Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የኢትዮጵያ ሠራዊት ውድቀትና ክስረት የተነሣ ኢትዮጵያውያን ምን ያህል ልቦናቸው እንደደማከላይ እንደ ናሙና የተጠቀሱት ሻምበል መላኩ ፈረደእንዲሁም በአሥመራ የሬዲዮ ኦኘሬተር የነበሩት ወታደር ስለሞን ኢሣ ከጻፉት ደብዳቤ መመልከት ይቻላል ወታደር ሰለሞን ከ ዓም ያልተሳካ የጄኔራሎች መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ በአዲስ አበባ ወህኒ ቤት ታስረው የነበሩና አሁን በነፃነትና በሕይወት ያሉ የሠራዊቱ አባል የነበሩ ናቸው የኢትዮጵያን የታሪክ ገጽታ የለወጠው ያ የደርግ አመራር አሳፋሪ ፍፃሜ አንገብጋቢ ትኩሳቱ አሁንም በእውነተኞቹ ኢትዮጵያውያን ልብ ውስጥ አንድ ቀን ነዶ ታሪክ ሊያስተካክል ተዳፍኖ ይጨሳል የምትለው ወሮ መቅደላ አባቴ ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓኝጄ ዋቢ መጻሕፍትና ልዩ ልዩ ሰነዶች ላ ትን ዶጮ ታደሰ ቴሌ ሰልባኖ ም መቶ አለቃ የአናብስት ምድር አዲስ አበባ ጥር ዐዐ ዓም ።
ህአ ወቱ ፊቱ መግቢያ ህህህ እ ዓዓዓዓዓዓዓዓዓ ምዕራፍ ታሪክና ታሪኩ የልጅነትና የትቤት የወጣትነት ከመን እእእ ዓ» ምዕራፍ የውትድርና ሙያ ስልጠና ህ ኒ »» ምዕራፍ የአገልግሎት ሥፍራዎችና የማዕረግ እድገት ኒ ሀ ሀ ህፊ ምዕራፍ በ ዓም የአብዮት እንቅስቃሴና ሂደት ወቅት ምዕራፍ እንደ ጠማማ ቀስት የተገለበጠ ሁኔታ ምዕራፍ የብጄ ታሪኩ የናደው ዕዝ አዛዥነት ሹመትና አንድምታው ኒዚ ህ »»» ምዕራፍ ስለ ጄኔራል ታሪኩ ማንነትና ተግባር የተጻፉ የተዛቡ ምስክርነቶች ው አ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፍ ዐ ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፍ ምዕራፈ ስለ ጄኔራል ታሪኩ የተሰጡ የምስክርነት ቃሎች እእ ሺ እን እከ የናደው ዕዝ የተናደበት ሁኔታ የግፍ ውሣኔ ሰነዶች የጄኔራል ታሪኩ የግል ደብዳቤዎችና የ ሠራዊት አባላት ደብዳቤዎች የክህሎት መረጃዎች ጌህ ርህ ህ የመታሰቢያ ልዩ ልዩ ግጥሞች አይረሴ ጉዳይ እእ ክእእ»» ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም ምስጋና ኛ ከሁሉም በላይ ዕድሜና ጊዜ ሰጥቶ እውነት እንድትነገር ላደረገው እሱ ራሱ እውነት ሰሆነው እግዚአብሔር ዘላለማዊ ክብርና ምስጋና ይድረስው ኛ ምኞቴ እውን እንዲሆን በማበረታታት ጊዜሽን ጉልበትሽንና አውቀትሽን በመሰዋት ይህን መጽሐፍ ያዘጋጀሽው እናቴ ደራሲ ፀሐይ መልአኩ ልባዊ ፍቅሬንና ምስጋናዬን አበርክ ቼልሻለሁ እንደ አባቴ ሁሉ ባንቺም እኮራለሁ ኛ ለአባቴ እንደ መታሰቢያ ሀውልት የምቆጥረው ይህ መጽሐፍ ተጽፎ ለአንባቢያን እንዲደርስ ባለቤቴ አቶ ጽጌ ለገሰ ላደረግህልኝ የሀሳብና ሌሎች ድጋፎች ሁሉ ልባዊ ምስጋናዬ ይድረስህ ኛ ጥረቴን በማድነቅ ያበረታታሽኝና ዋቢ ጽሑፎችንበማሰባሰብ የረዳሽኝ እህቴ ሜሮን ታሪኩን እጅግ አመሰግንሻለሁ ኛ በሙያ ተልዕኮና ወታደራዊ ግዳጅ መሠረት ከአባቴ ጋር በነበረዎት ግንኙነትና የሥራ ቅርበት ያዩትንና የሚያውቁትን እውነተኛ ሁኔታ ሕያው ምስክር በመሆን ስለገለፁልኝና ልዩ ልዩ አስረጂ ስነዶችንም ስለስጡኝ መቶ አለቃ ታዴሰ ቴሌ ሰልባኖ እጅግ ከፍተኛ ምስጋናዬና አክብሮቴ ይድረ ስዎት ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ኪኪ ኪእጅኑእ እዮ ቀራጥ እንደ ጴጥሮስ ኛ ስለ አገር ሕልውናና ስለ ወገን ክብር በዜግነት ኩራትና ሙሉ ፈቃድ በቆራጥነትና በታማኝነት በወታደራዊ ግዳጅ ላይ ተሠማርታችሁ ሰነበራችሁትና እንደ ፅድል ከሞት ተርፋችሁ ስለተካፈላች ሁበት የእርስ በርስ የረዥም ዘመን ጦርነት ሄደትና ክስረት የታሪክ መጻሕፍትን የጻፉችሁ የጦር አዛዥችና መኩንኖች ወገኖቼ የአድናቆትና የአክብሮት ምስጋናዬ ይድረሳችሁ በተጨማሪም ረቂቁን በማንበብ እርምትና ጠቃሚ አስተያየቶችን የስጣችሁኝ ኛ አቶ ምናሴ ወንድማገኘሁ ኛ ዶክተር ዓለማየሁ አረዳ ኛ አቶ ኃይለ መለኮት መዋዕል ትውልዱ የማንነት ታሪኩን ከታሪክ እንዲማር የድርሻችሁን ተወጥታችኋልና ምስጋናዬ ይድረሳችሁ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም መታሰቢያነቱ የደርግ መንግሥት በግፍ ለገደላቸው ኢትዮጵያውያን ሁሉ እና ለጀግናው የኢትዮጵያ ሠራዊት በሙሉ። ይህ ባንዳ የኢሕአፖ አባል እንደነበረና ከዚያ ጉዳት በኋላ ወዴት እንደተሠወረ አለመታወቁ ቆይቶ ተረጋግጧል በዐ ዓም በተደረገው በጥረግ ዘመቻ ሥር ስለተደረገው መጠነ ሰፊ ወታደራዊ አደረጃጀትና እንቅስቃሴ እንዲሁም ከጎንደር ስለተነሣው በመቻ ጅግሣ መራራ ፍልሚያና ጀብዱ ስለታየው ጀግንነትና ስለከተከፈለበት መስዋዕቅነት ከላይ በአጭሩ የተገለፀው ታሪክ የሙያው ባለቤቸ ከነበሩና ጸሂደት ውስጥ በተሣተፉት በሻምበል ተስፋዬ ርስቴና በመቶ አለቃ ታደሰ ቴሌ የተጻፉት ምስክርነት ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ተሚነ ዓም ዐ ዓም በባለሥልጣናቱ አንደበት እና የአናብስት ምድር መጻሕፍት በስፋት ያብራሩታል በዚያ ታላቅ መስዋዕትነት በተከፈለበት ክመቻና ፍልሚያ ውስጥ ጄኔራል ታሪኩ ሁለት ጊዜ ቆስለው ስለ እናት አገራቸው ሕልውና ስለሙያቸው ክብር ስለ ወገናቸው ፍቅር ደማቸውን አፍሰዋል ከትግራይ ጀምሮ ተይዘው የነበሩትን ሥፍራዎች ኛው ነፃ አውጪ ሠራዊት ነፃ ለማውጣት በእንቅስቃሴ ሳይ ታንኩችና ቢቲ አሮች በሚጓጓዙበት ወቅት አንድ ታንክ እንጢጮ ላይ ተበላሽቶ እስኪጠገን ድረስ ኩሎኔል ታሪኩና ሻምበል ተፈራ እንዲሁም ስንቅ የተጫነችው መኪና በቆይታ ላይ እንደነበሩ ከላይ የሚታየው ፎቶግራፍ ያስረዳል ኛ ሟፈጄዖ ጳፍያ ጦረ ፅሃው ነ ለውጩ የዖሏ ምሕያ ሠራዊቿምፖ ንራይ ውዕታም ቦፉደመሰታ ይጋጎሦ ምጃታቻ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ፍም ሪጀረ ይፖ ዓም ዓዎ ወጋ ውራዳወሳቃይ ወጠፇዴ ውዕም ዕመሃያዎወሮ ድኔራሐ ታሪት ፅዕፅ ዕምና መረጋ ቀዕቃ ማድረፇ ይ ጀግና እንደ ቴምድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ምዕራፍ የሥራ ውጤት ምዘናና ምሥጋና ኛ ኛ ብጄኔራል ታሪኩ በኛ ሻለቃ አዛዥነታቸው ክዘመን ለሠራዊቱ የሙያ ብቃትና የሥራ ምቾት በማሰብ ባደረጉት ወታደራዊ ጥናትና ክትትል አመቺ የሆነ የጥይት መያዣ ትጥቅ በማዘጋጀት በሥራ ላይ እንዲውል አድርገው ነበር በዚህም ተግባር በወቅቱ የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ከነበሩት የበላይ አለቃቸው እጅ የምሥጋናና የምስክር ወረቀት አግኝተዋል በ ዓም ለቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ጦር ትቤት የትርጉም ሥራ አገልግሎት እንዲያበረክቱ ተመርጠው ለሦስት ወራት በእንግሊዝኛ ቋንቋ የተዚጋጁትን ማስተማሪያ መጻሕፍት በመተርጎም ሥራውን በሚገባ አከናው ነዋል። ለወደፊቱም ከዚህ የበለጠ ውጤት እንደምናይ በማመን ከዚህ በፊት ክፍለ ጦሩ ካስገኛቸው ድሎችና ከፍተኛ ውጤቶች በተጨማሪ የሰሜን ዕዝ ምክትል አዛዥ የክፍለ ጦሩን መምሪያ በጎበኙበት ጊዜ የክፍለ ጦሩና የክፍለ ሀገሩ ሕዝባዊ ሠራዊት የአሰሳ እቅድና ዝግጅት መግለጫ ከልብ ያስደሰተኝ መሆኑን እየገለጽኩልዎት አሁንም ወደፊት አላለሁ የኢሠፖአሎ ተልዕኩ ይሣካል በመራራው ትግላችን እናሸንፋለን ፊርማ ብጄኔራል ረጋሣ ጂማ መዐ የዐ ግብረ ኃይል አዛዥ ግልባጭ ለሰሜን ዕዝ መምሪያ ለምድር ጦር ጠቅላይ መምሪያ ለአገር መከላከያ ሚኒስቴሮ በያሉበት ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዓም ኛው የብጁጆ ረጋሣ ጂማ የምስጋናና የምስክርነት ደብዳቤ ብጄኔራል ረጋሣ ጂማ በ ዓም ከዐኛ ግብረ ኃይል አዛዥነት ወደ ሌላ ዕዝ በተዛወሩበት ጊዜም የሚከተለውን ምስክርነት ጥቅምት ቀን ዓም በቁጥር ዐ አድራሻው ለሰሜን ዕዝ ዋና አዛዥ አሥመራ እና በግልባጭ ለምድር ጦር ጠቅላይ መምሪያ ለሀገር መከላከያ ሚኒስቴር በያሉበት በተጻፈ ደብዳቤ ገልጸዋል የደብዳቤ ፍሬ ሀሳብ የሚከተለው ነበር አንድ አዛዥ ካንድ የኃላፊነት ዕዝ ወደ ሌላው ዕዝ በሚዛወርበት ጊዜ ከበታቹ በሥራ ይረዱት ለነበሩት ሁሉ እንደየሥራ ችሎታቸው ታታሪነታቸው መመስከር ተግባርና ግዴታ መሆኑ ቢታወቅም ለጓድ ኩሎኔል ታሪኩ ዓይኔ የምሰጠው ምስክርነት በጽሑፍ ለማድረግ ያህል እንጂ የመኩንኑ የሥራ ችሉታና ባህሪ ለማንም ቁልጭ ብሎ የሚታይ ሲሆን ለአብዮታቸውና ለእናት አገራቸው ሌትና ቀን ለሚያደርጉት ታታሪነትና ትግል ለክብረ ህሊናቸው ተገቢ ሥፍራና ዕድገት እንዲያገኙ ይረዳ ዘንድ ለበላይ አካል ለማቅረብ ያህል ነው በሚል አንቀጽ የጀመረው ደብዳቤያቸው ወረድ ብሉሎ የኛ ክጦር አዛዥነትን ተረክበው ሥራ ከጀመሩበት ቀን አንስቶ እኔ እስከተዛወርኩበት ድረስ በከፍተኛ ታታሪነት የፈፀሟቸውን አብዮታዊ ግዳጆች ከዚህ በታች አስቀምጫለሁ ዓ ኒጆግና እንደ ቴመድሮስያ ን ንዲናፃራጥ እንደ ጴጥሮስ በሚል መግለጫ ጄኔራል ታሪኩ የፈፀሟቸውን ግዳጆች እንደሚከተለው ዘርዝረዋል ኛ በጋሽና ሰቲት አውራጃ በተሰነይ አውራጃ የክጦሩ ግንባር ቀዳሚ መምሪያ በማቋቋም ከተማይቱ ተመልሳ በወንበዴ እንዳትደፈር በማድረግ የማይበገር መክላከያ መስርተዋል ኛ ከተሰነይ ሰሜን ምሥራቅ ከዐ እስከ ዐ ኪሎሜትር የታቀደ አሰሳ እየመሩና እያስተባበሩ ወረዳውን ነፃ አውጥተው ፀረ አብዮተኞች ወደ አብዮቱ ካምኘ እንዲመለሱ በማድረግ በርካታ የጦር መሣሪያዎችን አስገብተዋል ኛ ከሁመራ እስከ ተሰነይ የተዘጋውን መንገድ በማስከፈት የጦሩ ቀለብ በየብስ መጓጓዣ እንዲቀርብ አድርገዋል ኛ በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር የተደራጀ እርሻ በማካሄድ ላይ የነበረውን ኢዲዩን በአንድ ብርጌድ ጦር በመደምሰስ በርካታ መሣሪያና ዐዐዐ ኩንታል ሰብል በመማረክ ለመንግሥት ገቢ አድርገዋል ኛ ኢዲዩ በአርማጭሆ ወረዳ መሽጐ የጎንደር ሁመራን መንገድ ዘግቶ የፈጠረውን ችግር በማስወገድ መንግሥት በከፍተኛ ወጪ በሁመራ በማካሄድ ላይ ያለውን የእርሻ ልማት ኘሮግራም እንደታቀደው እንዲራመድ አድርገዋል ኛ በወገራ አውራጃ በወልቃይት ጠገዴ በቃብቲያና በአዲ ረመጽ ከተሞች የነበሩትን የኢህአፖና የሕወሓት ወንበዴዎች በተደጋገመ አሰሳ በማሳደድ ሕዝቡ ከፀረ አብዮት ኃይሎች አፈናና ግድያ እንዲላቀቅ ራሱን በራሱ ለማስተዳደር እንዲችል አብቅተውታል ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዐ ዓም ዓም በጭልጋ አውራጃ በደልጊ በቋራ በማኀበረ ሥላሴ ገዳም እንዲሁም በጫቋ አዳኝ ቀበሌዎች በታቀደ አሰሳ የኢህአፖን ወንበዴዎች ተከታትለው በመደምሰስ ከጐንደር እስከ መተማ ያለው መንገድ ተገቢ አገልግሎት እንዲሰጥ አድርገዋል በሊቦና በደብረ ታቦር አውራጃዎች ተመሳሳይ የታቀደ አሰሳ በመምራት ፀረ ስላም ወንበዴዎችን በመስበር ከዐዐ እስከ ዐዐ የሚደርሱ ፋኖዎችን ከነመሣሪያቸው በመያዝ ራሳቸውን አስተካክለው ወደ ሰላማዊ ኑሮ እንዲገቡ አድርገዋል በሰሜን አውራጃ በማይ ፀምሪ በዲማሰቆጣ በሰሜን ተራራዎች ውስጥ የመሬቱን ተፈጥሮ ተገን በማድረግ ያስቸ ግሩ የነበሩትን ፀረ አብዮት ኃይሎች በተደጋጋሚ እቅድ እያወጡ ዘልቀው በመግባት ወንበዴዎቹ ተስፋ እንዲቆርጡና የአብዮታዊውን ብርታትና ጀግንነት እንዲያ ምኑበት አድርገዋል አብዮታዊው መንግሥት ቀዩን ትርኢት በድል ከተወጣ በኋላ አረንጓዴ ትርኢት ማካፄድ በአቀደበት ጊዜ በወገራ አውራጃ በሁመራ ወረዳ የታቀደ የመንግሥት እርሻ ልማት ተጀምሯል ኘሮግራሙ ያለ አንዳች እንቅፋት እንዲካፄድ ከጎንደር ሁመራ ዐ ኪሎ ሜትር መንገድ አብዮታዊው ሠራዊት ሌት ተቀን በትጋት እንዲጠብቅ በማድረግ በመቆጣጠር ከፍተኛ ውጤት እንዲገኝ ያደረጉት ጓድ ኩሎኔል ታሪኩ ለመሆናቸው የብሔራዊ አብዮታዊ የምርት ዘመቻ ጠቅላይ መምሪያ ጭምር ያውቅላቸዋል ይፅ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ መኩንኑ ከላይ የተጠቀሱትን ግዳጆች በብቃት ከመወጣት ባሻገርአብዮታዊውን ሠራዊት በማስተማር ለውጊያ ብቁ ሆኖ እንዲገኝ በማድረግሕዝባዊ ሠራዊቱ እና መለዮ ለባሹ በአንድነት አብዮቱን እንዲከላከሉ ኘሮግራም በማውጣት ሠራዊቱ ብቃትና ጥራት እንዲያገኝ በማድረግ ከፍ ያለ ውጤት አስገኝተዋል ለዚሁም ተሰነይ አካባቢ ያለውን ጦር የጐበኘ ሁሉ ጥረታቸውን በግልጽ ያየዋል በጐንደር አዘዞ በክፍለ ጦሩ ሠፈር በየጊዜው የሚታየው መሻሻል የጓድ ኩሎኔል ታሪኩ ጥረትና የረዳቶቻቸው ሥራ ለመሆኑ አያጠራጥርም የክፍለ ጦሩ ጠሠፈር የጽቤቱ መሻሻልየስብሰባየትያትርና የውይይት አዳራ ሾችየስፖርትና የመዝናኛ ሥፍራዎች ዝግጅትና የልማት ሥራዎች የመኩንኑ ልዩ ችሎታና ስጦታ እንዲሁም የማቀድና የማስተባበር ችሎታ ውጤት ነው ከ ጀምሮ በጐንደር አስጊ ሁኔታ ላይ ደርሶ የነበረው የፀረ ሕዝቦች እንቅስቃሴ ተዳክሞ ሰላምና ፀጥታ ሰፍኖ የታየው በጓድ ኩሎኔል ታሪኩ ትጋትና ታታሪነት ለመሆኑ የታሪክ ሐቅ ነው በአጠቃላይ መኩንኑ እንደ መምሪያ መኩንን ጠንቃቃ አዲስ ሀሳብ አፍላቂ አጥፒ ተመራማሪ ምሁር በቅን ልቦና ለውጤትና ለመሻሻል የሚጥሩ የሀገር ፍቅር ከልብ ያላቸው በአዛዥነት እቅድ አውጪና አስፈጻሚ ተቆጣጣሬ ሠርተው የሚያሠሩ ኛአዛዥ ምሳሌ ሆነው ሊቀርቡ የሚችሉ ይ ጀግና ብልህ ታጋይ የብጄኔራል ረጋሣ ኛ የምስጋና ደብዳቤ ቅጂ መሆናቸውን ስመሰክር ያስገኙትን ውጤት በቅርብ ሆፔጌ በማየቴና ችት ው መ በመረዳቴ ነው ለወደፊቱም በማንኛውም ከፍተኛ የመምሪያ አዛዥነት ሥራ ላይ ቢመደቡ ሀገርንና ወገንን የሚያኮራ ተግባር እንደሚፈጽሙ ባለመጠራጠር ስለ መኩንኑ ያለኝን ከፍተኛ አድናቆትና እምነት በዚህ አጋጣሚ እየገለጽኩ ይህ የምስክርነት ቃሌ በግል ማኀደራቸው እንዲቀመጥላቸው ለክብረ ሕልው ናቸውና ለዕድገታቸው ለበላይ ቀርቦ እንዲታይላቸው በማክበር አመለክታለሁ የሚል ነበር መነዕሰሰ ዝብዴኔራልሰ ረፖሃ ዲጂማ ዳዲሥሯም ዝቴቋቿኔራ ታሪት ዓይኔ ዕታፇኝ ጅ። የፃ ው ጀገና በለህ ደ ፀኩባገ ወሆና ፁገ ሥዎሰከር ኩንኑ ኣስከሁነ ላሳ ና ት በቅርበ ሜ በፀረገት ሲያገ ለወፊ በጦገኛናሮ ከና ሦ ካቨነት ሥራ ላይ በወደቡ ሀገርገና ፀገገገ የዲያከራ በር ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ዝዛ ኒቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ከላይ እንደሚነበበው ሁሉጄኔራል ታሪኩ ለእናት አገራቸው ከፍተኛ ፍቅር ለሙያቸው ታላቅ ክብርና ትጋት ለወገኖቻቸው የሠራዊት አባላት አክብሮትና ተቆርቋሪነት የነበራቸው ለመሆኑ ከቅርብ የበላይ አለቆች የተጻፉላቸው ሰፊ የምስክርነት ማስረጃዎች ይመሰክራሉ በውትድርና የግዳጅ ሕይወት ወቅት በስለጠኑባቸው የፖራኮማንዶየመረጃ የሻምበል አዛዥነትየከፍተኛ መኩንንነት ትምህርት በመታገዝ በየጊዜውና በየሥፍራው ሲፈነዳ የነበረውን የጦርነት እሳት ለማጥፋት በልበ ሙሱነት ዕድሜያቸውን በሙሉ በአገሪቱ አራት ማዕዘናት እየተዘዋወሩ መሥራታቸውና አኩሪ ውጤት ማስመዝገባቸው እንደ ማሳያ በቀረቡት ደብዳቤዎችና ምስክርነቶችታይቷል ከዚህም ሌላ ከኢትዮጵያ ውጭ ስለ ሰላምና የሕዝቦች ደንንነት ኢትዮጵያ ባደረገቻቸው የትብብር ትግሎች ተሳታፊ በመሆን ለአገራቸው ክብርና ዝና አስገኝተዋል በዚሁ መሠረት በ ወደ ኩንጎ ከፄደው ሠራዊት ጋር ወደ ኩንጎ ዘምተው ተገቢ ግዳጃቸውን ተወጥተው አገራቸውንና ሙያቸውን አስጠርተው ተመልሰዋል ይህንኑ መሠረት በማድረግ የሙያና የግዳጅ አቻቸው የሆኑት ብርጋዲየር ጆኔራል ዋስይሁን ንጋቱ በዕጣ ፈንታ እና መስዋዕትነት ግለ ታሪክ መጽሐፋቸው ውስጥ በዘረዘሯቸው የኢትዮጵያ የጦር ሜዳ ጀግኖች ዝርዝር ውስጥ የኦጋዴንና የኤርትራ ጀግና በማለት የሚገባውን ክብር ስጥተዋቸዋል በውትድርና ዘመናቸው ላደረጉት ትግልና ለከፈሉት መስዋዕትነት ከዚህ በታች የሚታዩትንና በስም የተከረዘሩትን የኒሻን ሽልማቶች አግኝተዋል መ ን ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም በመፄድ ከወታደሮቻቸው የተለዩበት ጊዜ ያልነበረው ይህን በተመለከተ የመቶ አለቃ ታደስ ቴሌ ሰልባኖ በሰጡት ምስክርነት ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም እቪያ የነበረው ሠራዊት በተለይ ታሪኩን ታላቅ ወንድሜ እያሉ የኛ ክፍለ ጦር አባላትም የኔ ጋሻየኔ አንበሳ እያሉ ሲያሞከሹአቸው ነበር አይቻለሁ ሰምቻለሁ እኔም እዚያው ነበርኩ ይህንን አውቃለሁ ኛ ክፍለ ጦር አባላት ደግሞ ታሪኩ ዓይኔ አባታችንለዘላለም ይኑር በማለት መፈክር ሲያሰሙ በወቅቱ ተጨብጭቦላቸው ነበር ብለዋል ስፖርትን የማዘውተር ልማድ የነበራቸው ጄኔራሉ በተለይም የእግር ኳስ ጨዋታን ይወዱ ስለነበረ ልዩ ልዩ የስፖርት ቡድኖችን በማቋቋም ወታደሮች የአካልና የመንፈስ ጥንካሬ እንዲያገኙ አድርገዋል ለዚህም ዋቢ ሆኖ የሚጠቀሰው ጎንደር አዘዞ የነበረው የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ በነበሩበት ክዘመን የተቋቋመው «የድል በትግል የእግር ኳስ ክለብ ነበር። በማንኛውም የሥራ ዝርፍ የአለቃና የምንዝር ግንኙነት ሲፈተሽ በተለያየ ደረጃና ምክንያት በጎ የነበረው ሻካራ መደማመጥና እውቀት ባለበት ሁኔታ ሲያዝ ደግሞ ሻካራው ግንኙነት ሰላማዊ ፈር መያዝ እንደሚችል ይታወቃል ይሁንና መመሪያ ሲሰጡትና ሲያዙት የነበረ የበታች ሠራተኛና የሥራ ባልደረባ በሥራውና በውጤቱ እያደገ እኩያ በሚሆንበት ጊዜ ወይም በግልጽና በድፍረት ስለ እውነት የሚሟገት ከሆነ አንዳንድ ደካማ አስተሳሰብ ባላቸው ሰዎች ሕሊና ውስጥ ከድብቁ ሰብዕናቸው የሚመነጭ ከባድ ቅናትና ምቀኝነት ነፍስ ሚ በመዝራት ግለሰቡን ወደ መሠሪነትና ወደ አጥፊነት እንደሚገፋፉት ሼ ው ከ የሥነ አዕምሮ ምሁራን ይናገራሉ ኃፅሥቻ ሕና ዕቋሟፀኃዕሦ ሟጃፇ ፇደ ጋራ ሬም ጋፊፇ ይ ጎሇሮኑምፖ ይዛሄሳ ይኢጴይወፖ መጋድ ያጭረ ምሪራፍ ፇ ያሂሆ ፍፅም ፖሪያ ይሆ ይመዕጎጳሳ ሜርም ፅሰፖሦፖ ፅው ያፅው ይፅ ይህንን ዕኩይ ሰብአዊ የባህርይ ለውጥ በጀኔራል ታሪኩ የግዳጅ እንቅስቃሴና ሕይወት ላይ አሉታዊ ውጤት ያስከተለውን የጄኔራል ረጋሣ ጂማ ሁኔታና ድርጊት በታሪክ ፀሐፊዎች ትዝብትና በሰጡት ምስክርነት እንደሚከተለው ማየት ይቻላል ር የሊቀ መንበሩ ጉብኝት በጎንደር ኛ ክፍለ ጦር ኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ኒ ዓም ዐ ዓም ሻምበል ኢዮብ አባተ እንዳሰጄኔራሎቹ በሚል ርዕስ መስከረም ዐዐ ዓም ለንባብ ባበቁት መጽሐፍ ሃጵ ሪፀ እና ጽ ጩ ላይ ስለ ብጁ ታሪኩ ተፈጥሮአዊ ባህርይ ችሎታና የአመራር ብቃት እንደሚከተለው ጽፈዋል በተፈጥሮአቸው ፍርሃት የሚባል ነገር ያልፈጠረባቸውና በወታደራዊ አመራር ብቃታቸው ከፍተኛ ችሎታ እንደነበራቸው በጓደኞቻቸው የተመሰከረላቸው ብጁ ታሪኩ ዓይኔ የናደው ዕዝ አዛዥ ከመሆናቸው በፊት የትግራይ ዕዝ አዛዥ ከዚያም በፊት የኛ ከፍለ ጦር አዛዥ ነበሩ በማለት ጄኔራሱ ተሠማርተውበት የነበረውን የግዳጅ ሥፍራና የኃላፊነት ደረጃ ጭምር ገልጸዋል ሻምበል ኢዮብ በመቀጠል ጄታሪኩ ከጄ ረጋሣ ጅማ ጋር ከጎንደር ጀምሮ ፀብና መቃቃር እንደነበራቸው ለማሳየት ጄኔራሉ በጎንደር የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ በነበሩበት ጊዜ ኛ ሻለቃ ከድቶ ወደ ኢዲዩ እንዲገባ አድርገዋል በማለት መንግሥት ቀጥቷቸው ነበር ሲሉ ጽፈዋል። በመቀጠልም ጄታሪኩ ጎንደር ሳሉ የበላይ አለቃቸው ከነበሩት ጄረጋሣ ጂማ ጋር ከፍተኛ አለመግባባትና ቅራኔ እንደነበራቸው ኘሬቪደንቱ ሳይቀሩ በቅርብ የሚያውቁት ጉዳይ ነው በማለት አክለው ገልጸዋል ይህ ከላይ የተሰጠው መግለጫ ጄረጋሣ ጂማ የዐኛ ግብረ ኃይል አዛዥ በነበሩበት ጊዜ ጎንደር ለነበሩት የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ለጄታሪኩ ዓይኔ ከጻፉላቸው የምስጋናና የምስክርነት ደብዳቤና ቃል መሠረት ፍፁም የሜቃረንና ስህተት ሆኖ ይታያል ሠ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ከላይ በሻምበል ኢዮብ የተጠቀሰው የክስ ጭብጥ የተዛባ መሆኑን ለማረጋገጥ በራሳቸው በጄረጋሣ ምስክርነት ኢዲዩንና ኢህአፖን ከጎንደር አካባቢ በማስወገድ ጄ ታሪኩ ባሳዩት አኩሪ ውጤት ይልቁንም ምስጋናና አድናቆት እንደቸሩዋቸው ቀደም ሲል በቀረቡት የቅጂ ደብዳቤዎች መረዳት ይቻላል በርግጥ ቅራኔና ክስ በመካክላቸው ሙሉ በሙሉ አልነበረም ማለት አይደለም ቅራኔው የተጀመረው ጄኔራል ታሪኩ የትግራይ ዕዝ አዛዥ በነበሩበት የአገልገሎት ዘመን እንደነበረ የምስጋና ደብዳቤዎቹ እንደሚጠቁሙ መረዳት ይቻላል ስለ መቀሌው ወህኒ ቤት በወያኔ መደፈርና ስለ እስረኞች መለቀቅ በተመለክተም ጀታሪኩ ትግራይ በነበሩበት ወቅት ሕውሃት የመቀሌን ወህኒ ቤት አጥቅቶ እስረኞችን ሲያስለቅቅ የፖሊስ አዛኙ ዕዙ እርዳታ እንዲያደርጉላቸው ጄታሪኩን በስልክ ሲጠይቁ እኔ የወህኒ ቤት ዘበኛ አይደለሁም በማለት በሰጡት መልስና በደረሰው ጉዳት ተከሰው ከመንግሥት ጋር ከፍተኛ ቅራኔ ውስጥ ገብተዋል ካሉ በኋላ ሻምበል ኢዮብ መነሻ መሠረት የሆናቸውን ጭብጥ ሳይጠቁሙ ግላዊ ትችታቸውንና ፍርዳቸውን እንደሚከተለው ሰጥተዋል ጄኔራሉ በወቅቱ የፈፀሙት ስህተትና ያሳዩት ግዴለሽነት ብዙዎችን አስገርሟል ወዲያው መንግሥት ጄኔራሉን ለመቅጣት ይመስላል ከትግራይ ዕዝ አንስቶ የናደው ዕዝ አዛዥ አደረጋቸው በማለት አስፍተው ጽፈዋል በመሠረቱ ጄታሪኩ የትግራይ ዕዝ አዛዥ በነበሩበት ወቅት የትግራይ አማጺያን ተማርከውና በመቀሌ ወህኒ ቤት እንዲታሰሩ በተደረገበት ጊዜ የአካባቢውን ነባራዊ ሁኔታ አበጥረው ያውቁ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም ስለነበረ ወንበዴዎቹ ከመቀሌ ይልቅ አዲስ አበባ ተወስደው ቢታሠሩ በአስተማማኝ ሁኔታ በቁጥጥር ሥር እንደሚቆዩ ለመንግሥት ገልጸው ነበር ይሁን እንጂ የሳቸው ሀሳብ ውድቅ ተደርጎ አማጽያኑ በዚያው ከተማ እንዲቆዩ ተደረገ ጄኔራል ታሪኩ ይህን ያሉበት መሠረታዊ ምክንያት ነበራቸው በወቅቱ በትግራይ ውስጥ ከምክትል አስተዳዳሪው እስከ የክፍለ ሀገሩ አውራጃ አስተዳዳሪዎችና የአውራጃ ኢሠፖ ተጠሪዎች ጭምር ላይ ላዩን የመንግሥት ሠራተኞችና ደጋፊዎች መስለው በዓላማ ግን የአማጽያኑ ደጋፊዎች እንደነበሩና ድርብ ሚና እንደሚጫወቱ ይደርሳቸው በነበረ ወታደራዊ መረጃ ያውቁ ስለነበረ ነው የአብዮታዊነት ጭምብል አጥልቀው ነገር ግን ለህወሃት ታጥቀው ብዙዎች በሚንቀሳቀሱበት በዚያ ክፍለ ሀገር የወያኔዎቹ በመቀሌ መታሰር ትርጉም አልባ እንደሆነና ወህኒ ቤቱም አንድ ቀን ተሰብሮ ምርኮኞቹ እንዲያመልጡ እንደሚደረግ ጥሩ ግምት ነበራቸው ውሎ አድሮ ጄኔራሉ እንደገመቱት በተቀነባበረ ሴራ እስር ቤቱ ተሰብሮ እስረኞች እንዲያመልጡ ተደርጓል ከዚህ በኋላ በፖሊስ አዛዝ የተጠየቀውን አርዳታ ሊሰጡ አልፈቀዱም በሚል በተጋነነ ሂስና ክስ በብቡዎች ተተችተዋል ተወንጅለዋልም ይህም በሻምበል ኢዮብ እንዳለ መጽሐፍ እንደታየው ሁሉ በሌሎችም መጻሕፍት ላይ ተገልጧል የእስረኞቹ ማምለጥ ጠንካራ ሴራ የነበረው የአማጽያኑ ደጋፊዎች እንቅስቃሴ እንደመሆኑ ሁሉ የጄ ታሪኩ ሀሳብ ውድቅ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ፒ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ መደረግም ለምርኮኞቹ ማምለጥ ምክንያት የሆነ መሠረታዊ ሁኔታ ነበር። ሲሉ የሚያውቁትን የመከፋፈልና የቡድን ገመና ገላልጠው በማስነበብ በአመራር ላይ የነበሩት አዛዥፐች ከኮርስ ጓደኞቻቸው ጋር አንድ የነበሩበትንና የተጠቃቀሙበትን እንዲሁም ከሚጠሏቸው ጋር የተለዩበትንና ፀብና ቅራኔ የፈጠሩበትን መሠረታዊ ነጥቦች ጠቁመዋል ጄኔራል ታሪኩና ጄኔራል ረጋሣ ጂማ ደግሞ ከተለያዩ የሠራዊት ክፍሎች የመጡ ነበሩ ጆኔራል ታሪኩ ከጦር ሠራዊት ጄኔራል ረጋሣ ከክብር ዘበኛ ሠራዊት የተገኙ ነበሩ እነዚህ ታላላቅ ወታደራዊ ክፍሎች ከአጹ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ጀምሮ በመናናቅና በመጠላላት አንዱ ከሌላው እሻሳለሁ በሚል ስሜት ያደርጉት የነበረው መጠላለፍና ሽኩቻ አልፎ ተርፎ በሠራዊቱ ውድ ሕይወትና በአገሪቱ ሕልውናና ንብረት ላይ አሉታዊ ጫና እንዳሳደረ ወታደራዊ ታሪክ ፀሐፍት ገልጸውታል ይህ ሥሩ የራቀና የደነደነ የቡድን ዕብሪት ስሜት የሥልጣንና የጥቅምን ቅርምት መሠረት አድርጎ ጄረጋሣ በጄታሪኩ ላይ ከመሰሎቻቸው ጋር በመሆን ጠልፈው እንዲጥሏቸው ሊያደርግ እንደሚችል መገመት ይቻላል ሻምበል ተስፋዬ ርስቴም ደህንኑ ሀሳብ በመጋራት ምስክርነት በባልሥልጣናቱ አንደበት መጽሐፋቸው ገጽ ዐ ላይ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዓም «ሀ ጄኔራል ኃይለጊዮርጊስ ሀብተ ማርያም መርዕድ ንጉሜደምሴ ቡልቶ ሙላቱ ነጋሽ ረጋሣ ጂማ አሥራት ብሩ ክንፈ ገብርኤል ድንቁ ብርፃኑ ደምሴ ዘውዴ ገብረየስ እና ሌሎች ከፍተኛ ጄኔራሎች እናት ክፍላቸው ክብር ዝበኛ ነበር እነዚህ መኩንኖች በአብዮቱ ዓመታት ወቅት በምድር ጦር ሠራዊት በልዩ ልዩ ቁልፍ የኃላፊነት ቦታዎች በመመደብ መርተዋል ጄኔራል ሀብተጊዮርጊስ የመከላከያ ሚኒስትር ሲሆኑ ጠቅላላውን የመክላከያ ሠራዊት መሪነት ክብር ዘበኞች ተቆጣጠሩት ከሆለታ ገነት የጦር ትምህርት ቤት የተመረቁት የጦር ሠራዊት መኩንኖች ደግሞ የክብር ዘበኞችን መሪነት አምርረው ይቃወሙ ይታገሉም ነበር በማለት ከሁለቱ የውትድርና ዘርፎች የመጡት መኩንኖች ምን ያህል የጦዘ የሥልጣን ሽኩቻ እንደነበራቸው ገልጸዋል በተጨማሪም በጄኔራል ታሪኩና በጄኔራል ረጋሣ ጂማ መካከል ስለነበረው ፀብና ክስ በማውሳት ሻምበል ተስፋዬ ርስቴ እንደጻፉት ታሪኩ ዓይኔ ከጄል ረጋሣ ጅማ ጋር ጐንደር ውስጥ ተጣልተው ጦር ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ተደርገው ነበር ረጋሣ ጅማን በመናቅ በማዋረድና በመጋፋት ነበር የተወነጀሉት ሲሉ ጥቅል የሆነ ሀሳብ አስቀምጠዋል ከላይ ለተጠቀሰው ፀብና ክስ እንዲሁም የመጨረሻ ውጤት መሠረታዊ መነሻው የሚከተለው ጉዳይ እንደነበር ከጄኔራል ታሪኩ የግል ማኀደር የተገኘው ሰነድ ያስረዳል ጉዳዩ እንዲህ ነበር ብጄ ታሪኩ በ ዓም በኩሎኔልነት ማዕረግ የሰሜን ዕዝ የዐኛ ግብረ ኃይል የዘመቻ አስተባባሪ መኩንን ሆነው በሠሩበት ወቅት ጥቅምት ዓም በተጻፈ የክስ ማመልከቻ በዐቃቤ ሕግ በኩል ክስ ተመሥርቶባቸው ማመልከቻውም ለጦሩ ፍርድ ቤት ጥቅምት ቀን ዓም ቀረበ በጄኔራሉ ላይ የተመሠረቱባቸው የክስ ጭብጦች የሚከተሉት ነበሩ የግብረ ኃይሉን የማዘዣ ቦታ ከአክሱም ወደ ሺሬ እንዳሥላሴ አዛውረው እንዲያቋቁሙ ከሰሜን ዕዝ አዛዥ ብጄኔራል አስራት ብሩ ተደጋግሞ የተሰጣቸውን ትእዛዝ አልፈፀሙም የካቲት ቀን ዓም በሌኩሎኔል መርዳሳ ሌሊሳ አዛዥነት ተዋጊ ግብረ ኃይል ሺራሮን ለማሰስ እንዲዘምት ተወስኖ እንቅስቃሴ በተደረገበት ጊዜ አስፈላጊውን ድጋፍ እንዲሰጥ ቁስለኞችን ለማንሳት አንድ ፄሊኮኘተርና አንድ ሲሲና አውሮኘላኖች አክሱም ላይ ሆነው እንዲጠባበቁ የተደረጉትን ለሌላ ተግ ባር በማሰማራት ለአንገብጋቢ ድጋፍ እንዳይገኝ በማድረግ በፈፀሙት ጥፋት ተከሰዋል የሚሉ ነበር እንደ ሰነዱ አገላለጽጀኔራል ታሪኩበወቅቱ በማያውቁት ምክንያትና ባልተረዱት ሁኔታ ከዐኛ ግብረ ኃይል የዝመቻ አስተባባሪነት ተነስተው ወደ ኛ ክፍለ ጦር አዛዥነታቸው ከየካቲት ቀን ዓም ጀምሮ እንዲመለሱ በቁጥር ሰዕ ም በተጻፈ ቴሌግራም ታዘው ነበር። ይህንን የሥፍራ ማለዋወጥ ሄደት የወሰኑት አዛዥችም ፌ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም ኛ የሰሜን ዕዝ አዛዥ ብጄኔራል አስራት ብሩ ኛ የሰሜን ዕዝ ጥብቅ አዛዥ ብጆኔራል ረጋሣ ጂማ ኛ ሌኩሎኔል ታደሰ ተሰማ የስሜን ዕዝ የዘመቻ መኩንን ነበሩ የኛ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበሩትና በጄኔራል ታሪኩ ሥፍራ የተተኩት ሌኩሎኔል መርዳሳ ሌሊሳም ከሰሜን ዕዝ መምሪያ ጋር ባልተቋረጠ ሁኔታ እየተገናኙ የሽራሮን አካባቢ አሰሳን በሚሰጣቸው ትእዛዝ መሠረት እንዲጀምሩ አድራሻው ለኛ ክፍለ ጦር አዛዥ በሆነ ከስሜን ዕዝ አዛዥ በቁጥር ሠፅም የካቲት ቀን ዓም በተጻፈ ቴሌግራም ትእዛዝ ደርሷቸዋል በዚህ መሠረት ጄኔራል ታሪኩ በታዘዙት መሠረት ወደ ኛ ክፍለ ጦር ተመልሰው ሄደዋል ኩሎኔል መርዳሳም ቦታውንና ሥራውን ተረክበው አስሳውን የካቲት ቀን ጀምረው ሽራሮ አካባቢ ሲደርሱ ያላስቡትና ያልገመቱት የጠላት ምከታና አደጋ ያጋጥማቸዋል በዚያ ውጊያ ወቅት በርካታ የወገን ሕይወትና የአገር ንብረት በከንቱ ወደመ ይህ ጥናት ያልተደረገበትና ጊዜ ተሰጥቶት በዕቅድ ያልተመራ የችኮላ የውጊያ ዘመቻ ያስከተለው ክስረት ከላይ በስም የተጠቀሱትን የዕዝ አዛፕዥች ባለሥልጣናትና ኩሎኔል መርዳሳን በኃላፊነት የሚያስጠይቃቸው መሆኑ ግልጽና ትክክለኛ ጭብጥ ሆኖ ሳለ የተከሰሱት ጄኔራል ታሪኩ መሆናቸው የሚገርም ሆኖ ተገልዷጺል እንደ ሰነዱ አገላለጽ ይህንን የተረዱት ባለሥልጣናትም ከተጠያቂነት ለመዳን እንደገና ሌላ ተንኮልና ሴራ ጐነጐኑ። ኩሉሎኔል ታሪኩ በ ዓም በትግራይ ክሀገር በሽሬ ኦኘሬሽን ዘመቻ ለቁስለኛ ማንሺያ ፄሊኮኘተር ባለመላካቸው ሲድኑ ይችሉ የነበሩ ቁስለኛ ወታደሮች ሞተዋል በሚል ሰበብ ተወንጅለው ነበር የታሰሩት ኩሎኔሉ እንደነገሩኝ ከሆነ ግን የሽሬን ግንባር በወቅቱ ለሌኩሎኔል መርዳሳ ሌሊሳ ካስረከቡና ወደ ጎንደር ከተመለሱ በቷላ ሌኩሎኔል መርዳሳ በዕለቱ በሕወሃት ላይ ጥቃት ይሰነዝራሉበውጊያው በርካታ ወታደሮች ሲሞቱ ብዙዎችም ቆስለው ነበር ይፄን ጊዜ ነው ሌኩዙሎኔል መርዳሳ ከጎንደር ሄፄሊኮኘተር እንዲላክላቸው የጠየቁት ኩሎኔል ታሪኩም ፖይለቶች እንዲሄዱ ትዕዛዝ ይሰጣሉ ፖይለቶች ግን በበረራ መመሪያችን መሠረት ከ ሰዓት በኋላ መብረር አንችልም ይሉና ሳይበሩ ይቀራሉ እናም መቀሌና ጎንደር ተወስደው መታከም ይችሉ የነበሩ ወታደሮች በፄሊኮኝተር እጦት ይሞታሉ በዚህ ምክንያትና የቆየ ቁርሾ ታክሎበት ኩሎኔል ታሪኩ ዓይኔ ለመታሰር በቁ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ኩሎኔሉ በመጨረሻ ጉዳያቸው በወረዳ የጦር ምርመራ ርሀቪ በባህካክ ታይቶከወንጀሉ ነዓ ሆነው ከተፈቱ በኋላ በአዋሳ የደቡብ ዕዝ ምክትል አዛዥ ተደርገው ተመድበው ነበር የማታ ማታ ግን በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ የተካኑትና የኤርትራና የኦጋዴን ጀግና የነበሩት ጀግናው ብጆኔራል ታሪኩ ዓይኔ በአምባገነኑ የደርግ መመንግሥቭሕ ግብታዊ ትዕዛዝ በአሥመራ ከተማ በአሳዛኝ ሁኔታ በጦሩ ፊት ተረሸኑ ያለፍርድ ኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይ ቆ ህ ዓም ዐ ዓሪ አባላት ጋር አለመግባባት ይፈጥራሉለሥነ ሥርዓት የማይገዙና አለቆቻቸውን የሚንቁ ናቸው ወዘተ በማለት ጽፈዋል ጄኔራል ታሪኩ ተከሰውበት ስለነበረው ስለ ፄሊኮኘተር ጉዳይ በተመለከተ በአሁኑ ወቅት በሕይወት ያሉትና ያለፈውን የእርስ በርስ ጦርነት ታሪክ ዕጣ ፈንታ እና መስዋዕትነት። በማለት የነበረውን የጊዜውን ሁኔታ ገልጸዋል ለብጄኔራል ታሪኩ መገፋትና ለግፍ ፍፃሜ መዳረግ ምክንያት ሆነው ከታዩት በርካታ የተጠራቀሙ ሁኔታዎች መካከል ላቅ ብሎ የሚታየው ጥርጣሬና ሥጋት የቋጠረው የወታደራዊው መሪ የኩሎኔል መንግሥቱ ጥላቻና ቂም እንደነበረ የታሪክ ፀሐፍት አስረድተዋል ይህንን በተመለከተ ኩሎኔል አምሳሉ ገብረዝጊ እንደ ማስረጃ ያቀረቡት ጭብጥ የሚከተለው ነው ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔና ሊቀ መንበር መንግሥቱ ኃማርያም በሚገባ የሚተዋወቁ ሰዎች ናቸው መንግሥቱ የደርግ ሊቀ መንበር ከመሆናቸው በፊት በምሥራቅ ኦጋዴን በኛ ክጦር ውስጥ አብረው ሠርተዋል የትምህርት ደረጃ ልዩነትም ነበራቸው ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ መሥመራዊ መኩንንም ሆነው በኃይለኛነታቸው እንጂ በሰካራምነትም ሆነ በሌላ መጥፎ ባህርይ አይታወቁም በማለት ከገለጹ በኋላ ሁለቱ መኩንኖች በነበሩበት ምሥራቅ ኦጋዴን የጄኔራል ታሪኩ ኛ ሚስት ይዞታ በነበረው ቡና ቤት በርካታ ምሽቶችን አብረው አሳልፈዋል መኩንኖቹ በኑሮ ደረጃ በባህሪም ልዩነት ነበራቸው በሚገባ ቢተዋወቁም የቀረበ ጓዳዊ ግንኙነት አልነበራቸውም በመጨረሻም በአብዮቱ ዘመን በተፈጠረው አዲስ የታሪክ ፄደት መንግሥቱ አዛዥ ታሪኩ ታዛዥ ሆነው ወታደራዊ ጉዞአቸውን ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ የ ኒቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ቀጠሉ በማለት ስለትውውቃቸው መሠረታዊ ነጥቦችን አሳይተዋል ኩሎኔል አምሳሉ በመቀጠልም በ ዓም ቤተ መንግሥት ውስጥ ሊቀ መንበር መንግሥቱ ኃማርያም የመሩት አንድ ወታደራዊ ስብሰባ ነበርየስብስባው ዓላማ የኤርትራን ጉዳይ ላንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እልባት ለማበጀት አንድ ሁለገብ ዘመቻ እንደሚያስፈልግና መዋቅር ተዘርግቶ ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ነበርአብዛኛዎቹ ጄኔራሎች ሊመ መንግሥቱን በመደገፍ ዘመቻው ኤርትራ ላይ እንዲያተኩር ስምምነት ላይ እየደረሱ ነበር በዚህ መካከል ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ «ሀሣብ አለኝ በማለታቸው እንዲናገሩ ከሰብሳቢው ተፈቀደላቸው በመቻው ከኤርትራ ይልቅ የላቀ ውጤት የሚኖረው በቅድሚያ በትግራይ ተጀምሮ ሕውሃትን ሙሉ ለሙሉ የደመሰሰ እንደሆነ ነው በማለት አቋም ይዝው አስረግጠው በመናገርና ምክንያቶቻቸውን በማስረዳት ላይ ሳሉ ሰብሳቢው ጣልቃ ገቡ ታሪኩ ዝም በል የማታውቀውን ነገር ነው የምትናገረው ሕውሃት የትም የሚደርስ ድርጅት አይደለም ዋነኛ ጠላታችን ሻዕቢያ ነው በቅድሚያ መደምሰስ ያለበትም ሻዕቢያ ነው አሉ ብጁ ታሪኩም ነገሩን እርግፍ አድርገው ተውትንግዲህ በወቅቱ ተሰብስበው የነበሩት መኩንኖች ሁሉ የሊቀ መንበሩን ሀሳብና እቅድ በሙሉ ይሁንታ በተቀበሉበት ሁኔታ ውስጥ የጄኔራል ታሪኩ የተለየ ሀሳብና መሠረታዊ እውነት የጨበጠ አስተያየት መሰንዘር ለኩሎኔል መንግሥቱ ንቀት መስሎ ታይቷቸዋል ይህ አጋጣሚ አንድ ቂም የሚያስይዝ ነጥብ ተደርያ በመንግሥቱ አዕምሮ ተመዝግቧል። በዚህም ምክንያት በብዙ አውደ ውጊያዎች አኩሪ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም ውጤት ያስመዘገቡት ብጁጆኔራል ታሪኩ ዓይኔ በቀይ ኮከብ ዘመቻ እንዳይሣተፉና በደቡብ ዕዝ ምአዛዥነት እንዲቆዩ ተደርጓል በማለት ኩሎኔል አምሳሉ በሕያው እማኝነት ያዩትንና የሰሙትን የሊቀ መንበሩን የጥላቻና የቂም መሠረት የሆነውን ጉዳይ ጽፈዋል በጦር ሜዳ ግዳጅ ላይ በተለያየ የጦር ግንባር በአዛዥነት ተሰልፈው ይሠሩ የነበሩትን መኮንኖች የደርግ መንግሥት ሆን ብሎ እርስ በእርስ እንዳይስማሙ በማናከስ አለያይቶአቸው እንደነበረ የታሪኩ ባለቤቶችና የፍልሚያው ተሳታፊ ፀሐፊዎች ጽፈዋል ይህ የመከፋፈልና የማናከስ ሁኔታ ደግሞ ከፍርሃትና ከሥጋት የመነጨ የኩ መንግሥቱ ኃማርያም ጭንቀት ነበር መኩንኖቹ ከተስማሙና በመካከላቸው ሰላም ከነገሰ ሕገ ወጡን መንግሥት ለመንቀል እንደማይሳናቸው ስለሚታወቅ ከሥልጣን ላለመውረድና ላለመፈንቀል የተደረገ መሠሪ ስልት እንደነበር መገመት አያስቸግርም በዚሁ መሠረት ሜጀኔራል ረጋሣ ጂማ ጄታሪኩን ባሞገሱበት አፋቸው እንደገና ወንጅለው ካሳሰሩአቸውና ክሳቸው ውድቅ ሆኖ ጄታሪኩ ነፃ ወጥተው ደባውን የሠሩት ከፍተኛ መኩንኖች ትዝብት ላይ ከወደቁ በኋላ ከባድ መቃቃር ተፈጥሯል ይህ ከሆነ በኋላ ጄኔራል ታሪኩን በጄኔራል ረጋሣ አዛዥነት በነበረ ግብረ ኃይል ሥር እንዲያገለግሉ መመደቡ ይበልጥ በደል እንዲደርስባቸውና ፀቡና ቅራኔው እንዲፋፋም ታቅዶ የተደረገ እንደነበር ለማንም ግልጽ ይመስላል ጄኔራል ታሪኩ በነበራቸው የሠራዊት አመራር ኃላፊነት ውስጥ ሌሎች ተቃራኒና ተቃዋሚ ክፍሎች እንደነበሩባቸው የገለጹት ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ኩሎኔል አምሳሉ ጀኔራል ታሪኩ ሁሉንም እንደ ሥራውና እንደውጤቱ በአግባቡ ከመቀበል ባሻገር አድር ባይነትና የመለማመጥ ባህርይ እንዳልነበራቸው አንዲሁም የወታደራዊ ሙያ እውቀትና ብቃት ላልነበራቸው ለደርግ የፖለቲካ ሹመኞች በፍርፃት ባለመታክዛቸውና የተለየ የመሽቆጥቆጥ አቀራረብ ባለማድረጋቸው በዚህም በሻለቃ መላኩ ተፈራና በካሣዬ አራጋው የጥላቻ ጥርሶች በቁም ተወግተውበታል ይህንን በተመለከተ በመጽሐፋቸው ገጽ ላይ ቭቋጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ አጠገባቸው የነበሩትን የፖለቲካና የወታደራዊ ደኀንነት ኃላፊዎች እንደሌሎች አዛኙች የተለየ እንክብካቤ አያደርጉላቸውም ነበር። በሚል ወቀሳከባድ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያም እንዲደርሳቸው አደረጉ ይውዳል አዛዥ የሚለውን አባባል የተመለከተ አዛዥ ሜጁኔራል ረጋሣ ምክትላቸውም ብዴኔራል ፀጋዬ በጄኔራል ታሪኩ ላይ የነበራቸው ጥላቻና ቂም ምን ያህል የደደረ እንደነበረ በገሀድ ሊያይበት ይችላል ከዚህ በኋላብጄኔራል ውበቱ የናደው ዕዝን የአመራር አባላት በመሰብሰብ አነጋገሩ የተሰጠው መልስ ሕገወጥና ትክክል እንዳልነበረ በመግለጽቀደም ሲል በተጻፈው ትእዛዝ መሠረት አንድ ክፍለ ጦር ከዕዙ ተገንጥሎ ወጥቶ አሰሳውን እንዲአከናውን አጥብቀው ለስብስባው አሳሰቡ የስብሰባው አባላትም በዕዙ የደኀንነት ክፍል የሻዕቢያ ጦር አፍአበትን ለማጥቃት ጠንካራ ዝግጅት ማድረጉን መረጃ ያገኘ በመሆኑ በዚያን ሰዓት ኃይሉን መቀነስና ማሠማራት አደጋ ያስከትላል በማለት ሀሳባቸውን በማሰማት ጠንክረው ከተከራከሩ በኋላ ጥሪውን ሳይቀበሉት ቀሩ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ጄኔራል ውበቱም ተሰብሳቢዎቹ ትእዛዙን እንዲቀበሉና ውሳኔያቸውን ዳግም እንዲያጤኑ ሀሳባቸውን ደጋግመው አቀረቡ ይሁንና የናደው ዕዝ አመራር አባላትም አጥጋቢ ወታደራዊ ምክንያቶች ስላልቀረቡላቸው ቀደም ሲል የተጻፈውን የተቃውሞ ሀሳብ በመድገም በአቋማቸው እንደፀኑ ስብሰባው ተጠናቀቀ ሻለቃ ጀምበሬም ጠንካራና የመርህ ሰው ስለነበሩ ልዩ ልዩ የማስፈራራትና የቅጣት ጫና ቢደርስባቸውም ከአቋማቸው ፍንክች ሳይሉ ቀሩ ስብሰባውን ማሳመንና በቂ ምክንያት ማቅረብ የተሳነው በምክትል አዛኙ በብኔራል ውበቱ የተመራው አመራርም ወደ አሥመራ ተመልሶ ለበላይ አካል ሪፖርት አደረገ ያቀረበው ሪፖርትም የናደው ዕዝ አዛዥ በዕብሪት ትዕዛዝ አልቀበልም ብለዋል የሚል ተንኮልና ሸፍጥ ያሸመቀ ዘገባ ነበር ይህም የተንኮል ዘገባ ለመከላከያ ሚኒስትሩ ለሜጂጁኔራል ኃጊዮርጊስ ሀማርያም ደረሰ እሳቸውም ለሊቀ መንበሩ አሻግረው አስታወቁ ቀድሞውንም በሀሰት ውንጀላ በርካታ ወሬ ደርሷቸው ጄኔራል ታሪኩን እንደ ሥልጣን ተቀናቃኝ ሲጠረጥሩአቸውና ሲያብጠለጥሉአቸው የቆዩት ሊቀ መንበሩ በብስጭት አበጡ የልባቸው ቂምና ጥላቻም ይበልጥ ደደረ በዚህ ሁኔታ ውስጥ አማጽያኑ ሻዕቢያና ወያኔ በረዥም ጦርነት በተሰላቸው የኢትዮጵያ ሠራዊት ላይ ጥቃት እያደረሱ ይዞታቸውን ማስፋትና ማጠናከር ቀጠሉ በዚህም መሠረት ከህዳር ወር እስከ ታህሣሥ ወር ማብቂያ ድረስ በኢትዮጵያ ሠራዊት ላይ በተቀናጀ ኃይል ከባድ ጉዳት አደረሱ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዓም ይህ በእንዲህ በነበረበት ሰዓት ጄኔራል ታሪኩ በኩላሊትና በአንጀት አልሰር ሕመም ከባድ ሥቃይ ላይ ነበሩ ይሁን እንጂ በሕመም እተሠቃዩና ኃላፊነታቸውን እየተወጡ አልፎ አልፎ ወደ አሥመራ በመሂድ የሕክምና እርዳታ ለማግኘት ጥረት ያደርጉ ነበር አሥመራ የነበረው የገጀረት ሆስፒታልም ለነበረባቸው ጽኑ ሕመም በቂ ሕክምና እንዲያገኙ ወደ አዲስ አበባ ጦር ኃይሎች ሆስፒታል ሄደው እንዲታከሙ ጽፎላቸው ነበር በዚህም መሠረት የመታክም ዕድል እንዲያገኙ በሥፍራቸው ጊዜያዊ አዛዥ እንዲተካ ከአንዴም ሁለቴ ጄኔራል ታሪኩ ማመልከቻ አቅርበዋል። እንዲፈቀድላቸው ይጠይቃል ጄኔራል ታሪኩ ይሕመም ይ ፅህገሩፀታ ወቃታ ሺ በብበበብ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይ ኪኬ ኢሙሜሙ ሀ ዓም ዐ ዓዎፖ ኛ ሰግል ጉዳያቸው አሥመራ እንደሚመላለሱ ተደርጐ የተወራው ሀስት እንደሆነና ይፄዱም የነበረው በሐኪም ቀጠሮ መሠረት የሕክምና እርዳታ ለማግኘት እንደነበረ የገለጸ ሆኖ በመጨረሻም በአጽንኦት ያቀረቡት ጥያቄ ኑ የጨጓራና የአንጀት መቁሰል ሕመም ስሳደረባቸው በሐኪሞች በተነገረው መሠረት ወደ መሀል አገር ፄደው እንዲታከሙ እንዲፈቀድላቸው የሚጠይቅ ነበር ያቀረቡት አቤቱታ የማይፈፀም ከሆነ ፅድሜያቸው ለጡረታ መድረሱን በማስታወስ በጡረታ የመሰናበት ዕድል እንዲሰጣቸው ይህም ካልሆነ ያለ ጡረታ መብት ከሠራዊቱ በነዛ እንዲሰናበቱና በዘመዶቻቸው ድጋፍ እየተረዱ እንዲታከሙ ስንብት እንዲፈቀድላቸው ይጠይቃል ጄኔራል ታሪኩ ይሕመም ይ ነያሩፀያ ወቅም ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ሌሌ ሚየራጥ እንደ ጴጥሮስ በወቅቱ ጀኔራሉ የጻፉት ኛ ማመልከቻ ትክክለኛ ቅጂከዚህ በታች አንደሚታየው ነበር ኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ኒ ዓም ዐ ዓም ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ው እ ታያ ህቅ እንደ ጴጥሮስ ይህም ሦስተኛ የአቤቱታ ማመልከቻ ቀና ምላሽ ሳያገኝ ይልቁንም አሉታዊ ትርጉም ተሰጥቶት ከግዳጅ ሥፍራ በመሸሽና በአምቢተኝነት ተተርጉሞባቸዋል ይህ በእንዲህ እንደነበረ የሻዕቢያ ሠራዊት በታህሣሥ ወር ላይ ከከረን ወደ አሥመራ እንዲሁም ከምጽዋ ወደ አሥመራ ከአዲ ቀይህ ወደ አሥመራ በመጓዝ ላይ በነበሩት ነዳጅና ልዩ ልዩ የድጋፍ ቁሳቁስ በጫኑ የመንግሥት ተሽከርካሪዎች ላይ አደጋና ዘረፋ አደረሰ በተጨማሪም ታህሣሥ ቀን ዐ ዓም ከምሥራቅ የሄዱት የምሥራቅ ዕዝ ኪነት አባላት በጠላት ደፍጣ ጥቃት በማለቃቸውና ከዚህም በላይ ሰሜን ያለው ጦር በኘሬዚደንቱ ላይ ለማመጽ እየተነሣሣ ነው የሚል መረጃ የደረሳቸው መሪ ደጋፊዎቻቸውን አስከትለው በብስጭት እንደጦፉና በሥጋት እንደተወጠሩ አሥመራ ገቡ እንደደረሱም ከየፅዙ የተውጣጣ ጦር በማሰባሰብ አነጋገሩ። ጦሩም ብሶቱን ተናገረ እሳቸውም የማይጨበጥ ተስፋ ለወታደሩ ሰጡ ከቪያም ዋነኞቹ የሰሜን ዕዝ ዋና አዛቱች እነ ጄረጋሣ ጂማም ስለተፈፀመው አደጋ ሁኔታና ምክንያት አፍአበት ላይ በተደረገው አስቸኳይ ስብሰባ ላይ ሪፖርት እንዲያቀርቡ ተጠየቁ ዋና አዛዥቹም ቀደም ሲል በሀሳብ አለመግባባትና በሥራ ምክንያት በተፈጠረ ቅሬታ የጠሏቸውን በተዋረድ የነበሩ አዛዝዥችና መኩንኖችን ግንባር ቀደም ተጠያቂ በማድረግ ለሊቀ መንበሩ ዘገባቸውን አቀረቡ ከተወነጀሉት አዛዥች መካከል» ብጀኔራል ታሪኩ አንዱ ነበሩ ሊቀ መንበሩም የክርፉን ዩዕዝ አዛች በቀረበባቸው ክስ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም ባነጋገሩበት ወቅት ጄኔራል ታሪኩንም ለወጉ ያህል ሀሳባቸውን ጠይቀዋቸው እንዲናገሩም ዕድል ሰጥተዋቸው ነበር ጄኔራል ውበቱ አፍአበት ፄደው ሠራዊቱና አመራር አባላቱ በዚያ ቀውጢ ሰዓት ጦር ከናደው ዕዝ ተከፍሎ ወደሌላ ሥፍራ መሄድ የለበትም ያሉትን ውሳኔ ጄታሪኩን ለመጉዳትና ለመውጋት ባሴረ አባባል የናደው ዕዝ አዛዥ ትእዛዝ አልቀበልም ብለው ሪፖርት አቅርበው ነበርና ይህን በተመለከተ ጦር ተከፍሎ ይውጣ የሚለውን ትእዛዝ የሳቸው አመራር ያልተቀበለበትን ምክንያት አሳማኝ በሆነ መረጃ ለማስረዳት ጄታሪኩ ጥረት አድርገው ነበር ይሁን እንጂ አስቀድሞ በነገር ተሞልተው እና ወስነው የመጡ ስለነበረ ጄኔራል ታሪኩ ያቀረቡትን ሀሳብ ሁሉ በማጣጣል ኩሎኔል መንግሥቱ ሳይቀበሏቸው ቀሩ በዚያ ስብሰባ ወቅት ሊቀ መንበሩም ቀደም ሲል በተሞሉት ወሬ እየተገፉ ሆን ብለው ይጫኑዋቸው እንደነበረ በስብሰባ ተካፋይነት በሥፍራው የነበሩና የታዘቡ ጽፈውታል ቄምና ጥላቻ ቋጥረው የበቀል ጊዜ በማሰናዳት ላይ የነበሩት መሪም በአስተውሎትና በተገቢ ሁኔታ እንዳላነጋገሩሯቸውና መከላከያ ጭብጣቸውን ሊቀበሉዋቸው ፈቃደኛ ባልነበሩበት ጊዜ ጄኔራል ታሪኩ ስለያዚት እውነት ቢከራከሩም ሰሚ በማጣታቸው አንዳንዶች እንደሚሉት የደርጉን መሪ ያበሳጨ ኃይለ ቃል ተናግረው እንደነበረ የስብሰባው ዕድምተኞች የነበሩት ዝግበዋል ከዚያ በኋላ ጄኔራል ታሪኩና ብጄኔራል ከበደ ጋሼ ከስብሰባው ወጥተው እውጭ እንዲቆዩ ምክክሩ እንዲቀጥል ተደረገ ጆግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ቀድሞውንም ጉድጓድ ሲምሱላቸው የነበሩት ዴኔራል መርዕድና ጄኔራል ረጋሳ ነገሮችን በማጋነን ጓድ ኘሬዚዳንት ጀኔራል ታሪኩ የናቀው እኛን ብቻ አይደለም እርስዎም ላይ ከፍተኛ ጥላቻና ንቀት አለው በማለት ከእሳት ላይ ቤንዚን እንደማርከፍከፍ ዓይነት ነገሩን አበላሽተውታል በሚል ታዛቢዎች ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል ከዚህ በኋላ ጄኔራል ታሪኩና ብጆኔራል ከበደ ጋሼ በሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት ወታደራዊ እስር ቤት እንዲታሠሩ ተደረገ በሌላ በኩል ደግሞ ሁኔታውን በአስቸኳይ አጣርተው እንዲያቀርቡ የሚከተሉት ታላላቅ ጄኔራሎችትዕዛዝ ደረሳቸው ሌጂኔራል ተስፋዬ ገኪዳን የምድር ጦር ዋና አዛዥ ሜጄኔራል ኃይሉ ገሚካኤል ሪር አድሚራል ተስፋዬ ብርፃኑ ሜጄኔራል አምፃ ደስታ የአየር ኃይል አዛዥ ጐሕ ርኃ የ እነሱም የተሰጣቸውን ኃላፊነት በእውነት ለመወጣት የሰውና የሰነድ ማስረጃ አስባስበው ስፊ ማጣራት አደረጉ ጄኔራል ታሪኩን በተመለከተ የደረሱበት አንዱ መረጃ በወቅቱ ከአንጀት መቁስል በተጨማሪ በኩላሊት ሕመም የተነሳ በሕክምና ላይ እንደነበሩ የሚያረጋግጥ የሐኪም ሰነድ ነበር በመጨረሻም ከዚህ ውጭ በጄኔራል ታሪኩ ላይ ጥፋት ከተገኘ ለሠላሳ ሁለት ዓመታት ያደረጉት የግዳጅ አገልግሎትና መስዋዕትነት ግምት ውስጥ ገብቶ የጡረታ መብታቸው ተከብሮ እንዲሰናበቱ የሚጠይቅ የውሳኔ ሀሳ ኦቀረቡ ኒኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ጊ ዓም ዐ ዓም ይህ የማጣራት ዛደትና የቀረበው ውሳኔ ያበሳጫቸው ሊቀ መንበሩ በኮሚቴው አባላት ሰብሳቢ በሌጄኔራል ተስፋዬ ላይ ከሥርዓት ውጭ በሆነ ዕብሪት እንደጮሁባቸው በወቅቱ ለጉዳዩ ሂደት ቅርብ የነበሩ ፀሐፍት ለታሪክ አስፍረውታል ከላይ እንደተገለጸው በሰሜን ዕዝ ውስጥ በነበሩ ከፍተኛ አዛዥች መካከል የነበረውን ተንኩል የሥልጣን ሽሚያና የመጠላለፍ ደባ እንዲሁም የቡድን ሥራ ኩሎኔል አምሳሉ በ የኤርትራ መዘዝ መጽሐፋቸው ውስጥ በስፋት አሳይተዋል ቀድሞውንም በሥጋት ላይ የነበሩትና በደረሳቸውየታቀደ የመፈንቅለ መንግሥት እቅድ አለ በሚል እኩይ ዘገባ ደንግጠውና ተጨንቀው ድብቅ የበቀል ሀሳባቸውን ቋጥረውና ተንደርድረው የደረሱት ሊቀ መንበር በአምባገነንነት የራሳቸውን ውሳኔ በመስጠት ጄኔራል ታሪኩ እንዲገደሉ ብጄኔራል ከበደ ጋሼ ማዕረጋቸው እንዲገፈፍና ያለ ጡረታ መብት እንዲሰናበቱ አዘኩ ፍፁም ስሜታዊ የነበረው ውሣኔ የካቲት ቀን ዐ ተጠናቆ የካቲት ቀን ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት ላይ በሚከተሉት ሰዎች አስፈጻሚነት ውሳኔው ተተገበረ ኛ ብጄኔራል ውበቱ ፀጋዬ የሁአሠ ምአዛዥ ኛ ኩሎኔል መንግሥቱ ወልደ ጊዮርጊስ የሁአሠ የሕግ አገልግሎት ኃላፊ ኛ ኩሎኔል አሥራት ታዬ የሁአሠ አስተዳደር መምሪያ ኃላፊ ያ የግፍ ድርጊት ከመፈፀሙ በፊት ደማቸውንና ጉልበታቸውን እንዲሁም እውቀታቸውንና ፍቅራቸውን ባፈስሱላት ለ ዓመታት በተንከራተቱላት አገራቸው ላይ በንፁህ ፍቅርና ታማኝነት በአዛዥነት በአገለገሉት ሠራዊት ፊት እንደ አቡነ ጴጥሮስ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ን ጊራጥ እንደ ጥሮስ እጀቻቸው በሰንሰለት ታስረው በገዛ ወገኖቻቸው ሊረሸኑ በቀረበበት ጊዜ በጄኔራሉ ላይ የሚከተሉት የወንጀል ነጥቦች በንባብ ተሰሙ ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ የበላይ አካልን መመሪያ አይቀበሉም ጦሩን አይጎበኙም የጦሩን ገንዘብ ለራሳቸው ጥቅም አውለዋል ከሻዕቢያና ወያኔ ጋር ልዩ ግንኙነት ፈጥረዋል ወገንን ለጠላት አጋልጦ የሚሰጥ ምስጢር ሳይመሰጠር እንዲተላለፍ አድርገዋል የሚሉ ነበሩ ይህ እውነትነት የሌለው የቂም መቅረፊያ ውንጀላ ክተነበበ በኋላ በዘጠኝ ተኳሾች ተገደሉ ንፁህ ደማቸውም ከአገራቸው ምድር ሠርጎ ገባ ሆኖም ስለ እውተኛ ፍርድና ስለ ፍትሕ እስከዛሬ ወደ እግዚአብሔርም በመጮህ ላይ እንደሆነ አያጠራጥርም ጉባዔው ሲካሄድና በኋላም ግድያው ሲፈፀም በሥፍራው ነበርኩ በማለት ቃላቸውን የስጡት መቶ አለቃ ታደሰ ቴሌ እንዲሚከተለው መስክረዋል ጄኔራል ታሪኩ ወደ ናደው ዕዝ በሄዱበት ወቅት እጅግ አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ነበር የገቡት ይሁንና ታሪኩ ሁኔታውን ለመቋቋም ሁለት ስልት ነበር የተጠቀሙት ኛ ሠራዊቱን በሻለቃ ደረጃበክፍለ ጦርና በብርጌድ ደረጃ አስባስበው በማነጋገር የሠራዊቱን ስሜት አጠኑ ኛ ከስብሰባው የተገኘውን ሁኔታ መሠረት ያደረገ መፍትሔና ውሳኔ እንዲገኝ አደረጉ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም በዚሁ መሠረት ከሠራዊቱ ጋር ደረጃ በደረጃ ከተነጋገሩና የሠራዊቱን ችግርና ብሶት ከተረዱ በኋላ ሀሳቡን ስብስበው ለማፅከላዊ መንግሥት አቀረቡ በዚህም የማዕረግ ዕድገት ለሠራዊቱ እንዲሰጥ ወደ አገር ቤት ለረዥም ጊዜ ፍቃድ ያጡ አባላት ወዳገር ቤት ፄደው እናት አባታቸውን ጠይቀው እንዲመጡ የቤተሰብ ችግር ያለባቸው ዝውውር እንዲፈቀድላቸው የሕክምና ችግር የነበረባቸው ሕክምና እንዲያገኙ በአሥመራም ሆነ በተለያዩ ቀላል ቦታዎች ላይ እንዲሠሩ ፅድሜያቸው ገፍተር ያሉና በ ዓመት በላይ ወይም በዐዎቹ አካባቢ የነበሩ አባላት ከሠራዊቱ በጡረታ ተሰናብተው ወይም በመሀል አገር በኮሚሳሪያት ተሠማርተው እንዲሠሩ በማድረግ ከአንድ ሺህ አምስት መቶ ሠራዊት በላይ እንዲቀነሱ ለማዕከላዊ መንግሥት አቅርበው አስፈጽመዋል በነሱም ምትክ አዲስ ምልምል ሠራዊት በመውሰድ ክፍለ ጦሩንና ብርጌዶችን በማጠናከር ከፍተኛ አመራር ሲሰጡ አውቃለሁ ይህን ማድረጋቸው በመንግሥት ፊት በወቅቱ ከፍተኛ ምስጋና ነበር ያስገኘላቸው መጨረሻ ላይ ለጄኔራል ታሪኩ ሞት የመጀመሪያው ግንባር ቀደም ሰዎች ኛ ጄኔራል ረጋሣ ጂማ የሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት አዛዥ ኛ ጀኔራል መርዕድ ንጉሜ የጦር ኃይሎች ኤታ ማር ሹም ኛ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ የመከላከያ ሚኒስቴር የዘመቻ መኩንን ኛ ጄኔራል አስራት ብሩ የመከላከያ ኢንስፔክሽን መምሪያ ኃላፊ ኛ ካሣዬ አራጋው የኤርትራ ተጠሪና የብሔራዊ ጦር አባል እነዚህ በመሆን ታሪኩን በምን መልኩ እናጥቃቸው በምን መልኩ እናዛውራቸው በሚል መረብ ዘረጉባቸው። ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ተንሱ ሉኺሲያራጥ እንደ ጴጥሮስ ያም የማጥቂያ ጭብጥ በሕመም ምክንያት ከወሳኝ ጦር ግንባር የመሸሽ ፍላጎት አሳይተዋል የሠራዊቱን የክበብ ገንዘብ በከፍተኛ ደረጃ አባክነዋል ሠራዊቱን ግንባር አስማርተው እሳቸው አሥመራ ለመዝናናት አሥመራ ቪዲዮና ሴት እያሳደዱ ቲክሲ አምባ በተባለው ግንባር ላይ ሻዕቢያ ድል አግኝቶ ሠራዊቱን ጨፍጭፏል የአብዮታዊ ሠራዊት ውድቀት የታሪኩ ንዝህላልነት ነው የሚሉትን የተለያዩ ዝባዝንኬዎችን በመጻፍ ከመንግሥቱ ጋር እንዲጣሉ በከፍተኛ ሽርና ግፍ ምኞታቸውን ፈጽመዋል ሠሎሃመንግሥቱ በአሥመራ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት በቅድሚያ በነዚህ መሠሪ ሰዎች ወሬ ተሞልተው ቀጥለው ወደ አፋቤት ለጉብኝት ሄደው ነበር በጉብኝቱ ወቅት ስለተነገሩባቸው ጥፋቶች ታሪኩንም ጠይቀው ነበር ታሪኩም የተባለው ውንጀላ ሁሉ በፍፁም ውሸትና አመራሩና ሠራዊቱ ብቃት እንዳለውና ከአዛዥቹ ከካድሬ ዎቹና ከደንንነቶቹ ጋራ ምንም ዓይነት ስምምነት እንደሌላቸው ለመንግሥቱ በየዋጎነት ገለጹ መንግሥቱ ይህንን ችግርማ አሥመራ ላይ እፈታዋለሁ ብለው ወደ አሥመራ በመመለስ ሁሉንም የዕዝ አዛፐች አሥመራ ጠርተው አነጋግረዋል ሌሎችን የአስራ ስድስት ክፍለ ጦር አዛዥች የዕዙን ሰባት ጁኔራሎች ማለትም የዝዘመቻ የመረጃ የዕዝ አዛዥ የፖለቲካ የደንንነት ኃላፊዎች ጠርተው አነጋግረዋል የሁአሠ አዛዥ ረጋሣ ጂማና የደኀንነት ኃላፊው ከዕዛችን ለሠራዊቱ ውድቀት ምክንያት የሆኑት ታሪኩ ዓይኔና ከበደ ጋሼ ናቸው ብለው ከሰሱ የክብር ክበኛ ሠራዊት አባል የነበሩት ረጋሣ እነዚህ ግላሳዎች ጠር ሠራዊት ስለሆኑ ብቃት የላቸውም በወታደራዊ ብስለታቸው ደካሞች ናቸው ብለው ገ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም በመናገራቸው ኩሎኔል መንግሥቱ ጦር ሠራዊት አይመራም ያለው ማነው እኔ ማነኝ እስክ ማለት ደርሰው ነበር ከቪያም ጄኔራል ረጋሣን ውጣልኝ በማለት ከስብሰባው አስወጥተዋቸዋል ሸዋረጋንም አንተ አየር ኃይል ረጋሣ ክቡር ዘበኛ ስለሆናችሁ ተባብራችሁ ታሪኩን እየወነጀላችሁት ነው እናንተም ኤርትራን አትመሩም ውጣ በማለት እንዳባረሯቸው አውቃለሁ በመጨረሻ ግን ጄኔራል ታሪኩ እንዲመቱ ካደረጉት ከፍተኛ የፖለቲካ ሰዎች አንዱ ካሣዬ አራጋው ነው ለመንግሥቱ ኃይለማርያም ያቀረበው ከፍተኛ ሪፖርትና ውንጀላ የግፍ እርምጃ እንዲወሰድባቸው አድርዓል ካቀረበው ገጾች ሪፖርት ውስጥ ዝጠኙ ገጾች በተለይ በጄኔራል ታሪኩ እና በጁኔራል ከበደ ጋሼ ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ። ይህን ግንባር በመፍጠር በጄኔራል ታሪኩ ቦታ ላይ ጄኔራል ውበቱ ፀጋዬ ፄዶ ያስተባብርውጊያ ሲነሳ በፄሊኮኘተር ይወጣል በማለት የተንኩል መረብ በመዘርጋት ጄኔራል ታሪኩ የካቲት ቀን ዐ ዓም እንዲገደሉ አደረጉ በማለት ዝርዝር ሂደቱን ይፋ አድርገዋል በመቀጠልም ሻዕቢያ ወዲያውኑ በወሩ ወረራ አደረገ አፋበትንና ናደው ዕዝን ሲይዝ ለናደው ዕዝ ተወክለው የፄዱት ጄውበቱ ፀጋዬ በግመል ሸሽተው ነው ከአፋቤት ከረን የገቡት እንግዲህ ይህ ከታሪኩ ሞት በኋላ የመጣ ወታደራዊ ውድቀት ወይም ፌለሪቲ ነው ከዚያም ሻዕቢያ በራዲዮ ጣቢያዋ ስታስተላልፍናደው ዕዝ በመያዝ ላይ የነበረው ከሁለት ዓመት በፊት ነው አሁን ግን ሙሉ በሙሉ ያዝነው የያዝንበትም ምክንያት መንግሥቱ በግራ እጁ ቀኝ እጁን ስለቆረጠው ነው ቀኝ እጁም ታሪኩ ዓይኔ ነበረ የሚል ከፍተኛ ኘሮፖጋንዳ አሠራጭታለች የጀርመን ሬዲዮ ጣቢያም መንግሥቱ ኃማርያም የአዕምሮ በሽተኛ ካልሆኑ በስተቀር ታሪኩ ዓይኔን የሚያክል ግዙፍ ስው መግደል አልነበረባቸውም ብሏል በዚያን ጊዜ ይህ ድርጊት የዓለም ትኩረት የሳበ የጠላትም የወዳጅም ከፍተኛ ወሬ ሲሆን ሌሎቹ ጄኔራሎች መንግሥቱ በሌሉበት ተሰብስበው ነገ የኛስ ዕጣ ፋንታ ምንድነው ስለዚህ የፈለገው ውድቀት ፌሌሪቲ ይምጣ እንጂ መንግሥቱን ከመገልበጥ ሌላ ምንም አማራጭ አይኖረንም በማለት ከታሪኩ ሞት በኋላ ሌላ መረብ ዝረጉ በማለት የነበረውን የከረረ የሥልጣን ጥማትና ሽኩቻ ገልጸዋል ጄኔራል ታሪኩ ስለ ተወነጀሉበት የሠራዊቱ ገንዘብ በተመለከተ መቶ አለቃ ታደሰ በተብራራ መልኩ እንዲያስረዱ በዚህ መጽሐፍ አዘጋጅ ተጠይቀው ሲያስረዱ እኔ በወቅቱ አሥመራ የክፍለ ጦር ወታደራዊ የፖለቲካ መምሪያ ተወካይና የፖለቲካ ኃላፊ ነበርኩ በአሥመራ ፅዝ ውስጥም ከፍተኛ ሚና የነበረኝ ሰው ነኝ ከጄኔራሎቹም ጋር ቀረቤታም ነበረኝ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ጂጄኔራል ታሪኩ በእውነት ነው የምለው እንኳን የሠራዊቱን ገንዘብ ሊጠቀሙከፍቅር ብዛት ገና ከአፍበት ተነቃንቀዋል ሲባል አልጋ ይይዙላቸው የነበሩት የሠራዊቱ አባሎች ናቸው ይጠጡት የነበረው ቢራ ነበር ቀድመው ለሁለት ሦስት ካሳ ቢራ ከፍለው ይጠብቋቸው ነበር እንጂ ታሪኩ አሥመራ ገብተው ከኪሳቸው ገንዘብ አውጥተው ሲዝናኑ አይቼ አላውቅም እኔ ጋባዣች ሲቪሎችም ጭምር ነበሩ። ይህም ያልተሟላ ዘገባ ጄኔራል ታሪኩን ጥፋተኛ ብሎ ከመፈረጅ የሚቆጠር ሆኖ የሚታይ አቀራረብ ነው ይህም ሁኔታ በሚከተለው ጽሑፋቸው በግልጽ ተቀምጧል ታሪኩ ዓይኔ ከጄኔራል ረጋሣ ጂማ ጋር ጐንደር ውስጥ ተጣልተው ጦር ፍርድ ቤት እንዲቀርቡ ተደርገው ነበር ረጋሣ ዲማን በመናቅ በማዋረድና በመጋፋት ነበር የተወነጅሉት ታሪኩ መቀሌ ከተማ ውስጥም ከጄኔራል ክፈለኝ ይብዛ ጋርም ተጣልተው ነበር ታሪኩ ትዕኪተኛና ጥጋበኛ መኩንን ነበሩ ይባላሉ ነገር ግን ከስዎች ጋር የሚጣሉት በአብዛኛው በግል ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም ሳይሆን ለጦር አዛዥነት ብቃት የላችሁም በማሰት እንደነበረ የሚያውቋቸው ይዓናገራሉ ታሪኩ ትዕቢተኛና ጥጋበኛ መኩንን ነበሩ ይባላሉ በሚል ሚዛኑን ባልጠበቀ የአሉ ወሬ ላይ በተመሠረተ ሁኔታ ታሪክ የጻፉት ሻምበል ተስፋዬ አሉባልታውን እንደ እውነት በመቀበል «ሩፌ ሰውን ያለ አግባብ ማዋረድና መዝለፉ ተገቢ ባይሆንም አንዳንዶቹን መኩንኖች በአካል ቀርቦ የሚያውቅ ሰው ለታሪኩ ዓይኔ አባባል እጅግ ከፍተኛ ግምት መስጠቱ አይቀርም ሲሉ የጄኔራሉን ተሳዳቢነት ያመኑበት መሆኑን በሚገልጽ ስሜት በመተቸትእንደገና የጄኔራሉ ዝለፋ ለተዘለፉት ሰዎች የሚገባቸው ነበር በማለት እርስ በርሱ የሚቃረን ሀሳብ አስፍረዋል ጁጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዝራፊትዕቢተኛና ሴሰኛ እየተባሉ ቢወነጀሉም ያነጋገርኳቸው ከፍተኛ መኩንኖች ታሪኩ ሙያውን የሚያውቅ ተዋጊና አዋጊ ጄኔራል እንደነበሩ ይመሰክራሉ ብለዋል በዚህ ዘገባቸው ደግሞ ከላይ በጠቀሷቸው ወንጀሎች ሁሉ ጄኔራሉ ስማቸው መነሣቱን ጠቅሰው ነገር ግን ይህ ስም የተሰጣቸው የትና እንዴት እንዲሁም መቼ በትክክል በፈፀሙት ድርጊት እንደሆነ መረጃ አላቀረቡም ይህን ዓይነቱ በ አሉ ላይ የተመሠረተ አጻጻፍ መሠረት የሌለው ውንጀላ ከመሆኑም በላይ የአንባቢን መንፈስ የሚያጐድፍ መግለጫ ነው በዚሁ መጽሐፋቸው ላይ በሻምበል ተስፋዬ ተጠይቀው ስለ ጄኔራል ታሪኩ ማንነትና ተግባር ምስክርነታቸውን የሰጡት ብጄኔራል ከበደ አርምዴ ደግሞ ብ ታሪኩ ዓይኔ በሠራዊቱ በጣም ተወዳጅ የጦር መኩንን ነበር ከፍተኛ የአመራር ብቃት የነበረው ከተራ ወታደር እስከ ከፍተኛ መኩንኖች ጋር ተቀራርቦ መሥራት የሚችል ነገር ግን ደካማ የሆኑ አዛዥችን ደግሞ በጣም የሚንቅ ሰው ነበር በማለት ብዙዎች የሚስማሙበትን እውነታ ተናግረዋል በማከልም። ስለዚህ በጽኑ መታመማቸውን ገልፀው ከኤርትራ ወደ መሀል አገር ዝውውር እንዲፈፀምላቸው ለሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት አዛዥ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ለሜጁጄኔራል ረጋሣ ጂማ በጻፉት ተደጋጋሚ ማመልከቻ ጠየቁ ተገቢውን መልስ አላገኙም ያሉበት ይህ አንቀጽም ጀኔራሉ ታመምኩ ማለታቸው ከነበራቸው የአለቆች ቅራኔ ለመራቅ ያቀረቡት እንደሆነ እንጂ በእርግጥ መታመማቸውን የማይቀበል አንድምታ ሆኖ ተስሏል ጽሑፋቸውን በመቀጠልም የማመልከቻውን መልስ በመጠባበቅ ላይ እንዳሱ ኘሬዚደንት መንግሥቱ በናደውና በመክት ዕዝ ላይ የደረሰውን ውድቀት በአካል ተገኝተው ዝገባ ሊያደምጡና ቀውሱ የሚስተካከልበትን አመራር ሊሰጡ አሥመራ ገቡ ሌጀኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን ሜጀኔራል ኃይለ ጊዮርጊስ ሀብተ ማርያም ሜጀኔራል መርዕድ ንጉሜ ሜጆኒራል ረጋሣ ጂማ እና ሌሎችም የዕዝ አዛች እንዲሁም ጉዳዩ የሚመለከታቸው ሁሉ በተገኙበት በዕኮቹ ላይ የደረሰው ጥቃት መንስኤው ምን እንደሆነ ማድመጥና መመርመር ተጀመረ የናደው ዕዝ አዛዥ ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔና የመክት ዕዝ አዛዥ ብጄኔራል ከበደ ጋሼ በስብሰባው ላይ ተገኝተው በዕኮቻቸው ላይ የደረሰውን ጥቃት መንስኤ ለማስረዳት ሞክረዋል ይሁን እንጂ ብሼኔራል ታሪኩ መታመማቸውን በመጥቀስ የዝውውር ጥያቄ ማቅረባቸውንና በግል ጥላቻ የተነሣ አቤቱታቸው መልስ አለማኝኘቱን የውድቀቱም መንስኤ እርሳቸው ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም አለመሆናቸውን ለማስረዳት ሲጥሩ ከታየባቸው ንዴትና ከሰነዘሩት ኃይለ ቃል በኋላ ነገሩ ሁሉ ተበላሸ እርሳቸውና ብጄኔራል ከበደ ጋሼ እውጭ እንዲቆዩ ተደርጎ ምክክሩ ሲቀጥል ጓድ ኘሬዚደንት ጄታሪኩ የናቀው እኛን ብቻ አይደለም እርስዎም ላይ ከፍተኛ ጥላቻና ንቀት አለው በማለት ጄመርፅድና ጄኔራል ረጋሣ በመቀባበል ነገሩን ሁሉ አወሳሰቡት ከዚያ በኋላማ በኘሬቪዚደንቱ ዘንድ መልካም ነገሮች ሁሉ ጠፉ ስለዚህ በሠራዊቱ ደንብ መሠረት የጦር ፍርድ ቤት ሳይቋቋም ክስ ሳይቀርብባቸው እምነት ክህደት ሳይጠየቁ ማስረጃ ሳይመረመር ነቃሽ ሳይቆጠርና የግራ ቀኝ ክርክር ሳይካፄድ ዐ ዐ ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ በሞት እንዲቀጡ ብጆኔራል ከበደ ጋሼ ማዕረጋቸው እንዲገፈፍ ተፈረደባቸው በማለት ጀኔራል ታሪኩን በተመለከተ የጻፉትን ሀሳባቸውን አጠናቀዋል ዕጋፓታ አሰነ ኒጆግና እንደ ቴዎድሮስን ኒራጥ እንደ ኤጥሮስ ምዕራፍ ቿ ስለ ብጄኔራል ታሪኩ ማንነትና ተግባር የተጻፉ አዎንታዊ ተጨማሪ ምስክርነቶች የመጽሐፍ ርዕስ የስደተኛው ማስታወሻ ታሪክ ፀሐፊ ተስፋዬ ገብረአብ መጽሐፉ የታተመበት ዝመን ዐዐ ዓም በጄኔራል ታሪኩ ተግባርና ማንነት ብሎም ስለተፈፀመባቸው የግፍ ግድያ ስፊ ትንተና በመስጠት የጻፈው በኢትዮጵያ ጋዜጠኛ የነበረውና በስደት ላይ እንደሚገኝ የሚገልፀው ተስፋዬ ገብረአብ ነው በዐዐ ዓም በጻፈው የስደተኛው ማስታወሻ መጽሐፉ ውስጥ በአብዛኛው ከብዙዎቹ ወታደራዊ ታሪክ ፀሐፍት ሀሳብ ጋር የሚስማማ ታሪክ ጽፏል ሰፊውንና ተራኪ እንዲሁም ስዕላዊ መግለጫውን ሙሉ በሙሉ በመውስድ ለአንባቢ ተጨማሪ እይታ ይሰጣል በሚል እሳቤ እንደሚከተለው ቀርቧል ጥር ግአ ከሰአት በሁዋላ ኮሎኔል መንግስቱ ሃይለማርያም ከምፅዋ ወደ አሰብ በባህር ሃይል መርከብ በመጓዝ ላይነበር በጉዞ መፃል የሬድዮ መልእክት መጣለት አጭር ነበር መልእክቱ ውሳኔው ተግባራዊ ተደርጓል የሚል ተግባራዊ የተድረገው ውሳኔ የጄኔራል ታሪኩ መገደል ነበር ብርጋዳዱየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዓም ኮሎኔል አምሳሉ ኤርትራ መዘዝ በተባለ መፅፃፉ እንዳሶፉረው ከሆነ ጄኔራል ታሪኩ መገደሉን ለፕሬዚዳንቱ ሪፖርት ያደረው ብርጋድየር ጆጁኔራል ውበቱ ፀጋዬ ነበር ይህ ጄኔራል በዚያኑ አለት የሁለተኛው አብዮታዊ ሰራዊት ተጠባባቂ አዛዥ ሆኖ ተሾሞኦልአዲስ የተሾመበትን ስራውን የጀመረው ጄኔራል ታሪኩን በመግደል ነበር ውበቱ ፀጋዬ እንደማንኛውም የመንግስት ሰራተኛ በጠዋት ወደ ቢሮው ገብቶ መደበኛ ስራውን ነበር የሰራው አንድ መምህር ተማሪዎቹን በመርፃ ግብሩ መሰረት በቦታው ተገኝቶ ካላስተማረ ከስራ ይባረራል ጄኔራል ውበቱ ያን ቀን ማለዳ የስራ ባልደረባውን መግደል የማለ« ስራው ሆኖ ተገኘ ብዚያን እለት እኔ በውበቱ ቦታ ብሆን ኖሮምን አደርግ ነበር ብዬ ራሴን ጠይቄያለሁ አእላደርገውምፄሊኮፕተር አስነስቹ እኮበልል ነበርአልኩ በርግጥ ቁጭ ብሎ ወሬ መቅደድ ቀላል ነው በዚያን እለት ውበቱ የታዘዘውን ባይፈፅም ኖሮ ከጄኔራል ታሪኩ ጋር ተደርቦ ይረሸን እንደነበር ግን ግልፅ ነው በዚያም ተባለ በዚህ ጄኔራፅ ታሪኩ ከመረሸን የሚያመልጥበት እድል አልነበረም ጄኔራል ውበቱ ሁዋላ በግንቦት ስምንቱ የመፈንቅለ መንግስት ሙከራ ተጠርጥሮ ታስሮ ነበር ወያኔ አዲስ አበባን ለመያዝ አምስት ቀናት ሲቀረው ነፃ ወጥቶ ወደ አሜሪካ ፄደ የታሪኩን አገዳደል በተመለከተ ኮሎኔል አምሳሉ በመፅፃፉ በጨሪፍታ ነካክቶታል። የመጽሐፍ ድርሰቴም በወደታደራዊ ሳይንስና ወታደራዊ ታሪክ ላይ ነው ተመራማሪነቴ በቀድሞው ሠራዊት ውስጥ አብዛኛው ሥራዬ የርዕዮተ ዓለም ሥራ ወይም አይዲዮሎጂ ወይ በፖለቲካ ዝርፍ ከዐ ዓም ጀምሮ የቀድሞው መንግሥት ወይም የጎኅብረሰባዊት ኢትዮጵያ መንግሥት ደርግ እስከ ወደቀበት እስከ ዓም ድረስ በወታደራዊ ሥራ በፖለቲካ ኃላፊነት በሻለቃ በብርጌድ በክፍለ ጦሮችና በዕዞች ተዘዋውሬ ሠርቻለሁ በማለት ራሳቸውን አስተዋውቀዋል በመቀጠልም ብጄኔራል ታሪኩ ዓይኔን በባህሪያቸውና በተግባራቸው እንዲሁም በሙያቸውና ከሙያ ባልደረቦቻቸው ጋር በነበራቸው ቅርበት ምን ያህል ያውቋቸዋል ተብለው ለተጠየቁት ጥያቄ ሲመልሱ ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔን ከሌኩሎኔልነት ማዕረግ ጀምሮ አውቃቸዋለሁሻለቃ ማዕረግ በነበራቸው ጊዜ ደግሞ በምሥራቅ ዕዝ ትንሽ ጊዜ አውቃቸው ነበረ ከዚያ ጄኔራል ታሪኩ ከምሥራቅ ዕዝ ወደ ሰሜን ዕዝ ወደ መቀሌ ተዛውረው የኛ እና ኛ ነበልባል ክፍለ ጦር እንዲያሰለጥኑ መንግሥት በሰጣቸው ኃላፊነት ሁለት ክፍለ ጦሮችን መቀሌ ላይ በማሰልጠን ላይ ነበሩ በዐ ዓም ግንቦት ወር ላይ እኛ ከፖለቲካ ትቤት የተውጣጣን ቡድን እንደ ታሪክና እንደ አንድ ተምሳሌት ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ መቀሌ ላይ ተገኝተን ከየካቲት ፖለቲካ ትቤት አርባ ተማሪዎች ተመርጠን በመቀሌና በአሥመራ ጉብኝት ባደረግንበት ወቅት ጄኔራል ታሪኩ እንደርታ በሚባል ወታደራዊ ካምኘ አግኝተናቸዋል የፀኛ እና የኛ ክፍለ ጦርን ሠራዊት አሰልጥነው ኛ ክፍለ ጦርን ወደ ጎንደር አስማርተው ኛ ክፍለ ጦርን ደግሞ በትግራይ በተለያዩ ቦታዎችና በኤርትራ ደቡባዊ ክፍሎች በብርጌድ ደረጃ በማሰማራት ወታደራዊ ግዳጃቸውን እየተወጡ ተንናኝተናል በመቀሌ ራስ ሆቴል የራት ግብዣ አድርገውልን ከቡድኑ ጋር አብረን ፎቶ ተነስተናል ብዙ የልምድ ልውውጥም አድርገናል ለእያንዳንዳችንም ነበልባል አርማ ያለበትን የኛ ክፍለ ጦርን አርማ ትከሻ ላይ የሚደረገውን የሠራዊቱን አርማ ለሁላችንም አድርገውልን ስለነበረ ከመነሻ በዚህ ነው የማውቃቸው ክዚያም ከመቀሌ በኋላ እኔ ወደ ፖለቲካ ትምህርት ቤት ተመልሼ ትምህርቴን እንዳጠናቀቅሁ ወደ አሥመራ ስመደብ እሳቸው በምሥራቅ የተገኘው ድል በሰሜን ይደገማል ተብሎ መንግሥት አዋጅ በወጣበት ወቅት ጎንደር በመሄድ የኛ ክፍለ ጦር ገስጥ የሚባል ሠራዊት አዛዥ ነበሩ በጎንደር ቀጠናቸው ጎጃምን ደቡብና ሰሜን ምሥራቅና ምዕራብ ጎንደርን እንደገና ምዕራብ ኤርትራን በስለላና በወታደራዊ ግዳጆች እንዲቆጣጠሩምዕራብ ትግራይን ተከዜ ወንዝን ይዞ ያለውን ሽሬን ጨምረው እንዲቆጣጠሩ ወታደራዊ ቀጠና ተሰጥቷቸው ይህን ግዳጃቸውን በመወጣት ላይ እያሉም አውቃቸዋለሁ በምሥራቅ የተገኝ ድል በሰሜን ይደገማል በተባለበት ወቅት ኛ ክፍለ ጦር ከምሥራቅ ተነስቶ ጎንደር በገባበት ኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ኒ ዓም ዐ ዓም ወቅት አኛም አሥመራ ፄሄደን ከአሥመራ እንደገና ወደ ጦር ክፍሎች ከመመደባችን በፊት የዚያን ጊዜ ሻምበል ማዕረግ ነበራቸው ኩሎኔል ሸዋረጋ ቢሆን የሚባሉ ወታደራዊ የፖለቲካ መምሪያ ኃላፊ አማካይነት ከብርጌዶችና ከተለያዩ ክፍሎች የተውጣጣን በግምት ምናልባት ረስቼው ካልሆነ ወደ አርባ የምንሆነው መኩንኖችና የበታች ሹማምንቶች ጎንደር በሁለት ዙር ሄደን ጎንደር ላይ ተገኛኝተል በተገናኘንበት ወቅት ተቀብለውን በሬ በማረድ የአርማ ልውውጥ በማድረግ ከሠራዊቱ ዱሮም በኦጋዴን ይተዋወቁ ስለነበረ በከፍተኛ ልቅሶ በከፍተኛ ስሜት በከፍተኛ ጭፈራ ሠራዊቱ ሞራል እንዲያገኝ በተደረገው ትልቅ ባዛር እነ ጥላሁን ገሠሠ እነ ብዙነሽ እነ ተፈራ ካሣ እሳቱ ተሰማ የሚባሉት ዘፋኞች ሌሎችም ነባር የሙዚቃ ሰዎች በተገኙበት ከፍተኛ ድግስና ከፍተኛ ግብዣ ጎንደር ላይ ተደርጎ በነበረበት ጊዜ የመክፈቻ ንግግሩን ያደረጉት በዚያን ጊዜ ማዕረጋቸው ሌሴኩሎኔል ነበረ ሌኩሎኔል ታሪኩ ዓይኔ ናቸው። እሳቸውም በሌኒንግራድ ዩኒቨርሲቲ በክፍለ ጦር አመራር ከሌሎች ጄኔራሎች ጋር እነ ካሣዬ ጨመዳ ነበሩ ሌሎችም ኩሎኔሎች ነበሩ እዚያ ለተወሰነ ጊዜ አብረን ቆይተን እኛ ቀድመን መጣን እነሱ በኋላ ሁለት ዓመት ቆይተው ነው የመጡት ጩከሺያ ከመጡ በጊላ ጎንደር ሄደው ጎንደር ሲሠሩ ከቆዩ በኋላ በነበረው የፖለቲካ አለመጣጣም ከሻለቃ መላኩ ተፈራ ጋር ግጭት ነበራቸው ቀጥሎም ሆለታ አዛዥ ከነበሩት አለቆች ይሰጥ ወደነበረው የርዕዮተ ዓለም ኮርስ ገብተው ራሽያ ይሰጥ የነበረው ትምህርትና እዚያሆለታ የሚሰጠው ትምህርት አልተጣጣመም በማለት ከአዳዲስ የሆለታ ሠልጣኞች ጋር ምክትል የመቶ አለቃ ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ቆራጥ እንደ ጴጥሮስ በነበርኩበት ጊዜ የተማርኩትን እንደገና አልማርም በማለት ወደ ጎንደር ተመለሱ በቪህ ጊዜ ሌኒኒዝምንና ማርክሲዝምን ረግጠው ወጥተዋል በማለት ተከሰውሻለቃ መላኩ ተፈራ ያደርጉባቸው የነበረው የፖለቲካ ሪፖርቶች ሁሉ ተደምረው ሎሎኔል ታሪኩ ከነጋዴዎች ጋር ተመሳጥረዋል ከሕዝቡ ጋር ፀጉርና ቅቤ ሆነዋል እንዲያውም ከፀረ ሕዝቦች ጋር ግንኙነት ሳይኖራቸው አይቀርም በማለት በአስቸኳይ ከጎንደር ይነሱ ተብሎ እሳቸው በሌሉበት ተሰብስበው በመወሰን ለኘሬዚዳንት መንግሥቱ አቀረቡ ኘሬዚደንት መንግሥቱ ታሪኩን በቀረቤታ ያውቁ ስስነበረአይመስለኝም ይኹ የምታቀርቡት ሁሉ ስም ማጥፋት ይመስለኛል ስለ ትምህርቱ እምቢታም ቢሆን ትምህርቱ ከኔ ፅውቀት ጋራ አይሄድም ያለው ምናልባት የበለጠ ዕውቀት ኖሮት ይሆናልወይም የሚያስተምሩት ሰዎች ብቃታቸው ዝቅ ብሎ አግኝቶት ይሆናል ታሪኩ ፊት ለፊት መናገርን ይወዳል በዚህ ምክንያት አልተግባባችሁ ይሆናል እንጂ ይህንን ያህል አብዮቱን ለመጉዳት ስሜን ኢትዮጵያን ለድል ያበቃ ሰው ከድል በኋላ ከጠላት ያብራል ብዬ ግምት የለኝም ሆኖም ጎንደር በመቆየቱ ባስሽው ሁኔታ ከሱም ጋራ ድ ልትጣጣሙ ስላልቻላችሁ የደቡብ ዕዝ እዛዥ ይሆናል ብለው ከጎንደር አነሱዋቸውና የደቡብ ዕዝ አዛዥ ሆኑ ኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኒስብንሎግሚሀ ዓም ዐ ዓም ደቡብ አዛዥ ሆነው ሲመሩ በነበሩበት ጊዜ መንግሥቱ ብዙ ሴኩሪቲዎችን መድበው ብዙ የፖለቲካ ሰዎችን መድበው ታሪኩን እንዲገመገሙ አድርገዋል ጨይሁንና ታሪኩ የዋህና አገር ወዳድሆነው በመገኘታቸው ጎንደር ይወራባቸው የነበረው ሁሉ ውሸት ሆኖ በመታየቱና እስከ ብሔር ብሔረሰቦች ዘልቆ የአካባቢ ሚሊሺያ በመመልመል በማስታጠቅ አካባቢያቸውን እንዲያለሙበቋንቋቸው እንዲ ጠቀሙከመንግሥት ጋር እምነት እንዲያደርጉ ከፍተኛ ሥራ ሠርተዋል ፈጽሞ ለመንግሥት ግብር ከፍለው የማያውቁት ኋላ ቀር ብሔረ ሰቦች የመንግሥት ግብር እየከፈሉ እንዲያርሱ መንግሥትም ሕክምና እንዲስጣቸው ራሽን እንዲሰጣቸው ማንኛውንም ድጋፍ እንዲያደረግላቸው በማድረጋቸው ይህ ራሱ የፖለቲካ አመራር ነው በሚል ተመስግነውበታል ከወታደራዊ ግዳጅ ባሻገር ሲቪላዊ አመራር በመስጠታቸው ለስንት ጊዜ በኢሠፖአኮ አመራር አባልነት ደቡብን ከመሩ ሰዎች ተሽለው ተገኝተዋል በሌላም በኩል ሱማሌ ሊወረን በነጌሌ ቦረና በኩል በመጣበት ጊዜ ወደ ኬንያ ድንበር ሁለት ክፍለ ጦር ሠራዊት እንዳቀረቡ በማስመሰል ነገር ግን ሁለት ሻለቃ ጦር በማቅረብ ግራና ቀኝ አልፈው በሱማሌዎች ሽብር በመፍጠር የሶማሌ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር በፍርሀት ከአካባቢው ያለ ምንም ውጊያ እንዲሸሽ አድርገዋል ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ኒቆራጥ እንደ ጴጥሮስ ያ የሱማሌ ጦር ትጥቆቹንና ስንቁን ጥሎ እስከመሸሽ ደርሶ ነበርና ይህም ቀላል ወታደራዊ አመራር አይደለም በሚል በዚያ ወቅት መንግሥቱ ትንሽ አስተዋይነት ነበራቸው በመጨረሻ እንደወሰዱት እርምጃ አልነበረም ሰውን በጥልቀት የመመርመር ብቃት ነበራቸውጓእና ታሪኩን ለማሳደግ አሰቡ ለወታደራዊ ጄኔራልነት ታሪኩ አያንስም ደካማ ጐንም ካለው ሹመነው እንገመግማለን ብለው ከደቡብ ዕዝ አምጥተው ብጄኔራል በማድረግ የተወሰነ ጊዜ አዋሳ ላይ እንደሠሩ ካደረጉ በኋላ ይኹ ለትግራይ ፅዝና ለደቡብ ኤርትራ ወሳኝ ስው ነው ጎንደርን ጎጃምን ትግራይንና ደቡብ ኤርትራን ምሥራቅ ትግራይን ወይም ምዕራብ ቀይ ባህርን ጠረፍ በወሳኝ ደረጃ መጠበቅ የሚችል ብቃት ያለው ሰው ነው ብለው ለአራት ክፍለ ጦሮች የበላይ ኃላፊ ሆነው በመንግሥቱ የተሾሙ የትግራይ ዕዝ አዛዥ ነበሩ ሲሱ የማወቃቸውን አድማስ ስፋትና የጊዜ ርዝመት አብራርተው ገልጸዋል ከጄኔራል ታሪኩ በኋላ ስለሆነው ሁኔታ ተጠይቀው በሰጡት ምላሽ መንግሥቱን ለመገልበጥና ሥልጣን ለመያዝ ኤርትራን ያለምንም ውጊያ ለመገንጠል ለትግራይ የራስ ገዝ ሥልጣን ለመስጠት እና የተቀሩትን የኢትዮጵያ ግዛቶች ለማስተዳደር የክቡር ዘበኛ ሠራዊት ጄኔራሎች ፍላጎት ነበራቸው። ለዚህም ወታደራዊ መፈንቅለ መንግሥት ዝግጅት ሲያደርጉ ሠራዊቱ ከታሪኩ ሞት ጀምሮ ሲያደርጉት የነበረውን አሻጥር ያውቅ ስለነበረና በጄኔራሎቹ መካከል የነበረውን ፍጥጫም ያውቅ ስለነበረ አንድም ጄኔራል ሳይተርፍ ሠራዊቱ አሥመራ ላይ ጄኔራሎችን ጨፍጭፏል ፍ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዓም ለጄኔራል ታሪኩ ያልሆናችሁ ለኢትዮጵያ እንዴት ትሆናላችሁ በማለት ሠራዊቱ ጨፈጨፋቸው የጄኔራል ደምሴ ቡልቶን አንገት ሠራዊቱ ቆርጦ በቀረው አካላቸው ላይ የኢትዮጵያን ባንዲራ አስገብቶ አሥመራ ውስጥ አዙሯል በወቅቱ አሥመራ ስለነበርኩ ካየሁትና የማስታውሰው ነው እዩትይቬኹ የጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ጠላት ነው ለዚህ ያበቃው የጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ በግፍ መገደል ነው የማትወድቀው የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማችን ዛሬ በግፈኞች ሬሳ ላይ ከፍ ብላ ትውለብለብ እየተባለ በድምጽ ማጉሲያ እየተነገረ አሥመራ ላይ ሕዝብ እንዲያይ ተደርጓል ሲሉ ከጄኔራል ታሪኩ ሞት በኋላ በሌሎችም መኩንኖች ላይ የደረሰውን አደጋና የታሪክ ውድመት አስረድተዋል በመቀጠልም እንግዲህ ጄኔራል ታሪኩ ክፉ ሰው ቢሆኑ ኖሮ ከሞቱ በኋላ የሠራዊቱን ምስክርነት አያገኙም ነበር ጄኔራል ታሪኩ የሞት ቅጣት ውሳኔ የተላለፈባቸው የካቲት ቀን ከቀኑ አስር ሰዓት አካባቢ ነው በቪያው ቀን ማታ ሰጀኔራል ታሪኩና ለጄኔራል ከበደ ጋሼ የራት ግብዣ ኘሬዚደንት መንግሥቱ አድርገዋል የሚል የኘሮቶኮል ወረቀት ተሰጥቷቸዋል በዚያው ዕለት ደግሞ ለጄኔራል ታሪኩ ከገጀረት ሆስፒታል ለጦር ኃይሎች ሆስፒታል የሪፈራል ወረቀት ወጥቶላቸው በማግስቱ ወደ አዲስ አበባ የሚበሩበት ሁኔታ ተዘጋጅቶ ነበር ታሪኩ አዲስ አበባ ከፄደ ከጀሌዎቹ ጋር ተመሳጥሮ ከአገር ይወጣልና ተይዞ ይታሠር በሚል ውንጀላ ጠላቶቻቸው ኩመንግሥቱን ስሜት የሚገዛ ነገር መወትወት ቀጠሉ ከምድረ ገጽ የሚያጠፋ ሴራቸውን ተበተቡባቸው ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ተራጥ እንደ ጴጥሮስ የካቲት ስድስት ቀን ማታ ተደግሶላቸው የነበረውን መከራ ያላወቁት ጄኔራል ታሪኩና ጄኔራል ከበደ በተጠሩት የራት ግብዣ ላይ ተገኝተው ከመንግሥቱ ጋር ራት በሉ ከቪያም አልጋ ከያዙበት ሀማሴን ሆቴል በር ላይ ሲደርሱ ታፍነው አሥመራ ሚሊተሪ ፖሊስ ቃኘው ታስረዋል አንድ ስሙን የማውቀውና ስሜ እንዳይገለጽ ያለኝ በወቅቱ ጥበቃ ላይ የነበረና በርሸና ላይም የተሳተፈ በአሁኑ ጊዜ ሱሉልታ ከተማ የሚገኝ በዚያን ጊዜ ማዕረጉ የፃምሳ አለቃበመፈንቅለ መንግሥቱ የመቶ አለቃ የሆነ ወታደር እንደነገረኝልክ እጃቸውን በሰንሰለት ታስረው እስር ቤት ገብተው በመሬት ላይ በተነጠፈ ፍራሽ ላይ እንዲተኙ ጄታሪኩ በታዘዙበት ወቅት ወይኔ ታሪኩ በጠላቴ ተበላሁ ተሳካለት መንግሥቱ ኃይለ ማርያምስ ጦር ሠራዊት መሆኑን እንዴት ከነጋው ስለ እኔ ማንነት ስለእኔ ታሪክ የጎንደር ሕዝብ የትግራይ ሕዝብ የኤርትራ ሕዝብ የሐረር ሕዝብ የሲዳሞ ሕዝብ ይመስክር እኔ አብዮተኛ አይደለሁም ወይ ለዚች አገር ብዬ ከልጆቼ ጋራ አንድም ቀን ዓመት በዓል ውዬ አላውቅም ለልጆቹ እንኳን ደህና ልብስ ገዝቼ አልብሼ አብሬ ታይቼ አልታወቅምበማታ ገብቼ በማግስቱ ጠዋት ልጆቼን በጨረፍታ አይቼ ወደ ግንባር የምመለስ ሰው ነበርኩ እኔ የሠራዊቱ አባት አይደለሁም ወይኤርትራንና ትግራይን ነፃ ካወጡት አንዱ አይደለሁም ወይ ውለታዬ እንዴት ተረስቶ የሞት ድግስ ውስጥ እንዴት ገባሁ ረጋሣ ጂማ ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም የረጋሣ ጂማን ታሪክ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንዴት ረሳው ሕይወቴ ይፋረድታሪኬ ይፋረድ እኔ ብሞትም ታሪክ አይሞትምና ሀቄን ያወጣልኝ ይሆናልእስካሁን ለለፋሁት ልፋቴም የኢትዮጵያ ሕዝብና እግዚአብሔር ውለታዬን ይከፍሉ ኛልከቪዚህ በላ ሠራዊቴንና ልጆቼን መሰናበት እንኳን አልቻልኩም በፈረዱብኝ ላይ እግዚአብሔር ይፍረድ ሌላ ምን እላለሁ እያሉ ሲያለቅሱ እንዳደሩ ነግሮኛል ብማግስቱም እጃቸውን ታስረው እኔና ሌሎችም ባለንበት አዲ ጉአዲድ በተባለ ቦታ ላይ ሠራዊቱ ተሰብስቦ አንድ ገጽ ወረቀት ብቻ ከተነበበ በኋላ ዘጠኝ ሆነው በተሰለፉ የሠራዊቱ ሰዎች የእሩምታ ጥይት ተኩሰው ገለዋቸዋል ከሺያም አስከሬናቸው ተነስቶ ፀፀረት በተባለ ቃኘው ጀርባ በነበረው ቤተ ክርስቲያን ኦርቶዶክስና ካቶሊክ ሟቾች በሚቀበሩበት አስራ አራት ቁጥር ከሚባለው መቃብር ጐን ነው የተቀበሩት መቃብራቸው አሁንም አሥመራ ይገኛል እንግዲህ ጄኔራል ታሪኩን የማውቃቸው እስከዚህ ነው ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስጊኒራፕ እንደ ጴጥሮስ ምዕራፍ እንደ ታሪክ ፀሐፊዎቹ ማስረጃና ምስክርነት ታላቁ የናደው ዕዝ የተናደበት ሁኔታ በታላቁ የናደው ፅዝ መናድና በኢትዮጵያ ሠራዊት አወዳደቅ ሁኔታ ላይ አሳማኝ እውነተኛ ታሪኮች ተጽፈው ቀርበዋል ወደፊትም ይጻፋል በከፍተኛ የዕዝ ደረጃ ባለሥልጣናት ሆነው ሠራዊት የመሩና የትግል ሂደቱ ተካፋዮች የነበሩ ሕያው ምስክሮች ከጻፏቸው መጻሕፍት በተጨማሪ እንደ ዕድል ከእልቂቱ ተርፈው በሕይወት የሚገኙ የሠራዊቱ አባላት የነበረውን የጦርነቱን እውነተኛ ገጽታ በመግለጽ ሕዝቡን ከአሉባልታ ታሪክና ከውዥንብር አላቀውታል በዚህም መሠረት ሕግን በረገጠ የበላይነትና በግፍ የተፈፀሙ የመንግሥት ድርጊቶች በወቅቱ ሀሰተኛ ምክንያታዊ መግለጫዎች ተሰጥተዋቸው እንደነበርና አሁን ግን እውነት ስታንሠራራ ራቁታቸውን እንደቀሩ መገንዘብ ተችሏል የደርግ መንግሥት ከሥልጣን ኮርቻ ላይ የተፈናጠጠው ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ በአምባ ገነንነት መሆኑን ስለሚያውቅ የነቁና የተደራጁ ኃይሎች ይገለብጡኛል የሚል ከባድ ሥጋትና ጥርጣሬ ነበረው በዚህም ምክንያት በየክፍለ ጦሩ አዛዥችን በማጣላትና በማናከስ ከፋፍሎ የመግዛት ስልት ይጧቀም ነበር ብርጋዲየር ጄኒራል ታሪኩ ዓይኔ ዓም ዐ ዓም የረጋሣ ጂማን ታሪክ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንዴት ረሳው ሕይወቴ ይፋረድታሪኬ ይፋረድ እኔ ብሞትም ታሪክ አይሞትምና ሀቄን ያወጣልኝ ይሆናልእስካሁን ለለፋሁት ልፋቴም የኢትዮጵያ ሕዝብና እግዚአብሔር ውለታዬን ይከፍሉ ኛልከቪህ በኋላ ሠራዊቴንና ልጆቼን መሰናበት እንኳን አልቻልኩም በፈረዱብኝ ላይ እግዚአብሔር ይፍረድ ሌላ ምን እላለሁ እያሉ ሲያለቅሱ እንዳደሩ ነግሮኛል በማግስቱም እጃቸውን ታስረው እኔና ሌሎችም ባለንበት አዲ ጉአዲድ በተባለ ቦታ ላይ ሠራዊቱ ተሰብስቦ አንድ ገጽ ወረቀት ብቻ ከተነበበ በኋላ ዘጠኝ ሆነው በተሰለፉ የሠራዊቱ ሰዎች የእሩምታ ጥይት ተኩሰው ገለዋቸዋል ከዚያም አስከሬናቸው ተነስቶ ፀፀረት በተባለ ቃኘው ጀርባ በነበረው ቤተ ክርስቲያን ኦርቶዶክስና ካቶሲክ ሟቾች በሚቀበሩበት አስራ አራት ቁጥር ከሚባለው መቃብር ጐን ነው የተቀበሩት መቃብራቸው አሁንም አሥመራ ይገኛል እንግዲህ ጄኔራል ታሪኩን የማውቃቸው እስከዚህ ነው ኒጀግና እንደ ቴዎድሮስ ተ ሚቀራጥ አንደ ጴጥርስ ምዕራፍ እንደ ታሪክ ፀሐፊዎቹ ማስረጃና ምስክርነት ታላቁ የናደው ዕዝ የተናደበት ሁኔታ በታላቁ የናደው ዕዝ መናድና በኢትዮጵያ ሠራዊት አወዳደቅ ሁፄታ ላይ አሳማኝ እውነተኛ ታሪኮች ተጽፈው ቀርበዋል ወደፊትም ይጻፋል በከፍተኛ የዕዝ ደረጃ ባለሥልጣናት ሆነው ሠራዊት የመሩና የትግል ዛደቱ ተካፋዮች የነበሩ ሕያው ምስክሮች ከጻፏቸው መጻሕፍት በተጨማሪ እንደ ዕድል ከእልቂቱ ተርፈው በሕይወት የሚገኙ የሠራዊቱ አባላት የነበረውን የጦርነቱን እውነተኛ ገጽታ በመግለጽ ሕዝቡን ከአሉባልታ ታሪክና ከውዥንብር አላቀውታል በዚህም መሠረት ሕግን በረገጠ የበላይነትና በግፍ የተፈፀሙ የመንግሥት ድርጊቶች በወቅቱ ሀሰተኛ ምክንያታዊ መግለጫዎች ተስጥተዋቸው እንደነበርና አሁን ግን እውነት ስታንሠራራ ራቁታቸውን እንደቀሩ መገንዘብ ተችሏል የደርግ መንግሥት ከሥልጣን ኮርቻ ላይ የተፈናጠጠው ሕገ ወጥ በሆነ መንገድ በአምባ ገነንነት መሆኑን ስለሚያውቅ የነቁና የተደራጁ ኃይሎች ይገለብጡኛል የሚል ከባድ ሥጋትና ጥርጣሬ ነበረው በዚህም ምክንያት በየክፍለ ጦሩ አዛዥችን በማጣላትና በማናከስ ከፋፍሎ የመግዛት ስልት ይጠቀም ነበር ሙ ኣብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔዴ ንኢ ኒ ዓም ዐ ዓም በዚህ የረቀቀ ስልት የጦር አዛዥችና በየደረጃው ተዋረድ የነበሩ መኩንኖች በሥልጣን ሽኩቻና በጥላቻ የተሞሉበት ዘመን ቢኖር ዓም ከፍተኛው እንደነበረ የታሪክ ፀሐፍቱ በየመጽሐፎቻቸው ውስጥ መመዝገባቸውን ማረጋገጥ ይቻላል ይህም ዝመን በውጭ አገራት ስውርና ገሀድ ድጋፍ ያገኙ የነበሩት ሻዕቢያና ሕወሓት በተስፋ የተሞሉበትና የጠነክሩበት ጊዜም ነበር በወታደራዊው መዋቅር ውስጥ ሠርገው በገቡ አባላትና የሠራዊት አለቆች አባሎቻቸው እንዲሁም በጥቅም በተገዙ የደርግ ጀኔራሎች ይሰጣቸው በነበረው ወታደራዊ ምስጢርና መረጃ ግብዐት የመገንጠልና የማስገንጠል ዓላማ የነበራቸው ኃይሎች ወደ ድል የተሸጋገሩበት ወቅት ያው ዓም ነበር። ይህን ሁኔታ የተገነዘቡ በሳል የጦር መሪዎችና የነገሩን አሳሳቢነት የተገነዘቡ ታዛቢዎች በወቅቱ ያ የአላዋቂ ሩጫ ታላቅ ውድቀት እንዳያስከትል በመፍራት ፃደቱ ሊታሰብበት እንደሚገባ ምክርና አስተያየት ሰጥተው ነበር በመጨረሻም እንደተፈራው ውድቀቱ ታላቅ ሆኖ በቀላሉ የማይጠገን ስብራት አተረፈ ፖለቲካ ማነብነብና ጦር መምራት እየቅል መሆናቸውን ፍንትው አድርጎም ያ ወቅት አሳየ ቾችጁጁጁች ጀግና እንደ ቴዎድሮስ ኑሩ ው ኒራጥ እንደ ጴጥሮስ ምዕራፍ የግፍ ውሣኔ ሰነዶች ይዘት እንደ መቶ አለቃ ታደስ ቴሌ ሰልባኖ የምስክርነት ቃል የካቲት ቀን ዐ ዓም ለጄኔራል ታሪኩ ወደ አዲስ አበባ ለሕክምና ፄደው እንዲታከሙ የሪፈራል ወረቀት ወጥቶላቸው በማግስቱ ወደ አዲስ አበባ የሚበሩበት ሁኔታ ተዘጋጅቶ የአውሮኘላን ቲኬትም በስማቸው ተቆርጦ እንደነበረ ቀደም ሲል ተገልጺል እንዴ መቶ አለቃ ታደሰ መግለጫ ይህ የጄኔራሉ ከዚያ አካባቢ ወደ አዲስ አበባ ለሕክምና መሄድ እንደ እግር እላት ያንገበገባቸው ከፍተኛ መኩንኖች ኛ ጄኔራል ረጋሣ ጂማ የኛ አብዮታዊ ሠራዊት አዛዥ ኛ ጄኔራል መርዕድ ንጉሜ የጦር ኃይሎች ኤታ ማር ሹም ኛ ጄኔራል ደምሴ ቡልቶ የመከላከያ ሚኒስቴር የዘመቻ መኩንን ኛ ጄኔራል አስራት ብሩ የመከላከያ ኢንስፔክሽን መምሪያ ኃላፊ ኛ ካግዬ አራጋው የኤርትራ የኢሠፖ ተጠሪና የብሔራዊ ጦር አባል በመሆን ባቀነባበሩት መሰሪ ሴራ ቀድሞውንም ጥላቻ ቂምና ጥርጣሬ በልባቸው ቋጥረው የፄዱትን የደርግ መንግሥት ጋሪ መንፈስ በመመረዝና በማትባት ወደ ጭካኔና ወደ ግፍ ውሳኔ አደረሷቸው ብርጋዲየር ጄኔራል ታሪኩ ዓይኔ ኒ ዓም ዓም ለሕክምና ወደ አዲስ አበባ ይሄዳሉ ተብለው ታሪኩ በዚያው ቀን በተጐነጐነ አረመኔያዊ ሴራ ሞት ተደገሰላቸው በሐማሴን ሆቴል ለየካቲት ዐ ዓም አዳር አልጋ ይዘው የነበሩት ጄኔራል በእነ ካሣዬ አራጋውና ጀኔራል ረጋሣ ።