Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አዜዜ ሰማይንና ምድርን ላስማማሺ ዓይኖቼ ወደ አንቺ ያንጋጥጣሉነራ ራሴን ለስምሽ ዘፋኝ አደረግሁ ሠ ዓ ዝ ለጎጢአቴ መድኀኒቶቻችጊ በፍጹም ልብህ አሳብህና ነፍስህ ማርያምን ውደድ መዳን በደረጃ ተ ን» ብረሳም ለፍርዱ ሥነ ግጥም ሄነራ ዓራ ምዕፓና ይህ መልእከት ለወገኖች እንዲደርስ ድጋፍ ያደረጉልንን ወንድማችንን ምትኩ ፈቀደንና ባለቤቱን እግዚአብሔር አምላክ መሆኑን ያበስራል በቅድሚያ ስለ ፈውስ አሁንም እኔ ብቻዬን እኔ እንደ ሆንሁ ከእኔም በቀር አምላከ እንደ ሌለ እዩ እኔ እገድላለሁ አድንማለሁ እኔ እመታለሁ አፈውስማለሁ ከእጄም የሚያድን የለም» ዘዳግም ነፍሴ ሆይ አግዚአብሔርን ባርኪ ምስጋናውንም ሁሉ አትርሺ ኀጢአትሸን ሁሉ ይቅር የሚል ደዌሸንም ሁሉ የሚፈውስ» መዝሙረ ዳዊት ከፉ ሰው መንገዱን በደለኛም አሳቡን ይተው ወደ እግዚአብሔርም ይመለስ እርሱም ይምረዋል ይቅርታውም ብዙ ነውና ወደ አምላካችን ይመለስ ኢሳይያስ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ከፎ«።
ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ማውጫ ቀዳሚ ነገር እግዚአብሔርን ማስረሳት ያላንቺ እንደ ምን ያለ ይቅርታ ተደረገ። ታዲያ አሱ የማርያም ልጅ ከሆነ ምሕረትንና ይቅርታን ያገኘነው ከእርሷ በመወለዱ ነው በሚል የሚያነሠትን ከንቱ ከርከር እሷ ሳትወለድ የነበሩ ታሪኮችን መጥቀሱ አስፈላጊ በመሆኑ ነው ቀደም ሲል በቀረቡት መልእአከታት እግዚአብሔር አምላከ ፈዋሸ አንዲሁም ይቅርታ አድራጊ መሆኑ ሰፍሯል በመጽሐፍ ቅዱስ ከእግዚአብሔር ውጪ አዳኝ ወይም ፈዋሽ እንዲሁም ይቅርታ አድራጊ ሆኖ የቀረበ አካል የለም የአርጋኖን አዘጋጅ ግን በዕብራይስጥ ማሪሃም የተባለሽ የተመረጽሽ አመቤቴ ድንግል ማርያም ሆይ ያላንቺ እንዴት ያለ ፈውስ እንደምን ያለ ይቅርታ ቲደረገ አንቺ ሳትወለጂስ እንደምን ያለ ረዳትነት ተደረገ። ቀደም ሲል በቀረቡት ምንባባት የፈውስና የይቅርታ ባለቤት አምላካችን ይህ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ እየተሰማ ያለና ወደ ቤተ ከርስቲያን ሾልኮ ገብቶ ቦታ በመያዝ ላይ የሚገኝ ትምህርት ነው እነዚህ ሰዎች ኢየሱስ «እውነት እውነት አላችኋለሁ አብርሃም ሳይወለድ እኔ አለሁ» ያለውን ሳያውቁት ቀርተው አይደለም ዮሐንስ ምንም አንኳ የኢየሱስን አማላጅነት ለመቃወም ኢየሱስን ዘላለማዊ አምላከ መሆኑን ቢናገሩም ማርያምን በአማላጅነት ስፍራ ላይ ለማስቀመጥ ያለ ከርስቶስ ከርስትና ያለ ማርያም ከርስቶስ የለም በሚል ፍጡር አድርገውት ይገኛሉ ምከንያቱም ከማርያም በኋላ የመጣ ጊዜ የሚቄጠርለትና ያልነበረበት ጊዜ የነበረ እንደ ሆነ ነውና እየተናገሩ ያሉት ይህ ደግሞ «ኢየሱስ ፍጡር ነው እንደሚሉት እንደ አርዮሳውን ያለ ኑፋቄ ነው የሚገርመው ግን የራሳቸው መጽሐፍ «ዘመኑ ያልተቄጠረለት ጥቂት ጥቂት እያለ አደገ የአግዚአብሔር ልጅ ለራሱ ዐዲስ ልደትን አደረገ እሳት በሴት ማኅፀን ተወሰነ በድንግል ብላቴና ሆድ ብሩህ መብረቅ ተቻለ በሚል ሐሳባቸውን ውድቅ የሚያደርግባቸው መሆኑ ነው አርጋኖን ገጽ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ብቻ በመሆኑ ወደ ፍጡር የምንመለከትበትና እርሱን ቸል የምንልበት ምከንያት የለም። በዚህ ውስጥ የእግዚአብሔር የእጅ ሥራ ውጤት ፍጡር የሆነችውን ማርያምን ሁሉ በሁሉ እንደ ሆነች አድርጎ ሲያስቀምጥ ስመ እግዚአብሔርን አንድም ገዜ እንኳ አለመጻፉ የሚያስገርም ነው የእግዚአብሔር የዕለት ተዕለት ሥራ የሆኑትን ወስዶ ከአቅሟ በላይ ለሚሆንባት አካል ሲሰጣት ባለቤቱን አግዚአብሔርን ግን ከነጭራሹም ረስቶታል የሚገርመው የእሱ መርሳት ብቻም ሳይሆን ሌሎችም እንዲረሱት ጥረት ማድረጉ ነው ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት በ» ነቢየ እግዚአብሔር ኢሳይያስ ከኀዘንህና ከመከራህ ከተገዛህለትም ከጽኑ ባርነት ያሳርፍሃል በሚል የተናገረለት እግዚአብሔር እንጂ ከፍጡር መካከል ማንም የለም ኢሳይያስ ለቅሶንም በተመለከተ መጽሐፍ ቅዱስ ለለቅሶአችን ምላሽ ሊሰጥ የሚችል እንባችንን የሚያብስ አግዚአብሔር አምላከ መሆኑን «ነፍሴን ከሞት ዓይኔንም ከአንባ እግሬንም ከመሰናከል አድኖአልና በማለት ያስተምራል መዝሙረ ዳዊት ከ ዘፈን ብሎ መጽሐፍ ቅዱስ የሚያስቀምጠውም ቢሆን ከእግዚአብሔር ጋር መሆኑን የሚከተሉት ምንባባት ያሳያሉ «ስሙን በዘፈን ያመስግኑ በከበሮና በመሰንቆም ይዘምሩለት «በከበሮና በዘፈን አመስግኑት በአውታርና በእምቢልታ አመስግኑት መዝሙረ ዳዊት በተራበ በተጠማ ጊዜ እሷን እንደሚያስታውስ ሐሳቡን አስቀምጧል ይህ ሐሳቡ ግን መጽሐፍ ቅዱሳዊ አለመሆኑን የተራበችን ነፍስ አጥግቦአልና የተራቄተችንም ነፍስ በበረከት ሞልቶአልና መዝሙረ ዳዊት «እናንተ የተጠማቸሁ ሁሉ ወደ ውኃ ኑ ገንዘብም የሌላችሁ ኑና ግዙ ብሉም ኑ ያለ ገንዘብም ያለ ዋጋም የወይን ጠጅና ወተት ግዙ» ኢሳይያስ በሚሉት ጥቅሶች መረዳት ይቻላል ሲፍገመገምና ሲወድቅ የምትደግፈውና የምታነሣው እሷ እንደ ሆነች ያሰፈረው አግዚአብሔር በቃሎቹ የታመነ ነው በሥራውም ሁሉ ጻድቅ ነው እግዚአብሔር የተፍገመገሙትን ሁሉ ይደግፋቸዋል የወደቁትንም ያነሣቸዋል በሚል በቅዱሱ መጽሐፍ ላይ የሰፈረውን ቅዱስ ቃል በሚጻረር መልኩ መሆኑን ማንም የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪ ይረዳዋል መዝሙረ ዳዊት በታመመ ጊዜ ሥጋውን ከሞት የምታድንለት እርሷ እንደ ሆነቸ ያሰፈረው ማርያም በአጸደ ሥጋ በነበረችበት ዘመን ሰዎች በሽተኞችን ወደ እሷ ሳይሆን ወደ ልጄ ወደ ኢየሱስ ይወስዱ እንደ ነበረ ሳያነብ ቀርቶ ይሆን። ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት በዕብራይስጥ ማሪሃም የተባልሽ የተመረጽሽ ድንግል አመቤቴ ማርያም ሆይ አንቺ ደግሞ ስለ ኀጢአቴ ሥርየት የተጋሽ ሁፒ በኀጢአቴም ቀስል የልጅሸን መድኀኒት ጨምሪ ከልጅሽም ጎን በፈሰሰው የመረጨት ውሃ ርኩሰቴን አጸቢው ዝገቴንም ወልውዩው ገጽ ቀደም ሲል አንደተባለው «ደምም ሳይፈስ ስርየት የለም ተብሎ ተጽፏል ዕብራውያን ይህ ደግሞ በብሉይ ኪዳን ሲፈጸም የነበረ በዐዲስ ኪዳን በኢየሱስ ደም የጸና መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ አስረግጦ ያሳያል ለዚህም ነው ደሙን ስለ ሰው ልጆች ያፈሰሰው ኢየሱስ የዓለም መድኀኒት ነው የሚለውን የመጽሐፉን ቃል መቀበል ግድ የሜሆንብን ጸሐፊው ግን ለኀጢአታችን ሥርየት በጌታችን የተሠራውን ሥራ ቸል እንድንል አንቺ «ስለ ኀጢአቴ ሥርየት የተጋሽ ሁፒ» ይላል ዋጋ የከፈለልንን ከርስቶስን ትተን ዋጋ ለመከፈል አቅሙም የሌላትን ሴት ለኀጢአት ሥርየት ሥራ መሥራት እንደምትችል ሊሰበከ ይሞክራል የክርስቶስ የማዳን ሥራ አልበቃቸው ብሎ ሌላ አዳኝ ፍለጋ እየዳከሩ ላሉ ሰዎች መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አንድ አዳኝ ነው የሚናገረው እናንተ እከሌም አዳኝ ነው አእንቶኔም ማዳን ይችላል የምትሉት ከየት አምጥታችሁ ነው። የአብ ሥራ ግሩም «ለተኣምረ ማርያም አትከራከር» ገጽ ጆ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት «እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኀኒት ሲሆን እንደ ላከው እንመሰከራለን በኛ ዮሐንስ ጓ መድኀኒቶቻችን ቀደም ሲል እንደተባለው መጽሐፍ ቅዱስ አንድ መድኀኒት ብቻ አንዳለ ነው የሚያሳየው መልአኩ በሌሊት መንጋዎችን ይጠብቁ ወደ ነበሩት እረኞች ሄዶ ሳለ እነሆ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራቸኋለሁና አትፍሩ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት አርሱም ከርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላቸችኋልና ሲላቸው ስለ አንድ መድኀኒት እየተናገረ ነበር ሉቃስ የአርጋኖን አዘጋጅ መድኀኒታችን ግን አንቺና ልጅሽ ናችሁ ገጽ አንዳለውና የዚህ ዘመን የስሕተት አስተማሪዎች እንደሚያስተጋቡት ሁለት መድኀኒቶች ያሉ ቢሆን መልአኩ እነሆ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኀኒት እርሱም ከርስቶስ ጌታ የሆነ መድኀኒት ከሆነቸው ከእናቱ ተወልዶላችኋልና» ነበር ማለት የነበረበት መልአኩ ብቻ ሳይሆን ማርያምን በአደራ ተቀብሎ ወደ ቤቱ የወሰዳት ወንጌላዊው ዮሐንስም እኛም አይተናል አባትም ልጁን የዓለም መድኀኒት ሊሆን እንደ ላከው እንመሰከራለን የሚል ምስከርነቱን ሲያስቀምጥ ከማርያም ጋር አብሮ የኖረ ሰው እንደ መሆኑ ማርያም መድኀኒት ሆና ቢሆን ከሁሉ በተሻለ መጻፍ የነበረበት መሆኑን ማስተዋል ያስፈልጋል በኛ ዮሐንስ ካብ ዮሐንስ ብቻም አይደለም ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስም «ከዚህም ሰው ዘር እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኀኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ በማለት መድኅኒት ሆኖ ሰው ያዳነው ኢየሱስ መሆኑን ነው የተናገረው የሐዋርያት ሥራ የሚገርመው ነገር ግን ከቅዱሳን ሐዋርያት ይልቅ አኛ እናውቃለን የሚል ትምከህት ውስጥ ያሉ ሰዎች ብቸኛ መድኀኒት የሆነውን ከርስቶስን ትተን ሌላ መድኀኒት ፍለጋ በብዙ ድካም ውስጥ አንድንሆንና ከነበሽታቸን ወደማይቀረው ሞት እንድንሄድ ይህን ያህል መትጋታቸው ነው ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት በፍጹም ልብህ አሳብህና ነፍስህ ማርያምን ውደድ ከጻፎች አንዱ ወደ ኢየሱስ ቀረበና «ከሁሉ ፊተኛይቱ ትአዛዝ ማናችይቱ ናት» ብሎ ጠየቀው ኢየሱስም ከትእዛዛቱ ሁሉ ፊተኛይቱ እስራኤል ሆይ ስማ ጌታ አምላካችን አንድ ጌታ ነው አንተም በፍጹም ልብህ በፍጹምም ነፍስህ በፍጹምም አሳብህ በፍጹምም ኃይልህ ጌታ አምላከህን ውደድ የምትል ናት። በእርሱ የሚያምን ሁሉ በስሙ የኀጢአቱን ስርየት እንዲቀበል ነቢያት ሁሉ ይመሰከሩለታል» ከሚለው ውጪ ያላስተማረው መሆኑን መመልከት ይቻላል የሐዋርያት ሥራ ከዚህም ሌላ ማርያምን በአደራ ተቀብሎ ወደ ቤቱ በመውሰድ አብሯት የኖረው ፍቁረ እግዚእ ቅዱስ ዮሐንስ ወንጌሉን የጻፈበት ምከንያት ምን እንደ ሆነ ያስቀመጠው «ኢየሱስ እርሱ ከርስቶስ የአግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል» በማለት ብቻ ነው ዮሐንስ እነዚህ የከርስቶስ ደቀ መዛሙርትም በነበረችበት ዘመን እንደነበሩና አብራቸውም ለጸሎት ትተጋ እንደ ነበር ወንጌላዊው ሉቃስ ጽፏል የሐዋርያት ሥራ ስለዚህ ከሁሉ ይልቅ ስለ እርሷ በነገረ ድነት ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ውስጥ ያላትን ድርሻ ቢጽፉ የሚያምርባቸው ትከከለኛ ሰዎች ቢሆኑም ምንም ነገር አልጻፉም የአርጋኖን መጽሐፍ አዘጋጅ ግን ቀደም ሲል የሰፈሩትንና በቃለ እግዚአብሔር ውስጥ ያሱትን አውነቶች ሽምጥጥ አደርጎ በመካድ አርስ በእርሳቸውም ይረዳዳሉ የኔ ሃይማኖት ያንቺ ጸሎት የልዑል እግዚአብሔር ማዳን ዳግመኛም የኔ መታመን ያንቺ ልመና የልዑል እግዚአብሔር ይቅርታ እርስ በአርሳቸው ይረዳዳሉ አኔ ባንቺ አምፔ ሳለሁ ግዳጄን የማግኘቴ ተስፋ አንቺ ለኔ ተግተሸ መለመንሽ አግዚአብሔርም ቸል ሳይልና ሳይነቅፍ ግዳጄን መስጠቱ እርስ በርሳቸው ይረዳዳሉ እኔ በስምሽ አለምናለሁ አንቺም ስለ እኔ ትማልጃለሽ ልጅሽም ስላንቺ የልመናዬን ዋጋ ይሰጠኛል እኔ ለፍቅርሽ ካልተጋሁ አንቺ እኔን ለማዳን አትተጊም ልጅሽም እኔን ይቅር ለማለት አይተጋም እኔ በለመንሁ ጊዜ አንቺ አማልጅ ልጅሽ ደግሞ ኀጢአቴን ያቅልል እኔም በጸለየሁ ጊዜ አንቺ ለኔ ሥርየት ለምፒ ልጅሽ ደግሞ ይቅር ይበለኝ ለመለመንም እኔ እጄን በዘረጋሁ ጊዜ አንቺ ወደ ልጅሽ ለምኝ ልጅሽም ስላንቺ ልመናዬን ይቀበል ገጽ የሚል እንግዳ ትምህርት ወደ ቤተ ከርስቲያን አስገብቷል በዚህ የጸሐፊው መልእከት ውስጥ እግዚአብሔር በልጁ ሞት በኩል በሠራው የማዳን ሥራ የምንድን ሳይሆን በእሷ በኩል መዳን አንዳለ ነው ሊያሳይ የሞከረው ቀደም ሲል የቀረቡት የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባባት እንዳሳዩት ሰዎች ያለ ምንም ጣልቃ ገብ መዳን እንደሚቸሉ የሰፈረ ቢሆንም የአርጋኖን አዘጋጅ ግን ያለ አንቺ አይሆንም ለማለት እኔ በስምሽ አለምናለሁ አንቺም ስለ እኔ ትማልጃለሽ ልጅሽም ስላንቺ የልመናዬን ዋጋ ይሰጠኛል እኔ ለፍቅርሽ ካልተጋሁ አንቺ እኔን ለማዳን አትተጊም ልጅሽም እኔን ይቅር ለማለት አይተጋም የሚለውን አስፍሮ ይገኛል አንግዲህ ከዚህ በላይ ኑፋቄ ከወዴት ይገኛል።