Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኮፍኮፎ ኮጻዩፍ ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መሰፇል ክረ ነር ጽ ጀጠፎነፍጋዎጋፀወጋ ላፎሬአወይጋ ይጋመ ጋ« ይዐዐዲልሪላ ሀገሬን ሰደድ እሳት ባቃጠለው ምድር ረመጥ አፈር ላይ እየረገጥን ስንጓዝ የቃጠሎ ስጋቱን አሁን በዓይኔ አየሁት የስድስቱ ወንዞች ምድር ሁሉን አቀፍ ነው አንዳንዱ ጋ ረዣዥም ሳር ተኝቶበታል ሌላው ጋ ደግሞ ማሣዙፍ ሀገር በቀል ዛፎች ተከበዋል ወፀይዐዐዲዴልሪፀዳ ሀገሬን ፄሌራ።ሃ በድጋሚ ባትሪ ብልጭ ብሎ ጠፋ ወደየትም የማይኬድበት ድቅድቅ ነው ልሪለ ቶ ሀገሬን ማው መመችሽ ው ምም መነኮሳት አዚህም እዚያም ሲያውም ባለ ደርብ የዐለት ፍልፍል ላይ ተሸሸገዋል ከዓለም ብቻ ሳይኾን ከምድርም የራቁ ምድር ሆድ ውስጥ እስክወጣ የተባለው አውሬና አውሬውን የማይፈሩት የጨለማ ውስጥ መናኒያንን አያሰብኩ ነበር መሚ ይፀዐዐደልሪረሪዳላ ሀገሬን የዱር ሕይወት ዓለም እንደግ ሕጅድ ሣፍ ጥወር አደሮ ዐቀፎን ጥወር ብርሃን ውጦን ሥራ ሥር አንሰን ምፖን እንደ ሐረማያ ውሰጡን ሪኃሪመቃን ራን ፍችን ጠማግያ ጭረንና ልሸሻሥሦን እንደ ፉኖ ሶሰሣያ እንንፇሰ እለሟውን እንልፇም መለካሙን እንደ ልባም ሰው ወግሰ ጽ ዐ ዐዐዲላርላ ሀገሬን ከማዙፉ እንሰሳ ጋር ከገራሌ የምናብ ጉዞዬ የመለሰኝ ድንጋጤ ነው ያገለግላሉ ቅርሱም ሕንፃውም እንደነበር ነው። ማሣጦሸ የለውም መንገዱን አይታችሁታል አንዴት ከባድ እንደኾነየ መንገዱ ከባድ ነው ከማየትም ያለፈ ትርጉም ሰጥቶናልሬ ገዳሙ ያረፈበት አካባቢ ብዙም ሰው ያለበት አይደለም መነኮሳቱ በማይመች ሁኔታ የሀገር ታሪክ አኑረው ኖረዋል ደብረ ገሪዛን ሲደርሱ መልስ ያገኛል የአባን ምላሸ ለመስማት ስለፈለግሁ የሚባለውን አልኳቸው ንሙ ዐዐዲልሪርላ ኤሬብጭጭከመፎውመመሚትኑኑ እ እ ሒ ሀገሬን የአባ አስጢፋኖስ ትምህርት ተቀባይነት ሲያገኝ ጥቅማችን ተነካ የሚሉ መነኮሳት የዘሩት ነው። ከአንበሳ ጋር ጥብቅ ወዳጅነት አላቸው አዘሎ በገዋኔ ከተማ ጀርባ ከአዲስ አበባ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ የሚገኝ ሜትር ከባህር ወለል በላይ ርዝመት ያለው ተራራ ነው። ማለታችን አይቀርም ቡሩንዲ አንበሳ ጌጧጪዉም ከብቻሯም ነው አያንዳንዱ ካሜሮናዊ የድል መንፈሱ ምልክት ከኾነለት አንበሳው ይቀዳል የኮንጎ ሪፐብሊክ ለአንበሳ በመዛመድ ከኔ በላይ ሰአሳር ያለች ሀገር መኾኗን ከክምልክቶቿ አልፍነት መረዳት ይቻላልሬ በሴኔጋልና ጋምቢያ ከክብር ልብሳቸው ጋር ያክበሯቸው አንበሶች ምልክትና ጌጥ ብቻ አይደሉም ዱት ይዐዐዕዲልረይላላ ረር አንሣሠጭ ዐው ቸቸቸ ሀገሬን ኬኒያ አንበሳ ብሔራዊ እንስሳ ብቻ አይደሰም የጦር ሠራዊቷ ጭምር ልዩ የክብር ምሳሌ ነው ሲንጋፖር አንበሳ ግዙፍ አፈ ታሪኳና መገለጫ የኩራት ምልከቷ ሆኖ ቀዋርቷል ሴሪላንካ ደርሶ አንበሳ ምንህ ነው። ንጉሣችን ይህንን አድርገዋል ደግሞም ንጉሣችን ከዳሞታ ጦርነት መልስ ያደ ትናንትን የመርሳት የድል ማግስት ስሜት ይህ ነው በቃጥባሬ አንደ ሆነው ድንቅ አርበኝነት ደግሞ በምሁር ኢየሱስም ኙኾኗል ሼህ ከቄስ ሳይለይ ዓሊም ከመነኩሴ ሳይነጠል በአንድ ልብ ስለ አንድ ሀገር ለልጆቻቸው አንድትጠብ አይደለም ልጆቻቸው በእነሱ ተጋድሎ ልባቸውም ሀገራቸውም አእንዲሰፋቸው እንጄጂ ፀዐዐዲልርላ ሮ ሀገሬን አበው ስለሰሩት ስራ እኛ እንኮራለን አበው በሞታቸው ሕይወት ያለው ታሪክ ያላት ሀገር አስረክበውናል ሙት ታሪክ የመከፋፈል ታሪክ ነው።ፎከ ክበርዝልዚው ኾልኪርርነህፐ ቺርክ ኾክ እክ ከብቲደየወ ባክ ርሼነወ የህ ፐከፍ ጄርዐስፍክብር ፐነ የ ጄገገብርንጾቸባላ ዕጠ ፎዩጓጻዛ ጓ ቲቨበፎጁ የወ ቪላጄል ርህቨፐልዩቪፔፍ ኮዩከክብፔክ ቪለገፔር ለላፎክ ኣላሬ ቋፎለላኗ ልክ ክፐዕርፍህቨርሮፕዕክነ ርን ቪልየፃብኘ ን ጄገባብርንኮላ ኩነቪፎጠፍየ ፍያ ርዌዮጋክሃ በፎዮዥን ፎጺየከፎበወ ፎጋዝበ ኮቐነካፒክባዌ ፍፐፎ ል ልርሬፎኩኢ ጄክርሃርቪኮክልጄርል ልጄገበብርንኮርል ሃሬ ዔ ርልኮዝፐፕልኩ ር ዝገርልከ ዩ ፐርዕ ልነኮበል ገገዝርንህርው ላክ ጊኩበርርኣኣክ ፌልአበ ልክ ልርርርህክአጥ ዕዩ ል ዕክክአዌኘ ገገብጸርንህር ኢፔጋበሚዚ» ክፎርክርንኣፍ ርዕ በገገጩዛ ጄልኗዉፐ ጫሃጥቭርሓኣል ኘ ጊልዞኗፔ ክቪዘቄፎዬ ፕር ገጉሎ ሂርክዛህጋርንለላ ርኛ ለላጄክአቬባፔኗ ፍህሂከፎዙብ ዮካርፎከ ዕየ ሂከሬ ቪብፍፎኛኤዩነ ክርቫካክ ልገገዌፎ ህጋካ እላ ዌፎከህዛወዉ ላኪህቨኘፐ ርርገጄፐኘሬፎርአቨርጋ ሼ ኮ ፕፕሃ ስ ኮርኗቲከ ልሩ ዩናቁበሂፍፎፀ ክበ ርዮፎሺ የከገ ከፍ ቪከጠኮፎፍፍነ ዩኮዮፎዬርክስዮኗፎ ሙ ዐዐዲልሪርላ ወይዐዐዲዴልያዕዳ ጥሯዊ ኩነቷ አባቶች አንደአበጃጂት ፀዐ ናለች ሀገሬን ካነበብን በኋላ አንዲት ቃል ዜማውንም በመንትያነት በማህጸኗ ትፀንሳለች አንብቤ ሀገሬን ዘምሬያለሁ እነሆ እናንተም ቀጣዮ ጉዞአችሁ በህጸጽ አራሙቻ የተጠላለፈ ሀገሬን ያለ ሀገሬን ያንብብ።
ሹፌራችንን ድምጽ ስጠው አልኩት መኪናዋ በመንፈስ ወደ አርአያም ሄደች የወሰዳት የብላቴናው ሙዚቃ ነበር ሙ ዐ ፀዐዐደልሪያላላ ሀገሬን በአባይ ሸለቆ ውስጥ ያለሦጴኗርው መንድ ከፉም ጄደን ሄደንማ ከሰው ወይን ካልሦሰወርን ምኑም ያሰምነው ጦታ እግባምን ጋ ደረሰን ከመንጋድ ሁሱ ቆጋእቷጃ እግሮ ያልለሪረገጠሙ መንፇድ ነው እንደምንም ብሰን ሆያልፇን ባልሥሯሄደ መንፇጋድ ከድን ቢያንሰ በማናውዎቕዎው አልገረ ልዲሰ ቶካ እናኖራለን ነብይ መኮንን ስውር ስፌት አንዳች ነገር ጮኽኸ ድንገት ነቃሁ ቀና ስል ሁሉም ሰው መሬት ተዘርሯልሬ በረንዳ ላይ ነው ያደርነው አጠገባችን የቆመው ትራክተር ሞተር ሲያሞቅ ያራው ድምጽ እኔን ብቻ ሳይሆን ጓዶቼንም በአንድ ጊዜ አነቃቸው ድካም ጥሎት የነበረው ሁሉ በትራከተር ድምጽ ተነሳ የየራሳችንን መኝታ ሰበሰብን ገና አስራ ሁለት ሰዓት መኾኑ ነው ለትራክተሩ በተከፈተው በር የጎዳናውን መገገድ ስመለከት ሰው መንቀሳቀስ ጀምሯል ያደርንባት ከተማ ጉብላክ ትባላለች ይዐዐዲልረይላ ሀገሬን ብዙው ሰው ኑሮን እርሻ ላይ አድርጎ ጎኑን የሚያሳርፍባት ትንሸ ከተማ ናት ወደ ማሳው ለመሄድ የሚጣደፈው ሰው ማጭድና ቆንጨራውን እየያዘ በየአቅጣጫው መበተን ጀምሯል ሹፌራችን ሸመልስ መኪናችንን ሲያሞቅ እኛ ጓዛችንን ከጀርባዋ ጫንን ለጉብላክ ቀድሞ ነው የሚነጋው በላቡ የሚያድር ህዝብ ከተማ ስለኾነች ጨለማው ሲለቅ ሁሉም ምድርን ለመታገል ብድግ ይላል የሆቴሏን በረንዳ አንጥፈን እንድናድርበት የፈቀደችልንን የሆቴሏን ባለቤት አመስግነን ጉዞአችንን ጀመርን መኪናችን የሆቴሉን በር እንደወጣች አንገቴን መለስ አድርጌ የሆቴሉሱን ታፔላ አነበብኩት መገናኛ ሆቴል ይላል የቤጃሚዝን መንገድ ጀምረነዋል የቤጃሚዝ ብሔራዊ ፓርክ ቆላማ ሥነምህዳርን የጉብኝታችቸን መጆመሪያ አድርጌው ነው መንገዱ ሲለው ምቹ ሲከፋ ደግሞ አበሳ ይኾናል በሣር ደን መሃል የተቀደደውን ጎዳና ተከትለን መድረሻችንን ፍለጋ ቀጠልን ሁለት ፖሊሶች ይዘናል ከወረዳው ባህልና ቱሪዝም ጽቤት የመጣ ባለሙያም አብሮን አለ ምኒልክ ማሣርማ ደግሞ የዞኑ የመሬት አስተዳደር ባለሙያና ብሔራዊ ፓርኩን የከለለ ወጣት ነው መንገዱን ደህና አድርጎ እንደሚወጣው ከተከለ ቁመናው ተረዳሁ ስፖርተኛ እንደኾነ ጡንቻው ያሳብቃል በዚያ ላይ ጓዝ አላበዛም ፀዐዐደልሪያይላ ጨመ መጸጸጸዛ ሀገሬን በቀላሉ የተቦረቦሩና አላስኬድ የሚሉትን ጠግነን አለፍናቸው ሸመልስ በአውነት የሚመሰገን ሹፌር ኾኖ አግኝቼዋለሁ መንገድ አየሰራ የነዳው ጣሲያን ብቻ ይመስለኝ ነበር ከባድ የሚመስሉ ሳንካዎችን ድል አድርገን ስንሻገራቸው በኔ ዘመኑ ሸመልስ ኮራሁ መኪናችን ቆመች ትልቅ ወንዝ ነበር ከፊታችን የሚገማሸረው ድምጽ አያሰማም ድፍርስ አይደለም ይልቁንም ንጣቱ ጥም ያብሳልሬ ከመኪናችን ወረድን ይኹ ዱርባ ወንዝ ይባላል ፓርኩ እዚህ ጋር ነው የፓርኩ ድንበር አለና ግርማ አንዲት ጽሑፍ የተጻፈባት ወንዙ ዳር የተተከለች ድንጋይ ጋ ቆመ ጥም ቆርጦ የሚቀበለው ፓርክ ለጋስ እንደኾነ ዱርባ ወንዝ አበሰረኝ ፅጋፖ ሄክታር ስፋት ያለውን ብሔራዊ ፖርክ ገባንበት ዳግም ወደ መኪናችን ገባን ከኋላ የተጫኑትም ተሰቀሉ በቅርቀሃ ደን ውስጥ አየተጓጻዝን ነው ወደ ብሔራዊ ፓርኩ ከመምጣቴ በፊት ብሔራዊ ፓርኩን ለመከለል ጥናት ያጠኑ ሰዎችን የጥናት ውጤት አንብቤአለሁ በጥናቱ መሠረት ቤጃሚዝ የበርካታ ዱር እንስሳት መኖሪያ ነው ሃያ አራት የሚደርሱ አጥቢ እንስሳት ዝርያዎች ይኖሩበታል በዐፄ ምኒልክ ዘመን የወጣው የአውሬ አደን ሕማሣ ይኽንን አካባቢ በሚመለከት ያወጣው ሕግ ትናንትናውን ለመረዳት ያስችለናል ሼከወይወፀ ቨው ርወአፍፎገ ክጦቪን ያፎወወያቲፀ ወያ ከሬ ነህ ሀፍ የፎፍዐወህሆርፎ ፎየገፎ ዐ ርዐጡዛሯ ኮፎዮፎ ዐያ ቀህያ ርህክ ነዛሮዮዐጋ ለሑሎፎጆርፎ ዐፀርፎ ያ ይሠወፎካይህፎ ህክገህወ በደሃ ይየሮቦ«የፎሪ ሠ ፕወጠፎደፀ ነቋሮርየ ላይኮር ቨ ዘጠጋሦ ሽ ጋጋ ወዐዐዲልሪርላ ሀገሬን ዝከረ ነገር በኢትዮጵያ አደን የማይፈቀድባቸውን አካባቢዎች ሲዘረዝር በቤኒሻንጉል አውራጃ ሙሉ ለሙሉ አደን ክልክል መሆኑን ይገልጻል ከዲንደር ደቡባዊ ከፍል ያለው የጉምዝ ምድር የወርቀ የዝሆን አና የጥጥ ምድር መኾኑንም አንብቤኣለሁ ከቋራው አልጣሽ ብሔራዊ ፓርክ ጋር የሚዋሰነው ይኽ ሥነምህዳር ብዙ ሀብት አከማችቷልሬ ደከመን በማይመች መንገድ ረዥም ርቀት በመኪና መጓዝ በአግር ከመጓዝ በከፋ ሰውነት ይጎዳል ጥላ ፈልገን መኪናችንን አቆምን ምሳ መብላት ይኖርብናል ወንዝ ተጠማግተን ማረፊያችንን አዘጋጀን አሁን ያለንበት ቦታ ከብሔራዊ ፓርኩ መግቢያ አስራ ሦስት ኪሎ ሜትር ገደዴማ ይርቃል እኛም እንደ እንስሳቱ ወንዝ ተጠግተን ነው የምናርፈውም የምንበላውም ለምሳ የመረጥነው ውስካ ወንዝ ዳርቻን ኾነ የቋጠርነው ሰሃን ተከፈተ ሁለት ቦታ ቡድን ሰራን እኔ ያለሁበት ቡድን አምስት ነን ሁለተኛው ቡድን ስድስት ናቸው ምሳችንን በላን የበላንበትን በውስካ ወንዝ ኣጣጠብን ጥቂት እረፍት ካደረግን በኋላ ጥላው ስር መኪናችንን አቁመን ቀሪውን መንገድ በእግራችን ተያያዝነው የፓርኩ ጥናት ቡድን ሪፖርትን ሳነብ ያልገባኝ የፓርኩ አንድ ስጋት ሰደድ እሳት ነው የሚለው ነበር ር ው ብላቴን ሄታ ማንታመ ሥላሴ ወልደ መሰፇል ክረ ነር ጽ ጀጠፎነፍጋዎጋፀወጋ ላፎሬአወይጋ ይጋመ ጋ« ይዐዐዲልሪላ ሀገሬን ሰደድ እሳት ባቃጠለው ምድር ረመጥ አፈር ላይ እየረገጥን ስንጓዝ የቃጠሎ ስጋቱን አሁን በዓይኔ አየሁት የስድስቱ ወንዞች ምድር ሁሉን አቀፍ ነው አንዳንዱ ጋ ረዣዥም ሳር ተኝቶበታል ሌላው ጋ ደግሞ ማሣዙፍ ሀገር በቀል እጽዋት ተንዥርገዋልሬ አይማ እስከ ቋራ ስሙ የገነነ ወንዝ ነው ቤጃሚዝን ያካልለዋል የስሙ መጠሪያ የኾነው የቤጃሚዝ ወንዝም ትልቅ አፍላግ ነው አንጃ ዱርባ ሂደታንና አዋዚካ ዓመቱን ሙሉ የሚፈሱ ወንዞች ናቸው በርከት ያለ እንሰሳ እናገኛለን ብለን ብዙ ተጉዘን መጥተናል እስከአሁን የተመለከትኩት እንሰሳ የለም ዳና እና ትኩስ በጠጥ እዚህም እዚያም ስንመለከት ፍለጋችንን በወኔ ቀጠልን ዓይን ለዓይን እንገናኛለን ብለን ያሰብናቸው አንስሳት ብዙ ነበሩ አንዳቸውንም ለእኛ ዓይን አላላቸውም አንዳንዴ እንዲኽ ያለ ፓርክ ሰፊ ግዜ መውሰድ ጥቅሙ ብዙ ነው በደርሶ መልስ እንስሳትን ለማየት ማሰብ ውጤቱ የእድል ጉዳይ የሚወስነው ይኾናረል የመጨረሻ እድላችን አንዲት ስፍራ ጋ ሄዶ ትንሸ መጠበቅ ነው ተፈጥሮ ሀብቱን እስኪበቃን አይተንዋል በደኑ ውስጥ ሾልከናል በሚያስፈሩ መንገዶች ደፍረን ተጉዘናል ከመኪና ወርደን በእግር ብዙ ሄደናል አጃቢዎቻችን የቀረን አንድ ቦታ መኾኑን ሲነግሩን ያለ ድካም ውሰዱን አልን ብንደከምም ጉዞው ቀጠለ ስለመመለስ አለማሰባችን ሳያበረታን አልቀረም ሙቀቱ ሃይለኛ ነው የአባይ ሸለቆ ን በቀኑ አኩሌታ መገኘት ክብደቱን ኖረው ካዬት አንዱ ንኩ ይዐዐዲልሪረላ ሀገሬን እዚ ነው ቦታው አጃቢያችን ቆም አለና ያነገተውን መሣሪያ ከትከሻው አወረደ ዙሪያውን ሳይ ምንም የለም አረንጓዴና ለም የሳር ምንጣፍ ዙሪያውን በደን በተከበበ ገላጣ መሬት ላይ ተዘርግቷል ሳሩ ያረፈበት ገላጣ መሬት ውሃማ ነው ምንድን ነው። በሚል ተያየን ልክ ነበር ማንቡክ ሲያቅላላ የታረደው በሬ ጸሐይ ስትወጣ ትዝታውም አይተርፍ እንዲህ ናቸው ስጋ ቤቶቿ የሰጡንን ከመብላት ውጪ ምርጫ የለንም ለቀናት የሚኖረን ቆይታ አእንዲኸ ካለው ቅንጡ ምግብ እንደሚያለያየን በየልባችን ገብቶናል ያለ መነጋገር ስምምነት ላይ ደርሰን የቀረበልንን በላን ይዐዐዲልሪረይላ ሀገሬን የምናበስለውን ምግብ ለመሸመት የወሰድነው ጊዜ ከገመትነው በታች በኾነ ፍጥነት አለቀ የሚጠብቀን ተራራ አጉል ሰዓት አንዳይጋፈጠን ሁሉን ነገር በጥድፊያ ነበር ያከናወንው በርበሬ ጨው ዘይት ክብሪት ለእጅ ባትሪ የሚኾኑ ድንጋዮች ሸንኩርትና ማካሮኒ ሌላም ሌላም አስቤዛችንን ለመግዛት ብዙ ሱቅ ጎራ ብለናል ጊዜ ለመቆጠብ የምንገዛውን ተከፋፍለን ነበር የማንቡክን ብዙ ሱቅ ስመለከት ከግብርና የተቆራኘ ኾኖ አገኘሁት ሰውም ቢኾን ወጉ ስለ ምድሩ እርሻ ነው ምድር ምን ያህል ፍሬ እንደሰጠችው የሚያወራው እና እንዲኽ ያለውን ወግ ደስ ብሎት የሚያደምጠው ይበዛል ብዙ ቋንቋ የሚሰማባት ከተማ ናት የሰው ልጆች ከተማ ሄክታር ቆዳ ስፋት ካለው ዳንጉር ወረዳ ብዙው ምድር ቆላማ ነው ሦስት አጁ ቆላማ በሆነበት ምድር ደግሞ ሃያ በመቶ የሚሆን አስደናቂ ደጋ አለ ማንቡክ ግን ሞቃታማ ናት በ ዓም ነበር ከተማ ሆና የተቆረቆረችው ከከተማዋ ታሪከ ጋር ባለውለታ ሆነው ፊታውራሪ ኢያሱ ዘለቀ እና አቶ ተፈራ ሆሬ ስማቸው ጎልቶ ይነሳል ጣጣችንን ጨርሰን ማንቡከን ለቀን ተንቀሳቀስን በመኪና ብዙ መንገድ መጥተናል ቀጣዩን የአግር ጉዞ እያሰብን ስለነበር ርቀቱ ሳይታወቀን ከመኪና የምንወርድባትና የእግር መንገድ የምንጆምርባት ስፍራ ደረስን ነ መ ይዐዐዲልሪረሪላ ሀገሬን ዔተሙመ ከ ድባጉያ የምትባለው የጉምዝ መንደር ይኽች ናት ወደ ትልቁ ተራራ ለመውጣት የእግር ጉዞው የሚጀምርባት ስፍራ ከዚህ በኋላ መንገዱ የሚወስደው ጊዜ እንደ ጎበዝ እግር ፍጥነት የሚለካ ይኾናልሬ ወረዳው ዳንጉር ይባላል ዳንጉር የሚለው ስም የተገኘው ከተራራው ነው ተራራው አናት ደግሞ ደጋማዋ ምድር ዳንጉር ቀበሌ አለች አህያ የሚያከራይ ፈልጉልን ስንል ወዲያው አንድ ወጣት እኔ አለሁ ብሎ አህያ እየጎተተ መጣ ጓዛችንን በአህያ ለመሸከፍ ማን ብዙ ደከምን ስናስረው ሲፈታ በየራሳችን ከሆነልን ብለን ስንሞክር አህያዋ እየተልመጠመጠች አኢደከመችን የድባጉያ ሰው ተረባረበ ማለት ይቻላል አንድ የመንደሯ ታዋቂ ሰው ደህና አድርጎ ሸከፈው ከዚያም ደረቱን ገልብጦ ከርቀት ወደሜታየን ተራራ ጉዞው ተጀመረ አኛ አህያችንን ጭነን ሸቅብ ስንወጣ ደገኛው አህያውን ጭኖ ቁልቁል መውረድ ጀምሯል በአኩሪ አተር ማሳ በሰሊጥ እርሻ ትይዩ ቀጥ ያለውን ተራራ ተጠጋነው ይኽ በቤኒሻንጉል ጉምዝ ሁለተኛው ረዥሙ ተራራ ነው ዓይን እግርን ቢሰማው ማንም መንገድ አይጀምርም ነበር የምናየውን ለመድፈር እማር ጉዞ ላይ ነን ሳሩ እንደ አጥር ቆሞ በግራም በቀኝም ያለውን ማሳ ከዓይን ከልሎታል እዚያ ተራራ ላይ እደርሳለሁ ብሎ መንገድ ከመጀመር በላይ ተስፈኝነት የለም ከአህያ የተረፈውን ጓዝ ተከፋፍለን በየእጃችን ይዘናል ይዐዐዲልረይላ ሀገሬን ዱብ ጨጨ አጃቢው ፖሊስ የራሱን መሳሪያ ብቻ አንግቷል የካሜራ ባለሙያዬም እንዲኹ የራሱ ካሜራ ይበቃዋል ተብሎ ነጻ ኾኗል እኔ የካሜራ ትራይፖድ ከአንጠለጠልኩት የፎቶ ካሜራ ጋር ይዣለሁ ዛሬም ያልተለየን የወረዳው ባህል ቱሪዝም ባለሙያ ይርጋለም ኃይሉ በቅጡ ያልተጠቀለለ ስሊፒንማ ባግ አንግቧል ብዙ ነገራችንን በማገዝ እንደ ምኒልክ ውለታ የዋለልን የለም አበበ እና ባዩም እንዲሁ ጓዝ አዝለዋል ረዥም ርቀት ሳንጓዝ አብሮ የተነሳው ቡድን ሦስት ጎራ ተከፈለ ከአንድ ሰዓት የእግር ጉዞ በኋላ ስንነሳ የነበረው የእርምጃ ፍጥነታችን በከፍተኛ ሁኔታ ቀነሰ በአልተሰበሰበ ማሳ ውስጥ አዝመራውን ሰንጥቀን እየተጓዝን ነው ያ ርቆ የሚታየው ተራራ አሁንም በስፍራው ነው እኛ ወደ እሱ እንሄዳለን እንጂ እሱ ወደ እኛ አይመጣም በተጠጋን ቁጥር አልደረስንበትም እኔ ከቀደመው ቡድን ጋር ነኝ መካከል ላይ ከፊት እኛን ከጀርባው ደማሣሞ ወደ ኋላ የቀሩትን እየተመለከተ የሚጓዝ አለ የተወሰነ ቦታ እስከንደርስ ቀድሞ መንገድ የገፋው አረፍ ብሎ የዘገየውን ይጠብቃል የጉዞ ደንብ ያደረግነው ይኽ ሥርዓት እስከ ምሳ ሰዓት ድረስ ብቻ ነው የቆየው መቼም ዳንጉርን ፍለጋ የሚጓዝ የሚያየው ተአምር ነው የቤጃሚዝ ሌላው ስፍራ ይሄንን አልፎ ይገኛል አቤት እጽዋት አቤት የተፈጥሮ መንገድ በደን ውስጥ ሽዋብ የሚያስወጣውን ኮረብታማ መንገድ ተያያዝነው ይዐዐዲልርላ ። ብትለው እኔማ ትኋን ሆፔ አይደለ ጀርባሸ ላይ ሆጄሄ የመጣሁ አላት አየህ ተዋነይ የሚለው የመጣ ከዚህ ነው ተኋናይ ነው ትኋን የሚለው ከዚያ በፊት የስውር ቅዱሳን ቦታነቱ የሚታወቀው ከዚያ በኋላ ደግሞ የጥበብ ስፍራ መኾኑ ተገለጠ ይቬ ታላቅ ሊቅ ከዚህ ነው ጥበብ ይዞ የወጣ ከዚያ ወደ ጎጃም ሄዶ ጉንጅ የሚባል ሀገር ገባ ለትምህርት ጎንድ የቅኔ አንድ አአማድ ናት የጎንጁን ቅኔ የጠነቀቁ ሊቃውንት የቅኔን መንገድ ተምረናል የሚሉ በጎንጅ ቅኔ ልቀት የሚኮሩ ተዋነይ የጎንጅ ቅኔ መንገድ አባት ነው ብለው የሚያምኑ ናቸው መልአክ ምክር ከፍያዖሳው መራሒ ሃከረ ሊቃውንትቅ ፓ ዶሮ መርሻ ረሰሐሽኝ በአን ሰማለ ማርያም ግጽ ሀ ይዐዐዲልረይላ ሀገሬን ይኽ ታላቅ የቅኔ ሊቅ በጎጃም ይልማና ወረዳ ቆለላ ምክትል መወለዱን አንብቤአለሁ የተወለደበት ደብር ወንደል ተክለሃይማኖት ሲባል ለጎንጅና ለጽላሎ አቅራቢያ ነው የኖረበት ዘመን ደግሞ የዐፄ በካፋ ዘመን መኾኑ ተጠቅዋሷል ከደቅ ማርያም ስንመለስ ወደ ጎንጅ ስለመሄድ ማሰብ ጀመርኩ ው ዓላ ው መል አል መልእክ ምክርራ ክፍያሳው መራሒ ሃክከረ ሲቃውንት ጽ ወይዐዐዲዴጳልያዕላዳ ሀገሬን ግ ከእሳት መትረፍ ማግስት ልባትና ልጅ ቃዳኖው ድንሣል ነው ልሻራም የሳበምት ከክፇፉደሙት ወን ማንም ልልጄደበት ይሳል ልመንምዶም ባቃ ባሳክንፍ መኾኑን ያንግዎዶ በዕውቀቱ ስዩም ስብስብ ግጥሞች ከትናንቱ ድባብ ያወጣኝ ትርኢት የሚመስለው ጉዞ ነው የውጪ ጎብፔዎችን የጫኑ የአስጎብፒሂ መኪኖች በጨው ሜዳ ላይ ይጋልቡበታል ከአህመድ ኢላ ወይም በተለምዶ አመዴላ ከሚሏት የጎብፔዎች ማረፊያ መንደር ሃያ አምስት ኪሎ ሜትሮችን ያኸል በውብ የጨው ሜዳ ላይ እየጋለብን እዚህ ደረስን ይኽ የምድር ዝቅተኛው ስፍራ ነው ይኽ በአፋር አይደለም ይኽ በኢትዮጵያም አይደለም አፍሪካንም አታስቡ ይኽ በዓለም የሌለ ሌላ ዓለም የሚመስል ዓይን በቀለማት ውበት የሚሰከርበት ነፍሶ በምታየው ነገር ወደ ሌላ ፕላኔት የምትመጥቅበት ድንቅ ስፍራ ነው ጋ ወይዐዐዲዴጳልያዕላ ሀገሬን መኪኖቻችን ተከታትለው ቆሙ ወርደን ሸቅበ ወጣን ብቅ ከማሰቴ ዓይኔን ተጠራጠርኩት ዳሎል የምድራትን ዝቅተኛ ቦታ የምድራችንም ውቡ ተፈጥሮ ከባድ ሸታ መጣ የማዕድናቱ ነው በአፍ ማፈኛዬ አፌን ከለልኩት ፈረንጁ አንደ አኔ ዓይኑን ተጠራጥሮ ካሜራውን ያምናል የምድር ውብ ቀለም እዚህ አለ ዳሎል ስሙ ቤተሰብ ለጉብኝት ባህላችን ሩቅ የነበረ በህብረተሰብ ትምህርት ከልጅነታችን ጀምሮ በተተረከልን አስደናቂ መልከዓ ምድር ላይ ነኝ ዳሎል አይጻፍም ዳሎል አይገለጽም እንኳን አኔ እንግዳው የለመደው አፋር ማሩም ነው ይደንቃል አይታመንም ከሚል ቃል ውጪ ሌላ ትንታኔ አይሰጥም ዳሎልን ለመግለጽ ዳሎል መኾን ይፈልጋል አንኳን ነጋሪን ዓይንን አያምኑትም አቤት ውበት ይሄ የገባው የውጪ ጎብፒ በየቀለሙ ላይ አየተለጠፈ ፎቶውን ይነሳል የተፈጥሮ ማዕድኑ ይንተከተካል ድምጹን ያሰማል ውበቱን ያሳያል የሚታየው ሁሉ ምናብ ይመስላል ሜትር ያኸል ከምድር ወለል ወደ ጥልቅ ወርደናል ከባህር ወለል በላይ ሳንኾን ከባህር ወለል በታች ነን አኹን ሌላው ቀርቶ የቀይ ባህር ወለል አኛ ቁረርጪምጪሚት ጋር ቢደርስ ነው ለሰስ ብሎ የሚነፍሰው አየር ከቀይ ባህር በዝቅተኛው ምድር ላይ እየተንደባለለ ዳሎል ይደርሳል ይሄ የዓለምን ሊቃውንት ያፈዘዘ ተፈጥሮ ስንት ዓመታትን ተጠንቶም ገና ምስጢሩ ጅማሬ ላይ ነው አየሩ ይሞቃል የጎብፒው ቁጥር አረፍት የለውም ያየው ሲመለስ አዲሱ ይመጣሬ ዳሉል እኩለ ቀኑን አያሳልፉበትም ጠዋትና ግታ የሚታይ ቦታ ነው መን ፀዐዐደዲልሪያላላ ር ጭጠፍፍ ሙዛ መመመ ሀገሬን ዳሎል ደርሶ ጠዋት እንዲህ ያለ ውበት ያየ ምሽት ሌላ ትርኢት ለመመልከት መምጣቱ አይቀርም ጠራራውን ፀሐይ አህመድ ኤላ እያሳለፍን ነው ምሽት ሲኾን ወደ ዳሎል ሜዳ ደግመን እንሄዳለን እነኛን ማመሎች ለመመልከት በአንድ ቀጭን መስመር አሞሌ ጨው ጭነው እንደጥንቱ የሚጓዙ ብዙ ማሣመሎች ይኹ የቅፍለት ጉዞ ነው ሲራራን ያስታውሳል በረኽኞቹ ተጓች ከአዱሊስ እናሪያ እንዴት ይሄዱ እንደነበር በትዝታ መልሶ ያሳያል ከአልዩ አምባ አሰብ የነበረውን ግዙፍ የአጋሰሶች ጉዞ ወደ ኋላ ወስዶ ያስተዋውቃል የዓለም ዝቅተኛው ስፍራ የሰው ልጅ ኑሮን ለማሸነፍ ሲተናነቅ የሚታይበት የጥረት አውድ ነው ግመሎቹን የጫኑ ተኋጓዣፐች በጨው ሜዳ ላይ ተከታትለው ሲጓዙ ታሪክና ባህል ህይወትና ዘመን ጥበብና ተረክ አንድ ላይ አንድ ስፍራ መመልከት ነው ለዚህ ነው ዳሎል ደርሶ ብቻ መመለስ ሞኝነት የሚኾነው ሞኝ አይደለንም ምንም እንኳን ትናንት ያን ዓይነት የአሳት ዳር የዘጸዓት ጉዞን ያሳለፍን ብንኾንም ዛሬ አዲስ ቀን ነው ብለን አዲስ ነገር ልናይ እስኪመሸ ጸሐይዋ ጉልበቷ እስኪቀንስ ጥላ እስኪኾን ጠፍር አልጋ ላይ ቁጭም ጋደምም ብለን እኛ የእሳት ባህር ከፍለን የተሻገርን ጋዜጠኞች የአሳትን ባህር ያለ ሙሴ በትር ያቋረጥን የቃዴስ በርኔን ሀሩር ያለ ሴት ብርሃን በጨለማ የወጣን እኛ ለምንድን ነው ስለትናንት ዛሬ የማስበው። ሪቻርድ በርተን ምንጭ ጠቅሶ ሲጽፍ አዳል የሚለው ስም መነሻ አድ ዓሊ ከተባለው የአፋር ጎሳ የተገኘ ነው ይላል ጆሕንስተን የተባለው ጎብዢፒና ፀሐፊ አዳል የሚለው ስም ከክርስቶስ ልደት በፊት ከ እስከ በነበረው ፕቶሎሜ ኢዩርገተስ የትከል ድንጋይ ሐውልት ስሟ ተጽፎ ከተገኘው አዱሌ አዱሌ ከምትባል ጥንታዊ ከተማ ስም የተገኘ ነው ሲል አስፍሯል ኤርታኤሌን ማየት የሚሻ ጎብፒ ወደ አሳት ባህሩ መጓዝ የሚችለው በዚህ ሰዓት ነው ቀን ሙቀቱ አይሞከርም ምሸት እስከ አርባ ዲግሪ ሴንቲ ግሬድ የዋለበት መሬት ከቀይ ባህር በሚነፍስ ነፋስ የብርድ አምባ ይኾናል ቅዝቃዜው ጀመረ የዘነጠው መንሰፍሰፍ ያዘ ተመክሮ ያልሰማው ጥርሱን ሲያፋጭ አንደ ሙዚቃ ሰማነው ያም ኾኖ መሬቱና ነፋሱ አንድ አይደሉም የጋለው ምድር አሳት ሲተፋ አየሩ ቅዝቃዜ ቀዝፎ ይጋረፋል ጨልሟሪዕሪ ጸሐይ ጨረቃዋን ይዛት የገባች መሰለኝ የእጅ ባትሪዎቻችን በርተዋል የምንጓዘው በሰልፍ ነው ስንነሳ የነበረው ሳቅና ጨዋታ ራስን ብቻ በማዳመጥ ለራስ ብቻ በማውራት ተቀይሯል አልፎ አልፎ መሐመድ ያዮ ወይም አህመድ አይዞአችሁ ይላሉ እሺ ብሎ መልስ መስጠት ግን የለም እራሴን ከአስራኤላውያን እንደ አንዱ ቆጠርኩት ከፈርዖን መዳፍ አምልጩ ቀይ ባህርን ከተሻገርኩ በኋላ ለሊቱን በደመና የሚመራው መልአከ ታሪክ ትዝ አለኝ መንገዳችንን ስተናል መንገድ መሪዎች መካከል ገብተው የህዝቡ ጋር የምንደርስበትን ፍለጋ አብረው ለማየት ያሰቡ ይመስላሉ ሙሴያችን የለም ም መመመ መሙ ዘ የጳፉርሮ ታሪክ ዯ ሙ ከን መሙ ወይዐዐዲዴልያዕላላ ሀገሬን የአፋር ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ጥንቅቅ ብሎ ነበር በቂ ስንቅ ጭኗል የመንገድ ቁሳቁሶችን አሟልቷል ከቀናት በፊት ጎዳናውን ለመሰለል የመጡት ሰዎች ምልክት ያኖሩት የድንጋይ ከምር ጠፋ አሁን ተስፋችን ሰማዩ ነው ሰማዩ አሳተ ገሞራውን ብርሃን ከምድር ተቀብሎ ለእኛ ያሳየናል ብርሃንን ሰማይ ላይ እያየን ያየንበት ለመድረስ አንጓዛለን አያንዳንዱ ርምጃ ጥንቃቄን ይፈልጋል ያም ኾኖ ድው የሚለው ድምጽ የአንዱን መንገደኛ መውደቅ ይነግረናል መተጋገዝ ፈተና ኾኖ ከንፈር ለመምጠጥ አቅም ያጣው በዛ ማንም ሰው ኤርታኤሴን የሚጎበኘው በቀላሉ ነው በታሪክ አጋጣሚ በእኛ አንዲኽ ያለው ክስተት ተፈጸመ ከርቀት ባትሪዎችን ተመለከትን ወደ ባትሪ ብርሃኖቹ ፊታችንን አዙረን በሰልፍ አንደኾነን ገሰገስን ከቀዳሚዎቹ አንዱ ነበርኩ የካሜራ ባለሙያዬ ዮናታን ከእኔው እኩል ጉዞውን የሚመራውን ፊት ተጓዥ ተቀላቅሏል ስንደርስ ሁለት ፈረንጆች አንድ አበሻ ኾነው አገኘናቸው ከኋዮፎ ፒከፎ ማናችንም አልመለስንም ይልቁንስ ፊታችንን መለስን መድረስ ፈልገን ብዙ መንገድ ስንመጣ መንገዱ በየት ነው የሚል መንገድ ፈላጊ ገጠመን ሰዓት ይወስዳል የተባለውን መንገድ አምስት ሰዓት ተጉዘንበትም የሚታየው እሳት እየታየን እየጠፋ እኩለ ለሊቱ ሊመጣ ነው ፍርሃት የአሳቱን ያከል በአካባቢያችን አርብቧል የምንረግጠው ይከዳናል የከዳነው ያፈርጠናልድንገት እንደ ውሃ መሬት የሚንሳፈፍ የአሳት ባህር ዳርቻ ደረሰን ደስታችንን ድካም ዋጠው ለመገረም ጉልበት ይፈልጋል እኛ በጭንቅ የደረሰን እንዴት አንመለስ ይኾን የምንል የአሳት ዳር መጻተኞች ኾነን ኤርታኤሌ የማያድር አንግዳ መጣበት ነ ይ ይዐዐደዲልያሪ ሠው ጂው ስም ለሚመ ሀገሬን በጣም ዝቅተኛ የሚለው ቃል ከባህር ወለል በላይ ሜኩ ከሟለው የተሻለ ነው ይኽ እሳተ ገሞራ እንደ ፈረንጆቹ አቆጣጠር መከሰቱ በተመዘገበ የላሳ ዘሸም ሚን ያሉት ተከታታይ የምድሩ ውስጥ ቁጣዎች በ በ በ በ በ እና በ ተከሰቷል በቅርቡ ኤርታኤሌ ዳግም ፈነዳ የሚለው የዓለምን መገናኛ ብዙኃን አጨናነቀ ያንን ተከትሎ የአፋር ክልል ይኹንን ተአምር የሀገሬ ጋዜጠኞች ይዩት ብሎ ይኹን ጉዞ አዘጋጆ አሳቱ እንደ ልድልድ ፈሳሽ ይወዛወዛል የፍም ወጥ በምድር ድስት ውስጥ ተዘርግፎ ኣየሁ የሚጤሰው ተራራ እንደጠበቅሁት አልጠበቀኝም የሲኦል ደጃፍ የሚባለው አስፈሪ ስፍራ ልብ ያርዳል እሳቱ ሰማይ ላይ ብርሃኑን ለቆ ምድር የነደደች እስኪመስል ደስ የሚልም የሚያስፈራም ስሜት ፈጥሮብኛል ዓለም ወደ እዚህ ስፍራ እየሮጠ ነው የእሳተ ገሞራው ጢስ ዓይን የሚቆረቁር ጉሮሮ የሚቧጥጥ መሰለኝ ሁላችንም አፋችን ላይ የአየር ማጣሪያ ማስከ አድርገናል ያስፈራልሬ ትከሻውን ከሚሰብቀው የኤርታኤሌ ምድር የሚወጣው አሳት ምድሩን አየር አድርጎት ዐለቱ እየኳደ የምንቆምበትን ስፍራ አእስክናጣ ጭንቅ ውስጥ ገባን ራቅ ብሎ ገና ፈንድቶ ያልበቃለት የአሳት ተራራ እያየን ነው መመለስ ከሞት የማምለጥን ያከል ድል ሆኖ ጭንቀት የአሳቱን ውበት አደበዘዘብን ያለንበት ስፍራ የስጋት ቀጠና መኾኑን የተረዳነው መንገድ መሪዎቹ ከስፍራወ መጠቅ የሚያደርጉትን ፋታ የለሸ ጥረት መለከት ነበር አልደፈይይ ባድ ነው በግመል ተጭነው ካምፕሳይት አም ከከይኢ ርር አራታችን እና ቁሳቁሶቻችን ግዶ በመ ሸጻሁ ሰ መስተዳድር መንገድ መሳታችን። ካሜራ ማኔን ጠየቅሁት ዞሮ ማየት ጊዜ ይገድላል በቅጽበት ከዓይን የሚሰወረውን ኮማንዶ ተከትለን እየበረርን ነው ድንገት ጉድጓድ የገባ ሰው አንዳለ ከወደቀው አካል ድምጽ አውቁቄያለሁ እኔ አይደለሁም እኔ አለሁ አለ ዮናታን ቆይቶ የሚያቃስት ድምጽ ሰማሁ ወድቆ በመነሳት ፊት ይመራ የነበረውን ቡድን ጥርሱን ነክሶ የተቀላቀለውን ሰው ዞር ብዬ አየሁት ጆሲ ነበር ዮሴፍ የኢቢኤሱ ካሜራ ማን መውደቅ አኹን ብርቅ አይደለም በህብረት የነበረው ጉዞ በተበጣጠቁ ትንንሽ ቡድኖች ተከፋፈለ ምድር ደርሰናል ለማለት የማድ አፈር መርገጥ የተነሳንበት መድረስ አለብን ሊሊቱን በአሣግር ተጓዝነው የፈራንው የእሳት ባህር በወላፈኑ ብርሃንና ውበት እየሸኘን ነው ዮናታን ከኮማንዶ እኩል መሮጡ አበሳ ኾኖበታል ዞር ብሎ ሲመለከት ብዙው ሰው ከኋላ ቀርቷልሬ ተቆጣ የራስህ ጉዳይ እኔ ራሴን ላወጣ ነው ኮማንዶ ፈጠነ ከሌላው የተቆረጠ ቡድን ኾነን ኮማንዶን ተከትለን እየሄድን ነበር ኮማንዶና ትማስቱ በለጠ እኛን ቆረጡን እኛ መንገድ የማያውቁ መሪው ያመሰጣቸው ጓዶቻቸው ኋላ የቀሩ ኾንን እኔ ዮናታን ጆሲ ሳሚ ሀሌታ ካሳሁን ከዚኽ በኋላ ያለፍንበትን መገገድ ዛሬም ሳስበው ይጨንቀኛረራ ኮማንዶ አቋራጭ መንገድ ፍለጋ የመጣንበትን ትተን በሌላ ጎዳና ጉዞ አስጆምሮናልሬ ወዐዐዲልርላ ኛው ራሥ ሱየበጠሮጠ ሀገሬን ቀጥ ብሎ በሾለ የዓለት ጦር ላይ ዘለን አያረፍን ጣርና ህማም በዝቶ አንዲት ስፍራ አረፍን ኮማንዶ ተቆጣ ዮናታንም ተቆጣ ዳሩ ኮማንዶ ዮናታንን በአንድ ጥይት ዝም ማስባል ይፕላል ዳሩ ኮማንዶ ሊያወጣን የመጣ አንጂ የቀጠርነው አልነበረም ሳናውቀው የቀረን አንዲመስል ብዬ ኮማንዶ አኮ ቢኖር ያወጣን ነበር ያለ አሱ አንወጣም አልኩ ኮማንዶ ካላወቁት ሰዎች ጋር እየተጣለ መሰለው ራሳችሁን አውጡ ብሎ ብድግ ብሎ ሄደ ቅጠልና ቁጥቋጦ በከበባት አንዲት ደልዳላ ቦታ አርፈናል ብቻችንን ነን መውጫውን አናውቀውም ቀጥሎ ያለው ፈጣን ቡድን ከአንድ ሰዓት በኋላ ተቀላቀለን ከዚያ ቀጥሎ ያለው ሰላሳ ደቂቃ ዘግይቶ መጣ ለሌሊት ነው የኢቢኤስ ጋዜጠኛዋ ዮዲት ሸፈራሁ ድካም አንጂ ደህና ናት የሪፖርተር ጋዜጣዋ ምህረት በልዩ ሃይል ፖሊስ ተደግፋለች የፋናዋ ጸጋ ታሪኩ ሰማይ ምድሩ ተደፍቶባታል ያደረገው ጫማ ሶሉ ተገንጥሎ መውለቁን ያላወቀ ደሙን እየዘራ የደረሰ የሚያቃስት በእኛ ቀድሞ መሄድ የሚቆጣ ሁሉም ተሰበሰበ ዳሩ ገና ግማሸ የሚሆን መንገድ ቀርቶን ነበር ርቦናል ለሌሊት ስምንት ሰዓት ተኩል ኾፍል የጫነው ስንቅ ከነግመሎቹ የት አንደገባ አላወቅንም ሀሳባችን ስንቅ ከጫነው ማመል ጋር አንዱ ስፍራ ተገናኝተን እኩለ ለሌት እህል ልንቀምስ ነበር ጋደም አንላለን ብለን ብዙ ሙሸማ ጅባ ይዘናል የቀጠሮው ቦታ ጠፍቷል ሞትን ድል አድርገን አንድም ሰው ሳይንድል ተመልሰናል ይዐዐዲልረሪላላ ሀገሬን የፈላ ሸሮ ወጥ ድስት አተጣደበት አሳት ላይ ኾኖ ክዳኑን እንደከፈተ ሰው አእሳት ድምጽና ሸታን አምልጠን የመጣን ነን ከባድ ጢስ አሸትተናል አሳት አንደ ውሃ ሲገማሸር አይተናል የተቆጣ ምድር አሳት አየተፋ ሲሸልል ድምጁሙን ሰምተናል ከዚያ ወጥተን ነው እዚህ የተሰበሰብነው ከዚህ በኋላ ያለው መንገድ ቀላል ነው ከዚህ በኋላ ያለው ጎዳና አይከብድም ተነሱ ተነሱ ተባባልን የሚያነክሰው እያነከሰ የሚያቃስተው አያቃሰተ ወደ ተነሳንባት ተመለስን አስኮሚ ባህሪ ሲያቕቅላላ ደረስን ፈልገው ያጡን ማመል ጭነው የሄዱ ሰዎች ተስፋ ቆርጠው ተመልሰው ቀድመውን ደርሰዋል የክልሱ ርዕሰ መስተዳድርና ካቢሄያቸው በጭንቀት ተወጥረው ጠብቀውናል አስኮሚ ባህሪ ስደርስ በሆዴ ይኹ ሁሉ አልፎ እኮ አንድ ቀን አጽፈው ይኾናል አልኩ ፀዐዐደልሪያላ ሀገሬን ወደ ሆር ሆር ገዳም በምድር ከርስ ውስጥ ሬሙሮይሙ ከንደዴሬን ንብ ሆነሸ ኔኒይኖ ልንጅ ካልሦመፇሸ እኔ ልምማ ቡማና ካሳሁን ታዬዓለምዬ ሶራ ተመቸቶኝ ቡማግና መጣሁ ይኽ የቅዱሳኑ ነገሥታት ምድር ነው ላስታ ቡግና አንደ ስጣሟዷ አይደለችም ኢትዮጵያ ውስጥ የነገሥታት ሀገር ወይ ይለማሉ ወይ ይከስማሉ ቡማግና መክሰም ተፈርዶባታል የቅዱሳኑ ምድር ነበረች የንጉሥ ሠርቤ ሀገር ያደርኩባት ከተማ ስም ዓይና ነው ዓይን ቦታ ሲሉ ንጉሥ ገብረ ማርያም ናቸው ስሟን ያወጡት ከሺህ አመት በፊት ወዐዐዲልሪርላ ሀገሬን ገብረ ማርያም ስመ መንማግሥት ነው የሀርቤ ሀርቤ ገብረ ማርያም አባቱ የጃን ሥዮም የበኩር ልጅ ነው የቅዱስ ላሊበላ ታላቅ ወንድም ጃን ስዮም ከላስታ ቡማግማና መሣፍንት አንዱና በወርቅና በብር በልብስና በጌጥ ባሽከርና በከብት በሀብትና በንብረት የከበረ ነው ዛሬ ዘመን ዓይኗን ሊያጠፋት ታግሎ ታማሣሎ ተርፋ ደርሻለሁ የቡግና ወንጀል የሀገር ክብር መሆን ነው የዓይና ጥፋት ዓይን ሆና እንደ ዓይናችን ልንጠብቀው የሚገባንን የሀገር ስምና ክብር ጠብቃ ማኖር ነው ትናንት ወደ ቅዱስ ሀርቤ ወጥቼ ነበር የዐፄ ይምረሐነ ከርስቶስ ወንድም ልጅ ሀርቤ ኛ የሀገሬ ሰው ቅዱሱ የሚለው የዓረብ ጸሐፊዎች ቀኑዳ ያሉት ምዕራባውያኑ ደግሞ ሲኖዳና ሸኑዳ በሚለው ስም የሚጠሩት ታላቅ ንጉሥ። የቤጥ ከርሰቷጄያን መዝገበ ቃሳቶ ዘፍሷ ገጽ ፇጸ ይፀዐዐደልሪረሪዳላ ሀገሬን ጥሻ ነው ከባድ ጥሻ ዛሬ ድረስ ሳስበው ያን በአራሙቻ የተሞላ ወርቅ ታሪክ የኖረበት ኮረብታ አጽድተውት ይኾን አላለሁ የሳማ እሾህ እየለበለበኝ ወጣሁት መንገድ የለውም በዚያ ላይ አረሙ በሙሉ ይዋጋል ከብሳናው ዛፍ ውጪ ያልወጋኝ የለም በአጠቃላይ እሾህ ብቻ ያለው ቅጠል የበቀለበት ኮረብታ መሰለኝ ወደ አናቱ በተጠጋን ቁጥር የተኮለኮለው ጥቁር ድንጋይ ለመረገጥ አስቸጋሪ ኾነ ድንጋዩ የጥንቱ ቤተ መንግሥት ፍርስራሸ መኾኑን ነገሩኝ እንዲህ አልጠበኩም የፈረሰውን መጠገን የታሪካችን ገድል አይደለም ነበር ብቻ ሁሉ ነበር አናቱ ላይ ወጣን ቡማና ቁልቁል ታየ ሀርቤ የምትባለው ትንሽ መንደር ከኮረብታው ስራ እንደ ምንጣፍ የተነጠፈች መሰለኝ አብረውኝ ከወጡት አንዱ ቄስ ተፈራ ስጦታው ናቸው ስለ ስፍራው ቁጭት እንደ አንገበገባቸው ከትረካቸው ተረዳሁ ቄስ ተፈራ ከስሙ ትርጉም ገለጻቸውን ጆመሩ ይኹ ሮሐ ጉርጉር ይባላል ሮሐ ወለል ያለ ሰፋ ያለ ማለት ነው ጉርጉርም ሮሐም ጥንታዊ ስሙ ነው እውነታቸውን ነው ወለል ያለ ስፍራ ነው እስከ ተከዜ የተዘረጋ እስከ አብናት የሚታይበት ላስታን ከጎንደር የሚያነኒጋማግር ሀገሬው መራ ተክለ ሃይማኖት ከሞሰበ ወርቅ ጋር ጎጆ የወጣበት አምባ ነው ብሎ ያምናል እዚህ አምባ ላይ ነኝ ይዐዐዲልረይላ ሀገሬን ር እውነት ለመናገር ቀደምቱ የቤተ መንግሥት ፍርስራሸ አፈር እየገባ ባለ የድንጋይ ቅሪት ተቀብሮ ሊቀር ነው ብዙ ታሪከ ያለበት ስፍራ ሲመጣ ምንም የሌለበት እስኪመስል ባድማ ኾኗፍል ሀርቤ ገብረ ማርያም ቅዱሱ ቦታ ከመባል ያለፈ የሚታይን ነገር ማማኘት ከባድ ነው በዚህ ስሜት ኾፔ ነበር የሀርቤን አሻራዎች ለመመልከት በቄስ ተፈራ መሪነት ወደ ታች የወረድሁት ከኮረብታማው የጉርጉር አካባቢ ብዙ በማይርቅ ስፍራ የቅዱስ ሀርቤ ደብር ይገኛል በአረንዴጨዱ ቢጫ ቀይ ቀለም የተንቆጠቆጠችቸው ቤተ ከርስቲያን ቅጥር በጥድና ወይራ ዛፎች የተዋበች ናት የንጉሙን ቅርሶች አንድመለከታቸው አደረጉ ሀርቤ ቅዱስም ጥበበኛም እንደነበሩ ዛሬ የደረሱ አልባሳቱና የተጠቀመባቸው ቅርሶች አረጋግጠውልኛል ሙዚየም እያደራጁ ነበር እንንቀሳቀስ ተባለና በመኪናችን ገባን ዛሬ የምንውለው ሆር ሆር ነው ምድር ሆድ ውስጥ ገብቼ ተአምር አያለሁ ቡግና ምድሩ አይጠገብም መልከአ ምድሩ ያፈዛካል ሸለቆውን የተሻገረ ዓይን በኮረብታው ውበት ይፈዛል የተራሮች ውበት ኮረዳ አንዳየ ጎረምሳ የአያንዳንዱን ተመልካት ስሜት ይቆጣጠራል ገና ዓለም ያላየው ቢያየው ጉድ የሚልበት የመልከአ ምድር ጸጋ በድፍን ኢትዮጵያ ተድብቆ አእንደሚኖር አምናለሁ አንዲህ ኾጌፊ ኢሕዚህ ደረስኩ ቡማና ወረዳ ብርኮ ቀበሴሌ ሙ ፇፖፖ ዐዐዴልርላ ሀገሬን ከመኪና ስንወርድ የገዳሙ አበ ምኔት ጎዳናው ዳር ጠብቀውን ነበር እንግዳን ከቤቱ ማምጣት የአብረሃም ልብ ምኞት አንደነበር ነው ያነበብኩት ያው አዚህ ድረስ መጥቶ እንኳን ደህና መጣህ ማለት ከቤት የማምጣትን ያህል ለጋስ ልብ ይፈልጋል መንገዱ አንደ ወዳጅ እያጫወተ ይሸኛል የአማር ጉዞው የሚፈጀውን ሰዓት ለመቁጠር ፋታ የማይሰጥ መስክ ነው ኮረብታው ታርሶ የታረሰው ሰብል ለብሷል በቡማና ገበሬ ማሳ ላይ ሆር ሆርን ፍለጋ ቁልቁል ገሰገስን ስመለስ መንገዱ እንደሚከብደኝ ስሄድ ማስታወስ አልቻልኩም ወጉም ምድሩም ፋታ ነስቶ አማር ያበረታል የቡግና ማር ከምን አንደሚገኝ አየሁ ሞቃታማና ገላጣ የሚመስለው ደን አልባ ምድር ብዙ ዓይነት አጽዋት እዚህም እዚያም በቅሎበታል አንዳንዴ እንደ ጠጠር አፈር ላይ የፈሰሰ ኮረታማ ድንጋይ ይገጥመናል ሁላችንም እንወላገዳለን የቡግና የገበሬ መንደር ሸታና የተተረከልኝ የምድር ሆድ ውስጥ ያለ ገዳም ናፍቆት ድካም የማይሰማው ተጓዥ አድርገውኛል ምናልባት መንገድ ኮጀመርሁ ከአንድ ሰዓት በላይ ይኾነኛል ግን አሁንም ብርታት አንጂ ድካም አይሰማኝም ከአበምኔቱ ጋር ሰባት ነን አንዷ በወቅቱ የወረዳው ባህል ቱሪዝም ጽቤትን በኃላፊነት የምትመራ ናት ፈንታ ወርቅዬ ትባላለች ሽ ዐዐዲዴልሪሪፀዳ ሀገሬን ሉጵጵጵሉሱሉሱጵጵጵጵስስስሮስሮክስስንገባዛባስስንስችጫር ቢራራ ፀሐይ ነው ደጋግሞ የመጣ የዓይና ሰው ነው እንሂድ ባሉኝ ቁጥር ሆር ሆር ለመምጣት አሣሬን ሰብስቤው አላውቅም ይላል ዛሬም መምጣቴን ወዶት አብሮኝ ለብዙኛ ጊዜ የመጣ የአበ ምኔቱ አባ ገብረ ኢየሱስ መንፈስ የሚገዛ ቀልብ ያላቸው መናኝ ናቸው በሁሉም ነገር ቁጥብ ደግሞ ፈገግ ሲሉ ሰርግ የታደምኩ እስኪሰማኝ ልቤን በደስታ የሚሞሉ አይዞህ ያሉኝ እንደው አሁን መንገድ እንደጀመረ ሰው ጉልበቴን የሚያድሱልኝ ድምጻቸው አጠገቤ ሆነው ከሩቅ እንደሚመጣ ሁለ ነገሬን ውስድ የሚያደርገኝ ኣንድ ገደል አፋፍ ቆመን ሜዳው ጋልቦ መጥቶ ደርሶ ማዙፍ ሸለቆ የፈጠረበት ቦታ ነው አባ ገብረ ኢየሱስ ቆም አሉ እንግዲህ አባቶች እንዳስረዱን የመጀመሪያው ታሪክ የአመቤታችን ጽላት ነበረች መጀመሪያ የመጣችው እሷ በአምደ ብርሃን ነበር የመጣችው ስውራን አባቶች ከነበሩበት ሀገረ ግብጽ ወደዚህ አንደመጣና አንዲህ ያለ ስፍራ ታገኛላችሁ ወስዳችሁ አዚያ መስርቱ በሚል ምሪት ኣቡነ ሆርና አቡነ ገብረማርያም የሚባሉ ናቸው ይላል የቦታው ታሪክ ዙሪያ ገባውን አየሁት ገደል ነው በአንፉቅቅቕ መውረድ ተጀጆመረ ቢጫ ቆብና ቢጫ ፎጣ አድርገው በእጃቸው በቻርጅ የሚሰራ ባትሪ የያዙት መነኩሴ ገደል እንደ ሜዳ በሚቆጥረው ስቃይ የለመደ እግራቸው ይሮጣሉ መራቃቸውን ሲመለከቱ ቀና ብለው ሸቅብ ያዩናል ዴፖ ዐዐዲዴልሪፀዳ ሀገሬን ድንጋይ ጨብጦ ድንጋይ አየረገጡ ቁልቁል መንደርዴድር የሚያንሸራትት ነገር የለውም የሚረገጠው ድንጋይ አግር ቆንጥጦ ይይዛል ማሣን ደማሣሞ ያስፈራል አሕንደ አባ ገብረ ኢየሱስ ገለጻ ብዙ የስፍራው ታሪክ ተከዜ አፋፍ ሳይኮ ኪዳነ ምህረት ይገኛል እንዲህ ወርደን ጥላ ያለውና ዛፍ ያጀበው ቀና ቁልቁለት ተቀበለን መንገዱ ቀለለ አንዲት ወንዝ ዳር አረፍን ስንነሳ የወንዚም ስም ነገሩኝ ባውሻሽ ወዲያው ሣማጥሙ ከነ ዜማው አፌ ላይ መጣ ባውጂባሙውጂ ላሰታ ኅሳኝጂ ላስታ ተገኝቻለሁ ወንዚን ተሻገርን አሁን ሙሉ ሲሴሙሉ የገዳሙ ቅጥር ውስጥ ነን ድንገት ማዙፉ ቋጥኝ የምድርን አፍ ከፍቶ የተቀበለኝ መሰለኝ ሆር ሆር አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ገዳም ማዙፍ ቋጥኝ ቀና ብዬ አየሁት ሰማይን የተሸከመ መስሏልሬ ውስጡ ሰራ ነው የዋሻው በራፍ ላይ ስንደርስ አብረውን ያሉት ጫማቸውን አወለቁ አባ ቀድሞውኑም ባዶ እግራቸውን ነበሩ ጫማዬን ለመፍታት ከተቀመጥሁበት ኾፔ ቀና አልኩ ዋሻው በጣም ሰፊ ነው ወደ ዋሻው የገባነው ባዶ አሣማራችንን ነው በአባ አማሮች ቀናሁ ስል ኮረት አንደቄጤማ በተጎዘንዘበት ጎዳና አማሮቼ አሺ ብለው መሄድ አቃታቸው ተንሰፈሰፍኩ ፀዐዐጾልሪረርላ ሀገሬን መመመ እእእ ከ መመመ ድንገት ስንቆም ደስ አለኝ በእግሬ የቆምኩበትን ጠረኩት የሚወጋኝ አሾሃማ ድንጋይ የተሰካው እግሬ መዳፎች ላይ ነበር የጸዳ መሬት ላይ ቆሜ ከህመም አልዳንኩም እየጠዘጠዘኝ አባን ሰማሁ ታሪኩ ከዐፄ ካሌብ ይጀምራልረሬ በዐፄ ካሌብ ዘመን የታነጸው መቅደስ ይኽ ነው ቀና አልኩ ኮርኒሱ ሹል ድንጋይ ነው ጌጥ ይመሰላል ደግሞም የሚረግፍ መስሎ ቁልቁል ተንጠልጥሏል ግን ሺህ አመት እንዲህ ነው እንደነገሩኝም እንደመሰለኝም ጥንታዊውን ቤተ መቅደስ አየሁት ዋሻው ላይ ቢቆምም እንደ ይምርሃነ ከአናቱ አልተጋጠመም ደግሞ ከምድሩ ተያይዞ በግንብ የታነጸ በጭቃ የተለሰነ ነው ከተሰራበት ዘመን አንጻር ጥንታዊ ነው ዛሬ እድሜውን ቆጠርኩት አንድ ሺህ አምስት መቶ ዓመት ታሪክ እንደሚነግረን ዐፄ ካሌብ ከ እስከ የነገ ንጉሥ ናቸው ስማቸው ከፍ ብሎ በታሪክ የሚነሳው የዓረቢያን ምድር በማስገበር ነው ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ዜና ሀገረ ናግራንን ጠቅሶ በጻፈው የናግራን ሰማዕታት ዐፄ ካሌብ ወደ ናግራን ለመዝመት ከአቪሺህ በላይ ወታደር ማዝመቱን ይነግረናል የናግራን ጠብ መነሻ ፊንሐስ የተባለው ንጉሥ በፋርስ ታግዞ በየመን የሚኖሩ ከርስቲያኖችን በማሳደዱ ነው ፍሰሐ ያዜ የኒትዮጵያ የሺሀ ዓመት ታሪክ ገጽ ዲያቆን ዳንሌል ከብረት የናግራን ሰማፅሪታት ገጽ በጻ ወፀዐዐዲልሪላ ሀገሬን በኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ሰላም ማስከበርም ሆነ ከፍተኛ የሆነ ወታደራዊ ዘመቻ ይህ ታሪክ ትልቅ ቦታ የሚሰጠው ኾኖም ኖሯል ናግራን ዘማቹ ኢትዮጵያዊ ንጉሥ በሀገሩ ብዙ አሻራዎች ያሉት ባለ ታሪክ ጆግና ነው አንዱ ጋ መጥቻለሁ ምድር ሆድ በራፍ ላይ የሰራውን እያየሁ ነው ለነፍሱ ብዙ የደክመው ንጉሥ ከሰራቸው ቤተ መቅደሶች አንዱ ይኽ ሆርሆር የሚገኘው የዋሻ ቤተ ክርስቲያን እንደሆነ ተነገረኝ አባ ጋስፖሪኒ ንጉሠ ነገሥት ካሌብ በኢትዮጵያ ታሪክ ላይ የትልቅ ክብር ታሪካዊ ስም አለው ሲሉ ታላቁን ንጉሥ ገልጸውታል ከንጉሥ ካሌብ ገድሎች ከፍ ብሎ የሚሰማው የናማሣራን ዘመቻው ድልና የሰማዕታቱ ጭቆና ነጻነት ነው ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌም በባሕረ ሐሳብ ባህርን የሰነጠቀውና የዐረብን አገር የገዛው ይሉታል በሰሜን ከሶርያ በረሓ በደቡብ ከሕንድ ውቅያኖስ በምስራቅ ከፋርስ ባህረ ሰላጤና ባቢሎን በምዕራብ ደግሞ ከቀይ ባህር የምትዋሰነው ናግራን ከኢትዮጵያ መንግሥት የደቡብ ዐረቢያ ማዛቶች አንዷ ተብላ በታሪክ የተገለጸች ስፍራ ናት እባ ጋሲፖሪኒ የኢትዮጵያ ታሪክ ጽ ሀ ፕሮፌሰር ጌታቸው ኃሬሴ ባሐረ ሐጎብ ገጽ ዘ ዲያቆን ዳንሌል ክብረት የናግራን ሰማሪዕታት ገጽ ይዐሳለልረላ ሀገሬን ድን ድድጭ። የሚያስብል ድንቅ መልከዓ ምድር እያየሁ ነው ኮንታ ድንቅ ምድር ኮንታ ከኢትዮጵያ ቀደምት የታሪክ አውዶች አንዱ ስፍራ ነው ኮንታዎች ከኢትዮጵያ የረዥም ዘመን ታሪክ ተነጥለው የማይታዩ ህዝቦች ናቸው በርካታ አሳሾች ምድራቸውን ረግጠዋል ብዙ ጸሐፍት ስለ ኮንታ ጽፈዋል ይዐዐዲልሪረሪላ ሀገሬን የማዕከላዊው መንግሥት አካል የነበረበትን ታሪክ በተመለከተ የንጉሠ ነገሥቱ ወዳጅ አሌክሳንደር ቡላቶቪች ራስ ወልደ ጊዮርጊስ ደጃዝማች በነበሩበት ሰዓት ምኒልክን አስፈቅደው ስለመዝመታቸው ይነሣረናል ደጋግሜ ኮንታ መጥቻለሁ አንድም ጊዜ ኮንታዎችን የማማርርበት አጋጣሚ ተፈጥሮብኝ አያውቅም ኮንታዎች ለሰው ቅርብ ናቸው ለተፈጥሮ ወዳጅ ናቸው አገሩ ስስት አያውቅም አፈሩ ቸር ነው ለአዳም የተሰጠው የመጆመሪያ ምድር ምናልባትም ይሄን የሚመስል ድንግል ምድር ሳይሆን አይቀርም ኮንታዎች ቸር ምድር ብቻ ሳይኾን ቸር መዳፍ አላቸው ለግቤ አራት ማግድብ ፕሮጀክት የተሰራው መንገድ የጨበራን ጉዞ ቀላል አድርጎታል ማሣማሸ ሰዓት ሳይፈጅብን አስደናቂው የተፈጥሮ መስህብ በራፍ ላይ የምትገኘዋ ቀበሌ ደረስን ይኽቺ ትንሽ ቀበሌ ከካፋ ጫፍ አስከ መሎ ከጩርጩራ እስከ ባርቦ ለተሰገሰገው ድንቅ የተፈጥሮ ሀብት ወደብ ናት እኔ አየር ንብረቷን ወድጄዋለሁ ቀላል እና ደስ የሚል ነው ይከብዳል የሚሉም አሉ የሚከብዳቸው ሙቀቱ መሰለኝ ጨበራ የምትሞቅ ግና ሙቀቱ ሰውን የማይፈታተንባት ገነት ናት በፍራፍሬዎቿ ልማሣስና የደከመውን የምትታይደማ በሙዝ ጣዕሟ ከትዝታ ጋር የምትኖር በማንጎዎቿ ፍሬዎች የረገጠ የማይረሳት አቡካዶ አንደ ወጥ የሚበላባት ኢትዮጵያ ውስጥ በህዝብ ጥያቄ የተከለለውን ብሔራዊ ፓርክ ለቀናት ልቆይበት መጥቻለሁ የዱር ሕይወት ደስ ይላል ዲልረሪዳ ሀገሬን ዴ ዴመመመሙመዞገና ርር ቲ ር ኮ ቲ ቲ መኖል የዳውሮ እና የኮንታ ህዝብ ስካውት ሆኖ ተፈጥሮን ለመታደግ ዘብ የቆመበት የተፈጥሮ ሀብት ውስጡ መግባት ሳያስፈልግ ከበራፉ የሚናገረው አንዳች ነገር አለ ወደ ጫካው ሆድ ከመግባታችን በፊት ቁርስ ቀምሰን ቡና ጠጣን አዳነ ጸጋዬ የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ ዋርደን ነው እነ ኡቴ እና እነ ጌታሁን እነ በቀለ እነ ደምሴ ዱር ውለው ዱር የሚያድሩ የጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርክ ስካውቶች ናቸው አኛ ዱር ሕይወት ጠባቂዎችን ስካውት አንላቸዋለን ብዙው ዓለም ሬንጀርስ በሚለው ይጠራቸዋል የሬንጆሮቹ አለቃ በቀለ ስምሪቱ ሰጠ ወደ ዝዣፐኖቹ ምድር ጉዞአችንን ጀመርን ዳሩ መሃል የመሰለ ፓርክ ነው ዝንጀሮ የሚያወዛውዘው ዛፍ ካልሆነ በስተቀር ድምጹ ሁሉ የወፍ ነው የብዙ ዓይነት ወፍ ተፈጥሮን መመልከት ብቻ እሣር ያንቀራፍፋል ሩቅ መንገድ ከፊታችን አየጠበቀን በየመንገዱ ያገኘን ድጠልፈናል ፍል ውሃ ጠለፈን የፍል ውሃው አካባቢው የተለየ ገጽታ አለው ዙሪያው ገላጣ ነው ዱር አንስሳቱ ሲመሸ መጥተው ሲነጋ የሚሄዱበት ቀን ብዙ ነው በለስ የቀናው ጫካ ሳይገባ ዳርቻው ላይ ይሄንን ተአምር ይመለከታል እዚህ ካ ከመግባት የበለጠ ተአምር እንደሌለ ስለማምን መጥፎ አድል እንደገጠመኝ አልወሰድኩትም ይልቁንም የንሸ መጎንጪያው የዝጥፕን መራጫው ፍል ውሃ ላይ ፊቴን ታጥቤ ተፈወስሁ ዐዐዲልሪርላ ሀገሬን ከሩቅ የሚታየው ጥቅጥቅ ደን ነው የእድሜ ጠገብ ሀገር በቀል አጽዋት ቅርንጫፎች ምድርን ሸሸገዋል ሰማይ ከዛፍ ቅርንጫፍ የተሰራ ይመስላል እዚህ ብዙ ዓይነት ምድር አለ አንድ ፓርክ ነው ከረዣዥሞቹ ሳሮች ስወጣ ግዙፍ ዘንባባዎች ይቀበሉኛል መንገድ አልሰለቸኝም የዝዣኖቹን ማዛት ተዳፍረናል አኩለ ቀን ኾኗል ብዙ መጥተናል ብዙ ዓይተናል እግሬ ይዝልና ቀና ብዬ በዓይኔ ድንቅ ነገር ሳይበት መልሶ ይታዘዘኛል የአማር አለቃው ዓይን የሚኾንበት ዱር ውስጥ ነኝ አብረውኝ ያሉትን አላስተዋወቅኋችሁም የሚመራው ኡቴ ነው ለዱር የተፈጠረ ጀጆማና ጆሮውን ቀስሮ ያደምጣል ሰላም መሆኑን ሲያረጋግጥ ጉዞውን ያስቀጥላል አንዳንዴ ምድሩ ላይ ለጥ ብሎ ከርሱን በጆሮው ያደምጣል በሚሰማው ድምጽ መሬት እንደ ፊደል በሚያነበረው ጆሮው የዝኖኖቹ አቅጣጫ ወዴት አንደኾነ ይገምታል እግሩን ሰድዶ ይረግጣል ምድሩ ቻይ መኾኑን ሲያምን ረግጠን እንድንከተለው ያዛል እሱን እዚህ ዱር ውስጥ አለማድመጥ የሞት ጥሪን አቤት ማለት ነው ኡቴ አቴቦ የዱር ሕይወት ጆግናው ሌላው በቀለ ነው በቀለ የፓርኩ አንጋፋ ስካውት ነው እነ ኡቴን አሰልጥኖ ለዚህ ያበቃ የሙያ አባት ነው ዱርን አንደ አልፍኙ ያውቃታልሬ ያለሁበት ዱር ብሔራዊ ፖፓርክ ፓርክ ሆኖ የተከለለው በ ዓም ነበር ያኔም ህዝቡ ጠይቆ ነው ዛሬም ህዝቡ ታድጎት ይኖራልሬ ይዐ ዛዲልሪያሪላላ ሀገሬን ከ ከ ከእኤ እእ ጊጊ ፒ ሬርጨፌ ካሬ ኪሎ ሜትር የሚሰፋውን ፓርከ ዱር ውሎ ዱር አድሮ ለማሰስ ውስጡ ገብቻለሁ ታላቁ የኦሞ ሥነ ምህ ውስጥ ነኝ በመካከለኛው ኦሞ ሸለቆ ዳር የሰው ልጅና ተፈጥሮ ዛሬ ጠበኞች ናቸው አስቀድሞ በሰውና በዱር እንስሳት የመነሻ ምዕራፍ በቋንቋ መግባባት ጭምር ነበር የዘፍጥረት መጽሐፍ የእባብና የሄዋንን ንግግር የሚነግረን በቋንቋ መግባባታቸውን ነው ዩቫል ኖኅ ሀራሪ ሰው ግብርና ከመጆጃመሩ በፊት ከዱር እንስሳቱ ጋር በቋንቋ ይነጋገር እንደነበር ጽፋል ዛሬ አንዲኽ ያለው ቋንቋ የለም የተረት ያኸል ለምናብ የሚርቅ ሀሳብ ነው እንኳን ሰው ከዱር እንስሳ ጋር ይቅርና ሰው ከሰው ጋር ስለ ተፈጥሮ በአንድ ሀሳብ ማውራት አልቻለም እኛ ተፈጥሯችንን ያጠፋነው በቁጥር ስለበዛን ብቻ አይደለም ብልጥ መኾን ትልቁን ስፍራ ይይዛል ሰው አሳትን ካገኘ በኋላ ከእኔ በላይ ጀማና ማለቱን ብዙ ለተፈጥሮ ያደሉ ሲቃውንት ጽፈውታልሬ እሳቱ የስልጣኔው መነሻ የመኾኑን ያኸል የመጨረሻው ምክንያትም እየኾነ መጣ ዛሬ ዓለም በአየር ንብረት ለውጥ ችሣግር ብዙ ስቃይ ውስጥ ገብታለች የመከራው አረንቋ ውጧትም ብልጡ ሰው ጣቱን ወደ ተፈጥሮ ቀስሮ ስለማውደም ያውጠነጥናል ኢትዮጵያ ቀደምት ሀገረሰባዊ አውቀቷ ለተፈጥሮ ቤተሰብ ነው ነባር የህገ ልቦና አውቀቶች በእጅጉ ከተፈጥሮ ይቆራኛሉ ዴ ጮጮ መ ነዢጋ ኮዛዉወኋከ ዮብ ፎህ ኾ። ጄፍ ፖ ይዐዐዲልሪረይላ ሀገሬን ቅድመ ብሉይ ነበር የሚባለው የቅማንት ህገ ልቦና እምነት ድግና ለሚላቸው ደኖችና ጫካዎች ልዩ ስፍራ ይሰጣል የኦሪት እምነት በብዙ መልኩ ከተፈጥሮ የታረቀ ነው ለተፈጥሮ የሚሰጠው ስፍራም ይልቃል ቅን ፈራጅ አንበሶች በጉድጓዳቸው የተጣለውን ጻዲቅ ተርበው አንኳን አእንደማይበሉት የምናነብበት ታሪኮችን ይዘዋልሬ በኢትዮጵያ የከርስትና ትውፊት በገድላት ትረካዎችም ውስጥ በዓለም የአካባቢ ጥበቃ ታሪክ ለተፈጥሮ ቸር የመኾን መንፈስ የማይወዳደራቸው ሀሳቦች አሉ ብዙ የዓለም የተፈጥሮ ተሟጋቾችና ለፍጥረት ይገደናል የሚሉ አዋቂዎች ከዓይን እንባን ለወፍ በማጠጣትና ዓይን የምትዘነቁልን ወፍ ባለመግደል የታየን ብቃት አይመሰከሩለትም እኛ ማን አቡዬ ጣዲቁን ባሰብን ቁጥር እንዲህ ያሉ ታሪኮችን እናስታውሳለን የቤተከርስቲያናት ማድግዳዎች በሰውና በዱር እንስሳት መካከል ጠብን ሳይኾን ህብረትን የሚያሳዩ ናቸው አባ ሳሙኤል በአንበሳ ታጅበው ሲጓዙ ማየት አንበሳና ነብር ይጠብቋቸዋል የሚባሉ ቅዱሳንን ጸሎትና በረከት መለመን ሰው ከተፈጥሮ ተግባብቶ መኖር የሚችልበትን አሴት የሚያስተምር ነበር ግን አልተማርንም ጨበራ ጩርጩራ ዱር ውስጥ ነኝ ከፊት ሁለት ሰው ቀድሞ ከኋላ አራት ሰው እያስከተልኩ እአጓዛለሁ ሲደክመን እናርፋለን እንደ ሀገሬ ፓርኮች እዚህ ከብት አላይም እስከአሁን የገጠመኝ እረኛም የለም ባዮ ቦጋለ ቀው ቅማንት እረማዊኦሪታዊ ጴሊትዮጵያዊ ገበሬ ገጽ ወይዐባዲደጳልያዕላዳ ከእኛ ወጪ ያለው የዱሩ ባለቤት ነው የሚዘሉት ጦጣዎች የሚዘምሩት ወፎች የሚያተረማምሰው ሸ የሚያጋሳው ጉማሬና አለሁ ብሎ ድምጹን የሚያሰማው ዝዣፕን የካሜራ ባለሙያዬ እንረፍ አለ አንድ ማዙፍ የዋንዛ ዛፍ ስር አረፍ አልን ሰባት ሰዓት ያክል ተጉዘናል እጆቻችን በሳር ስለት ተቆራርጠዋል የሳሩ ጤዛ በጭቃ የታጠበ ልብስ የለበስን እስኪመስል ዳሌያችን ድረስ አርሶናል የኢትዮጵያ ምድር እንዲኽ ነበር ዛሬ እንዲኽ ያለው ድንቅ ስፍራ ይኬን መሳይ ጥቂት ቦታዎች የሚገኝ ተአምር ኾኗል መጥረቢያ የኾነ ትውልድ ተተክቷል አያቶቻችን ደጋ ይሉት የነበረው ምድር በአባቶች ወይና ደጋ የሚል ሰም ወጥቶለታል ድፍን ኢትዮጵያ ቆለኛ ሊኾን ነው ሊያውም በሥነ ምህዳር መዛባት የተፈጠረ ጤናማ ያልኾነ ቆላ ዱር አንስሳቱን ጨርሰናቸዋል ብላቴን ጌታ ማኅተመ ሥላሴ ወልደ መስቀል የአውሬ አደን በኢትዮጵያ የጨዋ ልጆች ዋና ሙያ ኾኖ ክብርም ደረጃም ያስገኝ እንደነበር አኔም ከደረስኩ ተመልክቼዋለሁ ይሉናል በዝክረ ነገር ማስታወሻቸው ዛሬ የሚታደን የለም ማደኛው ተመንጥሯል ትናንት ከነበረን ዛሬ የቀረን ስማችን ብቻ ነው ዩቫል ኖኅ ሀራሪ ብልጡ ሳፒያንስ ይኽቺን ምድር እንደምን አድርጎ እጁ እንዳስገባት በመተረክ ወደር የሌለው ሰው ነው በሆሞዲየስ መጽሐፉ የሰው ልጅ የሥነምኅዳር ግንዛቤው እያነሰ የዱር እንስሳት ቁጥር በጣም እየቀነሰ ነው ይለናል ጁ ነሀፌሠ አዐክ ያሀየዲያወጠዐ ሀያጋሬህ ይኃፎደ መ ይፀዐዐደልሪረሪዳላ ሀገሬን አርኖ ሜሼል ዲባዲ የዚህ አውነት ማሳያ የእኛው ጉድ አንድ አማኝ ነው ሰውዬው ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በኢትዮጵያ ከፍተኛ ተራሮች ላይ አደረግሁት ብሎ በጻፈው የጉዞ ማስታወሻ በኢትዮጵያ ሙቀት በሚበዛባቸው አካባቢዎች ጎሸ አውራሪስ ጉማሬና ዝዣን ማየት ብርቅ አንዳልነበረ ጽፏረ የሳፒያንስን ጥፋት በታዘበበት እይታው እንዲህ ያለውን ጉዞ ዩቫል ኖኅ ሀራሪ አነጻጽሮ አስፍሮታል በጀርመን አምስት ሚሊዮን ገደማ የቤት ውሾች አሉ ከሰው እጅ ምንም አንጠብቅም የሚሉት የዱር ውሾች ቁጥር ማን ሁለት መቶት ሺህ ብቻ ነው አርባ ሺህ አንበሶች በሚኖሩባት ምድር የቤት ድመቱ ቁጥር ስድስት መቶ ሚሊዮን ይኾናል የአፍሪቃ ጎሾች አንድ ሚሊዮን መሙላት አቅቷቸው ቢሊዮን በሬዎች ከብልጣ ብልጡ ሳፒያንስ ጋር አብረው ይኖራሉ ለሃያ ቢሲዮን ዶሮዎች ያልጠበበችው ዓለም ለሃምሳ ሚሊዮን ፔንጉዌኖች ግን ፈተና ኾነች መኖሪያቸውን ስናወድም እነሱ መጥፋታቸውን ብቻ መዝግበናል ከመጥፋታቸው ቀጠሎ መጥፋት ስለመቻላችን ግን አንድም ቀን አስበነው አናውቅም ብዙ የኢትዮጵያ አካባቢ አሁን ያለሁበትን ይመስል ነበር ዛሬ እንዲኽ ያለውን ተፈጥሮ መንጥረንዋል ዝናብ የለንም አፈር የለንም ምግብ ብርቋ የኾነች ሀገር ልናስረክብ ነው ምድራችን የኬሚካል ማዳበሪያ ሱስ ይዞታል ኣርኖ ሚሼል ዳባዲ በነት እላ ለንበሴ የኢትዮጵያ ከፍታኛ ተራሮቻ ይታዬ ገጽ ነህ ሸዕከ ያየየገጋወዘጠዐ ፎሀሠ ይጋደ። ጐሙ መኔ ጣሪያው ቅጠል ነው አልጋው መሬት ፍራሹ ደግሞ ሳር የጎጆአችን ግድግዳ በሦስት አቅጣጫ ጫካው ነው ጀርባችንን ለፏፏቴው ገደል ሰጥተናል የቆሰለ ጎሸ ዓይነት ቁጣ ያሳበጠው እንሰሳ ከመጣ ወደ ገደሉ ለመሸሸ ምቹ ቦታ መርጠናል የሚያሰጋው እባብና ዘንዶ ነው አሳቱ ተለኮሰ ከበን ተቀመጥንና የቋጠርናትን ቂጣ በጎመን ተቃመስን የዱር አራት ይጣፍጣል እኔና ካሜራ ባለሙያው ዮናታንን አምስት ስካውቶችና የፓርኩ ኃላፊ አጅበውናል አጠቃላይ ስምንት ነን ሁላችንም ደክሞናል አሳቱንም ኾነ ምሸቱን አላጣጣምነውም የፏፏቴው ድምጽ እሹሩሩ ብላ ልጄን እንደምታስተኛ እናት አስተኛን አንዲህ ያለውን አዳር የደገምኩት ጉድሙ ነው ጮፎረ ዳርቻ ም ፀዐዐዲልሪያይላላ ሀገሬን ጮፎረ በጩርጩራ ሰማይ ወደ ናፈቀኝ ውበት አየሄድሁ ነው የማያውቁት ሀገር ሲናፍቅ ያየሁ እንማዳ ነኝ አዚህ የማላውቀውን ውበት ጉንጭ ልስም የመጣሁ የተፈጥሮ ዘመድ ነኝ ተራራና ሰማይ የሚሰራቸውን ሲያሳጣቸው አየሁ አየሁን መጻፍ ዋዛ እንዳልሆነ የደረስሁበት ምድር ምስከር ነው ዳውሮ ነኝ ንጉሥ ሀላላ ምድር ስለ ሀላላ ሳስብ የገዳቸው ማማር የስማቸው መማሣግነን ጎልቶ ይሰማኛል ዳውሮ የኮንታ ወንድም ነው ኮንታ እንዳየሁት ያለ ከተፈጥሮ ታርቆ የመኖርን ባህል እዚህም አያለሁ ሁለት ስም ሁለት ህዝብ አንድ ጠባይ ተፈጥሮን እንደ ራስ መውድደድ ከአመታት በፊት ደጋግሜ መጥቻለሁ የሀላላ ግንብን ዜና ሳበስር ይኹንን ያኽል ረዥም ግንብ ለረዥም አመት ተደብቆ መኖሩ ካስገረማቸው ሰዎች ይልቅ ውሸታምነቴን የተቀበሉት ብዙ ነበሩ ጥርጣሬው ሲደጋገም ደጋግሜ ስላየሁት የግንብ ቅጥር ራሴም ተጠራጠርኩ ጠጠ ሀዐዐዲጳዳጳያሪዳላ ሀገሬን መ እርግጥ እንዲህ ያለ ግዙፍ ታሪክ አደባባይ አፍጥጦ ከታሪክ ጸሐፊዎችና ከኢትዮጵያን ገላጮች ለምን ተደብቆ ኖረሦ ለሚል ጠያቂ አሁን ላምን አልችልም ከማለት ውጪ አማራጭ የለውም ሀላላ ኬላ እንደ ዐፄ ፋሲል ቅጥሩ በስመ ጥሩ ንጉሥ ይጠራ አንጂ ታሪኩ አሳቸውን ከቀደመ ዘመን የሚጀምር ነው የዳውሮዎች ታሪከ በሀላላ ሰም የሚጠራው ረዥም ካብ በጥንት የዳውሮ ነገሥታት የተወጠነ እና የተጆመረ እንደሆነ ይገልጻሉ ዋናዎቹ ካዎ ማሆ ካዎ ኡባኖ ካዎ ዲኖና ጋዎ ጃኖ ግንባታውን አንዳስጀጆመረ ይናገራሉ የጽሑፍ ሰነዶች ደግሞ ከ እስከ ዓም ባለው ዘመን የተሰራ እንደሆነ አስፍረዋል ይህ ከኾነ ይህ ዘመን የአፍሪካ ካሚሎት የተባልንበትና አንድ ቅጥር በርከት ያሉ አብያተ መንግስታትን ለመረከብ የመጀመሪያው የተሰራበት የጎንደር ኪነ ህንጻ ዘመን ነው በዚህ ወቅት በኢትዮጵያ ሌላ ክፍል ሌላ የግንባታ ታሪክ እውን ሆነ ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የሐላላ ካብ ከሦስት እስከ ሰባት ዙር በረድፍ የተገነባ በግቤና በጎጀብ የተከበበውን ህዝብና ምድር ከጥቃት ለመታደግ የተቀጠረ ማንብ ነው አማካይ ቁመቱ ዝቅ ሲል ሜትር ሲረዝም ደግሞ እስከ ሜትር ይደርሳል ሰባት የሚደርሱ የጦር በር ማማዎች ያሉት ሲሆን የመጨረሻውና ለመጨረሻ ጊዜ አጠናቀው የሰሩት ካቲ ሐላላ ዓመታትን ጊዜ ወስደው በመገንባት ያጠናቀቁት የዳውሮ ነገሥታት ተቀባብለው የየራሳቸውን አሻራ አኑረው የሰሩት ቅርስ ነው ወንድሙ ለማ እና ሙሉጌታ በዛሃብህ የዳውሮ ሕገብ ታሪክ ድ ዘወ ይዐዐዲልሪረይላ ሀገሬን አየሄድሁ ያለሁት ወደ ተፈጥሮው ሀይቅ ነው የተነሳነው ከኢሠራ ነው ኢሠራ ከዳውሮ ዞን ወረዳዎች አንዱ ሲሆን የጩርጩራ ቀበሌ መፕኛ ነው ጨበራ ጩርጩራን ለማየት በዚህ መግባት ጨርሼ አይቼዋለሁ ለማለት ወደሚያስደፍር ጉልበት ያደርሳል ስመለስ ከቻልኩ የኢሰራ ባሌ ሚካኤልን አጎበኛለሁ በዐፄ ናኦድ ዘመን የተመሰረተ ጥንታዊ ደብር መሆኑን አንብቤያለሁ አንድ ቀን ዳውሮን ብስፋት አስሰው ይሆናል ዳውሮ አንደ የም ከጎንደር የሚዛመድ ህዝብ ነው የሞች የቀደመ ሥርወ መንግሥታቸውን አስመልክቶ ሲገልጁ የሞዋ ሥርወ መንግሥት ምንም አንኳን መነሻውን የመን ደቡብ አረቢያ ቢያደርግም ከጎንደር ተዛምዶ ሣማሣቤን በመሻገር ወደ የም መምጣቱን ያስረዳሉ ከኢሰራ በመኪና መጣን ከጉድሙ ፖርኩ ድረስ በሞተር ሳይክል ጀርባ ጋልበን እዚህ ደረሰን አሁን በዱር ውስጥ መሄድ ከጆመርን አንድ ሰዓት ተቆጠረ የምናድረው ጮፎረ ዳርቻ ነው ዳውሮ ነኝ ከዳውሮ ጎሳዎች አንዱ ካውካ መነሻው ጎንደር ሊቦ ከምከም ነው ዳፒቃራ የሚባለው ደማግሞ ፎገራ እርግጥ የብዝኃነት ምድር ነው የዳውሮ አመጣጥን የሚተርኩ የብሔረሰቡ መረጃዎች ህዝቡ ከብዝኃጎሳ መገኘቱን ያሳያሉ ወዮሙ ለማ እና ሙሉጌታ ዐበዛብህ የዳሙሮ ሕዝብ ታሪክ ጽ ዘ የየም ወረዳ ባህል ጥሪገምና መንግሥት ኮሙኒኬሸን ጽቤት የየም ብሔረሰብ ታሪስክ ገጽ ይዐሰዲለልሪላ ገገጭጐ ከከም ሀገሬን ፌሬ ደከሞናል እርምጃችን ተገድቧል ዱሩ ዝጥን አንዳተራመሰው ምልከት ትቷል ጨለማው ሰማዮን ሊረከብ ነው ጎሽ ያተረማመሰው ረማሣረማ ለመሻገር አስቸጋሪ እየሆነ መጣ ደጀኔ ጉዞአችንን የሚመራው ስካውት ነው ቁሙ ሲለን አንቆማለን ተከተሉኝ የሚል ምልክት ሲያሳይ ምድርን ለመርገጥ እንደተጠየፈ ሰው በፍርሃት ቀስ እያልን እንረማግጣለን ወደ ፊት እንዲህ ሆነን ደረሰን ጮፎረ ዳርቻ ዐዐዲልሪላ ሀገሬን ጮፎረ ጉማሬና ውበት ዳንጅሯ ጨረቃ ታምሪያሰሸ በማም ምን ብፖፓናፍዊኝ ቤተትሸ ልልመመሸ የጃኖ ሙዚቃ ቤትሽ መጥቻለሁ ሸቅብ አንጋጥጩ አንደ እራፊ ጨረቃን ለብሻለሁ የምታምረው ጨረቃ ቤቷ ይሄ ነው በጣም ያስፈራል ደግሞም በጣም ደስ ይላል ጨበራ ጩርጩራ ብሔራዊ ፓርከ ነኝ። የሳውላን ስጋ ቤቶች ከፍሎ ብቻ ሳይኾን አመስግኖ መውጣት መርቆ መለየት በረከቱ ለራስ ነው ሳውላ በ ዓም ስትመሰረት ከቡልቂ ቀጥሎ ሁለተኛዋ መዲና አንድትሆን ታስባ ነበር በሶስት ዓመት ውስጥ ግን ታሪኳ ተቀየረና የአውራጃው መናገሻ ሆነች ሰሊጥ በቆሎና ቡና እንደልብ የሚመረትበትን ገበሬ ስለከበበች አድገቷ ፈጠነ እየተበደለች ያደገች ከተማ ኾነች ማነቆዋን በጥሳ ዛሬ ደረሰች በንጉሱ ጊዜ የገበያዋንና የንግዷን አንቅስቃሴ ያጤኑ አባት ፈለገ ነዋይ በሚል የቀደመው ስሟን ቀይረውት ነበር ከአብዮቱ በኋላ ንጉሱ ሲወርዱ ፈለገ ንዋይ የሚለው ሰምም ኣብሮ ወረደ ሳውላ ከዚያን ግዜ ጀምሮ እስከአሁን ዳግም መጠሪያዋ ሆነ ደገኛዋ ቡልቂ ከሳውላ አናት የቆመውን ተራራ ሰንጥቀው ከወጡ ትገኛለች የሳውላ ሰው ቀዝቃዛ አየርና የማር ጠጅ ሲያምረው ቡልቂ ይከትማል አናናሱን ከኦይዳ የምትጭነው ሳውላ ጓዳዋ ሙሉ ነው ገበያዋ ነፍሱን አስኪያጣ በገበያተኛ ይተራመሳል ሳውላ በያዋ በሚውልባቸው ቀናት ማለትም ቅዳሜ ሰኞና ሐሙስ አሙት በዓሏ ነው የገጠሩን ወዝ ሳትለቅ ከተሜነቱን ተዋኽዳለች ይይ ፀዐዐደዲልሪያላ ሀገሬን ባታመሸም ሰላማዊ ከተማ ናት ድብድብና ጩኽት የማያደምጡባት ከተማ ከኡኡታ የራቀች የተራሮች ማርጌ ጎዳናዋ ላይ ቆሜ ዙሪያዋን አየኋት ተራሮች ከበዋታል ቁልቁል በረከታቸውን ይለቃሉ ያ በረከት ቆላ ውስጥ አርፋ የማይሰለች አየር ያላት አድርጓታል ቀና ብዬ ሳየው ያየኝ መሰለኝ ሰው አይደለም ተራራ ነው ዱዛ ይሉታል ሳውላዎች ዱዛ ተራራ የሳውላ ሞገስ ነው ደግሞ የታሪኳ ማኅደርም ኾኖ ኖሯል ጣሊያን ሀገራችንን ሲወር ጎፋና አካባቢውን ለመቆጣጠር የመሸገበት ቦታ ነበር በ ዓም ዐፄ ኃይለ ሥላሴ እንደኔ ጎፋን ለመጎብኘት ሲመጡ ዱዛ አናት አረፉና የጎፋን ምድር አድማስ አስከቻሉት ድረስ ቃኙ ጎፋ ስከርም ጎፋ መኾን ብቻ ሳይኾን ኢትዮጵያዊነትንም አይቻለሁ ጎፋዎች የአባቶቻቸው ልጆች ናቸው አባቶቻቸው አድዋ ነበሩ አባቶቻቸው ማይጨው ዘምተዋል አንቺምና መኢሶ የጎፋ ጦር ጀግንነቱን አስመስክሯል በጣሊያን ወረራ ለሀገሬ ያሉ የጎፋ አርበኞች ቁጥራቸው ብዙ ነው ለኢትዮጵያዊነት ዋጋ ከክፈሉ አባቶች የተገኙ ልጆች መሃል መኾን መባረክ ነው ተባርኬአለሁ አራት ሰዓት ሲኾን ቀጠሮ አለኝ ከጎፋ ካዎዎች አንዱን አገኛለሁ የባዮ ካዎ ቀጠሮ ይዘውልኛል ካዎ ስል ንጉሥ አያልሁ ነው ጎፋ አምስት ነገሥታት አሉት አንዱ ባዮ ነው ጎፋ ዛላ ዑባና ማሎ ካዎዎችን ሲጨምር በጠቅላላ አምስት ካዎዎች ይኾናሉ ጠ መጨ ይዐዐዲልሪረይላ ሀግሬን ማው ው ጋ መ ጫክ መሙ ማሐ ሰዓቴ ሲደርስ ወደ ባዮ ካዎ መኖሪያ አቀናሁ በቀጠሮዬ እየተጠበቅሁ ነበር የመኖሪያ ቤቱ ሞገስ አንዳች መልዕክት ሰጠኝ ከአካላዊ ግዝፈቱ ይልቅ የቤቱ መንፈሳዊ ድባብ የጎፋን ትናንት የካዎዎቹን የቀደመ ከብር በምናብ መልሶ አሳየኝ ሠላምታ አቅርቤ ቁጭ አልኩ አንጋፋው ሰው ጋቢ ነው የለበሱት አርጅተዋል ጉጃ አሻ ይባላሉ ሳውላ መኖር የጀመሩት የቀደመውን አሻራ ለማጥፋት ወታደራዊው መንግሥት በጎፋ ካዎዎች ላይ በዘመተበት ወቅት ነበር ያኔ የአካባቢውን ባላባት ከፍ ያለ ሞራል ለማድቀቅ የተሰራው ስራ ሰለባ ከነበሩ መሪዎች አንዱ ናቸው ደርግ ከተመኘው ማግማዛት እንጂ ከባዮ ልብ ያላወጣቸው የጎፋ መሪ ስለኾኑ ዛሬም ድረስ ከነክብራቸው አሉ የእሳቸው የግዛት ሀገር ባዮ ነው ባዮ ሰፊ ግዛት ነበረው ታሪኩ ብዙ ነው ጉጃ አሻን ማድመጥ ጆምሬአለሁ አሁንም የባዮ ካዎ ነዎት አዎ አሉኝ በልበ ሙሉነት ነበር ሁሉም የጎፋ ካዎ በዘር ነው በዘር ካዎ ሲሞት የቤተሰቡ ታላቅ ወንድ ልጅ ይነግሣል ካዎ ኣሻ ጉጃ አርጅተዋል የባዮን ካዎ አየሁ የሚለውን ታሪክ ከማስመዝገብ ያለፈ ብዙ ማውራት አልቻልንም ያም ኾኖ የነገሩኝን ይዣለሁ ከነገሩኝ የካዎ ዳዳ ካማ ታሪክ አብዝቶ ማረከኝ ያ የማዛት ማስፋፋቱን ወግ ብዙ ባስሰሰው ብዬ ተመኝቻለሁ ሙ ዐዐዲላርላ ሀገሬን የጎፋ ካዎዎችቹን ታሪክ ለመስማት ከሳውላ የሚቀርብ ከተማ የለም ሳውላ ነኝ ውርኪ የጎፋ ነገሥታት ታሪክ የመነሻ ወጎች ማዕከል ናት አንዳች ያልተነገረላት የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የአስተዳደር ጥበብ መናገሻ ነበረች ሰነዶች በልዩ ሁኔታ ከጎፋ ቀደምት ማዕከልነት ጋር አስተሳስረው ስሟን ያነሱታልሪ ከካዎ አሻ ጉጃ ቤት ስወጣ ልቤ ወደ ውርኪ ተጉዞ ነበር ዜመ መመ ዚ ጀሎርገፒ ርጋምላይጋይላ ልዲጅገርጋምርዳ ኙፁ ይጋዌጀ። መም ሀገሬን ፈራሁ እግሬን አላመንኹትም እንኳን እግሬ ዓይኔ ደከመው ሩቅ አየሁ ተራሮቹ እስቲ ሞክረኝ የሚሉ መሰለኝ ብዙ ግዜ አቅጄ ብዙ ማዜ ፍርሐት እንዳፈገፍግ ወደ አደረገኝ ስፍራ ከመሄድ የሚያግደኝ ነገር እንደሌለ አድማስ አልፈው የተሰለፉትን ተራሮች እያየሁ መንገድ ለመጆመር ጓዜ አህያ ላይ ሲጫን መጩከኔ ገባኝ መንገዱን የማይፈሩት አህዮች ጓዛችንን መሸከም ጆምረዋል ለእይታ ከሚርቁት ተራሮች ጋር ፊት ለፊት ተፋጥጠናል ገብለን የደረስነው በጠዋት ነው ገብለን ወደ ጉንዳ ጉንዶ የሚጓዝ ሰው ሜዳ ምድርን የሚሰናበትባት የተራሮቹ ወደብ ናት ዓጋመዎች ምድር ነኝ ዙሪያውን ታሪክ በከበበው አንድ ስፍ ኾፔ የተሸሸገ ዓለም ለማሰስ መጥቻለሁ የተጓዥ ጋዜጠኞች ቁጥር ሰባት ቢደርስ ነው በአህያ የተጫነው ጓዛችን ብዙ ነው መተኛችን የካሜራ አእግሮቻችን የምንደርበው ልብስ ሻንጣችን በአርግጥም ራስን ይዞ ይኹን የተራራ አድማስ መሰንጠቅ ብቻውን ጆግንነት ነው ፅቃው ተሸክፎ አህያ ነጂዎቹ መንገድ ጀሙሩ እኛና ጓዛችንን የያዙት አህዮች እኩል መሄድ አንችልም መድረሻሹን ላይ ልንገናኝ ተቀጣጥረናል አስገራሚው ነገር ማን ገና ስንነሳ ወደኋላ መቅረት መጀመራችን ነበር ወዴ ሩቁ ገዳም ጉዞው ጀመረ ሩቅ ስላችሁ የእናንተ ሩቅ አይደለም የእኔም የከዚኽ ቀደም ዓይነት ሩቅ አይደለም ዌዐዐዲልርላ ገው ሀገሬን ይሄ ጉዞ ከባድ ነው አብረንታት አልያም አዘሎ ደብረ አባይ ወይም ደብረ አሰቦዐቦ ደብረ ዳሞና ዝቋላ አንደ መሄድ አይደለም ወንድ ልጅ በእንብርከክ የሚያስኬድ ገደል ቁልቁል አፍጥጦብኛልረ እንደ ገርዓልታ ተራሮች ጫፍ ምጡ ያላጠረውን ሩቅ መንገድ የውሃ ኮዳዬን አንጠልጥዬ ካሜራዬን አዝዬ ተያያዝሁት የኢሮብ እናቶች ልጅ አዝለው ለአስተርዮ ሀገራቸው ለመግባት ቁልቁለቱን ሲጆምሩት እንደ ደጀን አናት እንደ ቅዱስ ያሬድ መንገዱ ቀላል መስሎኝ ነበር አንደዙር አምባ የሰዓታት ጉዳይ አድርጌ ያሰብኩት መንገድ ይፈትነኝ ጆምሯል ተሰብስበን የጀመርነው መንገድ ሁለት ሰዓት ሳንጓዝ ተበትነን ተያያዝነው መንገዱ ሳይጋመስ ኽረ እንደውም ሳይጆመር እግሬን ወደ አገኘሁበት ቦታ መወርወር ጆምሬአለሁ ድካም ሀገሯ እዚህ ነው በጉዞ ላይ ሰዓታት አልፈዋል ግን የሚታይ ገዳም የለም ይልቁንስ ግዙፍ ተራሮች አፍጠውብኛል አባ ፍራንሲስኮ አልቫሬዝ ወደ ኢትዮጵያ በመጣበት ወቅት ምስራቃዊው ዞን ደርሶ ጉንዳ ጉንዶን መርገጥ አልኾነለትም ምክንያቱን ሲያስቀምጥ እንዲህ ይላል ወደዚህ ገዳም መሄድ ፈቅጄ ነበር ነገር ግን ተራራውን በእጅ በመቧጠጥ ካልኾነ በስተቀር ለመውጣት ስለማይቻልና ከገዳሙ ለመድረስ የአንድ ቀን ጉዞ ነው በማለት ለመሄድ ከለከሉኝ ድዶላል አልካሬጽ በእፄ ልብን ድንግል መነ መንግሥት በኣዶ ዮና ዐጋ መደ ለእማርኛ የተፐተረንም ጽ ሀፖ መሙ ሰነዴ ዐዐዲልርላ ላ ሀገሬን በዘመኔ እንዲኸ ለመንገድ ተሸንፌ አላውቅም በዘመኔም ማዶ የተባለ ስፍራ እንዲኽ ልብ የሚያጠፋ አካል የሚያዝል ሩቅ ሆኖብኝ አያውቅም እንዲያም ኾኖ የነገሩኝ እንደአልቫሬዝ ያላስቀረኝ መንገደኛ ነኝ እኔ ማን ጉንዳ ጉንዶን እንደፈሩት አንደ አንዱ አልቆጠርም ይልቁንም መንገዱን ከደፈሩ እንደ አንዱ ስሜን በራሴ ታሪክ የማነሳ ብርቱ ነኝ ይኸ ምድር የዓጋመዎች ምድር ነው ዓጋመ ታሪከ ብዙ ነው ብዙ ስለ ታታሪዎቹ ተጽፏል በትግራይ ምሥራቃዊ ክፍል ይገኛል ሬይሞንድ ጆናስ የአድዋን ጦርነት በተረከበት መጽሐፍ የዚያን ዘመን ሁናቴዋን አንኳን ሲገልጸው አዲማሣራት በለም ሸለቆ ውስጥ ያለች የገበያ ከተማ ነች ይላታል አዲማራትና የአጋመን አካባቢዎች በጣም ለም ሲል ነው የሚገልጻቸው ሄነሪ ሞርተን ስታንሊ አንደ እኔ አዲማራትን ያየ ሰው ነው ሰውዬው የመቅደላ ዘማቾችን ጉዞ በተረከበት ዘገባ የአዲግራትን ውበት የመንገዱን ጥድና ዛፎች ደስ ማሰኘት የቤተስኪያኗን ማፍዘዝ መስከሯል ረይምንድ ጆናሰ የኢድሞዋ ጦርነት ሌፍሬም እንዳሰ ጽ ወ ሄነሪ ምርታን ሰታንሲ የጳሜሪካው የኒውዮርክ ሄራልሲድ ጋዜማ ለጋቢ ሲኾን የእንግሲዝ ጦሮ መደ መቅደሳ ሲመ ሰያዘገባ ልብሮ ከጄኔራል ኖፒሮር ሠራዊት ጋሮ ወደ ልቢሲኒያዖያ የመማ ጋዜጠኛ ሲኾን ከጉዞው በኋሳ የሦመለከተውን በመጽሐፍ መልኩ ጽፎታል መጽሐፉን ከዚሀ ሦደም የፉደበቀው ማሰታወሻን የተረዕሙት ዶክፐር በየሁ ፈሪ መደ እማርኛ መልሰውት ለህሀትመቅ አብቅሦውታል ፋ« መዎደላ የቴዎድሮሰ ሪጣ ሄነሪ ምርን ትርም ጠቢዶክር በየሠታ ጥሬፎሪ ጽ መ የን ይዐዐዲልሪረይላ ሀገሬን ዓጋመዎች ምድር ነኝ ዓጋመዎች ብርቱ ናቸው ሥራ ወዳድ ግብራቸው ስማቸውን አናኝቶታልሬ የፍስሐ ጊዜያቸው መስቀል ነው የዓጋመን ምድር አውቀዋለሁ ለመስቀል ደጋግሜ መጥቻለሁ ዓዲግራት ዋና ከተማቸው ናት አሁን መስቀልን በጋራ ሆ የሚሉባት የኩነት መዲና ኾናለች አቤት ከዓጋመ ጋር መስቀልን ማሳለፍ ጓ ኸኺይ የሚለውን ቃል ዛሬም ድረስ የማልረሳው ነው ሰፊ መስክ ላይ ነበር መስከረም ስለኾነ ለምለም ነው ከብቶቹ ሜዳ ላይ ይርመሰመሳሉ ሥርዓቱ ጆምሯል አዛውንቶች እሳት ይዘው ዓኾይ ዓኾኺይ እያሉ ይተኩሳሉ ድሣስ አለው ዓጋመ መስቀል ከማንነቱ ጋር የራቀ ቁርኝት እንዳለው ለማየት ይኽ በዓል በቂ ነው መስቀልን ከዓጋመ ጋር ያላሳለፈ ዓጋመን አውቀዋለሁ ቢል ዕውቀቱ ልክ አይመጣም። መስቀልን ከዓጋመዎች ጋር ማሳለፈ ዓጋመን በብዙ የማወቅ ያኽል ጥቅም ያለው የህይወት አጋጣሚ ነው ዛሬም ጆሮዬ ላይ ዓኾይ ዓኾኺኳይ የሚለው ቃል ያቃጭላል የወንዶች በዓል ነው ከአምስት የማይበልጡ ቤተሰቦች ወይም ጎረቤታሞች አንድ ቡድን ይመሰርታሉ አርድ አለው መስቀል ሳምንት ሲቀረው በሚደረግ ዝግጅት በመዋጮ የተገዛው በግ ወይም ሙክት ይታረዳል ደሙ በዕቃ ተደቅኖ ይጠራቀማል አዛውንቶች ደሙን በአቃ ይዘው በቅጥሩ ይረጩታል በሁሉም አግጣጫ እየዞሩ በዝንጣፊ የሚረጩት ደም በዚህ ቀን መስቀልን ጠብቆ የሚካሄድ ሥርዓት ነው በየእንሰሳው ግንባር ላይ ደሙን ይቀቡታል የንረፎ ሀዐዐዲዳጳያሪዳላ ሀገሬን ተሑ ቆሜ ከማየው ነገር መንፈሴ ሴላ ስፍራ ሄደብኝ ደሙን በጉበኑ መቃን ስለቀቡት እስራኤላውያን አሰብሁ እስራኤል በግብጽ እጅ ሳለ አግዜአብሔር ነውር የሴለበት የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት ለእናንተ ይኹን ያለውን ቃል ከማየው ጋር አገናኘሁት በኦሪት ዘፀአት ምዕራፍ አስራ ሁለት ላይ እንደተገለጸው እስራኤል ጠቦቱን አርደው ደሙን የቀቡት ጉበንና መቃን የግብጽ ሀገር በመቅሰፍት ሲመታ ለእስራኤላውያኑን ቤት ምልክት ኾነና አተረፈ ዓኾኺይ የከብቶች የበረከት ቀን ነው ቀንዳቸው ቅቤ የሚቀባበት ቀንበር የሚያርፍበት ገላ ክብር የሚቀናጅበት ጥጃ እስከትጠማግብ የእናቷን ጡት የምትምማግበት በዓጋመዎች ምድር እየተጓዝሁ ነው የዓጋመዎችን መስቀል ሳስብ ትዝታ ጉልበቴን ያበረታዋል ወይኖ ሊታገል በርሃ እንደ ገባ ሰው የኢያሱ በርሄ ዓጋመ ዓደይ ሜዳ ውልዋሎ ዝናር ከዓጥቕ ብረት ከልዕሎ ስረ ወለደይ ውን ይብለነሎሦ የሚለው ዘፈን ሩቅ ይወስደኛልሬ ለነገሩ አሁንም ሩቅ አእየኹኬድሁ ነው መንገደኛው ብዙ ነው አንዳንዱ ከመንገዱ የተሻረከ ይመስል በሚያስፈራ ገደል ቆሞ ቁልቁል ተንሸራቶ አንኳን አይወድቅም አናቶች ስዕለት ሆኖባቸው በዝማሬ ስጦታቸውን አዝለው ያለ ጭንቀት ይወርዱታል አኔ አዚህ እየሄድሁ በምናብ መስቀልን እናፍቃለሁ ለደብረ ገሪዛን የሚሰጠው እልልታ ወደ መስቀል በትዝታ ወስዶኛል ዐዐዲልሪርላ ሀገሬን አልልታ አእሰማለሁ ዓጋመዎች እንዲህ ያለ የደስታ ቀናቸውን በዕልልታ ያጅቡታልሬ የመስቀሉ ችቦ ከቀንዳዕሮ ተራራ ላይ ሲወረድ ጨለማውን ከሚያሸንፍ የችቦ ብርሃን ጋር የሰማኹት የፅዕልልታ ድምጽ ተራሮች በከበቧት ከተማ ያስተጋባ ነበር ቀንዳፅሮ በተራሮች ከተከበበችው አዲማሣራት ከተማ አቅራቢያ የሚገኝ ኮረብታማ ስፍራ ነው አናቱ ላይ ከቆመው መስቀል ስር የሚለኮሰውን ችቦ የያዙ ሰዎች በሰልፍ ወደ ከተማዋ አንብርት ይመጣሉ አዲግራትን በመስቀልም ያለ መስቀል ሰሞንም አይቻታለሁ ግን የመስቀል ሙሸራ ናት ሁሉ ነገሯ ከመስቀል የተቆራኘ ከተማ በዋዜማው ደመራ አታበራም ሲጨልም የተራራው መስቀል በራ ይኽ ባለ ሜትር መስቀል የቆመበት ስፍራ ለብዙ ጊዜ መጠኗ አነስተኛ በአርማታ በተተከለች ስፍራ የቆመች መስቀል ነበረችበት አሁን ከየትም ሲታይ የሚበራው መስቀል ቀንዳዕሮ ቆሟልሬ አንዲኽ ያለው ባህል ነፍሴን ዓጋመዎች ዘንድ እስረኛ አድርጎ አስቀርቷታል አሁንም በታሰርሁበት ምድር ነኝ በፍቅር የታሰረ ሰው በጠብ አይፈታም አንዲህ ባለ የሀገሬ አሴት ያለ ዋስ ወህኒ ገብቼ ከተቀረቀርኩ ቆየሁ ከዚያ የመንፈስ አስር ቤቶች አንዱ ይኹ ድንቅ የዓጋመዎች ባህል ነው ከቀይ ባህር ወደ ከነዓን የሚገቡት አስራኤላውያን መሀል የገባሁ እስኪመስለኝ ድረስ ጉዞው አድካሚ ቢሆንም ሰንሰለታማዎቹን ሲታዩ የሚያስፈሩትን የማይደረስባቸው የሚመስሉትን የትግራይ ተራሮች አንደ ቃዴስ በርኔ አያቆራረጥሁ የበረከት ሀገር ወደ ተባለችው ደብረ ገሪዛን መጓዜን ቀጥያለሁ ዱ ዐዐዲልሪርላ ሀገሬን መ ማኅበረ እስጢፋኖሳውያን ይኽቺን ዓለም እንዴት እንደተጠየፏት ገባኝ ዓለምን ንቀዋታል የቤተ መንግሥቴ ወሬ የማይሰማበትን የምድር ጥግ መርጠዋል ሰማይን ጣሪያቸው አድርገው ከሰው በራቁ ሰንሰለታማ ኮረብታዎች የምንፍስና ከተማ መርጠዋል ተራሮች አያልቁም ያለፉኩት ድጋሚ ከፊት የቀደመ እስኪመስለኝ አንድ ዓይነት ተራሮች ደጋግመው ያጋጥሙኛል እወጣለሁ እወርዳለሁ ሩቁ ገዳም ጋር ለመድረስ የማኀበረ እስጢፋኖሳውያን አባት አባ አስጢፋኖስ ነው አሁን ካለሁበት ምሥራቃዊ የትማሣራይ ምድር ልዩ ስሟ ስቡሐ ከምትባል ቦታ አንድ ቀን አንድ ሰው ተወለደ ጊዜው ዓም ነው እናቱ ሣራ ትባላለች አባቱ ብርሃነ መስቀል የሙት ልጅ ነው እንደ ተወለደ አባቱ ሞተ ስሙን ኅድገ አንበሳ አሉት ያደገው በአባቱ ወንድም ቤት አጎቱ ዘንድ ነበር ገና በልጅነቱ ጠባዩ ሸጋ አንደ እኩዮቹ ቧልት የማያምረው ብለል ኾነ ትምህርት ጀመረ አውቀቱ ወደ ምንፍስና መራው በወጣትነቱ ወደ ቄየጻ ገዳም ገባ መነኮሶ ሰሙም እስጢፋኖስ ተባለ ወደ ማኅበረ አስጢፋኖስ ታሪካዊ ገዳም እየተጓዝሁ ነው ከአሲምባ ተራሮች ወዲህ ከተገተሩት ሣዙፍ ተራሮች ስር ወደ አረፈው ገዳም ስጓዝ አግሬ መሆን አስኪቀራቸው አብረውኝ የነበሩ ኢሮቦች አይረሴ ናቸው የኢሮብን ደግነት ሳስብ የአሲምባ ስትራቴጂያዊ ቦታነት ይገዝፍብኛል እንደ ልጁ የሚያይ ማኀበረሰብን የሚያህል መሸሸጊያ ከወዴት ይገኛልሬ ይዐዐዲልሪላ ከጉ ሀገሬን ኢሮቦች ጓዳቸው የእንግዳ ነው ነጩን ማር በአነባበሮ ያለ ስስት ዝቀው ለምነው ያበላሉ ለማርያም የጠመቁት ጠላ ሳይቀመስ መንገድ ጠይቆ በዚህ ነው መባል አንደሌለ ገባኝ ከኢህአፓ እስከ ህወሓት ወደ አሲምባ ተራሮች አናት የወጡት የቦታው ምቹነት ብቻ ማርኳቸው ሳይሆን የኢሮቦች ጓዳ ቸርነትም ታድጓቸው መሰለማኝ ባህል ቱሪዝም ባለሙያ ነው ከዚህ ቀደም መጥቶ ያውቃል ድፍረቱ የገረመኝ መንገዱ አልገፋ ሲል ነው የካሜራ ባለሙያዬ ዮናታን ድካም ተስፋ አስቆርጦታል መሄድ አንጂ መድረስ እንደሌለ ራሱን አሳመነ ኢሮቦች ወደ ቤታቸው አስገቡን የኢሮብ ጎሳዎች ከምስራቃዊ የትግራይ ሰንሰለታማ ተራሮች ግርጌ እስከ ቀይ ባህር በሚዘልቀው ምድር ይኖራሉ ከብት ያረባሉ ከበርሃው ሥነ ምህዳር እጽዋት ንብ ያንባሉ ወይናደጋማውን ክፍል የሚኖሩበት የኢሮብ ጎሳዎች ብዙዎቹ ከርስቲያኖች ናቸው ሐሰበላ ቦክናይታና አድጋዳ ጎሳዎች ቀናኢ ክርስቲያኖች ናቸው ቡክናይቶዎች በስፋት በአካለ ጉዛይ ሲኖሩ ሁለቱ በዓጋመ ምድር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊ ጎሳዎች ናቸው አሁን ኢሮቦች መንደር ነኝ ምድሩ ጭምር አንዳች መንፈስ አለው እንግዳን ባለቤት የሚያደርማግ አዲስ መንደር አዲስ ቀዬ ገብቻለሁ አብረውኝ ያሉት ማርዋ ደርሰናል አሉን ዮናስ የትግራይ ጊጋር ፉቱሰፋዬ የኢትዮጵያ ዓመታዊ ታሪክ መጽሔት ኛ መጽጹዱሔት ገጽ ዐዲልሪርላ ሀገሬን «መ ሚሙ ድሙመውሙ መመ አዲስ ስፍራ እንደመጣ ሰው ባይተዋርነት አልተሰማኝም በተቃራኒው ደጋግሜ ወደመጣሁበት የቤተሰቦቼ ባድማ የደረስሁ መስሎኛል የድንጋዮ ቤት ነፍስ በሚያሳርፍ ቅዝቃዜ ተቀበለን ቁጭ ብለው የሚጫወቱ መንገደኞች አርፈውበታል ኢሮብ ማለት በሳሆ ቋንቋ ኢሮባ ከሚለው የመጣ ቃል ነው ሲባል ስሰማ የኖርሁት እውነት ለመሆኑ እያየሁ ነው ኢሮባ ማለት ወደ ቤት ማሣቡ ማለት ነው ይላሉ ትርጓሜውን እዚህ ደጃፍ ለእንሣዳ ተከፍቷል ገብተናል ቋንቋ አያስፈልግም አቤት መስተንማዶ ማር በዳቦ ተቀብቶ ቀረበ የቅንጡ ሎጂ በረንዳ በሚመስል ደጃፍ በጥበብ ከታነጸ ቤት በረንዳ ላይ ነፋስ እየወሰድን ተጋበዝን አደግድገው የሚያስተናግዱት የቤቱ አባወራ ልባቸውን በሚሞላ መልኩ አንደ ልብ አልበላ ብለናቸው ተቸማግረዋል በዓመት አንዴ የሚገኘውን ውድ ማር ከመጋበዝ በላይ ምን ስጦታ አለ። ማኀበረ አስጢፋኖስ ጠንካራ ገዳማዊ መዋቅር አላቸው አሥራ ሁለት ደቀ መዛሙርትን የያዘው ቡድን ማኅደር በሚል የሚጠራ የመጀመሪያው እርክን ነው የማኅደር ስብስቦችን የያዘው ማዕከላዊ መዋቅር ደግሞ ማኅበር ይባላል ከፍተኛወ መዋቕር ገዳሙ ነው የገዳሙ አባት የኾኑት አባ ለምለም አንደገለጹልኝ ሸሬ ቆየጻ ገዳም የተመሰረተው አንድነት አራት ማኅበር ነበረው አንዱ አዛው እስከመጨረሻው ሸሬ የቀረ ነው አንደኛው ተንቤን ገባ አንዱ ማኅበር በዛሬዋ ሀገረ ኤርትራ ሲሄድ ሌላውና በአቡነ ይስሐቅ የሚመራው ደግሞ ወደ ከሰዋ ደብረ ገሪዛን ጉንዳጉንዶ መጣ ፖ የወሄ ሮዐሠ ያቃቆበ ፊና መዎሪል ከግሪገ መደ ጳማርኛ በዓሐሙ ኃይሖ ዮታሥሪጎመ ግጽ የድብረ ሪሃን ጉንዳ ጉንዶ ማርያም ታሪክ ያሊታሥፖመ ብሮሸሮ ድ ለቡጎ እሰጢፉኖሰ በጉንዳ ኙንዶ ማርያም ፇዳም ዩየታጥተመ ጽ ፀዐዐደዲልሪያይላላ ኀይድ ሀገሬን ለሽንት ወጣን የገዳሙ ቅጥር በለመለሙ የግራር ዛፎች የታጀበ ነው የጥንቱ ሕንፃ ከፍ ካለ ቦታ አርፏል የገዳሙ አካል ረዣዥሞቹ ተራሮች ስር የተሸሸገ ነው በዙሪያው የከበቡት ተራሮች ላይ የተገነቡ የድንጋይ ቤቶች በጎርፍ የሚወሰዱ በየጊዜው ፈርሰው የሚሰሩ ናቸው ከፍታ ሳይ የሆኑት እንዲኽ ኾነው በሁለት ወንዞች የተከበበው አና ለፅይታ ዝቅ ካለ ስፍራ ላይ ያረፈው የገዳሙ ቅጥር ማቢ ግን እየጋለበ ቀይ ባህር በሚገባው ወንዝ አደጋ ገጥሞት አያውቅም እናም አቤት ጥበብ ማለት ይህንን ምህንድስና ነው ስል አሰብኩ ዙሪያው በድንቅ ለዕይታ በሚማርኩ ደቂቀ እስጢፋኖሳውያን ምን ሲያደርጉ አዩት በሚያስብል ምድር ላይ ያረፈ ነው ትንሸ ውሃ ያላት ወንዝ በበጋም አልደረቀችም በዐለቱ ወገብ ላይ ከድንጋይ የታነጹት ቤቶች የሰው ልጅ ጥንካሬ እንደስፍራው የሚለካ እንደኾነ ማሳያ ናቸው ተመልሰን መጆመሪያ የአደርንባት ስፍራ ወደ ነበረችው ቤተ ክርስቲያን ገባን ክብ ናት ዋናው ገዳም የወንዶች በመኾኑ ለሴቶች የተሰራች ቤተ ከርስቲያን ናት አስቀድሞ በዘመነ መሣፍንት ነበር የተሰራችው ፈርሳ ዳማሣም ተሰርታ ነው ቀስ ብዬ በቀጭንና ጉልበት በሚፈትነው መንገድ ወደ ወንዶቹ ገዳም ወደ ጥንታዊው ስፍራ አመራሁ የድንጋዮ ማሣድማዳ የውስጥ ለውስጧ መንገድ ከጀጉል አስታራቂ ጎዳና ጋር ተመላሳሰለብኝ ከርቀት የማየውን ሕንፃ ቤተከርስቲያን ስጠጋው አሰራሩ እጅን አፍ ላይ ያስጭናል የሚደንቅ ነው ን ይዐዐዲልረሪላ ሀገሬን ከ የዛሬ ስድስት መቶ ዓመት የተገነባ ነው የተጠበቡበት መናኝ አባ ፅዝራ ይባላሉ አባ ዕዝራ ከማኅበረ እአስጢፋናስ መነኮሳት ስማቸው ጎልቶ ከሚነሳ ጥበበኞች አንዱ ናቸው አባ ዕዝራ ሀገሩ ስቡሐ ነው ከጽዮን ጋር ከእስራኤል ከወጡ ከሌዊ ነገዶች የተገኘ እንደኾነ ታሪኩ ያስረዳል አባቱ ይስሐቅ አናቱ ልዑል ሰምራ ይባላሉ እንደ አባ እስጢፋኖስ ሁሉ አባ ዕዝራም አባቱ በልጅነቱ ሞተ ማደኢኒ የመነኮሰው በአስራ ሁለት አመቱ ነበር የሚካኤል የስልት ልጅ ስለነበረ የመጀመሪያ ስሙ ዐቀበ ሚካኤል ሲኾን ሲመለኩስ ዕዝራ ተባለ አባ ዕዝራ የሚለው ስያሜ አንድ የማኅበረ እስጢፋኖስ አባል አባት ብቻ ሳይኾን በጥበቡ ስሙ ከዘመን ዘመን የተሻገረ ለ መጠሪያ ኾነ አስቀድሞ የተሰራው ቤተ ክርስቲያን የሳር እንደነበር የስፍራው ታሪክ ይናገራል ከአስራ ሦስት ዓመት በኋላ በአባ ፅዝራ ይኹ ዛሬ ድረስ የቆመው ሕንፃ ተገነባ የማየውን ነገር የዛሬ ስድስት መቶ ዓመት አንዳች ምቹ ነገር በሌለበት በዚህ ስፍራ የተሰራ ቅርስ ስለመኾኑ ከማመን የሚበልጥ ምንፍስና የለም አራት መዓዘን ዓይነት ቅርጽ ያለው ህንጻ ቤተ ክርስቲያን ጣሪያው ቆርቆሮ ነው ለዘመናት የኖረው ኦና ከዓመታት በፊት በደረሰበት አደጋ የተቀየረው የሳር ከዳን የለም ትናንት በድንጋይ እንዲኽ የተጠበቡ አባቶች ነበሩን ዘመን ዛሬ ለማደስ እንኳን ተቸግሮ ማራ ገብቶች የሚመለከተውን ድንቅ ቅርስ ተደምሜበታለሁ ይሰሯል እንዲህ ነው ው ጩጭጩ ን ን አዐ ደድቀ እአሰጢፋፉኖሰ በፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሴ ጽ ይዐዐዲልረይላ ሀገሬን ደብረ ገሪዛን የነገሮች መነሻም መድረሻም ማርያም ናት ከቀናት ሁሉ የሚበልጠው ጥር ሃያ አንድ ነው ጥር ሃያ አንድ ቀን እዚኽ ደርሻሁ በሮች የሌሱት መሆኑ ገርሞኛልሬ ወደ ውስጥ ገባሁ አሁን በኢትዮጵያ ከአምስት መቶ ዓመታት በላይ ኖሮ ዛሬም ግርም የሚለው ኪነ ሕንፃ ውስጥ ነኝ ይኽ ሌላ ገጽታችን ነው እንደ ላሊበላ ውቅር ዐለት ያልሆነ አንደ ጎንደር እንደ ሀረር እንደ ሌሎችም የማይመስል የራሱ መልክከ የራሱ አሰራር የራሱ ጥበብ የሚታይበት ሕንፃ እያንዳንዱ ጥበብ ላይ የአባ ፅዝራ አሻራ ታትሟል አባ ዕዝራ ሲበረታ በዘመኑ የነበሩት ጳጳስ አባ ገብርኤል አርፈው ነበር በዚኸ ሳቢያ ከሕነች የሚሰጥ ጻጻጳስ አልነበረም ችግሩ በጣም ከፍቶ ማኀበረ አስጢፋኖሳውያንን አሳሰሰበ አባ አበከረዙን ማኅበሩን ስብሰባ ጠርቶ ሁኔታውን ለውይይት አቀረበ ያለ ክህነት መኖር አንደምን ይኾንልናልየ ሲል ጥያቄም ኣቀረበ አንዳንዶች ሀሳቡ ሀሳባቸው መኾኑን ገልጸው በዚያውም ኢየሩሳሌም የጌታን መቃብር ተሳልመው ለጳጳሱም በሀገር ቤት ስለገጠማቸው ፈተና ገልጸው ስለመምጣት ተናገሩ ሀሳቡ ተቀባይነት አገኘ ከዚያ ቀደም በዚህ መልኩ ለመሄድ አቅደው በስደቱና በስቃዩ ሳይሳካላቸው የቀሩ እንደነበሩ በአባ ኣበከረዙን ተነሳ በዚህ መልኩ ወደ ኢየሩሳሌም ከተጻዙት አባቶች አንዱ አባ ዕዝራ ኾነ ዘ ደቂፇእሰጢፋኖሰ በፕሮፌሰር ሄታቻው ኃይሔ። ማርያምን የሚጠላ የማርያምን ቤተ ከርስቲያን አይሰራም አውነቱ ከጥንትም ዛሬ እንዳያችሁት ነው በአማን ነጸረ በመፍቅሬ ዘርዓ ያዕቆብና በመፍቅሬ እስጢፋኖሳውያን የሚነሱ መኔፍና ጫፍ የቆሙ ሀሳቦችን ከእውነታው አንጻር ቃኝቷቸዋልሉራ ምሳ ለመጋበዝ ወደ ገዳሙ ተማባር ቤት ተያይዘን ወጣን ደቂቀ እስጢፋኖሳውያን በምንም ልኬት የሱተራውያን አብዮት ጆማሪዎች ሊባሉ አይችሉም አንዳንዶች አባ እስጢፋኖስና ማኅበረ እስጢፋኖሳውያኑንን ከኦርቶዶክሳዊ ይልቅ ፕሮቴስታንታዊ ዕይታዎች ያሉት እንደኾነ ለማስረዳት ይሞክራሉ የማኅበረ እስጢፋኖሳውያን ተሣባር ማን ሌላ ነው አስቀድሞ ወደ ኢየሩሳሌም የመሄድና የጌታን መቃብር የመሳለም ትውፊት ተከታዮች መኾናቸው ታይቷሑረሬ ክህነትን ፍለጋ በርሃ አቋርጠው ጳጳስ ዘንድ ሄደዋል በጦም የደከሙ በጸሎት የበረቱ ነበሩ የቀደሙትን አባቶች ገድልና ቱሩፋት ጽፈው አኑረዋል ምሳው ቀረበ ሸሮ ወጥ ነው ስጋ አልፎ አልፎ አለው ምናልባት ለአስተርዮ ያልኾነ ብለው ይኾናል ወንድዬ ዓሲ በመከራ ውሰጥ ያበባም ቤጥ ጸርሰኗያን ግድ አ በአማን ነጻረ ወልታ ጽድቕ ጽ ፖ ዕፖ ይዐዐዲልሪረላላ በትሪ ቀረበልን አባ ለምለም ጸሎት አድርገው ባረኩት ሰብሰብ ብለን ወደ ማዕዱ ተጠጋን ቀመስነው ምንም ምንም አይልም ጨው የለውም ማኅበረ መነኮሳቱ ውሃ በሌለበት ምድር አንዳሻቸው ለመኖር ጨው የሴለው ውሃ ውሃ የሚል እህል ይቀምሳሉ ሲያውም በታላቁ የንግሥ በዓል ፅለት ከምሳ በኋላ የምነና ስሜት ተሰምቶኛል ትንሸ አርፈን ዕቃ ቤቱን እንድንጎበኝ ተፈቀደልን ጉንዳ ጉንዶ የቅርስ ሙዚየም ነው ገና ሲከፈት ሙሉ ግድግዳው የመጽሐፍት መደርደሪያ የቀደሙ ቅርሶች ማኖሪያ መኾኑን አየሁ በየዘመናቱ በስደት የመጡ ጥንታዊ የጽሑፍ ቅርሶች አድራሻቸው እዚህ ነው ማኅበረ እስጢፋኖሳውያን ንባብ የሚወዱ መኾናቸውን ያሳዩባቸው ከየገዳማቱ የተገለበጡ ጥንታዊ ብራናዎችም አሉ ዓለም ጉንዳ ጉንዶ ስለሚባለው ስፍራ የሚያውቀው የጽሑፍ ቅርሶች ማዕከል ስለመኾኑ ነው አንቶኒዮ ሞርዲኒ የተባለ ጣሊያናዊ አንደ አኔ ጉንዳ ጉንዶ በመጣ ጊዜ የተመለከታቸውን መጻሕፍት ዝርዝር ጽፎ ነበር ዛሬ ማየት አንጂ ማገላበጥ አይቻልም የአባ ዕዝራ አጅ ያበጃቸውን ድንቅ መስቀሎች አየኋቸው የእቃ ቤት ቆይታዬ ረዥም አልነበረም በዚያ ላይ የንቁ መነኮሳት የጥንቃቄ ፍጥነት ሰዓቱ አሳጠረብኝ ወደ ማረፊያችን ስፍራ ሄድሁ የመልስ ጉዞውን የሚያስቡ ጓዶቼ እዝን እንደተቀመጠ ሰው ተኮራርፈው ምንጣፉ ላይ ተኝተዋል ገና ከመቀላቀሌ አንድ ሰው በአኛ ትይዩ አንደእኛ መሬት አንጥፎ ያረፈ በምልክት ጠራኝ ተነስቼ ሄድኩ ርን ፀዐዐዲልሪያላላ ስ ር ር መ ው መመመ መ ጸር ሀገሬን ስሙን በመንገር ነበር ትውውቃችንን የጀመረው ስሜን ነገርኩት ልጆች ነግረውኝ ነው አልፎ አልፎ የምትጽፋቸውን አነባለሁ አለኝ አመሰገንሁ ጉልበት ሰመሰብሰብ በሚመስል መልኩ ሰው ሁሉ በየቦታው ምንጣፉ ላይ ተጋድሟረልረ በከርኔ ዴገፍ አልኩ ክአሜሪካ ነው የመጣሁት አባ ዘወንጌል የሚባሉ አባት አሉ የበቁ አባት አዚህ በርሃ ውስጥ ናቸው ፊቱን ከገዳሙ በላይ ወደአለው አድማስ አድርጎ በአገጩ ሸቅብ አሳየኝ እሳቸውን ፍለጋ ነው የመጣሁት እዚህ አገኛቸዋለሁ ብዬ አስቤ ነበር በዚህ በበርሃው ያለ አንድ ስፍራ ናቸው አሉኝ የሚወስደን ሰው አለ አሲምባ ላይ ነው ያሉት ብሏል አብረኽን ትሄዳለህ አሲምባ ከጀርባችን ከነአድማሱ የተሸከምነው ተራራ ነው ግዙፉ የኢሮብ ተራራ ሜትር ከባህር ጠለል በላይ ለሚረዝመው ተራራ ጉዞ ታጨሁ አንደ ወዳጅም እንደ ጠላትም አየሁት አቅሜን አውቀዋለሁ ከባዱ ንጎዳና ነው ኢህአፓዎች የደም ላብ ያወጡበት አንደ ተረክ ስሰማው በአደማሣሁት ተራራ ላይ ለበረከት አንድወጣ ታጨሁ አባ ዘ ወንጌል መልካም ስም ያላቸው አባት ናቸው እድሜአቸው ብዙ ስለመኾኑ ሰምቻለሁ የበቁትን አባት ለማግኘት በርሃውን የሚንከራተቱ ብዙ ናችው ከታላላቆቹ ገዳማት የበቁት አባቶች ጋ በመንፈስ ወይም በአካል የሚተዋወቁ ታላቅ አባት ናቸው ሟዐዷውዉ ወይዐዐዲዴጳልያዕዳ ሀገሬን አመነታሁ ግን ደግሞ አቅሜ አይፈቅድም ተወስውሻለሁ የማላገኘው እድል እንደኾነ ተነግሮኛል ለአንድ ወይም ለሁለት ቀን በርሃ ላይ የቆሙ ተራሮችን ሰንጥቆ ለማለፍ የሚበቃ ጉልበት የለኝም ሌላ ግዜ ብዬ ስልክ ተለዋወጥን የማልረሳውን ሀሳብ ስላሸከመኝ ወደ ወንዙ ወረድሁ እሣር ለማፍታት ብዬ ነበር የተንቀሳቀስሁችት ራቅሁ ወደ ማዙፍ ዐለቱ ስር ዘንዶ አለ ብለው ሲያደምጡ የነበረበት ስር ቆሜ ለማድመጥ ጆሮዬን ቀሰርሁ ታሪኩ እንዲህ ነው አባ ፅዕዝራ ወደ ገዳሙ ሲመጡ አንድ ዘንዶ በስፍራው ነግሦ ነበር ያገኘውን ሲበላ የተቸገረው የሀገሩ ሰው ዘንዶው ራሱ ከሚበላ ሰው ፈቅዶ አንዲገብር ተስማሙ ልትገበር የተሰጠች ወጣት ሴት ዛፍ ላይ ኾና ስታለቅስ በስር ያልፉ የነበሩት አባት ላይ እንባዋ ጠብ አለ ቀና ሲሉ ሰው አለ ምክንያቱ ቢጠይቁ አንዲኽ ስለኾነ ብላ መለሰችላቸውና መምጫው ስለደረሰ እሳቸውን አንዳያጠቃ ይሂዱ ፍጠኑ ስትል ተማጸነች ቆመው ጠበቁት ሲመጡ ገዘቱት በግዙፍ ዐለቶች መሀል ተሰንቅሮ የቀረው በዚህ ግዝት ነው እስከ ምጽአት አንዲህ አንዲኖር ተፈርዶበታል ለዚህ ሳይኾን አይቀርም ጉንዳ ጉንዶ በዘንዶ የሚጠበቀው ገዳም የሚባለው በለሊት እንደምንነሳ ሳሰብ ፍርሐት ያዘኝ ተራራውን ፈራሁት አልመንን ነገር ኾኖ አንጂ ከዚህ መንገድ ደብረ ገሪዛን ምን ያለች ገነት ናት መርቐሪዎሰ ልረሪጋ ጽ ሙ ፀዐዐደልሪያላላ ሀገሬን ራመት ጸሐይ ምስራቃዊውን የትግራይ ክፍል አናት መልቀቅ ጀምራለች አእቃዎቻችንን የሚጭኑት አህዮች ራቅ ብለው ታስረዋል ለሊቱ ሲጋመስ መንገድ ለመጀጆመር ቀጠሮ ይዘናል ጋደም አልኩ ሰብሰብ ብለው በማኅበር ከመቐለ የመጡ ወጣቶች ከመተኛታቸው በፊት የህብረት ጸሎት ይዘዋል ይድህነነ ከመዓቱ ይሰውረነ በምህረቱ በአንተ ማርያም ወላዲቱየህብረት ድምጻቸው አስተጋባ በተኛሁበት አሜን አልሁ አሜን። እጁን አያለ መኖር ጀመረ ስለ ኢትዮጵያ አንበሶች ብዙ ሰምቻለሁ ብዙዎቹን እዚያው ዱር ለማየት ችያለሁ አንበሳ የተረክ ቅራሄ መሆኑ የሚገርመኝ ሰው ነኝ አንበሳን ማተም ያሰረ ከርስቲያን አድርገው የሚቆጥሩ ልሂቃን ገጥመውኛል አንዳንዶቹ ደግሞ ታልሙድ አንባቢ ይሁዲ ያደርጉታል እሱ ማን የዱር ፍጥረት ንጉሥ ነው ክዚያ ያለፈ የሰው ልጅ የሞኝ ሀሳብ ሀሳቡ አይደለም ይዐዐዲልረሪላ ፎመገኋ ሀገሬን አንበሳ በሰው ልጅ ባህል ውስጥ ብዙ ዘመን የኖረ ቤተሰባዊ አውሬ ነው በሥዕል በቅርጽ በተረት በዜማ ሲገለጽ ኖሯል የባንዲራ ዓርማ የማሸነፍ ምልክት ተደርጎ ከፍ ካለ ስፍራ ተሰቅሏል በእኛ ሀገር ደግሞ የዱር ብቻ ሳይኾን የምልክትነትም ንጉሥ ነው አንበሳ ቤተ መንግሥትና ዘውድ ኾኖም በልዩነት በተከታታይ ትውልድ ተቀርጾአል ላዮን የሚለውን ስም የተጠቀመው ካርል ሊናኔስ የተባለው የሳይንስ ሊቅ ሲሆን ዘመኑም አኤአ ነው ሊቃውንቱ የአንበሳን ዝርያ የሰሜን አንበሳ አና የሰሜን ንዑስ በሚለው ይከፍሉታል ኢትዮጵያ ሁለቱን የምታገናኝ የአንበሳ ሥነተፈጥሮ ምስጢር ናት የሚሏትም ከእነዚህ ሁለት ዝርያዎች ዝምድና ያላቸው አናብስት መኖሪያ በመሆኗ ነው በኢትዮጵያ አንበሳ የረዥም ዘመን ታሪክ ያለው ከኢትዮጵያውያን ተረክ ጋር የተቆራኘ አውሬ ነው ውክልናው ያይላል የጦር አውድ ጀጆግኖች በስሙ ይጠራሉ የቀደምት ጋሞ አባቶቸ ታሪክ አንበሳን ከማንነታቸው ያቆራኘ ነው አንበሳ ለጋሞ በጥረት ድል የማድረግ ምሳሌ ነው ችግር ተቋቁሞ የመኖር ማሳያም ተደርጎ ይቆቅቆጠራል ለዚህ ነው ጋሞ ቱማ ኑ ጋሞ ዶኮኒ ያለው ትርጉሙ እውነትም አኛ ጋሞ ነን ማለት ሲሆን ጋሞ ማለት አንበሳ ማለት ነው በጥረት ለድል የበቁ አባቶች በመጨረሻ እውነትም እኛ ኣንበላ ነን አሉ ሯ ዴኤጨኤ ኡ የደቡቧ ኮከብ ጥንታዊት ጽዮን ሰሚያዊት ብርብር ማርያም ዳም ገጽ ዘ ዱ ይዐዕዐዲልሪረሪላ ሀገሬን ተ ከ ዚዚ ጋሞዎች ለአንበሳ የሚሰጡትን ቦታ ከስማቸው መለስ በየተረቶቻቸው በከብር አስቀምጠውት ይኖራሉ ከጋሞ ተረቶች የሚገዝፈው አንበሳን ከመብረቅ ጋር በማጋባት አንድ ጎጆ ያስወጡበት ይመስለኛልሬ መብረቅን የሚያኽል የሰማይ ነጎድጓድ ለአንበሳ መዳር አንበሳ በጋሞ ዘንድ ያለውን ስፍራ ይነማረናል በኢትዮጵያ የአንበሳ ክብርና ነገር ስፍራ የሚወስነው ዓይደለም ደጋግሞ አንደሚባለው አንበሳውን ስሜናዊ የማድረጉና ይሁዲነትን የማጎናጸፉ መንፈስ ከአባቶቻችን የተቀዳ ሳይኾን የበታችነት ከተሰማው ተማርኩ ባይ የተፈበረከ ነው ከጥንት በነበረ ልማድ አንበሳ አንደ ስፍራው የራሱ ነገር ያለው ልዩ ክብር የሚቸረው እንሰሳ ነው አንበሳ የጀግንነት መገለጫ ብቻ ሳይኾን ከፍ የማለትም ምልክት ነውወ አንበሳነት ሁሉን ድል የማድረግ ወካይ ነው አንበሳ ሰነፍ ነው የሚል ሰው ስሰማ አንበሳን አርሶ ይበላ ዘንድ የሚጠብቅ የዋህ ይመስለኛል ዱር የሚኖር ኃያል አውሬ አድኖ መብላቱ ካስኮነነው የነገረ ፍጥረት እውቀት አፈር በልቷል ማለት ሃነው አለቃ ኪዳነ ወልድ ከፍሌ አንበሳን በቁሙ ማርማ ያለው አውሬ ይሉታል ኃይለኛና ተፈሪ መኾኑን አስቀምጠዋል በኪዳነ ወልድ ክፍሌ ትርጉም ታላቁ መዝገበ ቃላታችን አንኳን አንበሳን ከነገረ ተፈጥሮው ያፈነገጠ ትርጉም አይሰጠውም መ ው ን ን ጋምኛ ተረቶም ጸሐይ እሳታሚሜ ገጽ መ ይዐዐዲልረላ ሀገሬን አንበሳ አድኖ መብላቱን ከነገረ ተፈጥሮው ነጥሎ ለሚኮንኑት ወትሮስ ሸምቶ ሊበላ ኖሯል የምትለው ስላቅ ሸጋ መልስ ትመስለኛለች በአንበሳ የተሳከረ መረዳት አውሬው ፍጡር አርሶ ካልበላ ዓይነት ውጣ ውረድ ክፍተቱ ወየት ጋር ነው ቢያስብልም መነሻውን ለማግኘት መሞከር ማን ሞኝነት አይደለም የአንበሳ ኢድኖ መብላት የአህያ ሰርታ የምትበላውን ያኽል ልከ የሆነ ጉዳይ ተደርጎ መወሰድ አለበት መጀጆመሪያውኑስ ቢኾን ጥሮ ግሮ መብላት የሐጠአት እንጂ የጽድቅ ውጤት እኮ አይደለም የተረገመው ሰው እጸ በለስ በመብላቱ ምከንያት ምድር አሜኬላ ታበቅል ዘንድ ምክንያት ሲሆን አብሮ የተረገመው አእርማሣማን ጥሮ ማሮ በወዙ አንዲበላ ነበር እኔ በወዜ በልቼ አንበሳ አንዲሁ ጠገበ የሚል መንጨርጨር ከሆነ አድኖ ከመብላት በላይ ከባድ ስራ አለመኖሩን ለመረዳት አዳኝ መኾንን አይሻም ያም ኾኖ ደግሞ ይበልጥ ህይወቱ የተመሰረተው ጥንብ በመብላት ላይ መኾኑን የሚያምነውን ሳይንሳዊ አሙቀት ደግሞ ፈጽቋሞ ተዘንግቷል አንበሳ በጋራ መረዳዳትና መተጋገዝ የሚታወቅ እንስሳ ነው ኣንበሳ ጡቷን እንኳን ለልጄ ብቻ የማትል ፍጡር ናት ብዙ ደቦል በአክስቱ ጡት የሚያድሣ መኾኑማን አይነገርም የአንበሳ ማህበራዊ ሕይወት ጸሐራ ከፎየቐፍከክፍን ጠቅሶ ባሰፈረው ጽሑፍ ከድመት ቤተሰቦች እንደ አንበሳ በከፍተኛ ደረጃ ለማኅበራዊ ሕይወት ጥገኛ የሆነ የለም ድላል ህክ ላ ጸህሠጠጩዜ ር ዌዘፎ ዐያ ፕክወ ዐዖጋፀሮ ቿ ፀዐዐዲልርላ ር መውን ሚመ ሀገሬን ቀደምትና ነባር የኢትዮጵያ አውቀት አምነትና ፍልስፍናዎች ከአንበሳ ማኅበራዊነት ጋር የተቆራኙ ናቸው የአባ ሳሙኤል ገድል ታላቁ ጻድቅ አንበሳን አንደ በቅሎ ገልበው ያሻቸው ጋር የሚሄዱ እንደነበሩ ይነግረናል አንበሳና አባ ሳሙኤል ዘ ዋልድባ የጠበቀ መስተጋብር ነበራቸው አንበሶቹ ለጻድቁ ይታዘዛሉ እቃ ይጭናሉ ኣባ ሳሙኤል ዘ ዋልድባ ሰባቱ ከዋክብት ከሚባሉት አንጋፋ የቤተክርስቲያን አባቶች አንዱና በኛው ክፍለ ዘመን የነበሩ የዋልድባ ገዳም ዳግም ሲቀና የመሰረቱ አባት ናቸው አባ ሳሙኤል ዘዋልድባ በርካታ አንበሶች አንደሚከተሏቸውና መጻሕፍቶቻቸውን ሳይቀር በአንበሳ ላይ አንደሚጭኑ ገድላቸው ሲነግረን ቀደምቱ መንፈሳዊ የኢትዮጵያ አሳቤ ምነ ያህል ለዱር ህይወት ያለውን የጥበቃ ፍልስፍና መራቀቅ የሚናገርና በሰውና በአንበሳ መካከል የነበረውን የአዳኝ ታዳኝ አጥፊና ጠፊነት የሚያስታርቅ ሆኖ እናገኘዋለን አርግጥ አባ ሳሙኤል አንደ አንበሳ ሁሉ ከበርካታ ዱር አንስሳት ጋር የጠበቀ ግንኙነት አንዳላቸው ታሪካቸው ይናገራል ለምሳሌ ዘንዶ ነብር ጅብና ዝዣፕንን የመሳሰሱ አንስሳት ለጻድቁ ይታዘዛሉ ከጻዲቁም ይቀራረባሉ ማርክ ፖሎ በጉዞ ሪፖርቱ የአደን ስፖርት ያደረሰው ጥፉት በገለጸበት ዘመን እኔ ሀገር ማን እንዲህ ያለ የሰውና የኦንበሳጎ ዝምድና ነበር ዲያቆን ዳንኤል ከብረት እራቱ ኃየሳን ጽ ዐ ዲያቆን ዳንሌል ከብረት የቤተክአርሰቲያን መረጃዎም ፓ ሠዘፀዘፎከይቪጋ። ተራራው ቀደም ባለ ጊዜ ታላቅ ገዳም እንደነበረ አንዳንድ መረጃዎች ሲገልጹ ከተራራው ግርጌ የሚኖሩ ሰዎች ዛሬም በርካታ መነኮሳት የሚኖሩበት ገዳም እንደሆነ ይናገራሉ ቺ ዜቨጹኬኬስበየክክዘጠን መዝገበ ቅዱሳን ገጽ ዐ ዲያይን ዳንሌል ከብረት የቤተክርሰቲያን መረጃዎያ ገጽ መርቆሪዎሰ ለረሪጋ የምቆሳን ታሪክ ገጽ የኢትዮጵያፓርኮቻና ታተፈጥሮ ማውሟ ገጽ መ ረን ፀዐዐዳዲልሪያላላ መ ከቼቬሸሼህ ጩጨ ሀገሬን አባ በኪሞስ የአባ ሳሙኤል ደቀ መዝሙር ናቸው አንበሳን የአባቴ ፈረስ ይሉታል በዐፄ ይስሐቅ ዘመን አንድ ከዱር ወጥቶ ከተማ የሚያተራምስ አንበሳ ሁሉም ሲሸሸው የደብረ አባዩ አባ በኪሞስ ይሄማ የአባቴ ፈረስ ነው ብለው ወደ ዱሩ እንዳስገቡት ታሪክ ያስረዳናል እንዲህ ያሉ ነባር የራሳችን ከፍጥረት ጋር የማይጣላ አብሮነት ዓለም ልሂቃን ዘንድ አልደረሰም ቀደምት የተፈጥሮ ጥበቃ ታሪክ ጥናት ባለሙያዎች አርስቶትልን ቀዳሚው ሰው ሲያደርጉትና ከዚያ በኋላ በየዘመኑ የመጡትን ሊቃውንት ሲዘረዝሩ ኢትዮጵያውያኑ ቦታ አልተሰጣቸውም በኢትዮጵያ ሀገረሳበዊ እውቀቶች አንበሳ የትም ከፍ ያለ ቦታ ያለው አውሬ ነው አፋር አንበሳ ዓይነት ይላልሬ ከፋ የምድሩ ክብር ከአንበሳ መቆራኘቱን ያምናል ቋረኛ እንደ አባት ከስሙ ቀጥሎ አንበሳ የሚለውን ቦታ ይሰጠዋል የቋራው አንበሳ የሚለውና ለዳግማዊ ቴዎድሮስ የተሰጠው ቅጽል ስምም መነሻ ይኹው ነው ከማጂ ጫፍ እስከ ቀይ ባህር ዳርቻ አንበሳ አንበሳ የወል ከክብር ያለው ፍጥረት ኾኗል አንድ ወቅት በካፋ አንድ የገጠር ቀበሌ በጠለፋ ይዘዋት የሚሄዱትን ሴት ከጠላፊዎቹ የነጠቁት አንበሶች እጃቸው ላይ ያሳደሯትን ህጻን በማግስቱ ለቤተሰቦቿ ማስረከባቸው የአንበሳን ጠባይ ከሚያጠኑት የሳይንስ ልሂቃን ይልቅ የሀገሩ ሰው ትውፊት ትርጉም ያለው እንደሁነ ያላየናል ዘ ዲያቆን ዳንሌል ክብረት። የከፈረውም የሰለመውም ማተብ ያሰረውም እምነት ለምኔ ያለውም በወል አንድ የሚያምኑት ነገር ቢኖር አንበሳ ትልቅ የዱር ንጉሥ የድል አድራጊነትና የአሸናፊነት ምልክት መኾኑን ነው ለአደን ተፈጥሮ ድል አድርጎ ማደን ትጉህ ሰራተኛነት ብቻ ሳይኾን ስራን በድል የመወጣት ማሳያ ነው ፈረንሳዮች ቴሌን እናስተዳድር ብለው ጎራ ሲሉ በሳቅ የገደላቸው የአንዲት ደሃ አፍሪቃዊት ኔት ወርክ አልባ ሀገር የቴሌ ካምፓኒ ምልክቷ አንበሳ መሆኑ መሰለኝ ዴባ ሰርተው ከቴሌዋ አንበሳዋን ከስራ ገበታው ኢትዮጵያዊውን ነቅለው ሄዱ አንበሳ እንደ ኢትዮጵያውያን ላሉ ሀገራት ምልክትነት ሊውል አይገባም የሚሉት አይገርሙኝም አንበሳ አይወክለኝም የሚሱት ግን ይደንቁኛል በልክ የመወከል ጉዳይ ዘመን የሚያጎናጽፈን ካባ ቢኾንም አንበሳ ከድፍን ኢትዮጵያ ምድር ጋር ያለውን ስር የሰደደ መስተጋብር ሳጤነ ግን አንበሳን ዘውጋዊ አድርጎ ዓለም ካከበረው ምልክት ጋር ኢይናቆርም አሁን ባለው ሁኔታ አንበሳ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ምልክት ተደርጎ በህግ ስፍራን ያገኘ እንሰሳ አይደለም ይኹን እንጂ ምትክ የለሸ እሴቶችን ወክሏል የሀገራችን ምትክ የለሸ የሚባለው ማዙፍ ሆስፒታል በአንበሳ ይጠራል ዌዐዐዲልርላ ን ፀዐዐደዲልሪያላላ ሀገሬን ብ ከአዲስ አበባ የማይነጠለውም የከተማ አውቶቢስ አንበሳ ነው በኢትዮጵያ የአርበኝነት ታሪክ ባህውርታዊነት የታየበት የታጋዮች ስብስብ ጥቁር አንበሳ ነኝ ብሎ ጥቁር አንበሳ መኾኑን ከነጻነት ጋር አንድንጠረንፈው አሻራ ትቶልን አልፏል ዛሬ በህገ ወጥ የዱር አንስሳት ዝውውር ከፍተኛ ራስ ምታት የኾኑት የመካከለኛው ምስራቅ ባለ ነዳጅ ልዑላንና ከበርቴዎቻቸው ስለ አንበሳ ቢጠየቁ ነገዱ ይሁዳ መኾኑን ሳይኾን የተከፈለ ተክፍሎ ቢኖራቸው የሚመርጡት ብርቅ ውድና ድንቅ እንስሳ እንደኾነ ይመሰክራሱሉ አንደ አባቶቻችን የአንበሳ ሕይወት ካደለን አንበሳ መባሉ አያሸማቅቅም በማያሸማቅቅ ስም ስንጠራ የምንጠራበትን ስም ደጋግምን ለምን ሲል እናጤነዋለን ያኔ ነገረ አንበሳ ሰፊ አውቀት ይሆናል ያም እስኪሆን ግን ኢትዮጵያ የአናብስት ሀገር ከመኾን አታርፍም ጋማ ሀገሬን መልክዓ ምሂኒልክ ጥቁር ነኝ ለጥቁር ሁሉ ኩራት የኾኑ ንጉሠ ነገሥቴ የተወለዱበትን ቀን አከብራለሁ ስላስከበሩኝ መወለዳቸውን አወድሳለሁ ዘመነ መሣፍንት ባበቃ ዓለም አንዷ ሀገር አስር ቦታ ኾና በተሳለቀበት ዘመን ማብቂያ ሁለቱን ታላላቅ ነገሥታት ተከትሎ ስለ ነገሙት ንጉሣችን ልደት ደስታችን ወደር የለውም ምኒልክ ከእናታቸው ከኢትዮጵያ ከአባታቸው ከጥቁሮች ምድር አፈር የተወለዱ እንጂ እንዲያው በቀላሉ የእከሌና የአክካሊት ልጅ የምንላቸው ተራ አፍሪቃዊ አይደሉም ይልቁንም አፍሪቃአውሮጳ ጠረጴዛ ላይ መነጋገሪያ ትሆን ዘንድ የቀደመችዋን ገናና ሀገር ዳግም እንድትታፈር ያደረጉ ናቸው ፀዐዐዲጳሪዳ መርፌ ውው ቸች ና መ መማ ር መ ሀገሬን አንጎለላ ደስ ይበልሽ አንቺ ዘንድ አትብቱ የተቀበረው ንጉሥ ዓሰም ጥግ ድረስ ዝናው የናኘ ጥቁር መሪ ነውና አንቺ ትንሺ መንደር ተወለደ የተባለው ትልቁን የአፍሪቃ የነጻነት መንፈስ ወልዷልና ንጉሣችን ምኒልክ ስንል ጥበብን ክከሀገር ፍቅር ጋር ስለታደሉት ታላቅ መሪ እያወራን ነው ነሐሴ ከመጋመሱ በፊት እረኞች ጅራፍ እያጮኹ ሴቶች በአእልልታ ከንጉሥ ዣለ ሥላሴ ቤተ መንማሣስት ማግርጌ ከታላላቆቹ ኢትዮጵያኖች መንደር ከነ ገበየሁ የትውልድ ቀዬ የተወለዱትን ጅግና ልደት በኢትዮጵያዊ ልብ በአፍሪቃዊ መንፈስ እናከክብረዋለን በዚህ ቀን ዳግም ስሟ ከቅዱሱ ንጉስ ከዩሐንስ ተረክ ጋር የሚነሳው ሆመር የተቃኘላት ዓለም ሲፈልጋት የኖረው የነቢላል ሀገር የነጃሺን ግዛት ስሟ ዳግም እንዲናኝ ያደረት ንጉሥ ተወለዱ ይኽ ቀን የንጉሥ ልደት ብቻ አይደለም ይልቁንም ለተዋረደው ጥቁር ቀለም ትምክህት ሆነዋልና የጥቁር ሁሶ ልደት ነው በአንዲት አፍሪቃዊ መንደር አፍሪቃን ተሻግሮ ጥቁር ሁሉ የኔ የሚለው ጥበበኛ ንጉሥ የተወለደባት ቀን ፀዐዐደልሪያላ ጋመ ሀገሬን ጅብ በዚህ ቀን የአውሮፓን ስልጣኔ የተራበች ሀገር አብራ ተወለደች በዚህ ዋን ለጥበበኞች ክብር የሰጠ ንጉሥ ወደ ምድራችን መጥቷልና የጥበበኞች ልደት ኾነ በዚህ ቀን ኢትዮጵያውያን አምዬ የሚሏቸው ንጉሥ ተወለዱ በዚህ ቀን የኢድዋ ተራሮች ላይ ዘለዓለማዊ ታሪክ ያተመ አንድነትን የፈጠረ ኢትዮጵያዊ መሪ ተፈጠረ እናም ልደቱ ልደታችን ነው ስንል በደስታ ነው ልደቱ ልደታችን የኾነው የታላቁ ባለፅራዕይ የአባቶቻችንን ሀገር አሰራለሁ ብሎ ስሟ የገነነ የጥቁር ህዝቦችን ምድር የኩሽን ገናና ከብር የሚመልሰው የንጉሠ ነገሥታችንን መልዕክ በኢትዮጵያዊ መንፈስ ተደረሰ ንጉሣችን ሆይ በገብረ ሥላሴ መንፈስ ከሆኑት ያነሰ ግብርዎን የማይስተካከል መልክ የሚወዷችትን ሀገር በተለዮ አንድ ክፍለ ዘመን ዛሬም አምዬ ከሚል ቅሪት ትውልድ ይህ እውነት ተጻፈ ደግሞ አንቱ ከነገሥታቱ መካከል መልክ የሚገባዎት ነዎትና ሠላም አልዎታለሁ ሠላም ለዙፋንምዎ። ሰነበሩባቸው ቀናትና ወራት የእርስዎ ዘመን መስከረሞች ምነኛ የታደሉ ናቸው ከየሰው ልብ የማይረግፍ አደይ አፍከተዋልና የእርስዎ ዘመን ሌሊቶች ምንኛ የተባረኩ ናቸው አንድ የምትሆን ታላቅ ሀገር የፈጠረ ታላቅ ብርሃን በርቶባቸዋልና መፀዐዐዲልርላ ን ሀገሬን ብ መቹ እንኳን የእኛ ዘመን ሰው አልሆኑ የእኛ ዘመን ሰው ሆነው በእኛ ዘመን ሰው ተማከረው ቢሆን ኖሮ ለባቡሩ መስመር ከጅቡቲ በአልዬዮ አምባ አንኮበርን በመረጡ ለኢታማገናር ሹምነት ከፊታውራሪ ሀብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ይልቅ ደጃዝማች ባሻ አቦዬ ቀልብዎትን በገዙምዎት ነበር ከታላቁ ምትክ የለሸ ኢትዮጵያዊው ከራስ ጎበና ዳጩ ይልቅ በራስ ልዑል ሰገድ አጥናፍ ሰገድ ልብዎ ባረፈ ነበር እንኳን የኔ ዘመን ሰው አብርዎት አልነበር አዲስ ዓለም አናት ከመውጣት ለቤተ መንግሥትዎም ቢሆን አንጎለላን ያድርጉ ብሎከራስ በላይ ነፋስ ባለዎት ነበር እንኳን የኔ ዘመን ሰው አልሆኑ እንኳን በእርስም ዘመን መጡ ያ መልካም ዘመን ለእርስዎ ቱሩፋት ነው ለእኛ ትዝታ አይደለም ዛሬ ኾኗል እየኖርንበት ነው እንኳን ተወለዱ ደግሞም በዚህ መንፈስ ተአምርዎትን እንጽፋለን ፀይዐዐዲልላሪርላ ድጅ ርር ርር ጆጆ መመ ው ድሙ ሀገሬን ተአምረ ምኒልክ ክርስቶስ በተወለደ በ ዓም በቀዳሚት ሰንበት መስከረም ሊጠባ ቀናት ሲቀሩት ነሐሴ በኾነ በአስራ ሀሠለተኛው ቀን ከቀንም ሸጋ በኾነችው በቀዳሚት ሰንበት የተወለደው ንጉሣችን ጥቁሩ ጌጥ በንግሥና ዘመኑ ሁሉ ያደረገው ተአምር ይህ ነው የኃይለ መለኮት ሳህለ ሥላሴና የእጅጋየሁ ለማ አድያሞ ልጅ የሆነው ንጉሠ ነገሥታችን ምኒልክ በዘመኑ ያደረገውን ተአምር ከቁጣው በሚያጥር መጠን አሳንሼ ተአምሩን አንዲህ እጽፋለሁ ለሀገር ያለው ፍቅር በተገለጠለት በጸሐፊ ትእዛዙ በገብረ ሥላሴ መንፈስ ስለ ታላቋ የአባቶቹ ሀገር ስለ ኢትዮጵያ ታላቅን ነገር ያደረገው ንጉሥ ተአምር ይህ ነው ንጉሠ ነገሥታችን ዳግማዊ ምኒልከ ሰኔ በገባ በሃያ አራተኛው ቀን በቆቂት በር እንዲህ አደረጉ መቹ ይዐዐደልሪሪዳ ሀገሬን ኢትዮጵያን አንድ ለማድረግ ውጥን የነበራቸው ዳግማዊ ቴዎድሮስ በመቅደላ ካሰሯቸው አስረኞች አንዱ ንጉሣችን ምኒልክ ነበሩ ሰኔ ቀን በመቀደላ ከባድ ዝናብ ጣለ በታላቁ አምባም የመብረቅ ድምጽና የወታደር ሆታ ተሰማ ወታደሩስ ሆታውን ያሰማው ስለምን ነው ቢሉ የአንበሳ ድምጽ ተስምቶ ነው የወታደሮቹን ጫጫታ የሰማው አንበሳ ወደ ዱር ቢሸሸ የበረቱ ወታደሮች አግር በአግር ተከተሉት ነገር ግን አልተገኘም ወዲያው ቢመለሱ የቆቂት በር ክፍት ነበር የከፈተውም አልታወቀም ነበር የመቅደላ እስረኞች ሲፈለጉ ማን የሸዋው ምኒልክ አልነበረም ከሀያ ተከታዮቹ ጋር የቆቂትን በር አልፎ የመቅደላን ማሣዞት አምልጧልና ደግሞም ንጉሠ ነገሥታችን ምኒልክ ያደረጉት ሴላው ነገር ይኽ ነው ለትልቅ ሀገር ህዝብ ትንሽ ሀገር ያሳንሳል እናም አንደ አባቶቻቸው ማግዛቷ የሰፋ ክብሯ የተንሰራፋ ስሟ የገነነ ታላቅ ሀገር ስለመፍጠር አሰቡ እንዲህ ባለው ሀሳብ ብዙ ደክመዋል ምኞታቸው ታላቅ ህዝብና ሀገር መፍጠር ነበር የተመኙትን ያደረጉ ንጉሣችን ይልቁንም ለጥቁር ሁሉ ኩራት ሆኑ ንጉሣችን ስላምን ስለመፈለማግ ያደረጉት ተአምር ይህ ነው ዳግማዊ ምኒልክ ሰላምንስ እንደ ሰማይ መንግሥት ይመታል ደግሞስ ምን ይጠላሉ ቢባል የሰው ደም ሲፈስ ማየትን ነበር የሚያሸንፉትን የሚለማመጡ ጆሣማና ነበሩ ሙዱ ይዐዐዲልረላ ሀገሬን መክ ድል የሚያደርጉትን ጦርነት ይጠየፉታልሬ ይህ እንደምን ያለ እውነት ነው ቢሉ አንባቦስ ለዚህ ምስክር አይደለምን። ቢሉ በተበተነችው የመሳፍንት ሀገር ልቡ ያልተነሳሳ ሁሉን አንድ ባደረገው ፀሐይ ንጉሥ የታፈረችዋን ሀገር መውረር ፈልጓልና አባቶቻችን በአድዋ ያደረጉት ገድል ይኽ ነው ፈጣሪ ነፍስን እስከመስጠት የተዋደቁላትን ሀገር የምንጠብቅበት መንፈስ ይስጠን አሜን አንድ ቀን ንጉሥ አዋጅ አስነገረ ይህ አዋጅ ሀገር ሊቀማ የመጣ ወራሪ እንደፍልፈል ምድራችንን እየሰረሰረ አድብ ቢባል አልሰማ ያለ ነው የሚል ነበር የንጉሥን አዋጅ ሀገር ሁሉ ሰማ ያኔውኑ የሸዋ ሰው ጥቅምት ሲጋመስ ወረኢሉ ገባ ያኔ በኢትዮጵያ ምድር የሆነው የአባቶቻችን ገድል አንዲህ ነው ከጠረፍ ሀገር ለሚነሱ አባቶቻችን የደዴሳ ወንዝ ሙላት ስጋት አልነበረም ከበርሃ ለሚመጡ አባቶቻችን የጥምና የሀሩር ጉልበት ፈተና አልነበረም ሮ ፀዐዐደዲልሪያይላላ ሀገሬን አባቶቻችን እሾህና አሜኬላን ረግጠው በባዶ እግር ሙሉ ሀገር ሊያስረክቡን መንገድ መሙሩ በአራቱም አቅጣጫ እንዲኽ ሆነ የንጉሠ ነገሥታችንን ጥሪ የሰማው ሠራዊት ብዙ ነበር ከተት ብሎ የተነሳው ሠራዊት ከጉልበቱ ይልቅ ፈጣሪውን የታመነ ኾነ ሣቤ ሸለቆን በዱአ ተከዜን በጸሎት የተሻገረው ሠራዊት ለሀገሩ ፍቅር ቁጥሩ ለአብረሃም እንደተገባለት ቃል ኪዳን ከምድር አሸዋ በዝቶ ወደ ስሜን የሚፈስ የሰው ጎርፍ ሆነ አባቶቻችን ለንጉሣቸው ቃል ታመኑነ ብዙ ቋንቋ በምልክት የሚግባባ በመንፈስ የሚናበብ አንድ ህዝብ ሆነ ጠላት እንደ ሰናዖር ሰዎች አንዱ ከሌላው ቃሉ ተደበላልቋል ብሎ ሲል በአንድ ድምጽ በአንድ ቃል ኢትዮጵያ ሲባሉ አቤት ብለው የወጡት አባቶቻችን ታላቅ ገድል ይኽ ነው እኔ ታናሸ የሁንሁ ኢትዮጵያዊ የጣሲያን ንጉሥ አስር ቦታ ሊያደርጋት ባይሳካለት መንፈሱን የወረሱ ትውልዶች በተተኩበት አንድ ሀገር ለመፍጠር ሰማዕት የሆኑ አያቶች የተኳቸው የልጅ ልጆች አንዲቷን ታላቅ ሀገር ብዙ ቦታ ለመሰንጠቅ በሚባትሉበት ዘመን ዓለም አምኖት ይህ ትውልድ ክዶት የሚነታረክበትን ገድል ለመጻፍ ተነሳሁ በጸሐፌው በገብረ ሥላሴ ያደረው ለንጉሠ ነገሥቱ የመታመን መንፈስ በኔና በትውልዱ ያድር ዘንድ በየአቅጣጫው ሆ ብሎ የዘመተው የአድዋ ሠራዊት ገድል ይኽ ነው ፀዐዐዲልርላ ተ ሀገሬን ቀኑ የካቲት በኾነ ካያ ሦስተኛው ቀን ሆኗል በቀደሙት ነገሥታት እንዳለው ልማድ ሁሉ በታቦቱ የታመኑት ንጉሠ ነገሥት በጊዮርጊስ ፅለት ስለሆነው ውጊያ ድሉ ከፈጣሪ ጋር የአሳቸው እንደሚኾን ዘማቹ አምኗል የኾነውን የመሰከረው በርክሌይ እንዲህ አለ የተተከለው ድንኳን ሲታይ ከብዛቱ የተነሳ አፍሪካ ኤሮጳን ለመጠራረግ የተነሳች ይመስላል ይህ የአባቶቻችን ገድል ነው ከብዛታቸው የተነሳ ውቅያኖስን ደፍነው የሚያልፉ እስኪመስሉ የተሰለፉት የማዜን ወንዝ አልፈው የመጡት ጎጀብን ተሻግረው የተሰለፉት ጉደርን አቋርጠው በፈረሳቸው ኮቴ ድምጻቸው እስከ ሮም የተደመጠው ኣዋሸን አልፈው ዣማን አቋርጠው ከሰምን ሰንጥቀው የመጡት አባቶች የሀገራቸው ሰማይ ላይፍናገር ታዝቦ ባስቀረው አውነት ስሊ ባንዲራቸውና ስለ ቀለማቸው ተዋደቁ ከብላቴ መለስ ክቡልቡላ በላይ ኦሞን ተሻግረው ደዴሳን አቋርጠው ኩልፎን ሰንጥቀው በለስን አልፈው የተከተቱት እውነችም አውሮልንጠራርገው ሊያጠፉ የተነሱ እስኪመስሉ የሰማያትን ደመና በሚገፍ ድምጽ ሸለሎሉሎ አቅራሩ የአባቶቻችን ገድል ቢያንስ እንጂ ተጋኖ ቢጻፍ የኢትዮጵያ ቀለም ቻቸ በየካቲት ጊዮርጊስ ሌድ አስራ አንድ ሰዓት የጠላት ጦር ተኩስ አሰማያኔ የዘሰ ተራ የራስ መንገሻ ነበር የትግራይ ጦርበጽኑ ተዋጋ ይህ ጦርነት በአድዋ ቁወሮቿ ግርጌ ነበር ይዐዐዲልሪርፀላ ሙ ሀገሬን ብዙ ተጋድሎ ተደረገ አባቶች ለሀገር ክብር ተዋደቂቁ ከወገን ጣር ይልቅ በርታ የሚለውን አዝማሪ መሰንቆና ዜማ የሚሰማው ኢትዮጵያዊ ወታደር ብዙ ነበር ሞት ከአንድ ሸክና ጠላ ቀለለች ለሀገር መሞት ትንሳዔ ሆነ ከየት ነህሃ ያለመባባል ከአንድ ኢትዮጵያ አንድ ኢትዮጵያን ብሎ የተሰለፈው የንጉሠ ነገሥት ጦር ከካሌብ የናማሣራን ጦርነት በጀመረው የቀደሙት አያቶቹ ክብር ለሀገር መፋለምን አሳየ ይኹ እንደ ኢዛና ጦርነት በድንጋይ የታተመ የድል ታሪከ አልነበረም ብራና ፀሐፊዎችም ሞላውን አላስቀሩትም ይልቁንስ ሰማይና ምድር ለነጻነት የተከፈለን የጥቁር ህዝብ ተጋድሎ ተመለክከቱ የተጋድሎው እማኝ የድሉ ባለቤት ከሆኑት አንዱ አለቃ ገብረ ሥላሴ የጁ ከእንዝርት ቀሎ ተአምር መስራቱን ሲነማግሩን መች ሞላውን ሆነ በጌምድር ከነብር ፈጥኗል ሲሉን መች ጨርሰው ያዩትን ነገሩን ሸዌ ከአሞራ ረቧልስ ሲሉ ጎጃሜ ከንብ ብሶ ጠላትን አባሮታል ብለው ሲጽፉስ ከነገሩን ያልነገሩን የአባቶቻቸን ገድል እንደሚበልጥ አሰብን እንጂ መቼስ ተጋነነ ብለን ተጠራጠርንገ በአድዋ ተራሮች የኾነው የእኛ ኢትዮጵያውያን ኩራት ብቻ አይደለም ጥቁር ሁሉ ይኮራ ዘንድ የተፈጸመ የአያቶቻችን ገድል ነው የአድዋ ተራሮች ከዳሞታ እስከ ጉጌ ከዳቱቴ ወለል አስከ ካራ ማራ ከበላያ አስከ ሙሳ ዓሊ ተራሮቻችን ሁሉ የገድል ሰሌዳ ሆነው የአባቶቻችን ገድል አትመውታል ይዐዐዲለላ መዱፍጁ ሀገሬን ሚር ድ አስቀድሞ በዶጋሊ በጉርዓና በጉንደት አንደሆነው ያለ ለሀገር የተከፈለ መስዋዕትነት መካን ያልሆነች ምድር አንዳለችን አሳመነ የአባቶቻችን ገድል እንዲህ ነው ለሀገር በአንድነት ተጋድለዋል ሞት በፊታቸው ሸሸቷል በመሞት ህይወት ሰጥተውናል አንደ ዛሬው ያይደለ አብሮ መብላት ከባድ ሳይሆን አብሮ መሞት ቀላል ሆኖ የድል ቀለም ምሳሌ አልድርገውናል የአባቶቻቸን ገድል በአድል ሳይሆን በሞት የተጻፈ ነው አባቶቻቸን ድል ለቂም ሳይሆን ለነጻነት በተከፈለ መስዋዕትነት የተገኘ ነው ከዚያ በኋላ አንዲህ ኾነ በኢትዮጵያ ምድር አድዋን የሚያስታውስ ትውልድ ጠፋ በዚህ ማዜ አድዋን የሚዘክሩ ወጣቶች ተነሱ አድዋ አብረው የዘመቱ የአንድ አያት ልጆች ስለ አድዋ ሁለት ሀሳብ ኾኑ በአንድ ሀሳብ አንድ ሀገር ያኖሩልን አባቶች ገድል ለትውልድ ፍቅር ሲባል ዳግም ናኘ በአድዋ የሞቱ አባቶችን ብንዘክር ከብሩ ለራስ ነው በስራው የተዘከረ በመረሳቱ አይዋረድምና አባቶቻችን በሰሩት ገድል ሀገር አለን የምንል ሰዎች አንደአባቶች ገድል ሰሪ ለሀገር አንድ ልብ ያለን እንሆን ዘንድ የአባቶች መንፈስ በእኛ እንዲያድር ይህ ክሰማይ ከዋክብት የበዛ ተግባራቸው ኣጥሮ ተጻፈ ይዐዐዲልረይላ ዱ ሀገሬን ዴ ዉዴ የአባቶቻችን ሞት ቀና ብለን በሕይወት የምንሄድ ሀገር ዜጎች አደረገን በድህነታችንም ቢኾን ኪሳችን አንጂ ክብራችን አላቀረቀረም ስማችን ከአባቶቻችን የድል ታሪከ የተቀዳ ነው ደግሞ ጀጆማግና የማይነጥፍባት ሀገር ዳግም የአባቶቿን ገድል ለመመስከር የኾነውን ሁሉ ባይሆን አሳጥረን እንጽፋለን ከአድዋ ወዲህስ ቢሆን የአበው ገድል እንደምን ነው ቢሉ እንዲህ ነው ረፋዓ ዐዐዲልሪላ ሀገሬን ገድለ አበው ዘ ኢትዮጵያ ይኽ ከአድዋ በኋላ የተፈጸመ የአባቶቻች ገድል ነው አባቶች ለነጻነት ሳይሆን ነጻነትን ላለማስደፈር ስላደረጉት ገድል ድልን ባጎናጻዱቸው ፈጣሪ ስም ገድላቸውን አንዲህ እጁፋለሁ እኔ የአባቶችን ገድል የምጽፈው አባቶችስ ገድላቸው ሳይጻፍ ወይም ከተጻፈው አዲስ ነገር ለመጻፍ አይደለም ይልቁንስ ከተራሮች አናት የተሰቀለው የአባቶች ገድል በማን ተጻፈ።