Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ር ይባረራሉ ዛሬ ቀበና መካነ መቃብሩን በውስጡ አከናውና በቁም እንደፈረሰ ገላ ገና ለገና ከሩቅ በመጥፎ ሸታ ይጋረፋል ይብሳን ለሰቅንብቢት አንደተረት ዓለም ፍቅረኛ አስከሬን ታቅፋ ለቀረችው ቅንብቢት ከቀበና ጋር የተዋደደችበት የአፍላ ዘመኗ አመትም የማይጠቅመው ነው አሉ በስመ ክርስትናው ዮከንስ ማሾፉ ነው በምቱረክሳድ መሾፉ ነው የሚያስቀድስ ጋኔን እረ ሰአታትም ይቆማል አሉ ሰልሎ ነው ዘማዊ ቂስ ሲያጥነው የሚያክላላ እንደ ን ይቅረብልህ። አሁን ግጥ ዝም ቢልልኝ መረጥኩ ግን ሁሉን ትቶ ዝሃ የላመ የጣመ ነው። ውጣልኝ ማለቴ ነው። ግን ምን እየሆንኩ ነው። አድባሯ ደም ጠምቷታል ማለት ነበር ቸገ አል የማደርገው ነገር አጣሁጺ እውነት ናትራን የምፈልጋት መደርደሪያ ሀሳብ ለመገላገል ብቻ ነው። አንቀፁን ለመድገም ሳስብ መጽሐፉን ገጥሜው ኖሮ እ ገጽ ላይ እንዳነበብኩ ጠፋኝ ስፈልግ ብዙ ቆየሁ እንዴት አይነት ገለነ ነው። ቤች በአዳዲስ ነገር ከበበችው አይኔን ጉሺ ሸጉጥ የት ነው የሚሸጠው። የምሞት አ ዶለ ስደነግጥ መስለኛል ከዛ መኖር ጭሻለሁ አላሳዝንም የምኖር ይመስለኛል ብዙ ፉቷን ሁሉ ዝገጅት ለጆች ለሌቲ ተ ያመለጠውን ልታሳየው ለመሸኘት ቦ ፀጉሯ ተተኩሳል ይሄ ን። ጥበቃዋን አጥፍቼ ገና ነው ስትል አፈነዳሁባት ህይወት ድንገት ያላትን እንቅስቃሴ ሁሉ የገታች መሰለች ቆይታ ካሰቻት መሰል ስትዞር ፊቷ ቀልቷል በሙቅ ከንፈር ሳመችኝ ናትራ። እቅፌ ውስጥ ተናተለተለች ድሮም አእቅፋቴ አይመቻትም እንዲህ የምትሆነው ትምህርት ቤት ስለሄድኩ ነው።አ። ጥንቅቅ ዴ ፊቷን ወደግድግዳው መልሳ ተኛች ወይም የተኛች መሰለች በመሆኛው ሰዓት የምንሆነው የማን ሀፍረት ነው። ከዚህስ አትራፊው ክፍል የቱ ነው። ምክንያቱም ንጉሥ ዳዊት እንዳለው ህግህ በልቤ ውስጥ ነው ናትራ ሌሊት እጂን ብቻ ወደ ቤት ውስጥ አስገብታ የረድ ሠርዌ ጆንያ አጠገብ ቴፕሪከርዱን አስቀምጣ ሄፄደች ቴፕሪከርደሩ በአንድ አይኑ እያፈጠጠ ሲያስደነግጠኝ ተነስቼ ፊቱን ወደግድግዳ መልሼው ተቀመጥኩ ለምን ቴፕሪከርደሩ አንድ ዓይን ብቻ ኖረው። ትናንት የሐሰተኛው መሲህ ድንኳን ከምን እንደደረሰ ለማረጋገጥ ወደ ጠንቋይ ማረፊያ ሄጄ ነበር የሚያብረቀርቅ ነገር ባየሁ ቁጥር የድንኳኑ የወርቅ ጉልላት እየመሰለኝ ቁም እያልኩ ሳረጋገጥ ልደታን ዙሪያ መንገዱን ቃኘሁ ምንም የለም ግን አንዳንድ ሴቶች ኽረ ጉድ ነው። ሞጭሟጫ አይናቸውን በሰፊው እጀታቸው ደባብሰው እዚህ አንድ አባት ምን እንደታያቸው ስይታወቅም የኮሸስሸ ፆራ ሳ ጎጆ ቀልሰው ዘግተው ተቀምጠዋል እኔ እንደልደታ ገበዝነቴቲ ሄጄ ማፍ ዝም ብሉ እንባቸው ይፈሳል ምን እናድርግልዎ። በላቢት በአት እምቢ ምቻሜ ማለት በር ኝ ዓለማየሁ ገላጋይ ድቅቅ ያሉ ባህታዊ ናቸው አዲስ የመነኮሱ ይመስሉኛል ርባቸው መግረፊያ ለበቅ እንኳ አልያዙም መዖፆርም የላቸጡ መታጠቂያ ሰንሰለትም እኛ ነን የሰጠናቸው ብቻ የታያቸውን ከመጠርጠር በላይ እርግጡን አልደረስንበትም የጨቀየ አይናቸውን ወደሠቀላው ጣል አድርገው አጨነቆሩ ይሄ ሁሉ የትንቢቱ አካል ነው። ትንቢት ይፈፀም ዘንድ የተከናወነ የልዕለ ተፈጥሮ ሴራ ነበር። መጽሐፍ አጣቅሼ እንዲህ ነው የማልልበት ውጥንቅጥ ውስጥ ምን ከተተኝ። ወደጎን እና ጎን ተመለከትኩ ከየካ ጫካ በስተቀር የሚታይ ነገር አጣሁ።ል እዚህ ማጣቴ ውስጥ ግን አርሱ ተሸሽጎ አለ ለምናልባቱ ወደሰማይ አየሁኔፁ ዲያብሎስ ጥቂት ዘመን እንዳለው አውቆ በታላቅ ቁጣ ወደ እኛ ሲወርድ ሰማይና በውስጡ የምታድሩ ሆይ ደስ ይበላችሁ መባሉ ተፅፏል ግን ሰማይም ደስ ያለው አይመስልም በውስጡ ያሉትም ቢያንስ በሰው ልጅ የማየት ችሎታ ውስጥ አልተከሰቱም። አዚህ ትርክት ውስጥ የእኔን ሥፍራ ፈለኩ አሥራ ሁለቱ ሐዋርያት ውስጥ። ሰባሁለቱ አርድእት ውስጥ። ከዚያስ የሐሳዊ አ ያ መሲሁ አመፅ በምድር በአንድ ንጉስ ፊት የሚጠናቀቅ ነው። እኔ አስብ እንደነበረው ሰማይ እንደመጽሐፍ ተጠቅሎ እስኪያልፍ በነፍ ር ደሴቶችም ሁሉ ከስፍራቸው እስኪወሰዱ ድረስ ባለ ኦአ ሰመ መጨረሻ ሠልፍ የሚለይለት ነው። ከአፋቸው እሳት ዲን እና ጢስ ሪያ ወጡ የሰማይ ሰራዊቶች ጋር ነው። ናትራ ነፍሴን አስጨነኳት አንገቱን በንጉሥ ሓሰተኛ መሲህ ትንቢቱ ያጣቅሰው ነበር። ይሄም ሐሰተጩጨውሙ ው ን ን ማለት ነው።
እንዳይለው ተርረር ሐሰተ ጨሙ አይነት ቦታ የሚቀመጡ አንድ አይነት ናቸው ቤት ስቀያይር እንኳን የዕቃዎቹን መቀመጫ አፋርሼ አላውቅም ታዲያ ብዙ ጊዜ ከውስጥ ሃሳቤ ወይም ከእንቅልፌ ስነቃ የት ሠፈር የተከራየሁት የትኛጡ ቤቴ ውስጥ እንዳለሁ ማወቅ ይሳነኛል ዛራም እራሴን ፈተንኩ። ይሆን። ከማይታወቀው ዓለም ጋር ገጥሞ ጉዞ ጠደ ሰማየ ሰማ ይሆን ይሆናል ጅጆርመናዊው ካንት በሰው ልጅ አቅም ማወ « ቸው እና ማወቅ የማይችላው ሁለት ዓለማት አሉ ያለወ ል ላይ ይሰራ ይሆናል ማወቅ የምንችለው በጊዜና በቦጋ አ በሺ ን ብታ ነው እኔን ረድ ሠርዌን ጃክን ናትራን ክራዬን እህታቸውን የጋዜጣውን ባለቤት ደሞዝ ይሰጠን ይሆን ረድ ሠርዌ ምን ታይቶት ዛራ እንጠይቀው አለን ከከለከለን ቆይቶ የለም ኽክህክሞውሎውጮምውጅቻምም ምምምክስክ ኝ ዓለማየሁ ገላጋደ ስለልደታማሪያም አለች እንደ ፍቁርወልዳ ልዷን የታቀፈች ሴት ለካ ባይጤን አልያዝኩትም አለ ረድ ሠርዌ ከሀሳቡ ብትት ብሎ ምንድነው እሱ። ስል ጠየኩት አንተ ላጽቂት ነህ እሱ ደሞ ምንድነው። እንጂ ሲያዝን ማሰ ላሳይ ተጠራቀምን የፈጠረብን ሥ ጋተ መኖር ሌላውን ጠከበሳትነት እንደ ጡዛ ና ዓለማየሁ ገላጋይ ላይ ሳይበቅሉ አንቅፋት የሆነ ብዙዎች ናቸው ከሆነብን ይልቅ ሊሆንብን የተዘጋጀው እጀግ ከብዶ አጎበጠኝ የቀድሞ የጋዜጣ ባለቤት አሁን የእህል ቤት ጌታ ወጥቶ ሆዱን አሻሸብን የሚመለከተው ግን ከኛ በስተጀርባ ወዳለው መንገድ ነው ስዞር ፀሐፊው ስትመጣ አየኋት ፈርዶበት ይወዳታል ቤቷ ቅርብ ስለሆነ መሰብሰባችንን ስታይ ላለመታማት የመጣች ሆኖ ተሰማኝ በደህናው ጊዜ ረድ ሠርዌ እግር ወከናፍር የሚል ያለበት የሽሙጥ ቅኔ መወድስ ያከታትልላት ነበር ውበቷ ከመልኳ ሳይሆን ከተክለ ባቷ የመነጨ ነው አጭር ቀሚስ ለብሳ ከወገብ በታች በዋለ ውበቷ ስትታይ ከበስተኋላዋ የተገኘ ወንድ እርሱ ቀኑነ የደረሰ የልብ ድካም ሰለባ ነው አንድ ቀን እኔና አፈትጉዛሃን ዮናኤል ይሄፄ አደጋ ደርሶብናል እጅግ ያስገረመኝ የዮናኤል ሁኔታ ነበር ጀስሙ እንደሸረሪት ድር ከወገቧ በታች ተቋጥሮበት የተጠመደ ልቡ ሲጎተት አኔ አባተትኩት ምነአፈትጉሃንገ። ወይስ ልጅ ወልዳለት። ናትራ። ለምን። በልመና ሀፍረት አቀርቅሮ የቆመ ሰው ንድ አያስፈልገኝም ሙሴ ፀሊም ጣልቃ ገባ ትንሽ የድምዕ ጋዜጠኝነት እሱ ካልፈለገ እኔና አንተ ሆነን ይፄ ያንተና የእኔ ሥራ አይደለም የእሱ ብቻ ነው ሙሴ ፀሊም አልተሸማቀቀም እንደውም አፍንጫውን መዝዞ ወደ አሮን አዞረ የትኛው ሀበሻ ነው እንደዚህ አይነት ትልቅ ጥናት የሰራው። ናኤል ሼ የሚል መልእክት ይደርሳቸዋል አባቴ ሊቅ ቢሆኑም ጴ ለየን አስካሁን አልደረሱበትም አንዳንዴ አመሌ ግራ ሆና ይ ያ በህልሜ ያየሁት ሰው ሳጥናኤል ይሆን እንዴ። አውጣ ያለ ዕጣ ክፍልህ ሄደህ ግዋዛሩን ሁሉ በን ቦታ ዛሮቹን አልተጎራበትክም ንዳየጣፉህ አለነገርማ ተኛ ነበይ ትዝ አለኝ የቱጋ ይሆን የጠር የረድ ሠርዌ ን ለረጅም ሰዓት ዝም ተባባልን አርምሞ ድንኳኑን የሚጥለው ሠርዌ። ቁጭት እን« ያለ ልቤን በላው እንዴት እርቦኛል አለ ዶክተር አሮን መጋበዝ ፈልጓል ማለት ነው ትዝ ሲለኝ ልቤ ወደ ወሉ ሠፈር ተነጠቀ ከጠላ ጋር ክክ ወጥ የሚሸጥበት እዚያ መንገዱን ተከትሉ የተመሰረቱ ቤቶች ውስጥ አለ ወሎ ሠፈር ይባላል ተናግሬ የጨረስኩ አልመስል አለኝ ጥሩ እንሂድ ቁዘማው በቂያችን ነው አርምሞ ሲለመድ ሱሱ ከጋይ ይጠነክራል አለ መልኩና ንግግሩ አልገጥም ስላለኝ አይኒ ጨፍጌ አደመጥኩት ፕእነ እንቶኔ በረከት ያለበት ሳይሆን አይቀርም ብሉ ዮናኤል ሇመ ከቁመቱ ማጠር ጋር ዓይነሥውር የሚመራ ሕፃን ልጅ መሰለ ል ደ እግሩን በረጅሙ ይለቅና በተረከዙ መሬት ወግቶ በመቀጠል ያሳርፋል ምድር ከበሮ ብትሆን ዮናኤል አንዴ ሲራመድ ሁለቴ ትጮህ ነበር ስል አ ነ ይፀፋታል ቋድም ቋድም ያ በተረከዙ እየጠቆመ በመዳፉ ይኸውልህ ልቦለድ ፅፎ ለነብሸ አቂ ለ ለአማርኛ ሥነ ፅሁፍ እንግዳ የሆነ ሰቀላውን ገድሉ በምናውቀጡ ወደ ጅምር የኋልዮሽ የሚተርክ ልብ የማይቻል መሆኑ መታሪክ ጡስጥ ሲተርክ ሓረጥ ሥላቅ ይመስላል ከተ የታሪክ ልለ ብ አንባቢ ሣኑ ውስጥ እንደበረደ ቅዝቃዚ ያስተኛጡ ልባስ መገሽለጥ ለቻለ እዚና መፍሰስ የተሳነጡ ሀዘን አለ ይ መክ እ ኝ ዓለማየሁ ገላጋይ አሱ አንተ እንድታነብለት ፈልጎ ነበር እኔ ግን አሁን ትልቅ ሥራ አለበት ከታተመ በኋላ ያነበዋል አልኩት ትክክል ነኝ። ናትራ ገባች ሦስት ዱካዎችን ይዛለች ቦታ እያየች ደረደረች ዶክተር አሮንና ናትራ መንደርተኛውን ሁሉ የሚያስጠራ ዝግጅት ላይ ያሉ መሰለኝ የመጀመሪያው የፓስታ ድግስ ሳይሆን አይቀርም አፈትጉሃን ዮናኤል አንዱን ዱካ ስቦ በመቀመጥ የመጽሐፍ ምርመራውን ቀጠለበት አኔ በናትራ ወጋገን ውስጥ እየዋኘሁ እግሯን እንደወቅት ሲመጣና ሲሄድ የተለያየ ስሜት እየፈጠረብኝ ጉዝጓዜ ላይ ቆየሁ ዶክተር አሮን የጫት ነዶ አሸክሞ መጣ ደ ው ላይ አድርገው አለ የረድ ሠርዌ ባይጥ ትቷት ር ከሰሩ እራስጌ አስተኝቻታለሁ የጫቱ ቀንበጥ በከፊል አል ያጮለቀች የምትመለከት ወሰለች ከባይጧ ጋር ምስጢር ሰው የመሆን ድክመት የተገለጠበት ምስጢር እስኪ ጥምቀትን ከእኛ አ ም አን የምናረጋግጥበት ነው። ካልኩ በኋላ ቀልህ መራር እንደሆነ ገባኝ የፊቷን ባላውቅም እግሮቿ አኩርፈዋል ናትራ ይቅርታ ናትራ ይቅርታ ልቤ ተንደፋደሂፈ ረድ ሠርዌ ይሄንን ይሆን ጥጋብ ጸጋ እግዚአብሔርን ይገፋል ያለው። ህን ሸክ ወት የነፍስ ናትራ ገረባውን ሰብስባ ጠጣፎ የመሆናቸጡ አድ እየሰፋ ሰኳር ሊሬ ይሄንን ደዌ እን ናትሪ ጨረቃ ሲጋራ በማጨስ ፍክ ናትራ ቤቱን በ ብ ት ርዝ ቀለም ሠል ስትቁይ ቀና ብዬ አየኋት ከን መው በር ሳይ ቆማለች ባለችበጎ ፈሯን የጣለችጡ መሰለኝ ሌላ ቀለም ሸርጉዲን ጠሳሁት ሴቶኝ የአነ ያለኝ ስሜት አየጠበ ረቃ በማምለክ አወጣው ይሆን ያጃረ ኝ ዓለማየሁ ገላጋይ ከበስተኋላዋ ተደረበ። ማን ከፈተጡ ት ጾምሯሏ ከቀልቤ ለሆን ሞከርኩ ዝናብ የፈቀድኩለትን መብጎ መ ኝ ዓለማየሁ ገላጋይ ወደ ቋሚ ደባልነት ለመቀየር ያሰበ ይመስላልፁ የፊት እግሩን አንጥፎ ዘባዘቦ ፊቱን አሳረፈ የሚዘንብ ፊት ዓይኖቹ ባዘበዘበ ቅንድቡ አየተሸፈትኑ ነው ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሞት ይቅርታ ካላደረገለት ዓይኖቹ በቅንድቦቹ ተጋርደው ምርኩዝ እየጠቆመ መሄዱ አይቀርም ደሻፌ ኡኡታውን ሲያሰማ ናትራ መስላኝ ነበር ዛሬ ቀን ናትራን ለመንኳት እኔጋ እደሪ አልኳት ጨረቃ ሙሉ ናት አለችኝ ስል ገሪ ናትራን ሙጥኝ አልኩ ትናንሽ ጉዳዮች ላይ ማሰብ ናፈቀኝ የሚያስጨንቅ በስሜት የተሞላ በአንዱ ንግግሯ በቀደደችው መንገድ ሳይ ልታመልጥ ስትል ቀድሜ መሸጋገሪያ ድልድይዋን መስበር ላቅ ዛተ በእናትሽ ብዬ አውቅ ነበር። ዝም እንቁላል መጥበስ አትችል ይሆን። የክብርን ጉዳይ ፈረንጅ እያጣቀስኩ ክፍል ውስጥ ብዙ ጊዜ አነብንቤዋለሁ ረድ ሠርዌ የእግር ሹራብ ሲያጥብ በማግኘቴ የተሰማኝን ያህል ክብር ተፈጥሮዬ ሆኗል ብዬ አስቤ አላውቅም ለራሴም የክብር ልኬት ስላላስቀመጥኩ ይሆናል አንድ ነገር ክብሬ ተነካ በሚል አተካራ ገጥሜ አላውቅም ሰእኔ የክብር መለኪያዬ ከረድ ሠርዌ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ስላለው ይሆናል ሁለት ጊዜም ክብሬ የተነካ የመሰለኝ ረድ ሠርዌ የተዋረደ ሲመስለኝ ነው የክብር ጉዳይ አዲስ ምርምርና አዲስ መዳረሻ ሳያስፈልገው አይቀርም የወፍጮ ቤቱ ጌታ የረድ ሠርዌን የእግር ሹራብ ቢያጥብስ። የሰው ልጅ ሥራ ምድር ላይ የሚካተት የምድር ላይ ጣጣ ብቻ ነው የምድር ሥራ የሚሰፍርበት የሰማይ ቤት መዝገብ የለም አፈራችን ቦንናኖ አንዳልሆንን የምንሆን ቁራሽ የትቢያ ጥቢኛ ነን ዘወር ብሎ አየኝ ግራ መጋባት ፊቱ ላይ ይነበባል የራሱን ችግር እግር ተወርች አስሮ የሚይዝ አይነት ሰው ስለሆነ አብሮት ያለ ድንገት ሆድ ሲብሰው እና ሲገነፍል ይደናገጣል አይታዬን መቋቋም ተስኖት ወደዚያ ትልቅ ጫማው ዓይኖቹን መለሰ የሰው ልጅ ክፋት መጠን እንደሌለው የምትረዳው እግዚአብሔርን እንዴት አድርጎ እንደፈጠረው ስታስብ ነው ሰማይ መቀመጫው ምድር መረገጫው ከዛስ። ዝም አልኩ የ። ናትራ ይሄንን ስም የት አገኘችው። አዎ ምነው። ዝም። ጠይ ጉድ ዝም። ቴኾ አንድ አይና ይመስላል አንድ ትልቅ ድምፅ ማጉያ በሰፊው ተበልጥጦ እኔ ላይ አፍጥጧል ሐሰተኛውን ነብይ አስታወሰኝ መቼም በሐሰተኛው ነብይ ላይ ትንቢት ጠቀስ ፕሮጀክት ሲነደፍ ዝርዝር ጥናቱ ላይ እኔ እና ረድ ሠርዌ ሳንጠቀስ አንቀርም የት ቦታ እና መቼ ጊዜ ሐሰተኛው እኔ ደጅ ቆሞ እንደሚያስጠራኝ ሁሉ የዘልአለም መዝገቡ ላይ ቀድሞ ሠፍሯል የሀሳቤን መዘወሪያ አሸከርክሬ ፊቴን ወደአሁን ለመመለስ ታገልኩ ናትራ ዘፈኑን በዘፈቀደ ዳንኪራ አጅባለች ስትሽከረከር የሌሊት ልብሷ ከብብቷ ጀምሮ ይነፋፋና ሮዝ ጃንጥላ ትመስላለች አይኗን ጨፍና ትሾራለች ናትራ ሳትሆን ተፈጥሮ ናት የምትፈነጥዘው አልኩ ምንም አዲስ ነገር የለም ከቶ አልከፋም ግዴለም ጤና ሰጥቶኝ በህይወቴ መኖርን ብቻ ነው ፍላጎቴ ጋር አካሏ በገመድ የተያያዘ ይመስል ዘፈኑ ሲያበቃ መሽከርከር ለሩ መሽከርከሯ ተገታሱ የደስታ የመሰለኝ የናትራ ተጠባብቆ ለካ በለቅሶ የታጀበ ኖሯል የአይኗ ሽፋሽፍት በእንባ መጥታ እኔ ጉዝጓዝ ላይ ቁጭ አለች የማነው ከፈን። አልኩ ይፄ ን ፊደል ፍቺው ምን ይሆን። ዝም ብሎ ህመሜን ስ ህይወት ተሸማቅቂ እቤት የምደበቀጡ ይሻለኝ ነበር እ አልኩ ይፄ ፊደል ብዙዬ መቼም ሴት ወንድ ከሌላ ሴ ናት በፍቅር መበ ት ጋር ሆና ዘፈኗን ሲሰማ እ በለ አይቀርም የበደላት ጐ ያደርገው ይሆን። እንኳን ፍም እስኪመስል የጋለ ነው ታዲያ ስሟ ደስ ይላል ግን አይያዝም ቴፕሪክርደሩን ኝ ስትል አፏን ያዝኩት ቴፕሪ ማፈር ቃጣፍ ረቂ ር ስቀይር የረድ ሠርዌ ባይጥ አድፍጣ ታየቾኝ ስለበላሁ ሳይሆን የሚበላ ነገር መግዛት እንደ ችል ስላረጋገጥኩ ረፃቤ ያን ያህል አልጨከነብኝም መራቤ እንዳለነው እስኪ ምሳ ሥሪ ምን ልስራ ምንም ስሪ ግን እዚሁ ቤት ናትራ ስትወጣ ሀሰተኛው ነብይ በቴ በኩል ጭንቅላቴ ላይ ጉብ ብሎ ያታክተኛል ል ከለመዱትና ከተቆራኙት አጋንንት በዳዊት መዝሙር ፆንኝ እንዲሁ እኔና ቤቴ በናትራ መፈንጨት ክሀሰተኛው ንዝንዝ ፋታን እናገኛለን ሩ« ፃን ጣ ቡ ዓለማየሁ ገላጋይ ጤት ለእንቦሳ ያሟረተብኝ መሰለኝ ናትራ ከቀደም ፍቅረኛዋ መካድ የተነሳ ውስጧ የሰረገ ጅምሯን በእኔ ብቅ ማለት አነቃቅታ እንቦሳ አትፈልጉም። ዶር አሮን አንዳን ስንት ጉድ አለ ግ ዝም ዝም ውስጥ ታለስ ምን ሆነሃል። ሁነ ባ ም ሰቤ ዉገን መጨን ቀለም ላባትኮ ውድቅ ኮራድ አ በቅርቡ ያኗል ማዕበል ቸነፈር ለሰው በሰያፍ አደራ ኣካባቢህ ኣግሥነ ቀምሰጦ እን አ ዷሮ ለይ ራዮ ኝ ዓለማየሁ ገላጋይ ፀጉሩን ላገ የጣለውን መጽሐፍ አነሳ እኔና ረድ ሠርዌ ቸገረንቋ ለነገሩ ጋዜጠኛ ሁሉ ነው የተቸገረው የባሰባቸው ጋዜጠኞች እርዱን ቸገረን እያሉ በየኤንባሲው ደጅ ጠኑ ጋዜጠኛ ለመርዳት የያዝነው በጀት የለም ተባሉ አሉ እና እኔና ረድ ሠርዌ ችግር ለመቀነስ እዚች ቤት ውስጥ በደባልነት መኖር ጀመርን ሁለት ችግረኛ ሲተባበር ችግር ይበዛል እንጂ አይቀንስም ችግር በዝቶ ችጋር እስኪሆን ድረስ ረፃብ እራሱ እኛን መጎትጎት እስኪቸከው ድረስ ሰው የመሆን መጥፎ ኃይል በሰው ተፈጥሮ ላይ ያለው ስልጣን የሚረጋገጠው የመሠረታዊ ፍላጎት እጥረት በተፈጠረበት ሥፍራ ነው ከተፈጥሮዬ ጋር ተዋወቅሁ እፍኝ ቆሎ አገኘሁ ከየት እንደሆነ እንጃ የቡና ቁርስ ሲያሲዙኝ ያለይሉኝታ አፍሼ ይሆናል ከመሬት ፈስሶ ለቅሜም ሊሆን ይችላል እናረድ ሠርዌ ቤት ውስጥ አለ በረዛሃብ ሰመመን ውስጥ የተኛ መስሏል ማካፈል የሚሉት ጣጣ አለ ሰው ማለት ይሄ ነው ስቆረጥም ረድ ሠርዌ እንዳይሰማ በውኃ እያለዘብኩ ብቻዬን በልቼ ጨረስኩ አለቀስኩ። ምክንያቱም ንጉሥ ዳዊት እንዳለው ህግህ በልቤ ውስጥ ነው ናትራ ሌሊት እጂን ብቻ ወደ ቤት ውስጥ አስገብታ የረድ ሠርዌ ጆንያ አጠገብ ቴፕሪከርዱን አስቀምጣ ሄፄደች ቴፕሪከርደሩ በአንድ አይኑ እያፈጠጠ ሲያስደነግጠኝ ተነስቼ ፊቱን ወደግድግዳ መልሼው ተቀመጥኩ ለምን ቴፕሪከርደሩ አንድ ዓይን ብቻ ኖረው። ሠፈሬ ስደርስ ልቤ ናትራ ናትራ ናትራ አለች ናትራ ስካባቢው ላይ የለችም ጃክ የናትራ የሆነውን ሁሉ ለመውረስ እንደፈለገ አይነት የሌሊት ሲቫራ ማጨሻ ግንዲ ሥር ተኝቷል አርግጠኛ እየሆንኩ የመጣሁት ነገር አንድ ቀን ጃክ አፍ ፈትቶ በብሉዝ መዝፈኛ ድምፅ አብሮት ያረጀ ታሪክ እንደሚነግረኝ ነው አቦ ይኸውልህ እንዲህ ሆነ ቢለኝ እደነግጣለሁ።