Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በዚህ ባለፈውና ባሁኑ ዘመን የኢትዮጵያ ሕዝብ የደረሰበትን ሥቃይ ለሠ ለጠነው ዓለም ለማስታወቅ ነው። በተለየም ከኢጣልያ መንግሥት ጋራ በማናቸውም ምክንያት ቢሆን በፈቃድ እንደማይበቃ የተደረገና ደግሞ አፈ ጻጸሙ እንደሚገባ ያልሆነ ሳንክሲዮን አጥቂውን ለማቆም እንደማይችል የታወቀ ነው ። የመንግሥታት ማኅበር ውል እንዲሻሻልና የመንግሥታት መረዳዳት የሚሰጠው መተማመኛ የተፈተነ እንዲሆን ለማድረግ ተብሎ በእርግጥ ለመንግሥታት ማኅበር ዋና ጉባኤ አሳብ መቅረቡ ነው ።
ይህንንም ሁሉ የጥንቃቄ ሥራ እየሠራን ሕዝባችንን ወደ ሥልጣኔ መንገድ ለመምራት ስንጀምር ጠላታችን በግፍ ተነሥቶ አዲሱን መሣሪያ የያዙ ብዙ ወታደሮችና ብዙ የጦር አይሮፕላኖች ብዙ ታንኮች ወደ አገራ ችን ልኮ የመንግሥታትንም ቃል ኪዳን አፍርሶ በመትረየስና በመድፍ በጥራቱም በብዛቱም ከእኛ መሣሪያ ብዙ ጊዜ በሚበልጥ ባዲሱ የጦር መሣ ሪያ ስለ ወጋን ለዓለም መንግሥታት ማኅበር አቤቱታ እያቀረብን ልባችን ሳይሸበር የጦር ሠራዊታችንን ልብ እያጽናናን በጥንካሬ ብንመክትና ብንከላከል ትልቅ ጉዳት ለማድረግ የሚችለውን በኢንተርናሽናል ሕግ የተከለከለውን ልዩ ልዩ የሆነ መርዝና የጋዝ ጢስ ስለ አፈሰሰብን ብዙ ቦምብም ስለ ጣለብን በቦምብና በመትረየስ የቆሰሉት በመርዝ የታፈ ኑት እንዳይታከሙና እንዳይድኑ የዓለምን የቀይ መስቀል ማኅበር ሐኪሞ ችን ከነመድኀኒቱ በቦምብ ስለ ደበደባቸው እኛም ስለ ነፃነታችን በጦር ነት ውስጥ እንደ አንድ ወታደር ተዋግተን እንደ ጦር አለቃ አሰልፈን ለመሣሪያ መግዣ የብድር ገንዘብ እንኳ ባለማግኘታችን ምክንያት ከጥቂት አዲስ መሣሪያ በቀር ለመከላከያ የሚበቃ መሣሪያ ስለሌለን ከአርባ ዓመት በፊት በነበረ አሮጉ መሣሪያ እስከሚቻለን ከተከላከልን በኋላ በማያ ሳፍር አኳኋን ለጊዜው ድል ሆነን ወደ አዲስ አበባ የተመለስንበት ከአ ዲስ አበባም ወደ ውጭ አገር የወጣንበት ምክንያትና ሌላውም ይህን የመሰ ለው ሁሉ ወደ ፊት በየስፍራው ተጽፎ ይገኛል። ሽ ሐምሌ ቀን ዓመተ ምሕረት አዲስ አበባ ከተማ ተጸፈ ። የተለየ ኀዘን ያደረግነውም ግር ማዊ ኤድዋርድ ጂኛ የእንግሊዝ ንጉሥ የህንድ ንጉሠ ነገሥት ተብለው ዘውድ በጫኑ ጊዜ አባቱ ልዑል ራስ መኩንን ከዐፄ ምኒልክ ዋና መልክተኛ ሆነው ተልከው ሔደው ነበርና በዚያ ጊዜ በእንግሊዝ ቤተ መንግሥት የተ ደረገላቸውን የክብር አቀባበል ይነግሩኝ ነበር ። ኛ ከውጭ አገር ሰዎች ጋራ በሚያገናኘው ሥራ ሁሉ ዐፄ ምኒልክ ከፈረንሳዊ መንግሥት ጋራ በ ዓ ም የተዋዋሉትን የክሎቢኮቢስኪ ውል የሚባለውን እየጠየቅሁ ኢትዮጵያ የተሸከመችውን ይህን የውል ቀን በር መሥራት ነበረብኝ ። ኛ ከዚህ ቀደም የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዘውድ በሚጭንበት ጊዜ ከውጭ አገር መንግሥቶች ለዘውዱ በዓል ልዩ መላክተኛ ተልኮ እንዲ መጣ ለማድረግ ልማድ አልነበረም። አሁን ግን ኢትዮጵያ በሥልጣኔ ከፍ ከፍ እያለች እንድትሔድና ከውጭ አገር መንግሥቶች ጋራ ያላትን ወዳጅነት እንድታጸና ስለ አደረግን በጥቅምት ቀን ዓመተ ምሕረት የንጉሠ ነገሥት ዘውድ ስንጭን የ መንግሥታት እንደራሴዎች ወደ አዲስ አበባ መጥተው የዘውድ በዓላ ችንን አክብረው ተመልሰዋል ። ዴ ን ን ጮመመመ ትልቁ የዓለም ጦርነት ካለፈ በኋላ ወደ ፊት ይህን የመሰለ እጅግ የሚያሰ ቅቅ ጦርነት እንዳይነሣ ስለ ተፈራ የዓለም መንግሥታት ማኅበር የሚባል ቆሞ በሁለት መንግሥታት መካከል ጠብ የተነሣ እንደሆነ በፈቃዱ ጦር ነት ማድረጉ ቀርቶ ጠቡ የተነሣበት ነገር ወደ ዓለም ማኅበር እየቀረበ ከተ መረመረ በኋላ የእገሌ መንግሥት በድሏል የእገሌ መንግሥት ተበድሏል እየተባለ እንደ ጠቡ ትልቅነት እየታየ ፍርዱ በማኅበሩ ቃል እንዲቆረጥ ከማኅበሩ ፈቃድ የወጣ ግን የማኅበሩ ሁሉ ጠላት መሆኑ ነውና ሁሉም በጠ ላትነት ሊነሠበት እንጂ አንዱ ኃይለኛ መንግሥት በፈቃዱ ተነሥቶ ደካማ ውን መንግሥት እንዲወጋው ወይም ገንዘብ እንዲያስከፍለው አይገባ ውም ተባብለው መንግሥታት ተስማምተው ሰኔ ቿ ቀን ሀ ዓም ሶ ኤ አቄ ሰኔ ቀን ዓም ተፈራርመዋል ። አሁን ግን እኛ የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ሆነን የመንግሥቱን ሥራ አላፊነት ከተቀበልን በኋላ ስለ ባሮች ነፃነት ስማቸው ከዚህ በላይ የተጠራው ሦስቱ ነገሥታት የጀመሩትን መሠረት ተከትለን በኢትዮጵያ ባሮች እንዳይሸጡና እንዳይገዙ በ ዓ ም መጋ ቢት ቀን ባዋጅ አስታወቅን ። ከቤተ መንግሥት ወገን ግን አባቱ ልዑል ራስ መኩንን በቿጵ ዓ ም ወደ ኢጣልያ በቿ ዓ ም የእንግሊዝ ንጉሥ ግርማዊ ኤድዋርድ ኛ በነገሠ ጊዜ ወደ እንግሊዝ አገር ሔደው ነበር ። በዚህም ምክንያት ኢትዮጵያ በሙሉ አውሮጳ የታወቀች ስለ ሆነችና ዐዬ ምኒልክ ከየመንግሥታቱ ጋራ የወዳጅነትና የንግድ ውል ስለ ተዋዋሉ ብዙ የውጭ አገር ነጋዴዎችና መንገደኞች ወደ ኢትዮጵያ በመምጣታቸው ምክንያት ከዚህ በላይ ስማቸው የተጠራው መንግሥታት በአዲስ አበባ ቆን ስላና ሌጋሲዮን ማቆም ጀመሩ። ከዚህም በኋላ በ ዓመተ ምሕረት ንግሥት ዘውዲቱ በዙፋን በተ ቀመጡ ጊዜ እርሳቸው ወራሽ ልጅ ስለአልነበራቸው እኔ በእግዚአብሔር ፈቃድና በሕዝብ ውዴታ ተመርጩ የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ስለ ሆንሁ በዐዬ ምኒልክ ጊዜ የተጀመረው የአውሮጳ መንግሥታት ወዳጅነት በጣም እንዲሰፋና እየጠና እንዲሔድ ሙሉ ፈቃድ አደረግሁ ። «የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ተፈሪ መኩንን ባንድወገን በኢትዮጵያ ሕዝብ ስም ሆነው የኢየሩሳሌም ፓትረያርክ ድምያኖስ በሁለተኛው ወገን በግሪክ ኦርቶዶክስ ማኅበር ስም ሆነው ከዚህ በሚከተለው ተስማምተው ተዋውለዋል። መጀመሪያ ብፁዕ ድምያኖስ የኢየሩሳሌምና የፓለስቲና ሁሉ የግሪክ ኦርቶዶክስ ፓትረ ያርክ እንደ መሆናቸው የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ኢየሩሳሌምን ለመሳለም በመምጣታቸው ምክንያት ለኢትዮጵያ ሕዝብ መልካም የሆነ ታላቅ አሳባቸውንና ከቀድሞ ጀምሮ በኢ ትዮጵያ ሕዝብና በኢየሩሳሌም ቅድስት ቤተ ክርስቲያን መካከል ጸንቶ የ ኖረውን ወዳጅነት ለመግለጥ ሲሉ በአብርሃም ቅዱስ ገዳም ውስጥ በቅዱስ መቃብር ቤተ ክርስቲያን አጠገብ ያለውን አንድ ክፍል ቤት በጭራሽ ርስት አድርገው ለኢትዮጵያ ሕዝብ ሰጥተዋል ። የውሉም አሳብ ከዚህ ቀጥሎ የተጻፈው ነው አንደኛ የኢጣልያ መንግሥት በኢጣልያና በኢትዮጵያ መንግሥት መካከል የሚኖ ረውን የፍቅር ማሰሪያ እያጠበቀ ለመሔድ ፍጹም ፈቃዱ ስለሆነ ስለ ኢት ዮጵያም የገንዘብና የፖለቲካ ጥቅም ልማት እስካሁን በኢጣልያ መንግሥት እጅ ያለውን ከተማውን በከተማው ውስጥ ያሉትን የኢጣልያ መንግሥት ገንዘቦች የሆኑትን ቦታዎችና ቤቶች ሁሉ ደግሞ የአሰብን ባሕር በርና ከባ ሕር በር አንሥቶ እስከ ኢትዮጵያ ወሰን ለምድር ባቡር የሚመች ቦታ እስከ ዘጠና ዘጠኝ ዓመት ድረስ ለኢትዮጵያ መንግሥት ሰጥቷል ። ሰባተኛ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደ ፊት ከሌላ መንግሥት ጋራ የባሕር በር ውል የተዋዋለ እንደ ሆነ ደግሞ በማናቸውም ሌላ የባሕር በር ነፃ የሆነ የቦታ ክፍል ወይም ስፍራ ያገኘ እንደ ሆነ በዚያውም መልካም ጥቅም የሚያገ ኝበት የሆነ እንደ ሆነ የኢጣልያ መንግሥት ያንኑ የባሕር በር ውል አድሶ የኢትዮጵያን ጥቅም ለማስፋት ተስማምቷል። የኢትዮጵያ መንግሥት የባሕር በር ውል ከሌላ መንግሥት ጋራ ተዋ ውሎ ሌላው መንግሥት በውሉ ጥቅም የሚያገኝ የሆነ እንደ ሆነ የኢጣልያ መንግሥትም ይህንኑ የባሕር በር ውል አድሶ ጥቅም ለማግኘት ይችላል። ሰባተኛ የኢትዮጵያ መንግሥት ወደ ፊት ከሌላ መንግሥት ጋራ የባሕር በር ውል የተዋዋለ እንደ ሆነ ደግሞ በማናቸውም ሌላ የባሕር በር ነፃ የሆነ የቦታ ኘን። ሟ ነሐሴ ቀን ዓ ም ፓሪስ ለኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ልዑል ተፈሪ መኩንን። ከዚህ ቀጥሎ ከትልቁ ጦርነት በኋላ በ ዓ ም የኢጣ ልያ መንግሥት ወደ ሎንዶን መላክተኞች ልኮ የእንግሊዝ መንግሥት የጣናን ባሕር እንዲገድብ የኢጣልያ መንግሥት ከኤርትራ ወሰን ጀምሮ በኢትዮጵያ መሃል ለመሃል አቋርጦ የምድር ባቡር እንዲሠራ እንረዳዳ የማ ለት አሳብ አቅርቦ ነበረ ። ነገር ግን የእንግሊዝ መንግሥት በቀጥታ ከኢትዮ ጵያ መንግሥት ጋራ መነጋገር ስለ ጀመረ የኢጣልያ መንግሥት ያቀረበለ ትን አሳብ ለጊዜው ሳይቀበለው ቀረ ። የኢጣልያ መንግሥት ግን የእንግሊዝ መንግሥትና እኛ በቀጥታ ተነጋግረን የጣናን ባሕር ለማስገደብ ነገሩ መቆ ረጡን በሰማ ጊዜ ከኤርትራ ወሰን ጀምሮ በኢትዮጵያ መሃል ለመሃል አቋ ርጦ እስከ ኢጣልያ ሱማሌ የምድር ባቡር ለመሥራት የእንግሊዝ መንግ ሥት እንዲረዳው ያሰበው አሳብ እንዳይቀርበት በ እንደገና የእንግሊዝን መንግሥት እየጐተጐተ አነሣሥቶ ከዚህ ቀድሞ ዓ ም የጀመረው አሳብ እንዲፈጸምለት ከእንግሊዝ መንግሥት ጋራ ርማ ላይ ተነጋግሮና ተስማምቶ የተስማሙበትን ቃል በደ ብዳቤ ተቀባበሉ ። የእንግሊዝ መንግሥት ስለ ጣና ባሕር ውሃ ነገር ያለውን ታላቅ ጥቅም ተመልክቶ በባሕሩ ላይ ለኢጣልያ ጥቅም በተሰጠው ክፍል ግድብ እንዲ ሠራ ከኢትዮጵያ መንግሥት ኮንሲሲዮን ሲጠይቅ የኢጣልያ መንግሥት ይረዳዋል ። የኢጣልያ መንግሥት ይህን ስለ አደረገለት የእንግሊዝ መንግሥት ደግሞ የኢጣልያ መንግሥት ከኤርትራ ወሰን እስከ ኢጣልያ ሱማሌ ወሰን የባቡር መንገድ እንዲዘረጋና ጥቅሙም ለራሱ እንዲሆን ለዚህም የባቡር መንገድ ሥራና ፍሬ ለማግኘት የሚያስፈ ልገው ሁሉ ከዚህ በላይ በተነገረው የባቡር መንገድ በነፃ እንዲተላለፍ የሚ ያደርግ ውል የኢትዮጵያን መንግሥት በሚጠይቅበት ጊዜ ይረዳዋል ብሎ ክቡርነትዎ አስታወቀኝ ። ከዚህ ቀጥሎ ደግሞ በኢጣልያ መንግሥት ረዳትነት የግርማዊ የእንግ ሊዝ ንጉሥ መንግሥት ስለ ጣና ባሕር የጠየቀውን ውል ከኢትዮጵያ መን ግሥት ለማግኘት የቻለ እንደ ሆነ የእንግሊዝ መንግሥት በበኩሉ በስተ ምዕራብ ባለው ኢትዮጵያና ከዚህ በላይ በተነገረው የባቡር መንገድ በሚያ ቋርጠው አገር ሁሉ የኢጣልያን የተለየ የኤኮኖሚክ ሥልጣን ያውቅለ ታል ብሎክቡርነትዎ አስታውቆኛል። ከዚህም በቀር የእንግሊዝ መንግሥት ከዚህ በላይ በተመለከተው አገር ክፍል ስለ ኤኮኖሚክ ቦታ የኢጣልያ መን ግሥት የሚያደርገውን ጥያቄ ሁሉ ይደግፋል ። ከዚህም በቀር ከኤርትራ ወሰን አንሥቶ እስከ ኢጣልያ ሱማሌ አገር ድረስ የባቡር መንገድ ለመዘርጋትና ቦታውን ለመሥራት ለዚሁም የባቡር መንገድ መሥሪያ የሚያስፈልገው ነገር ከዚህ በላይ በተባለው የአውቶሞ ቢል መንገድ በነፃ እንዲያልፍ የኢጣልያ መንግሥት የኢትዮጵያን መንግ ሥት ለሚጠይቀው ጥያቄ የእንግሊዝ መንግሥት እረዳለሁ ያለውን እንደ ተፈጸመ ይቆጥረዋል ። በኢጣልያ መንግሥት ረዳትነት የግርማዊ የእንግሊዝ ንጉሥ መንግ ሥት ስለ ጣና ባሕር የጠየቀውን ውል ከኢትዮጵያ መንግሥት ለማግኘት ሦ የቻለ እንደሆነ እንደዚሁም ለኢጣልያ መንግሥት በስተምዕራብ ባለው ኢትዮጵያና ከዚህ በላይ የተጠራው የባቡር መንገድ በሚያቋርጠው አገር የኤኮኖሚክ ሥልጣኑን ያውቅለታል ። ደግሞ ከዚህ በላይ በተመለከተው አገር ክፍል ስለ ቦታ የኢጣልያ መንግሥት የኢትዮጵያን መንግሥት በሚጠ ይቀው ሁሉ ይደግፈዋል ። በአዲስ አበባ ያሉት የእንግሊዝ መንግሥትና የኢጣልያ መንግሥት ሚኒስትሮች ስለዚሁ ጉዳይ ከየመንግሥታቸው እንደ መጣላቸው ትእዛዝ ሁለቱ መንግሥቶች የተስማሙበትን ውል ባንድነት ሆነው ባቀረቡልን ጊዜ በነገሩ እየተደነቅን ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ጻፍንላቸው። የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ተፈሪ መኩንን ። ሎንዶን ኦገስት ሐምሌ ሀ ዓ ም ለዓለም መንግሥታት ማኅበር ዋና ጸሐራ በግርማዊ የእንግሊዝ ንጉሥ መንግሥት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋና ጸሐፊ ስም ሆቫጃ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኩንን ለሰር ኤሪክ ደ ሪሞንድ የጻፉት ደብዳቤ ግልባጭና ደግሞ በዲሴምበር ታኅሣሥ ቷ ዓ ም የእንግሊዝና የኢጣልያ መንግሥታት ስለ ተስማ ሙበት ማስታወሻ በዚሁም ማስታወሻ ውስጥ እንደ ተመለከተው ዓይነት ሥራ የኢትዮጵያ መንግሥት ፈቃድ እንዲሰጥ በሚጠይቁት ጊዜ ሁለቱ መንግሥታት ሊረዳዱ ስለ ተዋዋሉ ላቀረቡት አቤቱታ በሐምሌ የጻፉ ልኝ ክቡር ደብዳቤዎ ደረሰኝ ። ሁለተኛም ምንም በአዲስ አበባ ያሉት የእን ግሊዝና የኢጣልያ ሚኒስትሮች እንግሊዝና ኢጣልያ የተስማሙበትን ማስ ታወሻ ባስታወቁ ጊዜ ለኢትዮጵያ መንግሥት ቢያረጋግጡለት በማስታወ ሻው ውስጥ ያለው እርግጠኛው ቃል በትክክል ስላልተተረጐመና በሁለቱ መንግሥታት ላይ ያላሰቡትን ስለ ላኩባቸው የግርማዊ የእንግሊዝ ንጉሥ መንግሥት አዝኗል ። በ ሜይ ግንቦት ቿ ዓ ም አዲስ አበባ ያለው የእን ግሊዝ ሚኒስትርና የኢትዮጵያ መንግሥት በተላላኩት ማስታወሻ ዐፄ ምኒ ልክ ከጥቂት ቀን በፊት በቃል ተነጋግረው የነበሩትን ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ቃል በጽሕፈት አረጋግጠዋል ። ይህ ውል ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ ምኒልክ ከዛሬ ዓመት በፊት ጀምሮ የእንግሊዝ መንግሥት በጣና ላይ የግድብ ሥራ እንዲሠራ መፍቀዳ ቸውን ስለሚያስረዳ የግርማዊ የእንግሊዝ ንጉሥ መንግሥት በተመቸ ጊዜ ሁሉ ስለዚህ ሥራ የተቆረጠ ፍርድ ማቅረቡንና ፍጻሜውን አሁን በኢ ትዮጵያ መንግሥት ፈቃድና እርዳታ ለመመርመር ወደ ጣና ባሕር ተልከው ሔደው የነበሩት ዐዋቂዎች መሐንዲሶች አኳኋኑን በዝርዝር አጥንተው ከተመለሱ ወዲህ በፍጹም ለመገመት ይቻላል ። ፊርማ ጆን ሙሬይ የእንግሊዝ መንግሥት ከዚህ በላይ ያለውን ቃል ለመንግሥታት ማኅ በር በጸፈ በአራተኛው ቀን የኢጣልያ መንግሥትም ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ጻፈ። ባለፈው ሐምሌ ቀን የጸፉልኝ ደብዳቤ በዚሁም ደብዳቤ ውስጥ በኢት ዮጵያ አገር ሥራዎችን ለመሥራት የኢትዮጵያን መንግሥት ለመጠየቅ የእ ንግሊዝና የኢጣልያ መንግሥታት እንዲተጋገዙ በዲሴምበር ሀ ታኅ ሣሥ ቷ ዓ ም ስለ ተስማሙ የኢትዮጵያ መንግሥት አልጋ ወራሽ ራስ ተፈሪ መኩንን የጸፉልዎ አቤቱታ ግልባጭና ተጨማሪ መድረሱን እን ዳስታውቅዎ የመንግሥቱ አለቃና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቱር አዘውኛል ። ይልቁንም የንጉሥ መንግሥት የገረመው ከጥቂት ጊዜ በፊት በአዲስ አበባ ያለው የኢጣልያ እንደራሴ ስለዚህ ስለ ተጠየቀው ጉዳይ መጨረሻ የእንግሊዝና የኢጣልያ መንግሥት አንዳንድ የኤኮኖሚክ ጥቅማቸው እንዲገናኝ በሁለቱ መንግሥታት መካከል ያለ ትንሽ የንግግር ደንብ መሆኑን ከገለጠና ይኸውም ቢሆን የሚፈጸመው የኢትዮጵያ መን ግሥት የሚፈቅድ የሆነ እንደ ሆነ ለኢትዮጵያ ኤኮኖሚክ መስፋፋት የሚረ ዳና ለጥቅሟ የሚስማማ የሆነ እንደ ሆነ መሆኑን ገልጦ በረጅሙ ለኢትዮ ጵያ መንግሥት ካመለከተ በኋላ በመሆኑ ነው። ከዚህም ማመልከቻ ቀጥሎ ባሁኑ ሰኔ ጀምሮ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገ ሥት መንግሥት አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኩንን አዲስ አበባ ላለው የኢጣ ልያ ሚኒስትር አንድ ደብዳቤ ጽፈውለት በዚሁ ደብዳቤ ውስጥ ስለ ተደረ ገላቸው እምነት የኢጣልያን መንግሥት አለቃ አመስግነው ኢጣልያ የወዳ ጅነት መስማማት እንዳላትና የኢትዮጵያን ነፃነት ለማክበር ፈቃደኛ መሆ ኗን አልጠረጥርም ብለው ጽፈዋል ። ሰላም ለርስዎ ይሁን በታኅሣሥ ና ቀን ቿ ዓ ም የእንግሊዝና የኢጣልያ መንግሥ ታት በኢትዮጵያ ጥቅም ለማግኘት ስለ አደረጉት ስምምነት የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አቤቱታ ለማቅረብ የሚገባ ስለ መሰለው በሰኔ በጸፍሁልዎ ደብዳቤ ለዓለም መንግሥታት ማኅበር ማኅበረተኞች እንዲ ያስታውቁልን ለምኘኝዎዖ ነበር። ከዚህም በቀር ሁለቱ ታላላቅ መንግሥታት የተስማሙበት ውል በዓ ለም መንግሥታት ማኅበር ጽሕፈት ቤት እንዲቀመጥ ለማድረግ ማሰባቸ ውን የእንግሊዝ መንግሥት አስታውቆ የነበረውን በመዝገብ ማስገባታቸ ውን የንጉሠ ነገሥት መንግሥት ሰማ። ነገር ግን የኢትዮጵያ መንግሥት ከእንግሊዝ ሱዳን መን ግሥት ጋራ ሳይስማማ ወደ ዐባይ የሚገቡትን ትንንሾች ወንዞችና የሶባትን ወንዝ አያቋርጥም የሚል ፈቃድ ስለ ሰጠ የእንግሊዝ ሱዳን መንግሥትም በያመቱ ዐሥር ዐሥር ሺ ጊኒ ለኢ ገ መን ይሰጣል የተባለው እስከ ቭ ወ ይህን ገንዘብ የእ ንግሊዝ ሱዳን ተቁጣ ለኢት ዮ ጵያ መንግሥት አለመክፈ ሉን በመዝገባችን አይተን እንደ ደብዳቤው ቃል ይከፈል ብለን አዲስ አበባ ላሉት የእንግሊዝ መንግሥት ሚኒስትር ብንጽፍ ላቸው ይህ ገንዘብ የሚከፈለው የጣና ባሕር መገደብ ሥራ ሲፈቀድ ነው በማለትና ሌላም ልዩ ልዩ ምክንያት እያመጡ ስንጻጻፍ ቆይተን ሳለን በመካ ከሉ ኢጣልያ በግፍ ጦርነት ስላነሣችብን ነገሩ ሳይፈጸም ቀረ ደግሞ ስለ ጣና ባሕር መገደብ ከእንግሊዝ መንግሥት ጋራ በቀጥታ መነጋገር ጀምረናል ብለን የኢጣልያን መንግሥት ጉዳይ ቸል አላልነውም ነበርና ከአሰብ እስከ ደሴ የአውቶሞቢል መንገድ ለመሥራትና ንግድ ለማ ስፋት ፈቃድ ቢጠይቅ በወዳጅነት ፈቀድንለት እንጂ ምንም ያስቸገርነው ነገር የለም። ውል የኢትዮጵያ ንግሥተ ነገሥታት ግርማዊት ዘውዲቱና የኢጣልያ ንጉሥ ግርማዊ ቪክቶር አማኑኤል ኛው በሁለቱ መንግሥታት መካከል ያለው ወዳጅነት ከዚህ የበለጠ እየጠበቀና እየጠነከረ እንዲሔድ በሁለ ቱም አገሮች መካከል ያለው የገንዘብ ጥቅም መገናኛ እየሰፋ እንዲሔድ ምኞታቸው ስለ ሆነ ስለዚህ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት አልጋ ወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ልዑል ተፈሪ መኩንን በግርማዊት ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱና በራሳቸው በወራሾቻቸውም ስም ሆነው የኢጣልያ ንጉሥ መንግሥት ባለሙሉ ሥልጣን ሚኒስትር ኮማንዳቶሬ ዥሊ ያኖ ኮራ በግርማዊ ቪክቶር አማኑኤል ኛና በወራሾቻቸው ስም ሆነው ቀጥሎ ያለውን ተስማምተው ተዋውለዋል ። ድክ ብ ሲዴርርርዐ ልጅ ኢያሱ መንግሥትን ለመምራት ባለመቻላቸው ምክንያት አልጋ ወራ ሽነታቸውን በተሻሩ ጊዜ ንግሥት ዘውዲቱ ሲነግሠ እኔም አልጋወራሽና ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ስሆን ለመንግሥቱ ሥራ ሁሉ አላፊ ሆጄ እን ድሠራ ነበርና በዚሁ በእንደራሴነቴ ሥልጣን የአዲሱን ሥልጣኔ መንገድ እየተከተልሁ ሥራ ስጀምር ባለመታደል ከመኳንንቱ የጥንት ልማድ ጠባቂዎች የሆኑት አንዳንዶቹ የተሾሙበትን አገር እንደ ፈቃዳቸው ለመግ ዛት ያሰቡትን አሳብ አስቀርተን የተበደለ ሲጮህ ጉትነታቸውን ሳንመለ ከት በትክክል ስንፈርድባቸው በግዛታቸው ከሚገኘው ገቢ ገንዘብ እንደ ቀረጥና የስልክ ዋጋ ይህንም የመሳሰለውን ወደ መንግሥት አግቡ ስንላ ቸው በሹም ሽርም ካንዱ አገር ወደ ሌላው አገር ስናዛውራቸው ኀዘን ይሰ ማቸው ጀመር ። ዥዴፌፌርርርር ሎሙ ኢትዮጵያ አንድነት የሌላት መንግሥት ናት እያሉ በዓለም መንግሥታት ማኅበር ፊት ከሳሾች የሆኑት ኢጣልያኖች የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት እንዲ ከፋፈል የፕሮፓጋንዳ ሥራ መሥራታቸውን መመልከት በጣም ያስደን ቃል ። ራስ ጉግሣ ወሌ ከንግሥት ዘውዲቱ የተለያዩት ምንም እንኳ በፈቃዳ ቸው ቢሆን በዚህ በትልቁ የደስታ ዘመን ወደ አዲስ አበባ ሳይመጡ በበጌ ምድር ብቻ ተወስነው በመኖራቸው ማዘናቸውን ላንዳንድ ወዳጆቻቸው መናገር ጀምረው ነበርና ኢጣልያኖች ይህን ሲሰሙ ራስ ጉግሣን ለማታ ለል የተመቸ ጊዜ መሆኑን ዐውቀው የሚያስፈልግዎን ያህል መሣሪያ እን ሰጥዎታለንና በኢጣልያ መንግሥት ረዳትነት ካሁኑ መንግሥት ሸፍተውና ተዋግተው በማዕርግም ንጉሥ ተብለው ከንግሥት ዘውዲቱ ጋራ የሙሉ ኢትዮጵያ ገዥ ይሆናሉ እያሉ በልባቸው ጠልቆ የሚገባ ነገር ስለ ነገርዋ ቸው አሁን ይህን የመሰለ ምክንያት ይዘው የአህያና የውሻ ሥጋ ለሚያ በላ መንግሥት እየተገዛን ከመኖርና ባሮቻችንን ከመልቀቅ መሞት ይሻለ ናል እያሉ የበጌምድርን ሕዝብ በሙሉ ወገን ለማድረግና የጦርነት ኃይል ለማጠንከር ይሞክሩ ጀመር። ኛ የኢትዮጵያ መንግሥት ለመቸውም የንጉሠ ነገሥት መንግሥት ነው። ራስ ኃይሉ የኢትዮጵያ መንግሥት እንዲጠፋና ለኢጣልያ እንዲሆን አሳብ አላቸው ብለን አንጠረጥርም ነበር። በውጋዴ ግዛታችን ውስጥ በኢትዮጵያ መሬት ላይ በወልወል በኅዳር ፄ ቀን ዓ ም ብዙ መሣሪያ የያዙ በማይገባ በኢትዮጵያ ግዛት ገብ ተው በተገኙ እስካሁንም በዚያው ባሉ በኢጣልያ ወታደሮችና የኢትዮጵያ ንና የኢጣልያን ሱማሌ ግዛት ለመወሰን የታዘዙትን ሰዎች እንዲከተሏቸው በታዘዙት ወታደሮች መካከል የተደረገው ግጭት ይህ ግጭት ተርታ ነገር ስለ ሆነ በዓለም መንግሥታት ማኅበር ውል እንደ ተመለከተው መሠረታዊ ነገርና ኢትዮጵያ በነሐሴ ቀን ዓመተ ምሕረት ከኢጣልያ ጋራ በተ ዋዋለችው በተለየ ውል እንደ ተጸፈው ቃል በቶሎ ሊጨረስ የሚገባው ነበር። ይልቁንም ደግሞ የዓለም መንግሥታት በጄኔብ ላይ ባቆሙት ማኅበር በቃል ኪዳኑ የተጻፈ ውን ኢትዮጵያና ኢጣልያ ወደው ስለ ፈረሙ በመካከላችን ማናቸውም ዓይነት ጠብ ቢነሣ እንደ ውሉ ቃል ነገሩ በማኅበሩ ታይቶ በሰላም የሚጨ ረስ ስለ መሰለን በዚሀም ላይ ደግሞ ሁለቱ መንግሥታት በተለየ በሐምሌ ቀን ዓ ም ባደረጉት በወዳጅነቱ ውል በና በኗ ቀጥር በሁለቱ መንግሥታት መካከል የተነሣውን ጠብ በዲፕሎማቲክ መንገድ ተነጋግ ረው የማይጨረስ የሆነ እንደ ሆነ ነገሩ በሽማግሎች ይጨረሳል እንጂ እስከ ዓመት በመካከላቸው ጦርነት አይደረግም ስለሚል ኢጣልያም ከሠለጠኑት ከትልልቁ መንግሥታት አንደኛው እኔ ነኝ ብላለችና የማኅበ ሩን ቃል ኪዳን የማታፈርስ ስለ መሰለን ይልቁንም ደግሞ የቀድሞ ዘመን አረማውያን እንደሚያደርጉት ጦርነት ለማድረግ መቁረጧን ሳታስታውቅ ጦርነት ትጀምራለች ብለን ባለመጠርጠራችን የወልወል አደጋ ከተደረገ በት ከኅዳር ፄ ቀን ጀምሮ በአድዋ አደጋ ጥላ ጦርነት እስከ ጀመረችበት እስከ መስከረም ቀን ድረስ እኛ የክተት ዐዋጅ አላደረግንም ነበር ። በኋላ ግን ስለ ኢትዮጵያ ሕዝብ እርዳታ በምስር ከተማ በካይሮ የቀይ መስቀል ማኅበር ቆሞ ነበርና ፕሪንስ እስማኤል ዳውድ የተባለው ከቤተ መንግሥት ትውልድ ያለው ሰው ከማኅበሩ ተልኮ ከ የሚበዙ ሐኪ ሞችና ረዳቶች ይዞ ከሙሉ አምቡላንስ ጋራ መጥቶ ነበርና እርሱ በቀኝ ደቡብ ያለውን የጦር ሠራዊት በማከም እንዲረዳ ተደረገ ። ይኸውም የጦር መርከብ በቶሎ ወደ ጅቡቲ የደረሰበት ምክንያት እኛ በማይጨው ላይ ከኢጣልያኖች ጋራ ከተዋጋን በኋላ ከአዲስ አበባ ጋራ መገናኛችንን ስልኩንም ራዲዮኑንም በአይሮፕላን ቦምብ እየጣሉ ስለ አጠፉት አንድ ወር ያህል ሚኒስትሮቻችን ከእኛ ጋራ ለመገናኘት አልቻ ሉም ነበርና ወሬያችን ስለ ጠፋባቸውና ስለ ተቸገሩ እቱጌንና ቤተ ዘመዶ ቻችንን ወደ ኢየሩሳሌም ሰደው እነሱ ወደ ኢትዮጵያ ምፅራብ ሐደው ጎሬ ላይ መንግሥቱን ለማቆም አስበው የእንግሊዝ መንግሥት ለእቴጌ የጦር መርከብ እንዲልክ አዲስ አበባ ካለው ከእንግሊዝ ሚኒስትር ጋራ ተነጋግ ረው የእንግሊዝ መንግሥት መፍቀዱን አስታውቆ ስለ ቆየ ነው። ን ከጥቂት ቀን በኋላ እኛ ብዙ ሕዝብ በሚሰበሰቡበት ልጃችን ፀሐ ይም ብዙ ሴቶች በሚሰበሰቡበት ስፍራ እየሔድን ኢጣልያ በክርስቲያኑና በየዋሁ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የሠራችውን የጭካኔ ሥራ እየገለጥን ስላስረ ዳናቸው የእንግሊዝ ሕዝቦች ግፍን የማይወዱ የእውነት ፍርድን የሚፈ ልጉ በመሆናቸው ቀድሞ በወሬ የሰሙትን የመከራችንን ነገር አሁን ደግሞ ል ስላስረዳናቸው ሁሉም የኀዘናችን ተካፋዮች መሆናቸውን ገለጡ ነገር ግን ኢጣልያ በኢትዮጵያ ላይ የሠራችውን የግፍ ሥራ ለመንግ ሥታት ማኅበር አመልክተን ነበርና ማኅበሩ መክሮ ያቀረበውን የፅርቅ አሳብ እኛ ተቀብለን ኢጣልያ ሳትቀበል ስለ ቀረችና ወሰን አልፋ አደጋ ስለ ጣለች በማኅበሩ ቃል ኪዳን በኛው ክፍል እንደ ተጻፈ ጭቆና አድርገው ባት ጭቆናው ዐሥር ወር ያህል ከቆየ በኋላ ነገሩ በእንግሊዝ ፓርላሜንት ተነሥቶ ኢጣልያ ምንም ጭቆና ሳክሲዮን ቢደረግባት በኢትዮጵያ ላይ የግፍ ሥራዋን እያበዛች ከመሔድ በቀር ለኢትዮጵያ የሚጠቅም ነገር አል ተገኘምና በከንቱ የዓለምን ንግድ ከማሰናከል ጭቆናው ቢቀር ይሻላል በማ ለት ብዙ ቀን ተከራከሩበት ። ደግሞ አንዱ መንግሥት የሌላውን መንግሥት አገር በጦርነት እንዳይ ወስድበትና ንጺሓን የሆኑትንም የሰው ወገኖች ኃይለኛ በሆነው በጋዝ ቶክ ሲክ መርዝ እንዳይፈጃቸው ተብሎ በዓለም ካሉ መንግሥቶች ጋራ በተዋዋ ለው ውል በክብርና በግልጥ የሰጠውን ቃል ኪዳን ተላልፎ በጨካኝነት መሣሪያ ያንዱን ሕዝብ ዘር በቁርጥ ለማጥፋት ከዚህ ቀድሞ የተነሣና ምሳሌ የሆነ መንግሥት አልታየም። የኢጣልያ መንግሥት ጦርነት ያደረገው በኢትዮጵያ ወታደሮች ላይ ብቻ አይደለም ። ይህም ፍርድ ከተፈረደ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት ከኢጣልያ ጋራ አዲስ የወዳጅነት ዘመን ይጀምራል በማለት በእርግጥ ተማምኖ ነበር ።