Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» ብዬ ጥያቄ አቀረብኩ ወደተቀመጠበት ቦታ እያመራሁ እጅ ለእጅ ተጨባብጠን ሞቅ ያለ ሰላምታ ተለዋወጥን ከእዚህ ቤት የእንግዳ መቀበያ ክፍል ለመጀመሪያ ጊዜ ከገባሁ አንድ ዓመት ሆኖኛል በግድግዳው ላይ ልዩ ልዩ ፎቶዎች ተሰቅለዋል ከእነዚህ ውስጥ አንዱ አንድ ወቅት ጃገማ አገልግሏቸው የነበሩት ንጉሰ ነገስትነት ስልጣን ከንግስት ሳባና ከንጉስ ሰለሞን ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒልክ ነገድ ሳያቋርጥ ተያይዞ ከመጣው ከንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘር ከቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ በወሎ እንዳይመለሱ ህዝቡ በልጅ ኢያስ መሻርና በንጉስ ሚካኤል ጥቃት የሶማሌን ባላባቶችም የጋብቻ ዝምድ በማውረዳቸው ምክንያት የነበረውን ቂም የራስ ጉግሳን የግፍ አገዳደልና በደጃዝማች አያሌው ብሩ ላይ ። ራስ ልን ያለማክበር ችግር ስለሚያውቁ ፈሯቸው የጎጃሙ መውረድ የማይዋጥላቸውንም ለመሸሽ ብቸኛውን አማራጭ በመምረጥ በላሊበላ በወረኢሉ በመጓዝ በመርሐቤቴ እድ ዓም ጠዋት አዲስ አበባ መጡ በወቅቱ የኢትዮጵያ ችግር በነበረው የመገናኛ እጥረት ምክንያት በኞች የጥቃት እቅድ ባለመሳካቱ በአርበኞች እጅ ሏገባ የነበረው ድል ክንደ አሳ አሟልጮ ከመሃል እጃቸው ቱር ብሎ አመለጠ ይህም በየግንባሩ ትቃት ለመሰንዘር የመጡትን አርበኞች ወደቷላቸው እንዲያፈገፍጉ ጋቸው አንድ መነኩሴ ግን «የመጣሁበትን ሳልፈጽም ወደ ኋላ መመለስ ብሎ ነገር ጭራሽ የማይታሰብ ነው ይህን ለእኔ የነገራችሁኝን ነገር ደግሞ ለማንም እንዳትነግሩ እኔ ሰምቻለሁ ወሬውም እኔ ዘንድ ደርሶ ቆሟል» አለ ጃገማ ኮስተር ብሎ ተላላኪው እንደገባው ለመግለጽ እጅ ነሳ «እኔ እንደሰማሁት ለሌላ ትንፍሽ እንዳትሉ» ብሎ በድጋሚ አዘዘ ጃገማ አባ ዳማ ከምሽቱ አንድ ሰዓት ተኩል ላይ ወደ ምሽጉ ቀረቡ የዕለቷ ጀምበር ጠልቃለች አካባቢው በጨለማ ተውጧል ውጭ ማደር የለመደው ኣርበኛ ግን ሰማዩ ላይ ሆጨጭ ብለው የሚብለጨለጨትን ከዋክብት እንደ ልቡ ያያል በእቅዱ መሠረት እነ ጃገማ በሶምሶማ ተጠዓቸው ዘቡ ሁለት ጊዜ «ማነህ።
» አሉ ገሮ ፈረሱ ቀረበ ገሮ ዘለው ጀርባው ላይ ወጥተው አምባው ላይ ሽምጥ ጋለቡ የአካባቢው ሰው እየተግተለተለ ወደ ዛፉ መጣ ገሮ ሱሪያቸውን አጥልቀው አቡኮዳዴ ጠምጥመው ፈረሳቸውን ደንገላስ እያስረገጡ ሲመጡ ሴቶች እልልታቸውን አቀለጡት ወንዶቹ በራስ ማሰር ጠመንጃቸው እየተኮሱ ፎከሩ «አሁኑኑ ልጆቼን ጥሩ» አሉ ገሮ ሬባ ዋሚ ሁርሴ ያዴሳ ኬሎ ባቲ የተባሉት ልጆቻቸው እየተጠሩ መጡ በሉ ሣያ ሃያ ክብት አሁኑኑ አዘጋጁ ጎበና ስለ ሰውነቴ ገብሮልኛልና እኔም ስለ ሰውነቱ ጀንበር ጠልቃ ሳትቀድመኝ አእገብርለታለሁ» ብለው ተሸኝተው አደሩ የራስ ጎበና ሠራዊት የከተመበት አዲስ ዓለም የሚገኘው በርጋ አፋፍ በቅጽበት ተሸበረ ከርቀት አቧራው ሽቅብ ሲነሳ ታዬ ገሮ ጦር ላከብን» ብለው መኳንንቱ የፈሩት በመድረሱ በግማሽ ደስታ በግማሽ ፍርዛት ተውጠው ትርምስ ፈጠሩ «እርስዎ ነዎት ያነን ቀላማጅ አምነው ጉድ ያደረጉን» እያሉ ጎበናን ገሰሏቸው ጎበና ግራ ተጋቡ ለጊዜው የተሳሳቱ መሰላቸው ሳይቀድሙ መቀደማቸው ሳይዘጋጁ አደጋ ላይ መውደቃቸው ስምና ክብራቸውን እንደሚያጎድፈው በማሰባቸው ሰእንቢተኛው ገሮ የሰጡት ጊዜ አንገበገባቸው ብላታንም ጉድ አደረገኝ» ብለው ደጋግመው ወቀሱ ነገሩ ሁሉ ሰርገኛ መጣ በርበሬ ቀንጥሱ ቢሆንም ሁሉም ለመክላከል እንዲዘጋጅ አዘዙጹ ራስ ጎበና ወደ አፋፍ ጥግ ፄደው አመች ቦታ ላይ በጦር ሜዳ መነፅራቸው ሲያዩ የታያቸው የክብት ቀንድ ብቻ ሆነ መሳ ምድሯን ሊወቃ የነበረው ጥቁር ደመና በዚሁ በቅፅበት ተበተነ ጎበናና ገሮ ተገናኙ ከዚያ ጎበና በአፄ ምኒልክ የአስተዳደር ደንብ መሰረት ገሮን ገሮ የአባትህን አገር ሰጥቼሃለሁ ልጆችህም ከአኔ ጋር ይዝመቱ» አሉ በስማ በለው ገሮ ግራ ገባቸው «ጎበና በመልዕፅክት ስንነጋገር ቆይተናል አሁን ግን አጠገብህ ነኝ ቋንቋዬ ቋንቋህ ነው የምን ስማ በለው ነው። እኔም ገዝቼዛፃለሁ» አሉ ጭኮ ሎኮ የፈረስ መጎተቻ ጠፍር ነው አንድ ጭብጥ ሎኮ ማለት ቁጥሩ ዛያ አምስትና ሰላሳ ይደርሳል ያ ማለት ደግሞ ገሮ ለጭኮ የሸጡላቸው መሬት ክሃፃያ እስክ ሰሳሳ ፈረስ ያስከፍላል ማለት ነው በዚህም የቱለማ ባላባቱ ጭኮ በጎዳና የተወሰደባቸው መሬት ከሜጫ ተወስዶ ለቱለማ በገሮ ተሸጠ አንድ ጭብጥ ሉኮው ግን ሳይከፈል ቀረ ዊቺ አባ ዶዮ የገሮ ሁለተኛ ልጅ የነበረው ዋሚ ገሮ ባላባትነቱን ከአባቱ ወረስ ዋሚ ገሮም የባላባትነት ስልጣኑ ሲያበቃ ለመጀመሪያ ልጁ ሰአባ ዶዮ አወረሰ የኦሮሞ ባላባቶች ማዕከላዊ ግዛት እና አሀዳዊ መንግሥት ባልነበረበት ዘመን የኦሮሞ ህዝብን ያስተዳድሩ የነበሩ ገዢዎች ሲሆኑ በኢትዮጵያ አሀዳዊ መንግሥት ሲመሰረት ይዘውት ከኖሩት መሬት ሲሶውን በመያዝ ከጭቃ ሹም በላይ በመሆን በኦሮሞ ህዝብ ተቀባይነት የነበራቸው መሪዎች ናቸው አባ ዶዮ በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት በተሰጠው አዋጅ መሠረት አያታቸው ይዘውት ከቆዩት «ዘጠኝ መቶ ጋሻ መሬት ውስጥ ሲሶውን ሁለት መቶ ስባ ጋሻ መሬት ይገባኛል» ብለው እስከ ቀዳማዊ ኃይለስላሴ በትረ ስልጣን ጊዜ ቢከራክሩም ከስልሳ ጋሻ መሬት በላይ ማግኘት ሳይሳካላቸው ቀረ በዚህም ቂም የፓርላማ አባል በነበሩበት ዘመን አባ ዶዮ የንጉሥን ሀሳብ የሚቃረኑ በምክንያታዊ ትችታቸውም ንጉሁን በሀሳብ እንደ ተርብ የሚናደፉ ደፋር እንደነበሩ ይነገርላቸዋል አባ ዶዮ ኢጣሊያውያን ፋሽስቶች ኢትዮጵያን በወረሩ ጊዜ ከኢጣሊያ ያበሩ በመምሰል አርበኞችን በተለይም የአጎታቸውን ልጅ ጃገማ ኬሎን በስውር በማገዝና የኢጣሊያን እቅድ በጃገማ ለሚመሩት አርበኞች በማቀበል ጉልህ አስተዋፅኦ ያደረጉ ናቸው ከዚህም ባሻገር አባ ዶዮ በሥራ አጋጣሚና በግል በተገናጂዊቸው ሰዎች ሳቢያ በአካባቢያቸው የመጀመሪያው የካቶሊክ እምነት ተከታይ በመሆን አገር የጋራ ዛይማኖት ግን የግል መሆኑን በተግባር ያረጋገጡ ናቸው አባ ዶዮ በኢትዮጵያ ታሪክ የመጀመሪያ በነበረው ፓርላማ አባል ነበሩ «የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስትነት ስልጣን ከንግስት ሳባና ከንጉስ ሰለሞን ከተወለደው ከቀዳማዊ ምኒልክ ነገድ ሳያቋርጥ ተያይዞ ከመጣው ከንጉስ ሳህለ ስላሴ ዘር ከቀዳማዊ ኃይለ ስላሴ ትውልድ ሳይወጣ ምንግዜም ይኖራል» በሚለው ሕገ መንግሥት ረቂቅ ላይ ጠንካራ ተቃውሞ ያሰሙ በአካባቢያቸው ህዝብም ዝንድ የተከበሩና የተፈሩ ስው ነበሩ ስካ ጾህ ሦ ከሁሉም በላይ ግን አባ ዶዮን የሜጫ ኦሮሞ ህዝብ የሰላም አባት» እንዲላቸው ያደረገው ተግባር ጣሊያኖች በከፋፍለህ ግዛ መርህ የህዝቡን አንድነት ለመበታተንና እርስበርስም ለማፋጀት ያቀዱትን የዘር ልዩነት እሳት ማጥፋታቸው ነው ። አሉ አባ ዶዮ ግራ ቀኙን በዐይናቸው እየቃኙ ሽማግሌዎች የአባ ዶ ስባ ጾዮ ዛሳብ ስላሳመናቸው በፋሽስቶች የተቀነባበረው የመተላለቅ ድግስ ተበላሽ የአባ ዶዮ ምሳሌም በህዝቡ ህሊና የማይረሳ የሰላም መላ ተደርጎ እስከአሁን ይታወሳል ቅኝ ገዢዎች የአፍሪካን ሕዝቦች በበላይነታቸውና በአይበገሬነ ታቸው ተስፋ አስቆርጠው በነበረበት በዚያ ዘመን ዓለም አቀፍ ፍትህ ጠፍቶ ጉልበታም ድንበር ጥሶ እየገባ የሕዝቦችን ሀብትና ንብረት እየቀማ በባርነት ቀጥቅጦ በገዛበት በዚያ ዘመን በ«ዐይንህን ጨፍን እናሞኝህ» ብሒል የቀበሮ ባህታውያን ከሚጠቀሙበት መላ ዋነኛው ህዝብን በቋንቋ በሄፃይማኖት በጎሳ መከፋፈል ነበር ያን መሰሪ ዘዴ የተረዳው የኢትዮጵያ ህዝብ ግን የኢጣሊያ ወራሪዎች በአዘጋጁለት ወጥመድ ወገኑን ማጥመድ ሳያስብ በልዩነቱ እየተቻቻለ በዱር ገደሉ እየተሰባሰበ ባልተጠበቀ ሰዓትና ሁኔታ እስክ አፍንጫው ድረስ የታጠቀውን ወራሪ እንደ ተርብ እየተናደፈ እረፍት ሲነሳው ኖረ ሚ ጃገማ አባ ዳማ የአባ ዶዮ አጎት ኬሎ ገሮ የሜጫ ኦሮሞ ናቸው በኦሮምኛ ቋንቋ ኬሎ ማለት የመስቀል አበባ ማለት ነው ሁሉም የሚጠራቸው ታዲያ በፈረሳቸው ስም አባ ጃገማ እያለ ነው የኬሎ ገሮ እናት የልጃቸው ፈረስ ሲቅበጠበጥ ያዙኝ ልቀቁኝ ሲል አይተው ይፄ ጃገማ ፈረስ ሃይለኛ ነው» አሉ ጃገማ በኦሮምኛ ቋንቋ «ትልቅ ዛፍ» ማለት ነውቆ ስለዚህ ኬሎ ገሮ ከዚያን ጊዜ በኋላ መጠሪያቸው እባ ጃገማ ሆነ ስምን መላክ ያወጣዋል እንዲሉ ድንገት የወጣው ስም ከደንበኛው ስም በለጠና አባ ጃገማ አፍ የሚሞላ ሁሉም የሚወደው ስም ሆነ ኑ አባ ጃገማ ሶስት ጊዜ ሞራ ለብሰዋል በኦሮሞ ባህል አንድ ስው ሞራ ለመልበስ የአንድ ሺህ ከብቶች ባለቤት መሆን አለበት አባ ጃገማ ግን ከአንድ አልፈው ሶስት ጊዜ ሞራ ለብሰዋል አባ ጃገማ በዮብዶ ሰንጎታ ኢችልቤ ጎበን ሜታ አአምስት መኖሪያ ቤት ነበራቸው አባ ጃገማ በወር ውስጥ ዮብዶ ሶስት ቀን ሰንጎታ አስራ አምስት ቀን ኢችልቤ ሶስት ቀን ጎበን ሶስት ቀን ሜታ ሶስት ቀን ያድራሉ በወር ውስጥ ለሶስት ቀን ደግሞ ከቤቶቻቸው ውጭ ያድራሉ ይህ ስርዓት ከሞላ ጎደል ሁሌም አይዛባም አባ ጃገማ ሁሌም ቤታቸውን የሚስሩት ጫካ አስመንጥረው ነው እፅዋትንና እንስሳትን ይወዳሉ አዲስ መንደር መመስረትም ምርጫቸው ነው አሮጌ መኖሪያ ቶሎ ይስለቻቸዋል ስለዚህ አዲስ ነገር ይወዳሉ ትልቅነት በመከተል ሳይሆን ቀድሞ በመጀመር የሚገኝ ነው ባይ ነበሩ። አባ ጃገማ እንደ አያታቸው እንደ ጎዳና ነሞ ያለ ጀግና ልጅ ወገኑን የሚያኮራ አንበሳ መውለድ አቀዱና ስፍር ቁጥር ከሌለው ሀብታቸው የሚበሉትንና የሚጠጡትን ወገኖቻቸውን አማክሩ በዘሯ ጠንካራ የሆነች በውበቷ ጠምበለል ልጅ የምትተካ እንደ አያቱ ግሥላ የሆነ ልጅ የምትወልድ ሴት በሜጫ ቱለማ አርሲ ተፈለገች ቀን በቀናት ወር በወራት ተተካ በመጨረሻ ሁሉን የምታሟላ የባላባት ዘር የጀግና ዘር የውበት ምንጭ የሆነች የእነ ኩመላ ፈይሳ ፈይሳ ኢኒካ ኢኒካ ኤለሞ ዘር ዳገዛ ከ ጻጣ ደላንዱ እናቱ ኤለሞ ዱሌ አምቦ አካባቢ ተገኘች በኦሮምኛ ቋንቋ ደላንዳ ማለት ቄጤማ ማለት ነው ቂጤማዋ ደላንዱና የመስቀል አበባው ኬሎ ገሮ ተጋቡ ደላንዱ ሶስት ልጆችን ጊዲ ሌንሴ ጤንቄሳ ወለደችፁ አባ ጃገማ የሚፈልጉት ልጅ ግን አለመወለዱን መንፈሳቸው እየነገራቸው ጥበቃቸውን ቀጠሉ ስለዚህ ኬሎ ደላንዱን በአምስቱም ቤታቸው ሰንጎታ ኢችልቤ ጎበን ሜታ ዮብዶ ለሶስት ዓመታት ይዘዋት ሲዞሩ ቆይተው በመጨረሻ ሌላ ልጅ ፀነሰች አባ ጃገማ ሚስታቸውን ካጠገቤ አትለይ አሉ የልጅ ኢያሱ መንግሥት ወድቆ ንግስት ዘውዲቱ ሲነግሱ ልዑል ራስ ተፈሪ መኮንን ደግሞ አልጋ ወራሽ ሆኑ በዚህም ምክንያት ኬሎ ገሮ ሌሎች ባላባቶችና የአገር ሽማግሌዎች እጅ እንዲነሱ ወደ አዲስ አበባ ተጠሩ ደላንዱ ግን ድርስ ነፍስጡር ነበረች ኬሎ አዲስ አበባ ሆነው በሀሳብ ባዘትኑ የደላንዱን የምጥ ጭንቀት በቅርብ መከታተል ባለመቻላቸውም ተጨነቁ በመጨረሻም መልዕክት ሳኩ «ደላንዱ። ወላጅ እናቱ ደላንዱ በበሽታው ላቢያ ከመጣባት መቅሰፍት መትረፍ ሳትችል ቀረችና ጃገማ በተወለደ በአንድ ዓመቱ ጥላው ወደማትመለስበት ሄደች ምተች ስለዚህ አባቱ አባ ጃገማ በአክስቱ በወሮ ናቱ እናቱ አማካይነት ሞግዚት ተቀጥሮለት እንዲያድግ አደረጉ ሞግዚት አስቀጥረው ያሳደጉት አክስቱም ጃገማን ከወንድሙ ከጊዲ ጋር በተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን አስጠምቀው ቄስ ቀጥረው ዳዊት አስተማሩት አባ ጃገማ ጃገማ ከተወለደ በኋላ ለአስር ዓመታት ብቻ ቆይተው በ ዓም ከመሞታቸው በፊት የልብ ወዳጃቸውንና የወንድማቸውን ልጅ አባ ዶዮን አስጠርተው አናዘኝኔ አሉ «ይናዘዙኑ አሉ አባ ዶዮ ጃገማ ስባ ጻማ «ትዛዜዬ አጭር ነው አባ ዶዮ አስራ ዘጠኝ ጋሻ መሬቴንና ንብረቴን ለህዓኑ ጃገማ አውርሻለሁ» አሉ አባ ዶዮ ትክ ብለው አዩዋቸው «ህፃኑን ጃገማን ይወዱታል። ጃገማ ሲመጣ የኢጣሊያ ምሽግ በፍርሃት መናጥ የበጋ መብረቆቹና መሪያቸው መጀመሪያ አ ካባቢ የሚጫመ አልነበራቸውም በሬ ሲታረድ ቆዳው ተሸጦ ጥይት ደህዛበታል የሚታረዱ ኀጫ ህክ በክዝርዣ ህሀዐሬ ዞሄበናነ በሬዎች ግንባር ላይ ባለችው ቆዳ ግን ጫማ መስራት ጀመሩ ሁሉም አርበኛ ተራውን እየጠበቀ ለጫማ መስሪያ የሚሆን የግንባር ቆዳ ይደርስዋል ያን ጫማ ቀን ቀን በእጁ አጥልቆት ይውሳል ማታ ማታ ደግሞ ከእሾህና እንቅፋት ለመዳን ይጫማዋል አርበኞች መንደር ገብተው ያገኙትን ከበሉ በኋላ ሰንጎታ ጫካ ገብተው እስከዛሬ «የጃገማ ጥድ» እየተባለ ከሚጠራው ጥድ ስር ዳስ ሰርተው ይተኛሉ ጥዱ ዝናብ ቢዘንብ እንኳን የማያስገባ ችምችም ያለ ነው ሲተኙ ጠላት ካለበት አፋፍ ጀምሮ እነ ጃገማ እስከሚተኙበት ድረስ በየተራ የሚጠብቁ ዘቦች አሉ ዘቦቹ ጠላት ሲንቀሳቀስ ሲያዩ ቀድሞ ያየው አንድ አምስት መቶ ጫትር ሮጦ ከእሱ ቀጥሉ ላለው ይነግራል የሚቀጥለውም ተመላላይ ርቀት ተፈትልኮ ለሌላው ይነግራል በዚህ ዘዴ መልዕክት ከአንዱ ጫፍ ወደ ሌላው እንደ ዱላ ቅብብሎሽ ወደሚፈለገው በአስቸኳይ ይደርሳል ከዚህ ውጭ ግን በድምፅ መጠራራት ክልክል ነበር ወጣቱ አርበኛ ጃገማ ከልጅነቱ ጀምሮ ውፃ ዋና አደን ፈረስ ጉግስ ሩጫ ተኩስ ይወዳል አንድ ጊዜ በመስቀል በዓል ጃገማ ጉ ስ መጫወት አማረው ስለቪህ «የመጣው ይምጣ» ብሎ ጉግስ ለመጫወት ለኢጣሊያ ስራዊት ይርቃል ባለው ቦታ ፄደና ጉግስ ሲጫወት ዋለ በነጋታው የኢጣሊያ ጦር በአካባቢው ትልቅ አሰሳ አደረገ ነውጠኛው ግን ከቦታው ተመልሶ ጥዱ ስር የአዛውንቶችን ተረት ይስማ ነበር ለነፃነት ፍልሚያ ቆርጦ ዱር የገባው አርበኛ በህዝቡ ትብብር በወራሪው የኢጣሊያ ጦር ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት በመስንዘሩ ጣሊያኖች ጊንጪ ሐሮታ ላይ ጠንካራ ምሽግ ሰርተው መሣሪያቸውን ጠምደው ተቀመጡ ይህ የጠላት ጦር ጀልዱ የጭልሞ እንጨት መሰንጠቂያ ካምፕ ከሚገኘው ጦር ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ፈጥሮ ትፅዛዝና መረጃ እየተለዋወጠ ተጠናከረ በጃገማ የሚመሩት አርበኞች በሐሮታና በጀልዱ ጦር መካከል ያለውን ግንኙነት ካጤኑ በኋላ በሁለቱ ጦሮች መካከል ያለውን ግንኙነት ለመበጠስ ስኬታማ አደጋ በመጣልና መተላለፊያ መንገዱን በመቁረጥ በጠላት ሰፈር ድንገተኛ ሁከት እየፈጠሩ መሳሪያና ትጥቅ አጠናከሩ ይህን ጥቃት ከመፈፀማቸው በፊት ግን አርበኞች የሥልጣን ተዋረድ ያለው ጥቃቱን የሚያዝና የሚያስተባብር አመራር አስፈለጋቸው በዚህም አርበኞች ሸንጎ ተቀመጡሱ መሪ መረጣ ተከራክከሩ ተወያዩ ነገር ግን በአባቱ የተመረጠውንና የተሾመውን አዓጊ ግርማ ሞገስና የማስተዋል ችሎታ የታደለውን ጃገማን ልቆ የተገኘ ተቀናቃኝ ጠፋሱ ስለዚሀ ጃገማ ። ከ እስከ ዓም ድረስ ጃገ ከ ዓ ማ ጋጂ ይገኝ ምሽግ ላይ እንደ በጋ መብረቅ ድንገት እየተወረወረ ጥቃት በመፈፀም ላትን መፈታተንና ማተራመስ ቀጠለ ወራሪ ሠራዊት ወጣቱን ነውጠኛ በቁጥጥሩ ስር ለማድረግ መደለያ አዘጋጅቶ ጃገማን ለያዘ ሽልማት እንደሚሰጥ በሚስጥር አሳወቀ አታለውና እዘናግተው የሚይዙትንም አስማርቶ በፍለጋ ባዘነ ባጠቃላይ የጋጂ ምሻግ ሹማምንት አተራማሹን ወጣት የአርበኛ መሪ ለመያዝ ያገኙትን ድንጋይ መፈንቀል ጀመሩ ቤቱን አቃጠሉ ከእለት ወደ እለት የተከታዮቹ ቁጥር እየጨመረ የፄደውን ጃገማን ለመቆጣጠርና ለማክስም የኢጣሊያ ስራዊትም ጊገጪ ሐሮታ ከተባለው ቦታ ጠንካራ ምሽግ ገነባ የኢጣሊያ ወታደሮች የምሽግ ግንባታውን በማስፋት በጀልዱና ግንደበረት አዳዲስ ምሽግ ለመጨመር ሲንቀሳቀሱ ግን ወጣቱ የአርበኞች መሪና በእሱ የሚመሩት አርበኞች የኢጣሊያ ሰራዊትን እንኳን ተጨማሪ ምሽግ ሊያሰሩ በገነቡት ምሽግ ውስጥም እንደ ልብ መንቀሳቀሻ አለጧቸው በ ዓም ሚያዝያ ወር ውስጥ በጆገማ ትዕዛዝ ሐሮታ የመሸገው የአርበኞች ስራዊት የጠላት ጦር ከጀልዱ ጦር ጋር ያለውን ግንኙነት በኃይል ለመበጠስ አደጋ የመጣል መንገድ የመዝጋት እርምጃ ወስደ አርበኞቹ በወኔና ሞራል እየተዋጉ ሐሮታ የሚገኙትን ጣሊያኖችና ባንዳዎች ማሸበሩን አፋፋሙት ከዚያ «ጃገማ የተባለ የኦሮሞ ባላባት ልጅ በጅባትና ሜጫ በረፃ ገብቶ ጣሊያንን እያርበደበደ ነው» የሚለው ከእረኞች ዜማነት እና ከልጃገረዶች ሙገሳ አልፎ አዲስ አበባ ድረስ ተሰማ ይህ ደግሞ የአገሩ በጠላት መደፈር ያንገበገበውንና የኢጣሊያ ግፍ ያገገሸገሽውን ኢትዮጵያዊ ለአርበኝነት ትግል ወደ ጅባትና ሜጫ እንዲጎርፍ ምክንያት ሆነው ከእነዚያ «እምቢ ለአገሬ» ባዮች ውስጥ በቀሪ ዘመኑ ኢትዮጵያ ካፈራቻቸው ከፍተኛ የጦር መኮንኖች አንዱ የሆነው የትግራይ ተወላጅ ወልደ ዮሐንስ ተክሉ በኋላ ብርጋዴዬር ጄነራል ይገኝበታል ጃገማ ኬሎ ልበ ሙሉነቱንና ጀግንነቱን ካረጋገጠባቸው አጋጣሚ ዎች አንዱ ምሳ ተጋብዞ ወደአሬራ የሄደበት ቀን ነው የጭልሞን መንገድ አቋርጦ ወደ አሬራ ሲፄድ ክጊንጪ ገበያ ውለው ወደ ጭልሞ የሚመለሱ ገበሬዎችን ዘራፊዎች መንገድ ላይ አስቁመው ንብረታቸውን ሲነጥቋቸው ጃገማ እየ ጃገማ ከአርበኞች ጋር ሳይሆን በርቀት ከሚጠብቁት በጣት የሚቆጠሩ አጃቢዎቹ ጋር ነበረ የዝርፊያው ቦታ ከኢጣሊያ ምሽግ ብዙ አይርቅም ስለዚህ ጣልቃ ቢገባ አደጋ ላይ ይወድቃል በሌላ በኩል ደግሞ ወገኖቹ በዘራፊዎች ንብረታቸውን እየተዝረፉ በመሆናቸው ዝም ብሎ ለማየት የሚያስችል ጥንካሬ አጣ ጃገማ በአካባቢው የነገሰው ጩኸት ሲጨምር ወገኖቹን ከዘራፊዎች ለማስጣል እንደ ጦር ተወርውሮ ሄፄደ ጃገማን ያዩት ክራፊዎች ጥቂቶቹ እግሬ አውጭኝ ብለው በፍርዛት እየተርበደበዱ የዘረፉትን መለሱሴ ከዘራፊዎች አንዱ ቁም እያለው ጻዖካ ህዘ ዘብረችጎ ሠረ ዘሽርበናነት አእግፊ አውጭኝ ብሎ ሲ ሲፈተለክ ጃገማ ወደ ። የተዐ ሰነ አልነበረም የኢትዮጵያን አንድነት ስመበታቶን ሆነንም ቋንቋና በሮሱ ሰማፋጀት ዕለት በዕለት የተለያየ ተንኮል ይሽርባል ረመጡንም የፃይማኖትን ልዩነት በማስፋት የማይበርድ እላት እያቀጣጠለ እያዳፈነ እንደ ቦንብ ከመቅበር አልበዘነም ቀው ኒያ የፈተና ወቅት አገራቸውን ከወራሪው መንጋጋ ፊልቅፃው ት ር በገደል የሚዋደቁት የላስታዎቹ ደጃዝ ን ንዊ አው ስሪ ካግ የሲዳሞዎሥቹ ደጃዝማች በቀሰ ወያና ገብረማ ያም ዳሙ አይይ ቸል ለማርያም ማሞ የትግራዩ ደጃዝማች ገብረሕይወ ርስ ቦይ ቀዋ የዋጉ ደጃዝማች ኝይሉ ከበደ የመርሐቤቱቴ ማየመደላላ አረጋ የ ጎንደሮቹ ራስ ውብነህ ተሰማ ደጃዝማች ነጋ አደ ልና አጃዝማች ዳገው ተስማ የወሲሶው ደጃዝማች ገረሱ ዱኪና ሌ ደ ዳገ ህ መብረቅጓ ጠ« በስርበጻካነት በጋራ የኢጣሊያን ጦር ጉያው እየገቡ በማተራመስ እየነደፉ አበሳውን ያሳዩት ነበር የረባ ትጥቅና ስንቅ ያልነበራቸው አርበኞች እስከ አፍንጫው በዘመናዊ ጦር የታጠቀውን የኢጣሊያ ጦር ከጉድጓዱ የማይወጣ አውሬ አድርገውት ነበር በዚያ የወረራ ዘመን በዱር በገደል የተሰማሩት የአርበኞች መሪዎችና አርበኞች የኢጣሊያን የፖለቲካ ረመጥ እያጠፉ በልዩነታቸው እየተቻቻሉ አንዱ የሌላው ደባቂ እየሆኑ ይረዳዱ ነበር ጃገማም ትግሉን እያርገበገበ ምዕራብ ሸዋ የነበረውን የኢጣሊያ ጦር ሰቅዞ በመያዝ መውጫ መግቢያ አሳጣው ዛይሉን ለማጠናከርም ጀግና ኢትዮጵያውያን እንዲቀላቀሉት በስራውና በጀግንነቱ ይጣራ ጀመር በተለይም ዘውዴ ጥላሁንን በኋላ ደጃዝማች የሆነውን የእሱ ለማድረግ ብዙ ጥረት አደረገ ዝ ዘውዴ ጥላሁን የተወለደው ጅባትና ሜጫ ነው በኋላም የክብር ዘብ አባል ሆኖ ከንጉሰ ነገስቱ ጋር ማይጨው ዘምቷል በወረራው ዘመን ጣሲያኖች አማራና ኦሮሞ በሚል ሀዝቡን ከፋፍለው ሲያጨፋጭፉ ዘውዴ የኢጣልያ ተንኮል ቀስ በቀስ ገባው በ ዓም ዘውዴ ጥላሁን ጓደኞቹን አሳልፉኝ ብሎ በየካቲት ወር ጀልዱ ምሽግ ገብቶ ሶስት ኢጣሊያውያንን ገድሎ የኢጣሊያን ምሽግ ይዞ ሲዋጋ ከሰነበተ በኋላ ሜታ ውስጥ ካሉት አርበኛ ከደጃዝማች ከበደ ብዙነህ ዘንድ ሄዶ ተቀላቀለ የኢጣሊያ ጦር አዛዥ አርበኛም ገበሬም ዘውዴ ጥላሁንን ንዳታስጠጉ የሚል አዋጅ በኣውሮፕላን በትኖ ስለነበር በደጃዝማች ከበደ ጦር ላይ ተደጋጋሚ ጥቃት በኢጣሊያ ጦር ተደረገ በዚህ ጦርነት መዛል ግን ወጣቱ የአርበኛ መሪ ጃገማ ኬሎ ዘውዴ ጥላሁንን የእሱ ለማድረግ በቀኛ ዝማች ወዳጆ በኩል ጥረት አደረገ ዘውዴ ጥላሁን ግን የጃገማ የአጎቱ ልጅ አባ ዶዮ ለኢጣሲያ ያደሩ ስለሆኑ ይዘው መሾሚያ ያደርጉኛልና አልፄድም» አለ በኋላ ግን ደጃዝማች ከበደ ብዙነህ ጥቃቱ ስለበዛባቸው ዘዝውዴን ወደ ሴሎች አርበኞች እንዲሄድ ጠየቁት ቭቭዌ በዚያ መሠረት ዘውዴ አስራ ሁለት ተከታዮቹን ይዞ ቀኛዝማች ነ ወዳጆ ዘንድ ፄዶ ወዐደ አማራ ክልል አሳልፈኝ» አላቸው ቀኛዝማች ወዳጆም አሱን እያግባቡ «ጃገማ ያን ጀግና አግኝቸልፃሃለሁና ነገ ዛሬ ሳትል መጥተህ ውሰደው» ብለው ላኩበት ጀግና ወዳዱ ጃገማ ጊዜ ሳያጠፋ ገስግሶ ሄደ ክውዴ ጃገማን ሲያየው ለጊዜው ተከፋ ወጣቱ የአርበኞች መሪ ጃገማ ፃን «አሳልፌ ብሰጥህ ነፍሴ አይማር እኔ ሳልሞት አንተ አትሞትም» ብሎ ዘውዴን ሰንጎታ ይዞት ፄዶ ስሙን አስቀይሮ ገብረማርያም አለው ከዚያም ጻገጠዓ ኪ ህብቭኗቅት መሪ በአርበዓነች ኡ ጃገማ አባ ዳማ የአርበኞች መሪ ዘውዴ ቀኝ መሪ ጠንቂሳ ኬሎ ደግሞ ግራ መሪ ሆኑ አጋፋሪ የእልፍኝ አስከልካይም መረጡ እነ ጃገማ የተለየ የውጊያ ስልት ነበራቸው በኢጣሊያ ስራዊት ላይ ጥቃት ከስነዝሩ በኋላ አርበኞች ለሶስትና አራት ወራት ከአካባቢያቸው የሚሸሹት ግን የኢጣሊያን ጥቃት በመፍራት ሳይሆን በቂ የመዋጊያ ጥይት ለማጠራቀም እንዲችሉ ነው መሳሪያ እንጂ ጥይት አልነበራቸውም ስለዚህ ምንም እንኳን ከበቂ በላይ የሆነ መሳሪያ ቢያገችም አርበኞቹ ጥይት ለማግኘት መጠቀም ጀመሩ ጥይት ከሚያገኙባቸው መንገዶች የአካባቢው ህዝብ ዶሮና እንቁላል በመያዝ ወደ ኢጣሊያ ሰራዊት ካምፕ ይሄድና ስኢጣሊያ ገንዘብ ከሸጠ በኋላ ሰተለያዩ ጉዳዮች ገንዘብ ከሚፈልገው የኢጣሊያ ሞኛሞኝ ገበሬ በመምስልም የኢጣሊያን ወታደራዊ እንቅስቃሴ የአዳዲስ ምሽጎችን አቅጣጫ ማድረግ የተፈለገውን ዕቅድ ካገኙ በኋላ ሌሊቱን አርበኞች ወደሚገኙበት ቦታ ይፄዱና ጥይቱንና መረጃውን ለጃገማ አባ ዳማ ያቀብላሉ አምስት ዓመት ሙሉ በነበረው የአርበኝነት ዘመን ወጣቱ የአርበኛ መሪ አንድም ቀን በጠላቶቹ ተሽንፎ ወይንም ተማርኮ አያውቅም ለዚያ ደግሞ ዋናው ምክንያት ግጥግጥ ያለው የጭልሞ ጫካ ብቻ ሳይሆን ዋናው መመኪያው ህዝብ ነበር ህዝቡ አርበኞችን ይደግፋል የሚፈልጉትንም ና ውፃ እንደማለት ናዓቸው አስዎቹ ከውፃ ያውቃል ህዝቡና አርበኞች አላ ተስውረው መኖር አይችሉም አሳዎቹ በኢጣሊያ መረብ እንዳይያዙ ግን ክዴኛና ጀግና መሆን አለባቸው አርበኞችም ሆኑ ህዝቡ የኢጣሊያ መረብ አላ እንጂ ውፃ እንደማይዝ ጠንቅቀው ያውቃሉ ውዛው ደግሞ ህዝቡ ነው በመረብ የማይያዘው ስለዚህ ለአርበኞቹ ትግል ስኬት ውዛው መኖር አለበት ውፃው ከሌለ አርበኞች ይሞታሉ ያለ ውፃዛው ጀግና መሆን ህልውና ትግልና ህይወት እንዲቀጥል ማድረግ ዝበት ነው ለዚህ ነው ጃገማ «ለእኛ አርበኝነት ለእኛ ድል ለእኛ ጀግንነት መሰረቱ የአገሬ ጫካ ብቻ ሳይሆን የአገሬ ህዝብ ነው» በማለት ደጋግሞ የሚናገረው ምንም እንኳን የኢጣሊያ ፋሽስቶች አርበኞችን ረድተዋል ያሏቸውን ነዋሪዎች ቤቶች ቢያቃጥሉ ዘመዶቻቸውን በሞትና እስራት እየቀጡ ቢያስቃዩም የአንዱ እግር ሲነቀል መቶ እየተተካ የአርበኝነት ድጋፉ ይቀጥላል ከዚያ በተጨማሪ የጃገማ አባ ዳማ ስኬት ደግሞ በአዲስ አበባና በሌሎች አካባቢዎች ለወራሪ አምቢ አልገዛም» ያሉ ወታደሮች ምሁራን ከጃገማና እሱን ከመስሉ መሪዎች ለመቀላቀል ከያሉበት መጉረፋቸው ነው ነ። ተኪ ወርደው ይ ቁ ገደል ይገባሉ ኢጣለያውያን ያን ጊዜ ጥይታቸውን ከመውሰድ ወልት ቀ ቁ ጥው ላይ ተጭኖ የነበረውን ን ለማትረፍ እየተታኮሱ ይሸሻሉ ጃጌ ቦጓ የበ መብረቆች ዘረ በሸርከናነት ፓ ጃገማ ተጠባባቂ ቃፊር አቁሞ ያስጠበቀውን የጥይት ሳጥን ሌሊቱን ከጭነቱ አራግፎ ያስወስዳል ያን ጥይት እየቆጠቡ ሌላ ተጨማሪ ጥይት ማግኛ እያደረጉ አርበኞች ከዕለት ወደ ፅለት ተደራጁ በጫካ ውስጥ በጃገማ የሚመሩት አርበኞች ውሎአቸው ጦርነትና ገበጣ ጨዋታ ብቻ አልነበረም የአርበኞች መሪውን ጃገማን ጨምሮ በአርበኞች መካከል አንዱ የሚያውቀውን ለሴላው የማሳወቅ ባህል ነበር ወጣቱን ጃገማን በለጋ ወጣትነቱ የአርበኞች መሪ ያደረጉት ከእሱ በዕድሜ የሚበልጡ ብዙ የህይወት ልምድ የነበራቸው አርበኞች ናቸው መሪ አድርገው ጃገማን ለመቀበል ግን መስፈርቱ ዕድሜ አካል ልምድ ኣልነበረም የመሪነት መስፈርቱ ኩሩነት ነው እንደ አዋሽ ወንዝ ኩሩ መሆን ኩሩነት ደግሞ ከጥሩ ሥነምግባርና ከራስ መተማመን የተገኘ እንጂ የእኩይ ባህሪና እብሪት ውጤት አይደለም ጃገማ ገና ሲወለድ አባቱን አስፈነደቀ የአባቱን በረከት ተቀበለ የአባቱን ሃብትና ሰብዕና ወረሰ አንድ ጊዜ አንድ ከመዛል አገር መጥቶ ጃገማን የተቀላቀለ አርበኛ የአስራ ዘጠኝ ዓመቱን ወጣት የአርበኞች መሪነት ህሊናው አልቀበልልህ አለው ይህ ሰው ጃገማን ጫካ ውስጥ ከሚያስተምሩት አንዱ ነው ሁለተኛ ው የዓለም ጦርነት መጀመሩን የዛይል አሰላለፉ መቀየሩን የንጉስ ነገስቱን ስደትበውጭ አገር ያደርጉታል የሚባለውን እንትስቃሴ የኢትዮጵያ አርበኞች ትግል መፋፋሙን ለጃገማ ከሚነግሩት ሰዎች አንዱ ነው በኋላ ግን «ይፄ ጎረምሳ እንዴት የአርበኞች መሪ ሆነ። ከዚያች ቀን በኋላ ግን ጃገማን ሲያስብ አዋሽን ጃገማና አዋሽን ሲያስብ እውቀትን ወደ ተግባር ለመለወጥ መወስን በሚገባበት ሰዓት ወደኋላ የሚያየውን አዳኝ እያስበ ለጃጌ ጃገማ ያለው አክብሮትና ፍቅር ጨመረራ በ ጥቅምት ቀን ዓም ከስዓት በኋላ ሰላሳ የኢጣሊያ ቸራኖ መኪና እንጨት የሚጭን መስሎ ወደ ጭልሞ አለፈ በቸራኖው ውስጥ ግን የኢጣሊያ ወራሪ ወታደሮች በፀጥታ ተገጥግጠዋል እነዚያ ወታደሮች አካባቢውን የሚያውቅ መሪ ይዘው እነ ጃገማ ወደነበሩበት ሰንጎታ ተራራ በጥንቃቄ ወጡ ሰንጎታ ላይ ጃገማ ዘውዴን ጨምሮ አስራ ሰባት አርበኞች ብቻ ነበሩ አብረውት የነበሩት ከሶስት መቶ ዛምሳ የሚበልጡ የኢጣሊያ ወታደሮች ጃገማ ሊኖርበት ይችላል የተባለውን መንደር በጠቋሚ ክበቡ ጃገማ አብረውት ከነበሩት ጥቂት አርበኞች ጋር እንደሆነ መከበቡን አረጋገጠ ባንዳዎቹ ከብትና ንብረት እየዘረፉ አስሳ በማድረግ እነ ጃገማ ወደአሉበት ተጠጉ ጎፈሪያም አርበኞች ደግሞ ጃገማን ትክ ብለው አዩት ተረጋግቶ አያቸው «የጠላት ቁጥር ብዙ ነው እኛ ደግሞ ትንሽ ነን ምን እናድርግ። » ብለው እያንሾካሾኩ ጠየቁት ሻገማ በምልክት በግራና በቀኝ የሚያጠቁትን መደበ እዱ ከመሃል ሆነ የጠላት ወታደሮች የሚዘርፉትን ከብትና ንብረት ሲያሸሹ ኡፕች ደግሞ ወደ አርበኞች ይበልጥ ተጠጉ አርበኞቹ የጃገማን ትዕዛዝ እየተጠባበቁ ነው ድንገት ጃገማ የጀምሩ ምልክት አሳይቶ ከአደፈጠበት ዘሎ ታየና በመትረየሉ የተኩስ እሩምታ ሲከፍት የኢጣሊያ ሰራዊት አንበሳ እንዳየ ሚዳቋ እየዘለለ በየአቅጣጫው ፈረጠጠ እነ ጃገማ በለመዱት ጫካ እንደ አውሬ እየተሹለከለኩ ጠላትን እያባረሩ የዘረፈውን ንብረትና ከብት አስጣሉት ስድስት የባንዳ ወታደሮች ገደሉ ሰባት አቆሰሉ ስድስት ጠመንሻም ማረኩ እስክ አፍንጫቸው የታጠቁ ሶስት መቶ ፃምሳ የጠላት ስልጡን ወታደሮች በአስራ ሰባት አርበኞች ጀግንነት ጊንጪ ድረስ ተባረሩ ጃገማ በሁለት ቀን ውስጥ ሁለት ጊዜ አይበገራነቱን አረጋገጠላቸው አንዴ ገበያተኞችን ከዘራፊዎች ያስጣለ እለት ብቻውን ሌላ ጊዜ ደግሞ ከአርበኞቹ ጋር በመሆን የጃንማ ጀግንነት እንደ ተራራ ገዘፈ ፍጥነቱንና ቅልጥፍናውን ተኩሶ አለመሳቱን ያዩ ሁሉ ወሬውን አዛመቱት ኤ ጻገ ህባገ መብረዋት መይ በሸርበናነት ዳገቫ የበ መብረቆች ወረ በስርበናነነ የኳው ሰው ደግሞ የጃገማን ቅድመ አያት ጀግንነት ሶስት መቶ ሰው ደሎ ህዝቡን ጨረስህ ጦርህን ጣልልን መባሉን ጦሩን ሲጥል አንድ ሌባ መግደሉንና እንደገና ጦሩን አንስቶ ከፊቱ የሚቆሙትን ጠላቶቹን ሁሉ የፈጀ መሆኑን ጃገማም ልክ እ ንደ ቅድመ አያቱ እየተናገሩ በጠላት ካምፕ የተነሳውን ፍርፃት አባባሉ አበላ መሆኑን ጃገማ የጠላትን ጦር አንደ በሰ ኣ ለ ፓስታ አልፈስፍሶ ተውጢ አድርጎ በጥቅምት ወር ኣርበኞቹን ይዞ ወደ ከሙጥሩው የአርበኞች ፃይላቸውን አ ገረሱ ዝንድ የወሲሶ መንገድን ተሻግሮ ሄደ ጃገማና ገረሰ ቀናጁ ይህን የአላወቀው የኢጣሊያ ሰራዊት የደጃዝማች ገረሱን ዛ ሃይል ለማጥቃት ያለ የሌለ ሰራዊቱንና ፃይሉን አሰልፎ ውጊያ ከፈተ ውጊያው ተካረረ ምድር ቀውጢ ሆነች የማታ ማታ ድል ለአርበኞች ሆነ ጀግናው ደጃዝማት ገረሱ «አን ተን የመሰለ ጀግና ች ከ ማው ለጃገማ አይበገሬነት ከጀግና ለጀግና የሚገባውን አድናቆት ዳች ናቸ ለዱ ገረሱ ወኔ የአገር ፍቅር የአመራር ብልጠትና አተኳኮስ ተጸንቆ ዴሎ የዚያን ጊዜ የጦር መሪዎች እንደ አሁኑ ከኋላ ሆነው የኢትዮጵያ አርበኛ መሪዎች የጦርነት ችለውን የሚለኩሌት ሰጠላት ላይ ሪም ችቦውን የሚለኩሱት በጠላ ቀድመው የጨበጣ ውጊያ የሚጀምሩት እነሱው ናቸው ተከታዮቻቸው የእነሱን ፈለግ እያዩ ከ ሺ። ዞዞዩዝኗቸት መሬ ክክኳርከኝነት ከጠዋቱ ሁለት ስዓት ላይ አርበኞችና የጠላት ጦር ውጊያ ጀመሩ ውጊያው እያየለ እየተጠናከረ ቆየ በኋላ ጋጂ ያለው የኢጣሊያ ወራሪ ፃዛይል ለእርዳታ ወደ ወሎንኮሚ ሲንቀስቀስ ጃገማ በጦር ሜዳ መነፅሩ ተመለከተ አርበኞችን ሊቆርጥ ይችላል ተብሎ የተገመተው የጠላት ጦር ግን መንገዱን ተከትሎ ወደ ጀምጀም ወንዝ ድልድይ አመራ ከዚያ አንድ አጋዥ የጠላት ጦር ተጨምሮ የጀምጀምን ተረተር እየተከተሉ የአርበኞችን ጦር ስለመቁረጥ ውጊያ ቀጠሉ ጃገማ እሱ ከሚመራቸው አርበኞች ጋር የተቀላቀሉትን ቀኛዝማች አብርሃ መሸሻን ከስባት አርበኞች ጋር እንዲቆዩ አደረገ ሌላ አጋዥ የጠላት ጦር ከአምቦ ከመጣ ስው ልከው እንዲነግሩት አብርፃን አዘዘና ኝያ ሶስት አርበኞችን ከኋላው አስከትሎ ጆምጀም ውስጥ የገባውን የጠላት ጦር ለመምታት ፈረሱን ኮልኩሎ ሽመጠጠ የጃገማ ፃሳብ ከዮብዶ አፋፍ እየጋለበ የሄደው የጠላት ጦር የጀምጀም ድልድይን እንደተሻገረ ከኋላ ካለችው ጉብታ ላይ ሆኖ ለመውጋት ነበር ጃጌ ጃገማ መትረየሱን ፈረሱ ላይ አጋድሞ ብቅ ሲል ግን ያስባት ቦታ ቀይ ኮፍያ ያደረጉ የኢጣሲያ ጦር ወታደሮች ተገጥግጠው ደፈጣ አድርገው ተኝተውባታል ስለዚህ የአርበኞች መሪ ወጣቱ ጃገማ ብቅ ሲል ተኩሱን ሲያንጣጡት የጃገማ አባ ዳማ ፈረስ በሶስት ጥይት ተመትቶ ዘፍ አኣሰ ጃገማም ወደቀ ከወደቀበት እንዳለ አጁን እግሩን ተመትቻለሁ ብሎ ደባበሰ ያ ሁሉ የጥይት ውርጅብኝ ዘንቦ ጃገማ አልተመታም አለመመታቱን ሲያውቅ ሳብ ብሎ ከፍ ያለች ቦታ ላይ ሆኖ ቁልቁል ሲያይ በሥነ ልቦና የተሸነፈው የጠላት ጦር እግሬ አውጭኝ እያለ ይሸሻል ጃገማ እየተገረመ መትረየሱን ጎትቶ ጠመደና የሚሸሸውን የጠላት ጦር ይተገትገው ጀመርነ ከኋላ በእግር ይከተሉ የነበሩት አርበኞችም ደረሱለት ጃጌ ጃገማ የሚሸሸውን የጠላት ጦር እያነጣጠረ ሲለቅም አንዲት ጥይት አፈሩን ጭራ ጭርር ስትል አያት ያች ጥይት ለጥቂት መሬቱን ባትመታ ኖሮ ደረቱን ትመታው ነበር ትክ ብሎ ሲያይ አጠገቡ ከነበረ ጉቶ ስር ጠመንጃ ውልብ ሲል ታየው ለካ በቅርብ ርቀት የነበሩ የጠላት ወታደሮች እያነጣጠሩ ይተኩሱባቸው ኖሯል ዝናር ሙሉ ጥይቱን መውዜርና አልቢን ይዘው ከሚከተሉት ጋሻ ጃግሬዎች አንዱን «ስጠኝ ስጠኝ ጠመንጃዬን» ብሎ ተቀብሎ ጃጌ ጃገማ አነጣጥሮ ሲተኩስ ጉቶውን ፈለጠው ያን ጊዜ ሶስት የኢጣሊያ ወታደሮች አንደ ሚዳቋ እየዘለሉ ሲሮጡ ሶስቱም እየተመቱ ወደዶቁ ከዚያ ወጣቱ የአርበኞች መሪ ስድስት የውፃ አስራ አምስት ሌጀራ መትረየሶችን ጠምደው የቀኝ መሪውን ዘውዴ ጥላሁንን አቁስለው አርበኞችን ጃገማ የበጋ መብረቆች መሪ በስርበኝነት አያጨንል ዋሉትን ጠላት ወታደሮች ለማስለቀቅ ከወሎንኮሚ በላይ ችን ለመያዝ ወጣ። ንንንን የአርበኞች ጦር በመሪው በጀግናው ጃገማ እየተመራ ከሰማይ ይምጣ ከምድር ሳይታወቅ ዱብ አለና እንደ ውፃ አዙሪት ሲሽከረከር በዋለው የጠላት ጦር ላይ የተኩስ እሩምታ ለቀቀበት የኢጣሊያ ወታደር በደመነፍስ ተደነባበረ አዛች አመራር መስጠት ተሳናቸው ከኢጣሊያ ጦር በኩል ገሚሱ ምሽግ ሊቆፍር ቀሪው ደግሞ አፀፋ ተኩስ እየተኮሰ ተኩሱ ለስዓታት ቀጠለ ፀጥ ያለ ሲመስል ደግሞ አርበኞች እሩምታ ተኩስ ተኮሱ የኢጣሊያ ጦር ጥይቱን ሲያንጣጣ ጃቫገማና አርበኞቹ የወራሪው ጦር ራቱን ሳይበላ ሌሊቱን አይኑን አፍጥጦ አንዲያድር አድርገውት የአንድ ቀን መንገድ ፄደው ቆሉአቸውን ቆረጣጥመው ውዛቸውን ተጎንጭተው ተኙ የኢጣሊያ ጦር ቀን ቀን በሚያስገባው እየገባ በማያስገባው እየተኮሰ እያስስ በአስር ስዓት ደግሞ ማደሪያው ቦታ ይሰፍራል የበጋ መብረቆችም ድንገት ከች ይላሉ ጠላት ምሽግ ይቆፍራል ይታኮሳል አርበኞች የጠላትን ጦር እንዲህ እያሸበሩ ሽቅብ ሲስቡ ቆዩና በአስራ አራተኛው ቀን ከጀምጀም የጀመረው አሰሳ ግንደበረት አፋፍ ላይ ጮቢ ደረሰ ወጣቱ የአርበኞች መሪ አልመው የተኮሉት መሬት ጠብ የማይ ለውን የፈይሳ ነገሮን ልጆች ናታቴን ድርብሳንና ታደሰን እንዲሁም ከእነሱ ጋር የነበሩትን አራርሶ ጅማን አያና ኢዳንና ሌሉሎችንም «እኛ አርበኞች አስራ አራት ቀን ሙሉ እኛን ፍለጋ አሰሳ እያደረገ የሚዳክረውን የጠላት ጦር በዘዴ ስበን ስበን ግንደበረት አፋፍ አድርሰነዋል ከአንግዲህ ያለው ቀሪ ጥቃት የናንተ ነው» ብሎ በማስተባበር መላው አሳምኖ ወደ ላይ ተመለሰ ወደ ግንደበረት አፋፍ ጮቢ ለመግባት ኢያ የሚባል መንደር እለሰ ኢያ ጎንጋ አንድ አንድ ከብትና ሰው ብቻ የሚያልፍበት ገደላማና ጠባብ መንገድ ነው የኢጣሊያ ወራሪ ጦር ያን ቦታ ለማለፍ አንድ ቀን ሙሉ ይፈጅበታል በጃገማ መልዕክት መሰረት ለአስራ አምስት ቀን አስሳ ላይ የከረመውን የጠላት ጦር የፈይሳ ነገሮ ልጆች ግራና ቀኝ ካለው ጋራ ላይ ወጥተው ኢያን ለማለፍ እንደተኮለኮለ ተኩስ ከፍተው እንደ ደረቀ ቅጠል አንጠባጠቡት አሰላ ያደርግ የነበረው የጠላት ጦር መግቢያ መሄጃ ሲያጣ ወደቷላ መሸሽ ጀመረ አስሳው ሲጀመር በአንደኛው የዓለም ጦርነት የተካፈለ የኢጣሊያ ጦር አባል ጭልሞ ያለውን መግቢያ መንገድ ከሶስት ጣሊያኖች ጋር ሆኖ ሲያስራ የጃገማ አርበኞች ደፈጣ አድርገው ሁለቱን ገድለው እሱን ማረኩት ሽማግሌው የኢጣሊያ ወታደር ጎፈሪያማ አርበኞቹን ሲያይ ከጥፍር እስከ ጳቦዓ ዞበ ዘዘብረቅች በሪ ከስርቨናነት ጃገማ የበጋ መብረቶኑ መሪ በስርበናኝነት ራሉ በፍርሃት ተንቀጠቀጠ ወጣቱ የአርበኞች መ ኢጣሊያዊ ሊገድሉት መሳሪያ የደገኑትን አርበኞች መተዉ ብሎ ከአርበፍዋ ጋር ወደ ጫካው ተመለሰ ማታም አርበኞች ቆሏቸውን እየቆረጠሙ ውፃቸውን ሲጎነጩ ጃገማ ለኢጣሊያዊው ምርኮኛ ቂጣ ተጋግሮ እንዲሰጠው አድርጎ ልጆቻቸው ቤተሰቦቻቸው የተገደሉባቸውና ቤታቸው አስፈያኖች የተቃጠለባቸው ኣርበኞች ሌሊት እንዳይገድሉት ጃገማ አጠገቡ የተማረከው የኢጣሊያ ወታደር ለግላጋውን የሄሃያ ዓመት የአርበኞች መሪ እንደ ልጅ እስር እስሩ ሲሄድ አስተዋለው አንድ ቀን ጃገማ አባ ዳማ ምርኮኛውን አስቀምጦ አምስት መቆ የሚደርሱ አ ርበኞቹን አንዴ በሶስት አንዴ በአራት አንዴ በአምስት እየደጋገመ እያሰለፈ ለአንድ ሰዓት ተኩል የአርበኞችን ብዛት አሳየው «አየኸው አይደል። እኔ ጃገማ ይህ ሁሉ ጦር አላ በዚህ ፃይሌ ከፈለግሁ የኢጣሊያን ጦር ልደመስሰው አችላለሁ» የፈይሳ ነገሮ ልጆች ኢያ ላይ የኢጣሊያን ወራሪ ጦር ሲ ያራውጡ ወደኋላ የሚሸሹትን የኢጣሊያ ወታደሮች ለኢጣሊያው ምርኮኛ እያሳየው ደግሞ እያቸው ፈኦጣሊያ ወታደሮች ቤት ከማቃጠል አሮጊትና ህፃናትን ይኸውልህ የእኛን ጦ የሚያ አክ ር እያዩ ዝም ብለው ነው ጃገማ ምርኮኛውን ቢለቀው የአየውን ሁሉ ለጣሲያኖች ተረድቷል ይሁን እንጂ ዝም ብሎ ቢለቀው ምስጢሩ ሊገባው ስሰሚትል ወታደሩን «እኔ ልለቅህ እችላለሁ የምለቅህ ግን ለጥይት መግዣ የሚሆነኝ አስር ሺ ሊሬ ከክፈላችሁኝ ነው» ብሎ ከምርኮኝነቱ የተለቀቀበት ምክንያት የገንዘብ ክፍያ ነው ብሎ እንዲያስብ አደረገው ይህን ፃሳቡን ተግባራዊ ለማድረግ ጃገማ የአገሬው ሰው በተለምዶ ፋናንስ ለሚለው ኢጣሊያዊ መልዕክት ላከበት ፋናንስ ከኢጣሊያ ወረራ ሶስት አራት ዓመታት ቀደም ብሎ ጅባትና ሜጫ አውራጃ ውስጥ የኖረ ነው ጅባትና ሜጫ አውራጃ ውስጥ ጀምጀም ጋጅ ጫንጮ ግርፊጣ ጭልሞና በጅሮ በሚባሉ ቦታዎች ስድስት የእንጨት መሰንጠቂያዎች ነበሩ እኒህ ከጀምጀም እስከ ጅሮ የተቋቋሙት የእንጨት መሰንጠቂያዎች የሚገኙት አስራ አምስት ኪሎ ሜትር ርቀት ብቻ በነበረው ደን ውስጥ ነው የመጀመሪያውን የእንጨት መሰንጠቂያ ጀምጀም ላ ምጀም ላይ የከፈቱት ሙ ኢቫሌት ናቸውነ ፋናንስ እንደመጣ ስራ የጀመረው ግርፊጣ የእንጨት ፀ ጻገሣፃ የበጋ መብረቅች መሪ በስርበኛነት መሰንጠቂያ ውስጥ ነው ጃገማ ፋናንስን የሚያውቀው ገና ልጅ ሳለ ነው የኢጣሊያ ወራሪ ጦር ወደ አካባቢው ከመጣና ጃገማም እርበኛና የአርበኞች መሪ ከሆነ በኋላ ፋናንስ ከግርፊጣ ወደ በጅሮ እንጨት መስንጠቂያ ተዛወረ ፋናንስ የኦሮምኛ ቋንቋ ተምሮ እየተናገረ የኦሮሞ ሚስትም አግብቶ ነው ከህዝቡ ጋር አብሮ የኖረው እንዲያውም የአርበኞችን መሪ ጃጌ ጃገማን ፈቃድ ጠይቆ ስለፈቀደለት ፋናንስ ወደፈለገው አካባቢ ሁሉ ብቻውን ፈረሱን እየጋለበ በነፃነት ይንቀሳቀስ ነበር ፋናንስ ለአርበኞች ልብስ ወይን ጠጅ ከአዲስ አበባ እየወሰደ ይጠቅማቸው ነበር ወጣቱ የአርበኞች መሪ ጃገማም አርበኞቹን አዲስ አበባ ልኮ ጥይት ያስገዛል ጥይቱ በፍራሽ ውስጥ ከሳር ጋር ጥቅጥቅ ተደርጎ ተሰፍቶ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት ፋናንስ መኪና ላይ ይጫናል ከዚያ አርበኞቹ ኬላውን በእግር ያልፉና በፋናንስ መኪና ወደ ደትና ሽንተረራቸው ይመለሳሉ የኢጣሊያ ወራሪ ጦር ኢትዮጵያን ለቆ ከወጣ በኋላ ጃገማ የፋናንስን እርዳታና ትብብር በመመስከር የኢትዮጵያ መንግስት ዜግነት እንዲሰጠው አድርጓል ጃገማ ወዳጁን ኢጣሊያዊ ፋናንስን አስጠርቶ «የኢጣሊያውን ምርኮኛ ለመመለስ የጋጂው የኢጣሊያ ጦር አስር ሺ ሊሬ እንዲከፍለኝ ጠይቅልኝ» ብሎ ጠየቀው ፋናንስ የጃገማን ጥያቄ ሰጣሊያኖች አቅርቦ ፃያ ሺህ ሲሬ ሰጡት አስር ሺውን ለጃገማ ሰጥቶ አስር ቪውን ደግሞ ወደ ኪሱ ከቶ ምርኮኛው ከኢጣሊያ ስራዊት ጋር ተቀላቀለ ከዚያ ቀን በኋላ ምርኮኛው ለአዛዝዥቹ እናንተ ምን ጦር አላችሁ። ጦር ያለው ጃገማ ክንድ ነው የእናንተ ጦርም የአርበኞችን ጦር እያየ ነው የሚያልፈው» እያለ ማስረዳት ጀመረ የምርኮኛውን አስተያየት የጠላት ጦር ቢቀበለውም የጠላት ጦር አዛዥች ግን ሽማግሌውን የጃገማ ምርኮኛ የአበደ ወሬኛ ነው» ብለው አዛወሩት ፍፍጾ ጃገማ በአርበኝነት ዘመኑ እጅግ የሚያደንቃቸው ሴቶች ሁለት ናቸው አንዲ እህቱ ሌንሴ ስትሆን ሁለተኛዋ ወሮ ሸዋረገድ ገድሌ ናቸው ሴንሴ ጊንጪ ጫካ ውስጥ ከአርበኞች ጋር ከተቀላቀለች ጀምሮ ከፃዛያ እስከ ስላሳ የሚጠጉ ጠባቂዎች ወንድሟ ጃገማ መድዕላታል መውዜር ጠመንጃ ለራሷ መጠበቂያ ትይዛለች የእሷ ዋናው ተግባሯ ግን የአርበኞች እናት መሆን ነው በዱር በገደሉ አንድ አገልግል ነበራት ሰላሳ እንጀራ ጢም አድርጎ ይይዛል በጦርነት ወቅት አንድ በግ ታሳርድና ፈትፍታ በአገልግሉ ከ ጃገማ የበጋ መብረቆች መሪ በስርበኝነት ሸንተረር ከ በበቅሎ ይጫናል ያን ይዛ አርበኞች በሚዋደቁበት አቀበትና ጋደም ጋደም ሲሉ አህት ሌን በረሃብና ጥም ጥንዝል ብለው በየዛፉ ስር ሲሉ ሌንሴ ዳጎስ ያለ አንድ አን ታጎርሳቸዋለች ከዚያ ነፍሳቸው ድ ጉርሻ እየዞረች እንጉርጉሮው ሽለላው ዘፈኑ ይደመራል መ አፎቷ ስትገባ ቡረቃው የሌንሌ ሌላው ተግባሯ ደግሞ የቆሰ ለውን ማስታመም መሚብር የአርበኛውን ጎፊፊ ቅቤ መቀባትና ማስባጠር ነው ሌንሌን ይንከባከባሉ አንዳንድ አሉ የምታደርገውን እየተከተሉ አርበኛውን ከአርበኞች ጋራ እየተሸሉከሉከት ትህ ግሞ ሁለተኛዋ ሴት ወሮ ሸዋ አርቃኑን እንዲያስቀረው የረዱና በውስጥ አርበኝነት ታላቅ ጀብዱ የፈፀሙ ያና አርብኛ ፍቸው ከኢጣሊያ ወታደሮች የሚያገኙትን የማጥቃት አቅድ ለዮስቀቦሉ ለአርበኞች የሚያደርሱ በከተማ ውስጥ ያሉ የውስጥ አርበኞችን የን ጢር የሚያስተ ብሩ ለአርበኞቹ ጠመንጃና ጥይት የሚያቀርቡና ስንቅ ሳይሳሱ የዱር አርሉ ስሙጥር አርበኛ ነበሩ ሸዋረገድ ገድሌ ለህይወታቸው የሚዋደቁትን አርበኞች ክመርዳት ቦዝነው አያውቁም አኒህ ሴት ጃገማ ከደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ጋር የነ ወር ከ ለለት ኳይ አዲስ ዓለም አንዲደርስ ያደረጉ ናቸው ኢትዮጵያውያን አስተባብረው የጥቃት ኢላማዎትን መግቢያ መውጫወን አላትን መቸና የመሳሪያ ግምጃ ቤቱን ለወጣቱ የአርበኞች መሪና አውት ሚዋደቁት ጀግኖች ያሳዩና ጥቃቱ ከመፈፀሙ ጥቂት ሰዓታት ምንና የሞቀ ህይወታቸውን ጥለው የተሰወሩ ናቸው እኒህ ወይዘሮ በኢጣሊያ ወራሪ ጦ አጥብቀው የሚጠሉም ነበሩ ር ላይ ፅንፈኛ አቋም የነበራቸውና ግፍን ጅቕ ስይፍ አይፈሬው ጳጳስ ን ንጉስ ነገስቱ ስለተስደዱበት ንግስት እንደሌለው አስጠንም ጊዜ ይበተናል የተባለው ህዝብ እንደታሰበው ሳይበታተን የይ አቁንም ሮ በአስነሳቸው አርበኞች ውስጥ ውስጡን እየተደራ ቐች ለመመከት ተዘጋጀ የኢጣሊያ ሰራዊት አዲስ አበባን ገና ለመያ ልልም ደብረሲና ላይ ያልጠበቀው ደፈጣ ውጊያ በባሻ ና ጩን ውራል ጥሩ ባለሟሎች ተሰነዘረበት ሚያዚያ ቀን ዓ አም ክም ስባት አርበኛ ፃዛይለማርያም ማሞ ደብረ ብርዛን መንገድ ላይ የኢ ያን ችን ካሚዮኖች አቃጥሎ ወደ መቶ እርባ የሚደርሱ የኤ በመግደል የአርበኝነት ትግሉን ለኩሶ አንቦገቦገው የካቲት ቀን ዓም የኢጣሊያ ንጉስ ወንድ ልጅ ግበለር ይህን «ደስታ» ለሁለተኛዋ የሮም ኤምፓየር ን በተዳ ስላሴ ላይኛው ግቢ ገነተ ልዑል ቤተ መንግ ያኒ ማማው ቁሞ ዲስኩር ሲያሰማ የወራሪን ፅብሪት ለማስተንፈእ በዱር በገደል እየተዋደቁ የነበሩት አርበኞችና የውስጥ አርበኞች በቀ ዚያ መስረት አብርዛም ደቦጭና ሞገስ አስገዶም ቦንብ ወወሩበ አ ንብ መሬት ፀሐይን የምትኮርባቸውን ቀናት የሚደርስ ችን ጭካኔ ፍንጣሪ አካሉ ላይ ተሰግስጎ ተዘረረ በዚህ ጊዜ የኢጣሊያ ደር ን ምጨፋ ያረጋገጠው ጭፍጨፋ በጥይት በአካፋና ዶማ ያ ዯፍጨሩ ቁጥራቸው ወደ የሚደርስ የአዲስ አበባ ነዋሪዎ ስው እብሪት ተጨፈጨፉ ቤታቸው ተቃጠለ አዲስ አበባ በወራሪ በደም አበላ ተጥለቀለቀት ይህም አልበቃ ብሎ ግራዚያኒን በቦምብ ባቆለሉት ላይ ክትትሉን አጠናክረ አብርፃምና ሞገስ ግራዚያኒን አቁስለው ወደ ደብረ ሊባኖስ ጉዛም ሰጥቃት ባዘጋጁት ታክሲ በመሄድ ከአርበኞች ጋር ተቀ ልክ ነን ለማሰልጠን ነው የመጣነው» የሚለው የኢጣሉዖ ሰራዊት አዲስ አበባ ው አንሶት በደብረ ን አመትና መነሥራንን ገደለ «የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን አማኞች ሰቦፍ ስይፎፈሬው ጻጓስ በሙሉ ለማሰርና ለመፍጀት ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ ለዚህም በደብረ ሊባኖስ ገዳም ብቻ የዛሃይማኖቱ ተከታዮች ተገድለዋል ይህ ውሳኔዬ ለገናናው ለቢኒቶ ሙሶሊኒ በክቡርነትዎ በኩል ይቅረብልኝ » የሚል ቴሌግራም ጄኔራል ግራዚያኒ ወደ ኢጣሊያ በመላክ በእሱ ላይ ለተደረገው የግድያ ሙክራ የሺዎችን ህይወት እንደሚቀጥፍና ለእስር እንደሚዳርግ የሚገልጽ የወታደራዊ ጥቃት ስልት ለአለቃው አስተሳለፈ በኢጣሊሲያ ጦር ሰራዊት አዛዥ ላይ በተፈጠረው የቦምብ ጥቃት ጦስ የጥቁር አንበሳ አባሎች በመሆን የኢጣሊያ ሰራዊትን ሲያራውጡ የተማረኩት የኢትዮጵያ ወታደሮች አብዛኞቹ እየታደኑ ተገደሉ የኢጣሊያ ሰራዊት በተጠቀመው የመርዝ ጢስ ብዙ ወገኖቻቸው በማለቃቸው አጃቸውን ለኢጣሊያ መንግስት እየሰጡ ወደ ዕለት ኑሯቸው የተመለሱ መኳንንት የጦር አዝማቾች ባላባቶችም እጅ ስጡ እየተባሉ በግፍ ተጨፈጨፉ ኢጣሊያን የመርዝ ጢስ በመቋቋም የቆየውና ጎሬ የመሸገው ጦርም አዲስ ። ምሸቨገ ስበሪራ ጨለምለም ሲል የጠላት ካምፕ አለቃ ሆነው የሚሰሩት ቀኝ አዝማች አብርዛ ከእነ ዘውዴ ጥላሁን ጋር ተገናኝተው የኢጣሊያን ካምፕ የጥበቃ አይነት የዘቦችን አቋቋም የመሳሪያ ግምጃ ቤቱን የመሳሪያና ፕይቱን ግምጃ ቤት አቀማመጥ በማብራራት አርበኞች እንዲረዱት ገለፃ አደረጉ የጥቃት ፕላንም ተዘጋጀ ቀደም ሲል ለስለላ አዲስ ዓለም የተላኩት አርበኞች በበኩላቸው ደግሞ አዲስ ዓለም የሚኖሩትን ጣሊያኖች በዝርዝር አቀረቡ ፅዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚኖሩ ዛያ ባለስልጣኖችና ዛምሳ ወታደሮች እንዳሱ በመኖሪያው ካምፕ ሶስት የኢጣሊያ » አዛዥች እንደሚገኙ ከአዲስ አበባ ወደ አምቦ በሚወስደው አውራ መንገድ ኬላው አጠገብ ባለው ምሽግ ቁጥራቸው ያልታወቀ ወታደሮች ከእነ አዛቻቸው እንደሚኖሩ አሳወቁ ጃገማና አማካሪዎቹ የጠላትን ይዞታ የጥበቃውን ዓይነት የሰው ኃይሉንና ሌሎች ጠቃሚ መረጃዎችን በአስተማማኝ ከሰበሰቡ በኋላ ቫ የመጨረሻ የማጥቃት ስልት ለማውጣት የራሳቸውን ጦር ብዛት በእጃቸው ያለውን መሳሪያም ቆጠሩት በአርበኞች እጅ ሁለት ድግን መትረየስ ለማንያ ሶስት ጠመንጃ ዛያ የእጅ ቦንብ መኖሩን አረጋገጡ መሳሪያ ያሚዘርፉ ከሶስት መቶ በላይ ጀሴዎችም ተዘጋጁ የሚያስደንቀው ታዲያ ኣኒያ ስልጡን ነን ባይ የኢጣሊያ መኮንኖች ይህ ሁሉ ዝግጅትና ምክር ኸ አፍንጫቸው ስር ሲደረግ አንድም የደረሱበት ፍንጭ አልነበረም ከዚህ በኋላ ጃገማ የጥቃቱን አሰላለፍ የሚያሳየውን ዝርዝር መመሪያ ለተከታዮቹ ማስረዳት ጀመረ መንግሥቱ ወአማኑኤል ስዩም ወአማኑኤልና ሙሊሳ ቁርጩ ከአስራ አምስት ጠመንጃ ጋር ወደ ፅዮን ማርያም ቤተ ክርስቲያን የሚወስደውን መንገድ በመዝጋት ከአዲስ አበባ መጥቶ ከኬላው ወደ አምቦ በሚወስደው መንገድ የሰፈረው የጠላት ጦር ከምሽግ ወጥቶ ወደ ጦር ግምጃ ቤቱ እንዳይገባ በተኩስ እንዲያቆሙት ዙመደቡ ምሽግ ውስጥ የነበረው የጠላት ተዋጊ ፃይል ምንም እንኳን ቁጥሩ ባይታወቅም እንደ ልቡ ተንደርድሮ የመሳሪያ ግምጃ ቤቱ ሲዝረፍ ለእገዛ ጾ መድረስ ከቻለ አርበኞች ፈተና እንደሚገጥማቸው አውቀዋል ጃገማና ረዳቶቹም ይህን በመረዳታቸው የመጀመሪያው የተጠናከረ ምደባ በምሽጉ መውጫ መግቢያ ላይ ተደረንገ ቀጥሎ በሌኮሎኔል ሙሊሳ ሶሪ የሚመሩ አምስት ባለ ጠመንጃዎች ከጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን ፊት ለፊት በስተምስራቅ ከባድ መሳሪያ ወደ አለበት አቅጣጫ ተመደቡ ከመኖሪያው በላይ በኩል ያለውንና ወደ ፅዮን ምሽ ሰበይ ማርያም ቤተ ክርስቲያን የሚያስገባውን መንገድ እንዲጠባበቁና እንዲዘጉ ደግሞ ሻምበል ተጆ ኦላኒና ዓለሙ መኮንን አስር ባለጠመንጃዎችን በመያዝ ከኮሎኔል ሙሊሳ ጎን ለጎን ሆነው እንዲጠባበቁ ተመደቡ ሻለቃ ኃጊዮርጊስ ጥላሁን አስራ አምስት ባለ ጠመንጃዎችን ይዞ ኃጊዮርጊስ የሚባለውን የኢጣሊያ ጦር ሹምባሽ ቤቱ ድረስ ፄዶ እንዲከብና ከጦር ግምጃ ቤቱ ውስጥ ተኩስ ሲከፈት «ጃገማ ወደ እኛ ና ብሎሃል» ብሎ እንዲጠራው አልመጣም ብሎ ከተቃወመ ግን ባለበት እንዲደመስሰው ተመደበ የመቶ አለቃ ዛይሉ ደግሞ ተኩሱ ሲጀመር በመኖሪያ ካምኙ ውስጥ የሚገኙትን ሶስቱን አለቆች በቀጥታ ገብቶ እንዲገድል ቀጥሎም እስረኞችን እንዲለቅ እስረኛ የነበሩት ከአርበኞች ጋር በመሆን መሳሪያ በመዝረፍ እንዲተባበሩና የአርበኛውን ሃይል እንዲያጠናክሩ ታዘዘ ከሶስት መቶ ፃምሳ በላይ የሆኑት ጀሌዎችም ሶስት ጠመንጃ ተመድቦላቸው ከግንቡ ስር በተጠንቀቅ እንዲቆዩና ጡሩንባ ሲነፋ በቀጥታ ወደ መሳሪያ ግምጃ ቤቱ በመፄድ መሳሪያ አንዲዘርፉ ታዘዘ የጽዮን ማርያም ቤተክርስቲያን እየፈረሰ ሽቦ በሚደረግበት በሰሜን ምዕራብ አቅጣጫ ባለው ጠንካራ ምሽግ በኩል ደግሞ በጃገማና በዘውዴ የሚመሩ ሰላሳ አምስት ባለ ጠመንጃዎችና ሁለት ድግን መትረየስ የያዙ ከፊት ለፊት ባለው በር በመግባት የጠላት ጦር ጠባቂዎችን እንዲደመስሱ ተመደቡ በኢትዮጵያ የአርበኝነት ታሪክ ምንጊዜም ከባዱን ግንባርና ጠንካራውን ውጊያ የሚጋፈጡ መሪዎች በመሆናቸው ጀግናው ጃገማና አጋሩ ዘውዴ ከባዱን ተልዕኮ ለራሳቸው ወሰዱ አሰላለፉ ከላይ በተዘረዘረው መልክ ከተሰናዳ በኋላ ግንኙነቱ በተላላኪና በይለፍ ቃል እንዲሆን ተወሰነ ጃገማና ዘውዴ የሚያዙትን ምድብ የሚመራው ፀጉሩን ተላጭቶና የጉልበት ሰራተኛ በመምሰል ከቀኝ አዝማች አብርሃም መሸሻ ጋር ገብቶ መውጫ መግቢያውን የጣሊያኖችን መኖሪያ ሰልሎ የተመለሰው አድምቄ በሻህ ነበር ሁሉ ነገር ሲጠናቀቅ አርበኞቹ በየምድብ አለቃቸው መሪነት ወደየምድብ ቦታቸው እንዲንቀሳቀሱ ጀግናው ጃገማ አዝዘዘ ከቀኑ አስራ አንድ ሰዓት ከሩብ ላይ አርበኞች ከበርጋ ወንዝ ተነቃነቁ ሚካኤል ቤተክርስቲያን ሲደርሱ ለጃገማ የእሱን የአመራር ችሎታና ቆራጥነት የሚፈታተን መልዕክት ተነገረው «ከአዲስ አበባ ወዴ አምቦ በሚሄደው መንገድ ስድስት መቶ ወታደሮች ያሉት የኢጣሊያ ጦር መጥቶ ካርቢኔሪ ካምፕ አጠገብ ሰፍሯል በነበረው ጦር ላይ የዚህ ጦር መጨመር የምሽግ ስሰበራውንና የመሳሪያ ስገ ስበፊ ዘረፋውን እቅድ አደጋ ላይ ስለሚጥለው ጦሩ አካባቢውን ለቆ እስኪሄድ ለመጠበቅ የዛሬውን ዘመቻ እቅድ ለሌላ ቀን ብናስተላልፈው ምን ይመስልዛል። » ብለው እስር ቤት የቀሩትን አርባ እስረኞች «ጀግኖቹ ሲያመልጡ እናንተ ምን ልታደርጉ እዚህ ቀራችሁ» ኽኻለው በመትረየስ ረሸኗቸው ምክገ ሰበራ በአዲስ ዓለም ምሽግ ሰበራ ዘመቻ አአርበኞቹ ወገን ልጅ ኃይለ ማርያም ወፃድቅ እስከ ኤጀርሳ ለፎ ድረስ እነ ጃገማን ከሸኘ በኋላ የኢጣሊያ ምሽግ ሽቦ ይኮ ያስቀረውን ጓደኛውን ለማስለቀቅ እንደተመለሰ ጣሊያኖች አግኝተውት እሱና ጓደኛው ከመገደላቸው ውጭ ከአርበኞች ውስጥ ሌላ የሞተ የለም ከጠላት ወገን ግን ስባ ሁለት የአዲስ ዓለም ምሽግ አዛዥ ኢጣሊያውያንና ጠባቂዎቻቸው በእንግድነት ምሽጉ ውስጥ የነበሩ አንድ ኮሎኔልና ስድስት ጠባቂዎቹ በምሽግ ሰበራው የተገደሉ ሲሆን ቆስለው በኋላ የሞቱትና ሬሳቸው ያልተገኘው ቁጥራቸው አልታወቀም እንደ አካባቢ ሰዎች የዐይን ምስክርነት ግን በአዲስ ዓለም ምሽግ ውስጥ ይርመሰመሱ ከነበሩት ጣሊያኖች ውስጥ መትረፍና ማምለጥ የቻሉት ሰባት ብቻ ናቸው ይህ ጥበብ የተላበስ የአመራር ብቃት የታየበት በተፈለገበት ሰዓት ተጀምሮ በታሰበው ወቅት የተጠናቀቀ ምሽግ ሰበራ አብቅቶ አርበኞች በድል ወደመጡበት ተመለሉ በጉዞ ወቅት አምስትና ከዚያም በላይ ጠመንጃ ተሸክመው ሲጓዙ ቁስለኞችን መሸከም ግድ በመሆኑ የአርበኞቹ መሪ ጀግናው ጃገማ ሳይቀር የሚሸከሙትን አርበኞች ጠመንጃ ተቀብሎ ከራሱ ጠመንጃዎች ጋር በመሸከም ይረዳ ነበር በውድቅት ሌሊት ክአዲስ ዓለም በመነሳት ሜጫ ወደሚገኘው ጀምጀም ለመድረስ ሲኳትን ያደረው አርበኛ ሲነጋጋ ሲል ያስበው ቦታ ደረስ የተዘረፈውም መሳሪያ ዋርካ ዛፍ ስር ተከመረና ትንሽ ረፍት ሆነ ከዚያ እያንዳንዱ ጀሌ ከዘረፋቸው ጠመንጃዎች ውስጥ ሶስቱን ጠመንጃዎች ለራሱ እንዲወስድና አንዱን ጠመንጃ ሸጦ ጥይት እንዲገዛ ወደፊት ለግዳጅ ሲጠራ ደግሞ አንድ ሌላ ሰው በመጨመር ሁለት ራስ ሆኖ እንዲመጣ በመስማማት የኋላ ደጀን አዘጋጀ ጀግናው ጃገማ የእለቱን ብቻ ሳይሆን የአመቱን ጥቅሙን ያስጠበቀ ውሳኔ አስተላልፎ በማዘጋጀት ልምድና ችሎታ የነበራቸውንና ከእስር የተፈቱትን ከአርበኞቹ ጋር በመቀላቀል ወደ ጉድባው ተመሰለስ ከጥቂት ቀናት በኋላ አንድ አርበኛ አስራ ሁለት አጭር መውዜር ጠመንጃ ከአዲስ ዓለም ተሽክሞ ጀምጆም ድረስ መጥቶ ለጃገማ አስረከበ ያ አርበኛ ለአንድ ወር ደም እያስቀመጠው ታመመ ጃገማም አንድም ጠመንጃ ሳይቀንስ ተሽክሞ ያመጣውን መሳሪያ መረቀለትፅ ያ አርበኛ በሰጠው ምስክርነት ታዲያ አርበኞች በመጡበት መንገድ ሲመጣ አልፎ አልፎ የወዳደቀ ጠመንጃ ማየቱንና የኢጣሊያ ጦር በዚያ እየተመራ ጃገማን ለ ለ ብ መ ለመ ሎ ምጸገ ሰበራ እንዳይከታተል እየሰወረ እንደመጣ አስረዳ ይህን ሁሉ ለምን እንዳደረገ ጃገማ ሲጠይቀው «በአርበኞች ድርጊት ረካሁ በወንድሞቼ ኮራሁባችሁ እኔ ብቻ ሳልሆን ሁሉም ረካ።