Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ወቃቀዋቁዲፉቀቃቃቁደ የቃፉ ቲዩ ወቀዩ ይፓደአራጣ ቃቱ ታዎሖዎ ምእራፍ ሰባት ሺ ከ ዕ ፈያ ባን አቅሌ ወ ከፍቱ ፍቁ ውቀ ቶይ ተሩ ችፍ ሃፍትን ትት ይ ፍል ን። ዳይዘናሮችቅይንብን ሽያ አይቨ በናን ድህ ጀት መዓ መወ ቁና ት ብህህ ለች ኝን ንንን ክውንን ልምን ናት ምእራፍአስራ ሰት እ ንደ ፍመወጳ ላ ይይ ደቅቆ ይጀ ፍቀጽ ለጃ ደሃይ ይሄ ይቀ ይቶት ቆይ ደች ተይቶ ቴጅቅፋቶምቐይቀይፍ ደል ቀያቃይዎ ና ብ ጆዱጹጹበበበበበበቹን መመ ዋናም ቸችናናትትንና ማየር ን። ታቀፈ ቶቀአዘቀይቶትራቱች ሰምን ተነ ከ ተ ሃህ ዘዝ የ ን ። ከሁሉም በላይ ነዋሪው የተነጠቀውን ከተማ ለማስመለስ ያደረገው እልህ አስጨራሽ ትግልና መስዋእትነት በታሪከ ማስታወሻነት ተመዝግቦ መቆየት እንዳለበት የፀና እምነት አላት ነጻነት አሳታሚ ድርጅት ግንቦት ነ ጥቂት ስለጸሃፊው አቶ ኤርሚያስ ለገሰ የኢህአዴግን ፓለቲካ የተጠጋው ገና የ አመት ወጣት ሆኖ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተማሪ እያለ ነበር ትምህርቱን አንደጨረሰ የስራ አለም አሀዱ ብሎ የጀመረው ደግሞ የዛሬዎቹን የመከላከያ ከፍተኛ መኮንኖች አንዳንድ ጀነራሎች ጨምሮ በማስተማር ነበር ከእነዚህ ወታደራዊ መኮንኖች ጋር የነበረው መቀራረብ ወደ ኢህአዴግ ካድሬነት ለመሳብ በር ከፈተ በ አመቱ የአዲስ አበባ ህዝብ ለምን ይጠላናል የሚል ጥያቄ አነሳ ኢህአዴጎች በአስቸጋሪ ሁኔታዎች ውስጥ ስናልፍም ቢሆን ፈተናውን ወገባችንን ጠበቅ አድርገን ማለፉችን የተለመደ ነው። አሊ ሲራጅ ለቅሶ መንስኤ እንደ እነ ነጋ በከባድ ፈተናዎችና አሳት ተፈትኖ አለማለፉ እንደሆነ በቅንነቱ የሚታወቅና በጣም ታታሪ የሆነው ጓድ የነባሮችን ያህል በከባድ ፈተናዎች ወስጥ ያለፈ ስላልነበር በማለት ይገልፀዋል። የስምኦን ልጅ በረከት ነበር።ውሳኔውን ለማስተግበር ጥብቅ ከትትል የሚያደርግ ኮሚቴ በየደረጃው ተቋቁሞ ነበር። ባልተለመደ ሁኔታ በአንዳንድ የሀገሪቱ ከተሞች የተቃዋሚን ስብሰባ አደናቅፉቸኃል በሚል ካድሬዎች ተቀጥተዋል። የሰውን ልብ ነው ምን ቢነድ ከተማው ተንቦግቡጐ ቢጦፍ ቢሞላ መንገዱ በሺ ብርሀን ጐርፍ ምን ያደርጋል ምን ያሳያል። ካለሰው ልብ ብርሀን ያ ዘላለማዊ ነበልባል ያ ተስፉ ሻማ ጨለማ ነው ሁሉም ጨለማ ኦሮማይ በአሉ ግርማ ጥቅምት ዓም ፉፉ ቦሌ መንገድ የሚገኘው የኦሮሚያ ምክር ቤት ጨፌ ለአስቸኳ ስብሰባ በመጡ የመዲናይቱ እና አንግዳ ካድሬዎች ተጨናንቋል። የተወሰኑ ሚስጥሮች ሾልከው ወጥተዋል የከተማው ኢህአዴግ መዋቅር አንደሜፈርስየካቢኔ አባላት ፕሬዝዳንት አሊ አብዶን ያህል በአባላት ይጠላል አንዳንድ ካድሬዎች ሻለቃ የቁረጠው ፍለጠው ጌታ ይሉታል የካድሬነት ጥንካሬውን የሚለካው ከስራ ባባረረው ሰው ብዛት ነበር። አይስትም አይደበላልቅም ከመለስ ጋር የሚለያዩት በዚህ ባህሪው ነው። እንዲመ የተወሰነበት በዚሁ ሁኔታ ላይ አንዳለ ነበር። ተሴ ያዘዋወራት እሱ ነበር። ብዙዎቹን የምናውቃቸው ቢሆኑም ከፈረሱ አፍ መስማቱ ሌላ ትአይንት ነበር። ን ል ር ክፍል ሁለት ና ምን ን ምአራፍ አራት ባህታዊ የመራው የካዛንችስ መንግስት። የኢህአዴግ አመራሮች እጅግ ወሳኝ ጥንካሬያቸው ለህዝብ የተለየ ፍቅር አከብሮትና የፀና ወገናዊነት የነበራቸውና ያላቸው መሆኑ ነው። ከደፈቁት ቀና ሲያደር አፉ ውስጥ ጨርቅ ተጠቅጥቋል ውስጤን ተናነቀኝ ምን አድርጐ እንደ ጠየኳቸው አንደኛው ዋርድያ ሁል ጊዜ ሲሰክር አህአድማ ሌባ መለስ ዘረኛ ያ ይጮሀል አለኝ ተበሳጭቼ መብቱ ነው። የካዛንችሱ መንግስት በሶስት የህውሐት ካድሬዎች ይመራ ነበር። የት አይቶ ተስፉማርያም የቀደምት ህውሐት ታጋይ ነበር በብረት ትግሉ በፓለቲካ ዘርፍ ተመድቦ ህዝብ አደራጅቷል። ለከተማዋ በጀት ይደለድላል ይቀ መስኪድና ቤተ ክርስትያን እንዲሰራ ይፈቅዳል ያስፈርሳል ታዲያ ይህ የሚያደርገው በስውር ነበር። ተብሎ አንደሚጠየቀው ሁሉ እኛም ስፉማርያምን ትዕዛዝ ለመስማት እናነፈንፉለን ትዕዛዙ የንጉስ ነበር ። በተባለው ቀን የሚፈፀም የመዲናይቱ ካድሬዎች ተስፉማርያምን ባህታዊው ብለን አንጠራዋለንበትከከልም የከተማ ያውም የመሀል ካዛንችስ መነኩሴ ነበር። ስራ የማይችል። አንዳንዶች ሰውነታቸውን ሲያኩ አንኳን የእሱ ግልባጭ ሆኑ ተስፉማርያም የማያቋርጥ ፎካች ነበር አንድ አጁ ብእር ጨብጦ ሌላኛው ከብብቱና ጭኖቹ ስር የማይጠፉ ተስፉማርያም ምግብም ላይ ተመሳሳይ ባህሪ ነበረው የእለት ቀለቡ እንጀራ በሽሮ ወጥ ነበር። ምግብ የሚያዘጋጅለት ልብሱን የሚያጥብለትና ፀጉሩን የሚከረክመው ደሱ በርጋጋ የሚባል ሎግላጋ ጭሎ ነበረውደሱ ጐበዝ ነበር። ለውጥ ካስፈለገ ደግሞ ቲማቲም በቃሪያ ይከትፉል ይህን ሁሉ የሚያደርገው ካዛንችስ በሚገኘው ጽቤት ነበር። ከራሱ አንደበት እንደሰማ በመጨረሻው ወቅት አቶ መለስ ከተሰጠው ወጣ እያለ አስሻ ነበር። ሚኒስትር ገነትም ቢሆን ታሪከ ደጋሚ ናቸው በሚቀጥለው ከፍል የክብርት ሚኒስትሯ የልቅሶ ጅማሪ ወግ ይቀርባል ስዬ አብርሀ መለስን በምን ምከንያት ጥጃው አያለ እንደሚጠራ ለማወቅ ጥረት አድርጌ ነበር። በዝዋይ ህፃናት አምባ ከአሁኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ሐይለማርያም ጋር በነበረን ቆይታ የመለስን ስሜታዊ መሆንና አለመስከን ለማሳየት እንደሆነ ገለፀልኝ ጥጃው ብቻ ሳይሆን ወዲ አለማሸ አያለ በአናቱ ስም ሲጠራው አንደነበር ጨምሮ ነገረን የዛኑ እለት የሐይለማርያም ንግግር ማጠቃለያ ስዬ ባለጌ ነው የሚል ነበር በአዲሳባ የተስፉማርያምና አሊ አብዶ ግንኙነት ከአነመለስና ተወልደ በከፉ ሁኔታ የጌታና ሎሌ ስርአት የነገሰበት ነበር። በስሙ ብቻ ሲርድ የነበረው ካድ የከተማዋን ችግሮች በሙሉ በአሱ ላይ ደፈደፈ በተለይ ካሊድ አብድርሀማ ላይ የቀረበው አስገራሚ ነበር። አለችው ካሊድ የቀረበለትን ሂስ ዉጦ የችግሩ ምንጭ ተስፉማር የፈጠረበትን ጭንቀት ለመቀነስ አንዳደረገው ተናገረ ባህታዊው ሰወሲብ ሴሰኝነት ተጠያዊ ሆነ ቀን ሲገለበጥ ውሀ ወደ ላይ ይፈሳል እንዲሉ ጽዣጽት ተስፉማርያምን ለመጨረሻ ጊዜ ያየሁት ከጨፌው ግምገማ ማሣ ኣመት በኋላ ከፍስሀ መአሲ ጋር ልንጠይቀው ሄደን ነበር። ይህ ደግሞ በብዙሀኑ ነባር ተጋዳሊቶች የሚታይ ነው። በላፍቶ ሳር ቤት አካባቢ በጫካና ወንዝ የተከበበው ዶንቦስኮ የስርአቱ ዋነኛ መጨቆኛ ቦታ ነበር። በመዲናይቱ ካድሬ ሆኖ ለመመደብና የመንግስት ስልጣን ላይ ለመቆየት በየጊዜው ዶንቦስኮ እየተገባ መሰልጠንና መገምገም ግዴታ ነበር። ለመጀመሪያ ዙር ለሁለት ወራት በአዳሪነት መሰልጠን የማይታለፍ ነው ረ ወሐጋሲሴሲልመወ ብ ቪ ዞእሰ ሩ ጆጃ ነነዬ እ ጧ ፈ ት ለካዛንችሱ መንግስት ታማኝ የሆኑ ካህሳይ የሚባሉ ሁለቱም ነባር የህውሀት ታጋዮች ናቸው ቃታቸው ነበር። አነ ካህሳይ የሰው በቋሚ አሰልጣኝነ ሞክሼዎች ተመድበዋል የተመረጡትም በፕሮፌሽናል ጠርናፊነት ብ ጨጓራ ገልብጠው የማየት ስልጣን ነበራቸው የዶንቦስኮ ካሪኩለም የሚዘጋጀው በካዛንችስ ሲሆን ትኩረቱ በአብዮታዊ ዲሞክራሲ መርሆዎች ላይ ነበር። መስቀለኛ መንገድ ላይ ቆማ የነበረችውን ኢትዮጵያ ኢህአዴግ አንዴት አንደታደጋት የብሔርና መሬት ጥያቄ ዲሞከራሲያዊ ማአከላዊነት ጠባብና ትምክህተኝነት ዋነኛ አጀንዳዎ ናቸው ይህም ሆኖ የዶንቦስኮ በጀቱ የሚመደበው ከመንግስት ነበር። በየካሪኩለሙ ማጠቃለያ ላይ ስልጣኛች የአቋም መግለጫ ያወጣሉ አንዲህ በማለት አንቀፅ የአንድነታችን መሰረት ነው። ማአከላዊነት የዲሞክራሲያችን መገለጫሜ ነው እንደ ኦነግና መአድ ያሱ ድርጅቶች የጥበትና ትምክህት አቀንቃኛ ናቸው ሲቀረው ግለሰባዊ ግምገ አዳር ስልጠናው ሊጠናቀቅ ሁለት ሳምንት የበረሀ ጓደና ይጀመራል በዚህን ወቅት ሞንጆሪኖ ከኢህአዴግ ቢሮ ማሚት ከማዘጋጃ ቤት ይመደባሉ ጣሚት በማዘጋጃ ቤት ሶስተኛ ሰው ስትሆን ዋና ስራች አሊ አብ መቆጣጠር ነበር። ጥናት የሚሰሩት የወረዳ የካድሬ አለቆች የሚሊሻ ጽቤት ሀላፊዎችና ሀገር ውስጥ ደህንነቶች በመቀናጀት ነበር። የሚለው ነበር። እየዋሸህ ነው። አራት ልጆች የወለዱ ባለች ከዶንቦስኮ ማምገማ በኃላ ወረቀታቸው በፍርድ ቤት ቀደዋል በግፍ ስማ የጠፉት በርካታ ናቸው የኮልፌ ወረዳ አሰተዳደር የነበረችው ቆንጅየዋ ንግስቲ ሌላ የተ አመል ቢኖርብሽ እንጂ ባልሽን ፈተሽ ልጆችሽን ይዘሽ ቤተሰብ ጋር አትገ ተብላ አንድ ሳምንት ተገምግማለች ዶንቦስኮ በሰላም ተመርቆ መደ ግመልን በመርፌ ቀዳዳ እንደሚባለው ነበር። ከማን ጋር። በምን አጀንዳ ላይ። ግብዣው አልቆ ወደ ቤቷ ሔደች ከዛ ቀን ጀምሮ ካድሬው ከጣይቱ ጋር በተናጠል ማውራት ፈራ አርከበ አቁባይ ወደ መዲናይቱ ተመድቦ ሲመጣ መልካም ግንኙነት ፈ ድጋሚ የማህበራት ማደራጃ ቢሮ ሀላፊ አድርጐ ሾማት ብዙም ሳትቆ ተከድኖ ይብሰል ባለችው ምክንያት አባረራት ከሁለት አመታት በኃላ ኢህአዴግ ቢሮ ተመድቤ በምሰራበት አንዲት ጠዋት አለቃዬ ወደ ነበረው ህላዌ ዮሴፍ ቢሮ ሄድኩኝ ያለው የቢሮው በር ብርግድ ብሎ ተከፍቷል። የተጠቀለለ ነገር እያሳየኝ አሜሪካን ሀገር ለአረፍት ሄዳ መምጣቷን ነ ለጣይቱ አሜሪካን የውሀ መንገድ ነው።
ከሁሉም በላይ ነዋሪው የተነጠቀውን ከተማ ለማስመለስ ያደረገው እልህ አስጨራሽ ትግልና መስዋእትነት በታሪከ ማስታወሻነት ተመዝግቦ መቆየት እንዳለበት የፀና እምነት አላት ነጻነት አሳታሚ ድርጅት ግንቦት ነ ጥቂት ስለጸሃፊው አቶ ኤርሚያስ ለገሰ የኢህአዴግን ፓለቲካ የተጠጋው ገና የ አመት ወጣት ሆኖ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ተማሪ እያለ ነበር ትምህርቱን አንደጨረሰ የስራ አለም አሀዱ ብሎ የጀመረው ደግሞ የዛሬዎቹን የመከላከያ ከፍተኛ መኮንኖች አንዳንድ ጀነራሎች ጨምሮ በማስተማር ነበር ከእነዚህ ወታደራዊ መኮንኖች ጋር የነበረው መቀራረብ ወደ ኢህአዴግ ካድሬነት ለመሳብ በር ከፈተ በ አመቱ የአዲስ አበባ ባ ምክርቤት አባልና የዞን ሁለት አስተዳደር ዘርፍ ሀላፊ ሆነ በማስከተልም የአዲስ አበባ አማካሪ ምከር ቤት አባል እና የአቃቂ ቃሊቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በመሆን ተመደበ ከምርጫ በኃላ በኢህአዴግ ቢሮ የአዲስ አበባ ከንፍ ስራ አስፈጻሚ ሆነ የምርጫ ውጤትን ተከትሎ የአዲሳስ አበባ ምክር ቤት አባል የከንቲባው የፓለቲካ ጉዳዮች አማካሪና የመንግስት ዋና ተጠሪ በመሆን አገልግሏሷል በመጨረሻም በማስታወሻው የተለያዩ ቦታዎች ላይ በገለጻቸው ምክንያቶች ሀገሩን ለቆ አስኪወጣ ድረስ የመንግስት ኮሙዬዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ ነበር። አሊ ሲራጅ የኦህዴድ ማእከላዊ ኮሜቴና የአዲሳባ ኢህአዴግ ከንፍ ስራ አሰፈፃሚ ነበር። በአርግጥም እንደተገለፀው አሊ የምርጫ ማታ የአዲሳባ ህዝብ ለምን ይጠላናል። የሚል ጥያቄ አንስቶ እንባዉን ረጭቷል ይህ ልብ ኮርኳሪ ጥያቄ በአሱ ሳይወሰን ወደ መዲናይቱ የኢህአዴግ ካድሬና አባላት ተሸጋግሮ በየመድረኩ ህዝብ ይጠላናል የሚል ድምዳሜ ላይ ተደርሶ ነበር ከዛም አልፎ ህዝቡን ለመበቀል እንቅስቃሴ ያካሄዱ ካድሬዎች ራሳቸውን ባጋለጡ ወቅት ድርጊቱን ለመፈፀም ያነሳሳቸው የህዝቡን ጥላቻ በማየታቸው እንደሆነ ተናግረዋል። ይሁን እንጂ በምርጫ የሀዘን ፅልማሞትና በቀል ገንፍሎ የፈሰሰው በነባሩ የኢህአዴግ ካድሬ በተለይም የህውሀት ተጋዮች ላይ ሆኖ ሳለ ለምን አሊ ተለይቶ ቀረበ ለምን ኦህዴድ እንደ እውነቱ ከሆነ በምርጫ ማግሰት አራት ኪሎ ኢህአዴግ ቢሮ የሄድን ካድሬዎች የነበረውን አጋጣሚ አስከወዲያኛው አንረሳውም የነበረው ልቅሶና ሀዘን የአናት ሞት ያህል ከባድ ነበር የሸማግሌው ስብሀት ነጋ ዘመድ ታጋይ ፀሀይቱ የባህርዛፍ ቅጠል ነስንሳ ልቅሶ እንደተቀመጠች ዛሬም ድረስ አንደ ታሪክ ይነገራል። የጉምሩክ ባለስልጣን የነበረው ገዋህድ ቤት እንደተበረበረው ሁሉ የሌላውም ቢፈተሽ ቢከፉ እንጂ የሚያንስ አይሆንም ከዚህ አንጻር ገዋህድ ተለይቶ ተጠያቂ የሚሆንበት አንዳችም ምከንያት የለም ግራም ነፈሰ ቀኝ የአዲሳባ የፀጥታ ስጋት አንዱ ምንጭ ይህ ነው በትንቢተ ስምኦን መልአከት ላይ የአዲሳባ ህዝብ አይጠላንም ጠልቶንም አያውቅም ሲል መጀመሪያ አካባቢ ከተዛባ ኢንፎርሜሽን ሲሆን ይችል እንደሆነ ተጠራጠርኩ። በከተማዋ ነዋሪዎች ላይ የተፈፀሙ ፀረ ዲሞክራሲ ተግባሮች ተነግረው አያልቁም ከዲሞክራሲያዊ መብቶች ብንነሳ የአዲሳባ ህዝብ ፕሬዝዳንቱነ ከንቲባውን በተናጠል የመምረጥ መብት የለውም ከንቲባውና የካቢኔ አባላት ምርጫ ከመካሄዱ በፊት በኢህአዴግና እናት ድርጅቶቹ የሚመደቡ ናቸው በዚህም ምክንያት ኢህአዴግ አዲሳባን በተቆጣጠረ ሀያ ምናምን አመታት መዲናይቱ የምትተዳደረው በምስለኔ ፕሬዝዳንቶችና ከንቲባዎች ሆኗል እነዚህ ሹመኛ ካድሬዎች የሚፈሩትና የሚሸቆጠቆጡት ለኢህአዴግና ብሔር ድርጅቶቹ አንጂ ለአዲሳአባ ነዋሪ አይደለም አዲሳባ የነዋሪዎቿ ስላይደለች ቀጥሉ የሚመጣው የስልጣን ብልግና ነው በዘመነ ኢህአዴግ ስልጣን የሀብት ምንጭ ሆኖ አገልግሏሷል ከህዝብ በተዘረፈ ንብረት ብዙዎች የሀብት ማማ ላይ ተሰቅለዋል ከቀድሞዎቹ አምባገነን መንግስታት በባሰ በአዲሳባ የመሬት ዝርፊያና ወረራ ተካሂዷል ከመሬት ወረራው ጋር በተያያዘ ብቻ ከሀያ ቢሊዮን ብር በላይ የሚጠጋ የመዲናይቱ ህዝብ ገንዘብ ተዘርፉል። እንደ አቶ በረከትና አባይ ፀሀዬ የመሰሉ ፕሮፌሽናል ገምጋሚዎች ይመሩታል አጀንዳዎቹ በጥብቅ ሚስጥር ይያዛሉ ተሰብሳቢዎች ከማንም ጋር ግንኙነት እንዲያደርጉ አይፈቀድም አንደዚህ አይነት አሰራሮች በህዉሀት የተለመዱ ናቸው በተለይ በአደጋ ጊዜ የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ውሳኔዎችን የህውሀት ስራ አስፈጻሚ ብቻ በተከርቸም አንደወሰነ ልብ ይሷል ፍስሀ መአሲ አዲሳባን በንብረትነት ከተሰጣቸው ሶስት የህውሀት ነባር ታጋዮች አንዱ ነበር ካዛንችስ በሚገኘው አዲሳባ ኢህአዴግ ጽቤት በመቀመጥ። ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የኢህአዴግ ከፍተኛ ካድሬዎች ድርጅቱ ብለው ሲጠሩ አቶ መለስ ማለታቸው ሆኗል። የአቶ መለስ የወል ስም ድርጅቱ ነው አቶ መለስ ራሱ አንድ ነገር ሲፈቅድ ድርጅቱ ፈቅዷል ሲከለከል ደግሞ ድርጅቱ አልፈቀደም ይላል። በዛ ላይ በሁለት የፌደራል ከተሞች ሁለት ህዝብ ያልመረጣቸው የህውሀት ታጋዮችን ከንቲባ አድርጐ በተመሳሳይ ወቅት መመደብ አሳፉሪ ነው ሲል መልስ ሰጠኝ የድሬ ልጅ ልትሆን ነው። በአንድ በኩል ወደ ቤቴ እየሄድኩ ድብልቅልቅ ያለ ስሜት ል በሌላ በኩል ድርጅቱ ለይስሙላ አጥኝ ቡድን እየተባለ በርካታ ገንዘብ ይፈሳ የራሱን ሰርቶ ለተመረጡ ካድሬዎች ያሳውቃል ኢህአዴግ መጀመሪያ አካባቢ የህዝቦች መብት ያለገደብ በሚል ባዘጋጀው የሸግግር መንግስት ቻርተር አዱሳባ የከልልነት ስልጣን አንዲኖራቸ አድርጐ ነበር። ህገ መንግስቱ መዲናይቱን በሶስት ሰንኮፍ የምትወጋ ከተማ አደረጋት በፌዴራሉ መንግስት በህዝቦቿ የነጻነት ትግል በኦሮሚያ ከልላዊ መንግስት ርጣጥም እንከን የለሹ የኢፌዴሪ ህገ መንግስት አዲሳባን በሶስት ጦ የምትወጋ ባለቤት አልባ ከተማ አድርጓታል ይህ የሀገሪቷ የበላይ ህግ በአ በኩል የአዲሳአባ ህዝብ ራሱን በራሱ የማስተዳደር ሙሉ ስልጣን አለው ይሳል በሌላ በኩል የአስተዳደሩ ተጠሪነት ለፌደራል መንግስት እንደሆነ ይደነማግጋል። የከተማው አስተዳደር የፌዴራል መንግስት ካልፈቀደለት በስተቀር ከሀገር ውስጥ የፋይናንስ ምንጮች መበደርም ሆነ የዋስትና ሰነዶችን በመሸጥ ሊበደር አይችልም የአለም አቀፍ የገንዘብ ምንጮችን አፈላልጐ ቢያገኝ አንኳን የሚበደርለት ፌዴራል መንግስት ብቻ ነው በሌላ በኩል የአዲሳባ ህዝብ አስተዳደር እንደሌሎች ከልሎች በህግ የተደነገገና በቀመር የተሰላ ድጐማ ከፌደራል መንግስት ማግኘት አይችልም ። ፀቡ የተገለፀበት አማባብ ለየቅል ሆነ የአርከበ ቡድን የተንኮል አቅዱን በሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ አደረገ የኢትዮኤርትራ ጦርነትና ህውሀት በአቶ መለስና በረከት እየተገፍ ነው በማለት በመጋቢት ወር ዓም የህዉሀት መሰንጠቅ ምከንያቱ የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት ላይ የተነሳው ልዮነት አንደሆነ የአልጀርሱ ስምምነትና እሱን ተከትሎ የተሰጠው የፍርድ ቤት ውሳኔ ትግራይን ለመጉዳት የታሰበ መሆኑ መለስ የትግራይን መሬት ለኤርትራ አሳልፎ መስጠቱ የባድመ ጉዳይ እንዳለቀለት ውስጥ ለውስጥ አሰራጩ አብዛኛው የህውሀት ካድሬ አቶ መለስ በኤርትራ ጉዳይ ላይ በያዘው አቋም ደስተኛ ስላልነበረ በአርከበ መስመር ተሰለፈ በሰውየው ላይ ያለው እምነት እየተሸረሸረ ሄደ። መቐሌ ላይ የምትገኝ መሰረታዊ ድርጅት ከሀያ በላይ ሚኒስትሮች ባሉበት ሁኔታ ውጭ ጉዳይና ጤና ጥበቃን ብቻ ለትግራይ መስጠት ፍትሀዊ አይደለም የሚል ሪፓርት ታስተላልፉለች የተምቤን ወረዳ ህውሀት ጽቤት መለስ የራሱን ስልጣን ከሌሎች ጋር አደላድሎ ህውሀትን ገፍትሮ ጣለ በማለት አጀንዳ ቀርጻ ትነጋገራለች ኢህአዴግ ቢሮ በፅዳት ሰራተኝነት የምትሰራ የህውሀት አባል ቢሮው በብአዴን ካድሬዎች ተወረረ ብላ ቅሬታ ታቀርባለች እንደ አውነቱ ከሆነ የህውሀት ካድሬዎችና አባላት የስልጣንን ትርጉም በደንብ ተገንዝበዋል በሂደት አቶ አርከበ ይዞ ብቅ ያለው መቀስቀሻ የካድሬውንና አባሉን ቁስል የነካ በመሆኑ ተቀባይነት አገኘ በትግራይ ፕሮፐጋንዳና ድርጅት ተመድበው የሚሰሩ ቁልፍ ካድሬዎች ተቀላቀሉት ወሮ አዜብ በበኩሏ አርከበና ቡድኖቹ በሙስና ተዘፍቀዋል የሚል ክከ ይዛ ብቅ አለች አርከበ በሚስቱና ቤተሰቦቹ የያዘውን ንብረት በመረ አስደግፉ አራገበች ላውንደሪ ቤት ፉርማሲ ከሊኒክ ሱፐር ማርኬተ መስታወት ማስመጣትና መሸጥ። ከመለስና አባይ ውጭ ያሉት የህውሀት ካድሬዎች በምላሳቸው «። አሊ የራሱን ሰው መድቧል አባይ በተቃራኒው ፈልጐ ጠይቆኝ ነ ከፍስሀ ጋር እየተጨቃጨቅን ወደ መድረክ አሊ አብዶና አባይ ፀሀዬ ወጠ። በዚህ ጉብዝናው ምክንያት በአሊ አብዶ የጨለማ ወቅት የዞን አራት ሊቀመንበር በዘመነ አርከበ ደግሞ በልዩ ምደባ የአዲስ ከተማ ከንቲባ ሆነ ቀጥሎም የአዲሳባ ኢህአዴግ ክንፍ ስራ አስፈፃሚ ተሹሞ እኛን ተቀላቀለገ አባይ ሰነዱን በድጋሚ ቃል በቃል አብራራ ወደ ኋላ ሄዶ የህውሐትን መከፉፈል ዋነኛ ምከንያት የቤተሰብ ገዥ መደብ ቦናፓርቲዝም መሆኑን በሰፊው ገለፀ ይህ ገዥ መደብ ማዕከሉ አዲስአባ አንደነበር እና ያልተበጠሰ ኔትወርክ እንዳለው ተናገረ። ግምገማው ካዛንችስ በሚገኘው የአዲሳባ ኢህአዴግ ቢሮ አመራር ላይ ተጀመረ። በረከት ስምኦን የሁለት ምርጫዎች ወግ ራሷን የተወችው ካዛንችስ የከተማውን ኢህአዴግ ጽቤት ተሸከማለች ካዛንችስ ከፒያሳው ማዘጋጃ ቤት በላይ ግዙፍ ውሳኔዎች ታሳልፉለች። ዐርመቅሰንቢተ በዚህ መሰረት ተወልደ መለስን ሰለሞን ጢሞ ኩማ ደመቅሳንቢተ በላይ አባተ ኪኾን ተስፈማሪያም ደግሞ አሊ አብዶን የስራ ስምሪት ይሰጣለ አቶ መለስም ሆነ ሌሎች ካድሬዎች ድርጅቱ ካስቀመጠው ውጭ ዝገ አይሉም ለሀገሬውና መዲናይቱ ህዝብ መግለጫ አንኳን ሲሰጡ የተቀመጠወ አቅጣጫ አይለቁም ድርጅቱን የሚመሩት ለጋዜጠኛው ጥያቄ አውጥተ ይሰጡታል ከአቶ መለስ ጋር ደግሞ በጋራ አቅጣጫ ያስቀምጣሉ በድሃ ብልጫ ከተወሰነው ውጨ አላመንኩበትም የሚባል ነገር አይሰራሃ የተጻፈውን የራስ አድርጐ ከማነብነብ ውጭ። ከራሱ አንደበት እንደሰማ በመጨረሻው ወቅት አቶ መለስ ወደ ህዝብ ግንኙነት ሰራተኛ ተንሸራቶ ነበ እነ አለምሰገድ ሲቪል ሰርቪስ ኮሌጅ ሄደው ሚስቱን ሲያባርሩ እንኳን ትነ አላለም ያላመነበትን የኢትዮ ኤርትራ ጦርነት አንደ ራሱ አድርጐ የኢትዮአ ህዝብ ዋሽቷል ሁኔታዎች እየከፉ ሲሄዱ አቶ መለስ ከተሰጠው ወጣ እያለ አስሻ ነበር። እነ ተወልደ እየጠሩ ቢቆጡትም አልመለስ አለ ይህም ልዩ አያሰፉው ሄደ በተለይ ክስዬ ጋር በወረደ መልኩ መዘነጣጠል ተጀመረ ሌላኛውን ስም ለማጥፉት ተንቀሳቀስ ስዬ አብርሀ የኢህአዴግ ቢሮ የሚሰሩ የህውሐት ምድብተኛ ካድፊ በመሰብሰብ ጥጃው አስቸግሯል ሻዕቢያ እንዳይደመሰስ እንቅፉት ሆኗል ተናገረ ስዬ አቶ መለስ ላይ ያለውን ንቀት ለማሳየት ጥጃው አያለ ይባ ነበር ለሰበሰባቸው ካድሬዎች የአቶ መለስን እምቢተኝነት እንዲህ ሲል ነበር ሸዕቢያ የትግራይ ጣላት ነው ካልተደመሰሰ በስተቀር ገ ሰላም አታገኝም ። ካቢኔው ተስፉማሪያም የወሰነውን መንግስታዊ ሰነድ አድርጐ ያፀድቃል አቶ አሊ በአስተዳደሩ ምክር ቤት የሰጠው ምላሽ ተስፉማርያም ቢሮው በዴክ ይከታተላል።