Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አርታዒነት እንደሾምከኝ ዘንግቼ ቀይ ብርዔን እያኘኩ አንባቢ ተማሪ ብቻ ሆኙ ለረዥም ሰአታት እንድቆይ ሰቅዞ የያዘኝ ግሩምና ጠቀሚ መጽሐፍ ነው። ስጠህ መክሊት ነው መቅትበር። እግዚአብሔር ኤሉሎሂም ለአያንዳንዱ ስሰው የተለያየ ሸክምና ችሎታ ስጥቶታል ይህንም ያደረገበት ምክንያት ቤተ ክርስቲያን ስንኳ ሳይቀር ትልቅ ዕረፍት ነው አለችው የሚገርም ነው።
ውና ለዘመናችን የሚጠቅም ቁም ሃዋዋፍቦች ማንሳቱ የትዳርን ውበት ለሎሞንን አሳብ እንመርምረው ገለት ምክሩን ይጀምርልናል ሕይወ ኑ ቃል ሃይም ይለዋል ትርጉሙ የሚያድግ የማይጠፋ ዘላለም የሚ ናል እውነተኛ ትርገሙ እኛ በዘል ሕይወት አላቸው እንደምንለው ስንቃኘው ሕይወት የማይጠፋ ማብ ሀን ትርጉም ሊወስድ የሚገባው በእ ውና በአምላኩ ደስታ ውስጥ እንዲ ኑ ብቻ ነው እርግጥ ነው የደስታ ራሱ ነው ይሁንና በምድር ጊዜያዊ ዩ ደስታን የምናገኝባቸው መንገዶች ኔፍል ሕፀወት ሐፀም ከሁሉም ይልቅ በምድር ውስጥ ነፍስንና መንፈስን የሚያረካ ውስጣዊ ደስታን የምናገኘው በግብረ ሥጋ ግንኙነት ነው ይህም ደግሞ የሚከናወነው በትዳር ዓለም ውስጥ ብቻ ባሉ በወንድና ሴት መካከል ነው የሩካቤ ሥጋ ከባልና ሚስት በስተቀር ሦስተኛ ሰው አይጨመርበትም ትዳር የተመሠረተው በኤደን ገነት ውስጥ ሲሆን ከውድቀት በፊት ኃጢአት የሚባል ክፉ ገዳይ መረብ ወደ ሰው ልጅ ከመዘርጋቱ ነውፊ ፈጣሪ ለክብሩ የፈጠረው ሰው ፍጹም ደስታን እንዲያገኝ ማጣፈጫ ቅመሙን ያስቀመጠው በወንድና በሴት ሕይወት ውስጥ ነው ይህ ደስታ ወደ ዘላለማዊ ቤታችን ሄደን ከምንኖረው እርካታና እውነተኛ ውሰጣዊ ሰላም ጋር ሙሉ በሙሉ ይወዳደራል ባልልም ወደ ድንበሩ ያጠጋጋናል እላለሁ ምክንያቱም በሰማይ መጋባት ስለሌለ በጋብቻ ውስጥ በምድር የምናገኘውን በሩካቤ ሥጋ ውስጥ የሚልፈቀውን የደሰታ ስሜት አይነት ከበጉና ከክብሩ በሚወጣ የሕይወት ውኃ ምነጭ ለዘላለም እናገኛለን ብዬ አምናለሁ ይሁንና የሰማዩን ክብርና ደስታ ከሩካቤ ሥጋ ግንኙነት ጋር ጨርሶ ላወዳድረው እንደማልከጅል እንድትረዱኝ እወዳለሁ በጥበቡ የተመሰከረለት የመጽሐፉ ፀሐፊ የሰው ልጅ እድሜ ገደብ ከንቱ ነው ይላል ከንቱ ማለት ደግሞ ዋስትና የሌለው በደመ ነፍስ የሚንቀሳቀስ ነፋስን እየጐጉሸመ የሚሮጥና የሚፎክር መጨረሻና መድረሻ የሌለው የያዘው የማይባረክለት ያልስሰከነ ያልረካ የተቅበዘበዘና እረፍት ያጣ የሚሉትን ዋና ዋና እሳቦች ይይዛል ሰሎሞን ከእነዚህ ሁሉ መላቀቂያው መንገድ ግን ትዳር ነው ይለዋል ከላይ እንደገለጽኩት በእርግጥ ትዳርን የዘላለማዊ ሕይወት መንገድ ከሆነው ከጌታችን ከየሱስ ሕይወት ከምናገኘው ደስታ ጋር ላወዳድረው እልደፍርም። ፈጽሞም አይሆንም ይሁን እንጂ የጋብ ቻ መሥራች ራሱ ያሕዌ መሆኑ ትልቅ ቦታና ትኩረት ሊሰጠው ከሠርገ ማገስት ይገባል ስው ከውድቀት በኋላ መንሳዊውን ጥበብና መገለጥ ገልብጦና ዘቅዝቆ በማንበብ ስለሚረዳ ስለ ጋብቻ ግብረ ሥጋ ግ ንኙነት ያለው አመለካከትም የፍጥረት ሁሉ ምንጭና መገኛ ከሆነ ው ከእግዚአብሔር አሳብና አመለካከት እጅግ የራቀ ሆኗል አሳቤ እንደ አሳባችሁ መንገዳችሁም እንደ መንገዴ አይደለ ምና ይላል እግዚአብሔር ሰማይ ከምድር ከፍ እንደሚል እንዲሁ መንገዴ ከመንገዳችሁ አሳቤም ከአሳባችሁ ከፍ ያለ ነው ኢሳ ሬ ይህ ሁሉ የሆነው እንግዲህ የስው ልጅ ቦታውን ስለለቀቀና የአምላኩን ክብር ስለተወ ነው ሰው በተፈጥሮው ጥጋብን የማይችል ክብርን የማይወድ ደካማ ባሕርይ አለው ስለዚህ ሁልጊዜ ሳያውቅ ያወቀ ሳይኖረው የኖረው ሳይማር የተማረ የመሆንና የማስመሰል ዝንባሌ ይታይበታል ለዚህም ነው የፍጥረት ታሪክ እየተበላሸና ንጹሁ ዘር በምድር ላይ እየከሰመ መምጣት የጀመረው ሁላችንም ከልብ እንድናስተውል የሚገባ አንድ ቁም ነገር አለ ይኸውም ብሔር አገርና ትውልድ የሚጀምረው ከቤተሰብ መሆኑን ነው አሜሪካኖች ሲናገሩ ልጆችን በሚገባ ማሳደግ አሜ ሪካንን ማሳደግና መገንባት ነው ይላሉ ድንቅ አባባል ነው ምክ ንያቱም ነገ አገሪቱን የሚረከቡት እነርሱ ናቸውና ሁልጊዜ እግዚአብሔር አይኖቹን በቤተሰብ ላይ በቅድሚያ እንደሚያተኩር መጽሐፍ ቅዱሳችን በግልጽ ያሳየናልሱ ከአዳም ብን ጀምር ኖህን ብናስከትል አብርሃምን ብንጨምር እንደዚያ እያል ን ወደ ጌታ የሱስ ብንዘልቅ አንድ ሰው ነው ለምድርና ለሕዝብ ለበረከትም ሆነ ለመርገም መነሻ ሲሆን የምናስተውለው ቅጥርን የሚጠግንን ትም በኩል በፊቴ የሚ ነገር ግን አላገኘሁም እንግዲህ በኤሎሂም ነው በፈረሰው ቅጥር በኩል መነሻ ቤተ ሰብ ነው ዛሬ ሪክን ሊቀይር ይችላል ሴ ሚነቱ ከፍተኛ መሆኑ የሚነ ንጉሥ በመጽሐፉ ላይ ህ» በማለት ይናገራል ከ ሚስትህ አለ እንጅ አሃ። ቓቅበ ኪጻገ ቭለኗት ሚሳ «ሚስትህ ባልንጀራህና የቃል ኪዳን ሟስት ሆና ሳለች አርሷን አታልለሃታልና ኤሎሂም በአንተና በልጅነት ሚስትህ መካከል ምስክር ስለሆነ ነው» ሚል «በአንቺ ዘንድ ባለፍሁና ባየሁሽ ጊዜ እነሆ ጊዜሽ የፍቅር ጊዜ ነበር እኔም መጐናጸፊያዬን በሳይሽ ዘረጋሁ ኃፍረተ ሥጋሽንም ከደንሁ ማልሁልሽም ከአንቺም ጋር ቃል ኪዳን ገባሁ ይሳል ጌታ እገዚእብሔር እንቺም ለእኔ ሆንሽ ሕዝ «ብሪት» የሚለው የዕብራይስጥ ቃል ኪዳን መሀላ በሁለትና ከዚያ በላይ በሆኑ ሰዎች የሚከናወን ነው ከሞት በስተቀር የማይሻር ያውም የሚተካ ዘር ከሌለ በስተቀር እንጂ ከ ዘር ወደ ዘር የሚተላለፍ ነው «ሚላ» ቃል ሲሆን በቃል ውስጥ ያለውን ኃይልና ታላቅነት የሚያስረዳ ነው እግዚአብሔር በቃሉ ሁሉን ፈጠረ በምሳስ ውስጥ ደግሞ ሞትና በረከት አለ ስለዚህ በአንድነት ብሪት ሚላ ቃለ ኪዳን በእግዚእብሔር ዘንድ ከፍተኛ ውን ደረጃና ቦታ ይይዛል አንድ ሰው ቃል ኪዳን ገባሁ ወይም ፈ ጸምኩ ሲል በራሱ ላይ ማለ ማለት ነው ማለትም ቢፈጽመው ከሠርገ ማግስት ሊባረክበት ባይፈጽመው ግን ሊረገምበት ነው መጽሐፍ ቅዱስ ይህን እውነት በሰፊው ያስተምረናል ለመሆኑ እነማን ናቸው ቃል ኪዳን የሚገቡት። ቃል ኪዳናቸውን ደም በመጠጣት የሚፈጽሙት አሕዛብ እንደሆኑ ለሁላችንም ግለፅ ነው ጌታ እሱስም የደም ቃል ኪዳን እንደገባልን በሰፊው በወ ንጌላችን እናያለን ደም ሕይወት ነው የሰው ሁለንተናውና ማንነ ቱ በደሙ ውስጥ ነው እንግዲሀ ይህን ሁሉ ስንመለከት ቃል ኪ ዳን ምን ያህል ትልቅና የከበረ መሆኑን እንረዳለን የእኔ ዓላማ የጋብቻን ቃል ኪዳን በሚመለከት ያለኝን ለመስጠት ስለሆነ በት ዳር ውስጥ ባለው ቃል ኪዳን ላይ ለማተኮር እወዳለሁ ለምሳሌ የትዳር ቃል ኪዳን በሕዝብ ፊት አንደሚፈጸም የሚከተሉትን ከመጽሐፍ ቅዱስ እንመልከት ላባ ሠርግ በመደገስ ራሔልን አጋባው ቾች ፈርዖን ለዮሴፍ አሰና ዮቴር ለሙሴ ሲፖራ ሶምሶን በተምና ፍልስ ቡኤዝ ሩትን በአደባ ሩት «ሀ ጌታ የሱስ በቃና ዘዝ ለወጠ ዮሐ ቨ ወ ል ጩ ኑሪ እነዚህን ሁሉ እንደ ዎ ሚላ በግልና በተናጠል በ እንኳን ጋብቻን ያህል ትልቅ በምስክር ፊት ካልተፈጸመ የ ነው እግዚአብሔር በራሱና ቃል ኪዳን እየደጋገመ ያስረዳ ጋብቻን ጋብቻ የሚያሰ ፊት ሲፈጸም ብቻ ነው እ እውነት ስንቀበል በበረከት ወ በከንቱ እንደክማለን እንጅ ቅ በሚልክያስ ውስጥ ባነቡ አጉልቶ ያሳየናል የቃል ኪዳን ሚስትህ ባልንጀራህ የልጅነት ሚስትህ ብለት ጫሳ ቻዐቧ ኪጻገ ቄዌ«ናጓዕር ዴዴሬርዴ ማገስት ሊረገምበት ነው መጽሐፍ ቅዱስ ናል ጻን የሚገቡት። በቃል ኪዳን ውስጥ ሦስት ዋና ዋና ታዛቢዎችና ተሳታ ፊዎች ይገኛሉ አነርሱም እግዚአብሔር ኤሎሂም ሕዝቡ ጉባኤው ራሳቸው ተጋቢዎች ማለትም አንደ አንድ ሆነው ማለት ነው ሰው ቃል ኪዳን ሲፈጽምለበረከትም ሆነ ለእርግማን ራሱን ለአግዚአብሔር አሳልፎ ይሰጣል ከቃል ኪዳኑ ስርዓት በኋላ በተ ጋቢዎች ሕይወት ውስጥ ጣልቃ በመግባት ፍርዱን የሚሰጠው ራሱ እግዚአብሔር ነው ብዙ ጊዜ አንድ የሚገርመኝና የሚደንቀኝ ነገ ር አለ ይኸውም ደግሞ በብዛት ባነጋገርኳቸው የትዳር ችግር ባለ ባቸው ሰዎች ዘንድ ተደጋግሞ የሰማሁት ነው ባሌን አላምነውም ወይም ሚስቴን አላምናትም የሚሉት አሰቃቂ ቃሳቶች ናቸው ይህ ዓይነት አባባል የሚያመለክተው ተጋቢዎቹ ቃል ኪዳን ያል ገባቸው መሆኑን ነው ሰው ራሱን ለአንድ ነገር አሳልፎ ከሰጠ ይ ግደለውም ይፈውሰው መታመን አለበት ብዙዎች ለመፋታትና የየራሳቸውን እርምጃ ለመውሰድ የሚ ገለገሉት የፈራጅነትን ዙፋን በራሳቸው በመውረስ ነው ሳይሾሙ ባለሥልጣን ሳይሰየሙ ዳኛ ስለሆኑ ነው አምላካቸውንም ወደ ኋላ ስለጣሉ ከራሳቸው ዕቅድና ኘላን በስተቀር በመለኮታዊ አሠራ ር አይመሩም። በማለት በሜ ብቻ ሕይወት የሚጀምረው ጥላቻ ለቁጣ ለመራርነት ትዕቢትና ለአመጽ መሞት ስለሚፈራገጥ ያዙኝ ልቀቁ ግን የመድፍ ፍንዳታ አይቁብ ቃል ኪዳን መግባት ማለት በሕዝቅኤል ሳይም ያነ ረዳናል ቃል ኪዳኗን ጥሳ የነበረችውን አስራኤልን አንድ ቀን ራቁቷን ሆና ሦህ ውበቷና ግርማዋ ጠፍቶ ተ በሚዘገንንና በሚያሳዝን ጉ ሆንሽ የአመጽሽ ፍሬሽ ነቅ ገላት ነገር ቢኖር የራሱን ነላት ከዚያም ሊጠነቀቅዳጎ አደሰላት የቃል ኪዳን ውል የማ ለም መመሪያው መሆን ያ ኃይል የለም ነው የዛሬው ብትና ጥቅም አስካልነካህብ እንጂ ያለንበት ዘመን እ ማገስት ውበት የሚሰጡ ብቻ ሳይሆኑ እነዚህን ካልተረዳ ቤቱን በቀላሉ ቅል ኪዳንም ራል በቃል ዳቢዎችና ተሳታ ለትም እንደ አንድ ሆነው ማለት ሺለበረከትም ሆነ ለእርግማን ራሱን ከቃል ኪዳኑ ስርዓት በኋላ በተ በመግባት ፍርዱን የሚሰጠው ራሱ አንድ የሚገርመኝና የሚደንቀኝ ነገ ት ባነጋገርኳቸው የትዳር ችግር ባለ የሰማሁት ነው ባሌን አላምነውም የሚሉት አሰቃቂ ቃላቶች ናቸው ገተተው ተጋቢዎቹ ቃል ኪዳን ያል ኑን ለአንድ ነገር አሳልፎ ከሰጠ ይ አለበት ፁሳቸውን አርምጃ ለመውሰድ የሚ ፄራሳቸው በመውረስ ነው ሳይሾሙ ነለሆነ ነው አምላካቸውንም ወደ ኘላን በስተቀር በመለኮታዊ አሠራ ኣንዲሆን የተጣበቁትን የአንድ አካ ማፍረስ ጨካኞች ናቸው ስለዚህ ሞክሩ ተሰባብረውና ተቀነጣጥሰው ህጋብቻ መሠረቶች ይወድቃሉ በዚህ ዓይነት ሂደት ውስጥ የሚጐዳው ሁሉም ወገን ነው ማለትም ባል ሚስትና ልጆች። ይሁንና ከሰይጣን በመነጨ ውድቀትን በአርሱና በቤተሰቡ ቅ ይነግረናል ለማንኛውም ስለ ች ከግሪኩ አሳብ በመነሳት ኮታዊው የእግዚአብሔር ፍቅር የዝ ልጁን አሳልፎ የሰጠበትን የጋበቻ መሠረቶች የመስቀል ፍቅር የሚያሳይ ነው አጋፔ ምንም ነገር ከማንም ሳይፈልግ በነጻ የተሰጠ የፈጣሪን ምህረትና ፀጋ የሚገልጽ ፍቅር ነው ይህንን እውነት የዮሐንስ ወንጌል ጸሐፊ ይገልጽ ልናል «በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጅ አንዳይጠፋ እግዚአብሔር እንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዷልና» ዮሐ ኪሮስ የሚባለው ፍቅር ደግሞ በባልና በሚስት መካከል ያለው የፍቅር ዓይነት ሲሆን ከግብረ ሥጋ ግንኙነት ጋር የ ተያያዘ ነው ምንም አንኳ የልጆችንና የዘመድን ፍቅር የሚ ያጠቃልል ቢሆንም ዞሮ ዞሮ ከግብረ ሥጋና ከውጤቱ ወይም ከዘር ጋር የተዛመደ ነው «በአፉ መሳም ይሳመኝ ፍቅርህም ከወይን ጠጅ ይልቅ መልካም ነው» መኃ ይስደ የወንድማማች ፍቅር በመባል የሚታወቀው ሲሆን ከግ ል ግነኙነትና ከጥቅም አንጻር የሚመጣ ፍቅርና ግንኙነት ነው «ወዳጅ በዘመኑ ሁሉ ይወዳል» ምሳሌ እነዚህ ሦስቱ የፍቅር አይነቶች ለጋብቻ መሳካት ታላቅ አስተ ዋጽዖ አላቸው አንዳንዶቹ በቀጥታ ሲሆኑ ሌሎቹ ደግሞ በተዘዋ ዋሪ መንገድ ነው ይሁንና የጋብቻ ሁሉ መሰረት ሊሆን የሚገባው የፍቅር አይነት አጋፔ ነው ምክንያቱም ከጥቅምና ከውለታ ጋር ያልተጣመረ ንጹህ ፍቅር በመሆኑ ነው ያሕዌ እስራኤልን የወደደ በት ፍቅር ዘላለማዊ ስለሆነ አስካሁን ድረስ የጸና ነው ከሠርገ ማገስት እውነተኛ ጋብቻን ሁኔታ ከፍና ዝቅ አያደርገውም ሁልጊ ዜ ጸንቶ የሚመለከተው ቃል ኪዳኑን ብቻ ነው ስለዚህ በጋብቻ ዓለም ውሰጥ የተስማሩ ሁሉ ፍቅራቸውንና መሰረታቸውን በእግ ዚአብሔር ላይ ማጽናት ይገባቸዋል የሃብት ማግትና ማጣት ከ እውነተኛው መሠረት እንዳያናጋቸው መጠንቀቅ ያስፈልጋቸዋል እንግዲህ ከላይ ያየናቸው አራቱ የትዳር መሠረቶች እጅግ ጠቃሚዎች በመሆናቸው ትኩረት ሊሰጥባቸው ይገባል ምናልባት ም የትዳር መናጋት ካለ ምክንያቶቹን አውቆ ለማሻሻል ያግዙሉ ናል ጌታ ሁላችንንም በራሱ ፈቃድ አንድንመራ ያግዘን አሜን በትጻቪ «እኛም ኃይለኞች የሆንን ራሳችንንም ደስ አንዳናሰኝ የትዳር ዋና ዓላማውና ግ ም ለመሸከም ነው በመጀመ« ሲያመጣት እንድታግዘው ገ መቸው ነበር። እስደር ገውና አስጩኸው ወደ ጨጉላቸው ይሔዳሉ በድርጊታቸው ራሳቸውን ያታለሉ መሆናቸውን ዘንግተው ሌሎችን እንዳታለሉ ኣድርገው በመቁጠር በቃ አለቀ ይላሉ የሚገርመው ግን ከቀን ወደ ቀን በመካከላቸው ያለው መተማመን እየጠፋ በትዳራቸው ጥርጣሬና ሁከት እየሞላበት መሄዱ ነው እድሜያቸውን ሁሉ እያለቀሱና እያስለቀሱ መኖር ይቀጥላሉ ልጆ ችም በዚያው ዘር ስለሚወለዱ ተጠራጣሪዎችና አዋኪዎች በመሆን ያስቸግራሉ እርግጥ ነው ላለፈ ክረምት ቤት አይሰራምና በፊት ለተፈጸመው ስህተት ኣሁን ምንም ማድረግ አንችልም ልትሉኝ ትችላላችሁ ይሁንና እኔን ያየህ ተቀጣ በማለት ከውድቀታችሁ ሌሎች ሊማሩ ስለሚገባቸው በዚህ ሕይወት ውስጥ ያለፋችሁ ሰዎች ሁሉ ኣዲስ ለሚጋቡ ሰዎች ምስክርነታችሁን ብትሰሟቸው የሚቀጥለውን ትውልድ ማዳን ትችላላችሁ ለእናንተም ቢሆን ላለባችሁ ችግር መፍትሔ የሚሆን ምክር አለኝ እርሱም በቤታችሁ ውስጥ በአንድ ላይ ቁጭ በሉና ያለፈውን ጥፋታችሁን በግልጽ ተነጋገሩ በጌታም ፊት እውነተኛ ንሰሐ ግቡ ከዚያም የጌታን ፈውስ በእምነትና በእውነት ተቀብላችሁ እዚያው ላይ ቃል ኪዳናችሁን እንደገና አድሱሴ ከዚህ በኋላ ገንዘብን በሚመለከት ከተቃራኒ ጾታ ጋር በምታደርጉት ጓደኝነት እውነተኛ ለመሆን ወስኑ ቤተሰብንም በሚመለከት ላለመደባበቅና ሙሉ በሙሉ ለመተማመን ቃል ግቡ አሮጌውን አስተሳሰብና እ መለካከት ገፋችሁ በመጣል ኣዲስ ፍጥረት እንደሆናችሁ ለራ ችሁ አውጁ በእርግጥ እላችኋለሁ በእውነት ካደረጋችሁት ጌታ መንፈስ ቅዱስ ወደ ሕይወታችሁ በመምጣት ፍጸም ፈውስ ይሰጣችኋል ከሠርገ ማገስት አዕምሯችሁንና መንፈሳችሁን በማደስ ይቀይራችኋል ለትዳራችሁ ተሃድሶን በማምጣት የፍቅርና የደስታ ኑሮ እንድትኖሩ ያግዛችኋ ል ይባርካችኋልም ኛ ዮሐ አና ኤፌ በጋራ አ ንብቡ እግዚአብሐርም ይቅር እንዳላችሁ በማመን አናንተም ደግ ሞ እርስ በእርሳችሁ ይቅር ተባባሉ ለመንፈሳዊ ምስጢር አንዱ ቁልፍ እርስ በእርስ ይቅር መባባልና ለአዲስ እርምጃ መነሳት ነው በዙፋኑም የተቀመጠው እነሆ ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ አለ ራዕይ የጋገሴ ሱት የአማኝ ትልቁ የጦር መሣሪያውና ማሸነፊያው ፀሎት ነው ለዚህም ማረጋገጫ እንዲሆነን ሐዋርያው ያዕቆብ የጻፈልንን እንመልከት «ትፈወሱም ዘንድ እያንዳንዱ ስለሌላው ይጸልይ የጻድቅ ሰው ፀሎት በሥራዋ እጅግ ኃይል ታደርጋለችና» ያዕ ዛሬ በክርስቲያኖች መካከል አብረው የሚጸልዩና በጋራ መጽሐፍ ቅዱስን የሚያጠኑ ባልና ሚስት እንፈልግ ብንል ምና ልባት የምናገኘው ቁጥር አጅግ አንስተኛ ይሆናል ዋናውም የት ዳር ችግር ይህ ነው እኔ አንኳ በተዘዋወርኩባቸው አብያተ ክስቲ ያናትና በሰጠኋቸው የጋብቻ ሴሚናሮች አብረው የሚጸልዩ ባልና ሚስቶች ጥቂቶች መሆናቸውን ልገነዘብ ችያለሁ ሳይጸልዩ ቀርተ ው ትዳራቸው ቢበላሽና ቢደፈርስ ምን ያስደንቀናል የቤታቸው ቄስ ሰይጣን ሆኖ አንዳይጸልዩ አፍዝዝ አደንግዝ አርጐባቸው እያ ሉ ይህን ስል ለማጋነን አይደለም እና ዓመት የሞላቸውን ባለ ትዳሮች ድምጻችሁን እ ያወጣችሁ ተበራረኩ ብያቸው አፋቸው ተሳስሮባቸው በፀሎት የመ ራኋቸው ብዙ አሉና ነው ስም አየጠሩ መበራረክና እወድሃለሁ። ይሁንና ሰው ራሱን ሙሉ በሙሉ ግልጽ አድርጐ ካቀረበ በ ቀላሉ ሊፈወስ ይችላል ምክንያቱም በጌታ ዘንድ የማይፈወስና የማይድን በሽታ የለምና ነው «በሽታውን የደበቀ መድኃኒት አይ ገኝለትም» እንደሚባለው እንዳይሆን እርስ በእርስ በግልጽ መመ ካከርና መወያየት ውጤት የሌለውን የቁጣ ባህርይ ያስወግዳል የዚህ ዓይነት ችግር ያለበት ሰው ፍቱን መድኃኒት የሚ ያገኘው የሚከተሉትን ሁኔታዎች ሟሟላት ሲችል ብቻ ነው ከሠርገ ማገስት መናዘዝ ይህ ሰው ሰውንም አግዚአብሔርን ስለበደለ እውነ ተኛ ንሰሐ መግባት ይገባዋል ኑዛዜው በለሆሳስ በጸጥታ ሳ ይሆን ድምጽን ከፍ አድርጐ በመናገር ነው ድምጽን ከፍ አ ድርጎ የበደሉትን ወይም የበደለን ሰው በስሙ እየጠሩ ይቅር ታ መጠየቅ ታላቅ ሸክምን ያስወግዳልጹ እኔና ባለቤቴ ይህን ን ሁኔታ ስሳለፍንበት አርግጠኛ ሆነን መናገር አንች ሳላለን እኔና ባለቤቴ ከእስራኤል እንድንወጣ ምክንያት ከሆ ኑንና በጣም ከበደሉንና ካሳዘኑን ወንድሞች ቁስል የተፈወስ ነው ካናዳ በነበርንበት ጊዜ በየሟጧቱ ሰማቸውን አየጠራን መ ባረከና ይቅር ማለት ስንጀምር ነው ይህ አይነቱ ድርጊት ውስጥን ከመፈወሱም ባሻገር የተዘጋው የሰማይ በረከት ሁሉ እንዲለቀቅ ምክንያት ይሆናል ዳዊት ቃሉን ለራሱ ሁልጊዜ ይሰብክ ስለነበረ በቀላሉ ከመንፈሳዊና ከሥጋዊ በሽታው ይፈወስ ነበር። ይህንን እውነት የሚከተሉትን የእብራይስጥ ቃላቶች መን ያልቻሉ እጅግ በመውሰድ እንመልከታቸው የወላጆቻቸውን ባህሪ ለሕዝብ እንቅፋትና ሳይስማሙ አብሮ ሙ በበና ሚስት ዙበቱም ስገድ ሥጋ ናቸው ን ይበክሳል አሞጽ ት ለች ደ ኤሃድ ክፀሀ የሚለው የእብራይስጥ ቃል የሚያመለከተው ም ለሰውም አስቸ ሁለት የተለያየ አካል ያላቸው አንድ አካል ሲሆኑ ነው ጋሪ እንደገናም በእብራይስጥ ኢሽ ወንድ ሲሆን ኢሻ ደግሞ ሴት ማለት ነው ሁለቱ በአንድነት ሲጠሩ አናሽም ይባላሉ ስለዚህ ከዚህ አሳብ ተነስተን ባልና ሚስትን ስናያቸው ተምረን ስለ አንድነ ኔስመዋሃድ ደግሞ ቁል ሁለት የተለያዩ ባለ ታሪኮች ቃል ኪዳን በሚባል ማጣበ ቂያ መሣሪያ አንድ ታሪከ ሆኑ የተለያየው ቅርጻቸው በአንድ ተጋጠመ ማለት ነው የአዳም አጥንት መልኳን ቀይራ ሔዋን ውስጥ ገባችና ተ ቀላቀለች ለማለት ነው ያም በግብረ ሥጋ ግንኙነት ነው ይህን በሚቀጥለው ምዕራፍ በሰፊው እናየዋለን ባልና ሚስት የአንድ የሳንቲም ሁለት ገጽታዎች ናቸው ውደድ መቻል አለበ ታችነት ስሜት ለጤ ምከሩ በፊት ክራሱ ምክንያቱም ችግር ና ነው ሉጹ መሞት ማለትም መቀበልና ለሌላው ለ ሁለቱም ራቁታቷቸውን ነበሩ አሩሚሜምአ ራቁት ምንም ነገር ያልለበሰ ግልጽ የተደበቀ ነገር የሌለበት እውነት ምንም ነገር ያልተጨመረበት ከሠርገ ማገስት የሥጋ ራቁትነት የግብረ ሥጋ ነጻነት የውስጥ የመንፈስና የነፍስ ግልጽነት የተጋለጠ ሕይወት አይተፋፈሩም ነበር ሚትባየሽም ለኔከቬርበ መተፋፈር ማለት ሲሆን እዚህ ላይ ግን አይተፋፈሩም ነበር ነው የሚለው ማለትም የጽድቅን ሕይወት መኖር መደነጋገር የሌለበት ሕይወት የኀሊና ክስ የሌለበት ያልተታለለና ያልተጭበበረ ሕይወት ጠባሳ ነገር የሌለበት ማለቱ ነው ሕሕሠጩስክህጋጅ ስለዚህ ጋብቻ ከላይ ባሉት የአብራይስጥ ቃላቶች ሲተነተን የሁለት ባለታሪኮች የታሪክ ስብስብ ነው ከማንም ምንም የማይፈልግ ራሱን ችሎ የቆመ በጥቅም ያልተመሠረተ ሕይወት ነው የያሕዌ አውነትና የነጻነት መብቀያ ነው ዮሐ የበረከት መፍለቂያ ምንጭ ነው ኮንትራት ያልሆነ መጨረሻ የሌለው ቃል ኪዳንና የሕይወት ውል ነው ዘፍ የእርካታና የዕረፍት ቦታ ነው ከብረጅ የጋብቻ ምሳቢ ከቪስሳሲ ባዝይ ዘፍ ዘፍ መኃ ጌታችን እየሱስ የሹጴ አስረግጦ አስረድቷል ማቴ «ስለዚህ ሰው አባትና እፍ ባበራል ሁለቱም አንድ በባችሁምን። ልትሉ ትችላላችሁ መልሱን እየቆየን እንመጣበታለን ብዙ ጊዜ በኢትዮጵያውያን ተጋቢዎች ዘንድ ግልጽ ውይይ ት የማይደረግበት ትልቁና ያሳፍራል ተብሎ የሚገመተው ጉዳይ ቢኖር የግብረ ሥጋ ግንኙነት ነው እርግጥ ነው የግብረ ሥጋ ግ ንኙነት አስቸጋሪ ነጥብ ስሰለሆነ ለመወያየትና በቀላሉ መፍትሄ ለመስጠት ያዳግታል ይልቁንም እንደ ኢትዮጵያ ባሉ የባሕል ተ ጽዕኖ ከፍተኛ በሆነባቸው አገሮች ይሁንና ሕብረተሰቡ ሊያሻሽ ለውና ሊለምደው የሚገባ ትልቅ የጋብቻ መሠረትና የሕይወት ቁ ልፍ ነው የግብረ ሥጋ አለመጣጣም በሰው ሕይወት ውስጥ የስሜት ችግርና ጫና የመፍጠር ኃይል አለው ከዚያም ባሻዢ ትዳርን ከሠርገ ማገስት በማቀጨጭ የተዛባ ሕብረተሰብ አንዲፈጠር ያደርጋል የግብረ ሥጋን አስደሳች ጣዕም ለመለማመድና ለዘለቄታ በውስጡ ለመኖ ር የሚያስችሉ አራት መሰረታዊ የመገናኛ ወይም የመወያያ ነጥቦ ችን ከዶር ዶግላሰ ሮዝኑ መጽሐፍ የወስድኩትን አሳብ ከዚህ በታ ች አስፍሬዋለሁ አንደ ጸሐፊው አገላለጽ የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለባልና ሚ ስት የየቀን የተግባር አንድነት ወሳኝ አይደለም ይላሉ ይል ቁን ም ለትዳራቸው መስመርና የተጣመረ ሕይወት ቁልፉ እርስ በእ ርሳቸው የሚወያዩትና በንግግራቸው የሚፈጥሩት የፍቅር አየር ነው በማለት ውይይትን በትልቁ ያስምሩበታል ባልና ሚስት የ ሚቀላለዷቸውና የሚላፏቸው ሁኔታዎች ይልቁን ለትዳር መዋሀድ ከፍተኛ ድርሻ አላቸውይሉና ከዚህ በታች ያሰፈርኳቸውን አ ራቱን ነጥቦች ይገልጹጽልናል ማሳሰቢያ ከዚህ በታች በወንድ ፆታ ብቻ የተጻፉት ለአጻጻፍ እንዲመች ታስቦ ስለሆነ ሴቶችም አንደፆታችሁ እንድታነቡት አደ ፋፍራችኋለሁ ሀ በነቃና በተከፈተ ጀሮ የትዳር ጓደኛን ማዳመጥ አንደ ጸሐፊው አገላለ ማንኛውንም ቃልና ዓረፍተ ነገር በ ጥንቃቄ ማዳመጥ ከሁሉ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ነው ይላሉ እን ደገናም በዓይን ትክ ብሉ እየተያዩ በትዕግስት የተናጋሪውን አሳብ ማስጨረስ ሌላው ትልቅ ቁም ነገር ነው መስማት ሳይሆን ማዳ መጥ ሁለቱ ትልቅ ልዩነት አላቸውና በውይይት የማትስማሙ በት ነጥብ ቢኖር ቶሎ ብሎ ሳይፈርዱና ውሳኔ ሳይሰጡ ምናልባ ት የአኔ አሳብ ልክ ባይሆንስ። ቦታውም የዕረፍትና የስላም የደስታና የሀሴት ምንጭ መፍለቂያ በመሆኑ ኤሎሂምእግዚአብሔር የመጀመሪያው ሠርግ በኤደን አትክልት ስፍራ እንዲከናወን አደረገ ከሠርገ ማገስት ታዲያ ሰለ ሩካቤ ሥጋ ግንኙነትና አጀማመር ብዙዎች የተ ለያየ አሳብና ትምህርት የሚስጡት ከዚሁ አሳብ በመነሳት ነው አብዛኛዎቹ የሩካቤ ሥጋ የተጀመረው ከውድቀት በኋላ ነው በማ ለት ምክንያታቸውን በዘፍ ላይ በማነጣጠር «አዳምም ሚስቱን ሔዋንን አወቀ ጸነሰችም» ይላልና ሲሉ ሌሎች ደግሞ አይደለም የሩካቤ ሥጋ የተፈጠረው ከውድቀት በፊት በምዕሪፍ ላይ ነው ምክንያቱም ከቁ ያለው ሕያው ቃል የሚያስረዳው ስለ አውነተኛ ጋብቻና የሥጋ ግንኙነት ነው በማለት መልሳቸውን በዚሁ አሳብ ያጸድቃሉ ለማንኛውም ቃሉ የሚለውን እንመልከተ ውና ለእያንዳንዱ መንፈስ ቅዱስ እንደ ገለጸለት የራሱን ውሳኔ ይስጥ አዳምም አለ «ይህቺ አጥንት ከአጥንቴ ናት ሥጋም ከሥጋዬ ናት እርሷም ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባ ል ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል በሚስቱም ይጣበቃል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ አዳምና ሚ ስቱ ሁለቱም እራቁታቸውን ነበሩ አይ ተፋፈሩም ነበር » ይላል ዘፍ ለእኔ እንደሚገባኝ በዚህ ጥቅስ መስሰረት የሩካቤ ሥጋ የተፈጠረው ከውድቀትና ከኃጢአት በፊት መሆኑን ነው እስካሁን በተረዳሁት መረዳት የማምነውና የምደግፈው አሳብ ይሀንን ነው በቶሎ ለምን። ጳውሎስ ይህን ችግር ስለተረዳ ነው «አትከላ ከሉ »ያለው ባልና ሚስት በአማካኝ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሩካቤ ሥጋ መፈጸም ይገባቸዋል እንደዚሀ የሚያደርጉ ከሆነ ከምንዝርናና ከዝ ሙት ጠንቅ ይድናሉ በእርግጥ ይህን ህግ እናድርገው ባልልም መልካም ተግባር ነው እላለሁ በሩካቤ ሥጋ ውስጥ ደስታንና እርካ ታን በመለማመድ እግዚእብሔርን ማመስገን ይገባል ምክንያቱም ምንጩ እርሱ ነውና ፍቅር ለግብረ ሥጋ ግንኙነት እንደ ዘይት በመሆን በቀላሉ ያለ ምንም ችግር በሥራ ላይ እንዲውል የማድረግ ኃይል አለው ፍቅር እየጨመረ በሔደ ቁጥር የሩካቤ ሥጋ ፍላጐትም በእጥፍ እያደገ ይሔዳልሱ ከሚስትህ ጋር የምታደርገውን የሩካቤ ሥጋ ጌታ ያከብረዋል። ትኖሩ ወደ ጋብቻ አማካሪዎች ሄዳችሁ መፍትሄ ብትፈልጉ መልካም ነው እሳላለሁ ላ ባልና ሚስት አብረው ሊቀመጡና ዘመናቸውን ሊጨርሱ ስለሆነ የተጋቡት አስገዳጅ ሁኔታ እስካልተፈጠረ ድረስ ባልና ሚስት ተለያይተው መኖር የለባቸውም በገንዘብና በሥራ ዝው ውር ምክንያት መለያየቱ ከጥቅሙ ይልቅ ጉዳቱ ያመዝናል ለቤተሰቡ የተሻለ ሕይወት ለማምጣት ሲል ከአምስት ዓመት በላይ በውጭ አገር በበረንዳ እያደረ የሚያገኘውን ገንዘብ ሁሉ ለሚስቱና ለልጁ ሲልክ ከርሞ በመጨረሻ ዘወር በል ተብሎ የተባረረ ወንድም አውቃለሁና ነው ገንዘብ ለማግጌት ብላችሁ አላስፈላጊ ያልሆነ መሰዋዕትነት ባትከፍሉ መልካም ነው ገንዘብ ባልን ወይም ሚስትን አይተካም የሩካቤ ሥጋን ብልጽግናና ጌጣጌጥ ልብስ በፍጹም አይተካውም በቁሳቁስ ነገር በመመርኮዝ ትዳራችሁን አእትጉዱ ይልቁንም የተለ ያዩ የጋብቻ ነክ ጽሁፎችንና ሴሚናሮችን በጋራ በመሳተፍ የሩካቤ ሥጋ አጠቃቀምን ትምሀርት መውሰዱ ፍቅራችሁንና ቤታችሁን ያጸናላችኋል ባጠቃላይ «አትከላከሉ» የሚለውን በዚህ ሁኔታ ለማየት የሞከር ነው በጣም አስፈሳጊ ክፍል በመሆኑ ነው የግብረ ሥጋ ግንኙነት ለጋብቻ ዋና ማጣፈጫ ቅመምና ሕይወት ነው ስለዚህ በሚገባ ሊከናወንና ሊደሰቱበት ይገባል በዘፈቀደ የሚታይና የሚተው ጉዳ ይ አይደለም ባልና ሚስት ለወሲብ ፍላጎታቸው ግልጽና አውነ ተኞች መሆን ይገባቸዋል። የባልና ሚስት መኝታ መባረክ የትዳ ሩ መባረክ ዋና መለኪያ ነው ስለዚህ ከዚህ በታች ያሉትን እንደ ገና አተኩሩባቸው ለሩካቤ ሥጋ አለመጣጣም ዋና ችግሮች የግብረ ሥጋን ግንኙነት እንደ ኃጢያት መቁጠር ውሕ አሠ ዛ ኩጋ ከሠርገ ማገስት አንዱ የሌላዋን ስሜትና ፍላጐት አለመጠበቅና አለማርካት ለግብረ ሥጋ ግንኙነት ቅድመ ዝግጅት አለማድረግ ፍቅር የሌለው የግብረ ሥጋ ግንኙነት መፈጸም ስለ ግብረ ሥጋ ግንኙነት አለመወያየትና መፍትሔ ከአማ ካሪዎች አለመጠየቅ የሚሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው ለሩካቤ ሥጋ መጣጣም መፍትሄዎቹ ደግሞ ኛ ቆሮ መመሪያዎች የተጋባችሁት ስለዝሙት ጠንቅ መሆኑን መረዳት ባል ለሟስቱ የሚገባትን ማድረግ ፅ በራስ ሥጋ ላይ ባልም ሆነ ሚስት ሥልጣን እንደሌላቸው ማወቅ ለፆምና ለፀሎት ካልሆኒ በስተቀር ሁልጊዜ መፈቀዱን ማወቅ ጾም ጸሎቱም ሁለታችሁ ተስማምታችሁ ካልሆነ መከናወን እን ደሌ ለበት መረዳት። ምንም እንኳ እንዴት አንደ ተጀመረና ማን እንደ ጠነሰሰው ግልጽ የጽሑፍ መረጃ ባይኖረንም ከአፈ ታሪክ እንደምንረዳው የሴቶች የፍትወት ስሜት ከፍተኛ በመሆኑ አመንዝራዎችና ባለጌ ዎች እንዳይሆኑ ለመከላከል ነው ይላሉ እነዚሀ ሰዎች ያልተረዱት ነገር ቢኖር በሴቶች ላይ ይህን የጭካኔ ተግባር በመፈጸማቸው በቁመናቸው መገደላቸው መሆኑን ነው ለምሳሌ አንድን ሰው ለፍላፊ ሆነሃልና ምላስህ መቆረጥ አለበት ተብሉ ቢቆረጥ አድሜውን ሁሉ ዲዳ እንደሚሆን ሁሉ ሴትም በተገረዘች ጊዜ የሚሆነው ነገር ቢኖር ከዚህ ያሳነሰ ነው ከሠርገ ማገስት የፍትወት ስሜቷን በሙሉ ተቆርጦ ስለሚጣል በሩካቤ ሥጋ ግንኙነት ጊዜ በቀላሉ እንዳትረካ ያደርጋታል ከባለቤቷና ከቤተሰቧ ጋር በሰላም እንዳትኖር ነጭናጫና ቁጠኛ ያደርጋታል ከባሏ ውጭ ሌላ ወንድ እንድትፈልግ ይገፋፋታል ፉ በሩካቤ ሥጋ ውስጥ የሚገኘውን ደስታ እንዳትባረክበት ይከለክ ላታል እነዚህና ሌሎችም መሰናክሎች የሚፈጠሩት ካለ ዕውቀት ከሚደረግ የሴቶች ግርዘት የሚመጣ ነው የሚገርመው ነገር ቢኖ ር በአሁኑ ሰአት የአብዛኛው ባለትዳር ዋና ችግርም የሩካቤ ሥጋ አለመጣጣም መሆኑ ነው በተለያዩ አገሮች ያለው ሕዘባችን ብሶቱ ይህ ስለሆነ መፍትሄ በቶሎ ሊፈለግለት ይገባል ብዙ ጊዜ ሰዎች ስለ ችግሩ ያወራሉ መነሻውንና መፍትሄውን ግን ይዘሉታል በዚ ህ ምክንያት ችግሩ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተላለፈ የማይ ነቀል ነቀርሳ በመሆን ዘርን ያከስማል አገልጋዮችና የአገር መሪዎ ች እንደ ኤልሳዕ ከምንጩ ላይ ብናተኩር እውነተኛ ፈውስና በረከት ለምድሪቱ እንዲመጣ ማድረግ እንችላለን ጭንገፋንና መራራ ሕይወትን ከሕዝቡ እናስወግዳለን ለ ደባል ማስገባት ወይም ከቤተ ሰብ ጋር መዳበል የኢኮኖሚና ሌሎች የተለያዩ ችግሮችን ምክንያት በማድረግ በትዳር ላይ ተጨማሪ ሰው ማዳበል በጣም ከባድ ችግር ነው ይህ ዓይነቱ እርምጃ ባልም ሆነ ሚስት ራሳቸውን በቤታቸው ውስጥ በነጻነት እንዲዝናኑ እንቅፋት ይሆንባቸዋል ለምሳሌ ስስ ፒጃማ ልብስ መልበስ አይችሉም እንደ ልብ መቀላለድና መተሻሸት መዳራት አይችሉም። ያ ፍቅር ለግበረ ሥጋ ግንኙነት የሚዳርግና የሚገፋፋ ነው ብዙውን ጊዜ አብረው ብቻቸውን በሚሆኑበት ጊዜ የሚጫወቱት ጨዋታና ቀልድ አንድ ላይ የሚበሉት ምግብ ሁሉ እየገፋ የሚወስዳቸው ወደ ሩካቤ ሥጋ ይሆናል ይሁንና ልጅ በሚወለድበት ጊዜ ወይ ም ወላጅ እብረው መቀመጥ በሚጀምሩበት ጊዜ የፍቅሩና የጊዜ ው ሁኔታ ለሌላ ስለሚካፈል በሩካቤ ሥጋ ላይ ትልቅ ችግር ይፈጥራል ምናልባት በብዙ ጥበቃ የመጣ ልጅ ከሆነ በጣም ስለሚ ወደድ የባልን የሚስትን ድርሻ ይሻማል። እናትና የማዘዝ መብት ያላቸው ፈልጉት መንገድ የሄደ መ ዬሯጠር ወደ ኋሳ እንደማይሉ ጄን ላፋታት» የሚለው ኋላ ልጄን ላስታርቃት» ቢሆን ት የሚገባ ጉዳይ ቢኖር ቸው በሕዘብ ፊት ኃላፊነት ዘገቡ በኋላ የሚበጃቸውንና ሉ ሰዎች ናቸው ስለዚህ ሊባሉ አይገባም ችግር አድልኦ ፍርድን በመስጠት ግጅት አለማድረግ ለማሰተዋል ስሜትን የሚጎ ዴ ነው በተለይም ወንዶች ገር ለሚናገሯቸው ቃላቶች ብዙ ስለሚጎዱ ለባላቸው ት ሙሉ በሙሉ ማንነታቸ ምክንያቱም የተወረወሩት ነለሚያቃጭሉባቸው ነው ግብረ ሥጋን የሚፈታተኑ ቾገሮች የግብረ ሥጋ ግንኙነት የሚፈጸመው ማታ በመኝታ ብቻ እይ ደለም ከሟጧት ጀምሮ በሚወረወር ፈዋሽ ቃል ጭምር እንጂ ቀን ስታንቋሽሻትና ስትሰድባት ውለህ ማታ የግብረ ሥጋን ግነኙነት ለመፈጸም መሞከር በሙት ባህር ውስጥ እንደ መዋኘት ያህል ይሆንብሃል ተንሳፋፊው አንተው ራስህ እንጅ ሚስትህ የትይንቱ ተካፋይ እንደማትሆን ተገንዘብ ምክንያቱም ስሜቷ የተጉዳን ሴት ሩካቤ ሥጋ አይፈውሳትምና ነው ስለዚህ ከማለዳ ጀምረህ እስከ መኝታ ድረስ የምትወረውረውን ቃል አስተውለሀ እወቅ ሚስትም ብትሆኝ እንደዚሁ ማድረግ ይገባሻል ሠ ከቤተሰብ አለመማር በአገራችን ያሉ ወላጆች ለልጆቻቸው ስለ ግብረ ሥጋ ግንኙ ነት ምንነት ትምህርት አይሰጡምነ እንዲያውም ልጆቻቸው ግብረ ሥጋን የተመለከተ ጥያቄ ካቀረቡ እንደ ባለጌና ስድ አደግ ተብለው ይወነጀላሉ ይህ አይነቱ የባሕል ተጽፅኖ ልጆቹን ፈሪዎችና ተጠራጣሪዎች እንዲሆኑ መንገድ ይጠርግላቸዋል ስለዚህ ከወላጆቻቸው ያጡትን ከሌሎች መማር ስለሚፈልጉ ያለጊዜያቸው ሳያስቡት ወደ ግብረ ሥጋ ግንኙነት ይገባሉ ስለዚህ ወጣት ሴቶች ጥንቃቄ ስለማያደርጉ በድንገት ያረግዛሉ ከዚያም የነበራቸው ተስፋ ሁሉ ይጨልምባቸውና ከወላጆችና ከዘመድ በመሸሽ የተበላሸ ሕይወት ውስጥ ይዘፈቃሉ ሌሎቹ ደግሞ ለአካለ መጠን ደርሰው ወደ ጋብቻ ሲሄዱ ስለወሲብ ግንኙነት በቂ ዕውቀት ስለሌላቸው ትዳራቸው የተዛባና ሰላም የጠፋበት መራራ ይሆንባቸዋል ችግራቸውን እንኳ ገልጸው እንዳይናገሩ ከወላጆቻቸው በሕጻንነታቸው የሰሙት ቃል ስለሚወ ቅሳቸው ባለጌ እባላለሁ በመባል አፍነው በመያዝ ይጨነቃሉ እንደዚህ አይነቱ ችግር ከዘር ወደ ዘር እየተላለፈ በመሄድ የአገራ ችንን የትዳር ብርሃን አጨልሞታል። ይሀ ሰው ፅ ሚሜመልስ አላውቅም የዚህ አይነት ች ድክበት መጠን ያህል የ በምድር ላይ እንዳሉ ተ ጡ እንደማይጠሩህ እው መኙ ናቸውና ሰለዚህ ስለሰጠህ እመስግነው እ የትዕቢትን ነገር አታስብ ሚስትም ብትሆኝ መብዛታቸውን መገንዘብ ካከል ተመጣጣኝ ፍቅር ጣዕም ከመስጠቱም አል ይሆን ሲቀር ግን ባልና ርባ ሆነው ነው የሚተኙ ዞረው ማለት ነው እነ ፈተናና ችግር ይጭለጣፅ የቬና ችግር ላይ ሴቶችን ቀሰቅሰው ዩት ይነሳሉ የዚህ ዓይነ ጎሱም በላይ ሚስት በባ ያደርጋታል እንቅልፍ የወደፊት ትዳሩንና የል ልንገነዘበው የሚገባ ነገር ይላላ ተመልሰው ለመተ ንዳሉ ነው እንደነዚህ ዓ ት በሽታ በቀላሉ ያጠቃ ቸው በማብተል ወደ ሞ ችግር የገጠማቸው ቤተሰ ሀፀ ሁልጊዜ ያንተ ናት ጅሉ በፊት ለማንነቷ ት ኔ እንዳለውም አትዘንጋ ዛ ባልና ሚስትን ሆድና ወሲብ ፍላጎታቸው እየተ አንዱ ሰጪ ሊላው ተቀባ ንድ ዘር ይሰጣል ሴት ግን ንግግርንና ሙገሳን ዙም ለምሳሌ ባል ሚ ወዳትና እንሚያከብራት መመልከትና ማቃለል ስሜት ይተንሳል ወይም ርጊቷን ባለመቀበል አስ » በሸታዎችና መርገሞች ግብር ሥጋን የሚፈታተኑ ችገሮች የዚህ ዓይነት ችግር ያለባቸው ሰዎች ብዙውን ጊዜ ፍቅ ራቸው እኩል ያልሆኑ ተጋቢዎቸ ናቸው አንዱ ክፍል በጣም ከመ ውደዱ የተነሳ ማንነቱና መብቱን ሙሉ በሙሉ ለትዳር ጓደኛው አሳልፎ ሲሰጥ የተወደደው ሰው በትዕቢት እንዲወድቅ ያደርገ ዋል። ምክንያቱም አጋንንቱ ቸው ፍቅር አይኖራቸ ውን በማፍረስ ሴተኛ ል ይህን አይነት ችግር ከአጋንንቱ እስራት ነጻ ሕይወታቸው ላይ ሳይቀ በሰፊው የሚያስረዳውን ግብረ ሥጋን ዩሚፈታተኑ ችግርች ሰይጣን ሲጋለጥ የተባለውን በፓስተር ሠይፉ ከበደ የተጻፈውን መጽሐፍ እንዲያነቡ በጥብቅ እመክራለሁ መጽሐፉ ለዚህ አይነት ችግር ፍቱን መድኃኒት ይሰጣልና ነው እርግጥ ነው ዳግም ተወልደው በጌታ እየሱስ አዲስ ፍጥረት የሆኑ ሁሉ የዚህ አይነት ችግር ብዙም አያጠቃቸውም ይሁን እ ንጅ አልፎ አልፎ ከዘር የተላለፈ መርገም ሊሲጠናወታቸው ስለሚ ችል ማወቁና መጠንቀቁ ትዳርን ከማፍረስ ይክከላከላል በዚህ አይ ነት ችግር ውስጥ ያላችሁ አማኞች ካላችሁ ወደ መንፈሳዊ መሪዎ ች በመቅረብ መንፈሳዊ ምክርና ጸሎት ብታገኙ መልካም ነው አ ላለሁ ለማንኛውም የጌታ እየሱስ ስም የአጋንን ትን ሥራ ስለሚ ያፈርስ በጌታ አየሱስ ስም መንፈሱን በመቃወም ከእናንተ አስወ ግዱት ሠጮ ሕመም አዳምና ሔዋን በኃጢያት ክወደቁ ጀምሮ በሽታ የሰውን ዘር በሙሉ በመውረር ያንገላታል የሞቀ ትዳር ይዘው በሚኖሩ ፍቅረኛሞችም መካክል ጣልቃ በመግባት ቤትን ያፈርሳል አንዳ ንዱ በሽታ በቀላሉ ሲፈወስ ሌላው ደግሞ ጊዜ የሚጠይቅ ይሆና ል አንዳንዱ የበሽታ አይነትም የወሲብን ፍላጎት ስለሚቀንስ የት ዳር ጓደኛን ይጎዳል ጤነኛው የትዳር ጓደኛ ትዕግሥት ካላገኘ በስተቀር በቀላሉ ወደ ፍች ሊያመራ ይችሳላል። ይሁን እንጅ ቃል ኪዳን አስክሞት ድረስ በመሆኑ ባልና ሚ ስች ታማኞች ሆነው ጓደኛቸውን ማስታመም ይገባቸዋል ጌታ ሁሉን ቻይ በመሆኑ በጾም ጸሎት በመቅረብ ፈውስን ማምጣት ይ ቻላል የኢዮብን ሚስት ይመስል በችግር ጊዜ ጥሎ መሸሸ ተገቢ አይደለም የታመመ ይፈወሳል ያዘነም ይጽናናል ጌታ ለሁሉም ችግር መፍትሄ መስጠት ይችላል ስለዚህ በታማኝነት ወደ እርሱ መጮሁ ተገቢ ነው። በሆነ ባለሆነው አሳቦ ወደ ፍች መስማራቱ ከሠርገ ማገስት ትልቅ ኃጢያት በመሆኑ ዋጋ ያስከፍላል ስለዚህ በዚህ አይነት ችግር ያላችሁ ባልና ሚስቶች ጌታን በመጠበቅ እንድትታገሉሱ እ መክራለሁ ባጠቃላይ ከዚህ በላይ ያየናቸው ዋና ዋና የግብረ ሥጋ ቧ ግንኙነት ችግሮች ናቸው። ኢትዮጵያ ብዙ የሚያስገርሙ ታሪኮች ቢኖሯትም አንዳን ዶች ግን ተቀባይነት የሌላቸውና ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር የሚጻረሩ ናቸው አንዱ ለምሳሌ ከልጆች ጋር አብሮ ማዕድ አለመቁረስ ነው እንዲያውም ልጆች የሚጣፍጥ ምግብ የሚገባቸው አይመሰለ ንም ሲሰራ እያዩ ሽታው እያወዳቸው ሆዳቸው እያማረው እየ ራባቸው ትላልቆች በልተው እስኪጨርሱ ጠብቁ ወይም ተጫወቱ ይባላሉ በገጠር ደግሞ መብራት ያዙ ይባላሉ ይሀ ደግሞ ልጆች ን ስስታሞች ሆነው እንዲያድጉ መንገድ ከመክፈቱም በላይ ለወሳ ጆቻቸው ያላቸውን ፍቅርና አክብሮት ይቀንስባቸዋልፁ ወይም ያሳ ጣቸዋል ልጆች ሙሉ ሰዎች ናቸው የሚገባቸውን ሁሉ ሊደረግላቸው ይገባል ከላይ አንደጠቀስኩት ልጆች ከተወለዱበት እስከ ስድስት አመች ያለው እድሜያቸው የሕይወት ዘመን መቅረጫቸው ወቅት ነው ይሁንና በዚህ ዘመን ነው ልጆችም በኢትዮጵያ ውስጥ የሚናቁትና የሚተውት ዛሬ በጣም ሊስተዋል የሚገባው ትልቁ ቁም ነገር ይህ መሆን ይገባዋል ስለዚህ ወሳጆች የሆናችሁ ሁሉ እባካ ችሁ ልጆቻችሁን አብራችሁ ማብላትና ማጠጣት አስጀምሯ ቸው ቦታ ሰጥታችሁ የሚሉትን በማዳመጥ ለጥያቄያቸው ተገቢ ውን ምላሽ ስጣቸው ልጆች በማዕድህ ዙሪያ የሚለውን ቃል የሚገልጸው ይህንን ምስጢር ነው ምናልባት ልጅን አብሮ ማስለመድ ማባለግ ነው ብላችሁ የ ምታስቡ ከሆነ ትክክለኛ አስተሳሰብና አባባል ስላልሆነ ብታርሙት መልካም ነው ሌሎች ብዙ መንገዶች አሉ ልጆችን በአክብ ሮትና በትህትና እንዲያድጉ የሚያደርጉ ለምሳሌ መጽሐፈ ምሳ ሌን በየቀኑ አንድ አንድ ምዕራፍ እንዲያነቡ ማድረግና ማስተማር ከጠማማ ሕይወት ተጠብቀው እንዲያድጉ ያደርጋቸዋልፎ የልጆች አብሮ መብላት ሌላው ጥቅም ደግሞ በቤተሰቡ መካከል ፍቅር እያደገ እንዲሄድ ያደርጋል በልጆችም አእምሮ ድርጊቱ ተቀርጾ ስለሚያድጉ ቤተሰባቸውን ለማስታወስ ያግዛቸዋል ከሠገ ማገስት ሐ በእግዚአብሔር ፊት ታማኞች ሆነው ማደግ «ከሕጻናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ መዝ ሦስተኛው የልጆች ድርሻ ለአምላካቸው ታማኝ በመሆን በ ምድር ላይ ማደግ ነው ሳሙኤል ገና ህጻን ሳለ የበፍታ ኤፉድ ለብሶየካህናትን ልብስ ያህዌን ያገለግል ነበር መንፈሳዊነት የሚ ጀምረው በህጻንነት ነው ጌታ በወጣቶች በዘመናት መካከል ተጠ ቅሟል እየተጠቀመም ነው የዮሴፍን ሕይወት ብንመለከት ዳዊ ትንም ብንጨምረው እንደዚያ ሊሆኑ የቻሉት መሠረታቸው በእግ ዚአብሔር ፀጋና ፍቅር ስለተመሠረተ ነው ከሁሉም በላይ ጌታ እ የሱስን ብንመለከት የመቤዥት ስራውን የጀመረው ገና ህጻን ሳለ ነበር በሉቃስ አንዲህ በማለት ስለ እየሱስ ይናገራል «ህጻኑም አደገ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ የእግዚ አብሔርም ዐጋ በእርሱ ላይ ነበር ዕድገቱ በጥበብና በፀጋ ስለነበር መንፈስ ቅዱስሩዋህ ኃኮደሽ አጠነከረው በሰይጣንም ላይ አበረታው ጠላቱን እንዲያሸንፍ ጉልበት ሆነው የልጆች አእምሮ እንደነጭ ወረቀት ነው በህጻን ነታቸው የተቀረፀውን እስኪሞቱ ድረስ በመጠበቅ እንዲያድጉበት ጥርጊያ መንገድን ይከፍትላቸዋል «ሞኝና ወረቀት የያዙትን አይ ለቁም» የሚባለው ተረት ብቻ ሳይሆን እውነት ነው ልጆችን በቤት ውስጥ ሆነ በጉባኤ ከወላጆቻቸውና ከመሰሉቻቸው ጋር መ ጽሐፍ ቅዱስን እንዲያነቡ ማድረግ ተገቢ ነው ይህ አይነቱ ተግባ ር የልጆች ሕይወት ከጉድጓድ ውስጥ እንዳይገባ ያግዛል ልጆችን ማጸለይ የተማሩትን እንዲያካፍሉ ማደፋፈር አስፈላ ጊ ነው በተወስነ ጊዜም ለወላጆቻቸው ጌታ ያስተማራቸውን እን ዲናገሩ መፍቀድና ማድነቅ ሌላው ጥበብ ነው ለጌታ ሕይወታ ቸውንና ገንዘባቸውን ወይም መባን አንዲሰጡ ማድረግ የለጋስነ ትን ባሕርይ ያስለምዳዛ ገሩ ማድረግ በሰይጣን ጋቸዋል ቀደም ሲል በነቤ ትምህርት ቤቶች የጉ ሐፍ ቅዱስ ትምህርት ሉ ልጆች ከክፉ ነዢ ድረጉም ባሻገር ወጣየ እንዳይወጣ ትልልቆች ነበር ለትምህርትም ከና ለው ሳይጣመሙና ሏዲ ነበር። ሮሜ ሩ ልጅ መውለድ የማይችልን ኢሳ ስለ መካንነት ከመጽሐፍ ቅዱስ ቃል በመነሳት ሦስት አሳቦችን እንመልከት ጊዜያዊ መካንነት መካን ሆኖ መቅረት መካኒቱ ሰባች ትወልዳለች ጊዚያቺ ዘዞካገነት በቁጥር አንድ ከተመደቡት ውስጥ ሳራ የመጀመሪያውን ቦታ ትይዛለች «ሦራም መካን ነበረች ልጅ አልነበራትም ዘፍ ሦራ የሚለው ስም ጥቂት ከሚለው አሳብ የተወሰደ ነው ብዙ ጊዜ ስም ለሚመጣው በረከት ወሳኝነት አለው ለዚህ ነው ያ ሕዌ ይስሃቅን ከመስጠቱ በፊት ስሟን መቀየር ያስፈለገው «እግዚአብሔርም አብርሃምን አለው የሚስትህ የሦራን ስም ሦራጥቂት ብለህ አትጥራ ስሟ ሣራርብዙ ይሆናል እንጂ እባርካታለሁ ደግሞም ከእርሷ ልጅ እሰጥሃለሁ እባርካትማ ለሁ የአህዛብም እናት ትሆናለች የአህዛብ ነገሥታት ከእ ርሷ ይወጣሉ ዘፍ ስሟን ሲቀይር የተሰጣትን በረከት ማሰብ ተገቢ ነው ሁለት ጊዜ እባርካታለሁ ሲል የአይሁዳውያንና የአህዛብ እናት በመሆን ነገሥታት ከእርሷ እንደሚወጡ ለማስመር ነው ብዙ ጊዜ የእግ ዚአብሔር ዕቅድ ከ እግዚአብሔር ረጅመ ጥቂቱን አካባቢው ት ሰውና እግዚአብ ልቁ ነገር ይህ ነው የተዘጋጀለትን በረኩ ለምሳሌ የሣራ ብሔር ከባሏ ጋር ከ ከዘር ወደ ዘር የተ ጂ ሣራ ይህን ሙለ ርቷል ዘግይቷል ስለዚህ ባሏን ራሷ አስተሳሰብ ጥበ መው ግን በጌታመ ብ አላማ የሌላትና ዚህ አስማኤል የሣራ ሾህ በመሆን ዘሳለም ዘላለም ያለቅሳል እ የሚያደርጉት ጦርነዛ ላለም አልቃሻ ያደር ጌታ ሁልጊዜ በመሆኑ ስሟን በመ ጀመረ አሮጌውን ዓመቷ እንድትስቅና ደስታ ነበረና ሣራ ች ለሰው ልጅ ደሊ ገንዘብ ኃይል እንዳል ዋም ታብሶ በደስታ ኬጮ። ታዲያ አንድ ቀን ጌታ። ለዚህ በቀጥታ መልስ ከመስጠታችን በፊት መጽሐፍ ቅዱስ ስለ እውነተ ኛ ፍቅርና መዋሃድ ምን እንደሜል እንመልከት «ብዙ ውኃ ፍቅርን ያጠፋት ዘንድ አይችልም ፈሳሾች አያሰጥሟትም መኃ «ይስሐቅም ወደ እናቱ ወደ ሣራ ድንኳን አገባት ርብቃንም ወስዳት ሚስትም ሆነችው ወደዳትም ይስሐቅም ከእናቱ ሞት ተጸናና ዘፍ «ስለዚህ ሰው አባቴንና እናቱን ይተዋል በሚስቱም ይጣበቃ ል ሁለቱም አንድ ስጋ ይሆናሉ አዳምና ሚስቱም ሁለቱም ራቁታቸውን ነበሩ አይተፋፈሩም ነበር» ዘፍ ሰው በተፈጥሮው ብዙውን ጊዜ ባላየው ነገር የመደነቅ በማ ያውቀው ነገር የመከራከርና በሰማው ነገር የመወሰን ባህሪ አለው ያም ብቻ አይደለም ያላየው አገር የሚናፍቀውና የሚያጓጓው ስግብግብ ፍጥረት ነው በተለይም ባላደጉት አገሮች የሚኖረው ሕ ዝብ የዚህ አይነት ባሕርይ በብዛት ያጠቃዋል ምክንያቱም ከያ ዝነውና ከጨበጠው ወርቅ ይልቅ ያልያዘው መዳብ የሚያምረውና የሚያስጐጉመጀው እየሆነ መጥቷል ብል ከእውነት የራቅሁ አይመስ ለኝም ይህን ለምን አንዳልኩ ስለምታውቁ ቶሎ ብላችሁ እንደማ ትፈርዱብኝ ተስፋ እደርጋለሁ ተ ዓባ ው ቸገ ቂት መ ናቸ ቸቸ ዱፍ ከሠርገ ግስት የአገራችንን ሕዝብ እንኳ ብንመለከት ኮሚኒስት የሚባል ክፉ በሽታ ኢትዮጵያን ከወረረበት ጊዜ ጀምሮ አስከ አሁን ድረስ የኢትዮጵያ ምሁር ወጣቱ በክተት ነጋሪት የታዘዘ ይመስል ባገኘው ቀዳዳ ሁሉ በመጠቀም ወደ ተለያዩ የቅርብና የሩቅ አገሮች በመሰደድ ላይ ይገኛል እርግጥ ነው ጥቂቱ በቂ ምክንያት ኑሮት ሳይወድ በግድ ሁኔታው አስጨንቆት የሚወዳትንና ያደገባትን አገር ዘመድ አዝማዱን ጥሎ ለመስደድ በቅቷል አብዛኛው ግን ምንም ምከንያት ሳይኖረው በሰማው የውጭ አገር ኑሮ አሉባል ታና ቀቢጸ ተስፋ ብቻ ተሞልቶ አሜሪካ ወይም አውሮፓ ለመግባ ት ካመቸው በቦሌ ካልሆነም በሞያሌ ኬንያ ሱዳንና ጅቡቲ ይነጉዳል ከሌሊቱ የጫካ አውሬና ከመንገዱ ሽፍታ ተርፎ በኬንያ በ ጅቡቲና በሱሴዳን ተዋርዶና ተጨንቆ በግርድና ስራ የሚኖረውንና ከንዴት የተነሳ ራሱን የሚገድለውን ስደተኛ ምድሪቱ ትቁጠረው ዛሬ ከኢትዮጵያ ውጪ የሚኖረው ሕዝብ በሺህ ሳይሆን በሚሊዮን ማስቆጠር ከጀመረ ውሉ አደረ የመጽሐፌ ዓላማ ስደተኛን በሚ መለከት ስላልሆነ እንጂ የስደቱ ኑሮ ምን እንደሚመስል ከ ህ እስከ ፐ መዘርዘር በቻልኩ እኔና ባለቤቴ በሱዳን ስድስት ዓመት በግብጽ አንድ ዓመት የእስራኤልን ልተወውና በካናዳ ሁለት ዓመ ት አሁንም በአሜሪካ ስለምንገኝ የባዕዱን አገር ነሮ አበጥረን ሚ ስጢሩን እናውቀዋለን ይሁንና በጌታ ጊዜ የሕይወት ታሪካችንን የያዘ መጽሐፍ ስለሚወጣ በዚያ እንተነትነዋለን ጌታ የዚያ ሰው ይበለን ይሁንና ትዳር የቃል ኪዳንና የፍቅር ጉዳይ እንጂ የአገር ወይም የኃብትየድህነትና የብልጽግና ጉዳይ አይደለም ምክንያቱ ም የጋብቻ መነሻና መድረሻ ከስማይ የመጣ የታዘዘ የእግዚአብ ሔር ሕግና መመሪያ በመሆኑ ነው እርግጥ ነው በምድር ሳላይ እስ ካለን ድረስ ኃብትና እውቀት ለትዳር የሚሰጡት የየራሳቸው አስ ተዋጽኦ አሳቸው ግ ኃይል ሊኖራቸው ፈ እግዚእብሔር ተረስ ላይ ይገኛሉ በኢትዮጵያ ጋብቻ አሜሪካ ሲዴ ለምን ይሆን። ጋብቻ የተመሠረተ ገራችሁ በሴቶች ላይ የተ ያንን ድንግልና የሚመስ ቻ ከጥንቱ አንደዚህ ነበር ጠብቅ ሴት አንደ ገጨ ዘመን ደርሰናል ጌታ ይዳ በዚህ አጋጣሚ ያዳኾ ከሆነና ድንግልናችሁ ካል የሠርጋችሁ ዕለት ትልቁ ትዝታና መሠረት ቬሉው መልካም ነው ጌታ ቅድዝ ሚሜመጡትን ይባርካልፅ ወ ዳርና ዘር ፊት ለፊትህ ይ ሌላው በዓለም ቆይቴ ውን ላጡት ደግሞ ያለኝ ችሁበት እለት ጀምሮ አዳ ዚህ ከዚያች ቀን ጀምሮ እ ንጽህና ጠብቁ ከተበላሸና ብታደርጉ የጌታ በረከኩት ኩቡ ፈሪሃ እግዚአብሔር ሊሆን ይ ምሦ በቱ ሚስት ሆና ሳለች እር ቋንተና በልጅነት ሚስትህ ሂል ብሪት ሚላ የሚለው የዕብ የማይቆም መሀሳ ወይም የ ይይዛል ብዙውን ጊዜ ሰዎች ጋር ያያይዙታል ይህ ትልቅ ሚተጥል ባይመች ግን በተፈለ ኮንትራክተሮች መካከል አንዱ ፍቡ ላይ አሳቡን በመቀየር ፊ ረጥ ይችላል ምናልባት መቀ ቱ ነው ግን የሚመችና የማይመች የ ከዘር ዘር የሚተላለፍ ስለሆነ ም ነው በጥንት ጊዜ አሕዛብ ም ከእንስሳ ደም በመውሰድ ኮሰቦቻው በማር ቀላቅለው ይጠ ልትሉ ትችላላችሁ ደም የሰው በዘሌ ይህ እውነት አንድ ነውና ስለዚህ ለእስራ ሂሙ ነውና የሥጋውን ሁሉ ደም ኑ ይጥፋ» ይላል ባጭሩ በዚህ ም መሆኑን ነው ቃል ኪዳን ከኢትዮጵያ አስከ ከጫዕካ ሕይወት ነው ያህዌ ከእስራኤል ጋር ጌታ የሱስ ከአማኞች ጋር የገቡት ቃል ኪዳን በደም የተለወሰ ነው በሚልክያስ ሳይ ጌታ ስለ ገባው ቃል ኪዳን ዘሳለማዊነት ሲናገዝር «እኔ እግዚአብሔር አልለወጥም» በማለት የመሃላውን ኑ ነት ያስረግጥልናል ቃል ኪዳን እንኳን አገርና ቦታ ሞትም እይለ ውጠውም እኔ እንደማምነው ብሪት ከሞት በላይ ሕያው ነው በሁኔታዎች ፈጽሞ አይወሰንም ማጣት ማግኘት ጤንነት በሽ ታ ብርቱነትና ደካማነት አይተኩትም አይበግሩትም ጋብቻ የተመሠረተውም በደም ነው እንድ እውነት ልን ገራችሁ በሴቶች ላይ የተቀመጠው የድንግልና ምልክት ደም ነው ። በማለት ጥሏት ሄደ ምንም እንኳ ብዙ ገላ ጋይና ሽማግሌ ቢገባም በፍጹም ለመታረቅ ፈቃደኛ አልሆነም እ ዚሕ ላይ አንድ ልብ ልንለው የሚዝባ ቁም ነገር አለ አርሱም ኛ በሰውየው ላይ የተፈጠረውን የባሕል ቀውሰ ነው ይህ ሰው በነበረበት አገር የሚያውቀው ነገር ቢኖር ባለሥልጣን ከፍ እያለ እንደሚሄድ አንጅ ወደ ታች በመውረድ ዘንቢል እንደማይሸ ከም ነው ምንም እንኳ ጊዜ ሲጥላቸው የሚዋረዱ ባለሥልጣኖች ቢኖሩም ኛ በሴቲቱም አንዳይፈረድ ደግሞ የአሜሪካ ኑሮ የሚጀ ምረው ከዜሮ ሁሉን ነገር አንደገና ህ ብሎ በመጀመር በመሆኑ የባሏ እገዛ አስፈላጊ ነበርና ነው በአሜሪካ ያለው የባለሰልጣን ሁኔታ ደግሞ ከእኛው አገር ጋር በፍጹም የተራራቀ ነው በሰለ ጠነው ዓለም ቀደም ባለ ጊዜ ባለ ስልጣን የነበረ ቀርቶ አሁን አን ኳ የአሜሪካ ከፍተኛ ባለሥልጣን ቢሆን ወደ ሱቅ ሂዶ ለቤተሰቡ የሚያስፈልገውን ሁሉ የሚዝና የሚሸከም ራሱ ነው አንጂ ሠራተኛ የለውም አንግዲህ እዚህ ላይ ያለውን ችግር ስናስተውለው የተለያየ አገርና ባህል በትዳር ላይ ምን ያህል ከፍተኛ ተጽዕኖና ቀውስ እን ዳመጣ ነው ሌላም ብዙ ብዙ ተመሣሣይ ታሪክና ድርጊት በአሜ ሪካ በሚኖረው ሕዝባችን ላይ የሚፈጸም መሆኑን መናገር ይቻላ ል በአብዛኛው አገሩ ላይ ዶክተር ኢንጅነር አስተማሪ የነበረው ሁሉ በአሜሪካ ተራ ስራና የታክሲ ሹፌርነት ነው የሚሰራው ሌላ አማራጭ የለም የሰው አገር የሰው ነውና ስደትን ሲጀምሩ ለሁሉ ነገር መዘጋጀት ያስፈልጋል ማንኛውም ስራ ክቡር ነውና ከሠርገ ማገስት በዚህ አጋጣሚ ሴቶች ስደተኖች በቀላሉ ከባህሉና ከሁኔታ ዎች ጋር ራሳቸውን በማቀናጀት ያገኙትን ሥራ በመስራት ቤተ ሰባቸውን ለማስተዳደር የተመሰገኑ ሆነው ተገኝተዋል ድርጊቱ መልካም ቢሆንም ወንዶች እንደ ሴቶች በቶሎ ያገኙትን ሥራ ለ መሥራት ፈቃደኛ ካልሆኑና በቤት መዋል ከጀመሩ ትልቅ ቀይ መብራት በትዳራቸው ላይ እየበራ መሆኑን ይገንዘቡ በሁሉም አቅጣጫ ቤቱን ማስተዳደርና መምራት ያለበት ወን ድ ነው እንጂ ሴት የወንድን ኃላፊነት መውሰድ አይገባትም። ስለዚህ የ ህሊና ክስ ይይዘውና መንፈሰ ደካማ በመሆን ይጨነቃል ሌሎችም በርካታ ተጽእኖዎች በወንዱ ሳይ ስላሉ የሰመረ ትዳር እንዳይኖረው ያደርጉታል ለ በሴቶች ላይ ያለው ችግር ደግሞ እንደሚከተለው ነው ሴቶች በአገር ቤት የሚሰሩት የቤት ስራ ወይም ቀላልና ተመ ጣጣኝ ሲሆን በሰለጠነው ዓለም ከባድና ረጅም ሰአት መቆም ስላለባቸው በአካላቸው ላይ ከፍተኛ ድካምና የጤና ቀውስ ይ ፈጠርባቸዋል ከውጭ የሰሩት ስራ አንሷቸው በቤታቸው ደግሞ የሚጠብ ቃቸው የምግብ ማብሰልና የቤቱ ዳት እንዲሁም የልጆች ሁኔታ በሴቶች ሳይ በብዛት ስለሚወድቅ የተስፋ መቁረጥና የ ሕይወት ቀውስ በከፍተኛ ደረጃ ይደርስባቸዋል ይህ አይነቱ ጫና ወደ ማበድና ራስን ወደ መጥላት ያደርሳቸዋል በእንዲህ አይነት ችግር ራሳቸውን የገደሉ ጥቂቶች አይደሉም አማኞ ችን ግን አይጨምርም የሚመገቡት የምግብ አይነት በተለያየ ኬሚካልና ማዳበሪያ የተ መረተ በመሆኑ በጤናቸውና በወር አበባቸው ላይ ከፍተኛ ለውጥና ችግር ስለሚፈጥርባቸው በትዳራቸው እንዳይረኩና እን ዳይደሰቱ ያብረከርካቸዋል እንደ አገር ቤቱ ቡና የሚያጣጣ ጎረቤት በመታጣቱ ችግራ ቸውንና ብሶታቸውን አብረው የሚያካፍሉት ጓደኛም ባለመኖ ሩ ትልቁም ትንሹም አሳብ በልባቸው ይታመቅና የአእምሮ ከሠርገ ማገስት ዱ መታወክና ሃዘንተኛ እንዲሆኑ ያደርጋቸዋል በዚህ ምክንያት ለትዳራቸው ያሳቸው ብሩህ ተስፋ ይጨልምባቸዋል ከባል ጋር የሚደረግ የንግግርና የመጨዋወት ጊዜ ስለማይገኝ በሩካቤ ስጋቸው ላይ ታላቅ ቀውስን በማስከተል መራራ ኑሮ እንዲኖሩ ይዳርጋቸዋል አብረው ክባላቸውና ከልጆቻቸው ጋር የሚያሳልፉበት በቂና ሰፊ ጊዜ ስለሌላቸው የብቸኝነትና የባዶነት ሕይወት ጥላውን እያጠላባቸው ኀሊናቸውን በመጫን ዕረፍት ይነሳቸዋል በአገር ቤት የቀረውን ዘመድ አንደ ልብ አለመርዳቱና ያለባ ቸውን ችግር ዘመዶቻቸው አለመገንዝባቸው የበደለኛነትና የከ ንቱነትን ስሜት በየቀኑ በመፍጠር ነጭናጮችና ትእግስት የለሽ በማድረግ ትዳራቸውን ያውክባቸዋል የልጆች የእስተዳደግ ዘይቤና ቋንቋቸው መቀየሩ እንዲሁም ል ጆቻቸው ከምዕራቡ ዓለም ልጆች ጋር ያላቸው የቁሳቁስ ውድድ ርና ፉክክር የበታችነትን ስሜት በመፍጠር ያውካቸዋል አነዚህንና እነዚህን የመሳስሉት ከባድ መሰናክሎች ስለሚገጥ ሙት በስለጠነው ዓለም ያለው የትዳር አዝማሚያ ከሚጸናው ይልቅ የሚፈርሰው እያየለ መጥቷል በተለያዩ ወጀቦች የሚያልፉ ትም የቆዩና አዲስ የተጋቡ ባለ ትዳሮች መፍትሄ ነው ብለው በ ማሰብ ወደ ፍችው አለም ለመዝለቅ መንገዳቸውን በመጥረግ ወደ ፍርድ ቤት በማምራት ይፋታሉ «ከድጡ ወደ ማጡ እንዲሉ ለሁለት ያልቻሉትን ኑሮ ለየብቻ እንችለዋለን ብለው ሲሞክሩ የኑሯቸው ገመድ ይበጠስና ያለ ጊዜያቸው በመቀሰፍ በሬሳ ሳጥን ፍጻሜያቸው ይደመደማል ፍቺን በሚመለከት ከዚህ በታች አንወ ያይበት መፍታት ስበ «ሰው ከቆየ ከማ ጥር የሚሰማውና የማ ቺ ጉዳይ በአለማውያ ጆ ሰርቶ መቀመጡ ስታስቲክስ የሚያጠኑ ቹ ክርስቲያን ነን ይጠቁመናል ዳግም ስቲያን ነን ብለው የመጽሐፍ ቅዴ የኛው ክፍለ ዘመን ቋ ንቋ ተፈጥሮ እ በሚያ ሰኘው መንገድ ጥቅስ ጠቅሶ በመተ የሚገባ አል ሆነም ቃል ተገል ብጦ ተዝኽ አስተማሪ ይሁን» ሞኖ ቤተ ክርስ ቲያን ተሞ በዘመናችን ተራ ተቀብተናልና ተጠርገፃ ናቸው ነው አጆግ ደግሞ አንዳንዶች ከ ከምገባ እርሷን ፈት መጀመራቸው ነው የእግዚአብሔር ቃል ይቻላል ይላሉ ርጋቸዋል በዚህ ምክንያት ይጨልምባቸዋል መጨዋወት ጊዜ ስለማይገኝ ነን በማስከተል መራራ ኑሮ ጋር የሚያሳልፉበት በቁና የባዶነት ሕይወት ጥላውን ቶኔ ፅረፍት ይነሳቸዋል ዴ ልብ አለመርዳቱና ያለባ የገንፀዘባቸው የበደለኛነትና የከ ዘር ነጭናጮችና ትእግስት ከባትቸዋል ቼው መቀየሩ እንዲሁም ል ኣር ያላቸው የቁሳቁስ ውድድ ዘሙፍጠር ያውካቸዋል ከባድ መሰናክሉች ስለሚገጥ ጻር አዝማሚያ ከሚጸናው በተለያዩ ወጀቦች የሚያልፉ ች መፍትሄ ነው ብለው በ መንገዳቸውን በመጥረግ ወደ ዜድጡ ወደ ማጡ» አኣንዲሉ ኔንችለዋለን ብለው ሲሞክሩ ችቐው በመቀሰፍ በሬሳ ሳጥን ሂመለክት ክዚህ በታች እንወ ከኪትዮጵያ ከስከ ክሜሪካ መፍታት ስሰጣኒ ጠ። ር ኡስ በዝሙት ምክንያት ሙታለች ካልሆነም እኔ ኣ ባለፉት ዓመታት ረኩባቸው ሁሉ ከላይ የ ነልኝ አማኞች ገጥመውኛ ኔልሁ ይላል እግዚአብሔ ሕድነውን ስው እጠላለሁ ሉ መንፈሳችሁን ጠብቁ» መፋታትን ጌታ ኤሎ መዝጋቱን ነው ልጠላው አይደለም የሚለው የተ ወይም ልንቀንስበት የማን ኑታ ግን አታላይና መንፈ ዙን ይገልጸዋል በአርግጥ ኔይችልም ምናልባት በቁ እ እንጂ አውነተኛ አማኝ መፈጸሚያና ማስተባበያ »ት የማይሻር መህላ ያለበ ችኝ አከተለዋለሁ ባይመ የሥጋ ጥበብና ፍልስፍና ጓጳል ነው ቃሉ የሚለውን ጠረጴዛ ውይይት አያሻው ከቢኪትዮጽያ ክስከ ክሜጫሪካ «እሺ ብትሉ ለእኔም ብትታዘዙ የምድርን በረከት ትበላ ላችሁ እምቢ ብትሉ ግን ብታምጹም ሰይፍ ይበላችኋል የ ኤሎሂም አፍ ይህን ተናግሯልና ኢሳ የእግዚአብሔር አፍ ዛሬም ቢሆን የሚለው ይዘንኑ ነው ቃሉ አይለወጥም አይሻርም ሰው ሊጨምርበትና ሊቀንሰው አልተ ፈቀደለትም እሺ ብትሉ የምድርን በረከት በረከትን ትበላላችሁ እምቢ ብትሉ ብታምኡጹ ሠይፍ ይበላችኋል ከዚህ በላይ ያለፈው ሁሉ የሰው የራሱ ምርጫ አንጅ የጌታ ጉዳይ አይደለም ለመብላት ወይም ለመበላት መምረጥ የሰው ፈን ታ ነው የፈጣሪ ድርሻ ግን መልካሙን መንገድ ማሳየትና መም ራት ነው ጆሮ ያለው ይስማ ስለዚህ ጋብቻ ቀደም ብዬ እንዳልኩት ኮንትራት ሳይሆን የዕ ድሜ ልክ መሀላ ወይም የሕይወት ውል ነው ከሞት በቀር የሚፈ ታ ኃይል የለም ይህንን እውነት መቀበል ያቃተው አማኝ ስል ጣኔው ወደ ሰይጣናዊ ተግባር ቀይሮት ሊሆን ስለሚችል ቆም ብሉ ራሱን ቢመረምር ይሻለዋል በማለት ምክሬን እደመድማ ለሁ ይህን ስል እዚህ ላይ እንዲያው ውኃ ቀጠነ ብለው ወደ ፍርድ ቤት የሚሮጡትን ማለቴ ነው እንጂ በተለየ ሁኔታ ከአቅማቸው በላይ ሆኖባቸው ሚስታቸው ጥላቸው ኮብልላ ወይም ባልየው ዘማዊ ሆኖ የሚለያዩትን አልጨምርም መጽሐፍ ቅዱስ በሚለው መንገድ ወደ ፍች ዓለም የሚሄዱ ትንና እንደገና የሚያገቡትን ከላይ ከዘረዘርኳቸው ጋር ቀላቅየ አ ልፈርጃቸውምና መለዕክቴ በጥንቃቄ እንዲነበብልኝ ከወዲሁ ላሳስ ብ እወዳለሁ መቸም ዘመናችን ከምንጊዜውም በላይ የጋብቻ ቀ ውስ ያለበት ጊዜ ነው ብል የተሳሳትኩ አይመስለኝም ከሠርገ ማገስት ፎከስ ኦን ዘፋሚሊ ርህ ክ ከዩ የጠበነ የተባለው በዶር ጀምስ ዶብሰን የሚመራው የቤተስብ ጥናት ማዕከል እንደሚያ ሳየው በምስራቅ አፍሪካ ብቻ ያለው የፍቺ ሁኔታ እስከ ሜይ ድረስ መሆኑን ያሳያል በጣም የሚያስፈራ የትዳር ቀ ውስ ነው ጌታ ሁላችንንም ከዚህ ውድቀት ይጠብቀን ምክንያ ቱም በዚህ ቁጥር ውስጥ ክርስቲያኖችም አይጠፉምና ነው ተዳብሎ መኖር ትዳር ወይስ ምንዝርና። ድ ወይም ለታመነ ሰው መ ነው ይህ እንግዲህ ት ነው ባልና ሚስት በ ዔታዎች ጊዜያችሁ እንዳ ውን ጊዜ የምትጨርሱት ፆርጉና ለትዳራችሁ ሰፊው ችሁ ቅድሚያ በመስጠት ሂዜንና ፍርድን ያውቃል» ይው ከዚትዮጵፀ ክስከ ክሜሪካ የዬከክከር ሕደዉት ስበዘዩኛር የፉክክሩ ሕይወት በሁለት መንገድ ነው አንዱ ከጓደኛ ጋ ር ሁለተኛው ደግሞ ባበልና ሚስት መካከል የሚደረገው ነው ሀ ከጓደኛ ጋር ብዙ ሰዎች ከአቅማቸው በላይ እዳ በመግባት ከ ጓደኛቸው ጋር ፉክክር ይገጥማሉ በዚህ ምክንያት ያለ አቅማቸው ቤት ወይም መኪና በብድር ይገዛሉ እዳውን ለመክፈል ሌትና ቀን ሲሰሩ ቤታቸውን ያፈርሳሉ እነዚህ ለእዳ እንጂ ለሕይወት ያልተፈጠሩ ይመስላሉ ትዳርን ጤናማ የሚያደርገው ያለን ጥቂ ት ኃብት ጌታን አመስግኖ በጋራ ከቤተሰብ ጋር መብላት እን ጅ ያለ አቅም በእዳ ቤት ገዝቶ መቀመጥ አይደለም «ጐመን በ ጤና» እንደሚባለው ማለት ነው ለዕድገት መነሳሳቱ መልካም ሆኖ ሳለ በብድር እዳ ቤተሰብን መጉዳቱ ግን ትልቅ ስሀተት ነው በተለይም በሰሜን አሜሪካ የሚኖረው ሕዝባችን ይህ ችግር በበዙው ተጠናውቶት ይገኛል ከወዲሁ መፍትሄ ካልተገኘለት አ ወዳደቁ የከፋ እንደሚሆን ምንም ጥርጥር የለኝም «ሰው እንደ ቤ ቱ እንጅ እንደ ጎረቤቱ አይኖርም» የሚለውን ተረት መሰል እው ነት መረዳቱ ጠቀሜ ነው መጽሐፍ ቅዱስም ያለኝ ይበቃኛል ማለትን እንድንማር ነው ደጋግሞ የሚያስረዳው ከሁሉ ይልቅ ሰው በጌታ መርካት ይገባዋል ቁሳቁሳዊ ነገሮች የሰውን ሕይወ ትና ማንነት መለወጥ አይችሉም። የሆነው ሆኖ በተጋባን በሳምንቱ አማኝ አለመሆኔን ተረዳ ች ይሁንና አማኝ አለመሆኔን ባትወደውም ከሠርገ ማሣገስት እንደ መጽሐፍ ቅዱስ አሳብ በፍጹም ትህትናና አክብሮት በፍቅር ትዝልኝ ነበር እኔም የተለወጠውን ሕይወቷን በማየትና በመደነቅ ከተጋባን ከስድስት ወር በኋላ ራሴን ለጌታ አሳልፌ ሰጠሁ ከዚያም የተለወጠ ክርስቲያን መሆን ጀመርኩ በማለት ምሰክርነቱን ሰጠ በዚህ አይነት መንገድ ወደ ጋብቻ የሚገባው ብዙ ነው ይሁንና ከሆነ በኋላ ከመጸጸት ይልቅ እንደዚህች ሴት የሚሰተካከልበትን መንገድ መቀየሱ ጠቀሚ ነው ለዚህ አይነት ችግር መፍትሄው ጥሩ ታማኝ ባል ወይም ሚስት በመሆን በትዕግስት ጌታን በመጠ የቅ የትዳር ጓደኛን ገንዘብ ማድረግና ወደ ጌታ ማምጣት ነው። ኤፌ ጡይደት ዘፍ በባልና ሚስት መካከል ሁልጊዜ ውይይት መኖር አለበት አንዳንዱ ውይይት የሚያስደስት ላይሆን ይችላል ይሁን አንጅ ከሠርገ ማገስት ባልና ሚስት ያለውን ደስታም ይሁን ችግር አብረው በመወያየት መፍትሄ ማግኘት ይገባቸዋል።