እኔም የኃያልነት ስሜት ወረረኝ እማማ በለጡና እማማ የወርቅውሃ እልልታቸውን አቀለጡት ቀጢሳው ጎቢጥ ዲዲ መኩዬ ቀጫጫው አንዱ በአንዱ ትከሻ ላይ የበቀሉ ይመስል በራችን ላይ ተደራርበው ተገሽረው የሬዲዮኑን ወሬ ይሰማሉ በጥቅሻ እንዲገቡ ነገርኳቸው ማንም ሳይገስፃቸው ተራ በተራ ወደ ቤት ውስጥ ገበ ሁላችንም ፀጥ ብለን ጓዳ በር ላይ ተሰባሰበን የአዋቂዎቹን አስተያየት እናደ ምጣለን የኮርያው ዘማች ሞቅ እያለው ሔደ ልክ ዜናው እንደ ተጠናቀቀ በሰፈራችን ሕይወት ያልተለመዱና እኛ ከምንኖርበት ዓለም ውጪ የሆኑ ደስ የሚሉ ጨዋታዎችን እያነሳ አወጋ ቅድም ሞስኮብ ስንል አልነበረም። ስብሃት ለአብ እንበል አሉና አባ ዘለቀ ተነሱ ቤተኛው ሁሉ ተነስቶ ቆመ እኔና ጓደኞቼ ብናገኘው አያሌ ጥያቄ እምንጠይቀው ኣዋቂ ወታደር ከወሳጆቻችን በእጅጉ የላቀ አስተሳሰብ ነበረው የሰው ልጆች እንደልባቸው የሚኖሩበት ዓለም እንዳለ ብልጭ አድርጎ የን መደምደሚያው አኣባባ ጃንሆይ እንዲሆኑ አባ ዘለቀ ቤተ ኛውን አስገደዱት ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዮጵያ ለዘሳለም እንዲኖሩ ፀለይን ኢት እ ጥላሁን ገሠሠ መዝፈን ጀመረ ልጆች ደንሱሉ አለን የኮርያው ዘማች ርዕሰ ለመቀየር በፈለገ ስሜት የኔ ፍቅር እሚ ለውን ዘፈን ማዜም ጀመረ እማማ ወርቅውሃ አብረውት እያዜሙ ውሮ ተነስ ደንስ ሲሉ ልጃቸውን ጋበዙት ውሮ እንደ መሽኮርመምም እንደማፈርም እንደ መጀመ ርም እያደረገው ወደ መሐል መድረክ ገባ ዶቃ የታስረባቸው ሦስት ቁንጮዎቹ እንደ ጉልቻ አናቱ ሳይ ተጊጠዋል ዶቃዎቹ እርስ በርስ እየተጋጩ ለዳንሱ ድምቀት የራሳቸውን ድምፅ አዋጡ አንገቱ ሳይ የተደረገለት የቡዳ መድኃኒት ከካኔቴራው ላይ ደረቱ ሳይ ይዘሳል አፈትልክ በጥቅሻ ለእናቱ ወደእኔ አመለከታቸው እማማ የወርቅውሃ ትንንሽ ዓይኖቻቸውን ወደእኔ አጮልቀው ፉንጋዬ ኑ ደንሱ ብለው ጋበዙኝ ለደንቡ ያህል ተግደረደርኩ እንጂ ባለሁበት ልቤ መደ ነሷን ጀምራለች ጥላሁን አዝማቹን ጨርሶ ወደ ግጥሙ ዘልቋል ጳቶመልፅጳኛ ታፍ ጳፉይ መጵጴኖ ዳም ዳህሐታ ሪድ ፈቃኖ ልጅነት ደት ጳ ሀመደኖ ማታቀታንገጂቿ ፈድ ዳፅደቃኖ ሲል እኒህ ድህነት እንደ ወስከምባይ የተደፋባቸው ጎስቋ ሎች እኒህ አንድ ቀን የተሻለውን ሕይወት እንኖራለን የሚሉ ተስፈኞች ዳንሱን በሳቅ ሃዋ ቐዩ እኔና ውሮም ዳንሱን እእስነካነው ሰዉ ሁሉ ያጨበጭብ ጀመር ውሮ ከፍ ዝቅ እያዕፅ ይደንሳል እኔ በቆምኩበት እግ ሬን እያንቀጠቀጥኩ ጣቶቼን እያፏጨሁ ዓይኔን ገርበብ አድርጌ አካሌን በማንቀጥቀጥ ዳንሱን አስነካዋለሁ ጥላሁን ዜማውን ሲጨርስ ሁሉም ሰው ኣጨበጨበልን ሲስቁ ዓይቼ እማሳውቃቸው የክርስትና አባቴ እንኳ ፈገግ ብለው የሲጋራ ጢስ የመታው ጥርሳቸውን እያሳዩኝ ጠቀሉኝ እማማ ረታሽ እኔና ውሮን ሳብ ኣድርገው እየሳሙን እን ትፍ። እንትፍ አሉና ምራቃቸውን አርከፈከፉብን ከዓይን ያው ጣችሁ ሲሉ መረቁን ስለአደናነሳችን የተለያየ አስተያየት ተሰጠ አዋቂው ወታደር ሮመር ሰዓቱን እያየ መሄጃዬ ደርሷል አለና ለአባቴ እንግዲህ እንዴት እንደምትዘጋና እንደምትከፈት ሳሳይህ አለው ሬዲዮኑ ወሬውን ሳይጨርስ ከፈቱ ካሉ ብሎን መሰል ነገሮች አንዱን ጠመዘዘና ዘጋው ሬዲዮኑ ዝም ኣለ ሲያስ ረዳም ይሼኹው ነው አጠቃቀሙ ጣቢያ መፈለጊያውም ይኹው በርግጥ እናንተ የኢትዮጵያ ሬዲዮ ብቻ ስለምትሰሙ ጣቢያውን መነካካት አያስፈልጋችሁም ይኹ ኮርት ይባሳል አለና ከሬዲዮው ጀርባ ያለውን ክፍል አሳየ ከዚያም ከጎንና ከጎን ሁለት ቡሉኖች ፈታና የጀርባውን ሽፋን ገለጸው አያሌ ሽቦዎች ተጠሳልፈው ታዩኝ አባቴ ጭን ላይ ጋደም ብዬ እሚናገረውንም በፈጣን ጣቶቹ እሚከውነውንም በጥ ንቃቄ እከታተላለሁ ይህ ድንጋይ የሜጎርስበት ነው ድንጋዩ ሲያልቅ እንዲህ ታወጣውና ሌላ አዲስ ገዝተህ ትጨምርበታለህ ድንጋዮቹን ቆጠ ርኩ መልሶ ከትቶ ሬዲዮኑን ሲከፍተው አንዲት ድምፃዊት ክራ ሯን እየከረከረች በማንጎራጎር ላይ ነበረች ዛሬ ደግሞ ሬዲዮ ጣቢያው ድንቅ ድንቅ ዘፋኞቻችንን ነው በአየር ላይ የናኘልን ይዘች ድምፃዊት ሜሪ አርምዴ ትባ ላለች አለን የኮርያው ዘማች ሁሉን ነገር ማወቁ በጣም አስገረመኝ ሃምሳ እለቃ ደምሰው ለፍንጥር አምሰት ብር ቆጥሮ ጠረጴዛ ላይ አኑሮ ሁሳችንንም ተሰነባበተና ሽቅብ ወደ ብረት ጋራጅ ተጓዘ እማማ ረታሽ በዓዶናቸው እየገረመሙ ሸት ቤተኛው ወዲ ልጅነት ያውኑ ወጣ እንዳለ ስለ ኮርያው ዘማች ይወራ ጀመር አዋቂ ወታደር ነበር ሃሳቡ ግን ዘውዱን የሚፃረር መሰለኝ አሉ አባ ዘለቀ በጥርጣሬ ዓይን ተቀምጦ የነበረበትን ወንበር እያስተዋሉ በጣም እያስተዋሉ እያወቁ ሲመጡ ንጉሠ ነገሥቱን እሚ ያስጠሳ በሽታ ይጠናወታቸዋል አሉ ምክትል የኣሥር ኣለቃ አበበ አባቴ እኛ ንጉሙን እሚያስወድደን መሐይሞች መሆ ናችን ሳይሆን ይቀራል። » ቤተኛው በድንጋጤ አንድ ላይ አስተጋባ የእባባ ጃንሆይ ኃያል መንፈስ የታዳሚውን ቀልብ ጨምዶ ያዘው «አዎን ጌቶች እዚህ እናንተጋ ለጉዳዬ ሰመጣ የምገኝበትን አካባቢ ካምፕ አስታውቄ ነበር መምሬ ከበደ ቤት ስልክ የተደወጦ ለልኝም ለዚሁ ነው አንድ ገስጋሽ አሽከር ወደ እ ሲመጣ መንገድ ተገናኘንና መልዕክቴን ነገረኝ መምሬም ጌቶች መጥተው የቂርቆስን ደብር እንዲገብኘላቸው ጠየቁኝ ምንም ችግር እንደሌለ አሳሰብኳ ቸው አሁን በሴቼንቶ በፍጥነት ጊቢ መድረስ ይኖርብኛል ኪሴ የያዝኩት ድፍን መቶ ብር ስለሆነ እስኪ አንድ አራት ብር ካለህ ስጠኝ። » አለ አባቴን እያየ ሁሉም ሰው ኪሱ ገባ አባ ዘለቀ ወደ ደረት ኪሳቸው እጃቸ ውን ሰደዱ «የደብራችን አለቃ ያሉት ልክ ነው ጌቶች ደብራችንን ቢገጉበኙልን ታላቅ ሞገለ እናገኛለን አሉ ኪሳዋው ውስጥ ብር እየፈለገ አባቴ በሁለት ኪሶቹ እጁቹን አስገባ እማማ እረታሽሸ መሐረባቸውን ከጉያቸው አወጡ የአስር አለቃ አበበ ኪሶቻቸው ልጅነት ገብተው ገበሮቹን በፍጥነት ገለበጠጡ እኔም እጆቼን ኪሶቼ ውስጥ እገኘኋቸው አባቴ ከሁሉም ቀልጥፎ ድፍን እምስት ብር ኣወጣና «ሮጩ ሌሼንቶውን ይፔ ልምጣ» አለ እንደ ታዛዥ ንቁ ልጅ «ግዴለም ራሴው እደርሳለሁ አለና እምስት ብሩን ተቀብሎ እመስግኖ ሔደ። አባቴም ለሦስተኛ ጊዜ ፋክቱሩን እሰነበበኝ በሕይወቱ በአለመማሩ የተቆጨው የዚያን ፅለት ነበር እኔ ግን አሪፍ ፊልም እንዳየ ደስ ብሎኝ ስለ ሃምሳ አለቃ አቅልጥ ለጓደኞቹ ላወራ ወደ ውጪ ወጣሁ ከዚያን ዕለት ጀምሮም ጎረቤቶቻችን አዘውተረው እኛ ቤት ማምሸት ጀመሩ አባቴ ለሬዲዮና ልብስ አሰፋላት ጠሳ የጠ መቁ ጎረቤቶቻችንም አባቴ መጥቶ ገድ እንዲላቸው ይጋብ ዙታል ሬዲዮኑን ይዞ ይሄድና እየጠጣ ይከፍታታል የተጠ መቀው ጠላ እጅግም የማይጥም ቢሆን እንኳ ስለሬዲዮ ወሬ ሲሉ አላፊ አግዳሚው ገብቶ ጠላውን እየጠጣ በዘመኑ ጥበብ እየተወያየ ዜናዎቹን ያደምጣል ይወያያል ይከራከራል በጨዋ ታው መካከል ከመካከላቸው ኣንዱ እኔን ያስተውልና ዜራሞ ይኹ ልጅህ ነው። ሲል በራሱ ሃሳብ ሳቀ ባልታሰበ ቀን አባቴ ሬዲዮናችንን ሸጠው ምክንያቱም አንድ ቀን ሠርቶ የቆረጠውን ጋቢ ይዞ ሬዲዮኑን አንግቶ ወደ ለገሃር ደርሶ ሲመጣ አንድ ነጭ ለባሽ ያዘው ከየት አመጣኸው። ብትማር እኮ አንጎል ነበረህአለጎቢጥ መማር እፈልጋለሁ ግን አስተማሪዎቹ ከፉዎችስለሆኑ ይጋረፋሉ አለ በቅሬታ እኔ ስለዚህ ትልቅ ፎቅ ያለኝን ኣውቀት ለጓደኞቼ ሳካፍ ላቸው ፈለግኩ ይቬ ፎቅ እኮ በጣም ትልቅ ስለሆነ አንድ ቀን ይናድ ይሆናል እኔና አባቴ በዚህ መንገድ ወደ መርካቶ ስንሄድ እዚህጋ ስንደርስ አባቴ ቶሎ ነው እሚያልፈው ሲሳይ ጎቢጥ በመገረም አንድ ዓይና መነፅሩን ኣወለቀና አንዴት ይናዳል። አለ ቀጢሳው የሚከፈተው ማታ ማታ እኮ ነው ሲሳይ ጎቢጥ አረመው ዕለቱ እስኪመሽ በጣም ረጆም ቀን ሆነብን የአረንቻታ መጠጫ ያላቸው ልጆች ማታ ርግብ ጠጅ ቤት ስመገናኘት ቀጠሮ ተያያዙ እኔ ወደ ቤት ሄጄ ስአባቴ ስስ ሰማሁት አዲስ ዜና ስነግረው ምንም ሳይደነቅ ምን ችግር አለው። ስማንኛውም ማታ ርግብ ጠጅ ቤት ነን አለና ሥራውን ቀጠለ የተናፈቀው ምሽት ደረሰ ተያይዘን ርግብ ጠሯ ቤት ሄድን ሁለት ሰዓት ላይ ቴሌቪዥኑ ተከፈተ ፕሮግራም አስተ ዋዋቂዋ ብቅ ብሳ በዕለቱ ምን እንደሚቀርብ ነገረችን ተከ ትሎም ዜና አቅራቢው ብቅ አለ ይኹውልህ አሳምነው ገብረወልድ ማለት ይህ ነው አለኝ አባቴ በሹክሹክታ እንደምን አመሻችሁ ዜና እናሰማስን ዜናውን የማሰ ማችሁ አሳምነው ገብረወልድ ነኝ በመጀመሪያ ርዕሰ ዜና ግሮሪግዎ ፇፖሥፃማዎ ኃይሐሥጎፊ ዎጃግሃጋ ደሬ ዖሟዖ ድረኦኑፉጋ ሀኝታ ለዳጠናፇው ወድ መናገሻ ታማቸው ዳዳሪዕ ለሪፃ ጋፖዎጳ አስር አለቃ ወልዴ ጠቅል ብለው አቅራሩና ተነስተው በተጠንቀቅ በቴሌቪዥን ለሚታዩት ንጉሠ ነገሥት ሰላምታ ሰጡ ጠጅ ቤቱን የሞሳው ተመልካች ቁጭ በል። እዚህ ኣደባባዩጋ የሚገኘውን ቴሌቪዥን የሚመ ለከተው ቁጥሩ እየቀነሰ መጣ የሚከፍቱትና የሚዘጉት በረንዳ አዳሪ ልጆች ሆኑ ጎማ አንድደው እየሞቁ ፕሮግራሙ እስከሚ ጠናቀቅ ይከታተሳላሉ የሚበሉትም የሚጠጡትንም ይዘው ይመ ጣሉ ሲጃራም ያጤሳሉ የቴለቪዥኑ ትዕይንት ካለቀ በኋላም ዘግተውት እዚያው ድሪቶኣቸውን ለብሰው ይተኛሉ በእነዚህ ልጆች በጊዜው በጣም ቀናሁባቸው እኔም እኮ እናትና ኣባት ባይኖረኝ ኖሮ እዚህ ማታ ማታ ቴሌቪዥኑን እንደ ልቤ አይቼ ከእነዚሀ ልጆች ጋር እተኛ ነበር ብዬ በሆዴ ተቆጨሁኝ እንደ መታደል ሰፈራችን ውስጥ ከእኛ ቤት ፊትለፊት ጠጅ ቤት ተከፈተ ባለጠጆ ቤቷ ጎደቴ የሚባሉ የወሳይታ ሰው ናቸው ጠጅ በስሙኒ ሁለት ብርሌ ብርዝ ሣንቲም ሲሆን ትልቁ ለስሳሳ መጠጥ በስሙኒ ትንሹ በ ሣንቲም ይሸጣል ጎደቴ ጠጅ ቤት ቴሌቪዥን ስለነበረው የእኛ ደን በኝነት እየጠነከረ ሄደ ፍራንክ ስናጣ ደጅ ሳላይ ቆመን እን መለከታለን ኣንዳንዴ ዞር እንድንል ተነግሮን ችከ ስንል አንቡላ ይደፉብናል ይሁን እንጂ ተመልሰን እዚያው ነን የጎደቴ ቴሌቪዥን ባሕርይ ይገርመኝ ነበር የዜና ኣን ባቢው የጌታቸው ኃይለማርያም ድምፅ እየተሰማ ምስሉ ይጠ ፋል ጎደቴ ልጃቸውን ይጠሩታል ጦና ይመጣና ከጀርባው ቴሌቪዥኑን ጎርጉሮት ኣንዴ በጥፊ ጎኑ ሳይ ሲለው ጌታቸው ኃይለ ማርያም በቅምጡ እንደመደነስ እያለ ብቅ ይሳል ከዚያ ለረጅም ሰዓታት ያለምንም ብልሽት ግልጋሉቱን ይቀጥሳል ሰኞ ለሁለት ሰዓት ሩብ ጉዳይ ሳይ ቻርሊ ቻፕሊን ዘ ማድ ሙቪቨየተባለውን ፈልም ያቀርባል አሥራ አምስት ደቂቃ ብቻ ነው የሚኮምከው ያለሣምንት የሚሆነን ሳቅ ያሸምተን ነበር እኛም ቻርሊን እየሆንን እንተውነዋለን ማክሰኞ ስታር ትሬክ ስታሮቹ እነስፓክ ምትሃት የተሞሳ ጥበባቸውን በማሳየት ሕሊናችን ባሳሰበበት በኩል እንድናስተውል እያደረጉን በማድነቅና በመገረም የመሰለንን በመናገር ጉንጭ አልፋ ክርከር ውስጥ እንድንገባ ያድርጉን ነበር በዚያው ምሸት ከዜና ኣንባቢ በኋላ ሰለሞን ተሰማ ተወዳጅ የሆነውን የስፖርት ፕሮግራም ይዞ ብቅ ይሳል የራሳችንን አገር የእግር ኳስ ፈርጦችን ጨምሮ የብራዚልን ፔሌ ጋራቺንና የስፖ ልጅነት ርቱን ዓለም ኮከቦች ውሉ ያወጋናል ወደ አሜሪካን በምናብ ይዞን ሄዶ በዘመናችን ዝነኛና ተወዳጅ የሆነውን ቦክሰኛ መሐ መድ ዓሊ ምንነትና ውጤት እነሆ ይለናል ቦክሰኛው መሐመድ ዓሊ ታላላቆቻችን ሲያወሩ እንደሰማነው አጭርና ወፍራም ሳይሆን ቆንጆና ተፈጥሮ ዘንካታ ቁመና የቸረችው ወጣት ሆኖ እገኘነው ረቡዕ ሲሲሚስ ስትሪት ላይ አክተሮቹ አሻንጉሊቶች ናቸው ስማቸውን ባናውቀውም እኛ የራሳችንን ስም አውጥተ ንላቸው እንመለከታለን ቄ ሐሙስ ለእኛም የቀን ቅዱስ ነበር ማይኔኩ በሚል ርዕስ አጭርና በድርጊት የተሞላ ያልም ይተላለፍልናል ማይኔክስ እንደልብ ክትክት ስሰሳለበት በጣም እንወደዋለን ልከ እንደ ጀምስ ቦንድ አሪፍ ሸዋጅ ነው አርብ ሾናዛ አራት ወይም አምስት ቴክሶች የዕለቱን ትዕ ይንት አቅርበውልን ከጥበብ ምትሃት ያቋድሱናል ቅዳሜ በዓት አካባቢ አባባ ተስፋዬ ውብ እገርኛ ተረቶቻቸውን ያቀርቡልናል ልጆች ብቻ ሳንሆን አዋቂዎቹም እነዚያን ተረቶች ይወዱት ነበር ማታ የሣምንቱ ታላቅ ፊልም ይተሳላለ ፋል የሚጀምረው ከምሽቱ አራት ሰዓት በኋላ በመሆኑ ቤቴ አምሸቼ መግባቱ የግድ ነው በዚህም ችግር ሁሌም ክተት ያልታወጀበት ጦርነት ከአባቴ ጋር እናካሄዳለን አንዳንዴ ግን የጠጣው ጠጅ በዝቶ የእኒም በዘዴ በር ሳላንኳኳ የመግባት ልምምዴ ሰምሮ በሰላም ወደ እሁድ እንሸጋገራለን እንዲህ መስዋዕትነት የምከፍልለት ፊልም አንዳንዴ ከድርጊት ይልቅ ወሬ ይበዛበትና በተቀመጠኩበት ቴሌቪዥኑ ሳይ አፍጥጩ ማዛጋት እጀምራለሁ ውሉዬ ጨዋታ የበዛበት ሆኖ አካሌ ድቅቅ ብሉ እንቅልፍ ይዞኝ ጭልጥ የሚልበት ጊዜም አለ ጓደኞቼ ቀስቅሰውኝ ነቃ እልና ትንሽ ቆይቼ እንቅልፉ አይሎ እንደገና ይዞኝ እልም ይላል በዚህ ወቅት እኔ ወይም ጓደኛቤዬ ፈሳችንን ቁቅ ስናደርጋት እነቃና እኔ አይደለሁም እሱ ነውኮ እያልኩ በአንዱ ላይ አላክካለሁ በዚህ አይነት አያልቅበት የቴሌቪዥኑ ውስጥ ምትነት እን ዳነሆለለን የሕይወት ሂደቱ ቀጠለ ፈላስፋው ዘርአያዕቆብ እን ዳለው ከአባቶቻችን የሰማነውን ከማመን ይልቅ የራሳችንን ጨቅሳ ግንዛቤ በምትህተ መስኮት አጋዥነት እየፈጠርን መሄዳችንን ገፋንበት ልጅነት ንባብን በጥበብ ኀ ባ ዳለሰሇ መቃቭሮ ቋው መ ፈልታ ውቀታ ለላ አኣቧጾ መሐመድ ወ ቸውና አንዲት ባባ ጃጋማ አናጢ ናቸው ኣባቴ ጠየቃ ትንሽ መጻሕፍት መደርደሪያ ሠሩልኝ ትዝ እንደሚለኝ ታና ምሣሌ ክልታማዋ እህቴ የዕንባ ደብዳቤዎች ጉድና ታሪኩ ። እፍፍ በሉልኝ ያለችውን ረሳህ አስታወስኩ የእናቷ እማማ ቅመም በርበሬያቸ ው እንደ ነው ትልልቅ ሰዎች እንጆሚሉት የቅመም በርበሬ ወደ ሆድ ን ን ን ው ው ያቃጥሳል ን ሽንት ቤት ገብታ ከተጠናቀቀች ች በኋሳ መረሚማ ድሪውበት ማክቸሻሎ በጣሉት ወረቀት ልብ ትል ከጥ ደቂቃ በፊት ጤና ልጅ አበደች መሬት ተዘር ከፍታ ቀው ራ እግሯ ልኮ ከአፍ ፍፍ በሉልኝ ብላ ውች ከፍታ ተቃጠ ባቢው ያለን ልጆች ግር ብለን ደረስ በ ን እና ድረ ግት በንሽቷ አሻብሮት ከሁሳችንም ቀድሞ ነራ ጥርተን ሳናይ አባረረንና ዘጋ በባልዲ ውስጥ ያለ ውሃ በእ ህን ግር መታጠቢያ ዋን ዝን አይረጋትኖ ውሃው ላይ ዘፈዘፋት ፍ ኦፍ እያደ ው የሚያቃጥልሽ ላይ ምቺው ሲላት ይሰማ ነፍሷ መለለ አለ እፍ ል ሰስ ከዚያን ዕለት ጀምሮ ጩኒ ቅፅል ስሟ አባቴ የዕለት ሥራውን ጀመረ እ ነባ ፈ እኔ ጋዜጣው በመለሁ ውጪ ድምፅ ስሰማሁ የጩኒ ነው ሳጮኅት ቶሉ ርች ደጦጣ ብልጥ የሆነች ፍጥረት ቱር እጄን እንቅ አድርጋኝ በ አባትህ ሁሊም በጣም ዝግ ባለ ድምፅ እባት አንብብልኝ እያለ ሲያስጨንቅትህ የምናደ ስለምሰማ በጣ ደው ስለዚህ ዛሬ ሳንተ ስል ነው የቀጣሁትፐ አለችች ህይ እውነቷን መሰለኝ ዓይኖቿ እየተማጠኑኝ ነበር እጆቼ እንደምታውቀው እኒ ማንበብ አ ልችልም ከኒ ሳባትህ ሠራሁለት ስር ብዜ ያነበብኩሰት ልክ እንደ አሳምነው ገብረወልድ ነው ኮስተር ሳቅን ጋዜ አለ አባቴ እቤት ውስጥ ሆኖ ኮታፋቁ ኣልኩ በሳቅ መካከል የ ያልኩህን አልሰማኸኝም መለለኝ እግርህን መታጠብ አትፈልግምገ ሻ ማታ በመቅ ውሃ በአሁኑ ዕድሜዬ ሳነብ ነቢዩ መሐመድ ሰአወ ዳውቃቶ ዕዳፇልፃ ዳዕያ መቃቋረሮ ባ መ ፈልቀ እንዳሉት የጥበብን ሀሁ በአባቴ ሐዋርያነት ልፈልጋት ወደ ቤት ገባሁ ልጅነት ። ልብ በሚያማልል ትረካዋ ተመስጩ ብዙ ሐ ድን ኣኔ ከምኖረው ልማድ ውጪ በመሆኑ ተደንቄአለሁ ፀጥ ብዬ ማባተውላት ዘምዘም ምሥጢረኛዋ አድርጋኛለችና ምክሯንም አከለ ዜ አንተ ሲሳይ መኩዬና ሌሎች ልጆች ሲኒማ የምትገቡት ምህርት ቤት ፎርፋችሁ እንደሆነ አውቃለሁ ይህ ልክ አይደ ለም ከትምህርት ቤትህ በምንም ተአምር አትቅር ስትለኝ አፍዋ ሳይ ነጥቄ ቅዳሜ እኮ ሲኒማ ቤቶቹ መግቢያቸው አንድ ልጅነት ብር ነው እኛ ደግሞ በአንድ ብሩ አንድ ጊዜ ከምንገባበት አንድ ቀን ፎርፈን በሸልንግ ብንገባ አይሻልም። አለች ፎዝያ ከክ በሣህን ይዛልን ከውጭ እኛ ወዳለንበት ክፍል እየገባች ለሁሳችንም ድርሻ ድርሻችንን አደለችን ዘምዘም ኬክ እንዴት ተቆርሶ እንደሚበላ አሳየችኝ እንደሷ በሹካ ቆርሼ እየበላሁ ጆሮዎቼን ከፈትኩኝ የሰው ልጅ ክመፋቀር ፍጅትን ክመተባበር መጫረስን የፈለገበት ዓለም ምናለ አኣሳህ ሰውዬውን ልኮት ሁላችንም ፍርዳ ችንን ባገኘን አላህ እግዚአብሔር እንደሆነ ዘምዘም ነግራኛለች የሚላ ከው ሰውዬው ማን እንደሆነ ግር አለኝ ሲቀጥሉም የወሬያቸው ፍሬ ነገር ተወሳሰበብኝ ዘምዘም ጣልቃ ገብታ የተናገረችው ታሪክ ብቻ አስደሰተኝ ብያችንማ የመዲና ከንቲባ በነበሩ ጊዜ ከተለያዬ ሃይማ ኖት መልዕክተኞች ጋር ተሰብስበው ይነጋገራሉ በዚህ ጊዜ አይሁድ መልዕክተኞች የፀሎት ሰዓታቸው ስለደረሰ እሺ የእኛ ጠቢብ ኣለች ፎዝያ ትንሽ ፈርጠም ብሳ እንደ መቀለድ እያለች ቀጥይ በሚል ስሜት ኣህመድ ጠቀሳት ሄደን ፀልየን እንድንመለስ ይፈቀድልን ኣሱ ነብዩም እኔ የምፀልይበት ክፍል ኣለ እዚያ ግቡና ፀልዩ ስትመለሱ መወያየታችንን እንቀጥላለን ብለው ፀሱት ቤታቸው እንዲዘጋ ጅላቸው ኣዘዙ አለቺና ዘምዘም ወጉዋን ቋጨች ድንቅ ልጅ አለ አህመድ እንዲህ ብሩህ ሕሊና ያለው ትውልድ እየተካን ነው ተስፋ ኣደርጋለሁ በናንተ ሕይወት ይህች ዓለም ሰላም ይሰፍንባታል ብሎ ደሰ ኣለውና በቃሌ መሠረት እንኪ ድፍን አንድ ባውንድ አወጣና ሰጣት ፍንድቅ ብላ ተቀበለችው ጓኋኔም ዓይኖቼን ማመን አልቻ ልኩም አስር ብር። ሲሉ እማማ ዱምቡሉ እኔ ተናደድኩኝ እሳቸጦ ፊት እንዳልናገር ትልቅ ሰው ስለ ምፈራ ነው እንጂ ዶርዜ ብለው ደጋግመው መሳደባቸው ኣበሳ ጭቶኛል በል እንካ ገንዘብህን ሌላ ሸማ ስጠኝና ሸጩ አገድ ልጄን አጉርሼ ልደር ኣሁን ኮምፕሌት ቀሚስና ነጠሳ ስጠኝ አሉና በመጀመሪያ የወሰዱትን ጋቢ ሂሳብ ስድስት ብር ቆጥረው ሰጡት እየተቀበለ እሺ እሰጥሻለሁ ግን መኪና መንገድ ስትሻገሪ ዝም ብለሽ ደፋ ደፋ አትበይ ግራና ቀኝ እይ እያላቸው ኣባቴ ከተቀመጠበት ሳጥን ውስጥ ካሉት ኣንዱን ኮምፕሌት ልብስ አውጥቶ ለጣቸው እማማ ዱምቡሎ ቸኩለው ስለነበር የሰጣቸውን በፍጥነት ተቀብለው ኣገሳብጠው ኣይተው ዋጋ ተስማምተው ከቤታችን ወጥተው ሄዱ እማማ ዱምቡሎ ቀጭን ረጅም ናቸው ዘሩ የሚባል አንድ ልጅ ኣሳቸው መጎርመስ ስንጀምር ልጃቸው ዘሩ በውት ድርና ዘምቶ እንደወጣ ቀረ በልጃቸው ሐዘንም በኑሮም ጫና ከዕለታቱ በአንዱ ቀን ታመው መሞታቸው ተለማ አባቴ ልጅነት አዘነ ተከዝ ። አለኝ አባቴ። እለቀር ልዑል አልጋ ወራሽ የሚስውን ማዕረጌን ለማን ተሽ አላት አንተ እንካ ቡና ዜራሞ ስትስው እማዬ ፀጥ ዜራሞ ተቀበለኝ እንጂ ተቃጠልኩ ምንም አይነት መልስ አልሰጣትም ኽረ የፉንጋዬ አባት ሁይ በሞትኩት እረስቼው ልዑል አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኮንን ቡና ይቀበሉኛ እሺ ልዕልት መሬት እንዳይረግጥ ልደግፈ ልጅነት ኩረጃ ፇማሪ ታኝ ፖጳሃያጃ ያምሥውቋ ለፅዕረፉዷጂ ፄ ድምፃያኛኞ ጥጎሥጋ ሃመሠጮ ዎም ያሃምጎ ለሐቃ ሃሃቓሮ ደልታ » ዴማ ለቦዕዕሮ ለ ጃጴ በወሳጆቼ መሀል ከውጪ በሚመ ሁኔታ አለመጣጣም ተፈጠረ ከአባቴ ጋር ተጣሉ ገድመው በሃምላ አለቃ ተንኮሉ ነው ነች ጣ አለመግባባት በከፍተኛ ጎረቤታችን የሃምሳ አለቃ ተንኮሉ ቤተሰቦቼና መንደርተኛው የምናልፍ ያምና ተንኮሉ ደጅ ላይ ነው መሬቱ የሃምሳ አለቃ መንገዲ አህያና ጅብ የተገናኙባት ጠባብ ሰርጥ ሃምሳ አለቃ ተንኮሉ አባቴን ላይ አታልፍም መዘዙ ሃምሳ አለቃ ተንኮሉ ጡረታ ወጥተው ሰለነበር ጀንበር ወጥታ እሰከምትጠልቅ የሚውሉት ሳፈር ውስጥ ነበር በዚህ ሰፊ ጊዜያቸው አባቴን ሊከታተሉት ሲወጣ ሷገባ ሊቆጣጠሩት ቻሉ ለአባቴ ከቤት ወጥቶ ዋናው መንገድ መድረስ ራሱን የቻለ ጭንቀት ይፈጥር ጀመር አባቴ የሃምሳ አለቃን መሬት ሳይረግጥ ለማለፍ የሚያደርገው ጥረት አስቂኝ ትዕይንት ነበር ከውጪ ወደቤት ለመግባት በአባባ ይመር ውሃ ልከ ላይ በጥ ንቃቄ መሬቱን ሳይረግጥ ይራመድና አማማ ማሚቴ ደጅ ይደ ርሳል ከዚያ በቀጭን ገመድ ላይ ሚዛኑን ጠብቆ እንደሚረ ማመድ የሰርከስ ተጨዋች ትንፋሹን ዋጥ አድርጎ በዝግታ ግርግዳውን እየታከከ እነአለምነህ በረንዳ ሳይ አርፎ በነበሳቸው እናት ቤት ሳሉን አቋርጦ በጓዳ ይወጣና ኣጥር ሾልኮ የከርሰትና አባቴ መሬት ሳይ ይደርሳል ከዚህ ሁሉ ጣር በኋላ ወደቤ ይገባል ቢለካ ሜትር የማይሞላ አጭር መንገድ የረጅም ደዊቃዎች ጉዞ ነበር እኔ ቢያንገዳግደው የሃምላ አለቃ ተንኮሌን ው አብሬው በዝግታ አዘግማለሁ ሃምሳ አለቃ ለሽንት ወይም ለሌሳ ጉዳይ ወደ ቤታቸው ከገቡ አባቴ በልጅ እግሩ ፈትለክ ይልና የተከለከለውን መንገድ በመሮጥ ያቋርጣል ሃምሳ አለቃ ደጅ አለመኖራቸውን የስለሳ ተግባር የማ ከናውነው እነ ነኝ ድንገት ከነቁ ክተት ያልታወጀበትን ጠርነት በመ ንደሩ ውስጥ ያስነሳሉ ሃምሳ አለቃ ተንኮሉ እኔንና እናቴን በመንገዱ እንዳን ጠቀም አላገዱንም በዚህ ቸርነታቸው ብደሰትም እሳቸው ግን ጭንቀቴን ባለማየት ወይም እስከነመፈጠሬ ረሰተውኝ ትኩረታ አንት ምናምንቴ በመሬቴ አሉና ስድስት ጥይት ጎራሽ ሽጉጣቸውን ልጅነት ሳት ቢለው በስድስት ጎራሽ ሉ አባቴ ላይ ነው ሳት ቢ ኮልታቸው ሲቆነድዱት ዓይናቸውን ሳያረግቡ አፍጠው ይከተ ብቻ ሳይሆን እናቴንም ርሃትና ጭንቀት እኔን ብ ማስጨንቃል እንደ አማራጭ በጓሮ በኩል በክርስትና አባቴ መሬት ጠርዝ ላይ እየተራመደ በባሻ ሐረሩ ዶጅ ያልፍና የኣባባ አጋርን አጥር ቀዶ በማለፍ ዋናው መንገድ ይደርሳል። ልጅነት ጋንጩር አባቴን የአገራቹ ሁ ልጅ ኝኝ ይ በት ሆን አጣርቻለሁ ኣንዴ በሰላሙ ወቅት ከአባቴ መጨ አላው በለን ቴሌቪዥን እንመሰከታለን ፈንጠር ብሉ ውል ድን ደት ወሎ ጠቅላይ ግዛት ከመጡ አዛውንትጋ ያ ኃል አጥብቅ ኢያደረገ ሲያወራ እንዳለ ወሉዬ ሆነ ዘርም ዋክ ዛውንቱ እናት አገር ሰው ሆነና ቁጭ እሱ አምን የዚያን ዕለት ወደ ቤት ሰንሔድ አባቴን ስጠይቀ አ ይን ጉራጌ ካገኘ ቶራጌ ነው ጐጃሜም ካገኘ ጉጃሚ ዘ ል በይን ድፍን ኢትዮጵያን ከጃንሆይ ል ድሜው እንጂ በብልሃት አይበል አባቴ በሃሳቤ መጣ ሲያላግጥብኝ ኖር ጋሼ እያለኝ ው መሸ አላኝ በጋም ቋንቋ በጋሞዎ መረ አልኩት ልትገለኝ ነው እንዴ። ይመጣል አልኳት ይህ ሰዓት በመጣ ቁጥር አንቆ የሚ ይዘኝ ፍርሃት እየተጠናወተኝ ነው ኮሽ ባለ ቁጥር አባቴ የመጣ እየመሰለኝ ወደ በሩ አንገቴን አሰግጋለሁ ትንሽ እህቴ እማዬ ለመቆያ የሰጠችኝን አምባሻ ካልሰጠኸኝ ብሳ አለቀሰች ቆርሼ ሰጠኋት ተቀብሳኝ መግመጥ ጀመረች ፀጥታው በመንደሩ ነግሦአል ከርቀት የውሾች ጩኸት ይሰማል እማዬ የጎመን ወጡን ማደቤት ሠርታ ገባች ቡናዋን ለማፍላት ሲኒዋን ማቀራረብ ጀመረች መፀለይ አሰኘኝ እህቴ እንቅልፍ እያንጎሳጃት ስለነበር አቅፌ አንስቼ ወላጆቼ አልጋ ላይ አሰተኛኋትጉኑ መጽሐፍ ቅዱሴን አነሳሁና ወደ ኩራዝዋ ተጠ ጋሁ መጽሐፉን አልገለጥኩትም እንደያዝኩት ወደ ደጅ ወጣሁ ሙሉ ጨረቃ ደም የነከሯት መስሳ ወጥታለች ልብ ብዬ ሳሰተውላት ፍርሐቴን ኣባባሰችው በፍጥነት ወደ ቤት ውስጥ ገባሁ ዘምዘምን ኣሰብኳት ይኔ ደብዳቤዬን አንብባዋለች በደስታ ስትቅበጠበጥና ምላሹን ምን ብሳ እንደምትጽፍልኝ ስታብ ሰለስል ታየችኝ ፍርሃቴን ፍቅር አሸነፈልኝና ልቤ በድፍረት ተሞላ ጋንጩር አባቴን አንድ ነገር እንደሚያደርገው ጠርጥ ሬኣለሁ በቀሌ ከማንም ከምንም የከፋ እንደሚሆን ከራሴ ጋር ተማማልኩ ያለምንም ጥርጥር በማዘር ኢንዲያ ፊልም ላይ እንዳየሁት እንደ አክተሩ ፒቹ ሸፍታ እሆናለሁ መጀመሪያ የአባባ ተንኮሉን ሽጉጥ ስርቄ ጋንጩርን ገድዬ ጉፋ ሰፈር ጫካ ውስጥ እሸፍታለሁ እየተደበቅኩ ልክ እንደ ፒቹ ፊቴን በጨርቅ ሸፍጌ ሽማግሌ ወይም ለማኝ እየተመሰልኩ ሰፈራችን ቂርቆሰ መጥቼ እማዬንና ዘምዘምን እጠይቃቸዋለሁ አባቴ በጨለማው ውስጥ ከውጪ ጅብ ስሪያ እጠግባለሁ ብሎ ሔዶ እራሱ ተሰርሮ ይመጣል ይላል ያገፊ ሰው ሲል ልጅነት ተሰማኝ ዘልዬ ወደ ደጅ ወጣሁ ክኋላው ሁለት ለሰዎች ተከት ና ነው ወንም በማንም ላይ እየተጫወተ የኖረ የለም ተላችንም ከሕግ በላይ አይደለንም ኣለ ሰፋሞ በድምፅ ሌላኛውን ሰው አላወቅኩትም አንተ እያለህ ነው እኛ የምንሸኘው። ልጅነት ስለምን ስላንቺ ለሃሳቤ ተወችኝ እሷም ደስ ብሏት ስለእኔ ማሰብ የጀ መረች መሰለኝ መንታዎቹን ሱቆች አልፈን ሽቅብ የሚያወ ጣውን አስፋልት መንገድ ያዝነው እንደለመደችው ክንዴን ከክንዷ ጋር አቆላልፋ ዶዛቿ ሽቅብ ወጣን አይ ክራይ የተባለው ሙዚቃ ከመላ ሻይ ቤት ይሰማል አረማመዳችን ከሙዚቃው ጋር አንድ ስልት መኩዬ ቀጫጫው መጓ ሻይ ቤት በር ላይ ቆማ ጥርሷን ትፍቃለች እንዳየችን ጥርሷን መፋቅ አቆመች አንድ አስገ ራሚ ትዕይንት ድንገት ያየች ይመስል ጥቂት ፈዝዛ ወዲያው ነቃች ሻይ ቤት ገብታ ሲሳይ ጎቢጥንና ኃይሉ ዶሮን እስከትላ ወጣች ሁሉም በመደነቅ አፈጠጡብን ዘምዘም ተመልከት አለች በሹክሹክታ ደስ አለኝ ግርጋጅ አለመሆኔ ዛሬ ለተወሰኑት ጓደኞቼ ተገ ለጠላቸው እንዳይለክፉኝ ሕፃን አትሁን መባባል ስለጀመርን ክብራቸውን እንደጠበቁ ፀጥ ብለው አሳለፉን ሙዚቃው እንደ ቀጠለ ነው አይ ክራይ እኛም በለልት የሙዚቃውን ምት ተከትለን በቄንጥ እየነጠርን ሽቅብ አዘገምን ዞሬ ሳይ ሦስቱም ጓደኞቼ እያንሾካሾኩ በርቀት የመጨረቫሻችንን ለማየት ይከተሉናል የጉቢጥ የኒውክሌር ቦምብ የመሥራት ፅዕቅድ ትውስ አለኝ ይሔን ምስጢር የማውቀው እኔ ብቻ ነኝ በምስጢር መጠበቅ የዘምዘምን ታላቅ ፍቅር እንዳፈራሁበት ሁሉ ለሣይንቲስቱ ጐቢጥም ምስጢረኛነቴ እንደቀጠለ ነው ዛሬ ግን ከዘምዘም ጋር መታየቴ ሰጓደኞቼ ኣጓጊና ከሁሉም የሳቀ ምስጢር ነው እርግጠኛ ነኝ ማታ ከሲኒማ ስመለስ ሦስቱም ጓደኞቼ እዋዋሊን ለመስማት እቤቴ ይጠብቁኛል እንዲህ አይነቱን ከቆነጃጅት ጋር የምናሳልፈውን ጊዜ ማውራት ከሚያስደስቱን ጉዳዮች መካከል እንዱ ከሆነ ስነባብቷል። ቶ ቤት አልመታልኝም ከፊት ወንበር ላይ አንድ የጦር ሠራዊት መኮንን ተቀምጣል ጢሙን የጎንዮሽ እየቋጨ ሰረቅ አድርጎ ያየናል ወደ ዘምዘም ዞሬ እየሁ የትኛው ሲኒማ ቤት ነው የምንገባው።