Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያለውን ያበረከተ ንፉግ አይባልም አንዲሉ ምንም አንኳ ግጥሞቹ ቀለል ያሉ ግልፅና መመራመርን የማይጠይቁ ቢሆኑም የሚያስተላልፉት መጠነኛ መልዕክት ምናልባት በተወሰነ ደረጃም ቢሆን ያለንበትን ሁኔታዎች እንድናስታውስ ሊረዳን የሚችል ይሆናል የሚል አምት አለኝና በዕሞና አንድታነብቧቸው አጋብዛችኋለሁ አስተያየታችሁም እጅጉን ጠቃሚዬ ነውና በጉጉት አጠባበቃለሁ ሙሉመቤት ገዮሐንስ ወማርያም ሚያዝያ ዐ ዓም ዳላስ አሜሪካ ው ማን መለኪያው ምን ይሆን የማንነት ትርጉም ቁመት ነው ቁንጅና ወይስ ደግሞ ቀለም። ብለህ አስብላት ለዚያች ለወገንህ እህትህ ባትሆን የሥጋ ዘመድህ ማመዛዘን ይወቅ ሕሊናና አፅምሮህ የስሜት ተገዢ አይሁን ጭንቅላትህ አይተህ ካፈቀርካት በእውነተኛ ፍቅር ቀርበህ አነጋግራት መደፈሯ ይቅር ግን ትዳርን ትተህ ወዲያ ወዲህ እያየህ ተስፋ ቢስ አታርጋት አንተም እህት አለህ ትዳርህን ትተህ በትርፍ አትጫወት ያንተንስ ማን ያውቃል አንዱ ቢወሰድብህ አተርፋለሁ ብልህ ዋናው ቢጠፋብህ እዚያም እዚያም ቢሉት ትርፉ በሽታ ነው አምላክ የፈቀደው አንድ ለአንድ ነው ጭቁኑ ውሻ ችሎ ማደር ግን መስታወት ያፍራል የሴቶች አስተዋፅዖ በጥራት ሥራዋን የምታከናውን ለአላማዋ ዮመች የምታውቅ ግቧን ተፈጥሮ በጣለባት ድርብ ፃላፊነት ወደኋላ ሣትል ቆማ ከወንድ እኩል ሠረታ አሁን አሁንማ ሲታይ በየመስኩ ሰቶች ልቀው ፄዱ ወንዶቹ ሲመኩ ጊዜ ባልለወጠው ባገራችን ባህል ወንድ በበላይነት በትምክህት ሲደለል በጦርነት ቢሆን ድንበር ለማስከበር ሴት ደጀን ነበረች አልዋለችም ሠፈር ስንቅ በማቀበል ሞራል በመስጠት አስተዋፅዖ አርጋለች ሳትለይ ከወንድ የአደባባይ ጌጥ የከተማ አዋይ አንደ ቤት ማን አለ በዚህ አለም ላይ። ሂ አንድ ወገን ቢጐዳ እንባ እየቀደማት ምግብና ገንዘብ ያላትን በመስጠት ሁሉን ነገር ትታ በቦታው በመገኘት መልካም ልብ ያላት ባለ ውለታ ናት ቴዲ መርካቶና መስፍን ታክሴ ከረጄ ምንጊዜም ለወገን ደራሽና ረጄ ለሃገር ልጅ መጉዳት እንደዚህ ነው እንጄ።
ይዘው እያባረሩን ይዘ በአርጩሜ ሲለበልቡን አ የነነሽ አንተ የሌላጡ አዛባካሉም ዞሁሉም ወላጅ ሃበ አብረን ተገርፈን አብረን አልቅስን ቤተሰብ ዘነነ ጠንድምና እህጎ ክፉና የጉን ያለየንበት ጻስታና ናተር ያሳለፍንበት ዩሣሞ ቢገኝ ልድነት ምን ባስበዘዙ በምናብ ቆሜ ተሥልሶ አይመጣ ያ ፅዮግ አንድ ቀን ሣልፍ በጐዳና አንዲን ጭልፊት አየሁና ልቤ ተነካ በውበቷ ከቶ አስጠላችን የቤቲ ቤቴም አስጠላኝ ልጆቼ ከአብራኬ የዐዛኩት አለሞቼ አመሌ ሆነ ፊቴን ማጥቆር ዜቱ ስደርስ ከሰፈር ሂስቴም ተገርማ በሁኒታጡው ሦን ነካህ ዛቅሬ ብትለኝ አወረድኩባት መዓቱን ስለመሠሠላት ያመመኝ በሰሥች አስጠየተችኝ አነም ብሶብኝ በአልህ ዘ ለሊትና ቀን ስጨፍር ሜስቴን አስኬድኳት ከነገር ልጆቼን ይዛ ተክዛ ከቤቴ ወጣች አልቅላ አኔም ጩልፊትን ሳዝናና ገንዘቤም አልቆ ቀረሁ መና ጩልፊትም ስታይ ሁኔታዬን ገንዘቤ አልቆ እጄ ማጠሩን በልቻው እንግዲህ የኔ ፍቅር ስለሰለቸኝ አገር ልቀይር አለችና በጭካኔ ገለል አለች ከጐኔ ስልክም ድውዬ ባናግራት አታፍርም እንደ የልጆች አባት ይልቅ ፈልጋት ሜስትህን ሁሉጵንችላ ያኖረችህን ነገ በኔም ሳይደርስብኝ ካንተ መሸሽ አለብኝ ብላ አሹፋብኝ ብን አለች ካጠገቤ ከሁለት ያጣ አድርጋኝ አሁን ሥሪዩዬ ቆጨኝ እስቲ ሚስቴን አፋልገግ ሕግ አፍርሼ የሠማዩን ቃልኪዳኔን ጥሼ የምድሩን አንድ ለአንድ መባባሉን ይኸው አሁን ተፀፀትኩኝ በምን አይኔ ልያት ሚስቴን ገነዞ ለህ የሽማግሌ እ ማግኘት አልቻልኩም በግሌ ፈልጌ አጣኋት ሚስቴን ፈልጉልኝ አፋልጉኝ አፈላልጉልኝ ፍቅር ይህንን ግጥም ለመፃፍ ያነሳሳኝ ከሕብረት መጽሔት ላይ በዶር ናይክ ካሳዬ የተዓፈውን ድንቅና ምክር አዘል የሆነ ልብ የሚነካ ዕሑፍ በማንበብና የዶርን የፅሁፍ ችሎታ በማድነቅ አስቲ እኔም ክከዕንሠ ፃሣሣቡ ሳልወጣ በግጥም አቀነባብሬ ባቀርበው ለወገኖቹ ትንሽ ትምህርት ይሠጣል ብዬ በማሰብ ው ፍቅርና ትዳር ፍቅር በደብዳቤ ፍቅር በእንጉርጉሮ በስልክ ብናወራው በቀጭኑ ሾቦ ወደድኩሽ ወደድኩህ በወረት ታይጅቦ አንዲሁም በዘፈን በግጥም ቢነገር በትያትር ቢታይ ቢባል ፍቅር ፍቅር በአንቁ ስጦታ ቢተረጉም በብር ይህ ሁሉ ጋጋታ ፍናቅር ቢመስለው ሰው እውነተኛው ፍትር ባህሪው ሌላ ነው ፍቅር ማስታዋልን ታማኝነት ይሻል በማስመሰል መኖር ሌላውን ይጉዳል ፍቅር አንደዘበት ባጭር ተጀምሮ ድንገት ወዲያው የሚፈፀም መጡደድ ከውስጥ ነው ርካሽ ቃል አይደለም እንደ አየር የሚነፍስ እንደ ውፃ የሚተን አንድ ሰሞን ታይቶ ደብዛው የሣጠፋ መሆን የለበትም አለው ረጅም ተስፋ እንደ ጭቃ ላቁጦ ድንገት የሚያዳልጥ ፍቅር ውፃ አይደለም ባንዴ የሚጨለጥ ሚስቱን ጐኑ አስቀምጦ አይኑ የሚንከራተት ለይስሙላ የሚወጠድ አይቶ ከመቅዕፈት በወደድኩሽ ሠብብ አታላይ አሰመሳይ ሴት የሚደራርብ በጨዋ ሜስቱ ላይ አፍ ታሪ አይባልም ስሚታዊ አውደልዳይ ፍቅር ታማኝነት በጥምረት ካልሄዱ በጊዜአዊ ስሜት እንዲያው ቢዋደዱ ዋስትና የሌለው ይሆናል መንገዱ ዓትር የሌለው ሰው ታማኝ እንዳልሆነ ታማኝ ያልሆነ ሰው ምኑን አፈቀረ አታየኝም ብሎ አሱ ሌላ ቢወድ አልታየም ብላ እሷም ሌላ ብትወድ የሕሊና እዳ ነው አያመልጡም ከፍርድ ይልቅ ታምኖ መኖር ክብርና ሞገስ ነው መታመንን ለብሰን ፍቅርን አንቅመሰውጡ መሠናክል አንሁን መስራት የማይወዱ መጀመርን እንጂ መጨረስ አይችሉ ወይ ፀንተው አይቆሙ ወይ አይከተሉ እንቅፋት የሆነ ብዙ ሰዎች አሉ መቻቻል መታገስ ያልለመደባቸው ጥቂት ሠርተው ማቆም ችግር ሲገጥማቸው ትንሽ ጋደል ሲል ማጣፊያው ሲያጥራቸው ለኛ ይሁን ሳይሆን ለኔ ልማዳቸጡ ጥሩ ልምድ ለሰው የማያካፍናሉ የዕድሜ ባለዐጋ አዛውንት ሳይሉ ለታላላቃቸው ክብርን ከማይሰጡ ለራስ ብልዕግና ከሚሸቀዳደሙ በተግባር መርምረው ሀቁን ሳይረዱ በቃላት ሽንገላ አምነው አይጉዱ የእኛነት ይላመድ በአንድነት ተሠርቶ በአኛነት ውጤት አንድም ተመካክሮ አሊያም አብሮ በሮ አንዱ ኋላ ሲቀር ሌላው ቀድሞ ርጦ ውጤት ለማስገኘት መስራት ነው በአኛነት በዓ ኣና በ ጀዳኅ ር እንዲህ እኛና እናንተ ሁለትም ሆነን ሦስት ማስለመድ አለብን ትጋትና አብሮነት ደግሞ ተመካክረን እያሳየን ኅብረት አንዱ ደከም ሲል አንዱ እያበረታ ለእኛ ብለን እንሩጥ የኔነት ይገታ ለሃገራችን ዕድገት ለውጥ ለማምጣት ምሳሌ ለመሆን እናሳይ ጥረት ቢጣፍጥ ቢመርም አብረን ተመካክረን ክፋት አስወግደን ቅንነት አንግበን ወገንን ለመርዳት አገርን ወክለን በአንድነት እንሥራ እጅና ጓንት ሆነን ለምን። ምነው እናት አባት ሆኑ ለልጅ ባዳ ሰው ሰውን የሚያፈቅረው እንግዲህ እናት አባት ልጅ ስታሣድጉ መጀመሪያ ራሱን ሲወድነው ርህራሔ ስላም ፍቅር አትንፈጉ ራሱን የሚጠላ ፍቅርን አይሠጥም ለለሌላ ምን ጊዜም ጠፍቶ የሚተካ የመንፈስ ጭንቀት ሕይወት ገንዘብ አይደለም ወይም ፅቃ አንድ ሰው ተወልዶ ሲኖር በአለም ላይ በሰው ልጆች ሕይወት መብት ያለው አለው ብዙ ሕልሞች አለው ብዙ ራእይ የሠራው የፈጠረው ለመሆን የሚሻው ኑሮ ለማሣካት ባለቤቱ እግዚአብሔር ነው ለማድረግ ያቀደው እስካለ በሕይወት ማዳን መግደል የሚችለው ተምሮ አጥንቶ እውቀትን ለማግኘት በአጉል እልህ ተነሳስቶ ይሻል የአዳም ልጅ ይሻል የሰው ፍጡር በሆነ ባልሆነው በመናቆር መሆን ይፈልጋል ነጋዴ ኢንቨስተር ለራስ አይጠቅም ወይም ለሃገር የሥራ መስክ መክፈት ለወገን ለነገር ፍአ የሕፃናት በደል ይሻል የሰው ፍጡር ማግባት መያዝ ትዳር ት መውለድ ይፈልጋል ይሻል መተካት ዘር እስቲ ደግሞ ልቃኝ የሕፃናትን በደል ልጅ ማሣደግ መዳርማየት ወግ ማዕረግ ግርፋቱንና የስድቡን ደውል ማድረስ ለቁም ነገር ያልዳበረ ሕፃን አንቡጥ ጽገሬዳ በየሠራ መስኩ ተሠማርቶ መስራት ተፈጥሮ ያደለውን የአእምሮ ጓዳ ራሱን አሸንፎ ቤተሰብን መርዳት በጐጂ ንግግር አንደምን ይጐዳ። ችግሩን ሳንጠይቅ ምክንያቱን ሳናውቀው በቸገረው ነገር ሳንተባበረው ስትረስ አለበት አብድ ነው ብንለው የሕሊና ዕዳ የአእምሮ ፍርድ ነው ስለዚህ ሁላችን በዚህ አገር ያለን እንጀራ ለማግኘት ከፃገር የወጣን መቸገር አለብን ለወገኖቻችን መጠየቅ ይገባል ቀርቦ ማወያየት ጭንቀቱ ሳይበዛ ሳይደርስ ወደ እብደት በሰው ዛገር ሆነው ከወገን ተለይተው ያልፍልናል ብለው እንዳሰቡት ባይሆን አይጂችሁ እንበላቸው ተባብረን ሁላችን ይኽነው እርዳታ ይኽነው መቆጨት ለሃገር ልጅ መድረስ ማዳን ከጭንቀት ሕልምና ስኬት የብዙ አመት ሕልሜ እቅድና ራእዬ ተወጥነው ኖረው በጨቅላ አእምሮዬ ተሠራጭተውብኝ በመላ እኔነቴ ፍርፃት አሸንፎት ሲከዳኝ ድፍረቴ አመታት አለፉ ሣይወጣ ድርሰቴ ልፈታው እልና እቅድና ህልሜን መንትያ ፃሣቦች ሆነውኝ አጠብቂኝ አንደኛው ሣሣቤ በርቺ ፃፊ ሲለኝ ተይው ጣይው ይላል ሌላው ሲያዘናጋኝ በሕሊና ሙግት እራሴን ሲያዞሩኝ ሕልሜ ሳይፈታ እስካሁን ቆየሁኝ በአንድ ፃሣብ ፀንቼ ለማስፋታት ሕልሜን ፃሣቤን ሰብስቤ ጭሬ አጫጭርና ፍርሃት ይይዘኛል መሃል እደርስና ካሣቤም አይወጣ ሕልሜ አይዳፈንም ይቆይ ይቆይና ይመጣል አሁንም ደብተሬን ገልጩ አንስቼ ብዕሬን መፃፍ እጀምርና መሞነጫጨሬን ወዲያ አጥለዋለሁ ሳስበው አቅሜን መላቅጡ ጠፍቶኝ ሣወርድ ሣወጣ አይዞሽ በርቺ የሚለኝ ከጐኔ ሰው ሣጣ ጠፍቶም እኮ አይጠፋ የኔ ሕልም ቅጥ አጣ ሣስበው እቅዴን ደግሞ ቁጭ ብዬ አልፄ ይመጣና ይነሣል ወኔዬ ብቻ እንዲሁ እያልኩኝ ይህን ሁሉ ዘመን ብቅ እያደረጉ ያለህን ክሬዲት አትችልም ይሉፃል ናላህን ሲያዙሩት ጠጥተህ ብትነዳ ትንሽ ሞቅ ብሎህ መለኪያውን ይዞ ፖሊስ ካጋጠመህ መንጃ ፍቃድህን ጭራሽ ትቀማለህ ክሬዲትህ ጠፍቶ ይደራረብና በእግርህ ትፄዳለህ መብትህን ታጣና መኖሪያውን ካጣ እንግዲህ አንድ ሰው እሚላወስበት መኪና ከሌለው የሕጉ አስከፊነት እያንገሸገሽው ያው እንዳንዳንዶቹ ሆምለስ ቤት አጥ መሆኑ ነው እንግዲህ ወገኔ ካገርህ ከወጣህ ያልፍልኛል ብለህ በአላማህ ከፀናህ ወደ ኋላ ቀረሁ ሣላስፈታው ሕልሜን ዛሬ ነገን ሲተው ቀን ሲተካ ሣምንት ሣምንት ሲዋጥ በወር ወር ሲተካ አመት የኔም ዕድሜ ሳላውቅ እንዲሁ እንደዘበት ፄደ ገሠገሠ ምንም ሣልሠራበት አእምሮዬ ያለ እርፍት ማሠቡን ሳይገታ ሕልሜን እንኳን በውን በገፃድ ሣልፈታ ውስጥ ውስጤን ከንክናኝ እረፍት ቢያሳጣኝም መጽሐፌ ለወገን ቢመር ቢጥመውም ይፋ ሣላወጣው እንዳለምኩ አልቀረም ክሬዲት በዚህ በአሜሪካ የሕጉ አስከፊነት ሕግና ሥርአቱን ጠንቅቀህ አክበረህ ትንሽ ሆነ ትልቅ ሰው ካጠፋ ጥፋት ከግብህ ለመድረስ መበርታት አለብህ ሕጉን ከደፈረ ከጣሰ ሥርአት ተብሉ ይወራል የለውም ክሬዲት የአበላል ሥርዓት አንድ ደብተር ሙሉ አትተው አትተው ውለታ ነው ይሉህና ስቀው አስፈረመው በዚህ በአሜሪካ ባለንበት ሀገር እንዲን መስመር በትስት ቀኗ ብታልፍብህ የምግብ ሥርአት ወይም ቴብል ማነር ሕይወትህን ሙሉ ጥፋት እንደሠራህ የሚባለው ነገር ከቶም አይስተዋል በየደረስክበት ይበዛል ሐጢያትህ ምግብ በመንገድ ላይ ውነ በእጅ ተይዞ አንድ ቦታ ሄደህ እቃ ለመግዛት ወደ ሥራ ይኬዳል መኪናውን ይዞ ወይም ለመኖሪያ ቤት መከራየት ቡና የሚጠጣው በማሽን ተፈልቶ በገዛ ገንዘብህ ከሌለህ ክሬዲት በየመኪናው ውስጥ ወተት ማኪያቶ አትችልም ብለው ያሣጡፃል መብት ቄጠማ ጀበና ስኒኛ ረከቦት በማዕረግ ጐዝጓዝ ዘርግቶ በኢማን መጠጣት አንዴ ኮምፒውተር ውስጥ ስምህን ካስገቡት ኢትዮጵያ ቀረ ካገር የወጡለት ጡልጡል እያሉ ፒዛ እየገመጡ ድክምክም ብለው ሁለት ሥራ ሠርተው ዝለው ቤት ሲመጡ እንቅልፍ ይጥላቸዋል እንደተቀመጡ አልጋ የሚባል ነገር በዚህ በአሜሪካ እንኳን ሊተኛበት በእጅም አይነካ ይታይ እንጂ በዓይን ተነጥፎ አምሮበት መኝታ መሆኑ እስከሚያጠራጥር ሰው በየሶፋው ነው ተዘርሮ የሚያድር የቤቱ አስቤዛ ጥሬ አቃው ተቀምጦ በርገር በልቶ ያድራል ከነጭ ቤት ገዝቶ በሥራ ደካክመው ወንዱም ሆነ ሴቷ ተገትራ ውላ ፍስስ ብሎ ፃሞቷ የገዙት ጥሬ እቃ ቀኑ እያለፈበት ትራሽ ነው ተብሎ ይጣላል ከመሬት በየትኛው አቅም ምን ጊዜ ይሠራ ያው የስደት ኑሮ የግፍ የመከራ ጡር የሚባል ነገር ባለንበት አገር በሃፃሣብም የለ በአፍም አይነገር እኔም እንደመጣሁ አሜሪካን አገር ምግብ ጣይ ሲሉኝ እኔ በእጄ አልጥልም ግፍ አለው እያልኩኝ ለወገዬ አልከው ከቅርብ አይደለሁኝ ስበላ ሣጣራ ምግቡ እንዳይባክን ይኽው ተድበልብዬ ሁለት ሰው አክልኩኝ ትምህርት ዱሮ ያኔ ትምህርት ሲሰጥ ለሕፃናት ትምህርት ቤት ነበር በአለንጋ በመማታት ፃፍ እያሉ እጅን ይዞ በመጐተት ሳይጠነክር ያ ለጋ ጣት እናት አባት በተራቸው ልጁን ወስደው እቤታቸው አጥና እያሉ በመቆጣት አእምሮውን አስጨንቀው እርሳስና ደብተር ሰጥተው ዛሬ የታል የተማርከው የፃፍክና ያነበብከው ይኸው ደብተርህ ባዶ ነው ለጨዋታ ነው የፄድከው ብለው ልጁን አስፈራርተው በአለንጋ ልብልብ አርገው ደደብ ልጅ ነው ቅጣው ብለው ይወስዱታል ወደዚያው አእንዲገርፈው አስተማሪው በልጅነት በለጋ ዕድሜው ለምን ሳትፅፍ ዋልክ ብለው የልጁን ሕሊናና መብት እንደቀላል ነገር ቆጥረውት ይሞክሩ ነበር ሊያስተምሩት አሁን ግንብሥልጣና ያ ሁሉ ግርፊያ ቀረና የልጁ ፍላጐት ተጢኖ መማር ጀምሯል በፍላጐት ደረጃው በሚፈቅድለት ሞንቶሶዕሪ እንደ ዕድሜአቸው ተመጥኖ ሳይጨነቅ አእምሮአቸው በሙዚቃ ተነቃቅተው በጨዋታ ተደስተው ከእለት ኑሮአቸው ጋር የሚገናኝ ብዙ ነገር ይማራሉ በመዝሙር እርስ በርስ ተረዳድተው እአሚማሩትን አውቀው ተጠብቆ ሞራላቸው የሰሙትን በጆሮአቸው በእጅ ነክተው ፈትተው ገጥመው ሞንቶሶሪ እንደሚለው በሙከራ ተደጋግፈው ተግባር ከቃል አጣጥመው ሳይጉጐዱ በግርፋት ተጠብቆ መብታቸው የአለንጋን መልክ ሣያዩ ተንበርክከው ሳይቆዩ በውሎአቸው ተደስተው ያድጋሉ እውቀት ቀስመው የቱ ነው ሰው ማለት በውስጡ እያደባ በአፉ የሚጫወት እኔን ግራ ገባኝ የቱ ነው ሰው ማለት። መውጪያ መውረጃ እንዳጣሁ አገር ቤት ያለው ወደዚህ እዚህ ያለነው ወደዚያ አገርን ትተን እንደዋዛ ካደኩባት ከኖርኩባት እትብቴ ከተቀበረባት አፈር ፈጭቼ ጭካ አቡክቼ ካደኩባት እምዬ ሕልም ሆኖ ሲታየኝ መመለሻዬ ምን አሥቦ ይሆን ያወጣኝ እግሬ ከምወዳት ከመድ ሐገሬ ጥላሁን ገሠሠ ጥላሁን ገሠሠ ቀደምቱ አርቲስት ሞያውን አክባሪ የኪነት አባት ለደስታ ለፍቅር ለሃገር ወገን ሕብረት ግጥምህ አመቺ ነው ድምፅህ አዳሸ ሕይወት ጥልዬ ዘፈንህ ግጥምህ ከድምፅህ የተዋጣለት ነው እንከንም የለህ በሃዘን ተቆራምዶ የተጨነቀ ሰው ዜማህን ሲሰማ ይድናል አእምሮው ቁጭ ብዬ ስሰማው ዜማህ ሲንቆረቆር ለጆሮዬ ጣዕም ለአእምሮዬ ደስታ ሕይወትን በመዝራት ለመላ አካላቴ የሚሠማኝ ሕመም ይጠፋል ከፊፈቴ ግጥምና ዜማው ተጣጥሞ ሳየው ድንቅ ይሆንብኛል ጥላሁን ተስጥዎው ትዝ ይለኛል ዱሮ ሳለሁ በልጅነት ለጥላሁን ዘፈን ሕዝቡ ያለው ስሜት አረ ይሻልሻል እረ ይሻልሻል አበበ ቢቂላ ጀግናው ያገባሻል ጥላሁን ገሠሠ ዘፍኖ ይድርሻል እረ ይሻልሻል አንቺስ ታድለሻል ትዝታው አለብኝ ሰፈር ስንዘፍነው ትቤት ስንሄድ ሰርግ ስንጫወት መቼ ይረሳና ፍቅር ቁምነገሩ በአገር ልጅ ተወዶ ተከብሮ መኖሩ ዝንባሌህ ሆኖ የአምላክ ሥጦታህ አርቲስትና ዶክተር ለመባል በቃህ ገና ስትጀምር የነበረው ድምፅህ ምን ዕድሜ ቢጨምር ሕመም ቢከተልም ምንጊዜም አዲስ ነው ድምፅህ አይቀየርም ጭራሽ የድምፅህ ቃና አምሮና ጨምሮ በዳሳስ ከተማ አየንህ ዘንድር ራፅዩን ተናግሮ ውይይት ሲጀምር ለዳላስ ነዋሪ ወገኑ ሃሣቡን በማቅረብ ሕልሙ እንዲተረጐም በውን በተግባር ለድሃ ወገኑ ሐውልት ለማኖር ባለው ቅርሱና በወገን እርዳታ ጅምሩ ተሣክቷል ራዕዩም እውን ሆኗል ስሙን ተክሉ ለፃገር ጥላሁን ያኮራል ለወገን ተቆርቋሪ አሣቢ ለሃገር የኪነቱ ባለቤት ድምፃዊው ዶክተር አለባቸው ተካ ለሊቱን በባትሪ ቀኑን በብርፃን ወገኑን ለመርዳት ቀን ከሌት ሲተጋ የድሃ ወገኑን ጉዳት በመረዳት ያገሩን ልጅ ብሶት ለወገን በመንገር ስንቱን ኢትዮጵያዊ አወጣ ከችግር ከጥንት ጀምሮ ታሪክ የሠሩትን ተረስተው በማጀት ከቤት የቃሩትን ታሪክ በመመሮድመር ፄዲ በየጓዳው እንዳይቀበሩ ከነታሪካቸው አለባቸው ተካ ኢፋ አወጣቸው ወጣት እንዲደራጅ አንድ ሆኖ በሕብረት ሸክም ሆኖ እንዳይቀር ለወላጅ ለሃገር በሱሳሱስ ፀባይ ተስፋ ቆርጦ እንዳይቀር እያስተባበረ መንግሥትና ኢንቪስተር የሰው እጅ እንዳያይ ሆድ እንዳይብሰው እንደዝንባሌው እንደ ችሎታው ባለ ተስፋ አረገው ሥራ አስተማረው ጧሪ የሌላቸው ሽማግሌ አሮጊት በየሜዳው ወድቀው ጠቁረው ሲያገኛቸው ወደ ሚዲያ ያመጣቸውና እንባውን ያፈሳል ወገኑን ልመና እሱ መች ይችላል ሩህሩህ ነው ፍጥረቱ ትልቅ ታሪክ ሠራ ሳለ በሕይወቱ እውን ሊሆን ሞቱ ኣውን ሊሆን ጉዞው ዳግም ላይመለስ አስከመጨረሻው ልጆች ጓደኞቹን ሳይሰነባበት እንደ ወጣ ሊቀር አለባቸው ድንገት ለውድ ጓደኞቹ በጣም ለሚቀርቡት መሄዴ ነው ሳይል ሳይናገር መልእክት የልጆቹን እናት በድንገት ሊለያት ዳግም ላይመለስ አለምን ላያያት የብዙ አመት ሕልሙ ሥራና እቅድ ተበትኖ ሊቀር በጅማ መንገድ ተስፋቸው ሲጨልም ይመጣል እያሉ ቤተሰብ ዘመድ ያ ብዙ የሠራበት ቴሌቪዢን ጣቢያው ይመለሳል ሲሉ በውን በሕይወቱ አስከሬኑን ሲያዩት ነብሱ ተለይቶ የሚሰማቸውን አልገምትም ከቶ ወገኑን ለመረዳት ሲዞር አገር ላገር ሲለፋ ሲደክም ሰው ለመሆን ሲጥር ያላሰበው መጥቶ ከቤቱ ሲያወጣው ምንም ሳይጠረጥር ለሞቱ ሳይመስለው እንደወጣ ቀረ ተጣደፈ ጉዞው ወንድሜ አለባቸው አስቲ ልጠይቅህ መንገዱ እንዴት ነበር የዘላለም ቤትህ ተድላ ደስታ አለ ወይ። ቤቷን አሠናድታ ልጅ ባሏን አኩርታ ደክመኝ ሠለቸኝ የማትል ፍጥረት ሴት ነች ከወንዶች ጐን የአድገት መሠረት ትንሽ »ዩል ሴል ሲመጣ ችግር ቤተሰቧን መግባ ፆሟን የምታድር አንጀቲ ተጣብቆ ፊቷ ይገርጣ አንጂ አናት በልታ አትውልም ሳይጠግቡ ልጆች ችግራን በውስጧ ሸፍና በግሏ ለልጆቿ ጋሻ ዘውድ ናት ለላባሏ አባት ለልጁ መቼም ልጅ ነው ለእናት ለአባት በሕይወት ሆነ ደራሽ በሞት በችግር በበሸታ እራሷን ጐድታ ተንገላታ ሴት ልጅ ሩህሩህ ነች ለአባእ ታዲያ አድጋ ይህን ለምትሠራ አባት ምንም ሳይራራ በሰይጣን ተልዕኮ መሪነት ልጅን መቅጨት በልጅነት አባት ለልጁ መሆን ሲገባው አጋር ልጅን እንደባዳ መድፈር ይታያል በዘ አገር አሥታቃቲቂ ነው በኛ ባህል ነውር ፀያፍ ነው በሌላውም ይህንን ለመዛና ያስገደደኝ ባለፈው ባገራችን የተፈፀመው ዘዝሃናኘኝ ነገር ሆኖብኝ ነው የአደባባይ ሚስጥር አባት የ አመት ልጁን በመድፈር አቤት አውሏት ከሰፈር የኀብረተሰቡን አአምሮ ጐድት ይከኸጡ ይገኛል ወህኒ ገብቶ አትፅናና እናት የላት አይዞሽ የሚላት ሁኔታው ጨቅላ አእምሮዋን በጥብጧት ስትሰቃይ በእንጀራ እናት ሰው በሐሜት ሲኮንናት መቆም መቀመጥ አቅቷት የወደፊቷን ስታሰበው ከትምህርት ገበታዋ ተለይታ እንቅልፍ ሲነሣት ቀን ማታ የአባቷ ክፋት እየታያት ድርጊቱ እንደጥላ ሲከተላት ቁጭት ሲያንገበግባት አእምሮዋ ሲወጠር በጭንቀት የሷ መኖር ትርጉም ሲያጣባት ቢሆንባት የሚቀፍ ለጆሮ የማይጥም ለአእምሮ በምድር የምትኖረው ኑሮ መረጠች ለማጥፋት ሕይወቷን ደግሞ ላለማየት አባቷን እኔ ይህንን የምፅፈው ሰውስሜቱን እንዲቆጣጠር ነው ያዘነ ልብ ፀፀት አይሉት ቁጭት ባዶነቴ ሃዘኔን ጨምሮሕ ማልቀስ አይሉት መንሰቅሰቅ ሁሉም ላያልፍ ከልክ ብቃትት ላስተካክለው ጭራሽሸ እራሴን ጉዳሁ ላይመለስ ያለፈው ሆኖብኝ የእግር እሣት ሰበለበኝ ቀን ከሌት ክብሬን አሣልፌ ስሰጠው እንደሚያፈቅረኝ ነበር የማውቀው ፍቅሩ ቀጣይ ነው ብዬ ለዘመዶቼ አማክሬ ለጓደኞቼ ነግሬ አባቴ ያለውን አሟጦ ትዳር መያዜን መርጦ ወነድም እህቶቹን ሰብስቦ በዘመድ አዝማድ ተአከበ ባህል ስለሆነ ማዕረግ ልጅን መዳሩ በወግ ጠሳ ተጠምቆ ጠጅ ተጥሉሎ የጥሪ ወረቀት ተበትኖ ዘፋኝ ፎቶ አንሺ መጥቶ ሙሸራዬ ሙሽራው ቀኑ የናንተ ነው ተብለን ተጨፍሮ ተዘፍኖ የቫሻማግሌና ቤተሰብ ጉልበት ስመን በክብር ሠርጋችን የሚያምር ነበር ሦስት ጉልቻ ኑሮ ስንደምር ባንድ ጐጆ ባንድ ጣሪያ ሥር ወስነን ስንናር የኋላ ኋላ ስንቆይ አያደር አወጣው ድብቁን ዐባይ ሃብት ሲመጣ ነዋይ ንቀት አመጣ በኔው ላይ የልጅ የቤትን ጉዳይ ሃሣቡን ጥሉ በኔ ላይ መሆን ጀመረ ዘበናይ እኔነቴን የሠጠሁት መቀነቴን የፈታሁለት ሆናኘኝ ተገኘ ክፉ ጠላት ይህንን ግጥም የፃፍኩት አንዷ ትዳር ያማረራት ብትማፀዐነኝ ነጡ ድንገት ስምሽ ይገለፅ ብላት አንባ እየተናነቃት ስሟን መናገር አቃታት ምሬት ያለ ምክንያት ማማረር አለመመቸት ነው ለእግዚአብሔር አምላክ በሰጠን አለመርካት ባቅም መኖርን አለማወቅ በሌለን ነገር መጨነቅ ያደርሳል ለትልቅ ክስረት አንድ ቀን ማታ ቤቴ ስገባ ውስጤ ተጨንቆ ሆዴ ባባ ቤቴ እንደበረዶ ቀዘቀዘኝ አትቁሚ አትቀመጪ አትግቢ ሂጂ የሚል መልእት ከየግድግዳው ከጣሪያውና ከምንጣፉ በአንድ ላይ ለፈለፉ ተባብረው እኔን ሊያጠፉ እኔም ሳይ ሁኔታቸውን በጋራ መወሰናቸውን ጭቅጭቃቸው ንግግራቸውን ለበጐ መስሎኝ ቁልፌን ይፔዢፔ ወጣሁኝ ሞክሬ በእግሬ ለመጓዝ ብርዱ ሲገባ ካንጀቴ ደግሞ ተመለስኩ ጠደ ቤቴ አሁንም ቆሜ ሳይ ውስጡን የተወረረ መሠለኝ ብቸኝነቴን ጠላሁት አገሬን ቤቴን አስብኩት ያን መኖሪያ ካርድ ረገምኩት ብቻ በዚያችው ቅፅበት ጉድ ነው ስንቱን አሰብኩት። ይህንን እያሰላሰልኩ ወዲያው ለመውጣት አሠብኩ ሞቃት ጫማና ኮት ደረብኩ አሁንም በእግሬ መንገዴን ይዝ ስፄድ ዳርዳሩን በሃሣብ ፈረስ ነጐድኩኝ ጆሮዬን ብርድ ሲጠብሰኝ ንፋስ ሲያወዛውዘኝ ሌላ ሃሣብ መጣ በአአእምርዬ ይህም ሁሉ ሆኖ በዚያው ሰአት በቁሜ ስቃዥ ስቀባጥር መኪናዬ ውስጥ ገብቼ መንዳት ጀመርኩ ወደ ልጆቼ መቼም ያደቆነ ሰይጣን አይለቅም ሳያቀስስ እንዲሉ ተዝቹና ምሬቶቼ በሙሉ ከኔው ጋር ነበሩ እንዳሉ አነሱን ሣወጣ ሳወርድ መኪናዬ ጦጣች ከመንገድ ስነቃ ከፃሣብ ፈረስ አየሁ ግንቡ ሲደረመስ ተከብቤ በፖሊስ በአምቡላንስ ፍርጃ ቤት አይውልም አበው ሲሉ ብሰማም የኔ ደግሞ በውድቅት ቀኑን ውዬ በሰላም ፍርጃው አለኝ ቤት አላድርም ብሎ አወጣኝ አንደምንም እንደዚያም ሆኖ ከአደጋው ኦግዚአብሔር ነፍሴን አዳነው የአደጋው አስፈከፊነት ሲታይ አምላክ ባያየኝ ከላይ ባይደግፈኝ በክንፎቹ ባይከልለኝ አላፊ ሟች ነበርኩኝ አልተውሽም አለቅሽም ያለኝ ከጥንቱም ለአባቶቼ ቃል የገባልኝ እግዜአብሔር ከለላ ሆነኝ ምህረቱን ሊያስተምረኝ እንግዲህ ከዚህ ትምህርት ካገኘን ማማረራችንን ትተን አንማር አንጠቅ ተመስገንን ሃጢያት ሲጀምር በራሱ አምሳል ሰዎችን ሲፈጥር ማኖር ፈልጉ በፍቅር በክብር አዳምን ፈጥሮ በገነት ሲያኖር ብቻውን ሆና እንዳይለው ቅር ሄዋንን ሰጠው አብራው እንድትናር በነዓነት ያለውን ፍሬ በሙሉ እንዲመገቡ ፈቃድ ሰጥቶአቸው አንዲያውቁ ብሉ ትዕዛዝ ማክበርን አትንኩ አላቸው የሕይወት ናራን ምንም ሳይጐድለው ምንም ሳይጉጐድላት ሥልጣን ፈለገች ዲያቢሎስ አስት ቅመሱት አላቸጡ ዐደ ፄዋን መጥቶ አሷም የአምላክ ትፅዛዝ አላፈርስም ብትል ይልቅ ብትቀምሱት ፍሬው ይጣፍጣል ምንም ችግር የለው ቢበላ ያ ተክል ስልጣናችሁ ሁሉ ይሆናል ከሱ አኩል ብሉ ሲያስጐመጃት ሄዋን ብልጣ ብልጧ መገኘት አሰበች ከአምላኳ በልጣ ፍሬውንም ቀምሣ ለአዳም ሰጠችጡ እሷ ተሳስታ አሱን አሳተችው ወዲያው እንደበሉ ትፅዛዙን አፍርሰው አራሳቸውን አዩት ተራቁቶ አካላቸው ያ የሚያምር ገላ ፀጋ የለበሰው ማዕረጉ ተገፎ እፍረት ተከናንበው ተደብቀው ቆዩ ሲመጣ አምላካቸው ዓምላክ አዳም ብሎ ስሙን ቢጠራው ከተደበቀበት መውጣት አቃተው ዓምላክ አውቆ ኖሮ የሰሩትን ሥራ የት ነው ያላችሁት እያለ ሲጣራ ወጡ ከያሉበት በሃፍረት ተንቀጥቅጠው በሰይጣን ተልዕኮ እግዚአብሔርን ክደው አዳምን አቅርቦ ለምን በላህ ቢለው የጐድኔ ክፋይ የሰጠኽኝ ሴት አብሬአት እንድኖር እንድትሆነኝ ሚስት ከእባብ ጋር ተባብራ በማይረባ ነገር እንካ ብላ አለችኝ አንድትሆን እግዚአብሔር እኔም ተቀብዬ ፍሬውን ስበላው እፍረት ተከናነብኩ እርቃኔንም ቀረሁ ብሎ መለሰለት ለፈጠረው ጌታ በገነት ላኖረው በምቾት በደስታ አንዱ በአንዱ ላይ እንዲ እያመዛኘ ሃጢያት ለአለም ሁሉ ለአዳም ዘር ተናኘ ከዚያ ጊዜ ወዲህ ሃጢያት ተጀመረ መጋደል መፋጀት ቅናት ተጨመረ አንዱ ሩህሩህ ሲሆን ሌላው ጨካኝ ሆነ አቤልም መልካም ሰው ለአምላክ ታዛዥ ነበር ቃኤል አረመኔ ቀናተኛ ችኩል ለእግዚአብሔር መታሽዝ መታገስ የማይችል ወንድሙን ገደለው ፃጢያትን ሲጀምር አገሬ ምንም እንኳን ችግር ቢያመጣኝ እንጀራ ደስታዬ አገሬ ነው ከወንዜ ልጅ ጋራ ባጣ ዖፆሜን ልደር ልቆርጥም ሽምብራ እኔም ተደስቼ አገሬም ተከብራ ከዚያ ከመጡደየው ዛገሬ ልጅ ጋሪ መሰብሰብ ነው እንጂ ዐደ ወገጥኖቼ እስከመቼ ድረስ ወግ ባህሌን ትቺ አሄዳለሁ እንጂ መንገድ ፈላልጌ ዛገሬ እንዴት ልቅር ቤቴን ባዶ አርገ ምንም ቢቸግራት ላም አትበላም ቅቤ ሥዬ አሜሪካ ኢትዮ ነው ልቤ ካገሩ የሥ ቢተባም የነጣ ምንም ቢግኣረደር አያጣውም ጣጣ ዶላሩ አንኳን ቢገኝ ዝት ብሉ ለሰጡ አቁሣዛሩ አይሆንም እንደወገነ ሰ አንተራጉራሰሁ ዕስ ያለኝ መስዬ ሃሣቤ ኢትዮጵያ ሥሙን አገዜ ሞራሌ ተነክቶ እታያለሁ ዝዬ ባክ ሆም ከ«ዩ ቨዕዜር አለኝ ይኽ አገረ ብርቄ አነም አገር አለኝ የሚያምር እንደ ዕንቁ እሄዳለሁ እንጂ ነገር አላባዛም እነስ ዶላር ብዬ እዚህ አልንዛዛም የዳላስ ፎርት ወርዝ የሴቶች ድርጅት ትንሽ ቢሮ ከፍተን ለመርዳት ወገንን በዳላስ ፎርት ወርዝ እኛው ለኛ ብለን በሴቶች ድርጅት ስሙን ብንሰይምም የወንዶችን ብሶት አይተን አላለፍንም ሁሌም ትምክህተኛ ወንድ ነው ቢባልም እንከን አይታጣም በሴቶቻችንም የዳላስ ፎርት ወርዝ የሴተች ድርጅት መስራች ሊቀመንበር ተቆርቋሪ ለሴት ስራ ለሌላቸው ሥራ እየፈለገች በየድርጅቱ ለምና እያስገባች ስንቱን የፃገር ልጅ ከችግር አወጣች የወገኗ ትዳር በአልባሌ ነገር አጅግ ትጥራለች ተበትኖ እንዳይቀር ወንዶች ሴቶች ሳንል ምክር በመለገስ የስንቶቹን ትዳር አዳንን ከመፍረስ ልጅ እንዳይጐዳ እንዳይላላ ትዳር በየቤቱ ሄደን አየሰጠን ምክር ቢሮም ብቅ እንዲሉ ጥሪ እያቀረብን በክብ ጠረጴዛ እየተወያየን የብሶቱን ፃሣብ በተራ እየሰማን ይፈርሳል ያሉትን እንዲለማ እያረግን የትዳርን ክብር በሰፊ እያስረዳን የስንቶቹን ትዳር በፍቅር አደስን የድርጅታችን ሬዲዮ ሥርጭት ወገንን ለማስደሰት ብሎም ለማዝናናት በሣምንት ሁለት ቀን ያቀርባል ዝግጅት እኛም ተሯሩጠን ብለን ቀና ደፋ ለሰው ጆሮ እንዲደርስ በገሃድ በኢፋ ሁሉም ተቀናብሮ በአሁድ ሬዲዮአችን እናቀርበዋለን በሙዚቃ አጀበን እናንተም ወገናቻችን የቀድሞም አባሎቻችን ላኩልን ከየኪሣችሁ አስደሳች ዜና ካላችሁ ገንዘብም ቢሆን አይዚችሁ ይህ ድርታችን የተመሰረተው የዛሬ ሰባት አመት ነው በነዚሁ አመታት የተሰራው ሥራ ይህ ነው አይባልም ተጠቃሚው ያውራ ከወሮ ሙሉመቤት ዮሐ ንስ የድርጅቱ ሕዝብ ግንኙነት እንዳስተዋልኪቸው ማሩ ግሮሰሪ ቬቫ ውብ እንጀራ በደስታ ብችግ በሞት በመከራ የሚያደርጉት ሩጫ ከሃገር ልጅ ጋራ ውለታቸው በዛ አያልቅም ቢወራ አንድ ችግር ቢደርስ በአካባቢያችን ሮጦ አይዞህ በማለት ወጪ ለመሸፈን የሚያደርጉት ሥራ ያኮራል ወገንን አበባ ግሮሰሪ ሴቷ ነጋዴአችን በተጠራችበት ፈጥና ደራሻችን ሯ ። ወገን ሲጐዳና ሲደርስበት ችግር ቀድሞ በመገኘት ሰው በማስተባበር ጥሩ ድርሻ አላቸው ለወገን ለሃገር ሂሩት እንጀራና ጐጆዣሇቴል ጊዮን ለችግር ደራሾች የፃገር ልጅ ለወገን የእታፈራሁ ስቶር እንዲሁም መዲና በትብብራቸው መቼ ይራሱናነ። ሣፋሪ የገንዘብ መላኪያ ድርጅት በችግር ተባባሪ በደስታና በሞት አርቲስት እህታችን ድምፀ ጥሩዋ ሂሩት ባናቱም የሷ ነው ቆንጆ የክትፎ ቤት ፈንድ ሬዚንግ ቢኖር ሳትጠይቅ ክፍያ ወገን ታዝናናለች ባላት መልካም ሞያ የባዜ ሱቅና የአባቡ ድርጅት መቼም ቢጠየቁ ወገንን ለመርዳት ፈጥኖ በመመለስ አርዳታ በመስጠት ከወገን ጐን በመቆም ቀንም ሆነ ማታ ተባባሪ ናቸው በየትኛውም ቦታ አብዲ ልብስ ሰፌት የሠሚያ ሱቅ ምንጊዜም ለችግር ለሃገር ልጅ ጭንቅ በመሽቆጥቆጥና እንግዳ ተቀብሎ ሥራ በማስገባት የሚያደርጉት ተግባር አለው ትልቅ ግምት የዳዊት ክትፎ ቤት መስፍንና ፀሐይ የአገር ልጅ ሲጨነቅ ሲያጋጥመው ችግር አይዞህ በርታ ብለው በመስጠት ምክር ብዙ ሜና አላቸው ለወገን ለፃገር የዛገሬን ነጋዴዎች አእንደስተዋልኳቸው ለወገን ለሃገር ፈጥኖ ደራሽ ናቸው አንድ ወገን በድንገት ቢሞት በአካባቢው ወጡ ጥሬ ዕቃው እንጀራና ዳቦው ለአስተዛዛኞቹ አንዲሁም ለቀባሪው የሚዘጋጆቸው በምግብ ቤቶች ነው እንዲሁም ጓደኛ ዘመድ የሌለው ታሞ ቢተኛና ቢውል ከአልጋው እርዳታ ቢጠየቅ ለማስታመሚያው ባለ በሌለ አቅም ገንዘብ አሰባሰበው የግል ንግዳቸውን ወደጐን አድርገው ሱቅ የሚወጣውን ደንበኛ አሣምነው ከየኪሳቸውም ያለውን ጨምረው የወገኔ ችግር ያው የኔ ነው ብለው ለነብስ ይደርሳሉ ከሁላችን ቀድመው እነዚህ ወገኖች እንደዚህ ካኮሩን ለወገኖቻችን እናድላ ሁላችን የወር የሣምንቱ የቀን አስፔዛችን ከወገን ሱቅ ይሁን ሁሉም ገበያችን እስቲ እንመልክት ሌሎች አገሮችን አረብም ከአረብ ነው ሕድም ከሕንድ ነው ኤዢያም ከወገኑ ቻይናም ከቻይናው እኛም ለኛ ብለን እንጥቀም ወገንን ዛሬ ድብቅ አካልን እንብርትና ጡትን ለሰዎች አይን አጋልጠን ወዲያ ጥለን ባህላችንን ምነው እኛስ ወደብ ሆንን ማራገፊያ የሌሎች ባህልን እየዞሩ መጠጣቱ ማጨስና መዝናናቱ ወገን ለወገን ነው እንማር ሕብረትን እንግዲህ ወገኖቼ የምትታወቁ በመልካም ሥራችሁ ጫት መቃሙ ድራግ መጋቱ ድንገት ተዘንግቶ ባይወጣ ስማችሁ አላማን ሥቶ መገኘቱ ኣና ጋብ ከይቅርታዬ ጋር ምስጋና ይድረሳችሁ አእምሮን ማወ ማ እኔም በዚህች ጽሑፍ ብዙውን ባልገልፅም ቅ እኔ የምመዘርቫ መ የአገሬን ነጋዴዎች ሳላደንቅ አላልፍም ሻህ ሁሉ እርግፍ አርገሽ ኩሪ በባህልሽ አጊዕጪ በጥበብሽ ሴቷ ወገናችን ገናችን በእናትሽ ባህል በወገንሸ በሰው ባህል ተደልላ ቆንጆ ጥበብ አስፍተሸ የራሷን ጥላ ወደኋላ ነጠላበን ደረብ አርገሽ አጭር ቲሸርትና ቁምጣ አርጊው የእጅ አምባርሽን የፓንት ያህል በላይዋ ጥላ አጥልቁው የእር አልየሽን ባዶ ሆኖ ተራቁቶ አካሏ ውበት የሚሰጥሽን አምብርቷ እስኪታይ ጌጥ አጊጣ ባህል እንዳለሽ አሣያቸው ትታያለች ተገላልጣ ለወገንሽ ር ጥቁር ነች ነጭ ተብላ ይሰራ ፀጉርሽ ሹርባ ያሳዝናል አዋዋሏ ሳትታወት በወገኗ ላ አን በአስ ድሮ ያኔ በኛ ዘመን ሩባው ባቷ ነበር የሴት ጌጧ የእናትሽ ባህል እንዲታደስ ፀጉሯ ነበር ሐር ጉንጉን ደፃ አደግ እንዳትመስያቸው የሚያምርበት ስትጐነጉን ባህል አ ገፈው ለወገንሽም ኩራት ነው ንን መታሰቢያነቱ በፍየርና በወሰካም ሥነምግባር ስደጉኝ ወሳጾ እና ሰቤተሰቦቹ ይሆን ዘንድ ሳበዕክት በታሳቅ ዚስታ ነቦ።