Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ከቃለ እግዚአብሔር ጥቅስ መጥቀስና መጽሐፍ ቅዱስ አያስተምርም በሚል ለሚነሣው ሐሳብ መልስ ለመስጠት የተቸገሩት ወንድሞቻችን በራእይ ዮሐንስ አንድምታ ላይ እምሦ። አብያተ ከርስቲያናት ብቻም ሳይሆኑ አንዳንድ የዕለት በዓላትም እንግዳ የሆኑ ቅዱሳን እየተጨመሩባቸውና ዐዳዲስ ታቦታት እየተደረቡላቸው የቀድሞው ከብረ በዓላቸው እየተረሣ በዐዳዲሱ ሲዋጡ ተስተውሏል ለአብነትም በየወሩ በስድስት ይከበር የነበረው ኢየሱስን ማንሣት ይቻላል ወር በገባ በስድስት የሚኖረው የኢየሱስ ከብር የፈዘዘ ብዙም ሰው ወደ ቤተ ከርስቲያን የማይሄድበት በመሆኑ ማንነቷ እና ምንነቷ የማትታወቅ በስም ግን አርሴማ የተሰኘች ሴት በኢየሱስ ላይ ድርብ በዓል ሆነ የተቀመጠች ቢሆንም እውነታው ተገልብጦ አሁን ኢየሱስ ደርብ እስከሚመስል ድረስ በስድስት ማን ነው። ቢባል አርሴማ እንጂ ኢየሱስ የሚል ለማግኘት አይቻልም ለነገሩ ቀድሞም በስድስት የማን ከበረ በዓል ነው።
ለምን የቃል ኪዳን ታቦት ተባለ። ታቦት በዐዲስ ኪዳን የተዛባ መልእከት የተሰጠው ጥቅስ ኢየሱስ ታቦት ስለመባሉ አውን በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ታቦት አለን። በሲኦል እንዳትወድቁ የሙሴን ሕግ አስቡ ለመዳን ዋናው ነገር ታቦት ነው ያልተጻፈ ማንበብ በዐዲስ ኪዳን ታቦት የበለጠ ከብር ነው የተሰጠው ችሮቹዷ ሺሸ ሸቨሔቲቱቲሩዴቱቲቱሠጩ ካህኑ መልአከ የቃል ኪደኑ ታቦት ወደ ኢትዮጵያ መጥቷልን። ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ቀዳሚ ነገር መጽሐፍ ቅዱሳችን ብሉይ እና ዐዲስ በተሰኙ በሁለት ኪዳናት የተከፈለ መጽሐፍ ነው እነዚህ ኪዳናት የየራሳቸው ታሪከና ዳርቻ አላቸው የቀደመው ኪዳን በእንስሳት ደም የጸና መካከለኛው ሙሴ የነበረ በርካታ ካህናት የተሰለፉበት ሕግጋትን የያዘ ኪዳኑን የተቀበሉ ሕዝቦች የነበሩት ነው ሙሴ እንደ መካከለኛነቱ ከእግዚአብሔር የተቀበለውን ትእዛዛት ወደ ሕዝቡ ሕዝበ እስራኤል አምጥቶ ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን እንዲፈጽሙ ያደረገ ሲሆን ይህን ለማድረግ የአንስሳ ደም በመርጨት ነበረበት በዚህም ሕዝቡ ከእግዚአብሔር ጋር ቃል ኪዳን መግባታቸውን አወጀ አግዚአብሔር አምላክ በሙሴ አማካይነት ለሕዝቡ የተሰጠውን ትእዛዛት የሚያስፈጹሙና በትእዛዛቱ መሠረት መሥዋዕት የሚያቀርቡ በርካታ ካህናትም ነበሩ የእነዚህ ሁሉ መኖር ግን እንዲሁ በከንቱ ሳይሆን ሕዝቡን የሚያደርሱበት ስፍራ ነበራቸው ያም ምድረ ርስት ከነዓን ነበር ምንም እንኳ ሕዝቡ ከነዓን ከገቡም በኋላ ትአዛዛቱን መጠበቅ ባይቀርላቸውም የሙሴ ተልእኮ ሕዝቡን ምድራዊውን ርስት ማውረስ ነበር በጉዞ ላይ ሳሉ በመበደሉ ምከንያት እንኳን ሌላውን ሊያወርስ ለራሱም ሳይገባ ቀረ እንጂ ዐዲሱ ኪዳንም አንዲሁ የራሱ መልከና ጠባይ አለው የዐዲሱ ኪዳን መካከለኛ እንደ ቀደመው ኪዳን እንደ ሙሴ በበደል ምክንያት ሕዝቡን ሊያደርስ ካለበት የረፍት ስፍራ ሳያደርስ ቀርቶ አርሱ ራሱ በመንገድ ላይ የሚሰናበት ሳይሆን ሁሉን ለእግዚአብሔር ልጅነት ማብቃት የተቻለው መካከለኛ ነው በኢየሱስ አማካይነት እግዚአብሔር ከሕዝበ ከርስቲያን በኢየሱስ በማመን ከርስቲያን ከሆኑቱ ጋር ቃል ኪዳን ገብቷል አንደ ቀደመው ኪዳን ሁሉ ይህም ኪዳን የጸናው በደም ነው የቀደመው ኪዳን በአንስሳ ደም ሲጸና ዐዲሱ ኪዳን ግን ሕያውና ቅዱስ በሆናው በጌታችን በመድኀኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም ነው የጸናው ዐዲሱ ኪዳን አንደ ቀደመው ኪዳን ሁሉ ካህን ያለው ሲሆን ከቀደመው ኪዳን የሚለየው የቀደመው ኪዳን ካህነት በአገልግሎታቸው አንዳይቀጥሉ ሞት ያቋርጣቸው ስለ ነበር በርካታ ካህናት ነበሩ የዐዲሱ ኪዳን ካህን በሞት የማይሸነፍ ሞትን ድል ያደረገ የትንሣኤ ጌታ በመሆኑ አንድ ካህን ብቻ ነው ያለው የቀደመው ኪዳን ዳርቻ ምድራዊ ሲሆን የዐዲሱ ኪዳን ዳርቻ ሰማዊ ነው ይህም መንግሥተ እግዚአብሔር ነው በቀደመው ኪዳን የነበሩት ሰዎች የአግዚአብሔር ሕዝቦች ሲባሉ የዐዲሱ ኪዳን ሰዎች ግን የአግዚአብሔር ልጆች ተብለው ተጠርተዋል የሁለቱም ኪዳን ሰጪ አግዚአብሔር አምላከ የቀደመው ኪዳን ለሕዝቡ ምንም አንዳልጠቀመ ባየ ጊዜ የተሻለውን ኪዳን በልጁ በኩል በመስጠት የቀደመውን ኪዳን አስቀረ መጽሐፍ ቅዱስ ይህን አስረግጦ ቢያስተምርም ራሳቸውን ከእግዚአብሔር ይልቅ የተሻለ አድርገው ያስቀመጡ ሰዎች የቀደመውን ኪዳን መልሰው ለማምጣት ሲተጉ ይታያሱ ከአነዚህ መካከል አንዱ የሆኑት «መምህር» ዘበነ ለማ በቅርቡ የለቀቁት ስብከት ክርስቲያኑን ማኅበረሰብ አይሁዳዊ ለማድረግ የሠሩት ሥራ አሳይቷል በዚህ የኪዳነ ምሕረት ዕትም ይህ ቀርቧል አንብበውት ሊያነበው ለሚገባው በመስጠት አገልግሎታችንን ይደግፉ። ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ታቦት በብሉይ ኪዳን ታቦት ምን ማለት ነው ታቦት የሚለውን ቃል ሊቁ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መርከብ ሣጥን ሙደየ ምጽዋት ሙደየ ምዉት የቁም ሣጥን ዐሥርቱ ቃላት የተጻፉባቸው የሁለቱ ጽላት ማኅደር በሚል ፈተውታል መጽሐፈ ሰዋስው ወግስ ወመዝገበ ቃላት ዐዲስ ገጽ በዕብራይስጡ ቴብሀህ የሚለው ቃል የኖኅ መርከብን አና ሙሴ ወደ ባሕር የተጣለበትን የደንገል ሳጥን ለማመልከት ጥቅም ላይ የዋለ ሲሆን በግአዝ ታቦት በአንግሊዘኛው መጽሐፍ ቅዱሶች ደግሞ ላፎዝ በማለት ተቀምጧል በአማርኛው መጽሐፍ ቅዱስ ግን መርከብ እና ሳጥን የሚል ነው የሚነበበው ታቦት የሚለው በአማርኛው መጽሐፍ ቅዱስ የሰፈረው ከቃል ኪዳኑ ታቦት ጋር በተያያዘ ነው የቃል ኪዳኑ ታቦት አሠራር ርዝመቱ ሁለት ከንድ ተኩል በ ሜትር ከ ሳሜ ወርዱ አንድ ከንድ ተኩል ሳሜ ቁመቱ አንድ ከንድ ተኩል ሷሜ ታቦት የተሠራው አግዚአብሔር አስፈላጊ ነው ብሎ በማዘዙ ስለሆነ የአሠራር ሁኔታውም አርሱ እንደ ወደደው መሆን ነበረበትና ለሙሴ «በተራራ ላይ እንዳሳየሁህ ምሳሌ አንድትሠራ ተጠንቀቅ የሚል ማስጠንቀቂያ ሰጥቶት ነበር ዘጸአት ለሙሴ እንዲሠራ የተሰጠው ትእአዛዝም በውስጥና በውጭ በጥሩ ወርቅ አንዲለብጠው በእርሱም ላይ በዙሪያው የወርቅ አከሊል አንዲያደርግ አራት የወርቅ ቀለበቶችም በአራቱ እግሮቹ ላይ ማለትም በአንድ ወገን ሁለት ቀለበቶች በሌላው ወገን ሁለት ቀለበቶች እንዲያደርግ መሎጊያዎችንም ከግራር እንጨት ሠርቶ በወርቅ አንዲለብጣቸውና ለታቦቱ መሸከሚያ በታቦቱ ጐን ባሉት ቀለበቶች መሎጊያዎቹን አስገብቶ ካስቀመጠ በኋላ መሎጊያዎቹ ከታቦቱ ቀለበቶች በፍጹም እንዳይወጡ ታቦቱም ውስጥ የምስከሩን ጽላት እንዲያስቀምጥና ርዝመቱ ሁለት ከንድ ተኩል ወርዱም አንድ ከንድ ተኩል የሆነ የስርየት መከደኛ ሠርቶ ሁለት ኪሩቤል ከተቀጠቀጠ ወርቅ በላዩ ላይ ካደረገ በኋላ በቃል ኪዳኑ ታቦት ላይ እንዲያደርገው ነበር ዘጸአት ምዕራፍ ሙሴ እግዚአብሔር እንዳሳየው እንዲሠራ ማስጠንቀቂያ ተሰጥቶታልና ይህ እንዲህ ቢሆን ያ አንደዚህ ቢደረግ በሚል የራሱን ማስተካከያ እና ማሻሻያ ሳያደርግ እንደታዘዘው ሠርቶ ጨርሷል ፍጭሬጨ መ ዣ ፓጋደኾ ጽላት ጽላት ማለት ሰሌዳዎች ማለት ነው አንዱ ጽሌ የሚባል ሲሆን ከአንድ በላይ ሲሆን ጽላት ይባላል አግዚአብሔር ከእስራኤላውያን ጋር ኪዳን በገባበት ጊዜ የሰጣቸው ዐሥሩ ትእዛዛት የተጻፈበት የቃል ኪዳኑ ሰነድ በመሆኑ የኪዳን ጽላት ተብሏል የጽላቱም ቁጥር ሁለት ብቻ ሲሆኑ በእነርሱ አምሳል ሌሎች ጽላት እንዲቀረጹ አልታዘዘምና ሙሴም ሆነ ከዚያ በኋላ የተነ ሰዎች ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ተጨማሪ ጽላትን ስለ ማዘጋጀታቸው መጽሐፍ ቅዱስ ምንም አይናገርም ምከንያቱም ለአንድ ውል አንድ የውል ሰነድ ብቻ ነውና የሚያስፈልገው አንዳንዶች በተሰበረው ምትከ እግዚአብሔር አምላከ ሌላ ጽላት ሥራ ብሎታልና እኛም ታቦት መቅረጻችን መጽሐፍ ቅዱሳዊ ነው ለማለት ይዳዳቸዋል ሙሴ «ሁለት የድንጋይ ጽላቶች» ጠርቦ እንዲያመጣ የታዘዘው በፊተኞቹ ምትከ እንጂ የቀድሞዎቹ አያሉ ሌላ እንዲጨምር አለመሆኑን ማስተዋል ያስፈልጋል ዘጸአት የታቦቱ አገልግሎት ዕቃ ማስቀመጫ ነበረ ታቦቱ ዐሥርቱ ትእዛዛት የተጻፈባቸው ጽላት መና የያዘች የወርቅ መሶብ እና የበቀለች የአሮን በትር በውስጡ ይዚል ዕብራውያን ዐሥርቱ ትእዛዛት ሕዝቡ እና አግዚአብሔር የተግባቡት ቃል ኪዳን በመሆኑ ትአዛዛቱን የያዘው ታቦት በመካከላቸው ሲሆን ከአግዚአብሔር ጋር የተግባቡትን ቃል ኪዳን ዘወትር አንዲያስታውሱ ያደርጋቸዋል መሥዋዕት ማቅረቢያ ነበረ ቀደም ሲል የቀረቡት ነገሮች ታቦቱ ውስጥ ከገቡ በኋላ ታቦቱ ይከደን የነበረው በስርየት መከደኛው ነው በስርየት መከደኛው ላይም የሜጋርዱ የከብር ኪሩቤል ነበሩበት ዕብራውያን ሊቀ ካህኑ በዓመት አንድ ጊዜ ለሕዝቡና ለራሱ የሚሆነውን የኀጢአት ማስተሰረያ ይዞ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን በመግባት የያዘውን ደም በዚህ የስርየት መከደኛ ላይ በመርጨት አግዚአብሔር ለሕዝቡ ምሕረት አንዲያደርግ የሚጠይቅበት ነው በዚህ ታቦት ውስጥ የተቀመጡት የድንጋይ ጽላት የብሉይ ኪዳን ወይም የቀድሞው ኪዳን ውል ምስክሮች ስለሆኑ ከብሉይ ኪዳን ጋር የተቆራኙ ናቸው ብሉይ ኪዳን እና ታቦት ተነጣጥለው ሊታዩ አይችሉም ለዚህ ነው ታቦቱ ራሱ የኪዳን ታቦት ወይም የምስከር ታቦት አየተባለ የሚጠራው «በእርሱም ውስጥ የምስከሩን ታቦት ታኖራለህ ታቦቱንም በመጋረጃ ትጋርዳለህ ዘጸአት አጽንዖት የግል ሙሴ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት የሚሸከሙትን ሌዋውያንን እንዲህ ብሎ አዘዘ ዘዳግም አጽንዖት የግል ለምን የቃል ኪዳን ታቦት ተባለ። ታቦቱ «የቃል ኪዳን ታቦት መባሉ አግዚአብሔር ከእስራኤል ሕዝብ ጋር በሲና ተራራ በገባውን ኪዳን ምክንያት ነው «የቃል ኪዳኑንም መጽሐፍ ወስዶ ለሕዝቡ አነበበላቸው እነርሱም እግዚአብሔር ያለውን ሁሉ እናደርጋለን እንታዘዛለንም አሉ ዘጸአት ምዕራፍ ታቦቱ ይህ የኪዳን ሰነድ የተቀመጠበት ማኅደር በመሆኑ የቃል ኪዳኑ ታቦት በሚል ተጠርቷል ታቦቱ ለማን ተሰጠ ቀደም ሲል በተደጋጋሚ አንደተባለው ታቦቱ አግዚአብሔርና ሕዝበ እስራኤል ቃል ኪዳን የገበበት ሰነድ ነው ሮሜ ስለዚህ ይህ ታቦት ከሕዝቦች መካከል የሚመለከተው ሕዝበ አስራኤልን ብቻ ነው ማለት ነው ምክንያቱም እግዚአብሔር ቃል ኪዳን የፈጸመው ከዓለም ሕዝብ ጋራ ሳይሆን ከእስራኤል ሕዝብ ጋራ ብቻ ነውና በኪዳኑ ላይ ያለውን ትእዛዛት ሰምተው እናደርጋለን ብለው ቃል የገቡትና ኪዳኑ የጸናበትን ደም የተረጩት እነርሱ ናቸው። ሙሴም ደሙን ውስዶ በሕዝቡ ላይ ረጨው በዚህ ቃል ሁሉ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ያደረገው የቃል ኪዳኑ ደም እነሆ አለ ዘጸአት ይህ የብሉይ ኪዳን ታቦት እና አገልግሎቱ ከከርስቶስ መምጣት በኋላ አስፈላጊ ባለመሆኑ ምከንያት ቀርቷል ምከንያቱም ኢየሱስ የዓለምን ሕዝብ የራሱ ያደረገው በቀደመው ኪዳን ሳይሆን በዐዲስ ኪዳን ነውና በብሉይ እና በዐዲስ ኪዳን መካከል ያለውን መሠረታዊ ልዩነት መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚከተለው አስቀምጦታል ሩጭ በብሉይ ኪዳን ዘመን ሕጉ የተጻፈው በጽላቱ ላይ ነበረ በዐዲስ ኪዳን ግን በአማኞች ልብ ላይ ተመዝግቧል ዕብራውያን ስለዚህም ሐዋርያው ከርስቲያኖች የልብ ጽላት እንጂ የድንጋይ ጽላት የላቸውም ይላል ኛ ቆሮንቶስ የከርስቲያኖች አገልግሎት በመንፈስ አንጂ በፊደል አይደለም ኛ ቆሮንቶስ የብሉይ አገልግሎት የሞት ነበረ የአሁኑ ግን የጽድቅ ነው ኛ ቆሮንቶስ የታቦቱ አገልግሎት የሚሻር ነበረ የአሁኑ አገልግሎት በመንፈስ ስለሆነ አይሻርም ኛ ቆሮንቶስ ዝ ከበፈቱ ኪዳን የአሁኑ ኪዳን አብዝቶ ይበልጣል ኛ ቆሮንቶስ ክ እግዚአብሔር አስቀድሞ የታቦቱ አገልግሎት እንደማይኖር በግልጽ በትንቢት አስነግሮ ነበረ በበዛቸሁም ጊዜ በምድርም ላይ በረባችሁ ጊዜ ይላል አግዚአብሔር በዚያ ዘመን የእግዚአብሔር የቃል ኪዳኑ ታቦት ብለው ከአንግዲህ ወዲህ አይጠሩም ልብ አያደርጉትም አያስቡትምም አይሹትምም ከእንግዲህ ወዲህም አይደረግም ኤርምያስ ታቦት በዐዲስ ኪዳን ዐዲሱ ኪዳን ከጌታ ኢየሱስ ሞትና ትንሣኤ በኋላ የጸና ኪዳን ነው ዐዲስ የኪዳን ከብሉይ ኪዳን በአጅጉ የሚለይ መሆኑን ፊተኛውን አስረጅቶአል አሮጌና ውራጅ የሆነውስ ሊጠፋ ቀርቦአል በማለት ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ፊተኛው ኪዳን ማለትም ስለ ብሉይ ኪዳን አራት መሠረታዊ ጉዳዮችን ያነሣል እነርሱም አርጅቷል አሮጌ ሆኗል ውራጅ ሆኗል ሊጠፋ ቀርቧል በአጠቃላይ የብሉይ ኪዳን አገልግሎት በዐዲሱ ኪዳን ተተከቷል ዕብራውያን ይህ ሐሳብ በአንድምታው ላይ እንዲህ ተብራርቷል አሠርዕ ሕገ ዐዲስ ማለቱ አንግዳ ሥርዓት ይሠራ ዘንድ ስለ ወደደ ነው የቀደመችው ብልየት ነበረባትና አንድም አንግዳ ሥርዓት ይሠራ ዘንድ ወዶ አሠርዕ ሕገ ዐዲስ ማለቱ የቀደመቸው ብልየት ስለነበረባት ነው አንደሆነ ታወቀ ተረዳ እንኪያስ ይህ ያለፈው ሕግ ጥንቱንም ለኅልፈት ቀርቦ ኖሯል ይህ ያማረ ያጌጠ ነበር ሊፈርስ ቀርቧል ይህ ልብስ የሞቀ የደመቀ ነበር ሊያልቅ ቀርቧል እንደ ማለት ነው የቅዱስ ጳውሎስ መልእከት አንድምታ ገጽ ። የመጽሐፍ ቅዱሱን ታቦት መሠረት በማድረግ ቤተ ከርስቲያናችን ታቦትን አዘጋጅታ ለአምልኮት መፈጸሚያ ታደርገዋለች ለዚህ ድርጊቷ ድጋፍ እንዲሆኗት የተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባባትን የድጋፍ ጥያቄ ታቀርብላቸዋለች ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ከቃለ እግዚአብሔር ጥቅስ መጥቀስና መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ይላል ማለት ሐሰተኛ የሆነውን ትምህርታችንን እውነተኛ አያደረገውም አንዲህ ያለው ተግባር መልከ ጥፉን በስም ይደግፉ» እንደሚባለው ያለ ነው መጽሐፍ ቅዱስን መሠረት በማድረግ በቤተ ከርስቲያን ታቦት አለን። የሚል ጥያቄ ያስነሣል ምከንያቱም አምላከ ከሰጠው መስፈርት ውጪ አኛ ለአገልግሎት እንዲመች ብለን በፈለግነው ልከ ለመሥራት ፈቃዱን የሰጠን መብቱን የለገሰን ልማዳዊው ሃይማኖታችን እንጂ ሁሉን ቻዩ አምላክከ አይደለምና ማስተዋል ያለብን ነገር አግዚአብሔር ለሙሴ የታቦቱን አሠራር ከነገረው በኋላ እኔ እንዳሳየሁህ እንድትሠራ ተጠንቀቅ በማለት በማስጠንቀቂያ ጭምር እንዳዘዘው አንረዳለን ዘጸአት ይህን ማስጠንቀቂያ ችላ በማለት እንዳሻን ብንሠራ የአምላክ ወዳጅ ሳንሆን ጠላት መሆናችን መታሰብ አለበት ቀሳውስቱ አየተሸከሙ የሚወጡት ታቦት በሰው አስተሳሰብ እና ፍላጎት የተሠራ እና ያለ አቅሙ ስመ ታቦትን የተሸከመ የፍጡር የአጅ ሥራ ውጤት እንጂ የሥላሴ ፍላጎትም አቅድም አለመሆኑን መረዳት ያስፈልጋል እንግዲህ የከርስቶስ አካል የአማኞች ስብስብ በሆነች ቤተ ከርስቲያን ውስጥ ለፍጡር ሥራ መስገድን ስታዩ አንባቢ ያስተውል ንስሐም ይግባ እግዚአብሔር ያዘዘው የቃል ኪዳኑ ታቦት በፍጡር ፈቃድ የተሠራው የኢትዮጵያው ታቦት ታቦቱ የጽላቱ ቤት ማደሪያ ነው ታቦትም ጽላትም የሚባለው አንድ ነው የታቦቱ መጠን ርዝመቱ ሁለት ከንድ ተኩል በ ሜትር ከ ሳሜ ወርዱ አንድ ከንድ ተኩል ሳሜ ቁመቱ አንድ ከንድ ተኩል ሳሜ ታቦትም ጽላትም በሚል ስም የሚጠራው ሰሌዳ ቁመቱ አንድ ከንድ ከስንዝር ጎኑ አንድ ከንድ ውፍረቱ ሦስት ጣት በጽላቱ ላይ የተጻፈው ዐሥርቱ ትእዛዛት ብቻ ናቸው ዘጸአት የሚጻፍበት የእግዚአብሔር ስም የጻድቃን ስም የተለያዩ ስአላት የተቀረጸበት ዘመን የቄሰ ገበዙ ስም የርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ስም ወዘተ በታቦቱ ውስጥ ሦስት ዕቃዎች አሉ ዕብራውያን አንደ ማስቀመጫ ሳጥን ሆኖ የተዘጋጀ ባለመሆኑ ምንም ዕቃ መያዝ አይችልም ታቦቱን ዐራት ካህናት ይሸከሙት ነበረ አንድ ካህን ብቻ ይሸከመዋል በፍልስጥኤማውያን የተማረከበት ጊዜ ቢኖርም ወደ አገሩ ሲመለስ እንደ ረከሰ ተቄጥሮ ዳግመኛ መቀደስ አላስፈለገውም በኛ ሳሙኤል ዝ ታቦቱ ቢሰበር ቢሰረቅ ወይም ቢማረከ እንደ ረከሰ ስለሚቄጠር ዳግመኛ መቀደስ እንዳለበት በፍትሐ ነገሥት ላይ ተደንግጓል ቤተ ከርስቲያን ከመጽሐፍ ቅዱስ ለራቀውና ታቦትን በተመለከተ ላለው ትምህርቷ ድጋፍ የሚሆናት ነገር ስላጣች አያደረገቸው ያለቸው ነገር አልሞት ባይ ተጋዳይ ነው ያስመሰላት በዚህ መስመር ውስጥ ሰተት ብለው ከገቡት አንዱ መምህር» ዘበነ ለማ ናቸው «መምህሩ «የሙሴን ሕግ ደስታ ተከለ ወልድ ዐዲስ የዐማርኛ መዝገበ ቃላት ዐዲስ አበባ ገጽ አግዛቸው ተፈራ ዲያቆን አልተሳሳትንምን ዐዲስ አበባ ጥር ገጽ መምህር ዘበነ ለማ መምህርነታቸው የከርስቶስን ወንጌል ለተራቡና ለተጠሙ ሰዎች ማድረስ አለመሆኑን የአደባባይ ላይ ስብከታቸው ይመሰከራል የዚህ መልእክት አዘጋጆች ከከርስቶስ ውጪ የሚሰበኩና በሕዝቡ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት አስቡ በተሰኘው ስብከታቸው የተለያዩ አንግዳ ትምህርቶችን በማስተማር መጽሐፍ ቅዱስን ለገዛ ፈቃዳቸው እንዴት አንደሚያጣምሙ በአደባባይ አሳይተዋል ከዚህ በታች ከአንደበታቸው የወጣውን ኑፋቄ መሠረት በማድረግ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምላሽ ቀርቧል በሲአል እንዳትወድቁ የሙሴን ሕግ አስቡ «መምህር ዘበነ ለማ ከርስቲያኑን ማኅበረሰብ ወደ ቀደመው ኪዳን በመመለስ ከርስትናውን አስትተው አይሁዳዊ ለማድረግ ሳይፈልጉ አይቀሩም እንዲህ የተባለው ያሙፅ ግ ይነግሂዳጩፊረ ግ ዕው። መማጠሰም ይሆፇ ታጎፇ ሪጴፀ ፈይ ለሐ የሚለው ብቻ ነው የተራራው መቃጠል መንደድና መጨስ ግን አልሰፈረም የተጻፈውን ብቻ ማንበብ እና እሱን ማብራራት ለእግዚአብሔር ቃል ያለንን አከብሮት የምንገልጽበት መንገድ ነውና እባከዎ መምህር ይህን ያድርጉ ዘጸአት ከዚሁ ጋር በተያያዘ ሕዝቤን ልቀቅ ብለህ ለፈርኦን ንገረው ምልከት አንዲሆንህ በዚህች ተራራ መጥታችሁ ትሰግዳላቸሁ አኔም ሕግንና ሥርዓትን እሰጥሃለሁ አለው ይላል ይህ በኦሪት ዘጸአት ምዕራፍ ሦስት ቀጥር ዐሥራ ሁለት ላይ የምታዩት ነው ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት በሚል የተናገሩትንም መመልከት ይቻላል ደቂቃ አጽንዖት የግል ለምን እንደሆነ ግልጽ ባይሆንም በመጽሐፉ ላይ ከተጻፈው ይልቅ እሳቸው ለሚናገሩት ትልቅ ግምት ይሰጣሉ ቃሉ ላይ እንደሰፈረው መናገር በጣም ነው የሚቸገሩት አሁንም ዳረሃነም ዳወታም ዳሦ ጋረ ያኝሥ ለም ያ ታ ምያፖ ይሆ ኦው ያዋ ወማሆ ሂ ፇራራ ይ ዳግሂዳጩሌሕረ ፇሃፇሥ ሐ በሚል የሰፈረውን የእግዚአብሔርን ቃል አንዳለ ከመቀበል ይልቅ ም አግንና ሥሂዓፖ ልታፖሥ የሚል ጨምረውበት ሰው ይል ሲሱ ተሰምተዋል ን ነው ው ቤተ ከርስቲያናችን ከሌሎች አብያተ ከርስቲያናት ከሚለይዋት ነገሮች ውስጥ አንዱ ታቦትን መያዚ ነው በሌሎች አብያተ ክርስቲያናት ታቦት ተቀባይነት የሌለው አሁን የዐዲስ ኪዳን የአገልግሎት ዘመን በመሆኑና የዐዲስ ኪዳን አገልጋዮች የከርስቶስ ደቀ መዛሙርት ታቦት አለመጠቀማቸውና ታቦትን መጠቀም አስፈላጊ ስለመሆኑ አለመጻፋቸውን መሠረት በማድረግ ነው «መምህሩ» ግን ከዚህ ለየት ሐሳብ አላቸው አሱንም በዐዲስ ኪዳን ስንመጣ ታቦት ጭራሽ የበለጠ ከብር ነው የተሰጠው ተመልከቱ እግዚአብሔር የበለጠ ከብር ሰጥቶታል ሁለተኛ ቆሮንቶስ ምዕራፍ ሦስት ላይ እዩ የበፊቱ የብሉይ ኪዳን ሕገ ታቦት በከብር ከሆነ የዐዲስ ኪዳን አገልግሎት ታቦቱ ደግሞ እጅግ በከብር ነው ይላል ተመልከቱ በከብር ነው በሚል አቅርበውት ነበር ደቂቃ ሐዋርያው ጳውሎስ አሁን እርሳቸው በጠቀሱት ስፍራ ላይ የታቦትን ከብር ከፍ ከፍ አድርጎት ይሆን። የሚል ጥያቄ ይፈጥራል ለዚህ ጥያቄ መልስ ይሆን ዘንድ ቀጥሎ ያለውን የሂሳብ ስሌት ይመልከቱ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ሰሎሞን በነገሠ በአራት ዓመት ከሁለት ወሩ ቤተ መቅደስ ለመሥራት መሠረት አኖረ ኛ ዜና መዋዕል ዓመት ከ ወር የቤተ መቅደሱ ሥራ ሰሉሞን በነገሠ በክ ዓመት ከስምንት ወር ተጠናቀቀ በኛ ነገሥት ሥራው የወሰደው ጊዜ ሰባት ዓመት ከስድትስ ወር ከዚያ በኋላ ሰሎሞን የራሱን ቤተ መንግሥት አሳነጸና በነገሠ በ ዓመት አጠናቀቀ በኛ ነገሥት ኛ ዜና መዋዕል ሥራው የወሰደው ጊዜ ዐሥራ ሦስት ዓመት ሰሎሞን ከዚያ በኋላ በማከታተል አገርና ለመንግሥት የሚጠቅሙ ሥራዎችን አሠርቷል በኛ ዜና መዋዕል ኛ ነገሥት ሥራዎቹ በምን ያህል ጊዜ እንደ ተጠናቀቁ አልተጠቀሰም ንግሥት ሳባ ወደ ኢየሩሳሌም የሰሎሞንን ጥበብ ለማየት የሄደችው ከዚህ ሁሉ በኋላ ነበር የቤተ መቅደሱን ሥራና የአገልግሎቱን ሥርዓት አድንቃለች የቤተ መንግሥቱን ወጭና የውስጥ ድርጅት ጎብኝታለች በኛ ነገሥት ኛ ዜና መዋዕል የጉብኝቱ ጊዜ ምን ያህል አንደሆነ አልተጠቀሰም ነገር ግን ኢየሩሳሌም በገባች ዕለት ከሰሎሞን ፀነሰች ተብሎ ቢታሰብና የእብነ መሊከ የቀደማዊ ምኒልክ መወለጃ ጊዜ ዘጠኝ ወር ቢደመርና እንዲሁም እብነ መሊከ ቀዳማዊ ምኒልክ በ ዓመቱ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዶ ከሦስት ዓመት በኋላ ወደ ሀገሩ ተመለሰ ስለሚባል ሃያ አምስት ዓመት ሲደመርበት አምሳ ዓመት ከሰባት ወር ይሆናል ነገር ግን የሰሎሞን የግዛቱ ዘመን አምሳ ዓመት ከሰባት ወር ሳይሆን አርባ ዓመት ብቻ እንደ ነበር የተረጋገጠ ነው ከዚህም ሌላ የቤተ ከርስቲያኒቱ መጻሕፍት ታቦቱን በተመለከተ የሚግባቡ አይመስሉም ቀደም ሲል እንደቀረበው ከብረ ነገሥት የቃል ኪዳኑ ታቦት ወደ ኢትዮጵያ መጥቷል የሚል ሐሳብ ሲያቀርብ ገጽ መጽሐፈ ዕዝራ ካልእ ምዕራፍ ቀጥር እና ዕዝራ ሱቱኤል ምዕራፍ ቀጥር ላይ ታቦቱ ከሌሎቹ የቤተ መቅደሱ ዕቃዎች ጋር አብሮ በምርኮ ወደ ባቢሎን እንደ ተወሰደ ይናገራል ይህ የሆነው ከሰሎሞን ሞት ከ ዓመታት በኋላ ማለት ነው ከዚህ ሌላ ደግሞ በተረፈ ኤርምያስ ምዕራፍ ቀጥር ላይ ባሮከና ኤርምያስ የቤተ መቅደሱን ዕቃ ለምድር አንደሰጧት እና ምድር እንደ ዋጠቸው ይናገራል ይህ ሁሉ እርሱ በእርሱ የማይስማማ ሐሳብ ቤተ ከርስቲያናችን የእኔ ናቸው በምትላቸው መጻሕፍት ውስጥ ያለ መሆኑን አናበቢው ልብ ይበል ከዚህ ሌላ «የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ከልደተ ከርስቶስ እስከ » የተሰኘው መጽሐፍ ምኒልክ ለ ዓመታት ከነገሠ በኋላ በ ዓመቱ ዐረፈና ከአከሱም ከተማ በስተምዕራብ በኩል በሚገኘው ቦታ በእናቱ መቃብር አጠገብ ተቀበረ» ይላል ገጽ ይህ ደግሞ ሌላ የታሪከ ከፍተት ነው ምከንያቱም አባቱ ጋር በ ዓመቱ ሄዶ ለ ዓመታት ከተቀመጠ በኋላ ተመለሰ ከተባለ ዓመታት ሆኖታል ማለት ነው መጽሐፉ እንደሚለው ከአባቱ ከሰሎሞን እንደ ተመለሰ «ወዲያውም ንግሥቲቱ ዙፋንዋን ሥልጣነ መንግሥቷን ለምኒልከ አስረከብ አነገሠቸው» የሰሎሞን የንግሥና መጨረሻ ከሆነና በንግሥናው ላይ የቆየው ለ ዓመታት ከሆነ ወደ ንግሥናው የመጣው በ ነው ማለት ነው ልጁ ምኒልክ የነገሠው በ ነው ከተባለ ሰሎሞን ወደ ንግሥናው ሳይመጣ ቤተ መንግሥቱንም ሆነ ቤተ መቅደሱን ሳይገነባ ከንግሥት ሳባ ማከዳ ጋር ሳይገናኝና ምኒልከም ሳይወለድ ቀዳማዊ ምኒልክ ንጉሥ ሆኖ ነበር ማለት ነው ኢትዮሏስ ኛው ግርማ ዘውዴ ገጽ «ጮራ መንፈሳዊ መጽሔት ቀ ገጽ «ገድል ወይስ ገደልኦይ መምህር ጌታቸው ገጽ ቴዎድሮስ ደመላሽ ሰማንያ አሐዱ በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን ዐዲስ አበባ ሁለተኛ ዕትም ገጽ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር በእንተ ታቦት ከዚህ ሌላ ደግሞ መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ በምዕራፍ ቀጥር የቃል ኪዳኑ ታቦት በኢዮስያስ ዘመን ሰሎሞን ባሠራው ቤተ መቅደስ ውስጥ እንደ ነበረ ይገልጻል ይህም ታቦቱ ተሰረቆ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ነበር ከሚባልበት ዘመን ዓመት ዘግይቶ መሆኑን ያሳያል ይህ ሐሳብ ከመጽሐፍ ቅዱስ ሐሳብ ጋር የሚስማማ ቢሆንም ከቤተ ከርስቲያኒቱ ትምህርት ጋር ግን ተግባቦት እንደሌለው ግልጽ ነው ታቦት ለምን በዛ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከሌሎች አብያተ ከርስቲያናት የሚለያት የቃል ኪዳኑ ታቦት እኔ ጋ ማለቷ ብቻም ሳይሆን አንግዳ የሆኑ ታቦታትን በብዛት ይዛ በመገኘቷ ነው በእጄ ላይ ያለው የታቦት መጠን ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ የሚመጣ በመሆኑ አሁን ምን ያህል ታቦት እንዳለ ለማወቅ አስቸጋሪ ሳይሆን አይቀርም ቀደም ሲል አንደተባለው አሁን አሁን በእያንዳንዱ ደብር ሁለት እና ከዚያ በላይ ታቦት አንጂ ከዚያ በታች ለማግኘት አይቻልምናሹ ለምንድን ነው ታቦት የበዛው ለሚለው ጥያቄ ሰዎች የተለያየ መልስ ሲሰጡ ይሰማሉ ለዚህም ይረዳናል የሚሉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ ይጠቅሳሉ መምህሩም ይህ ጥያቄ ቀርቦላቸው ሲመለሱ ታቦት ለምን በዛ። መሰለሽ በኢሳይያስ ቀጥር ላይ ለቅዱሳኖቼ በቤቴና በቅጥሬ የዘላለም ስም አሰጣቸዋለሁ የዘላለም ስም በቤቴ ታቦት ቤቱ ነው የእግዚአብሔር ማደሪያ ነው ታቦት ማለት ማደሪያ ማለት ነው የእግዚአብሔር ማደሪያ ነው ስለዚህ እግዚአብሔር እንዳዘዘ በዚሁ ዓይነት መልኩ ይሆናል ማለት ነው ለዚህ ነው ባስልኤልን አልያብን እንዲሠሩ በዘጸአት ቀጥር ላይ እግዚአብሔር መረጣቸው ዛሬም ድረስ አንግዲህ ታቦቱ ሕዝብ እስካለ ድረስ እየተሰየመ እየተሰጠ ይኖራል ማለት ነው አንደ ሕዝቡ ብዛት ብለዋል አጽንዖት የግል ምን መልስ አላቸው ለተባለው እነሆ መልሱ አንደ መጽሐፍ ቅዱስ ሁሉ ታቦታትም እየተባዙ በየግለሰቡ ቤት ሁሉ ሊቀመጡ ይገባል አለማለትዎ መልካም ነው አንዱ መጽሐፍ ቅዱስ እየተባዛ በሰዎች አጅ ውስጥ እንዲገባ መደረጉ አስፈላጊና ተገቢ የሆነ ቅዱስ ተግባር ነው ቃሉ ለሰው የተሰጠበት ዐብይ ምከንያት ሰው አንብቦት አውነትን እንዲያውቅና ወደ ዘላለም ሕይወት ለመግባት አንዲዘጋጅ ለማድረግ ነውና የቃል ኪዳኑ ታቦት ግን መጀመሪያውኑ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ያለ ተግባር ለመፈጸም የተሰጠ አይደለም ስለዚህ አንዲባዛም ሆነ በኢየሩሳሌም ባለው ቤተ መቅደስ ቅድስተ ቅዱሳን ውስጥ ካልሆነ በቀር በተለያዩ ስፍዎች እንዲቀመጥ አልታዘዘም የኢትዮጵያ ዝርግ ሰሌዳ ግን ከመጽሐፍ ቅዱስ መባዛት ጋር መነጻጸር ሳያስፈልገው ለሥጋ ወደሙ መከበሪያ በሆነው አገልግሎቱ ብቻ በየቤተ ከርስቲያኑ መገኘቱ በራሱ ስሕተት የለውም ታቦት ተብሎ መጠራጉቱቁና አንደ መጽሐፍ ቅዱስ ሊባዛ ይችላል መባሉ ነው ስሕተት የሚሆነው ።