Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ጆቢራው 1.pdf


  • word cloud

ጆቢራው 1.pdf
  • Extraction Summary

ህዊሎቿሯቹ ክ ምሥጋና ስለምንም ይሁን መጽሐፍ ብቻ እንድጽፍ ይገራፉኝና ያበረታቱኝ ከነበሩት ጋደኞቼ አቶ ታደሰ እርገጤና መምህር አስራው ዘለቀ ዘሬ አብረውኝ ባይኖሩም ድጋፋቸውና ማበረታቻቸው ከመቃብር በላይ ውሎ ለዚህ በጎ ተግበር ጊዜዬን ፍለጎቲን መስዋዕት እንደደርግ ስለረደኝ ምስጋናዬ ከፍተኛ ነው። ለመጽሐፉም መፃፍ ዐብይ ምክንያት ያለፉት እስከፈ አሰቃቂና ኣሰዛኝ ሁኔታዎች እንጻይደገሙ ለመጠቆም ነው። ሲል የተናገረው መምህር አኪኋን የእምስት ዓመት ሕፃን ወንድሟን ልጠይቅ ከቀበሌ የመጣች ከከለኒል መንግሥስቱ አበት እግር ለይ ተጠምጥማ ልጀቸው ወንድሟን እንዲፈታለት እንዲያማለጸት ሰትጠይ ቅ ያየሁት ሁኔታ ድርስቲን እስከ ማጥና ቅቅበት ጊዜ ድረስ ወደአእምሮዬ እየመጣ ያስቸግረኝ ነበር በሶማሊያ ብሔራዊ የጸጥታ ጽሕፈት ቤት ከዚያን ሆነ። ቤተሰብ በእሰር ለይ ለሚገኙት ልጆቻቸው ምግብ ለማቅረብ ሲሉ ያላቸውን ንብረት ሙጥጥ አድርገው ጨርሰው የሚተኙበትን አልጋ ሰይቀር መሸጣቸውን ሲነግሯቸውና እነርሱ ግን ተቀምጠው ወለጀች ጸም እያደሩ የሚያቀርቡላቸውን ምግብ መቀበሉን ሲያስቡት የማያስወግዱት ፀጸት ከመሆ ኑ ሌለ ከሉሌበትም ሁ ኔታውን ለመግለጽ የተገደድሁት ለምን ከጅግኖች እንባ አልገባህም ስለኣላችሁኝ ነው እንጂ እኔ ያለ ምንም ሽብርና ወሬ ጥሩ አየር እየተነፍስሁ በደህነት ከዚህ ከገጠር የተቻለኝን ያህል እየሰራሁኝ መኖሩን የመረጥሁሀበት ወቅት ነው።» አቶ ተፈራም «የሚሰሩትን አቶቆርቂዥ አደሃሪ እያላችሁ የመስራት ፍለ ጐታቸውን ገድለችሁ የተፈለገው ሕዝቡ በልመና ቀለብ እንዲዋር ስለሆነ ቀጥሉሌበት። ባልቻም የለበሰውን ብርድልብስ ወደቀኝ እያጣራ «ቦር ግንባር ሆነን እንደተነገርን የጎጀም ገበሬ እንደኛ ነቱን ማግኘቱን ሲሆን ሆኖም ጎጀም በስንዴ ስለማይታወቅ ያው ኣርሲ ይሆናል ብዬ ያ ከቀበሌ የሚሠራው ተማሪ ጥይቆኝ ብመልስለት ከት ብሎ ስቆብኝ ከውጭ ሃገር በእርዳታ ስም የተሰጠን መሆኑን ገለጸልኝ ከዚያን የነበርን ሚሊሸዎች እፍረን አንገታችንን አቀርቅረን ከመሥሪያ ቤቱ ወጣን። እንደውም በጦር ግንበር ይታደለን የነበረው ከቸሮ ከውጭ እገር በእርዳታ የመጣ ሰይሆን እይቀርም በማለት እየተበሰዉጤን በየእቅጣጫው ስንበተን መቸም ሆድ ቀን አይሰጥምና ኣበባ ተፈራ ቢረዱኝ ብዬ ከእሰ ዘንድ መጣሁ። ይገርሞታል እማማ ልከየለሽ በሁለት ቀኔ እህል በአፌ ሲዘር ይህ የመጀመሪያው ነው። ሁላችንም ብንሆን የአንድ ዛገር ሕዝበች ነን መረደደት ግዴታች ነው። የእርጻታው እህል ከቤታችን አልገባም ማለቲ ነው።ወገን እየተራበ አልተራብኩም ማለቱ እንከን ግብዝነት ነው።ለራሴ ስጋግር ለአንተም ለሁለት ለሦስት ቀን የሚሆንህን በሰማው ምጣድ ለይ ኣሰራፋልፃለሁ።እንደእሰ ያለ ግለሰብ የታየውን ሲገልጽ ጥቅሙ ስለተነከበት ነው ይባላለል።

  • Cosine Similarity

መጽሐፌን ስጀመር እንደ ፎቶ ፊቲ ላለይ ድቅን ከሉብኝ ድርጊቶች ጥቂቶቹ በ ማታ ተለይቼው ጠዋት አስከሬኑ በሆስፒታል ታዛ ሥር በጠረጴዘ ለይ አጋድመውት ያየሁት መምህር በክፍለሃገር የተመደው የደርግ እበል በመኪና ሕፃኒን ገጭቶ እበትዬው ሲጮኽ እጻፃሪ በማለት ሽጉጥ ሲመዝ በአንድነት ሰዎች በጥይት ተደብድበው ከተቀበሩበት ጉድጋድ ጀብ አስከሬናቸውን አውጥቶት የበላውን በልቶለት አልታኘኸ ያለውን በየሜጻው ጥሎት በአከበባቢው ትምህርት ቤት የሚገኙት ሕፃናት የሟቾችን የሰውነት ክፍል ከበው ሲመለከቱ አዲስ አበበ ከተማ ዐበይ ምንጭ በራፍ ለይ ከመኪና አውጥተው የገደሉት ወጣት ሰውነት መግቢያ በ በ በ በ በ በ ሐብተጊዮጊስ ድልድይ እፋፉ ለይ የከተራ ዕለት በድ ዓመተ ምህረት ታቦት እስቁመው ፋሲል ከሚበላው ቡና ቤት በራፍ ላይ የመቱት ወጣት ሁኔታ ከስድስት ኪሎ ዮኒቭርሲቲ በራፍ ላይ የገደሉት መምህር በየአውቶቢሱ ማቆሚያ የተጣለውን ሬሰ እያነሱ ከመኪና ሲጭኑ ወጣቱ በጀርባው ተጋድሞ እንደገና ጻበ እሰት ሲነድበት በአንድ ሌሊት ከነበርኩበት ቀበሌ ለግድያ ተመርጠው ከወጡት ወጣቶች ውስጥ የለበሰውን ኮት ሲያስወል ቁት «ለዛገሬ ሕዝብ ከዚህን የተሸለ ነገር ትቼለት እፄድ ይሆን። ሲል የተናገረው መምህር አኪኋን የእምስት ዓመት ሕፃን ወንድሟን ልጠይቅ ከቀበሌ የመጣች ከከለኒል መንግሥስቱ አበት እግር ለይ ተጠምጥማ ልጀቸው ወንድሟን እንዲፈታለት እንዲያማለጸት ሰትጠይ ቅ ያየሁት ሁኔታ ድርስቲን እስከ ማጥና ቅቅበት ጊዜ ድረስ ወደአእምሮዬ እየመጣ ያስቸግረኝ ነበር በሶማሊያ ብሔራዊ የጸጥታ ጽሕፈት ቤት እስር ቤት ውስጥ ከሐረር ክፍለፃገር በምርኮ ስም የተያዘ የሕዝብ ደህንነት መኮንን የስውነት ሁኔታ በሰማሊያ ትልቁ እስር ቤት «ሲሴንተራሌ። እውነቱም ከአምስት ዓመት በፊት የተፈጸመውን ድርጊት በጊዜው ከሚያየው ጋር በሐሣቡ ሲያወጣ ሲያወርድ በአጠገቡ ተቀምጦ የነበረው የጅማ ክፍለሃገር የመምህራን ተወከይ ክበበ በቅርብ እስሩውን በዮ ኒቭርሲቲ ያውቀው ኖሮ የእርሱን ርሀሩህነት ሰው ወደድነቱን ገልጸ የተሰማውን ሐዘን ዋጥ አድርጎ «አስፋው ዕድለኛ ነው ኣበት እናቱ በለቤቱ እኛ ገደኞቹ ቆመን ቀበርነውእኛ ግን የራሰችንን መቃብር ቆፍረን የምንቀበርበት ቀን ወደፊት ይመጣል» ብሎ ክበበ ዓመተ ምህረት ግንበት አንድ ቀን የተናገረው አልቀረም። » ብሎ የሐረር አከባቢ ሕዝብ ለጠይቅ አንድ ትምህርት ቤት የሚየስተምረውን መምህር እንደገደይ አቀረቡለት። ቀደም ብለው ከዚህ ሁሉ ውጥ ቅጥ ውስጥ ከመግበታቸው በፊት ሕዝቡ ጸጥ ለጥ ብሎ ከመገዘት ሌለ ምንም በለውጡ ለይ ያሣየው ቅዋሜ አልነበረም። ሌለው ቀርቶ በደርግ ለይ ቅስቀስ ያደርግ የነበረው ኢሕአፖ እንኪን የድርጅት መዋቅር አልነበረውም። ድርጊቱን ያጤኑ አዘውት ሁ ኔታው ኣሣዝኖቸው «ምን ያደርጋል ዓሣ ከምኑ ይሸታል ቢባል ከኣናቱ» ተብሎ የለም ብለው ይተርታሉ ቀደም ሲል ቅዋሜዎች በተናጠልና አንድ ድርጊት ከተፊጸመ በኋለ ሆኖ ሰለ ውሎ ኣድሮ ግን ሁኔታው የሚቀጥልና ያለው መንግሥት መመሪያ መሆኑን ሕዝቡ ሲረደው በግልጽ ቅዋሜ ማሰማቱን ይመርጣል። ያም ሆነ ይህ በጊዜው በአዲሰ ኣበባ በነበረው መንግሥት ለይ ይሰነዘሩ የነበሩት ቅ ዋሜዎች የአእምሮ አረፍት የሚሰጡ ነበሩ። በወቅቱ አንድ የተያዘ ሰው ከደርግ ጽሕፊት ቤት ተወሰደ ማለት ድምደሜው ተገደለ ማለት ስለነበረ እውነቱም ስለእድማሱ ሞት ምንም ሣይጠራጠር በይበልጥ ለማርጋጋጥ ቀደሞ መታሰሩን ከነገረው ግለሰብ ዘንድ ይ ሄደል። እውነቱም ጋገደኛውን በደህና ቢያገኘውም በፈለገሕይወት ውሎ የማደሩ ነገር የሚያስተማምን አልነበረም በተለይ መምህራን በደቡብ እንደተደረገው በወገንህ በኤርትራ ሕዝብ ለይ ሊያዘምትህ ነው ብለው በጊዜው የሚከ ፄውን የሚሊሸያ ጦር «ለእናት ሃገር ጥሪ» ምልመላ እንደያከሽፉበት በተለይ የምሀሩ ክፍል ለይ ይደረግ የነበረው ቁጥጥር በጣም የጠበቀ ስለሆነ ከለሥራ ከተገኘ ዘመቻውን ለማክሸፍ የተሰማራ አናርስኪት ተብሎ ስለሚገደል በአፋጣኝ የሚፈልገውን ገንዘብ ይዘ ወደ አዲስ ኣበባ ይመለሰል። ሰዓቱ የምሣ ሰዓት ሰለነበር ደህንነታቸውን እየተጠያየቁ ከአንድ መለስተኛ ምግብ ቤት ገብተው ምግብ ከአንበ ውኃ ጋር በሁሴን አዘዣነት ቀርበ እነርሱም ምግበቸውን በመመገብ ለይ ሰሉ አራት ወጣቶች ከቡና ቤቷ ገብተው ከሁሴን ሰለምታ ተለዋውጠውእርሱን ፍለጋ እንደመጡ ጠ ቅመው አነርሱም በአፋጣኝ ምግበቸውን ተመግበው ሰበቱም ሰዎች ተያይዘው ሽቅብ ወደ አዲስ ኣበበ መዘጋጃ ቤት ያመራ ሉበወቅቱ በዚያን ጊዜ በአዲሰ ኣበበ ውስጥ እንኪንስ ሰበት ሰዎች ይ ቅሩና ከሁለት በላይ ከሆኑ ወዲያውኑ በተወርዋሪ ገደች በሚሏቸው ታፍነው ይወሰዴ ስለነበር እውነቱም ከኣለፉት ጊዜያት ልምደቹ ጋር ሲያስተያየው ይሄኛው ፍጹም እንቆ ቅልሽ ነበር የሆነበት። የደርግ መንግሥት የሰማሊያን ወረራ በማስሞርከዝ በሃገሪቱ ውስጥ ለሚገኙ ድርድቶች «እናት ሃገር ተወረረች» በማለት ጥሪውን ሊየደርግ በእርግጥም ከልብ የመነጭ ሣይሆን በሃገር ስም ይቃወሙትና ለዴሞክራሲ መብቶች ለሕዝባዊ መንግሥት ይታገሉ የነበሩትን ድርጅቶች ከሕዝብ ለማጣለትና በሥልጣን ለመቆየት ሆን ተብሎ የተቀየሰ ዕቅድ ነበር« ማንኛውም ኢትዮጵያዊ እንደሚያውቀው ለወረራውም ሆነ ለዚያ ሁሉ የሕዝብ እልቂት በጊዜው በሥልጣን የነበረው መንግሥትና እጅና ጊንት ሆነው አብረውት ይሥሩ ከነበሩት ግለሰበች ሌለ ማንንም አያስጠይ ቅም። ብዜ ጊዜ ወጣቶች እንደዚህ ያለ ሁኔታ ሲያጋጥማቸውና ኢላለማቸው እነርሱ መሆናቸውን ከአረጋገጡ መሣሪያ ከላቸው አስፈራርቶ ማምለጥ ወይም በሆነው መንገድ በራስ ለይ እርምጃ መውሰድ ነበር። እውነቱና ጌትነት ይፈጸሙ የነበሩት ድርጊቶች በትዕግስት ከተመለከቱ በኋለ በሰበ ደረጃ አድርገው ወደ ስድስት ኪሎ ለመሄድ ከ ቀኃሥ ሆስፒታል አከባቢ ሲደርሱ እንድ የሕክምና በለሞያዎች የሚለብሱትን ገዋን የለበሰ ከዩበዊ ከአንበሣ ቤት ፊት ለፊት ከሚገኘው አውቶበስ ማቆሚያ ቆማ አውቶበስ በመጠበበቅ ለይ ያለችውን ልጀገረድ ወዴት ሊወስዳት እንደአቀደ አይታወቅም ሊወስዳት ሲተናነቃትእሷም በአከባቢው ቆሞ የነበረው ሕዝብ ቢያስጥለኝ ብለ እየተከለከለችው ዓይኖቿን ብታቁለዉ ልጭ ሕዝቡም ። ሁለቱም ከቤሔራዊ እስታዴዷየም አከበባቢ ቀጠሮ ስለነበራቸው የቀጠሮ ሰዓታቸው እንስከሚደርስ ቀዝቃዛ መጠጥ ለመጠጣት ከአንድ እስታዴዷየም አከባቢ ከምትገኝ ቡና ቤት ለመግበት ከበራፍ ሲደርሱ ከበስተጀንበር መውጫ ከፔሌ ሙዚቃ ቤት ተብሎ በጊዜው ከሚጠራው በራፍ ለይ የአንድ ወጣት ሬሣ ተጥሎ ሲመለቱወደመጡበት ለመመለስ ሲደደቸው ከሩቅ አካባቢውን የሚቃኙ ግለሰበች ሊኖሩ ይችለሉን በማሰብ ዘልቀው ወደ ቡና ቤቷ ይገበባሉ። እውነቱና ጌትነት በነጋታው ከአራት ኪሎ ከቤሔራዊ ቡና ቤት ቀጠሮ ተሰጣጥተው ስለነበር እውነቱ ተነስቶ ከቀጠሮው ሥፍራ ይሄዳጻል። በሽጉጥ አፈሙዝ መትተውት ስለነበር ከአናቱ የሚወርደው ደም አይኖቹን ስለሸፈናቸው አንገቱን በማወዘወዝ እያስወገደ ከራስ መ ኩንን አደራሽ ፊት ለፈት ከለው መኪና ማቆሚያ ሜዳ ለይ ደርሰ መኪናቸውን ከዚያን ኣቁመው ኖሮ እውነቱን ሁለት ጠበቂዎች ተመድበውለት በአንደኛው ሸልስሸገን መኪና አሳፍረውት የቀሩት በሌለኛው ተሰፍረው ፔፕሲ አከባቢ ከሚገኘው ከፍተኛ ሃያ ቀበሌ እስር ቤት ተወሰደ። በዚያን ዓይነት በመግረፍ ለይ ሰሌትልቅ ጥቆማ መጣ የኢሕአፖ የትጥቅ ክፍል ሰው ተገኘ ተብሎ ቨር ጉዴ ሆነ። የወጣቱ መፈክር እንኪን በእስር ቤቱ ያለውን የሽንት ቤት ችግር ማጸበረቁ ነበር። ይህ በይሆን ኖሮ ይህን ያህል ሕዝብ ወንድ ሴት ይታ ሰይለ ዬ በአንድነት ኣስሮ በአንድ ሽን ቤት ያውም ውኃ በሌለው ተጠቀሙ ማለት እንኪንስ በሃገር ሕዝብ ለይ ይቅርና በምርኮ በጦር ለይ ለተያዘ ሕዝብ ይህ ድርጊት አይፈጸምም። ወለጅ ጊገደኞች ከየአቅጣጫው ምግብ የመለወጫ ልብሰችን ሲጀራ ገንዘብ አትክልት ይዘው ከቀበሌው ኣጥር በር ለይ ተከል ኩለውእስረኞቹም የጠያ ቂዎቻቸውን መልዕክት በመጠበበቅ ለይ ሳሌ በበሩ ለይ የተመደቡት አብዮት ጠበቂዎች ጠያቂዎችን እያገራፈተሩ ከአጥሩ በአሸገር እንዲቆሙ ሲያደርጉ «የቀዬ ሽብር» የምርመራው መሪ የሆነው ገብረመድህነና ረዳቶቹ የታጠቁ አብዮት ጠባቂዎች ጭምር መሣሪያቸውን ወድረው ወደእስረኛው በመጣደፍ ሲመጡ እስረኞቹም ምን ነገር ተይዘ ይሆን በማለት ተደናግጠው በአንክሮ የሚሆነውን ሲጠበበቁ ገብረመድህን ከኪሱ ወረቀት አውጥቶ የሃያ ስድስት ወንደችንና አራት ሴቶችን ስም ጠርቶ በግቢው ውስጥ ከነበረው ጥምልል ሽበ እየተቆረጠ እጅ እጀቻቸውን አቆራንተዋቸው በጀርበቸው ለይ «ቀይ ሽብር ይፋፋም» የሚለውን መፈክር ተለጠፎባቸው በታጠቁ አብዮት ጠበቂዎች ታጅብው በቀበሌው ዋንኛው በር በስተደ ቡብ በኩል ይዘዋቸው ሲወጡ ጠያቂው ሕዝብ ከእስፋልቱ በአሸገር ቆሞሁኔታውን ለመመልከት የሰቀጠጣቸው ወለጆች ፊቶቸውን በነጠለ ሸፍነውጋደኞች እንባቸውን እቅረው በትኩረት ሲመለከቱእበቶች በያ ዙት ከዘራ የቆሙበትን መሬት ሲከረኩሩየተቆራኙት ወጣቶች የጠያ ቂዎቻቸውን ፊት ለለማየት ከፊት ፊታቸው የሚ ፄዴትን ጠባቂዎች በመመልከት ወደፊት ሲያመሩየአንደኛው እስረኛ እናት በዕለቱ ከሲደሞ ክፍለሃገር ድረስ ሊጠይቁት መጥተው ከጠያቂው ሕዝብ መከከል ኖረው ልጃቸውን ከሌላው ጋደኛው ጋር ተቆራኝቶ በጀርባው ለይ «ቀይ ሽብር ይፋፋም» መፈክር ተለጥፎበት ሲመለከቱ እዬዬአቸውን አሰምተው። በዛያ አራት ሰዓት ሁለቴ ሽንት ቤት መኬድ ሲኖርበትሽንት ቤቱም ከቀበሌው ኣጥር ውጭ በመሆኑ አንድ ወጣት ብቻውን በጠበቂዎች ታጅቦ ስለሚወሰድወለጅም ይህንን አጋጣሚ በመጠቀም ልጀቻቸውን በሕይወት መኖር አለመኖራ ለማረጋገጥ ማልደው በመምጣት ከአጥር ሥር ተለጥፈው ለእደሪ ሲያወጣቸው ማደራቸውን ያረጋግጣሌ የአንደኛው እስረኛ እህት ከወሎ ክፍለህገር ድረስ ልትጠይቀው መጥታ ያመጣችውን ምግብ ተቀብለዋት ግን ልታየው እንደማትችል ተነግሯት የተነገረው ወንድሟ ኣንድ ቀን ከቀበሌው እከበቢ እንደምትመጣ በመገመት በየዕለቱ ለሸንት ሲያወጡት ግራ ቀኙን ሲመለከት ከርሞእንደአስበውም አልቀረምና ሕፃኒን በጀርበዋ ኣዝለ ከአጥር ተለጥፊ ወንድሟን ለማየት ስትጠበበ ቅበዝናቡ እሷም ሕፃኒም ርሰው በብርዱ ሲሰፈሰፉ በዚያ ኑም ለይ የሕፃኗ ሰውነት አብዘኛው በልብስ ስለአልተሸፈነ እንደለ ሰውነቷ ለዝናቡ የተጋለጦ ወንድም ሲመለከት እህትም ወንድም በመሣሪያ ታጅበ ወደሽንት ቤቱ ሲወሰድ ተመልክታያዘለቻትን ሕፃን ከጀርበዋ አውርዳ ከቆመችበት ሥፍራ ተቀምጣ ጡቷን እጉርሰት እንባዋን ስታወርደው እርሱም ከሽንት ቤት ሲመለስ እህቱ ምጽዋተኛ መስለ ከቀበሌው አጥር ስር ተለጥፋ አይቷት ከክፍሉ ሲመለስ ከፈቱ ሐዘን ፀጸት ተስፍ መቁረጥ መነበቡን ያጤ ኑት ጋማኞቹ ያጋጠመውን ችግር ቢጠይቁት እህቱ ከወሎ ክፍለሃገር ድረስ ልትጠይቀው መጥታ ልታገኘኝው በለመቻሏ አጋጣሚውን በመጠቀም እርሱን ለማየት ብቻ እሷም ሕፃኒም ከውጤ በዝናብ እንደሚርሱ ነግሮአቸው ጋጋደኞቹም በተራአቸው ወጥተው ሲመለሱ ሁኔታዋን አጣርተው እንዲነግሩት በጠየቃቸው መሠረት ከእርሱ በኋለ ከሽንት ቤቱ የሄዱት በሙሉ ያታል። ገብረመድህን ግን የወታደር ኬኙን ከአናቱ ደፍቶ ጣቱን ከሽጉጡ ቃታ ውስጥ ጨምሮ ኣንድ አስሩን አናርኪስት በቫሬው ማታ እደራቸዋለሁ በማለት ፋከራውን ከሴቶቹ መኝታቤት ከአሰማ በኋላ ወጣቶቹም ከክፍሏ ወጥተው ከቀበሌው ጽሕፈት ቤት ጀርባ እንዲቀመጡ ተነገሯቸው አንድ በአንድ እየተጠሩ ከጽሕፍት ቤቱ በመግበት በዕለቱም እንደመቱ የተወሰነበቸው ወጣቶች በፎርም መልክ በተዘጋጀው ወረቀት ለይ እንዲፈርሙ ሲደረግ ምርመራቸው አልተጠናቀቀም የሚሏቸውን ምልክት በማድረግ ሲያልፏፈፏቸው ፎርሙ ሙሉ ስማቸውንና በማሰቃየት ከአገኙት ማስረጃ በኢሕአፖ ድርጅት በምን ክፍል ውስጥ ይሠሩ እንደነበር የሚያመለክት ሲሆን በዚህን ዓይነት በዕለቱ የሚመቱትን መርጠው ከወጡ በኋላ ተመልሰን እንመጣለን በማለት ወጥተው ሲሄዴእስረኞቹ በሙሉ ሴቶችን ጨምሮ በወንደቹ መኝታ ቤት እንዴቆ ዬ ሲደረግበጊዜው ማን ተመቶ ማን እንደሚቀር ለይቶ ለማወቅ አልተቻለም ነበር። የመጣው ብርቱከንና ሙዝ እንደየፍላጎታቸው ቢታደልከኣንዴ እስረኛ ከቸሩ በስተቀር አትክልቱንም ቢሆን የቀመሰ አልነበረም ቸሩም እንዲቷን ብርቱከን ልጦ ዘለለዎቹን እየመጠጠ እውነቱ ከተቀመጠበት ሥፍራ ሄደ «ስንቅ ይሆነናል» በማለት ከለጠው ብርትከኪን እከፍሎት እውነቱም የሲቃ ፈገግታ ፈገግ ብሎ የሰጠውን ብርቱክን እየመጠጠ ቸሩ ተጠርቶ በተዘጋጀው ፎርም ለይ ሲፈርም ስሽለየው የሱ መመታት ኣጠራጣሪ መሆኑን ሲገልጽለትእርሱ ግን በዕለቱ በተዘጋጀው ፎርም ለይ በይፈርምም እንደሚገደል ቀደም ብሎ የተረደው መሆኑን ጠ ቅሞ ያሲያዘችው የሴት ጋደኛው የብዜ ጊዜ ግንኙነት ስለነበራቸው ምንም ነገር ሣይቀራት ስለሱ የተናገረች ስለሆነና በተናገረችው መሠረት ከአውራሪስ ቡና ቤት ሄደው ስለኣገኙት ቸሩን እጅ ከፍጅ እንደያ ዜት ስለሆነ መመርመሩም አለስፈለጋቸውም። በማግሥቱ ገብረመድህን ሌሎቹን ከድሬዎች አስከትሎ በይደር የቀሩትን ሰበት ወጣቶችና የሟቾችን ልብስች ይዘው ከመግረፈያው ክፍል እስገብተዋቸው እንደቀድመው ጥያቄ በኢሕእፖ ውስጥ በምን ክፍል ውሰጥ እንደሚሰሩ ለማውጣጣት በቀድሞ ግርፍ ለይ በዚያን በኤሌትሪክ ሽበ ጀርበቸውን ተራ በተራ እያስገቡ ሲቀረድዴትከደርግ ጽሕፈት ቤት «የቀዩ ሽብር» ከሚቴ ይፈለጋል የሚለው መልዕክት ስለተለለፈ ሁላቸውም በጥሪው መሠረት ግርፉን አቁመው ከተጠሩበት መሥሪያ ቤት ደርሰው የተፈለጉበትን ሲጠይቁ ዋናው የተፈለጉበት ምክንያት በባለፈው ቀን ከመቷቸው ወጣቶች መከከል ከሦስቱ ቀበሌዎች መጋጠሚያ የተጣለው ወጣት አስከሬን የማን ቀበሌ መሆ ኑን ለማረጋገጥ ሲሆን የዚያነው የእርሱ ነው በማለት ሣይነሰ አርፍደ አለፈ አግዳሚው የውጭ አገር ሰዎች ሰይቀሩ ተመልክጎውት ሁ ኔታውም በሪፖርት መልክ ከደርግ ጽሕፈት ቤት በመድረሱ የራሰቸው ሰው መሆን ያለመሆ ኑን ለማረጋገጥ እንደ ነበር ይነገራቸዋል። አንድ ቀን በቀበሌ አርበ ስምንት ውስጥ በሚገኝ መጠጥ ቤት ሁለት ግለስበች መጠጥ ቀርበለቸው ክፍያ ለይ ከአ ቅራ ቢዎች ጋር አለመግበባት ተፈጥረው በባሌቤቷ ሰልከን ኣንስታ ከቀበሌ ስትደውልበእጋጣሚ ዋናው የከፍተኛው ኣብዮት ጥበቃቋ ሊቀመንበር ከዚያው ከቀበሌ ኖሮ አብዮት ጠባቂዎችን ኣስከትሎ ክለሽኮኾን ታጥቆ በመሄድ የተበሉሌትን ግለሰበች ይዘዋቸው እነርሱም ያልተግበቤቡበትን ምክንያት ገልጸው ከቪህን ችግር ሁሉ ከመድረሳቸው በፊት ለመክፈል ፍቃደኛ ሆነው መቅረበቸውን ይገልፃሉ። ከትግራይ ክፍለሃገር የመጣውንም ለወንበዴዎች ገንዘብ ልትሰበስብ ነውና የመጣህው በአዲስ ኣበባ የምታውቃቸው ግለሰበች ከሉ ተናገር በሉት መሠረት አንድ በለጋራዥ ቤት የትግራይ ሰው ጠቁሞ ሲያስመጣ ሾልስሻገን የቤት መኪና ስለነበራቸው ወዲያው ኑ ቁልፉን ተቀብለው ግለሰቡን ከቀበሌው እስር ቤት ከወጣቶቹ ቀጥሎ ከለው ክፍል አስገብተው ቆለፈውበቸው በመጠጥ ምክንያት የተያ ዙትን ግን ማሰቃየታቸውን ሲያደርጉእንደኛው ከ ኤሌትሪኩ ሸክ የተነሣ «ውኃ ውኃ የሰው ያለህ ወገኖቼ ሞትኩ» ቢለቸውም አበሱበት እንጂ እራሩም። የቀበሌው ሹማምንትም እንደቀድሞ ሥራቸው በቀበሌው የስከር እጥረት ተፈጥሯል በሚል ሰም ኣንዴን በለዳበ ቤት በለቤት ደብድበው ቤት ሲፈትሹ ለደበ ማጣፈጫ የገዘውን ሁለት ኩንታል ስኪር ሲያገኙ በራሱ መኪና ጭነው ከቀበሌ አምጥተው እርሱንም ደብድበውት ከሌሎቹ እስረኞች ቀለቅለውት ሲቬሄዴ ወጣቶቹም ከዚያን ያደረሰው የሁለቱ ኩንታል ጉደይ መሆኑን ሲጠይቁት ስኪሩን ከቀበሌው መግዘቱን ተናግሮ የተደበደበበት ምክንያት ግን እርሱና የቀበሌው ሊቀመንበር ቀድመ እብዮት ጸብ እንደ ነበራቸው ጠቁሞ ሁ ኔታው ብቀለ መሆ ኑን ይነግራቸዋል። በጊዜው በከፍተኛው ቀበሌ ውስጥ በ«ቀዩ ሽብር» ውስጥ ተመርጠው የነበሩት ግለሰበች በራሰቸው ኣነሳሽነት በፈጠሩት ወንጀል እየተያ ዜ ከእስር ቤት በመታጎራቸውናአርበ አናርኪስቶችን አጋድሜአለሁ በማለት ይፎክር የነበረው ገብረመድህን ከረደቶቹ ጭምር ከከርቺሌ በወረዴ በወቅቱ የኢሕአፖን ደጋፊዎች ለማጥራት መንግሥት የሸማቸው ግለሰበች የሠሩት ወንጀል ከፍተኛ በመሆ ኑ የሕዝብ ቁጣ ለማብረድ ከተጠቀሙበቸው በኋለ በቨረቡት ገመድ እንዴገቡ ሲደረግኒ መንግሥትም ገብረመድህን ፍሬው ማስረሸንና ፈለቀን ለመሰሉ ግለሰበች የግድያ ፍቃድ ሲሰጥ መጨ ረሸቫውም ይህ እንደሚሆን ያውቀዋል። አሁንም ያንን ገንዘብ እጥፍ ድርብ አድርጎ የሚከፍለው ያው ሕዝቡ በመሆኑ ከዚህን ዓይነት ጉደት ለይ እንደይደርስ በሥልጣን ለይ ያለውን መንግሥት ለመለወጥም ሆነ እነርሱን መከታ አድርገው የሚያሰቃ ዬትን ለማስወገድ የሚያደርገውን ቅዋሜ አፍኖና አደፍኖ ልጆቹን ገድሎ የቀሩትን ከእስር ቤት ጤምሮ ዛገሪቱን በመሣሪያ ዋጋ በወልደ አግድ አሲዘ ሃገር ትቶ መውጣት ፍጹም በማንም ዛሃገርና ዜጋ ያልተደረገና ይደረጋል ተብሎ የማይታሰብ ድርጊት በዚያች ፃገር ስለተደረገ መጤው ትውልድ እደውን እየገፈገፈ እህ። የቀበሌ ፃያ ዘጠኝ ተመራጮችም ገንዘብ ይዘው በመጥፋታቸው በጥበ ለይ የነበሩት አስራ ዘጠኙ ወጣቶችና ብዜሃኑ ተፈተው ከቀሩት ሃያ ወጣቶችን ጨምሮ ቂራ አከበቢ ከሚገኘው ቀድሞ የምስራ ቅ ክፍል ፍርድ ቤት ሕንፃ ውስጥ ተዘወሩ። ትልቁ አማራጭ እንግዴህ የነበረን ኩራትና ክብር አፈር አልብሰ ኣንደንድ የው ድርጅቶች እህል ያድላሉ ከሚበልበት ኣከባቢ ሄደ መሰለፍ በጊዜው ወለጆች ለልጆቻቸው ከሚያቀርቡት ምግብ ተነስቶ የሃገሪቱ ሕዝብ በምን ሁኔታ ለይ እንደለ መገምገም ያስችለል። » ወጣቶቹም የወለጆቸውን ችግር መስማት ያናደቸው ያበሰጫቸው እንጂ ቢወጡም እንኪን ተሯርጠው በነሱ ምክንያትና በአገዘኩ መጥፎነት የተጎዱትን ቤተሰባቸውን ሠርቶ ለመርደጻት ተስፋቸው የመነመነ ሰሆን ቀደም ሲል ተፈተው ከወጡት እነደተረዴት ነፃ ናችሁ የሚል ማስረጀ ከቀበሌ ከለመጣችሁ በመባል ቀጣሪዎች ሲመልሷቸው ሌላው ቀርቶ ወላጀቻቸው ታክሰ ለሚከፍሉበት ትምህርት እንኪን መብቱ እንደተነፈጋቸው ሲናገሩ በወቅቱ ግን ያለ ቀበሌ መታወቂያና የትምህርት ደረጃ የሚቀጥር የግል ድርጅት ቢኖር ከመርከቶ የሚገኘው ጋሜ ብቻ በመሆ ኑ እርሱም ቀደም ሲል ከፃገሪቱ ከየትኛውም አቅጣጫ ለሥራ ፍለጋ አደስ አበበ ለሚመጡ ሥራ ፈለጊ ለቡና ቤት ለአልጋ አንጣፊነት ለግለሰብ ምግብ አብሣይነት የሚያስቀጥር ከአብዮቱ በኋለ ግን ለይ ለተጠቀሱት ሥራዎች ተማሪዎችን እያስቀጠረ ወደ ክፍለፃገር ያለ ምንም መታወቂያ የሚልክ የግል ድርጅት ቢኖር እርሱ ብቻ ነበር። ጌቱ በከፍተኛ አራት አሮጌው አይሮፕለን ጣቢያ ከለው ቀበሌ ውስጥ በድብደበ ሞቶቀይ ሸብር» ተለጥፎበት ከክፍለሃገር እውቶቡስ ጣቢያ መጣሉን ሙሉጌታ ተይዘ ከቀበሌ ሲወሰድ ለማምለጥ ሞክሯል በመበል መገደሉን ታደሰም ከጋደኞቹ ቤት ተጠልሎ ሣለ በጥቆማ በኣራኝ ገደች ተይዘ ከከፍተኛ ፃያ አምስት ተወስዶ በኣስራ ስምንት ዓመት ወጣት ከአጎል በታ ተመቶ ስለሞተ መቀጣጫ ተብሎ «ቀይ ሽብር ይፋፋም» የሚለው መፈክር ተለጥፎበት ከሣችስ ከእርሸሽ ሚ ኒስትር ጽሕፈት ቤት ደጀፍ ለይ መጣሉን ተነግሮታል። » እውነቱም ተከዝ ብሎ «እኛም እስር ቤት ያለነው ተርበናል አንድ ሰው ከሦስት የምግብ ጊዜ ወደኣንድ ዝቅ ከለ እንደተራበ ነው። የእኛም ከቀድሞ ጀምሮ አስተደደራችን ሌለ በትምህርት ቤት የምንማረው ሌለ ያም በመሆ ኑ በትምህርት ቤት የተማርነውን በተግበር ለምን አልተፈጸመም በማለት ይመስለኛል ብዜውንም ዘመን ከትምህርት ቤት ኣከባቢ በአስተደደር ለይ ቅዋሜ ስናነሣ የቆየነው። አሁንም ምሀራን በሃገር ሕዝብ ገንዘብ ለውጭ ሃገር ድረጅቶች ሥራ የሰለጠ ኑ ስለሆነ መኮነኑ አግባብ ነው በይባልም እንደአንድ ዛገር ዜጋ ግዴታ ግን ሙሉ በሙሉ ልክ ነው ማለቱ ያስቸግራል። » ከገደኛው ክፍል ሲገበ ምንም ከምድር ቤቱ የተለየ አልነበረም። የዛገር ቤቱ ሕዝብ ኑሮን ለማሸነፍ ሽቅብ ቁልቁል የሚሯሯጥ መሆኑን ጠ ቅሰው «ቀደም ሲልም በከተማ ይደረግ የነበረውን እስራትና ግድያ አስደንግጦት ከዴር መሽጎ የኖረ ሕዝብ ሲሆንእንደምታውቀው ሕዝብ የሚኖርበትን አከባቢ ትቶ ሲሰደድ ንብረቱ በማነህ ማነህ በክኖ ስለሚያልቅ በመጨረሸም በችግርና በረዛብ ለይ መውደቁ የማይቀር ነው።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact