Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በተሰኘው ፃይማኖቱ አማካይነት ለሕዝብ በበቃው መጽሐፉ በኩል ይፋ እንደተደረገው ከሆነ አሁን የሰይጣን ጊዜ ነው። ጎጢአት ማለት ፃይማኖት የማይፈቅደው ሥራ ወይም ወንጀል መሥራት ከሆነ ይህን ማበረታታት ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው። ራስህን መከላከል ከፍተኛው ሕግ ነው። ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል የአኔ ነው ብዬ ከጎኔ አስጠግቼ ደግሞም በፈቃዴ በልቤ አስገዝቼ ሕይወቴን ሕይወቱ ብዬ ተቀብዬ ነፍሴ በሥጋዬ ታየ ገበናዬ የማይደበቀው የአዲሱ ሰው ጅምር ታየ በሥጋዬ መዳህ ሲሞካክር የእግዚአብሔር ራአይ ተጽንሶ አዲስ ኪዳን መጥቶ ቀራንዮ ደርሶ የማዳኑ ሸሽታ ሕይወቴን ሲያውደው አገር በጥያቄ ቢልም ምን ነክቶት ነው። እኤአ በ ጥንታዊቷ የአንጾኪያ ከተማ ቀድሞ በነበረችበት ሥፍራ በአንድ የካቴድራል ፍርስራሽ ሥር በውስጡ ሌላ አነስተኛ ጽዋ የያዘ ትልቅ ጽዋ ተገኝቷል የውስጠኛው ጽዋ ክርስቶስና ደቀ መዛሙርቱ በመጨረሻው የፋሲካ አራት ላይ የተጠቀሙበት እውነተኛው ጽዋ መሆኑ ተረጋግጣል የውጨኛው ጽዋ የታዳሚዎቹን ምስል የያዘ ሲሆን ሁለቱም የብር ጽዋዎች በአሠራራቸው የአንደኛው ክፍለ ዘመን ጥበብ የሚንጸባረቅባቸው መሆኑ ተረጋግጧል ሩሕ መጽሔት ጥር ዓመተ ምሕረት ገጽ።
የሚሉትን ክርስቲያናዊ ግዴታቸውን እንዲያስተውሉ ይህ መልእክት ተጽፏል ካነበቡት በኋላ ለሌላ ሰው አንዲሰጡ በፍቅር ይጠየቃሉ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ስንፍና ብዙዎችን ከሚፈልጉት ነገር ያስቀረ ነገር ነው አንድ ነገር ስለተፈለገ ብቻ አይገኝም ያን የሚፈለገውን ነገር ለማግኘት ጥረት ማድረግ ያስፈልጋል ነገር ግን ስንፍና ካለ የሚፈለገውን ነገር ለማግኘት ፈጽሞ አይቻልም መጽሐፍ ቅዱስ ሰነፍ ብሎ የሚጠራው ይህን ዓለም በማስተዳደር ላይ ያለውንና የገዛ ፈጣሪውን የለም ለማለት የደፈረውን ሰው ነው አምላክ ስለመኖሩ ማረጋገጫ ሊሆነው የሚችል የሚታዮና የማይታዩ ብዙ ነገሮች የነበሩለት ቢሆንም እነዚህን ነገሮች በማገናዘብ የአምላክን መኖር መቀበል ሲገባው አርሱ ግን ልቡን አደንድኗልና እርሱንም ሆነ ይህን ታላቅ ዓለም የፈጠረውን ታላቅ አምላክ መኖሩን ለማመን ተስኖታል ሊመለክ በሚገባው አምላክ ለማመን ፈቃደኛ ባለመሆኑ ከአምላክ ዘንድ ሊያገኝ የሚገባውን ክብር ያጣው እርሱ እንጂ ሊመለክ የሚገባው አምላክ አይደለም አምላካችን አንደሆነ ፍጥረት በሙሉ ክብርና ውዳሴን ይሰውለታል ሰዎች በአምላክ መኖር ቢያምኑ በመጀመሪያ ሊጎዳ የሚችለው የአምላክን አምልኮ ለራሱ ማድረግ የሚፈልገው ሰይጣን ነው ስለዚህ አለኝ የሚለውን ጥበቡን ተጠቅሞ አምላክ ለመኖሩ የሚጠራጠሩ ሰዎችን ቀጥር ማብዛት ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ይፈልጋል ይህንም እያደረገ ነው በዚህ በኩል ያሳየው እንቅስቃሴ የሰይጣን መጽሐፍ ቅዱስ የሚባል መጽሐፍ አንዲነበብ አድርጓል ሰይጣን በዚህ መጽሐፉ ሊያሳይ የሞከረው አግዚአብሔር እንደሌለ ብቻም አይደለም ሊከበር ሊወደስና ሊመሰገን የሚገባው አግዚአብሔር ሳይሆን እራሱ እንደሆነ በግልጽ በመጽሐፉ ውስጥ እንዲሰፍር አድርጓል ለነገሩ መጽሐፉ ላይ የሰይጣን ዘመን መምጣቱን ዲያቢሎስ ላይ ቁልቁል ሲጮሁበት ተቀብሎአል በእነዚህ አዋራጆች ላይ ሰይጣን መልሶ አልጮኸባቸውም በእነዛ አኳያ አሱ የሚደግፋቸው በንዴት እአና በብስጭት ንግግር ሲያደርጉ አሱ ሁልጊዜ ትልቅ ሰው ሆኖ በጸጥታ ኖርዋል እሱ ራሱን የጥሩ ፀባይ ምሳሌ አድርጎ ቆይቷል ግን መልሶ ሊጮኽባቸው አሁን ትክክለኛው ጊዜ አንደሆነ ተስምቶታል አሁን ለመጨረሻ ጊዜ ሥራውን ሊያከናውን ውሳኔ ወስዲል በማለት ይናገራል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ እና ሰይጣንም ራሱ መጨረሻው በጣም ቅርብ አንደሆነ አውቋልና በታላቅ ትጋት እየሠራ ይገኛል በንቃት እንዲጠብቁ የተነገራቸው ክርስቲያኖች ግን ክርስቶስን ነቅተው መጠበቅ ሲገባቸው ዘወትር ስለነገ ይጨነቃሉ የመጽሐፉ አዘጋጆች ለመጽሐፉ የሰጡት ስያሜ የሰይጣን መጽሐፍ ቅዱስ የሚል ቢሆንም የሰይጣን ብሎ «መጽሐፍ ቅዱስ የሌለ በመሆኑ እነርሱ በሰጡት ስሙ ከመጥራት ይልቅ «የሰይጣን መጽሐፍ ማለቱ በቂ ነው በሚለው አምነናል በመሆኑም በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ከመጽሐፉ ላይ ሐሳብ ከተወሰደ በኋላ ዋቢ በሚሰፍርበት ጊዜ «የሰይጣን መጽሐፍ» የሚለውን ማስፈሩን መርጠናል ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል የሰው ልጅ እንደሌባ ነውና የሚመጣው ነቅታችሁ ጠብቁ የሚለውን የመጽሐፍ ቅዱስ መልእክት የዘነጉት ይመስላል ራእይ ስለ አንቶን ሳዛንዶር ላቬ የሰይጣን መጽሐፍ ጸሐፊ በ በቺካጎ ከተማ የተወለደው አንቶን ሳዛንዶር ላቬ የተሰኘ ሰው ነው ላቬ ከአያቱ ስለ አስማት በመማር ያደገና አብዛኛው የሕይወቱ ክፍል መልካም ባልሆነ ሁኔታ ያለፈ ሰው እንደሆነ የሰይጣን መጽሐፍ ይናገራል ከዚህ በመነሣትም የእሱ ያልተለመደ ፍላጎቱ ከኅብረተሰቡ የተገለለ አድርጎ አስቀምጦታል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ ሦስት ጊዜ አግብቶ ሁለቱን የፈታው አንቶን ላቬ በብዙ ተከታዮቹ ዘንድ የጥቁር አቡን እየተባለ ይጠራ ነበር ገና በልጀነቱ ማለትም በ ዓመቱ የሰይጣን ቤተ ጸሎትን የከፈተው ላቬ አኛ ሰይጣናዊዎች በአሱ ምሳሌነት ሳንጮህ የገፃነም በር በመከፈቱ ለአሱ ታላቅ የምሥጋና ውለታ አለብን ያም የሆነው የራሳችን እግዚአብሔሮች ተብለን እንድንጠራ ስላደረገልን ነው የሚሉትን ተከታዮቹን አፍርቶ ሲሞት የሞት አልጋው ላይ ሆኖ ይቅርታ ጠያቂ አልነበረም ተብሎ በራሱ መጽሐፍ ውስጥ ተጽፎለታል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ እና ታላቁ የአግዚአብሔር ቃል የሆነው መጽሐፍ ቅዱስ ለእነርሱም የእግዚአብሔር ምሳሌ የሆነ የክርስቶስ የክብሩ ወንጌል ብርሃን እንዳያበራላቸው የዚህ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ዓለም አምላክ የማያምኑትን አሳብ አሳወረ ኛ ቆሮንቶስ እንደሚለው የዚህ ሰው ልብ ምን ያህል በክፉው አንደተያዘ ይህ ብቻ በቂ ምስክር ነው የሰይጣን መጽሐፍ የመጽሐፉ ስያሜ የሰይጣን መጽሐፍ ቅዱስ ነው ይህን ስያሜ ለመስጠት የተፈለገበት ምክንያት የብዙዎችን ሕይወት በመቀየር በኩል ትልቁን ሚና እየተጫወተ ያለውንና የምድራችንን ብቸኛውንና ታላቁን መጽሐፍ መጽሐፍ ቅዱስን ለመገዳደር በማሰብ ይመስላል የአንድ መጽሐፍ ቅዱስነትና ርኩስነት የሚለካው ከስያሜ አንጻር ሳይሆን በውስጡ ከያዘው መልእክት አንጻር ነው ከዚህ በመነሣት መጽሐፉ ሲመረመር ቅዱስ ነው ለማለት የሚያስደፈር ምንም ነገር ማግኘት አይቻልም ይቁንስ ከዚህ በኋላ እንደምንመለከተው በርካታ የርኩሰት መልእክቶችን የሚያስተላልፍ ምናልባትም የዓለማችን ብቸኛው መጽሐፍ ነው መጽሐፉ ገጾችን የያዘ ሲሆን በእነዚህ ገጾች ውስጥ በአራት ምፅራፍ ማለትም አሳት የሰይጣን መጽሐፍ አየርነ የሉሲፈር መጽሐፍ ምድር የቤልያል መጽሐፍ ውዛ የላቪታን መጽሐፍ በሚሉት የተከፈለ ሲሆን በእነዚህ አርዕስት ስር የገሃነማዊ ንዴት ትችት የምታድነው አግዚአብሔር ቢኖር ምናልባት ራስህን ነው ገፃነም ዲያቢሎስና እንዴት ራስህን እንደምትሸጥ ሰይጣናዊ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚሉና ሌሎችም በርካታ ነጥቦች ተዘርዝረዋል የመጽሐፉ ዋነኛ መልእክት ሰይጣን ይንገሥ ሰይጣን በደህና ይምጣ ሰይጣን ይታወቅ በሚሉት ቃላት ሊገለጥ የሚችል ቢሆንም ሰይጣናዊ የሆነው መልእክቱ ግን ይህ ብቻ አይደለም አብዛኛው ገጽ የመጽሐፉ ሦስት አራተኛው ለማለት እስከሚያስደፍር ድረስ ስለ ግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚያወራ ሆኖ ሰዎች የፈለጉትን ዓይነት የግብረ ሥጋ ግንኙት እንዲያደርጉ ዛይማኖቱ አእንደሚፈቅድላቸው በመጽሐፉ ተመዝግቦ ይገኛል ገና ሲጀምር መልካም ስላልሆነ ወሲባዊ ግንኙነት በመናገር የሚጀምረው ይህ የሰይጣን መጽሐፍ ሰባቱ ታላላቅ ኀጢአቶች ብሎ ከሚጠራቸው ውስጥ በሁለተኛ ደረጃ የተቀመጠው የግብረ ሥጋ ግንኙነት ቢሆንም እርሱንም ሆነ ሌሎቹን ኀጢአቶች ማድረግ በሰይጣናዊ እምነት መሠረት የሚበረታታ ነገር ነው የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ እና ኀጢአት የሆነውን ነገር ኀጢአት ነው ብሎ ሲያበቃ ግን ደግሞ እርሱን ማድረግ ስሕተት አንዳልሆነ አድርጎ ማስተማር ምን ማለት ይሆን። ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል መጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ እግዚአብሔር ፍቅር መሆኑን ይመሰክራል ከፍቅርነቱ የተነሣ ምንም ዓይነት ክፋት ውስጡ ስለሌለ እንዲህ በግልጽ ስሙን በክፉ እያነሥትና ከፍና ዝቅ እያደረጉት እንኳ ይመለሱ እንደሆን በፍቅር እየጠበቃቸው ነው ሰይጣን ግን ፍቅርን አያውቅምና በውስጡ ያለውን እርግማን በአንደበቱ ያወጣል ከዚህ ሌላ ደግሞ ከሞት በኋላ ሕይወት መኖሩን ማመናችን ሰይጣንን ቅር አሰኝቶታል የሕያው አግዚአብሔር የማይሻር ቃል የሆነው ታላቁ መጽሐፍ መጽሐፍ ቅዱስ ከሞት በኋላ ሕይወት አንዳለ ያስተምራል ይህን በማመናችን የተረገሙ ናቸው የሚለን ቢኖር ወደ ጥፋት እየተጓዘ ያለ ሰው በመሆኑ አግዚአብሔር ከጥፋት ጎዳና እንዲመልሰው ይቅር እንዲለው እንጸልይለታለን ከሞት በኋላ ሕይወት አንዳለ ሰዎች ሁሉ ቢያምኑ ሕይወታቸው ጥንቃቄን የተሞላ ይሆናል ያ። ቂሞት በሰው በኩል ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ስለ መጣ ትንሣኤ ሙታን በሰው በኩል ሆናአልና አፇን ሙታንን በሚያነሣ በእግዚአብሔር እንጂ በራሳችን እንዳንታመን እኛ ራሳችን የሞትን ፍርድ በውስጣችን ሰምተን ነበር የሐዋርያት ሥራ ኛ ቆሮንቶስ ኛ ቆሮንቶስ ይህን የመሰለ ምስክርነት እያለ የሰይጣንን የውሽት ምስክርነት ለመስማት የሚሆን ጆሮ ሊኖር አይገባም ሰይጣንና ጸሎት ሰይጣናዊ የሆነን ሰው ስለ ጸሎት ብትጠይቁት ምንም ዓይነት ጥቅም የማይሰጥ ተራ ነገር እንደሆነ አድርጎ ሊናገር ይችላል ከዚህ አለፍ ሲል ደግሞ በሰይጣን መጽሐፍ በጣም አስጸያፊ ሥራ ጸሉት ነው ተብሎ የተጻፈውንና ሰይጣናዊ ሰው እንደማይጸልይ ሁሉ ጥፋት ሲያጠፋም ይቅርታ አይጠይቅም የሚለውን አስታውሶ ሰይጣናዊ የሆነ ሰው ተስፋ እና ጸሎት የሚባሉት ነገሮችን ይሸሻል ለአሱ እነዚህ ነገሮች መሰናክሎች ናቸው ሊሎት ይችላል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ አና ለአንድ መንፈሳዊ ሰው የግድ ከሚያስፈልጉት ነገሮች ውስጥ አንዱና ዋነኛው ነገር ጸሎት ነው የማይጸልይ ሰው በመንፈስ እየሞተ በመሄድ ላይ ስለሚገኝ ራሱን ለሰይጣንና ለሰይጣናዊ ነገሮች አሳልፎ እየሰጠ ነው ስለዚህ ነው ሰይጣን ሰዎች እንዳይጸልዩ ለማድረግ ጥረት የሚያደረገው ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል እነዚህን ነገሮች የተመለከተ ሰው ኢየሱስ በትጋት መጸለይ አንዳለብን ያስተማረውን ያስታውሳል ሉቃስ ጸሎት ለአንድ ክርስቲያን ትልቁ የጦር መሣሪያው ነው ስለ መልካምነቱ በሕይወት እንድንኖር እድል ስለመስጠቱና ስለሌላም ሌላም ነገር ሁሉ አምላካችንን የምናመሰግንበት አንዲሁም አምልኮ የሚገባው አርሱ ብቻ በመሆኑ አምልኳችንን የምንሰጥበት አንዱ መንገድ ጸሎት ነው አንዲሁም ደግሞ የምንፈልገውን ከአምላክ የምንጠይቅበት መንገድ ጸሎት ነው ጸሉታችንን ባቆምን ጊዜ እነዚህን ነገሮች ሁሉ አብረን ስለምናቆም ከእግዚአብሔር ጋር ያለንን ግንኙነት እናቋርጣለን ማለት ነው ከእግዚአብሔር ጋር ግንኙነት የሌለው ሰው ደግሞ ለሰይጣን የተጋለጠ ነው በሰውም ሆነ በሌላ ነገር ተጠቅሞ ጸሎት መጸለያችሁን እንድታቆሙ ያደረጋችሁ ወገኖች አባካችሁ አሁኑኑ እንደገና ወደጌታችሁ በጸሎት ተመለሱ በሰይጣን የተጠሉ የተባሉ ሰባቱ ኀጢአቶች ሰው ሽልማቱን በገነት ከማግኘት ይልቅ እዚህ እና አሁን ራሱን ሊያዝናና ይፈልጋል ስለዚህ ለምን ፍላጎትን በማርካት ላይ የተመሠረተ ፃይማኖት አይኖረውም። የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ የሚለው ሰይጣናዊነት የሰይጣን ዛሃይማኖት ተከታዮች በተጠሉት ሰባቱ ኀጢአቶች ራሳቸውን እንዲያስደስቱ ይበረታታሉ ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል የሚል ምክር ይለግሳል እነዚህ ሰባቱ ኀጢአቶች ተብለው በመጽሐፈ ሰይጣን ላይ የተጠቀሱት ከልክ ያለፈ ፍላጎት ኩራት ቅናት ንዴት ከሚያስፈልገው በላይ መመገብ ከፍተኛ የግብረ ሥጋ ፍላጎት እርካታ ምኞት እና ስንፍና ናቸው የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ እና ዉይ ኮ ሰይጣን የተጠሉ ያላቸውን እነዚህን ኀጢአቶች ቤተ ክርስቲያን ምን ያህል ታውቃቸው ይሆን። ኩራት ቅናትና ስንፍና በዚህ ዘመን ባሉ ክርስቲያኖች ዘንድ የሚታዩ ቢሆንም ብዙዎች ይህን ድርጊታቸውን ግን ጤናማ አንደሆነ እንጂ ኀጢአት በሽታ እንደሆነ ልብ ያሉት አይመስሉም ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ጉንጭህን በጥፊ ከመታህ አንተም ጉንጩን አድቅቀው መጽሐፍ ቅዱስ ስለሰይጣን አውነተኛ ማንነት ሲናገር እርሱ ከመጀመሪያ ነፍሰ ገዳይ ነበረ» በማለት ጨካኝ መሆኑን ግልጽ አደርጓል ዮሐንስ በአርግጥም ጨካኝ ነውና በመጽሐፉ ሰው ጉንጭህን በጥፊ ከመታህ አንተም ጉንጩን አድቅቀው በመከላከል ላይ አደገኛ ሁን በመንገድህ እንደ አንበሳ ሁን ሰዎች ለአንተ እንዳደረጉልህ አድርግላቸው አንተ በትህትህና እና በደግነት ለሰዎቹ ስታደርግላቸው በተመሳሳይ መልኩ ካልመለሱልህ በሚገባቸው መሠረት በንዴትና በጭካኔ ልትመልስላቸው ይገባል በማለት ይመክራል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ እና እውነተኛ አርሱነቱ ይህ ነውና ሊጊዜው ሊደብቀው እንጂ ከዚህ ተቃራኒ የሆነ ባሕርይ መያዝ አይችልም ጭካኔ እንጂ ፍቅር ከሌለው ከዚህ አካል ከፍቅር የሚመነጭ ምንም ዓይነት መልካም ምክር ማግኘት አንደማይቻል ግልጽ ነው ክርስቶስ ዛፍ ሁሉ ከፍሬው ይታወቃልና ከእሾህ በለስ አይለቅሙም ከአጣጥ ቀጥቋጦም ወይን አይቄርጡም ብሎ እንደተናገረው ሰይጣንም ሰይጣንነቱን መሸፈን እስከማይችል ድረስ እንዲህ በግልጽ ራሱን አደባባይ አውጥቷል ሉቃስ ሓ ማስመሰል የሌለበት እውነተኛ ፍቅር የሚፈልጉ ከሆነ ይሄን ፍቅር ማግኘት የሚችሉት ክርስቶስ ጋር ብቻ ነው ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል አርሱ ብቻ አውነተኛውን ፍቅር መስጠት ያውቅበታል መጽሐፍ እንደሚለው ሳንወደው የወደደን ጠላቶቹ ሳለን ያፈቀረን አርሱ ብቻ ነውና ከምንም ነገር ጋር ያልተነካካ ፍቅር ፈላጊዎች ወደ ክርስቶስ ጠጋ ይበሉ ጥርጣሬ አርነት ያወጣችኋል ለመጠራጠር ጊዜው አሁን ነው የሚለው የሰይጣን መጽሐፍ በቃለ አግዚአብሔር ላይ አውነትም አርነት ያወጣችል ዮሐንስ ተብሎ የተጻፈውንና ሰዎቹ እውነተኛ አንዲሆኑ የሚያበረታታውን የአምላክ ቃል በግልጽ ቋንቋ ከዚህ በፊትም ተብሎአል እውነት ነጻ ያወጣል አውነት ብቻውን ማንንም ሰው ነጻ አያወጣም ጥርጣሬ ብቻ ነው የአእምሮን ነጻነት የሚያመጣው ሲል ይቃወመዋል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ ጥርጣሬ ሰዎችን ደስታ አልባ ያደርጋቸዋል እንጂ የአእምሮ ነጻነት ሊሰጣቸው አይችልም ተጠራጣሪ የሆነ አንድ ሰው ለመልካም የተደረገለትን ነገር ሁሉ ለምን። ሰይጣን በእግዚአብሔር እንዳንታመን ይመክራል ይህንም በግልጽ በምንም ዓይነት በእግዚአብሔር ተፈጥሮ ላይ ተመሥርቶ ከላይ የተሰጠ የተቀነባበረ እምነት መቀበል አያስፈልግም በማለት ነው የሚናገረው ከዚህም በመነሣት ይመስላል በንጽጽር ለእግዚአብሔር የማይገዙት የተባረኩ የሚገዙት ግን የተረገሙ እንደሆኑ የሚያስተምረው የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ ከዚህ በተሻለ ሁኔታ ሰይጣን ምን እንደሚፈልግ ሊነግረን የሚችል መልእክት አይኖርም ሰይጣን ከሚፈልጋቸው ነገሮች ሁሉ በላይ የሚፈልገው ትልቁም ነገር ይህ ነው ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል አግዚአብሔርን መታዘዝ ለእግዚአብሔር መገዛት በሰይጣን ከተጠሉ ድርጊቶች ውስጥ የመጀመሪያው ነው ስለዚህም ለእግዚአብሔር መገዛት አስፈላጊ አይደለም በሚል በግልጽ ይናገራል ለእግዚአብሔር በመገዛትና ፈቃዱን በመፈጸም ለሰይጣን ያለንን ተቃውሞ በተግባር መግለጽ አእንችላለን። መጽሐፍ ቅዱስ ዲያቢሎስን ተቃወሙት ከማለቱ በፊት ለአግዚአብሔር ተገዙ የሚል ምክር ማስቀመጡን አንባቢው ልብ ይበል ያዕቆብ ፁ አንደ ማጠቃለያ ሰይጣን አግዚአብሔርን አሁንም በዙፋኑ ላይ በሙሉ ክብሩ ሆኖ ምድርን እያስተዳደረ እንዳለ ስለሚያውቅ የለም ለማለት ድፍረት ለማግኘት አልቻለም ምክንያቱም ዓለምንና በውስጧ ያሉትን ሁሉ የሚያስፈልጋቸውን በማድረግ ሁሉም በስርዓት እንዲፄድ እያደረገ ስለሆነ ሥራው የእግዚአብሔርን መኖር ይናገራልና ይህም የሚያዋጣው አይደለም ስለዚህ በውዥንብር የለም ለማለት ጉልበት አጥሮታል አለ ለማለት ደግሞ ሕልውናው የእርሱን ሕልውና ያስጥርበታልና አለ ማለቱም ከብዶታል በመጽሐፉ ውስጥ ሰይጣን ይንገሥ ባለበት ስፍራ አርግጠኛ በመሆን እግዚአብሔር ሞቶአል ይላል ግን ደግሞ እአእግዚአብሔር ካለ ወይም ካልሞተ የሕክምና አንክብካቤ እንዲደረግለት ቢደረግለት የተሻለ ይሆናል ሲል አግዚአብሔር ይኑር አይኑር አርግጠኛ አይደለሁም ኪዳነ ምሕረት ቀጥር «ሰነፍ በልቡ አምላክ የለም ይላል ዓይነት መልእክትም ያስነብባል በጣም የሚገርመው ግን በመጽሐፉ ውስጥ ስለ እግዚአብሔር ለዘላለም የኖረው በሚል የተገለጸ መሆኑ ነው የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ እና ፊ ለዘላለም የኖረ ዘላለማዊ የሆነ ደግሞ መጨረሻ ፍጻሜ የሌለው ማለት ስለሆነ ሞተ ተብሎ ሊነገርለት አይችልም ኣማርኛ መዝገበ ቃላት ገጽ በተቃራኒው በመጽሐፈ ሰይጣን ላይ አኖ ሳተናስ የሰይጣን እድሜ የመጀመሪያው ዓመት ነው በማለት ሰይጣን ያልነበረበት ዘመን እንዳለ የሚያመለክት ቃል ተቀምጧል የሰይጣን መጽሐፍ ገጽ መጀመሪያ ያለው ብቻ ነው መጨረሻ የሚኖረው የሰይጣን መጨረሻ ደግሞ ቅርብ ነው ሰማይና በውስጧ የምታድሩ ሆይ ደስ ይበላችሁ ለምድርና ለባህር ወዮላቸው ዲያቢሉስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እናንተ ወርጻልና ራአይ በሰይጣን መጽሐፍ ላይ አሁን ጊዜው የሰይጣን እንደሆነ መገለጡን ስንመለከት በተሻለ ሁኔታ ፊታችንን ወደ አግዚአብሔር በማዞር ከአግዚአብሔር ጋር ያለንን ኅብረት እንድናጠነክር ምክንያት አይሆነንምን።