Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከጣራ እስከ ጉዛራ ከፍል ሁለት « ዋሻ ተከለ ሃይማኖት ወጥተን ወደ ጣራ ኤዎስጣቴዎስ ገዳም ነው የምንሄደው አሁን ወደ ታች ሳይሆን ወደ ላይ ነው የምንወጣው ሄከታር በሆነ ደን የተሸፈነው ጣራ ገዳም ኤዎስጣቴዎስ ከሩቁ ሲታይ «እዚህ ነብሮች አሉ ወደ ገዳሙ ስትመጡ ዶርዓዊል በቃችሁ አደጋ ያደርሳሉ» አሉና ነገሩን አሁን የምናደርገው ጥንቃቄ ነብሮቹም ከ ቢነቅ በላይ ሳይሆን አልቀረም ተራራ እንደሚወጣ ሰው ትንፋሻችን አንኳን ሲወጣ አይሰ ተራራውን ወጥተን በጫካዎቹ መካከል አልፈን የአቡነ ኤዎስጣቴዎስን ገዳም አገኘው ታሪካችንን በሚገባ ስንመረምረ ንነው በተቃራኒው ሆነን እንገኘዋለን አቡነ ተከለ ሃይማኖት ትውልዳቸው ሸዋ አቡነ ኤዎስጣቴ ልዳቸው ኤርትራ ሁለቱም ግን ጎንደር ላይ በታላቅ ሁኔታ ይከበራሉ ባይገር ማችሁ ደግሞ በዐ ልብኞጾድንግል ዘመን ገዳሙን የመሠረቱት አቡነ ገላውዴዎስ ጎጃም ዲማ አካባቢ ናጫ አቦ ከተባለ ቦታ ዳው።
ት እኛ አንዲህ ነን አምነትና ምግባር እንጂ ዘር ቁብ የማይሰጠን ነበርን ማን ሆነህ መጣህኒ ካ ይዘህ መጣህ። እንጂ ከየት ዘር መጣህ። ጉዳያችን አልነበረም ለሰው ሀገሩ ምግባሩ አይደል የሚባከኒ በአካባቢው የሚገኙት አባቶች አቡነ ተከለ ሃይማኖትም ሆኑ አቡነ ኤዎስጣቴዎስ በዘመናቸው ወደ ቦታው መጥተው እንደነበር ይተርካሉ ጩጩዩ የአቡነ ኤዎስጣቴዎስ ቤተ ከርስቲያን ከአቡነ ኤዎስጣቴዎስ ቤተ ክርስቲያን ባሻገር ጥቅጥቅ ከቤተ ከርስቲያኑ ይጀምርና በተራራው ላይ አልፎ የተራራው አናት ይደርሳል የገዳሙ ኔበ ጁኔቕቾ ነአሺያ የተሠወሩ አባቶች ስላሉ ደኑን መንካት ከልከል ነው የወደቀ ዛፍ ካላገኘን በቀር ከዛፉ ቅጠል ፍራ ይህንን ደን ሰው እንዳይመስላችሁ የሚጠብቀው ነብር ነው አሉን ዴጄ «እንኳን ደኑን ነከተውት» አሉን ተቀያይሞና ተኳርፎ እዚህ ገዳም አንድ ቀን ማደር አይቻልም አንድ ቀን ሁለት አባቶች በሥራ ተጋጩ እነዚሁ አባቶችም አሉ አሉን በጣታቸው ወደ አባቶቹ እያመለከቱ እነርሱም ንመ ራሳቸውን ነቀነቁ «በትንሽ ነገር ተጋጭተው ሳይታረቁ አደሩ በማግሥቱ አንደኛው አባት ሊ ሃልርው ወደ ቤተ ከርስቲያን ሲሄዱ ነብሩ በሩ ላይ ተኝቶ አላሳልፍ አላቸው እርሳቸው በሌላኛው በር ሲሄዱ ይከተላቸዋል ወደ በሩ ሲጠጉ ያጉረመርማል ሲቸግራቸው ተመለሱና ከእኒያ አባት ብክ ሲመለሱ በቤተ ከርስቲያኑ አካባቢ ነብሩ የለም ድምፁን ግን በሩቁ አሰማቸው ብለው አስ ከመካከላችን አንዳንዶቻችን ደንገጥ ደንገጥ ብለን ወዲህና ወዲያ ስንመለካከት አዩንና «አናንተ ለሰማችሁት ትፈራላችሁ ትንሽ ብታመሹኮ ውኃ ለመጠጣት እዚሁ ሲመጣ ታገኙታላችሁ እዚያ ግብር ቤቱ ጋ ውኃ ሊጠጣ ይመጣል እኛ ዘንድ ውኃም ምግብም ከፍት ነው የተራበ መብላት የተጠማ መጠጣት አለበት እርሱም ሊጠጣ ይመጣል ታድያ ጠጥቶ ማንንም ሳይተናኮል ይሄዳል እኛኮ ከብቶቻችን ገደል አንዳይገቡ ነው አንጂ አውሬ እንዳይበላቸው አናስብም አዚህ ቦታ ዝንጀሮና ጅብ አይገባም ግዝት ነው ሌባም ቢመጣ ያው ጠባቂው ነብሩን ማለታቸው ነው አለ አሉን በገዳሙ ውስጥ አስከ ኮሌጅ ትምህርት ደርሰው በኋላ ግን የመነኑ አባቶችን ማየት የተለመደ ነው ተራ ልብስ ለብሰው እንጨት ሲያጓጉዙ የምታገጂቸው አባቶች ያ አንጨት ከምን ከምን እንደተሠራ በታትነው የተማሩ የባዮሎጂ ምሩቅ ሊሆኑ አንደሚችሉ መጠርጠር አለባችሁ ከአቡነ ኤዎስጣቴዎስ ቤተ ከርስቲያን ወደ እመቤታችን ቤተ ከርስቲያን አንድንሄድ አስጎብኛችን መሩን እኛም ተከተልን ለዚህ ገዳም ታላቁን ውለታ ከዋሉት ሰዎች መካከል እቴጌ ምንትዋብ አንዷ ናት እቴጌ ምንትዋብ የጎንደር ዘመን ካፈራቸው ኃያላንና ጠቢባን ሴቶች መካከል አንዷ ናት በጎንደር አካባቢና በጣ ማት የሚገኙትንና እስከ ዛሬም ብርታቷንና ጽናቷን የሚመሰከሩላትን አያሴ አብያተ ከርስቲያናት ሠርታለ ።