Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እውነት ይሔ ሆደ ሰፊ ህዝብ እናንተን ያሰከፋ ሁኖ ነው።ወልቃይት አማራ ነው ለአገር አንድነት ፍቅርና አላንድነቷ ፍርሀት እስረኛ የሆነው አማራ ራሱን ፈልጎ ለማግኘትና ራሱን ለማቆም ፍላጎት ሳያሳይ እስካሁን ቆየ በሌላ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ስሜት የሚባለው ነገር ጠፍቷል ወታደራዊአንድነቷ ተወግዶ በትግራይ ኃይል ግዞት ስር እንድትወድቅ ሆናለች ብቻ ሁሉም አንድ የነበረ ነገርዋ ሁሉ በነበረበት የለም ታዲያ ይህንን ያህል ለውጥ ባልተለወጠ መንገድ እቀለብሳለሁ ብሎ ማሰብና መናገርም ስህተት ነውእና ሌላው ከራሱ ምልከታ ዓለምና ስነምግባር ዓለም ቅዱስ ቅቡል ሊሆን ይችላል ትብብሩ ግን የአማራን ውስጣዊ ቤተሰባዊ ትግል ለሌሎች ዘውጌ ማህበረሰባትም ሊተርፍ ይቸላል ኢትዮጵያን በመገንባቱ ሂደት ሁሉም ብሄር ብሄርነቱን ለኢትዮጵያዊነት አላስረከበም አማራ ብቻ ነበር ራሱን በኢትዮጵያ ገንቦ ውስጥ ሲያቀልጥ የቆየው ሌሎች የብሄር ማንነታቸው ከኢትዮጵያዊ ማንነታቸው በልጦ ወደ ዛች ኢትዮጵያዊት ገንቦ ሊገቡ አልቻሉም እንዲያውም በአማራ ደም እና አጥንት የቆመቸውን ገንቦ አይናችን እያየ ሰባብረው አየጨረሷት ነው። ከሚበላና እሚጠጣ መሰረታዊ ነገር ጀምሮ አማራ ለትግሬ መተንፈስ ወሳኝ ነው። ይሄ ፍርሀት ግን መሰረተቢስ ነው። ለአማራነት መታገል ለሰው ልጆች ደህንነት መታገል ነው። በአማራነት መቆም ተፈጥሮአዊ ግዴታ ነው።
ለዛም ይሄ ራሱን በዘመናት ማዕበል ውስጥ ሲያስቀጥል የቆየው የአማራ ህይወታዊና ባህላዊ ቻፇግን ህዝቡ ጨርሶ እንዳይጠፋ እነዚህን ውስን ወጣቶች ቀሰቀሰ መከራው እየበዛ መሄዱን የተገነዘቡ በተለይም ለአቅመ ማስተዋል ሲደርሱ ሰውነታቸው የመጥፋትን አደጋ እያነፈነፈ ያባትታቸው ነበር በዚህም በሰላም ጊዜ ረግቶ የሚኖረው ነገር ግን ቸግር በመጣ ጊዜ ፈጣን ድርጊት የሚወስደው መትረፈ ደመነፍሳዊነት ህሀ ከከርህ ጥሪ ማድረጉ አልቀረም በዚህ መጽሃፍ የሚዳሰሰው ብዙው ከፍልም ከዚሁ መትረፈደመነፍሳዊነት በመነጨ የህልውና ትግል አስፈላጊነት ዙሪያ የሚያጠነጥን ነው የዚህ ሀሳብ ማዕከላዊ ጭብጥም ፍጥረታት ለህይወታቸው አስጊ የሆነ ሁኔታ በሚያጋጥማቸው ማናቸውም ሰዓት ቅጽበታዊ ደመ ነፍሳዊ እርምጃ ይወስዳሉ የሚለው ነው የአማራም የወቅቱ ሁኔታ ከዚህ የተለየ አይደለም አማራ እንደ ህዝብ የመኖር አድሉ አደጋ ውስጥ የወደቀ ህዝብ ነው ለዛም ነው እንግዲህ አማራ የመኖር ትግል ወይም የህልውና ትግል ያደርጋል የምንለው አማራ ለመኖር ትግል ያደርጋል ስንልም ህልውናው በአሸናፊነት ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው ማለታችን ነው ላለመሸነፍ መታገል አለበት ሲታገል ለማሸነፍ መሆን አለበት በዚህ መንገድ ብቻ ነው አማራ ህልውናውን ሊያስከብር የሚቸለው አማራ ህልውናውን ማስከበር የሚችለው በማሸነፍ ብቻ ነው አሁን የአሸናፊነት መንፈስ የሚያንጸባርቁት ወገኖች ለአማራው ምንም አይነት ርህራሄ አለማሳየታቸው አማራ ተሸንፎ ሊኖር እንደማይቸል ይልቅም ጥፋት በደጁ እንደሆነ በቂ ማረጋገጫ ነው አማራ እየተዳከመ በሄደ ቁጥር አጥፊዎቹ ጭካኔያቸው እየበረታ እንደሚሄድ ግልጽ ነው ስለሆነም የአማራ ትግል በማሸነፍ ላይ ብቻ የተመሰረተ ነው ማንም ሊያዝንለት ሊራራለት አንደማይችል ከበቂ በላይ ትምህርት አግኝቷል ለማሸነፍም ሲባል ዘመኑን የዋጀ አስተሳሰብ እና የትግል ስልት አስፈላጊ ነው ይህም ጠንካራ የአማራ ማንነት መመስረት እና በዛ ማንነት ዙሪያ ተሰልፎ መታገል ነው ስለሆነም አሁን ያለንበት የህልውና ትግል ዘመን የራሱ የሆነ አጀማመር አለው በእርግጥ የአማራን ህዝብ ትግል ለመተረከ ጊዜው ገና ነው ነገር ግን አማራ ለዘመናት ረስቶት በነበረው ማንነቱ ዙሪያ ተሰልፎ ትግል ማድረግ የጀመረበትን ጊዜ ዘመነ አብርሆታዊነት አንለዋለን እና ይሄ አማራ ጠንካራ የማንነት ፖለቲካዊ እርምጃ ውስጥ የገባበትን ሁኔታ በጥቂቱም ቢሆን መግለጽ ተገቢ ነው በኢትዮጵያዊነት ጥላ ስር መደራጀት ኪሳራ እንጅ ትርፍ ባላመጣባቸው አመታት ሁሉ አማራውን ኢላማ ያደረጉ የአውዳሚ ብሄረተኛ እንቅስቃሴዎች በተፋፋሙበት ዘመን ሁሉ ለአማራው ሁነኛ መመከቻ ዘዴ የቀየሰ አለመኖሩ ያሳዝናልያ መዘናጋትም አሁን ላለንበት አስቸጋሪ ሁኔታ በአያሌው ተጫውቷል ውሎ አድሮ ግን እያዘገመም ቢሆን በአማራነት መሰባሰብ ብቅ ብቅ ማለቱ አልቀረም ሁሉንአቀፍ አላማ ባነገበ ሁኔታ ከዳግማዊ አጹ ቴዎድሮስ ወዲህ በአማራነት መደራጀት እውን የሆነው ለመጀመሪያ ጊዜ በ ዓም ነው በ ዓም የትግሬ ነጻ አውጭ ድርጅት ህወሀት ኢትዮጵያን በወረራ ከተቆጣጠረ ወዲህ ቀድሞ የጻፈውን አማራን የማጥፋት ማኅበራዊ አረፍት የመንሳት እና የማዳከም ስራ ሳይውል ሳያድር በጀመረበት ወቀት የአደጋውን አሳሳቢነት የተረዱ ጥቂት አማሮች ተሰባስበው አውቁን ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስን መሪ በማድረግ የመላው አማራ ህዝብ ድርጅትን መሰረቱ የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት በአጭር ጊዜ ውስጥ ተንቀሳቅሶ በየቦታው ይጨፈጨፉ ለነበሩ የአማራ ወገኖች ቤዛ መሆን ጀመረ አማራን የመጨፍጨፉ እርምጃ ገና ጋብ ባላለበት ወቅትም ፕሮፌሰር አስራት በህወሀት ታስረው እንዲሰው ተደረገ ከአስራት መሰዋት በኋላም ድርጅቱን እነ ኢንጂኔር ኃይሉ ሻውል ወደ የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት መኢአድ ቀየሩት መዐሕድ ወደ መኢአድነት ሲቀየር በታሪከ አማራ ላይ ከተፈጸሙት ስህተቶችና ከህደቶች አንዱ ሆነ መዐሕድ ራሱን ወደ ህብረብሄራዊ ድርጅትነት መቀየር የነበረበት ህወሀት ስልጣን ሲለቅ ወይም በአስተማማኝ ሁኔታ ጸረ አማራነቱን ሲተው ነበር ነገር ግን ገና በአማራ ላይ ያንዣበበው አደጋ ትኩስ በነበረበት ወቅት ድርጅቱን ወደ ህብረብሄራዊነት በመቀየር አማራ ያለተከላካይ ያለመሰባሰቢያ ጥላ እንዲቀር ተደረገ በምትኩም በእነ ፕሮፍ መስፍን ወልደ ማርያም የሚመራው ጸረ አማራ ቡድን የበላይነት እየያዘ የአማራን ህልውና ፈጽሞ አደጋ ላይ የጣለ ርዕዮት አለማዊ ዘመቻ አጧጡፎ ቀጠለ ይሄም ርዕዮት ዓለም አማራ የለም የሚል ስብከት ሲሆን ከአስራት ህልፈት ወዲህ ለ አመታት አማራ በአማራነት መደራጀትን አንደ ነውር እየቆጠረ በኢትዮጵያዊነት ስም ሲባከን እንዲቆይ ያደረገ አስተሳሰብ ነው በዚህም ሂደት ብዙ የአማራ ወገናችን ፍሬ አልባ መስዋእትነት ከፈሰ የዚህ ድርጅት መቀልበስም አማራው አሁን ላለበት ችግር ትልቅ አስተዋጽኦ ተጫውቷል አማራው በራሱ እንዳይሰባሰብ አማራ የለም በሚል አደንዛዥ ስብከት አማራ ነኝ ማለትን እንደ ነውር አንዲቆጥር ተደረገ አማራነቱን እንደነውር በመቁጠሩ ደግሞ በአማራነቱ የሚደርስበትን ፍዳ በኢትዮጵያ ስም እየተቀበለ ቆየ ቀጥሎም በአማራ ላይ የገዘፈውን አደጋ ቀድመው መረዳት የቻሉ እንደ ኮሎኔል አለበል አማረ ያሉ ወገኖች አንደ አማራ ተደራጅተው ለመታገል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ አዴሃን የተባለውን ድርጅት ኤርትራ ውስጥ መስረተው መንቀሳቀስ ጀመሩ ቀጥሎም በእነአምባሳደር እምሩ የተመሰረተው የሞረሽ አንቅስቃሴ ስለ አማራ በደል የማሳወቅ ስራን ጀመረ። የቤተ አማራ አስተሳሰብ ግዮናዊነት ወይም ግዮናዊ ቤተ አማራ በሚል ተለዋጭ ስምም የሚገለጽ ሲሆን ፍጹማዊ የሆነ የአማራ ፖለቲካዊና ማህበራዊ አንድነት አስተሳሰብን የሚያመለከት አብርሆታዊነት ወይ የአማራነት ወይም የአማራ ማንነት ወይም የአማራ ብሄረተኝነት አስተሳሰብና እንቅስቃሴ ነው በተናጠል እየገጠመው ያለው የየእለት ስጋት አማራ የተዘፈቀበት አሰቃቂ የድህነት አረንቋ ሌሎች የኢትዮጵያ ብሔረሰቦች የደረሱበት የብሔረተኝነት ደረጃ የአማራ የዘር ማጥፋት ወንጀለኞቹ ለፍረድ አለመቅረብ ራሱን አቅልጦ የሰራት አገር ያልበጀቸው መሆኑ አስካሁን አማራ ላይ የደረሰው በደል አብሮነትን አደጋ ላይ የጣለው መሆኑ ሁሉም ብሔረሰቦች የየራሳቸው ጸረ አማራ ድርጅት ሲኖራቸው አማራ ግን ለራሱም የሚሆን የሌለው መሆኑ በህብረ ብሔራዊ አደረጃጀት ውስጥ መቆየት ጉዳት እንጅ ጥቅም የሌለው መሆኑ ዋና ዋናዎቹ ናቸው የቤተ አማራ አንቅስቃሴ በመጀመሪያዎቹ ሁለት አመታት እጅግ ጉልህ ሚና ተጫውቷል ሆኖም በሂደት የአማራነቱ አንቅስቃሴ እየጎላ ሲመጣ አንዳንድ ችግሮች መፈጠራቸው አልቀረም በተለያዩ አጋጣሚዎች በሚፈጠሩ ችግሮች የውስጥ ጉዳዮች ሳይቀሩ ወደ አደባባይ ወጥቶ ወደ መወጋገዝ በማምራታቸው የህዝባችን የመከፋት ደረጃ ምን ያህል ጥልቅ እንደነበር በገሀድ ታየ ተመሳሳይ መወጋገዝም የአማራነቱ አንቅስቃሴ ባህርይ አስከመምሰል የሚደርስባቸው አጋጣሚዎች አሉ የተከፋና አደጋ ውስጥ ያለ ማናቸውም ህዝብ የሚያሳየውን ጸባይ አማራ አሳይቷል እያሳየም ነው ይሄንን ማኅበራዊ ሀቅ ከማኅበራዊ ሳይንስ አይታ አንጻር መመልከቱ የችግሩን ጥልቀት ሊያሳይ ይቸላል ለምሳሌ ያህል ዳግማዊ አጹ ምኒልክ የተወሰኑ ደብዳቤዎች ላይ እንደምናየው ወደ ትግራይ ሹም ሲልኩ የትግሬ ሰው እርስ በአርሱ ጎጥና ሽጥ ይዞ መታኮስ አመሉ መሆኑን ጠቅሰው ሹሞቻቸው ተጠንቅቀው እንዲያልፉ ይመከሩ ነበር እንዴያውም ወደ መጨረሻ በሰጡት የስንብት አደራ ቃል ላይ የትግሬ ሰው ማንም ሳይገባባቸው እርስ በእርሳቸው መተላለቃቸውን ጠቅሰዋል የትግሬ ብሄረተኞች ስልጣን ከትግሬ አጅ ወጥቶ እንደገና ወደ አማራ ከዞረ በኋላ እንዲሁም ጥንት የእምነትና ትኩረት ማዕከል የነበረችው ትግራይ ዳር አየሆነች በመምጣቷ ህዝቡ መከፋት ስለጀመረ ነው እንደዚያ አይነት ማኅበራዊ ቀውስ ይከሰት የነበረው የሚል ይዘት ያለው አስተሳሰብ ያራምዳሉ ይሄንን ትርከት ዶክተር ተሻለ ጥበቡ ሲያብራራ ትግራይ ሙሉ በሙሉ ማእከላዊነቷን በማጣቷ ተገፍተናል ተከደናል የሚለው ስሜታቸው ከባድ እንደነበረ ያም የመከፋት ስሜት ወደ አመጽ እንደገፋፋቸው ጽፏልይሄ አስተሳሰብ አጅግ ውስን በሆነ መልኩ ተቀባይነት ቢኖረውም ወያኔዎች በመላው ኢትዮጵያ የነበረውን ተመሳሳይ ችግርም በትግራይ ብቻ የሚገኝ አማራ የሚያደርገው ሴራ እንደሆነ አድርገው መቀስቀሻና የትግል ሰነዳቸውም ላይ በመጻፍ የትግል መመሪያ አድርገውታል ዞሮ ዞሮ ከዚህ ከመከፋቱ ስሜት ጀርባ የነበረው ሀቅ ደግሞ እርስ በእርስ መገዳደል መጣላላት መወነጃጀል ነበር እዚህ ላይ አንድ ሰው ትግሬዎች ታዲያ መተባበር አልነበረምን የሚሻላቸው ብሎ ሊጠይቅ ይችላል መ ፐዩከፀ ፀከህ ፐከፀ እጳእከዐ ዐ እዐበፀከ ርአዐሀ ፐከፀ ፀበ ፍፀ ፎ በር አስራኤላዊያን በዓለም ላይ ተበትነው በነበረበት ጊዜ እርስ በአርስ ይጣሉ ይጨቃጨቁና ይወጋገዙ ነበር ከግብጽ ምጽአታቻውን ስናይ እንኳ ሙሴን ይጣሉት ነበር አርስ በእርሳቸውም ይጣሉ ነበር ግብጽም ውስጥ ሆነው ይጣሉና ይገዳደሉ ነበር የሙሴ ትልቁ ስራው እንዴያውም እነሱን ማስታረቅ ነበር ኢትዮጵያዊው ዮቶር አመራር አስተምሮት የተወሰነ ችግሩን መቅረፍ ቢችልም አስራኤላዊያን የሚፈጥሩት ጠብ ለሙሴ ከባድ ፈተና ሆኖ እንደቀጠለ ነበር እዚህ ላይ አንድ ሰው አስራኤሎች መንገድ ላይ በበረሀ እየተንከራተቱ መተባበር አልነበረባቸውምን ብሎ መጠየቅ ይገባዋል አስራኤላዊያን ከ እኤአ ጀምረው ፍልስጥኤም ውስጥ እስራኤልን ለመመስረት ሲንቀሳቀሱ እንኳ አርስ በአርስ በመጣላት ነበር ማሞ ውድነህ የተረጎሙት ምጽአተ አስራኤል የተባለው መጽሃፍ ውስጥ እንደምናነበው የአረይ ቢን ካናን አባት ቢን ካናን አና ወንድሙ ትግል ላይ ይጣሉ ነበር በኋላም አልያህ ቤት ሞሳድ እና ሃጋናን እስራኤል የሚባሉ ሁለት ቡድኖች ተፈጠሩ ሁለቱም ለእስራኤል መመስረት እየታገሉ ነገር ግን አርስ በእርስ ጠብና ጭቅጭቅ ውስጥ ነበሩ በሚገርም ሁኔታ በአውሮፓ ዘራቸው አየጠፋ በሩሲያ እየተጨፈጨፉ እና በሌላውም ዓለም እየተሳደዱ በነበሩበት በዛ ከፉ ዘመናቸው እርስ በአርስ ጠብና ንትርክ ውስጥ ይገቡ ነበር ለምን እንዲህ ሊሆን ቻለ ብለን መጠየቅ ይገባናል ብዙ አገሮች ጦርነት ውስጥ በሚገቡበት ጊዜ ማኅበራዊ ሰላም በሚናጋበት ጊዜ ተስፋ መቁረጥና ድህነት በሚነግስበት ጊዜ ማኅበረሰብ እርስ በእርስ ወደመዘላለፍ ወደ መጨቃጨቅ ወደ መሰዳደብ ያመራል ይህ ማኅበራዊ ሀቅ ወይም ነባራዊ ሁኔታ ነው ባልና ሚስት እንኳ የከፋ ድህነት ውስጥ በሚሆኑበት ጊዜ ተፋተውም ሆነ ታርቀው አንድ ላይ በሰላም መኖር አይቸችሉም አብረው አንዳይኖሩ ድህነት ሁልጊዜ እንዲጨቃጨቁ ያደርጋቸዋል ስለኑሯቸው ሁኔታ ባል ሚስትን ተጠያቂ ያደርጋል ሚስትም በተራዋ ባሏን ተጠያቂ ታደርጋለች ጠብና ጭቅጭቅ አብሮ በሰላም አንዳይኖሩ በሚያደርጋቸው ጊዜ ወደ ፍች ይሄዳሉ ፍቸውም በሰላም ሳይሆን በጠብና ጭቅጭቅ በመካሰስ ነው የሚጠናቀቀው ዋናው የጠብ ምንጭም የሌለን ሀብት በመከፋፈል ጊዜ የሚከሰት ነው የሌለን ነገር እኩል ለመካፈል መሞከርን የሚያህል የጠብ አስቸጋሪ የለም ቸግሩ በጠብና ጭቅጭቅ ከተፋቱም በኋላ ጠብና ጭቅጭቁ የሚቀጥል መሆኑ ነው ተፋተውም አንኳ በጠብ ነው የሚቀጥሉት ልጅ ታመመ ገንዘብ አምጣ ወይም ያንን ንብረት ደብቀህ ነበር እገሌ ነገሮኛል አካፍለኝ ወዘተ በሚል ሌላ ጠብ ይቀጥላል ተፋችዎች ሀብት ያላቸው በሚሆንበት ጊዜ ግን ያላቸውን ተካፍለው በየፊናቸው ያለብዙ ውዝግብ ተለያይተው ይሄዳሉ ምከንያቱም ያላቸው ሀብት ተለያይተው ሌላ ኑሮ ለመመስረት እና አጋር ለማግኘት ስለሚያስችላቸው ዛሬ አማራ ያለበት ማኅበራዊና ፖለቲካዊ አውነታ በደንብ ሲዳሰስ ከላይ ከተገለጹት ሁኔታዎች ጋር ተመሳስሎ ይገኛል በታሪከ አጋጣሚ የተሻለ ስርዓት እናመጣለን ብለን የዘውድ አገዛዝን የአማራ ልጆች ራሳቸው አሸቀንጥረው ጣሉ ከዛም በፊት በከፉ አጋጣሚ በ ዓም መፈንቅለ መንግስት ሙከራ ወቅት አሉ የተባሉ ሰዎችን ከሁለቱም ወገን አንዲታጡ በር ከፈተ በዚያም ምከንያት የአማራ ልጆች ያለመካሪና መንገድ መሪ ብቻችንን ሆነን ቀረን መንገድ መሪና መካሪ በማጣታችንም የረጋ ስርዓት መመስረት አልቻልንም ድህረ ዘውድ ስርዓትም ኢህአፓ በሚባል ድርጅት ስም በመኢሶን ስም ወይም በተራማጅ ተማሪነት ፈሊጥ የገዛ ወገኖቻችን እርስ በእርስ ተላለቁ ውስጣቸው ተሰግስገው በነበሩ ተገንጣይና ጎሰኛ አጀንዳ በነበራቸው ሰዎችና ቡድኖችም ሴራ ተፈጽሞባቸው እርስ በእርስ በመጫረስ ለቀጣዩ ህዝባቸው ወይም አሁን ላለንበት ችግር መጥፎ አሻራ አስቀመጡ እነሱ በደሙት ተጨራርሰው ባደላደሉት መንገድ ብሄረተኞችና ተገንጣዮች ሰተት ብለው ገበበት ከዚያም ወዲህ በሁሉም አቅጣጫ የማያባራ ችግር ውስጥ ወደቅን ታዲያ ዛሬ ላይ ሆነን ስናስበው ያላጣነው ነገር የለም አገራችንን ተቀማን ሉዓላዊነታችን ተደፈረ ታሪካችን ጎደፈ በትግሬ ህዝብ ነጻ አውጭ ድርጅት ፊታውራሪነት በሚመራ የዝንጀሮ ስርዓት ውስጥ እንድንኖር ተገደድን ሙዚቃ ስነጥበብና ስነጽሁፋቸን አንዲያሸቆለቁሉ ተደረገ ሀይማኖቶቻቸን ተደፈሩ የምናከብራቸው ማኅበራዊ አሴቶች ተጣሱ ታላቅ አገርና የታፈረ ህዝብ የመፍጠር ህልማችን እንደ ሰማይ ራቀ ስንት የተለፋበት የአገር አንድነት የጎጠኞችና ህሊናቢሶች መፈንጫና መጫዎቻ ሆኖ ፈረሰ የቀረውም በመፍረስ አደጋ ውስጥ ወደቀ ከዘረፋና ብዝበዛ የተነሳ ኖሮ ከባድ ሆነ አጠቃላይ ማኅበራዊ ስጋት ውስጥ ወደቅን መቸ ልንታሰርከስራ ልንባረር ቤታችን ሊበረበር ልንገደል መሬታችን ሊዘረፍ አንደሚችል አናውቅም አንገቱ ላይ ቢላ እንደተንጠለጠለበት ጠቦት ሁሌ ስጋት ሆነ ኑሯችን ምጣኔ ሀብታዊ ተሳትፎአችን ተገደበ ሰርተን ወደ ላይኛው መሰላል አንዳንወጣ የማይገፋ ትብታብ ውስጥ እንድንወድቅ ተደረግን ህዝባችን በሚፈጸምበት ደባ ድህነት ውስጥ ወድቆ ፈጣሪን አንዲያማርርና የአርባ ቀን እድሉ እንደሆነ እንዲያስብ ሆነ ጉልበት ኖሮን የምንሻውን ለውጥ እንዳናመጣ ተደረግን የተማሩና አዋቂ ወገኖች እያሉን በአማራነታቸው ብቻ ስለተገለሉ የምንሻውን ለውጥ በአጃችን ሰርተን ማምጣት የምንችልበት እድል ተዘጋብን ይባስ ብሎ በዚህ አስከፊ የወራሪ አገዛዝ እንደ ህዝብ የመቀጠላችን ሁኔታ አንኳ ፈተና ውስጥ ወደቀ ከላይ የተዘረዘሩት ማኅበራዊ ሀቆች ኢኮኖሚያዊ እውነቶች ባህላዊ መናጋትና ፖለቲካዊ ጉልበት እጦት ተደማምረው አሁን የምንገኝበት የተወዘጋገበ ሁኔታ ውስጥ እንድንወድቅ አደረጉን ማንኛዋም የአማራ ነፍስ ከዚህ ውድቀት ለመውጣት በመፍጨርጨር ላይ ትገኛለች በዚህ የመጀመሪያ የትግል ምዕራፍ ውስጥ ታዲያ ከላይ የተዘረዘሩት ነገሮች መንጸባረቃቸው አልቀረም እናም እየሆነ ያለው አዲስና የሚያስደንቅ አይደለም በማንኛውም እኛ ባለንበት አይነት ሁኔታ ውስጥ በሚኖር ህዝብ ዘንድ ሊከሰት የሚቸል ተመሳሳይ ሁኔታ ነው ማኅበራዊ ሀቅ ወይም ሊሆን የሚችል ከስተት በመሆኑ ምንም ሊሰማን አይገባም በተቃራኒው ይህ ሁኔታ እንደሆነ አንድንታገል ያነሳሳን ልንረዳ ይገባል ወይም ለአማራ እንታገል ብለን መነሳታችንን የትግላችንን እውነተኝነት የሚያረጋግጡልን እነዚህ ተጨባጭ ችግሮች ናቸው ሁኔታው የሚያሳየን የቸግሩን ጥልቀት ነው ያለንበት ማበራዊ ሁኔታ ልንደብቀው በማንቸለው ሁኔታ አፍጦና አግጥቶ እውነትን እየነገረን ነው ሰዎች ላይ የምናየው አላስፈላጊ ጸባይ የገጠመን ችግር የችግሩ የራሱ ነጸብራቅ ነው ያው አንዳንድ ከፉ አመል ያለው ሰው በማንኛውም ህዝብ ውስጥ አንደሚገኘው እኛም ውስጥ ሊገኝ እንደሚችል መርሳት ሳይኖርብን ህዝብ በአስከፊ ሁኔታ ውስጥ ሲሆን የችግሩን ምንጭ ማስወገድ ሲከብደው ቁጣውን መከፋቱን ምሬትና ሀዘኑን አጠገቡ በሚገኘው በራሱ ወንድምና እህት ላይ ይወጣል አጠገቡ የሚገኘውን ተጠቂ ወገኑን ተጠያቂ ያደርጋል ነገር ግን እንዲህ ማድረጉ አውነተኛ ስሜትና ፍላጎት ሳይሆን የግድ የታመቀው ችግር መተንፈስ ስላለበት የሚደረግ ነባራዊ ህግ ስለሆነ ብቻ ነው ከገጠመው ችግር ብርታት የተነሳ ሰው አጠገቡ የሚገኘውን የገዛ ወንድሙን ሊያጠቃም ይችላል በዚህ ሁሉ የስሜት መጎዳትና አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ እያለፍን አማራነትን ችላ ማለት አንቸልም ምክንያቱም አማራ የእውነት በደል ተፈጽሞበታል ሊጠፋም ነው ብሎ ለሚያምን ሰው እንዲህ ያሉ በየእለቱ የሚያጋጥሙ ችግሮችን እንደሰበብ ሊያስቀምጥ አይገባም አናም በእንዲህ ያለ ውስጣዊ እምነት ነው ልንንቀሳቀስ የሚገባ እምነታችንም አማራ ደግና አገር ወዳድ ህዝብ በመሆኑ ውርደትና ጥፋት አይገባውም የሚል መሆን ይኖርበታል አዎ አማራ አገሩን ይወዳል ሲጸልይ እንኳ አገራችን ሰላም አድርግልን ገበያውን ሙላልን ወንዞችን አስከ ገደባቸው ምላልን ብሎ ነው የመጀመሪያው ጸሉቱ አገር ሰላም እንድትሆን ነው ከዛ ቀጥሎ ነው አማን አውለኝ በቸር አውለህ በሰላም መልሰኝ ቅናኝ አምላከ ተከተለኝ ብሎ የሚጸልየው ግን ጊዜው አገርም ስለአገር ጸሎትም ሆነ ስለሰው ባርኮት ከማያውቁ ከፉዎች ጋር አገጣጥሞታል እና ህዝባችን አገር ለሚላት ነገር ኖረላት ሞተላት ይሄም መልካም ነው አስከ ትውልድ ድረስ የምንኮራበት ነው ውርደትን እና ሎልነትን ተጸይፎ በደሙ ከብርን ሲጽፍ የኖረ ህዝብ አብራክ ከፋይ መሆን ለዛሬው የኩራታችን ምንጭም ነው ነገር ግን ይህ ደግነቱ አንድ ነገር አጎደለበት ለሌላው ሲያስብ አና ሲባትት ራሱን ረሳ አማራ ለራስ መኖር ረስቶኖረ ይህም መልካም ነበር ለሌሎች መኖር የትከከለኛ ሰውነት ባህርይ ነውና ለሌላው መኖር ራስ ወዳነትን አሸንፎ ለሌላው መኖር ነውና ትልቅ ነዝር ነው ግን የኖረላት አገር ከፉ ምላሽ ሰጠቸው አንድ ጊዜ ራሱን ረሳ ሁለተኛ ጊዜ ራሱን የረሳላት አገር ካደችው አማራ ሁለት ጊዜ ተረሳ እናም ህዝባችን ሁለት ጊዜ ተጎዳ ህመሙን ስቃዩን አንግልቱን መገፋቱን መበደሉን መሰደቡን ደግ ሆኖ ሳለ እንደከፉ መቆጠሩን ባስተማረ መረገሙን አንኳ በጸጋ ተቀበለ ይህም መልካም ነበር ከፉን በበጎ አትመልሱ የሚለው የቆየ ልማዱ ነውና ልማዱን ቢያከብር አጅግ የተወደደ ነገር ነው ነገር ግን ይህንን ሁሉ በጸጋ ተቀብሎ አንኳ ባገኛት የኑሮ ደረጃው መኖር አንዳይችል ሆነ የዘር ማጥፋት ታወጀበትበዚህ ጊዜ ግን ህመሙ የሚሰማቸው ልጆቹ ባልታሰበ ጊዜ ብቅ አሉ እነዚህም ልጆች አማራ ራሱን ይውደድ ለራሱ ይኑር ከዛ ከተረፈው ለሌሎች በማለት በአባ ባህርይ ድምጽ ተናገሩ በዛም ምክንያት ብዙ ሰው ዛሬ ለአማራነት ቆሟል በተለያዩ አንቅስቃሴዎችም ይሳተፋል በዚህ መንስኤነት በአማራ ውስጥ አራት አይነት አስተሳሰቦች ተፈጥረዋል ሀ አማራነቱን አጥብቆ ይዞ በግልጽ አማራ ነጻ መንግስት ያስፈልገዋል ብሎ የሚከራከር አማራ አለ ለ አማራነቱን አጥብቆ ይዞ የአማራ ችግር በኢትዮጵያ ውስጥ እንዲፈታ እንታገላለን ያ የማይሆን ከሆነ ግን የአማራን ጥቅም በማናቸውም አይነት መንገድ አናስከብራለን ብሎ የሚታገል ወገን አለሐ አማራነትን ብዙም ዋጋ ሳይሰጡት ግን እንዲሁ ለፖለቲካዊ ፍላጎታቸው መወጫ አግረ መንገዳቸውንም በአማራ ትከሻ የኢትዮጵያን ችግር ለመፍታት የሚሞከሩ አሉ መ የአማራን ነገር አያሳየኝ ብለው ጭራሽ የአማራውን እንቅስቃሴ ለመቀልበስ የሚጥሩ አሉ በዚህ ሁሉ ግን አማራነት አንቅስቃሴ እየጎላ እየጋመ ነው ወደዚህ ወደ አዲሱ የማንነት ትግል መንገድ የመሩ የአማራ አደረጃጀትን ዝግመተ ለውጣዊ እንቅስቃሴዎች በስሱ እንይ በአባቶቹ መንገድ የሄደ ሰው አስራት ወልደየስ ፕሮፍ አስራት ወልደየስ ለአማራ በጨለማ ጊዜ ብቅ ያሉ ሰው ናቸው አስራት በጎሽ ስውነት ባህርይ ይመሰላሉ ጎሽ ዶክትሬት ወይም ዲግሪ የላትም ድጓ ጾመ ድጓም ዚቅም አልተማረቸም ጎሽ ለልጄ ያላትን ፍቅር በእውቀቷ አትለካም ጎሸ ልጄን ለመውደድ ዶከተር ወይም ፐሮፌሰር መሆን አያስፈልጋትም ጎሸ ለልጄ ተወጋች የሚባለው ከፍጥረታዊ ባህርይ የሚመነጨውን ግዴታዋን ስለምትወጣ ነው ጎሸ ለልጅዋ ስትል ከማታሸንፈው አውሬ ሁሉ ጋር ገጥማ ራሷ ትበላለች ለልጅዋ ስትል ራስዋን ትሰዋለች ጎሸ ለልጅ መሞትን ከትምህርት ቤት አልተማረችውም ልዩ ስልጠናም አልወሰደችም የጎሽ ቋንቋ አንድ ነው አርሱም ፍጥረታዊ ግዴታ ደመነፍሳዊ ምላሽ በሳይንሱ ፍጥረታት ለዘራቸው የሚሰውት የጅን የዘር ውርስ ህግ ስለሚያስገድዳቸው ወይም የጅኑ ባህርይ ስለሆነ ነው ጅኑ የራሱን ቅጅ በቀጣይነት በተሳካ ሁኔታ ካላስተላለፈ ዝርያው ይቆማል ማንም ጅን ደግሞ መቋረጥን አይፈልግም ሪቻርድ ዳውኪንስ ይሄንን የጅን ባህርይ ዘለአለማዊ ቅጥልጥሎሽ ር ይለዋል ጅን የሆነ ቦታ ላይ ላለመቋረጥ ወይም ቅጅውን ለማስቀረት ይታገላል ይህ ፍጥረታዊ ምስጢር ነው እንግዲህ ወላጅ ወይም ቀዳሚው ቅጅ ለልጅ ወይም ለተተኪው ቅጅ እንዲሰዋ የሚያስገድደው ወደ ሰው ሲመጣ ደግሞ ከፍጥረታዊ ባህርይ ከፍ ይላል ሰው የሚያመዛዝን ምክንያት ያለው ማገናዘብ የሚችል ሞራልና ስነምግባር ያለው ፍጥረት ስለሆነ ለልጁና ዘመድ አዝማዱ መሰዋቱ ከፍጥረታዊ ባህርይነት ከፍ ይላል ይህ በአማርኛችን ለሌሎች ራስን አሳልፎ መስጠት ወይም ስውነት ወይም ላከ ይባላል ለሌላው ራሳቸውን አሳልፈው የሚሰጡ ሰዎች ከፍተኛ የስውነት ባህርይ ያላቸው ናቸው ምክንያቱም ሰው የሚያገናዝብ ፍጥረት በመሆኑ ትርፍና ኪሳራውን በማሰብ አታላይ የመሆን ባህርይ ነዛዝኪ ከ ስለሚያዳብር ነው ማንኛውንም ሰው ፍጥረታዊ ወይም ዘረመላዊ ባህርይው ለልጁ እንዲሰዋ ያስገድደዋል ነገር ግን እውቀትና ህሊና የሚባለው ነገር አንዳንድ ሰዎችን አታላይ ወይም ስውነትን የሚሸሹ ሌላው ሞቶላቸው አነሱ መኖር የሚፈልጉ ያልዘሩትን ለማጨድ የሚያደቡ ወስላቶች ያደርጋቸዋል ስው የሆኑት ሰዎች ግን ሌላው እንዲኖር አነሱ ይሞታሉ የዚህም ምከንያቱ ከፍ ያለ የሰውነት ባህርይ ስላላቸው ነው ለዚህም ምሳሌ የአማራ ዘር እንዲጠፋ በተወሰነ እና በግለጽ ጭፍጨፋ በተጀመረበት ጊዜ ይሄንን ከፍተኛ የስውነት ባህርይ የተጎናጸፉ አማራ ራሳቸውን ለብዙዎች መስዋአት አድርገው አቀረቡ ሁሉ እያላቸው ምንም እንደሌላቸው ሆኑ አንዲቷን ነፍሳቸውን አንኳን አሳልፈው ሰጡ አማራን ለማኖር እኝህ ሰው ከፍተኛ የስውነት ባህርይ የነበራቸው ሰው ናቸው ከቡር ሰማአት ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ይህ ስው ባህርይ በጀግናው አስማረ ዳኘና ከአስራት ጎን አብረው ታግለው በተሰው ሰማእታትም ዘንድ አልጠፋም ነበር እነ አስክንድር ነጋ በግፍ በአስር ላይ የሚገኙና የተሰውት በእነ ኮሎኔል ደመቀ ዘውዱና አታላይ ዛፌ የሚመራው የወልቃይት የአማራ ማንነት ብሄረተኝነት ኮሚቴ አባላት እነ ንግስት ይርጋ እነ ቀለብ ስዩም እና እልፎች በተለያዩ ቦታዎች ለአማራነት በአማራ ህዝብ ደመኛ ጠላት ህወሀት እስር ቤት መስዋእት እየከፈሉ የሚገኙት በአማራነታቸው ጸንተው ቆሙ ቆይቶም ከሀምሌ ዓም ጀምሮ በጎንደርና በጎጃም ተከስቶ ለአማራ ብዙዎች ሲወድቁ ታየ እነ ሲሳይ ጎንደር ላይ ለአማራነታቸው ተፋልመው ተሰው እነ ጎቤ መልኬ በአርማጭሆ በረሀ ተሰው ወጣቶች በጎንደር ደብረ ታቦር በባህር ዳር ደባርቅ ዳባትና ሌሎችም አያሌ ቦታዎች ላይ በአደባባይ ለአማራነታቸው ተጨፈጨፉ ለወገን መታገልና መሰዋት የዘረኝነት ጉዳይ ሳይሆን ዘርን የማስቀጠል ትግል ነው ለአማራነት ለመሰዋት መማርን አይጠይቅም አለመማርንም ውድቅ አያደርግም ለአማራ መታገል ምክንያታዊ ብቻ ሳይሆን ፍጥረታዊ ግዴታ ነውና በተማሩ መጠን ለወገናቸው የሚሰው ሰዎች ደግሞ ሁለቱን ጸጋ የተጎናጸፉ ያደርጋቸዋል በስነ ፍጥረትነት ለወገን መሰዋትን እና በመማር እና ትልቅ ሰው በመሆን የሚገኘውን ከፍተኛውን የስውነት የሰው ባህርይንሁለቱን የወረሱ ይሆናሉ የከፍተኛ ስውነት ባህርይ ባለቤት የሆኑትን የፕሮፍ አስራትን ስራና ማንነት ዘርዘር አድርገን እንይ ጽሁፉ የተወሰደው ሳሙኤል አያሌው የተባለ ወጣት የፕሮፍ አስራትን ኛ ሙት ዓመት ለመዘከር ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ እና የአማራው ህዝብ ትግል በሚል ርአስ ከጻፈው ጽሁፍ ነው አንደበት ላጣ ህዝብ ካልተናገሩለት ወንጀል አይሆንም ወይ ወገኑ ነኝ ማለት ሪዐታምራወ ፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ የታወቁ የቀዶ ጥገና መምህር ሲሆኑ ሀምሌ ቀን ዓም በአዲስ አበባ ተወለዱ በሶስት አመታቸው ቤተሰቡ በሙሉ ወደ ድሬደዋ በመዛወሩ እድገታቸው ድሬደዋ ሆነ ጣልያን በ ዓም ኢትዮጵያን ሲወር ገና የ ዓመት ልጅ ነበሩ ጣሊያን አያታቸውን ቀኝ አዝማች ፅጌ ወረደወርቅን ወደ ጣልያን በምርኮ ወሰዳባቸው የኙን የግራዚያኒ ግድያ ሙከራ ተከትሎ ከተጨፈጨፉት በላይ ኢትዮሏያዊን አባታቸው አቶ ወልደየስ አልታየ አንዱ ሆኑ ይህንን ተከትሎም በባለቤታቸው ሀዘን ከፍተኛ ህመም ላይ የወደቁት እናታቸው ወዲያውኑ ሞቱባቸው በ ዓም ኢትዮጵያ ከጣሊያን ነፃ ስትወጣ ወደ አዲስ አበባ የመጡት አስራት ወልደየስ በሚቀጥለው ዓመት ማለትም በ ዓም በተፈሪ መኮንን ትቤት ዘመናዊ የቀለም ትምህርት ጀምረዋል በትምህርት ላይ ጥሩ አቀባበል ስነበራቸው ከተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት አጠቃላይ ተማሪዎች አንደኛ በመውጣት የካሜራ ተሸላሚ ነበሩ በግብፅ አሌከሳንደሪያ ቪከቶሪያ ኮሌጅ በ ዓም በቀዶ ጥገና ሙያ በጥሩ ነጥብ ተመርቀው የወጡት ፕሮፌሰር አስራት ወደ ሌላ አገር ለመሄድ ወለም ዘለም ሳይሉ ደሀውን ወገናቸውን ሊያገለግሉ ወደ ሀገራቸው መጥተዋል ለተከታታይ አምስት አመታት ህዝቡን ሲያገለግሉ ቆይተው ወደ አስኮትላንዱ ኤደንበርግ ዩኒቨርሲቲ ለበለጠ ትምህርት ተመልሰው ሄደዋል ትምህርታቸውን አንደጨረሱ ሀገር ቤት ከረጅም ጊዜ ልፋት በኋላ የሙያ አጋሮቻቸው ጋር በመሆን የመጀመሪያውን የህከምና ትቤት አቋቁመዋል በሙያቸው መምህር ሀኪምና የትቤቱ ዲን ሆነው ደሀውን ህዝባቸውን አገልግለዋል ምንም እንኳ አስራት ከደርግ ጋር ሆድና ጀርባ ሆነው የቆዩ ቢሆንም ህወሀት አዲስ አበባን በግንቦት ወር ዓም ሲቆጣጠር እፎይታ ማለዳ አዲስ ዘመን እና አብዮታዊ ዴሞክራሲ የተባሉት ጋዜጦቹን በመጠቀም ከደርግ ጋር ወግነው አንደወጉት ስም ማጥፋት ጀመረ ስለጉዳዩ የተጠየቁት አስራት ግን እኔ የህዝብ ልጅ ነኝ በሙያየ ከንጉሱ እስከ መንግስቱ ኃማርያም ቤተሰቦች ከድሀ ገበሬ አስከ ወታደር የሙያውን ስነምግባር በሚጠብቅ ሁኔታ አገልግያለሁ። ንስር ግን እባብ ጠላቱ አንደሆነ ጠንቅቆ ያውቃልና ለጥቃት አይዳረግም አዲሱ የአማራ ትውልድም ከዚህ የንስር ባህርይ መማር ስለሚገባው ንስርን በምልከትነቱ ይጠቀማል ንስር አይበገሬና ፍርሀት አልባ ፍጥረት ነው እስከመጨረሻው ድረስ ታግሎ አደኑን ይማርካል ቦታውንም ያስከብራል እንጅ በፍጹም እጅ አይሰጥም አማራም ከዚህ የንስር ባህርይ የሚማረው አያሌ ቁም ነገር ነው ለዛም ነው ንስርን በአርማነቱ የመጠቀሙ ምስጢር ንስር ጫጩቶቻቸውን በማሰልጠን እና በመንከባከብ ወደር የሌላቸው የወፍ ዝርያ ናቸው አማራም ይሄንን ባህርይ ለታናናሾቹ ግዮናዊና ግዮናዊት እህትና ወንድሞቹ ማሳየት አለበትና ከንስር ባህርይ ይሄንን ይወርሳል ንስር ግርማዊነት ያለው የአእዋፍት ዝርያ ነው አስፈሪ ኩሩና ከቡር ገጽታ አለው ይሄም የአማራ ባህርይ እንደሆነ ራሷ ዓለም ምስከር ናት ንስር በጣም ትእግስተኛ ነው ንስር አደን ሲወጣ የሚያድነው ነገር ከተደበቀበት እስኪወጣለት ድረስ በትእግስት ለረዥም ጊዜ አድፍጦ መጠበቅ ይችላል አማራም የጠላቱን ሁኔታ በማጥናት ጊዜ እየወሰደ ቀስ ብሎ ማጥቃት እንዳለበት ይህ የንስር ባህርይ ያሳያል ንስር በአጠቃላይ አማራን በአሁኑ ወቅት በተገቢው ሁኔታ ሊወከል የሚችል ባህርይ አለው ለዚህም አዲሱ የአማራ ትውልድ እንደ አርማነት እየተጠቀመበት ይገኛልአንዳንድ እውቀትለምኔዎች ግን ይሄንን ንስርን ከአልባሌ ነገር ጋር ለማዛመድ ሲጥሩ ይስተዋላል ነገር ግን ንስር በአማራ አያቶች ላሊበላን መውሰድ ይቻላል በግልጽ በምልክትነት ጥቅም ላይ ውሷል የእውቀት ለምኔዎች አልባሌ ተረታተረትም የአባቶቻቸውን ማንነት እና ባህርይ ካለማወቅ የመነጨ ነው እንጅማ ንስር ከጥንትም የአማራ ምልከት የነበረ በዚህ ዘመን ደግሞ ከምንም ነገር በላይ አማራነትን ገላጭ ምልከት ነው ምዕራፍ ሁለት አማራ በዘመናት መካከል ጥንታዊው አማራ የአማራን ታሪካዊ ሁኔታ ለመጻፍ ቀላል ስራ አይደለም በዋናነት የአቢሲኒያ ታሪከ የአማራ ታሪከ ቢሆንም ቅሉ የዚህ አካል የሆኑ እንደ ትግሬ ያሉ ነገዶችን ከዚህ አውድ ነጥሎ ለማስቀመጥ መጠነኛ አስቸጋሪነት አለው ይሁንና አመዛኙ የአቢሲኒያ ታሪከ የአማራ ታሪከ መሆኑ ግልጽ ነው የአሁኑን የህዝብ ብዛትና አሰፋፈር እንደ ማነጻጸሪያ ብንወስድ ራሱ የአማራን ታሪካዊ ባህላዊ ማኅበራዊ ኢኮኖሚዊና ወታደራዊ ስፋት በጥንቱም ዘመን ሀያልነትን ሊያጎናጽፈው አንደሚችል እና የአቢሲኒያ ወይም የኢትዮጵያ ዋና ፊታውራሪና ባለቤት አንደሆነ ለመረዳት ከባድ አይደለም የውጭ ጸሀፍትም አቢሲኒያ የሚለውን ቃል አማራ ለሚለው ቃል ምትከ እያደረጉ ጽፈዋል ለምሳሴ በእነ ዴቪድ እና ቶማስ አገላለጽ ድሮ ድሮ የውጭ ሰዎች አቢሲኒያ ሲሉ አማራ ማለታቸው ነበርሹ ስለሆነም በዚህ መጽሃፍ ውስጥ አማራ ለማለት አቢሲኒያ የተባለበት ቦታ ብዙ ነው የአገው ታሪከ ቦታው ሙሉ በሙሉ በአማራ ታሪከ ውስጥ ነው ምከንያቱም የአማራና የአገውን ታሪከ ነጣጥሎ ለማየት መሞከር ስለማይቻል በመሆኑም አማራ አና አገው አንድ ህዝብ ወይንም የአንድ ቤተሰብ ሁለት ልጆች ሆነው ይታያሉ ሰዎች ብዙ ጊዜ ስለ አማራ ታሪከ ለመናገር ሲፈልጉ አጅግ ቅርብ ከሆነው የአማራ አማራ ሳይንት ቤተ አማራ ታሪካዊ ጊዜና ቦታ ላይ ይጀምራሉ ጥቂቶች ደግሞ አስከ አከሱም ይዘልቃሉ በአንድ ወገን አከሱም የአማራ የስልጣኔ አሻራ እንደሆነ የሚያረጋግጡ ማስረጃወችን በመንተራስ የሚከራከሩ አሉ በሌላ ወገን ደግሞ አማራን ታሪከ አልባ ህዝብ አድርገው ለመሳል የሚፈልጉ ሀይሎች አማራ ወፍዘራሽ እንደሆነ የሚወተውት መሰረት የሌለው ፕሮፓጋንዳ ይነዛሉ አነዚህ ሀይሎች በዋናነት የትግራይ ብሄረተኞች እና የኦሮሞ ብሄረተኞች አማራን እንደመጤ አገር አልባና ታሪከ አልባ እንደሆነ የሚቆጥር የሀሰት ትርከት ያለመታከት ይፈጥራሱ በአንጻሩ ይሄንን ችግር ተመልከቶ የአማራን ተሪካዊ አመጣጥ በመረጃ ተንተርሶ ለመሰደር የደፈረ ሰው አስካሁን የለም ጥቂት ሰነዶች ቢኖሩም እንኳ ከአከሱም በላይ የሚራመዱ አይደለም የአማራ ህዝብ አከሱም ላይ ስለነበረው ድርሻም ቢሆን የሾርኔ ከመጥቀስ ባለፈ ግልጽ ባለ ሁኔታ ሊያስረዱ አልቻሉም አውነታው ግን አማራ የጥንት ስልጡን ህዝብ የአከሱም ታሪክ ባለቤትና ወራሽ መሆኑ በሰነድ የተረጋገጠ መሆኑ ነው የምሁራኑን ንዝህላልነት እና የአማራ ጠላቶችን ሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ ዋጋቢስነት አሳይቶ ትክክለኛውን የአማራ ሁኔታ ከኪ « ከ ርል ሃ ከሀ እህሃ ኪ ር ዐ ል የ ከ ርነ በ ለመግለጽ ስለጥንታዊው አማራ ማንነት እና የኖረባቸው ቦታዎች በሚከተለው መልኩ ተዘርዝሮ ቀርቧል ይህ ጽሁፍ አማራን እና አማራነትን በጥንት ዘመን ምን ይመስሉ እንደነበር ለመግለጽ የተጓዘበት መንገድ በብዙ አቧራ የተደፋፈነን የወርቅ አክሊል ቆፍሮ እንደሚያገኝ የመጀመሪያ ሰው ስራ የሚወሰድ ነው ወደ ጉዳዩ በቀጥታ አንግባ አማራ እጅግ በጣም የጥንት ዘር አንደሆነ ድርሳናት ያስረዳሉ የዚህም ምክንያቱ አማራ የሁለቱም የቀይ ባህር ዳርቻዎች ነዋሪነቱ እና አፍሪካዊነቱ ነው ጆን ጃከሰን አጠቃላይ ቀደምት ስልጣኔ የጥቁር ዘር እንደነበር አሱም ኢትዮጵያ ማለትም አፍሪካ በአጠቃላይ የቀደምት ስልጣኔ መሰረት እንደነበር ይተርካል ይህ ኢትዮጵያ ይባል የነበረው የዓለም ከክፍል ማለትም አፍሪካ ምስራቃዊ ኢትዮጵያ እና ምአራባዊ ኢትዮጵያ ተብሎ በሁለት ይከፈል እንደነበርም ያትታል ምስራቃዊ ኢትዮጵያ የዛሬውን ምዕራብ እስያን ሲይዝ ምዕራብ ኢትዮጵያ አፍሪካን ያጠቃልላል የግብጽ ስልጣኔ በኋለኞቹ ዘመናት የመጣ የጥቁር ስልጣኔ ውጤት ተከታይ እንደነበርም ይገልጻል በተለይ ኢትዮጵያዊያን የኮከብ ምርምርን እንደጀመሩት ያትታል በግሪከ ትውፊት ንጉስ ሴፈስ የማይሞት ከዋከብት አስከመሆን አንደ ደረሰ ይታመናል የግሪከ ከዋከብት ሴፈስ ሚስቱ ካሲዮፒያ እና ሴት ልአልት ልጁ አንድሮሜዳ የዚሁ የኢትዮጵያ ንጉስ እና ቤተሰብ ናቸው ኑቢያ ግብጽ ኢትዮጵያ የሚባሉት የኋለኛ ዘመን ከፍሎች አንድ የአትዮጵያ ስልጣኔ አካላት እንደነበሩ ከዚህ ትንተና እንማራለን ጃክሰን አክሎም የባቢሎን ቀደምት ስልጣኔ የጥቁር ኢትዮጵያዊያን ስልጣኔ እንደነበር ያስታውሳል ኢትዮጵያ በምድር ላይ የመጀመሪያ መንግስት አንደሆነች እና አምልኮትን ያስተዋወቀቸም አንደነበረች ያስረዳል በዝርያም ኩሽ ኢትዮጵያ ሲሆን ሚዝራይም ግብጽ እንደነበር ይተርካል ናምሩድ የኩሽ ልጅ ሲሆን የባቢሎናዊያን ወላጅ ነው ይህም የኢትዮጵያና የባቢሎን ስልጣኔ የአንድ ግንድ ህዝብ ስልጣኔ መሆኑን ያሳያል የግብጽ ስልጣኔ በማያሻማ መልኩ የጥቁር ወይም ጠቆር ያለ ህዝብ ስልጣኔ እንደነበርም ይጠቅሳል አዚህ ላይ አማራን የሚመለከቱ ነገሮች አሉ ከእነሱም ቀደምት ስልጡንነት አንዱ ነው ይህም ቀደምትነት በከዋከብት ሳይንስ ፈጣሪነት ይረጋገጣል የግብጽ ስልጣኔ ጠቆር ያለ ህዝብ ስልጣኔ ነው ሲልም የአማራን መደበኛ መልከ ያመለከታልና የአማራን አመጣጥ ከባለ ታሪከ ህዝብ ማንነት ጋር ያዛምዳል በተመሳሳይ ሁኔታ ዋሊስ ባጅ ከላሲካል የታሪከ ሊቃውንት ከግብጽ አስከ ህንድ ያለውን አገር ግብጽን እና ህንድን ጨምሮ ኢትዮጵያ በዚህ ከልል የሚገኘውን ጠቆር ያለ ህዝብም ደግሞ ኢትዮጵያዊ ብለው እንደሚጠሩት ያስታውሳል ይሄም ምስራቅ ኢትዮጵያ እና ምዕራብ ኢትዮጵያ ተብሎ በሁለት ይከፈላል ምስራቅ ኢትዮጵያ ኪ ከኪ ሀ ከ ላ ርክ ፀፀዢ ከ ጀህበፀከርፀ ዐ ለርከጳፀዐ ላአ። ከኋሂፀ ከኳ ቧበፀ ከሃ በሆፀሄ ልከፀ ቧበ ፀሄዐፀፀከርፀበ ከጳነዐልዐኗ ዐ ዐሀ ሕዐከ ዷቧዐከ ዲርርዐአዐጳፎበ ህርከ ከሃበዐዐዐከርጳ በፀኗርዐከዐ ዐ ከፀ ዛከዐ ዘዐ ሷ እፀ እልሀ ዐ ከፀ ነነዐቧ ዲርርዐርቧዐ ሂዐ እዢር ጀቧልቧ ነነ ዐከሺ ከከሃ ር እብፀርር እንደነበረው እናያለን በእርግጥ አማራ የተባለው የጥንት ሀያል ህዝብ ራሱን ምን ብሎ ይጠራ እንደነበር በውጭ ምሁራን ይሄ ነው ተብሎ የተረጋገጠ ነገር የለም ነገር ግን በያገሩ መጠነኛ የፊደል ለውጥ እየተደረገበት መሰረታዊ መጠሪያውን ሳይለቅ አማራ ተብሎ እየተጠራ ይገኛል የአማራ ዋናው መጠሪያ ምንጩ ከዚሁ ከግዮን ምድር አማራ ግዛት እንደሆነ እንገነዘባለን ለዚህም የደስታ ተከለወልድን ጽሁፍ እንደ ዋቢ እንጠቅሳለን ደስታ ተከለ ወልድ አማራ ማለት የአማሮች አባት የአማራ ህዝብ ማንነትን ገላጭ ስያሜ እንደሆነ ገልጽዋል ሌላውም ዋቢ የአማራ ህዝብ ራሱን አማራ ብሎ የሚጠራ መሆኑ ነው ስለሆነም የደስታ ተከለወልድን የጥንት ግብጽና የዛሬ ሰሜን ሱዳንን አማራ የሚሉ መጠሪያዎች ከህዝቡ የራስ አጠራር ጋር በማገናኘት ይህ የጥንት ታላቅ ህዝብ ራሱን አማራ ብሎ ይጠራ ነበር ብለን መደምደም እንቸላለን አማራ ከሚለው ስያሜ ውጭ ያሉት ስሞች በተለያዩ ቋንቋዎች እንደየቋንቋዎች ባህርያት እየተለወጡ ጥቅም ላይ ይዋሉ እንጅ የራሱ የህዝቡ ዋና መጠሪያ አማራ እንደነበር እርግጥ ነው የዚህን ህዝብ ታሪካዊ አመጣጥ የበለጠ ግልጽ ለማድረግ እንደሚከተለው እናያለን የጥንታዊ አማራ ስሞች በተለያዩ ህዝቦች ልሳናት አማራ የተባለ የጥንት ሀያል ህዝብ በጥንት ልዩ ልዩ ህዝቦች ቋንቋዎችና አካባቢዎች አማራ ማህራ ህምያር ሄሞራይት ሆሜራይት አማራር አሙሩ አሞራዊያን ኤሞራዊያን አማር ሀማር አምሓራ ኣምሓራ ሆሜር ሐመር ሀማር ማርቱ ሜሮ ካማራ ወዘተርፈ እየተባለ ይጠራ ነበር በተለያዩ የዓለም ከፍሎች በተለይም በሜሶፖታሚያ ግብጽና ሜዲትራኒያን ቀይ ባህር ምዕራብ ማለትም ኢትዮጵያ ሜሮና ኑብያን በማካተት እጅግ ስልጡን ሆኖ እንደኖረ የጥንት ሰነዶች ያስረዳሉ ከሁሉም በላይ እንደ አስረጅነት የአማራ የዛሬው ባህርይና በእነዚህ የተለያዩ ስያሜዎች የተጠቀሰው ህዝብ ባህርይ ተመሳሳይ ናቸው ጅዊሽ አንቲኩቲ በተባለው መጽሃፍ ውስጥ የሀም አራት ልጆች ሲኖሩት ኩስ የኢትዮጵያዊያን አባትና ገዥ ሲሆን የዚህ ዝርያዎች ዛሬም ድረስ በኤሽያ ውስጥ ሳይቀር ኩሻዊያን ተብለው ይጠራሱ በማለት ያትታል ምስራይትስ ምስሮች የሚለውን ቃል ራሱ በስነ ስርዓት ጠብቀው ይዘውት የሚገኙት በእነዚህ በአማሮች ልሳን አንደሚታየው ዛሬ በኢትዮጵያ የሚኖሩት አማሮች ናቸውምከንያቱም በዚህ አካባቢ የሰፈሩት አይሁዳዊያን ምስራይት ግብጻዊያን ደግሞ ምስራዊያን ይባላሉና ሲል አማራው ጥንታዊ ዘር ከመሆን አልፎ የጥንት ግብጾችን እና አስራኤላዊያንን ትክከለኛ ስም በቋንቋው እና ትዝታትውፊቱ ውስጥ ይዞ መገኘቱን መዝግቧል ደስታ ተክለ ወልድ ዓም አዲስ ያማርኛ መዝገበ ቃላት ማመ ቿአ ዐፀዐከሀ ከፀ ዲቧከዐቧከፀፄ ዐ ከፀ ፀዘ ከዉ ከሃ ነ ነነ ከክ የአማራ ህዝብ አካል ወይም ቤተሰቦች የነበሩት ፊንቄዎች ሴማዊ ህዝብ ሲሆኑ መጀመሪያ በኤርትራ ባህር አካባቢ እንደነበሩ ሄሮዶተስ ጽፏል ይህም የፊንቄዎች ዝርያ ከቀይ ባህር አካባቢ መሆን አማራ እስከ ዳማት አዳማዊ ስልጣኔ የተዘረጋ ታሪካዊ ህልውና እንዳለው ያሳያል ጅዊሽ ኢንሳይከሎፔዲያኮም ላይ አሞራዊያን በመጽሃፍ ቅዱስ ኢያሱ የተራራማው አገር ነዋሪነታቸውን ይገልጻል በአሞራዊያን ቋንቋ የሚኖሩበት ተራራ ሄርሞንሸኒር ይባል እንደነበርም ያስታውሳል ከሁሉም ዘሮች በተለየ ማንም ሊቆጣጠራቸው የማይችል በህዋ ምርምር ኮከብ ቆጠራ ወደር የሌላቸው እና በኋላ ይሄንን ጥበባቸውን ለአስራኤላዊያን አንዳስተማሩ መጽሃፍ ቅዱስ ይናገራል የጥበብ መጽሃፍቶቻቸውንም በአብሪም ተራራ ይደብቁ ነበር የግብጽ የጥንት ጽሁፎች ዓዓ በፊት በምስራቅ ፊንቄ እና ሰሜን ፍልስጥኤም መካከል ያለውን መሬት የአማራ መሬት ይሉታል አሚር ማለትም ኮረብታ ማለት ነው አሞራዊያን ሊብያ ውስጥ ይኖሩ እንደነበርና የግብጽ ፈርኦን ራምሴ ኛም ራሱ አሞራዊ አማራ እንደነበር የጻፉ አሉ ፌንቄዎች ባህረተኛ ህዝብ ሲሆኑ አምላካቸው ያም ይባላል ያም የሞት ወንድም ነው ሞት ማለት የሞት አምላክ ነው በግሪኮች ቀይ ዳማ ፐርፕል ህዝብ የሚል መጠሪያ ነበራቸው ይሄውም ከተሰማሩበት የዘንባባ ስራና ንግድ የተነሳ የዘንባባው ቀለም ስለሚቀባባቸው ነው የፊንቄ ቤተሰብ ወይም አካል የሆኑት አሞራዊያን ሲን እና አሙሩ የተባሉ የጨረቃ አምላኮችን ያመልኩ እንደነበር ይታወቃል አሙሩም የኢትዮጵያ አማሮች የጨረቃ አምላክከ ማህረም ወይም አህረም ነው አጅግ ሲበዛ ጦረኛ የተራራ ህዝብ ናቸው ከቀይ ባህር ማዶ ለነበሩ ህዝቦች የአሞራዊያን ምንጫቸው የማይታወቅ እንደሆነም ተዘግቧል ይሄም ከዚህ ከቀይ ባህር ምዕራብ በኩል ተነስተው ወደ ምስራቅ ይሄዱ እንደነበር አስረጅ ነው ፕሮፌሰር ጆሹዋ ማርከ ስለአሞራዊያን እንዲህ ይላል አምላካቸው አሙሩ ይባል የነበር ሲሆን የተራሮች ጌታ ማለት ነው በጥንት ሜሶፖታሚያ በዛሬ ሶሪያ የኖሩና ሀሙራቢ በተባለው ንጉሳቸው አማካኝነት የባቢሎን ስልጣኔ አዳባሪ አና መስራች ናቸው የበግ ቆዳ እንደሚለብሱ እና ጥሬ ስጋ እንደሚበሉ ተጽፏል አሞራዊያን ቀደምት የእስራኤል አያት አንደነበሩና እስራኤላዊያን ከሞራዊያን ተለይተው የራሳቸውን ማንነት ለመፍጠር እንደጣሩና ለዛም ይረዳቸው ዘንድ አሞራዊያንን በአሉታዊ መልኩ ሲገልጽዋቸው እንደነበር መጽሃፍ ቅዱስን ዋቢ አድርገው ምሁራን ይናገራሉ የከንአን ቀደምት ሰፋሪ እንደነበሩና እስራኤላዊያን ከንአንን አንደወረሩባቸውም ይጠቀሳል የሴም ህዝብ አካል በሆኑት በአካዲያን ቋንቋ ሀሙራቢ የተባለው የአሞራዊያን ንጉስ ከኪ ዐ ጀክሀ ሃ ዐ ከ ሀ መ ከሬዘሆክበጽአከፀክርሃርቨር መ እጢ ፀዐርበከ ሾከዐፀቧር ላከርፀቧ ሃ ከርሃር ከዚሠዛሆዝነገሆይከርከከኪ ከከሀአጤከከ እሺ ከ ለላአበቨፎ ላክርቪ ሃ ከርሃር ሀከ ዐከ ለዐ ከዘሠአቨዛዝልከርቨ አሙራፒ ነበር የሚባለው ከ ዓዓ በባቢሎን ነግሷል ጆሹዋ ማርከ ጠቅለል አድርጎ አንደሚያትተው አሞራዊያን በሱመራዊያን ማርቱ ይባሉ ነበር በአካዲያን አሙሩ ይባሉ ነበር በግብጽ አማር ይባሉ ነበር በእብራዊያን አሞራዊያን ይባሉ ነበር ይህ አማራ የሚል ስም በሁሉም አጠራሮች የምዕራብ ሰዎች ወይም ምአራባዊያን ማለት ነው ይሄም ምንጫቸው የሆነውን የቀይ ባህር ምዕራብን አመላካች ነው ኢየሱስ እንኳ ማከዳን የአዜብ ንግስት ሲል የምዕራብ ንግስት ማለቱ ነበር አንደ ጆሹዋ ትንታኔ አማሮች አሞራዊያን አሞራዊያን ራሳቸውን ምን ብለው አንደሚጠሩ ግን የተመዘገበ ነገር የለም ማሪ ኢብላና ባቢሎን በተባሉት ከተሞች እስከ ሰፈሩበት ጊዜ ድረስ አመጣጣቸው ከወዴት እንደሆነ የማይታወቁ ምስጢር ሆነው የቀሩ ህዝብ ናቸው በባቢሎን በንጉሳቸው ሀሙራቢ አማካኝነት ላቅ ያለ ተጽእኖ አሳድረዋል በተለይ ከ ዓዓ በፊት ባለው ጊዜ ከዛ በፊትም ብዙ ከተማዎች ላይ የራሳቸውን አሻራ አስቀምጠዋል ነገር ግን ከ ዓዓ በኋላ በታሪከ ውስጥ አሞራዊያን የት አንደገቡ አይታወቅም ስለአነሱ የተመዘገበ ነገርም የለም ከዚህም የምንማረው ከምንጫቸው የግዮን ምድር እየተነሱ ሩቅ አገሮችን ሁሉ ቅኝ የሚገዙ ከሆነ በሚሸነፉበት ጊዜ ወይ ሸሽተው ይመለሳሉ ወይም ደብዛቸው ይጠፋል ማለት ነው ለዛም ነው በየደረሱበት አገር ሁሉ መምጫቸው አንደማይታወቀው ሁሉ አጠፋፋቸውም የማይታወቀው በነገራችን ላይ በመጽሃፍ ቅዱስ ዘፍ አብራሀምን የባረከው ካህን መልከ ጹዴቅም በአብራሃማዊያን የዘር ሀረግ ውስጥ ያልነበረ እና ከየት እንደመጣ የማይታወቅ ነበር መልከ ዴቅ ማለትም ጻድቁ ንጉሴ ማለት ነው ይሄም ቃል ዛሬም ድረስ በአማርኛና ግእዝ ትርጉም ያለው ቃል ነው ይህ መልከጴጹዴቅ አመጣጡ ከወዴት እንደሆነ ባይታወቅም ቅሉ የሳሌም ንጉስ እንደነበር ተጠቅሲል የሆነ ሆኖ ከላይ ከቀረበው የጆሹዋ ሀተታ እንደምንረዳው ሀ አማሮች የተራራ ህዝብ ናቸው ለ ጥሬ ስጋ ይበሉ ነበር ሐ የምዕራብ ሰዎች እየተባሉ ሲጠሩ በተጠቀሱት ቀደምት ቦታዎች ይኖሩ እንደነበር ነገር ግን ከመነሻው ከየት እንደመጡ አይታወቅም መ አምላካቸው የተራራ አምላክከ ይባላል ሠ ጦረኛ ህዝብ ናቸው ረ ጸሀፍት ወይም የጽሁፍ ህዝብና ጠቢባን ናቸው ሰ የህዋና ከዋክብት ጠበብት ናቸው አንዲሁም ሸ የጨረቃና ጸሀይ አምላከ ያመልኩ የነበሩ ህዝብ ናቸው ይሄንን ሁኔታ ከዛሬው የአማራ አሰፋፈርና ባህርይ አንጻር ስናየው ቅድመ ታሪከና አሁን አንድ ላይ ተዋህደው እናገኛለን ምዕራፍ ሶስት ላይ አንደምንመለከተው የግዮን ተራሮች የጨረቃ አማላከት ምንጭ እንደሆኑ የጥንት የሰው ልጆች ያምኑ ነበር እንደገናም አሞራዊያን በጥንት የምስራቅ ስልጣኔዎች የምዕራብ ሰዎች ናቸው ተብለው መጠራታቸው ከቀይ ባህር ምዕራብ ስለመመንጨታቸው ማረጋገጫ ነው ቀደም ተብሎ አንደተጠቀሰው አማሮች ወይም አሞራዊያን ጦረኛ የተራራ ህዝብ ናቸው በጥንት ግብጾች ጽሁፍ ቀላ ያሉ ቀለል ያለ ጸጉር ያላቸው ቀጥ ያለ አፍንጫ ያላቸው እና ከርዳዳረዥም ጢም የነበራቸው አንደሆኑ ተመዝግቧል ዘፍጥረት ላይ የአሞራዊያን አባት ኤመር የሚባል የከንአን ኛ ልጅ እንደሆነም ይናገራል ዘኢንሳይከሎፔዲያ ብሪታኒካ ላይ ሳባዊያን ከአፍሪካዊያን ጋር እንደተቀላቀሉ በኢትዮጵያ ሳባ ማለት ሰው ማለት አንደሆነ የሚገልጽ ጽሁፍ ሰፍሮ ይገኛል አዚሁ ኢንሳይከሎፔዲያ ላይ ኢዛና በኛው መቶ ከፍለ ዘመን ላይ በግሪከ ድንጋይ ላይ እንደተጻፈው የአከሱማዊያን የሄሞራዊያን የሳቢያን የኢትዮጵያን የሬይዳን እና የስሌ ንጉስ እንደሆነ ይገልጻል አዚህ ላይ ሄሞራዊያን የአክሱም ግዛት አካል ነበሩ እያለን ነው ሄሞራዊያን ደግሞ አማራ ማለት እንደሆነ አይተናል ነገር ግን ኢዛና የትግሬ ንጉስ እንደሆነ አልገለጸም ይህ ጽሁፍ በተጻፈበት ዘመን አማራ መኖሩ ሲረጋገጥ ንጉሱም ኢዛና የአማራ ንጉስ አንደሆነ ድንጋይ ላይ ጽፎ አልፏል ስለትግሬ ግን የተገኘ ምንም ማስታወሻ የለም እናም በዛ ጊዜ ትግሬ የሚባል ነባር ወይም በህዝብነት የሚታወቅ ህጋዊ ነዋሪ ህዝብ ነበረ ለማለት ያስቸግራል ማለት ነው ከአከሱም ቀደም ብሎ የነበረው የዳማት ስልጣኔም በብዙ መልኩ አወዛጋቢነቱ እንደተጠበቀ ሆኖ የአማራ አሻራ እንደሆነ መረጃዎችን በማቅረብ መሞገት ይቻላል ፊሊፕ ዴቪድ አንደገለጸው ዳማት የሚለው ቃል እስካሁን በሰሜን ምስራቅ አፍሪካ እንጅ በደቡብ አረቢያ አለመገኘቱ የዚህን አካባቢ ቀደምትነት ያመለከታል የሀ ላይ ከተገኙት ጽሁፍ የሰፈረባቸው ድንጋዮች የእጣን ማጨሻዎች ናቸው የተባሉ ቁሳቁስ መገኘታቸውን ይጠቅሳል በዳማት ከተጠቀሱት ነገስታት የአንዱ ስም እ ምልክ ሲሆን መለከ ወይም መላክ የሚል ስም ሊሰጥ ይችላል ይህም በሴማዊያን ቋንቋ ንጉስ ማለት ነው ከዚህም ተነስተን ዳማት የጥንት አማራ ስልጣኔ አንደነበር መረዳት እንቸላለን ሪቻርድ ፓንከረስት በርካታ ጥናቶችን ዋቤ አድርጎ ባጠቃለለው መሰረት ባጠቃላይ ከቀይ ባህር ማዶና ማዶ ስለነበረው ስልጣኔ ምንጭነት አራት የተለያዩ መላምቶች አንደሚሰጡ ያወሳል አንደኛው አበሻዎች ወይም ሳባዊያን ከየመን ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ስልጣኔ አስፋፉ የሚል ነው ሁለተኛው ከየመን ሳባዊያን ተሰደው ቢመጡም ባዶ መሬት ሳይሆን በጣም የሰለጠነ ህዝብ ነው ያገኛቸው ተጽጸአኗቸውም እዚህ ግባ የሚባል አልነበረም የሚል ነው ሶስተኛው ሁለቱም ህዝብ አንድ አይነት አየር ንብረት ብዝሀ ህይወት የሰው መልከና ባህል ያለው ህዝብ ስለሆነ የቀይ ባህር ምዕራብና ምስራቅ እንዲሁ በተጓዳኝ አንደ አንድ ወጥ ባህልነትና ስልጣኔነት አደገ የሚል ነው አራተኛው ደግሞ ፍልሰት ሲሆን ፍልሰቱ የተከሰተው ብዙዎች አንደሚገምቱት ከየመን ወደ ኢትዮጵያ ሳይሆን በተቃራኒው ከኢትዮጵያ ወደ የመን ነው የሚል ነው እነዚህ ወገኖች ወደ የመንና አጠቃላይ ደቡብ አረቢያ የተዛመተው ስልጣኔ ምንጩ አፍሪካ በተለይም ኢትዮጵያ ናት ብለው ይደመድማሉ ፆ ከሠወዘሆክበኪርከከከከሃከከክ ዖ ርከከዐከኪ ቨሀዐከ ፐከፀ ከርሃር በከርጳ ፀቧ ህዐ እፀ ፕ ዐር ከኪ በ ነ ፐከፀ ሾፌ እብከከር ከር ከ ከፀ ዐከከበፊ ዐ እነዐከፀከ ዐሀ ጳሕቧ ዐሀከፀከሕኩጪ ኩፀጪ ሷ ቪፀጻፊኗኗበፀከ። ዐዉፀ ፀዐሀፀ ነሃነከዐ ጅፀርፀዐፀበ ፒከፀ ልቧ ዐ ከፀ ከፀአ ከከከቧቧዐ ጳስሃዐ ጳሀከፀ ሀጠሂሃ ጋር ይገናኛል ይሄንንም ለማረጋገጥ ማከሜካኤል ሂምያራይቶች ቤጃንና ግብጽን መውረራቸውን ያረጋግጣል ይሄም በሌላ ምንጮች ኢትዮጵያዊያን ግብጽን ገዝተዋል የሚለውን የሚያጠናከር ከመሆኑም በላይ የሂማራቶችን ቁልጭ ያለ የአማራነት ማንነት የሚያስረዳ ነው ማከሚካኤል አቢሲኒያዊያን ወይም ሂምያራይቶች በየመን ተመሳሳይ ዝርያ እንዳላቸው እና በቀይ ባህር ዳርቻዎች ላይ የንግድ የበላይነትን እንደተቆናጠጡም ይገልጻል በኪያኔኞ ሀተታም ሰሜን ኢትዮጵያ ትግሬን አማራን ጎጃም ሸዋን እና የመሳሰሉትን የሚያጠቃልል ሲሆን ሂምያራይቶች ማለትም አማሮች በፖለቲካና በባህል የበላይነት የመሩት አገር አንደነበር በማያሻማ ቃል ሰፍሮ እናገኘዋለን የደቡብ አረቢያና የዚህ የተራራማው ኢትዮጵያ አገር አንድነታቸውንም ይጠቅሳል ከምጽዋ ማይል ደበብ የሚገኘውን አዱሊስ ወደብን በኢትዮጵያና የመን የሚገኙት ሂምያራይቶች ወይም አማሮች በአንድነት መመስረታቸውንም ይጠቅሳል የሂምያራይቶች ወይም አማሮች ይዞታም ይሄን ወደብ ይዞ አስከ ሜሮ ድረስ ነበር ቴዎድሮስ ቤንት የተባለው ግሪካዊ በአድዋና አካባቢው የሂምያራይቶችን ወይም የአማሮችን ሀውልቶች አና በሂምያራይቲክ ወይም በአማርኛ ቋንቋዎች የተጻፉ የድንጋይ ላይ ጽሁፎችን አይቷል የግሪከና ሮም ግዛቶች በመስፋፋት ላይ በነበሩበት ጊዜ ሁሉ አከሱምና የተቀረው የኢትዮጵያ ተራራማ አገር በሂምያራይቶች ወይም በአማሮች ኃይልና ባህል እድገት እየተመነደገ እንደነበርም አረጋግጧል ኪያኔ እንደሚያትተው ግእዝ የሂምያራይቲከ ወይም የአማርኛ ንጹህ መገለጫ ነው የጥንት ግእዝ አብዛኛው ባህርያት በየመን ከተገኙ የሂምያራይቶች የድንጋይ ጽሁፎች ጋር አስደናቂ አንድነት አላቸው ይሄ የአማራ ህዝብ በኢትዮጵያ ዋናው የባህልና የኃይል ምንጭ ሆኖ ላለፉት ሁለት ሽህ አመታት እንደቀጠለ ምንም ክርከር የለውም ጀምስ ብሩስ የዚህን ዘር አሻራ ፍለጋ ቀድሞ በ እኤአ ወደ የመን ተጉዞ እንደነበርና ከዛም ወደ ዋናው የአሁን ጊዜ ማእከላዊ የአማራ ግዛት ጎንደር በ አኤአ አንደመጣ ይጠቅሳል ወደዚህም ምድር የአረብ ፍልሰት አንዳልነበርም ይጠቁማል ይሄ ፀኃፊ ግን ትግሬዎችንም ሂምያራይቶች እንደሆኑ ጨምሮ ይገልጻል ተከዜንና አባይን ተሻግረው ወደህምራ አምሀራ ሲቀላቀሉ አማራ አንደሚሆኑም ስህተት የሆነ ነገር አስፍሯል መሳሳቱን የሚገልጸውም ይሄንኑን ሀሳቡን በታሪክ ውስጥ ኢትዮጵያ በአማራ ከተከዜ በታች እና ትግሬ ከተከዜ በላይ የተለያዩ ነገዶች የፖለቲካና የባህል የበላይነት ስትመራ ነበር ማለቱን ስናጤን ነው አማሮች ከየመን መጡ ብሎ መጻፉም በሌላ ሰነዶች ውድቅ የተደረገ ሀሳብ በመሆኑ ፀኃፊው ስህተት ለመስራቱ ማረጋገጫ ነው እሸርሀበርከፀኒ ሏ እርሀከ ሏ ሂጄ ሏ ሏርጺ ነዐ እዐቨከ ዲይርጺሏ ከኪ ጆን ጊለስ የጥንት ግሪከ ታሪከ በተባለው መጽሀፉ አዜብ ወይም ሳባ ከአከሱም ደቡብ የሚገኝ ከሜሮ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ወይም ግዛታዊ አንድነት የነበረው በሀይማኖትና የውሀ ትራንስፖርት የታወቀ እንደሆነ ይገልጣል የግንኙነት መስመሩም ሜሮ አከሱም አሰብ ወይም ሳባ ነበር ይላል ሳቢያ የዛሬው የመን ነው ይልና የአረብ አጣን መገኛ ከቀይ ባሀር ማዶ የመን እና አዴል አፋር እንደሆነም ይናገራል ሳቢያንስ ለመጀመሪያ ጊዜ በኤርትራ ባህር ተንሳፈው ቅኝት እንዳደረጉም ይገልጻል ሆሜራይቶች የሳቢያን አንድ ነገድ ከፍል ሲሆኑ በኮከብ ቆጠራና መድሀኒት እንዲሁም በቅኔና ግጥም አጅግ የታወቁ እንደነበሩ መዝግቧል ሆሜራይት ማለት በአረብኛ ዘቢብ ዘምባባ ፐርፕል ወይም ቀይጠይም ዳማ ማለት ነው ሲልም መልካቸውን የሚወከለውን ስያሜ ይገልጻል በቀይ ባህር አቋርጠው ወደ ሜዲቲራኒያን በመጓዝ ታዋቂውን የፌንቄን ስልጣኔ እንደ መሰረቱም ያረጋግጣል ከዚህ ጆን ጊለስ መጽሃፍ ሳባ የመን ነው የሚለው እና ሳባዊያን ከየመን መጡ የሚለው የተለመደው የብዙዎቹ ምሁራን ስህተተኛ አስተሳሰብ በሌላ ተጨባጭ መረጃዎች ውዴቅ የተደረገ ስለሆነ ተቀባይነት የለውም ዮሐንስ መኮንን ጌታቸው መኮንን ሀሰንን ጠቅሶ የአማራዎች አያት ሂምያራይቶች እንደሆኑ ያስቀምጣል አማሮች አሁን ባሉበት የኢትዮጵያ ከፍተኛ ቦታዎች ለ አመታት ኖሩ ሲልም የኪያኔን አስተሳሰብ ደግፎ ያከልበታል አበሻ የሚለው ተለዋጭ ስምም አማሮች እንደሆኑ ያጠናከራል አንዳንዶች አማራ አም ሐራ ከሚለው የግእዝ ቃል መጣ ይላሉ ነገር ግን አንደ ዶናልድ ሌቪን ያሉት ይህንን ስያሜ ውድቅ አድርገውታል ብሎም ይጠቅሳል በአርግጥ አማሮች ላለፉት አመታት በዚህ ስፍራ ኖሩ የሚለው አባባል ከዚህ ቀደም አንደተገለጸው ደካማ የሆነውን የታሪካዊ እይታን የሚያመለከት ነው ከዛ ውጭ ግን እስካሁን በተዘረዘሩት ሰነዶች አማካኝነት መደምደም እንደሚቻለው አማራ ምናልባትም እጅግ ጥንት በሆነ ጊዜ ከዚሁ የአሁኑ የአማራ ምድር መንጭቶ ወደተቀሩት ስፍራዎች የሄደ ህዝብ ነው ስለሆነም አማሮች ለ አመታት በኢትዮጵያ ተራራማ ስፍራዎች ኖሩ የሚለው ስህተት ነው አማሮች ወይም ህምያሮች ወይም ሃይማራይቶች ወደየመን ሄደው በወረራ ሳባን በመጣል የራሳቸውን መንግስት መሰረቱ እንጅ ጥንተ ምንጫቸው የመን አይደለም ብዙ የታሪክ ድርሳናት ይሄንን ያሰምሩበትና ከቀይ ባህር ምስራቅ አካባቢ የነበራቸውን እንቅስቃሴ በተመለከተ ከሰሜን በኩል እንደመጡ ይስማማሉወደ ባቢሎንም ሄደው በወረራ ተቆጣጥረው ቀድሞ የነበረውን ስልጣኔ ከፍ ወዳለ ደረጃ አደረሱ አንጅ ጥንተ ምንጫቸው ባቢሎን አልነበረም አነዚህ አማሮች ስለዚህ ከቀይ ባህር ምዕራብ ሊሄዱ የሚችሉበት እድል ሰፊ ነው በዛ ላይ የሄማይራይቶች ፊደልና ግእዝአማርኛ ፊደል አጅግ በጣም ተቀራራቢ ወይም ምንጩ አንድ ነው አንግዲህ አማራ በግብጽ በኑብያ በአረቢያ በኢትዮጵያ ይኖር ነበር ከከ ዐ ፐከ ሃ ለከርኪ ር ከ ሙ ኘ ዐከጪቧዉ እፀዐከቧፀ ርከሀ ከፀ ጳከቧ ፀዐሀፀ ሃ ጳከበ ር ሀከፀ ከዚህም ተነስተን ይህ ዘር ጥንት ታላቅ ጦረኛ ባህረተኛ ህዝብ እንደነበር እንረዳለን በብዙ ረገድ ምንጩ የግዮን ሀይቆች የግዮን ተራሮች የግዮን ወንዞች እንደሆነም ወደ ድምዳሜ እየደረስን ነው ይሄ ሁሉ መቸም አጋጣሚ አይደለም አነዚህ ቦታዎች አንድም የሴሜቲከ ስልጣኔ ባድማዎች ናቸው ሁለትም አማራ ወይም አቢሲኒያ በጥንት ጊዜ በንግድና ዲፕሎማሲ ትተሳሰራቸው የነበሩ አካባቢዎች ናቸው ከዚህም ተነስተን አማራ የተባለ ህዝብ በጥንት ሀያል ዘር ሆኖ በተለያዩ የዓለም ከፍሎች ተበትኖ ይገዛ ነበር ልከ በኋላ ግሪኮችና ሮማዊያን እንዳደረጉት እናም በሆነ አጋጣሚ አቅሙን አጥቶ ተበታትኖ ቀርቷል ይህ ህዝብ አንድ ቦታ ታላቅ ስልጣኔ መስርቶ ይኖር ነበር በሆነ የተፈጥሮ አደጋ ወይም በወረራ ምክንያት ከነበረበት አንድ ማዕከል ወደተለያዩ አቅጣጫዎች ተበታትኖ ሄዷል በየደረሰበትም ስልጣኔውን መስርቶ ቆይቷል በአንዳድ አካባቢዎች ተሳከቶለት እስካሁን ብቁ እና ሀያል ሆኖ ቆይቷል በሌሎቹ ደግሞ ደካማ ሆኖ ቀርቷል ዛሬ በኢትዮጵያ የሚገኘው ይህ አማራ የተባለ የጥንት ሀያላን ህዝብ ምንጭ ወይም ከፍል ከባድ የሆነ የህልውና ስጋት ውስጥ ወድቆ ይገኛል ምናልባትም ይህ የኢትዮጵያው አማራ ባለፉት ሽህ አመታት ከሌሎች በተሻለ ራሱን አበልጽጎና አስከብሮ ኖሯል ማለት ይቻላል አማራ የጥንት ሀያል ህዝብ ስያሜ ነው የሚለውን የበለጠ ግልጽ ለማድረግ ለምሳሌ ዊኪፔዲያ ድረ ገጽ ላይ አማራ የሚለውን ቃል ስንጽፍ እንኳ የሚከተሉትን እናገኛለን ኢራን ውስጥ በፐርሻ ቋንቋ አመረህ ወይም አማራ የሚባሉ ህዝብ አሉ ኢራቅ ውስጥ በኤፍራጥስ እና በጢግሪስ ወንዞች መካከል ባለው ረግረጋማ ቦታ አማራ ወይም አማራህ የሚባል ከተማ አለ ነዋሪዎቹ ሀይለኛ ተዋጊ ሲሆኑ ሳዳም ሁሴን በ እኤአ የዘር ማጥፋት ፈጽሞባቸዋል ቱርከ ውስጥ ቀደም ብሎ አማራ ተብሎ ይጠራ የነበረ ቦታ አለ አማራ የተባሉ ኑቢያ ውስጥ የሚገኙ ከተሞች አሉ አማራ ምስራቅ እና አማራ ምዕራብ በዚሁ ስፍራም አማራር የሚባል ሀይለኛ ተዋጊ እና የነጻነት ስሜት ያለው ህዝብ ዛሬም በሰሜን ምስራቅ ሱዳን ይገኛል አማራ ተራራ የሚባል ተራራ በኢትዮጵያ ይገኛል ሳይንት ወይም አማራ ሳይንት ውስጥ ማለት ነው ቀደም ተብሎ እንደተገለጸው በግብጽም አማራ ወይም አማራር ነው የሚባሉት በአብራይስጥ አሞራዊያን ወይም አማራ ናቸው በግአዝ አምሐራ ናቸው በየመን ሂምያራይት ናቸው በግሪከ ሆሜራይት ናቸው በጥንት ሴሚቲኪ ቋንቋዎች አሙሩ ወይም አሞራዊያን ናቸው በህንድም ብሀር በተባለው ግዛት አማራ የተባሉ ህዝብ ይኖራሉ ከተሞቻቸው በድንጋይ ግንብ የታጠሩ ናቸው እነዚህ ጠያይም ህንዶች በጎንደር ህንጻ ግንባታ መሳተፋቸውም ይታወቃል በኛው የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ድሬዳዋ አለማቀፍ ጉባኤ ላይ አንድ ህንዳዊ የመቀሌ ዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ስለቤንጋል የአቢሲኒያ ግዛት ጽሁፍ አቅርቦ ነበር በጽሁፉ ውስጥ የነበሩት ነገስታት የህዝብ ማንነት እና የህንጻዎቹ ከጎንደር ግንቦች ጋር መመሳሰል በጣም አስገራሚ ነበር ፕሮፌሰሩ ራሱ የዚህ የጥንት ቤንጋላዊ ወይም ኢትዮጵያዊ አማራ ህዝብ ተወላጅ ነው አማራ ህምያር ሆሜራይት አሞራዊያን አማራ ሀማር አማር አምሓራ ከግዮን ምድር መንጭቷል ምንጩም ኢትዮጵያ ነው ቀይ ባህርን እንደ ቋሚ ድንበር በመጠቀም የአማራን ምንጭ ከወዲያ ማዶ አድርጎ መተንተኑ የአፍሪካን ስልጣኔ ያለመቀበል ዘረኛ አስተሳሰብ እንደሆነ ባለፉት አንቀጾች አይተናል ቀይ ባህር ቀኝና ግራ የኢትዮጵያ ግዛት ነበር ስለዚህ አሁን ሆነን አደምናስበው ሳይሆን ድሮ አንድ ግዛት ነበር ምስራቃዊ ኢትዮጵያና ምእራባዊ ኢትዮጵያ ተብሎ የሚጠራ አፍሪካ የሚለው ስያሜ ራሱ አፈር ከሚል የጥንት አማራ ቃል የመጣ ነው እንደ ሴልደን አባባል በፊንቄዎች አፈር ማለት አፈር ማለት ሲሆን አፐር በእብራይስጥ አቧራ ማለት ነው ይሄም ከካርትሀዳሽት ካርቴጅ የዛሬዋ ቱኒዚያ ደቡብ ያለውን ቦታ ሮማዊያን አፍሪካ ብለው የጠሩበት ስያሜ ነው። ከዚህ የምንረዳው የፊንቄዎች የአማራ ከፍሎች በሌላ ስፍራ አማሮች ከየመን ወደ ልብያ ሄደው እንደተዋጉ እና የዛም ተዋጊ ስም አፍሪካ ለሚለው ስያሜ ምንጭ እንደነበር ገልጸናል ማለትም አፈር የሚል ቃል አፍሪካ ለሚለው ቃል ምንጭ ነው ወደ ሮማዊያን ቋንቋ ሲቀየር ነው አፍሪካ የሆነው ማለት ነው በዚህም አጋጣሚ አፈር ማለት በአማርኛ አፈር ማለት ነው ስለዚህ የአፍሪካ መጠሪያ በራሱ በአማርኛ ቃሉ እንኳ ሳይለወጥ መገኘቱ ድንቅ ነው ይህ የአማራ የጥንት ህዝብ እንግዲህ ከግዮን ተራሮች በመነሳት ወደ ግብጽ ወደ ህንድ ወደ ማእከላዊ እስያ ስልጣኔን ያስፋፋ ሀያል ህዝብ እንደነበር እንረዳለን በጥንት ዘመን የነበረው የዚህ ህዝብ ባህልና ባህርያት በአስገራሚ ሁኔታ በአሁኑ አማራ አኗኗር ውስጥ ይንጸባረቃሉ አማሮች የአማራ ግዛት እያነሰ እያነሰ መጥቶ ዛሬ የጥንት ማአከላቸው የግዮን ምድር ላይ ብቻ ተወስነዋል ለምሳሌ ሴልደን እንደሚለው የግሪከ ስልጣኔ የግብጽ ልጅ ናት የግብጽ ስልጣኔ ደግሞ በአፍሪካ ማህጸን የበቀለው የኢትዮጵያ ስልጣኔ ልጅ ናት በዚህም መሰረት አውነትም አማራ የግብጽም ሆነ የተቀሩት ታላላቆች ስልጣኔዎች ምንጭ ነው ማለት እንቸላለን በአጠቃላይ የሴማዊያን ስልጣኔ ፊታውራሪው አማራ ነበር ይሄ ሴማዊ ስልጣኔ በግሪከና ሮም ከተነጠቀ ወዲህ አልተመለሰም አማራ ከግዮን አስከ ህንድ እስከ ግብጽ እስከ ካርቴጅ እስከ ሜሶፖታሚያባቢሎን ድረስ ከቀይ ባህር ማዶና ማዶ ሰፍቶ ተንሰራፍቶ የኖረ ህዝብ ነበር ከግዮን ምድር እየተነሳ ይሄንን ሁሉ አንዳቀና አንግዲህ እስካሁን ያነበብነው ታሪካዊ ማስረጃ ያሳያል ዛሬ ግን በሁሉም ቦታ ተዳከሞ በአንዳንድ ቦታዎች ጭራሽ ጠፍቶና ተውጦ ይገኛል ዛሬ ይሄ የጥንት ታላቅ ዘር ቅሪት በኢትዮጵያ ውስጥ በአራት ዋና ዋና ግዛቶች ተወስኖ የሞት ሽረት ትግል እያደረገ ይገኛል በአምስተኛ ዘርፍ በመላው ኢትዮጵና በተቀረው የዓለም ክፍል ተበትኖ ይኖራል ይህ አምስተኛ ቅርንጫፍ በመላው ኢትዮጵያ ከአራቱ ከፍለግዛቶች ውጭ ይኖር የነበረው ህዝብ በተለየ ሁኔታ መከራ ውስጥ የሚገኝ ነው መኖሪያ ያጣው ግን በራሱ በአያት ቅድመ አያቶቹ ግዛት ነው የሆነ ሆኖ ጠቅለል ተደርጎ ሲታይ ለመኖር እየታገለ ያለው ኪ ዐ ይሄ አማራ የተባለ የጥንት ህዝብ እንደ ፖለቲካዊና ባህላዊ ኃይልነት የተሻለ ደረጃ ላይ ይገኛል እንዲህ ያለ የጥንት ህዝብ ማንነቱ ተከዶ የለም እስከመባል የደረሰበትን አጋጣሚ ስንመለከት ከመገረም ውጭ የምንለው ነገር የለም ስለአማራ አለመኖር የተነገሩትም መሰረተ ቢስ ወሬዎች እንዴት የህዝቡን አእምሮ አንዳደነዘዙት እንቆቆልሽ ነው እውነታው ግን ይህ ነው በታሪከ ገናና የሆነ ህዝብ ከጥንት እስከዛሬ ድረስ ባህሉም ባህርይውም እምብዛም አልተለወጠም በብዙ መለኪያዎች ሙሉ ማንነት ታሪከ እና ያልተቀየረ ህላዌ ያለው ህዝብ ነው አንዲያውም ወደ ታሪከ እየራቅንና እየመረመርን በሄድን መጠን የአሁኑ አማራና የጥንቱ አማራ ይበልጥ አንድነቱ እየጎላ ነው የሚመጣው ልከ አንደ ጥንቱ ባህርይው ሁሉ የዛሬው አማራም ሰው የማይጠላ ህዝብ ነው ባለጌን ወራዳን ጠባብን ትምከህተኛን ከብረቢስን አና ስግብግብራስወዳድንና ከፉን ሰው ይንቃል አማራ ወራዳን ይንቃል እንጅ አይጠላም ሌሎች አማራን መናቅ የማይችሉ ወገኖች ግን አምርረው ጠሉት አማራን ሊንቁት የማይችሉት ህዝብ ነው የማይንቁትን ህዝብ ደግሞ ይጠሉታል አሳቻ ጊዜና ቦታ ሲያገኙም ይጎዱታል ይሄ ከቅናት የተነሳ የሚደረግ የጥፋት ዘመቻ በፊንቄዎች ላይ በግብጾች ላይ አና ብዙ አያሌ ቦታዎች ላይ ተከስቷል ወደኋላ አንመለስበታለን አማራ ላይ አየሆነ ያለውም ይሄው ነው ከጥላቻና ቅናት የተነሳ የውጭም የውስጥም ምሁራን ማንነቱንና ታሪካዊ ታላቅነቱን አጠልሽተውታል ለምሳሌ አማሮች ከደቡብ አረቢያ መጡ የሚለው አስተሳሰብ በአማራ ታሪካዊነት እና ጥንተኢትዮጵያበቀልነት ላይ የተቃጣ ቅናታዊ የፕሮፓጋንዳ ዘመቻ ነው በእርግጥ ከባህር ማዶ መጡ ወይም እዚሁ ምስራቅ አፍሪቃ በቀሉ የሚለው ከርከር የዚህ ወቅት አስተሳሰብ ነው በድሮው ታሪካዊ ወቅት አንጻር ሲታይ የባህሩ ማዶና ማዶ የአንድ ህዝብ ባህልና ስልጣኔ አሻራ ያረፈበት ሆኖ ምንጩ ግን ከቀይ ባህር ምስራቅ ነበር ይህ እንዳለ ሆኖ ይህ የሴም ዘር ህዝብ ቀይ ባህር ቀኝና ግራ ከመንሰራፋቱም ርቆ ብዙ አገሮችን በበላይነት ተቆጣጥሯል እናም የሴም ዘር ምስራቅ አፍሪካ በተለይም ኢትዮጵያ ውስጥ ስለመብቀሉ የሚያመዝነው ከርከር እውነት ነው ይሄንም ተረገጥ የሰው ዘር ራሱ ከአፍሪካ ወጥቶ ነው ወደ ሌሎች ከፍለአለማት የተበተነው የሚለው ሳይንሳዊ ትንታኔ ሊደግፈው የሚችል ነው አስካሁን ያነበብነውን ታሪካዊ አይታ ከቋንቋ እንዲሁም ከተጨማሪ ታሪከ አንጻር በመዳሰስ የአማራን የጥንት ታላቅ ህዝብነት እናጠናከር አማርኛና ትግርኛ ከጥንት የግብጽ ሄሮግሊፊክ ቋንቋዎች ጋር ያላቸውን አስገራሚ አንድነት ለገሰ አልይን የተባለ ሰው አብራርቷል እንደ ለገሰ አልይን አማራ ነጋዴዎች እና አከለገዛኤ አካለጉዛይ ነጋዴዎች የግብጽን የፈርኦን መንግስት እንደመሰረቱ ይናገራል ሙሉ ለሃዉ ፀ ላ ፐ ከ ል። ዐፀቧንፀሀሼዐ ር ከዚሀከጳኪርከ በሙሉ ባንስማማበትም እንኳ የአማራና አከለገዛኤ ነጋዴዎች ጠንካራ ተጽእኖ እንደነበር አይካድም ኢትዮጵያ ኑብያና ግብጽ የስልጣኔ አንድነት እንደነበራቸው ኑብያ ሜሮ እና ኢትዮጵያ አንድ ግዛት የነበሩበት ጊዜም ብዙ እንደነበር እንዲሁም ኢትዮጵያና ኑብያ በግብጽ ገዥነት መሳተፋቸው አልፎ አልፎም መውረራቸው የተረጋገጠ ነው ይህ አንዳለ ሆኖ ለገሰ ግብጽ የሚለው ቃል በአማርኛና ትግርኛ ትከከለኛ ስም ነው ይላል ይህ እውነት ሆኖ ነገር ግን ከዚህ ከፍ ያለ ተጨማሪ ማረጋገጫም አሰ ጥንት ግብጽ ቅብጥ ከፐት ነበር የምትባለው በአማርኛ አሁንም ግብጥ ነው የምትባለው ስለዚህ ትከከለኛው አጠራር የአማርኛው ይሆናል ማለት ነው ግብጽ የሚለው የግእዝ እና የትግርኛው አጠራር ትንሽ ራቅ ይላል የአማርኛው የበለጠ ይቀርባል ለገሰ አማራ ነጋዴዎች አባይን ተከትለው ወደ ግብጽ ይወርዱ እንደነበር አከለ ገዛኤዎች ደግሞ በቀይ ባህር በኩል ይሄዱ እንደነበር ጽፏል በለገሰ ጥናት አንዳንድ በግብጽ አና በአማርኛ ተመሳሳይ ሆነው የተገኙ ቃላት አረፈ አርፍ አባት አቡት አበቃ አባከህ አቦካ አበከህ አዛባ አስቡ አስቆየ አስቅ አሸዋ አሸአ ቃሬዛ አቀርዝት መቁረጫ አቀርጭና መርገብገብ አገብገብ እጦት አጥ አጠጣ አጢጥ እጣን እጣን ውሀ እሀ በጎንደር ገጠር እኋ ነው ሚባለው ህያው አው አወ አው አውን እውን ቤት አብት ሞት አሚቲዩ አመነ አመን አማረ አመር አመቾ አመህ ግንብ እንብ ነጻ አነጭ ሆይ እህይ እዝ አዝ ሰበረ አስቡር ሀሳ አስፕ ሳበ አስኾ አሳመነ አስመንዘመድ አስመት አሰረ አስር መስራት አስሩት አጨደ አጨደ አሳሽ አሳሽ ከይሲ አከስ ጋን አከን ገመገመ አገም አጠጣ አጠጥ አጥር አጥር አዲስ አቲስ እባብ እፓፕ እጅ እጅ አበል አፐል አንተ አንት እርቅ ሁኦርቂትን ሸማ ጸሸምን አበባ ባባን ባህር ባሪ በርበሬ በርበርትን ባረከ ባረካን በረከተ በረከታ በር በር ወዘተርፈ ባጠቃላይ ገጽ በላይ የሚሆነው ይህ መጽሃፍ የአማርኛ የትግርኛ አና ሄሮግሊፊክስ ቃላትን ሰንጠረዥ ይዘል ይሄ ገጽ ሙሉ ሰንጠረዥ መቸም የአጋጣሚ መመሳሰል ነው አይባልም ከዚህም መደምደም የሚቻለው የአማራን ቀደምትነት ነው በግብጾች አማራ የሚለው ቃል አማሪ የሚል ትርጉም ሲኖረው እዚህም ላይ አመር ተብሎ ተቀምጧል ወደ ትርከታችን ስንቀጥል ጋብሬላ ስካሌታዎ የግአዝን ጥንታዊነትና አፍሪካዊ መሰረት በጥናት ያረጋገጡበትን ጽሁፍ እናገኛለን እንደ ጋብሬላ ከርከር የምእራባዊያን ሊቃውንት የስልጣኔ ሁሉ ምንጭ አፍሪካ መሆኑን ማመን አይፈልጉም ያን ማድረግ ሚችሉት ጥላቻቸውን ማስወገድ ሲችሉ ብቻ ነው ግእዝም የዚህ የዘረኝነትና ጥላቻ ምሁራዊ አድሎ ሰለባ ነው ግእዝ ከአረብያ የመጣ ስልጣኔ ነው ሲሉ አፍሪካዊነቱን ለ ከ ሪ ርዐ አወኩ ዐ ዐዘ ዐ ሀ ሃሮ ሮ ዝነሃገገፎ ሮ ዐከ ለመካድ ያስባሉና ነገር ግን ግእዝ በግብጽ ሄሮግሊፊክ ላይ መሰረት አለው ላቲን ነገረ ፍጥረቱ ከግብጽ ሄሮግሊፊክስ አንደሆነው ሁሉ የግብጽ ቅርብ ጎረቤት የሆነው የግእዝ ተናጋሪ ህዝብ ግብጽን ትቶ ፊደል ለማምጣት ደቡብ አረቢያ ሄደ አግረ መንገዱንም አድጎ እና በልጽጎ መጣ ብሎ መከራከር የጤነኝነት ምልከት አይደለም ሲናይቲከ ከተባለው ጥንተግእዝ ቋንቋ ማየት አንደሚቻለው የግእዝ ፊደላት ከጥንት ግብጽ ሀውልቶች ምስሎች ጋር አንድነት አላቸው ለምሳሌ በአማራ ሴቶች ብር ማርዳና ቁርጥ የተባለ ድርብርብ መስቀል ይታሰራል የጥንት ግብጽ ሀውልቶች አንገት ላይም ሁለት ድርብ ጥንግ መስቀሎች ይታያሉ አነዚህም በግእዝ ፊደል የ ተ ን ዘር ሲያመለከቱ በጥንቱ ትርጉም የሚሰጡትን በተ ፊድልነታቸው ነበር ላቲንም ግሪከም ከዚህ ቋንቋ ጽህፈት የተቀዱ ቢሆኑም ሙሉ በሙሉ ገልብጠው መውሰድ አልቻሉም ሀ እና ፐ በግእዝ በጥንት ግብጽም ያው ናቸው ነገር ግን ግአዝ ከግብጽ ሄሮግሊፊከ ተወለደ የሚለው የጋብሬላ አስተያየት ስህተት ነው ይሁንና ከአማራ የቶ ፊደል ባለቤትነት ትርጉምና ምስጢር አንጻር ይህ ሀቅ ትከከለኛ መረጃ እንደሆነ እናያለን የመረጃው ትከከለኛነትም የግብጽ ሄሮግሊፊክ ቋንቋ አና አማርኛ ማህበረተኛ ወይም አንድ ቤተሰብ ሆነው መገኘታቸውን ማረጋገጡ ላይ ነው አንደ ጋብሬላ ከርከር ግአዝ ለሶስት ሸህ ዓመት ቅደም ተከተላዊ ለውጥ ያልተደረገበት ቋንቋ ነው የመጀመሪያው ፊደል ሀ እጁን ወደ ገነት የዘረጋ ሰው ምስል ነው በግብጽም የዚህ ተጓዳኝ ሆይ አፉን የከፈተ አንበሳ ነው ሁለቱም ከፍልስፍና አንጻር ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ አምላከ ትዘረጋለች የሚለውን የመጽሃፍ ቅዱ ቃል የሚያመለከቱ ናቸው ግእዝ ፊደል አምስት ባህርያት አሉት ምስላዊነት ርዕዮት አለማዊነት ኮከብ አመልካችነት ቁጥራዊነት እና ቅርጸፊደላዊነት ናቸው ግእዝ የሄሮግሊፊክስን ምስላዊ ባህርይ ወርስዷል እናም ፊደላቱና ድምጾች ከተፈጥሮ የተገኙ ምስል ከሳች ናቸው በዚህ በጋብሬላ እይታ መሰረት ግዕዝ ከግብጽ ሄሮግሊፊክ ቋንቋ ጋር አንድነት አለው ይሄም አማሮች ወይም የግእዝ ባለቤት ህዝብ የሆነው ህዝብ በግብጽ ስልጣኔ ላይ ቀጥታ አሻራ ነበረው የሚለውን ከርከር የሚያጠናከር ነው ለዚህም ማረጋገጫ በአንግሊዙ የሙዚየም ኦፍ አርትስ ሳይንሳዊ መጽሄት ላይ በግብጽ የኢትዮጵያ ንጉሳዊያን ቤተሰቦች በሚል ርአስ በተዘረዘረው የመካነ ቅርስ ጥናት የኢትዮጵያ ነገስታት ግብጽን እንደገዙ ይገልጻል ይሄም የጥናት ውጤት የመካነ ቅርስ ውጤቶችን መሰረት በማድረግ የተደረሰበት ድምዳሜ ነው ሴልደን ከጋብሬላ በተመሳሳይ አፍሪካዊውን የኢትዮጵያ ስልጣኔ ከደቡብ አረቢያ በመጡ ወራሪዎች የተመሰረተ ነው የሚለው መሰረት የለሽ እና የዘረኛ አስተሳሰብ እንደሆነ ይተቻል የራሱን አስተያየት ሲያሰፍርም በአርግጥ ሁለቱ የሚገናኙበት ብዙ ነገሮች አሏቸው ሆኖም በኢትዮጵያ በኩል እውነተኛ ሲሆን በደቡብ አረቢያ በኩል ያለው መላምት ሀሰተኛና መሰረተ ቢስ ነው ይላል ሴልደን ማስረጃ ይጠቅሳል ፐከር ሃ ሃ ያ ከሀ እሀ ከፀ ለ ከቧ ፐከፀ ከ ልፎ ኛዐቪፒ ፎ ዐጢ እርከኢፀቪ ኪ ለምሳሌም ይላልኹ ከዎቹ ጀምሮ የተደረጉ የስነልሳን ጥናቶች በተከታታይ አንዳረጋጋጡት የአፍሮኤሽያቲከ ቋንቋዎች ምንጭ ምስራቅ አፍሪካ ነው አንዲያውም የቋንቋ ፍልሰትና ስርጭቱ ከየመን ወደ ኢትዮጵያ ሳይሆን በተቃራኒው ከኢትዮጵያ ወደ የመን መሆኑ ተረጋግጧል አከሱም የበቀለውም ይህ ስልጣኔ ዋና መሰረቱ ራሱ የቀይ ባህር ምዕራብ ከፍል ነበር ብሎ ይደመድማል ግብጽ የጥንት ኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት እንደነበር ሆስኪንስን አንጥቀስ በግብጽ ሀውልቶችና አላያቸው የነበሩት ጽሁፎች ዲዮዶርስ እንደተመለከተው የግብጽ ካህናት ብቻ ሲያውቁት በኢትዮጵያ ግን ሁሉም ህዝብ ያውቀው ነበር ይህም ማለት ለግብጽ ካህናት ብቻ በሚስጢርነት ይያዝ የነበረው እውቀት በኢትዮጵያ የህዝብ ምስጢር ነው ማለትም ሁሉም የሚያውቀው ነበር ከዚህም ተነስተን የግብጽ ስልጣኔ ከኢትዮጵያ አንደ መነጨ የምናደርገው ከርከር አውነታነቱ የተረጋገጠ እንደሆነ እናያለን በሆስኪንስ ሀተታ ዲዮዶሮስ አንደጻፈው ኢትዮጵያዊያን ግብጽ ቅኝ ግዛታቸው አንደሆነች ይገልጻሉ ግብጽ አረንቋ እንጅ ምንም ናት የእኛ አባይ ነው ደለላችንን አያመጣ አገር ያደረጋት ብለው በኩራት ይናገራሉ ሄሮዶተስ ኢትዮጵያዊያን አገር በቀል የጥንት ህዝብ ናቸው ይላል በእርግጥም ግብጽ ከመፈጠሯ በፊት ሀያል ዘር የነበሩ የአባይ ልጆች ናቸው ዲዮዶሮስ ግብጾች ንጉሶቻቸውን እንደ አማልከት መቁጠር የተማሩት ከኢትዮጵያ ነው ብሎ ይደመድማል ለመቃብራቸው የሚሆነውን ሀውልትና ጽሁፍ ሄሮግሊፊክ የተማሩትም ከኢትዮጵያ ነው ብሎ ያረጋግጣል ግብጾች ሀይማኖታዊ ስርዓትን የተማሩት ራሱ ከኢትዮጵያ ነው በዚህም የከርከር መስመር ግብጽ ስልጣኔዋን ከኢትዮጵያ ነው የተቀበለችው ለዚህም ተጨማሪ ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ አማራ ምዕራብ በተባለ የኑብያ ቦታ አማራ የተባለ መንደር ላይ አማራ የተባለ ቤተ መቅደስ ይገኛል አርሱም በኢትዮጵያዊያን በአማሮች የተሰራ ነው አምላካቸውም የሱል ቅርጽና ከንፍ ያለው የግዮን አምላክ ነው ከዚህ የሆስኪንስ ዘገባ እንደምንረዳው ባለሉሱ የግዮን አምላከም ከንፍ ያለው መሆኑ የጥንት አማሮችን የንስር ባለ ምልከትነት ያሳያል በተመሳሳይ ሁኔታ በጆንስ ሞንሮ እና ኤልሳቤጥ ትንታኔ ተራራማው የአበሾች ምድር አቢሰኒያ ከላአላይ ግብጽ ሸለቆዎች አስከ ሶማልያ ሜዳማ ስፍራዎች ድረስ ተዘርግቶ ይገኛል ስለ አቢሲኒያ ይጻፉና ይነገሩ የነበሩ ብዙ የመካከለኛው አውሮፓ ዘመን ትውፊቶች ተረቶችና ታሪኮች አቢሲኒያዎች በጥንት ግብጾች ህይወት ውስጥ የነበራቸውን ስፍራ ያመለከታሉ ሲሉም አከለው አስፍረዋል ይህም የአከሱም ስልጣኔ በዋነኝነት የአማራ ቅርስና ውርስ ለመሆኑ ጸሀፍት ይስማማሉ ለምሳሌ ማቴው ዴቪድ የአከሱም ስልጣኔ የአማራን አስተሳሰብ ቀርጾ የኖረ መሆኑንና የአስልምና ኪ ኾ ል ፐ ከ ሆ ከ ር ከነ እሀ ፐከፀ ልዉከጠአ ሷጨ ልሕበ ዐ ሀከፀ ዲዉርፀከቪ ከዐቧዐበ ዐ እፀዐፀ ከኪ ዐከ ዲ እ ልከፀርኪ ለ ዐ ዲከሃዩከ ኗ እሇጳሀከፀኢ ሀ ከ ሏ ሃ ዐ ከኬ መምጣት የአማራን ዓለም ከግብጽ ጋር እንዳቆራረጠው በተለይ የአማራ ግዛት ከፍል የነበረው ሜሮ ከተወረረ ወዲህ የአማራ ተጽአኖ መመናመኑን ያትታል አማሮች በባህላቸው የህግ ሰዎች ወታደሮችና ካህናት አንደሆኑም አክሎ ያሰምርበታል ይሄም የማቴው አባባል ቀደም ብለን የጠቀስነውን የአማራን የዛሬ ባህርይና የጥንት አማራን ባህርይ በየኖሩበት አገር ሁሉ ስናመሳክከር ጥልቅ የሆነ አንድነት አለው ያልነውን ክርክር የሚያጠናከር ነው ሆተን ካምዴን በ በተጻፈ መጽሃፍ ሄንሪ ሶልትን በመጥቀስ አበሾች አገር በቀል አንደሆኑ በኋላ ግን ከግብጾች ጋር እንደተቀላቀሉ ያትታል ሌሎቹ ደግሞ የጥንት እስራኤላዊያን ናቸው ማለታቸውን ያመሳከራል ሌሎቹ ደግሞ የይሁዳ ነገድ ናቸው ማለታቸውን ያስታውሳል ነገር ግን ቀደም ብለን በጆሹዋ ማርከና ሌሎች ዘገባዎች አንዳየነው አማሮች ለእስራኤላዊያን ቀደምት ወይም አያት ናቸው ስለሆነም አዚህ ላይ የቀረበው አስተያየት የቅደም ተከተል መዛባት ይታይበታል ሆኖም ሆቴን ካምዴን አበሾች ባጠቃላይ ሰው ወዳድና ጀግና መሆናቸውን አስምሮበት አልፏል በዚሁ ጽሁፍ እንደተጠቀሰውም ፖርቱጋላዊው አልቫሬዝ በ ወደ አማራ ሲመጣ ጥሬ ስጋ በደስታ ሲበሉ አይቶ ተደናግጦ ነበር ሆተን ካምዴን ስለ ቋንቋም ሲናገር ትግርኛ ከግእዝ አረብኛና እብራይስጥ የተቀያየጠ መሆኑን ጠቅሶ አማርኛ ግን ራሱን የቻለ ልዩ ቋንቋ ነው አማርኛ ከትግርኛ አንዳንድ ቃላት ወስዶ ተጠቅሟል ብሎ ማሰብ ይቻል ካልሆነ በቀር ራሱን የቻለ በራሱ የቆመ ነው ሲል ያረጋግጣል ትግርኛ ከተከዜ በላይ ሲነገር አማርኛ ግን ከተከዜ አስከ አባይ ይነገራል በማለትም አርሱ ኢትዮጵያን በጎበኘበት ዘመን የነበረውን ሁኔታ ከትቧል ይሄም ትግርኛ ከተከዜ በታች ቦታ ኖሮት አንደማያውቅ እና ከአከሱም መውደቅ ወዲህ ከተከዜ በታች የአማራ ርስት ብቻ እንደሆነ ለሚደረገው ከርከር ተጨማሪ ማስረጃ ነው አማሮች ወይም ኢትዮጵያዊያን በግብጽ ስልጣኔ የነበራቸውን ተጽእኖና ግብጽን ቅኝ የመግዛታቸውን ነገር የበለጠ ተንትኖ ለማየት የአማራን የውሀ ህዝብነት ወይም መርከበኛነት ማስታወስ ይገባል ስርግው ሀብለ ሥላሴ ራሳቸው በግእዝ ሀመር ማለት መርከብ ማለት ሲሆን አረቦች ከዚሁ ነው ሄሜር ብለው የወሰዱት ብለው ጽፈዋል ማለትም አረቦች ሀመር የሚለውን የመርከብ ትርጉም በመውሰድ መርከበኛውን ሀማር ወይም ህምያር ብለውታል ማለት ነው ይሄም የሆነው አማሮች ቀይ ባህርን በመርከብ ተሻግረው ወደ አረብያ ያደርጉት የነበረውን ጉዞ ያረጋግጣል ይህም ስለ አማሮች ወይም ሆሜራይትስ ወይም ሄሞራይትስ ወይም አሙሩዎች መርከበኝነት ሌላ ደጋፊ ሀሳብ ነው በግሪኮች ትውፊት በግብጾች ትውፊት እና በመካከለኛው ዘመን አውሮፓዊያን ትውፊት አማራ ወይም የአቢሲኒያ ተራሮች ወንዞችና ሀይቆች የአምላከ ምድር ናቸው ለሚለው አስተሳሰብም ደጋፊ ነው አነዚህ ትውፊቶች ይህንን ምድር የአምላክ ምድር ሲሉት ከመጽሃፍ ቅዱሳዊው የኖህ መርከብ ከቢ ከከ ኪ ላከሃከ ከበ ፀኾ ዐ ከ ክሰ ከ ቹኬ ሪፀነ ሀ ላከርከ እ ከከሀ ሃ ልበጠ ላከከ ጋርም ይገናኛልና ለዚህም የበለጠ ማረጋገጫ ይሆን ዘንድ በስርግው ገላው የተተረጎመው ከብረ ነገስት የኤርትራን ባህር ባህረ አልአህመር ይለዋል ይህም ባህር እስራኤላዊያን ከግብጽ የተሻገሩበት ነው አዚህ ላይ በግልጽ አንደምንረዳው ቀይ ባህር ባህረ አልአህመር መባሉ ቀይ ባህር የአማራ ባህር ማለትም የመርከቦች ወይም የመርከበኛ አማሮች ባህር ይባል አንደነበር ማሳያ ነው በጣም የሚገርመው ነገር ከብረ ነገስት የኢትዮጵያ ግዛት ብሎ የሚያስበው ከቀይ ባህር ማዶና ማዶ ያለውን ግዛት የጥንት ይዞታውን እንደያዘ ሳይሸራረፍ ነው ከብረ ነገስት ይሄንንም ግዛት ሁሉ የሴም ማለትም የአማራ ህጋዊ ርስት እንደሆነ ደጋግሞ ያሰምርበታል ለምሳሌ ሳባ በጸሀይ አምላከ ታመልክ እንደነበር ይገልጽና የሳባን ጥንተ መሰረት የምድያም ንጉስ ሴማዊ ነው ይለዋል ይህቸም ሴማዊት የኢትዮጵያ አገረ መንግስት ከሮም መንግስት ጋር አገር አንደምትካፈል ይደነግጋል ከኢየሩሳሌም ደቡብ ምዕራብ እስከ ኢትዮጵያ በምስራቅ እስከ ህንድ ያለውን አገር ኢትዮጵያ ግዛቷ አንደሆነ ይደነግጋል ክብረ ነገስት የባቢሎን መንግስት ሴማዊ ነው የፋርስ ንጉስ የሴም ዘር ነው በማለት የይገባኛል መብቱን በሴማዊ የደም ትስስርነት አማካኝነት ይደነግጋል የከብረ ነገስት መሰረታዊ አስተሳሰብ በሴማዊነት ላይ የሚያጠነጥን ሆኖ የጥንቱን የአማራ ሀያል ግዛቶች ሁሉ በእኔ ባይነት የሚያስረግጥ ነው ለዚህም ይመስላል አጹ ቴዎድሮስ ሀያል የአማራ ኢትዮጵያ ከንድ አስከ ኢየሩሳሌም ሄዶ መግዛት ይችላል የሚለውን ሀሳብ አንዲወጥኑ ያደረጋቸው በከብረ ነገስት አንደተገለጸው አጹ ቴዎድሮስ ባህር ተሻግረው ሊቆጣጠሩት የፈለጉት ግዛት የአማራ ወይም የኢትዮጵያ ነው የቴዎድሮስ ህልም ኢየሩሳሌምን የመውረር ሳይሆን ህጋዊ ንጉሷ የመሆን ነበር ለዛም ነበር የኢትዮጵያ ባል የኢየሩሳሌም አጮኛ አየተባለ በግጥም መልክ የንጉሱ ሀሳብ ሲገለጽ የነበረው ቴዎድሮስ የኢትዮጵያ ባልነት ማለትም የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገስትነቱን ካረጋገጠ በኋላ በልቡ ሊነግስባት ወዳጫት ኢየሩሳሌም መመኘቱን ህጋዊ በሆነ አረዳድ ያሳያልና ከላይ የቀረበውን ሀተታ ለማጠናከር ዊሊያም ሻከኞ አማራ ከአበሻት የዘር ግንድ የሚስቡ የኢትዮጵያ ሉአላዊ ባለቤት ህዝብ እንደሆነ ይጠቁማልመሲንግ ሲሞን በበኩሉ ራሱ አበሻ የሚለው ቃል ምናልባት ከአዋሽ ወንዝ የመነጨ ሲሆን እንደሚችል ከትቧል እዮብ ሉዶልፍ አቢሲኒያዎች ግዛታቸውን ግእዝ እንደሚሉትም ይጠቅሳልሹ አማሮችን አንዳንዶቹ ቻልዲያን ኮከብ ቆጣሪና ህዋ መርማሪ የነበሩ ስርግው ገላው ትርጉም ዓም ያጠረ ኦነታም ግሪኖና ማርሃ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስርግው ገላው ትርጉም ዓም ገጽ ከርኒ ነከ ሏ ፐከ ር ፀበል ከከ ላከ በ ጳከ ፀዐሀ ሀከከዐከር ሀሃሃ ለክ እሃ ኮ እየከ ላየ ሂ ከ ጳከቨ ጳ ከ ከከኪ ከኬ እከ ከ ዐ ከ ህ ለከ ሀኾ ከሃ እ ከ ፌኬ ከ ላ እየፀሆ ኪ ዐርቪርሀኒ መ ሀበዐ ከ ዐ ከ ላ ፀነ ከሃ ከሀ ህ ጳርርሀጳሠ በፀኗርዐቧዐእ ዐ ሂከፀ ከዐበዐ ዐ ዲከኗዒከቧ ህሠ ከከዐህዐከ ፀዐከፀዐሀፍሃ ርልፀበ ሂከፀ ባቢሎናዊያን ይሏቸዋል አንዳንዶቹ ኑብያዊያን ይሏቸዋል አንዳንዶች ህንዶች ይሏቸዋልቀይ ባህር ጥንት የህንድ ባህር ይባል ነበርና ፖርቱጋሎችም የአማራውን ንጉስ የህንዶች ንጉስ ያሉበት ምክንያት ይሄው ነው ሴልደን በበኩሉ ኢትዮጵያዊ እንዴት መልኩን እደቀየረ ብሎ ርእስ በሰጠው ረዥም ትንተና ውስጥ በማያሻማ ቃል ኢትዮጵያ ነብያን እና ደቡብ አረቢያን ትቆጣጠር እንደነበር አስፍሯል ሴልደን ኢትዮጵያ ቀድሞ ብሄረግእዝ ትባል እንደነበርና ትርጉሙም የነጻ ህዝብ ምድር ማለት እንደሆነ አትቷል እንደርሱ አባባል ግእዝ የሚለው ግስም ነጻ የወጣና የሚያወጣ እንዲሁም በእብራይስጥ ማለፍ ወይም ማሳለፍ የሚሉ ትርጉሞች አሉት ይሄም አማራ ነጻ ህዝብ የሚለውን ትርጓሜ ስንወስድ ግእዝ ራሱ የነጻ ህዝብ ቋንቋ ነበር ከሚለው ጋር ይገጣጠማል ስለዚህም የአማራን እና የግእዝን አንድነት ያመለከታል ብሄረግእዝ የነጻ ህዝብ አገር የሚል ትርጉም መስጠቱ በቀጥታ አምሓራ የሚለውን ባለ ነጻ ህዝብነት ትርጉም ይመለከታል ስለሆነም ብሄረግእዝ ማለት የአማራ አገር ወይም ሀገረአማራ ማለት ነው የነጻ ህዝብ አገር ማለት ነውና ነጻ ህዝብ የሚል የስያሜ ትርጉም ያለው ደግሞ አማራ ነው እንደ ኢማር ሀተታ በደቡብ አረቢያ የኖሩት የህምያር ነገድ መሪዎች ግዛታቸውን የሳባ ግዛት መሪዎች ይሉ ነበር እስከ ዓዓ በሀያልነት ቀጥለዋል በዚህ ዘመን በኢትዮጵያ ከተወረሩ ወዲህ ጽሁፋቸው ጠፍቷል አካባቢው ከዛ ወዲህ ምን እንደሆነ አይታወቅም በአረቦች ትውፊት ግን ብዙ አሻራ ትተው አልፈዋል የተገኙት ቃላትም ለአማርኛ የሚቀርቡ ናቸው ለምሳሌ ስማ ራአይኩ በህልም ከወለድኩ አብናን ሚን ጢብ በህልሜ ወርቅ የሆነ ወንድ ልጅ ስወልድ አየሁ የሚሉ የድንጋይ ላይ ጽሁፎች ተገኝተዋል በአረቦች የህምያሮች ቋንቋ የህምያር ልሳን ይባል ነበር ስቴይን ፒተር አንደሚለው ደግሞ አልሀማዲን የተባለው የአስረኛው መቶ ከፍለ ዘመን ፀኃፊ የህምያርን ቋንቋ ለመረዳት አስቸጋሪ የሊቃን ቋንቋ ለአረቦች እንግዳ ልሳን ብሎ ጽፎታል አንዳንድ የቋንቋው ባህርያት ከአረብኛ ፈጽሞ የተለዩ ናቸው አረብኛ አይደለም ህምያሮች ከየመን ተራራማ ስፍራዎች እና ዘፈር ተብሎ ከሚታወቀው ዋና ከተማቸው በመነሳት በብዙ ቦታ አሻራቸውን አሳርፈዋል እስከ ማእከላዊ አረብያ ድረስ ይህ በደቡብ አረቢያ ዘፈር የተባለው የአማራ ከተማ በዱችስን ፀጩሠከዩ ዐ ፀኗፎ ዐከከ ቧ ዐ ከዐዐ ሠጳ። በገኑሮሷያንዲርራ ዘር ትሁነኝ ብየ በጭንቅ የወለድኳት ህዝቤ ይብዛ ብየ አልጠፋም ያልኩባት የተወደደችው ገና በጉብልነት በለጋው አድሜዋ ስልጡን አሻራዋ የአባቶች ባድማ ከቡር ስያሜዋ የልጅነት ልጄ ሳረጅ መጠጊያየ ዳስና ጎጆየ ጥላ ከለላየ የህልሜ ፍችዋ የመኖር ማእረጌ ስንት የደከምኩባት ትዝታየ ወጌ ለወግ ለማእረግ ባላበቃት ባልድራት ባልኩላት ባላሽሞነሙናት ትዝ ትለኛለች የወለደ አይረሳ ዘሬ ናት ታሪኬ ቤቴ ናት ኩራቴ እንዳላያት ፈርሳ አደራ ያዙልኝ አደራ ጠብቋት ዛሬ ከእጀ ባጣት የበኩር ልጄ ናት አንግዲህ አማራ ባለቅኔ ነው አማራ ሰምና ወርቅ ነው ትውፊቱን አምነቱን ብሶቱን አና ፖለቲካውን እንዲህ በዚህ ንኡስ ምዕራፍ በታየው ሁኔታ ይገልጻል ምዕራፍ አራት ወደ አሁኑ አማራ በዘመናዊው አረዳድ አማራ ማነው የሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ታሪከን የህዝቡን አጠቃላይ ባህል እና የአሁኑን ሁኔታዎች ማጤን ያስፈልጋል ይሄንንም በምዕራፍ ሁለት በስፋት ተመልከተናል የአማራን ህዝብ ቅድመ ታሪከ ለመረዳት በአንድ በኩል የሴሜቲከ ህዝብን ታሪከ ማጥናት እና በሌላ በኩል ደግሞ ያ ሴሜቲከ ዘር አሁን ባለበት ስፍራ ከኩሽቲከና ከሀማቲከ ህዝብ ጋር የተቀላቀለበትን አውድ ማጥናት ያስፈልጋል ያም ሆነ ይህ የአብዛኘው የአማራ ምድር ነዋሪ ሴማዊ ታሪከ ከአጠቃላዩ የሴማዊያን ዘር ጋር የተገናኘ ነው ብዙዎቹ እንደ ተስማሙበት የአፍሪካ ምስራቁ ከፍል የሴም ህዝብ ምንጭ ነው ይሁን እንጅ የቀይ ባህር ምስራቁ ከፍልና ምእራቡ ከፍል እንዳሁኑ የፖለቲካ ድንበር ሳይኖረው አንድ አይነት ህዝብ ባህልና ስልጣኔ ማዕከል ነበር በምዕራፍ ሁለት እንዳየነው ከዚህ ቀደም ከምስራቅ የባህሩ ማዶ ወደ ምእራቡ የባህሩ ማዶ ነበር ፍልሰት ሲከናወን የነበረው የሚለው መላምት ውድቅ ሆኖ ፍልሰት ሲከናወን የነበረው በተቃራኒው ከምእራቡ የባህሩ ማዶ ወደ ምስራቁ የባህሩ ማዶ እንደነበር አይተናል የሆነ ሆኖ ዋናው ነጥብ በዚህ አሁን ባለበት ምድር ላይ አማራ ለብዙ ሽህ ዓመት የኖረ የጥንት ዘር ነው ስለሆነም የአማራው ታሪከ በቅድመ ሴሜቲክ ታሪከ ብቻ ሳይሆን በአከሱማዊያን ስልጣኔ ማለትም ባዳበረው ከሶስት ሽህ በላይ ስልጣኔ ማረጋገጫ በተገኘለት ጭምር የሚተነተን ነው ስለሆነም በግራም በቀኝ ያለው መከራከሪያ የአማራን የጥንት ህዝብነት የሚደግፍ ነው የአማራው ማንነትም ከዚህ የጥንት ባለታሪከ ህዝብነት የሚቀዳ ተጨማሪ ገሰጻ ነው የሚሆነው ታሪከ ላይ እንስፈር ካልን ብዙ ነገር ማለት ይቻላል ለምሳሌ የባቢሎን ስልጣኔ ፊታውራሪ የነበሩት አሞራዊያን አማር የሚባል ንጉስ አና በዚሁ ስም የሚጠራ ከተማ ነበራቸው አሞራዊያን የሚለው ስም በጥንት ግብጽ ቋንቋ አማር ይባላል የግብጽ የጥንት ቋንቋ ቀደምት አያት ሴማዊ ቋንቋ ነበር በጥንት የግብጽ ነገስታት ከተማ የነበረ አሁን የሰሜን ሱዳን ግዛት በድሮው ጊዜ ኑብያ ምስራቅ አማራና ምዕራብ አማራ የተባለ ግዛት አለ ይሄ አማራ የተባለውም ግዛት ሴማዊያን የሆኑት የአማራ ህዝብ መኖሪያየነበረ ነው ኑብያ ደግሞ የአከሱማዊያን በኋላ የአቢሲኒያ ግዛት ከፍል እንደነበረ የሚታወቅ ነው ከዚህ አንጻር አማራ አንድም የጥንት አስከ ላአላይ ግብጽ ድረስ ያለው ግዛት ገዥ ነበር ማለት ነው አዚህ ላይ መሰመር ያለበት ይሄ አማራ የተባለው የኑብያ ግዛት የሜርዌ ስልጣኔ እንደነበረ ነው ሜሮ ደግሞ አሞራዊያን ከሚለው ስም ጋር ተቀራራቢ ነው እንደገናም በዚሁ ክልል ምስራቅ በኩል አማራር የሚባል ከአማራ ጋር ቀራራቢ የዘረመል ውርስ ያለው ህዝብ አለ አማራርቤጃ አማራ እና ፈላሻ በተወሰነ ደረጃ ተመሳሳይነት አላቸው በሌላ ታሪካዊ ሰነድ የአከሱማዊያን ስልጣኔ የሴማዊያን ስልጣኔ እንደሆነ የታወቀ ነው አንዳንዶች የሴምና የኩሽ ስልጣ ድብልቅ ውጤት ነው የሚሉ አሉ ያም ቢሆን አማራ የሴምና ሀማቲከ ድብልቅ በመሆኑ ስልጣኔውን በሁለቱም ገጽታው የራሱ ያደርገዋል እናም አማራ ከግብጽ ጀምሮ እስከ ሶማሊያ ዳርቻዎች ድረስ በሰሜን ምስራቅ እና በምስራቅ አፍሪካ በገናናነት የኖረ ህዝብ ነው የጥንት አካዲያንን ቀደምት የሴሚቲከ ስልጣኔ ፈር ቀዳጆች ናቸው ተብሎ ይታመናል ስልጣኔ አንግዲህ አማራውን ለመመልከት ያገለግላል ለምሳሌ በአካዲያን መዝገበ ቃላት አምሀራ ማለት የመድሀኒት ተከል ማለት ነው አማሩ ማለት ደግሞ አሻግሮ የሚያይ መርማሪ ተመልካች ንስር ማለት ነው ለእዚህም ሁሉ ምስክር ይሆን ዘንድ የማአከላዊ ኢትዮጵያ ሴማዊያን ቋንቋ ተናጋሪዎች ከአረብኛ እብራይስጥ በርበር አርመንኛ የጥንቶቹ አካዲያን እና ግብጣዊያን ይመደባል በኢትዮጵያ አብዛኛዎቹ ሴማዊያን በማእከላዊ ኢትዮጵያ ይገኛሉ ከተወሰኑት በሀረር ከሚገኙ አርጎባ እና አደሬዎች በቀር ሲል ዊሊያም ሻክም መስክከሯል እነ ኪችን አንድሪው የሰሜዊያን ከፍል የሆኑት አርጎባዎችን በተመለከተ በአፍሪካ ቀንድ እና መካከለኛው ምስራቅ የመጀመሪያ ስልጣኔ የሴሜቲክ ስልጣኔ እንደሆነ የሴሜቲከን ታሪከ በማጥናት እና የቋንቋውን ባህርይ ከጥናቶች ጋር በማናዘብ አረጋግጠዋል ሴሜቲክ የነሀስ ዘመን ምንጩ እንደሆነም ይደመድማሉ ወደ ዘመናዊው ትንተና ስንመጣ በጆን ማርካኪስ አስተያየት አማራ መታየት ያለበት ከታሪከ ከወጥ ማኅበረሰብነት አንጻር ከፖለቲካና ከሶሲዮሎጅ አንጻር ነው ከአሁን ጊዜ ታሪከ አንጻር አማራ በኢትዮጵያ ማእከላዊ ከፍተኛ ቦታዎች የሚኖር ህዝብ በተለይም በጎንደር በሸዋ በሳይንትና በጎጃም የሚኖር በመላ ኢትዮጵያ ተሰራጭቶ የሚኖር ህዝብ አና ለኢትዮጵያ አንድነት አማራነቱን ያስረከበ ህዝብ ነው አማራ ቀደም ካለው ታሪክ አኳያ የዛሬዎቹ አብዛኛዎቹ ስፍራዎች በመጤ ብሄረሰቦች የተወረሩበት እና የራሱ ይዞታ እጅግ በጣም ያነሰበት ህዝብ ነው ከሩቅ ጊዜም ሆነ ከቅርብ ጊዜ ታሪከ አኳያ አማራ የመሬት አሰፋፈሩ ፍጹማዊ የሆነ ድንበር የለውም የቅርቡን ብንመለከት አንኳ በኛው መቶ ክፍለዘመን የነበረው የአማራ ግዛት አሁን ከቀረቸው ሁለት እጥፍ ነበር ሆኖም አማራ አሁን በቅርቡ እንደገና እየተነሳ እንደሆነ ግን የምናየው ሀቅ ነው ማርካኪስ ቃል በቃል የአሁኑን አማራ ሀ አደረገ ነው የሚለው ከማኅበረሰብነት አንጻር ስናየው አማራ የአቢሲኒያ አንዱና ዋነኛው ቅርንጫፍ ነው እ ከነ ሳኳ ኪ ኪ በር ለኳ ልኳሂከዐዐዐዐፀዉፀከር ከአበሃ ዐከ ከፀ ሀበ ጳቧበ ዲከአጪ ዐ ርፀቧከ ርአዐሀቧ ሷቧፀርልዉ ዐሀቧል ዐ ሀልኬ ከ ነ ኳ ላ ዐ ፐከፀ ርፀቧከ ከአሠ ዲከቋኳ ከ ቧበ ከኬዐሀከር ህሃ ላ ቧ ከሃ እዐከኳ ላ ሂ ቪ ጄርከፀዉ ዲዐፀነነ ጀከፎኒ ርከዐሠዐከ ከየፀፒላ ለ ፍፀ ልቧበ እኪኳ ከ ሃርኢኳ ዐከሃዐዐፀቧፀከር ልከሃ ዐ ፍፀከር ከጤሀ ልበሃ ከ ላ ዐ ዐያ ፀከኳር ከ ከከፀ እፀ ጀ ኮዐር ዐር ብዙዎቹ ምሁራንም የአማራን የአቢሰኒያ ዋና ግንድነት ይመሰከራሉ ነባራዊ ሁኔታውም ያንኑ ያሳያል ከባህል አንጻር ካየነው አማራ አማርኛ የተባለ የራሱ ቋንቋና ባህል ያለው ሀዝብ ነው ከፖለቲካ አንጻር ስናየው አማራ አገር ገንቢና መሪ የኢትዮጵያን ዘመናዊ መንግስት ሰርቶ ያስረከበ ህዝብ ነው የሌሎች አስተዋጽኦ ሳይዘነጋ ከማህበረሰባዊነት አገላለጽ አንጻር አማራ ጥብቅ የሆነ የፊውዳል ማኅበራዊ መዋቅር ያለው ህዝብ ነው ስለዚህ ይህ ህዝብ አመንም አላመንም በመደብ የተከፋፈለ የመደብ ትንተና ብቻ የሚገልጸው ህዝብ ነው ባለፉት ምአራፎች ደጋግመን እንዳየነው ጎብኝዎች የታሪከ ተመራማሪዎችና ምሁራን አማራን በስሙ አማራ ብሎ የመጥራት ችግር የለባቸውም አማራ ከጥንትም በአማራ ማንነት የኖረ እና እየኖረ ያለ ህዝብ ነው ይህ ሀቅ ሆኖ ሳለ አንዳንድ አማራ ፈር አማራጠል እና እውቀትአጠር ሰዎች የአማራን ህልውና ለመካድ ብዙ ሲደከሙ ታይተዋል ይታያሉም በግልጽ በአደባባይ አማራ የለም ብለው የጻፉና የተናገሩም ታይተዋል የእነዚህን መሰረተቢስ ጽሁፍና ንግግር ወደ ኋላ እንመለስበታለን አሁን ግን ታሪከ አማራውን በስሙ ጠርቶ አማራ ብሉ እንዳስተናገደው አስረግጠን እንሄዳለን ሮጀር ማኪ በ እኤአ በታተመ ስራው ስለ ፈላሻ ሲጽፍ ቴዎድሮስን አማራው ቴዎድሮስ የአማራን ግዛቶች በአጠቃላይ አንድ እንዳደረገ በማስረገጥ ነው። ከጎንደርና ሳይንት የመሬትና ህዝብ መሬት በልጦ ነው ህዝቡ የተጨፈጨፈው አንግዲህ አሱና ጭፍራዎቹ ግን ይህንን ገልብጠው መሬት ለምኔ ህዝብ እንጅ አያሉ ያላግጣሉ ከዚህም በተጨማሪ ህወሀቶች መሬትን በአፋቸው እንኳ የጠሉበት አንግዲህ ከአማራ ጋር በተያያዘ ነው ትግል ሲጀምሩ አማራ ብዙ መሬት ይዘል ፊውዳል ነው የመሬት ከበርቴ ነው ብለው ነው ስለዚህ አማራ መጥፋት አለበት ብለው ሲደነግጉ የአማራ ሀብት የሆነውን መሬት ሁሉ ጨምረው ነው መሬት ለአማራ የኩራቱ ምንጭ ነው ስለዚህ የመሬትን አፋዊ ዋጋ በማኮሰስ የአማራን ኩራት መግደል አስፈላጊ ሆኖ ተገኘ ከመሬቱ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ስላለውም አማራን የማጥፋቱ ሂደት ከባድ ሆነ ስለሆነም አየደጋገሙ መሬት ዋጋ እንደሌለው አገር ማለት ህዝብ አንደሆነ በመለፈፍ አማራውን ከመሬቱ ጋር የስነልቡና ፍች አንዲያደርግ ጣሩ አማራው ስለመሬት ያለው ጠንካራ ግንዛቤና ትስስር ከላላ በቀላሉ ማፈናቀልና ያንን መሬት መውረስ ይቻላል ልክ በጎንደርና በሳይንት አንደሚያደርጉት መሬት አያስፈልግህም አንተ ብቻ ኑር ይልህና ቀና ስትል መሬትህን ወስዶ አንተን ዘበኛ አድርጎሀል ወደ አማራ ምሳሌ አንመለስ አንዲት የአማራ አገር አንደ ምሳሌ አንውሰድ ለአንድ ላሎ ምድር ላይ ተወልዶ ላደገ አማራ አማራነቱ ከላሎ ምድር ጋር የተሳሰረ ነው ወንጭት ወንዝ ተራሮች ዛፎች ወፎች በጠቅላላ እሱ ውስጥ ህይወት ያላቸው ነገሮች ናቸው ሁሉም ላሎ ምድር የምታስገኝለት ጸጋ ሁሉ ለህይወቱ መሰረት ናት ላሎ ምድር ለአሱ የአሱነቱ ማጣቀሻ ናት ለምሳሌ ጎረቤት ምድሮችና ሰዎችን የሚረዳቸው ከላሎ ምድር አንጻር ነው ማማ ምድር ግራ ምድር እና ቀይ ገብርኤል ቀወት ኤፍራታና ግድም ጣርማ በር ጌራ ምድር ሞላሌ ሚድወገሬ አና ወዘተ ለላሎ ምድር ማንጸሪያ ናቸው ህይወቱም በልዩ ልዩ ገጠመኞች ከላሎ ምድር አልፎ ከጎረቤት ምድሮች ጋር የተቆራኘ ነው ይህንን ከብ አያሰፋን ስንሄድም አማራ ከታችኛው አዋሽ እስከ ተከዜ ከገላባት አስከ ዱቡባዊ ጉምዝ ድረስ ከመሬቱ ጋር የተሳሰረ ነው ለምሳሌ የላሎ ምድሩ ሰው ተረቱ ወጉና ባህሉ ወዘተ የላሎ ምድርና አካባቢው ምድር ስሪት ውጤት ነው ላሎ ምድርን ከአንድ የላሎ ምድር ሰው ማስወጣት አይቻልም ምድር ለአማራ የማይረሳ ትዝታ ስላለው ህይወት ስለሆነ እዚህ ላይ ሌሎችም እኮ መሬት ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያላቸው አሉ የሚል ይኖራል አወ ይኖራል ነገር ግን አማራ ከመሬት ውጭ ሌላ አማራጭ የለውም እንደ አማራ የመሬት ጥገኛ ህዝብ ካለም የአማራ ተመሳሳይ ነው ማለት ነው ሆኖም ብዙ ህዝቦች ሌላ የህልውና አማራጭ ይኖራቸዋል አማራ ግን የኑሮ መሰረቱ መሬትና ጸሎቱ ነው አማራ ያለመሬቱ የለም እና ባጭሩ አማራ ከመሬቱ ጋር እጅግ የተቆራኘ ነው የአማራን መሬቱን መንካት ማለት በቀጥታ እሱን እና ማንነቱን መንካት ነው የመሬትንና የአማራን ህይወታዊ ቁርኝት ለመረዳት ወደቤተ አምነት ጎራ ልንል አንችላለን በትላልቅ እምነቶች ቅድስት አገር ተደርጋ ነው የምትወሰድየአማራ ምድር አማራ መሬቱን መኖሪያው ብቻ ሳይሆን የሰማያዊ ህይወቱም መሰረት አድርጎ ይወስዳል የምጸድቀው የተቀደሰ ምድር ላይ ስለምኖር ነው ብሎ ያስባል ያም ቅዱስ ምድር አምላከ የሚወደው እና አምላከ የሚወዳቸውን የሚያኖርበት ምድር ማለት ነው በዚህም አነጋገር መሬት ማለት ቤተ ጸሎት ጸሎት የሚደረግበት ቦታ መስዋእት ወይም ድግስ የሚደረግበት ቦታ ሀይማኖታዊ ዝማሬና ጸሎት የሚደረግበት ቦታ አምላከን የምንገናኝበት የጸሎት ቦታ ገዳምና ወዘተ የእምነት ንዋየ ቅዱሳት የሚዘጋጁበትን አንጨት አዝርእትና ውሀን የምናገኝበት ቦታ እና ወዘተርፈ ነው እንግዲህ ከብዙ በጥቂቱ ከምልዑ በከፍሉ መሬትና አማራ እንዲህ ናቸው መሬታችን ለሱዳንም ሆነ ለትግሬ ለጉምዝም ሆነ ለኦሮሞ መሰጠቱ አኛነታችን መወሰዱ እንደሆነ መገንዘብ አለብን አማራ ማለት አማራና መሬቱ ነው ርስት በሽህ አመቱ ለባለቤቱ እንደተባለው ሁሉ የቱንም ያህል ጊዜ ቢወስዱ ወልቃይት ጠገዴ ራያ መተከል ከፊል ሸዋ ወደባለቤታቸው ይመለሳሉ የጥንት ታሪካዊ መሬቶችም ይታወሳሉ ለትውልድም እንዲታወቁ ይደረጋሉ ምከንያቱም ድንበሩ የተገፋበት አማራ መሬቱን የተነጠቀ አማራ ግማሸ እንጅ ሙሉ ነው ተብሎ ስለማይታመን አማራ ሙሉ ይሆን ዘንድ ጀግንነቱ ይረጋገጥ ዘንድ ከብርና ኩራቱ ይመለስ ዘንድ አነዚህ የማንነቱ ማዳወሪያ የሆኑት መሬቶቹ ወደ ራሱ መመለስ አለባቸው አማራን ለመረዳት መሬት በአማራ ህይወት ውስጥ ያለውን ፋይዳ ተመልከተናል ከዚህም ውጭ አማራነትን ለመረዳት ወይም ለማስረዳት ሌሎች ቁም ነገሮች አሉ ጠቅለል ተደርጎ ሲታይ አማራን አማራ የሚያሰኙ በርካታ ነገሮች አሉ የአማራን ማንነት ለመረዳ ለአብነት ያህል አማራ የሚባለው ሰው በዘሩ በባህሉ በቋንቋው በአኗኗር ዘይቤው በስነጥበቡ በኪነጥበቡ በሙዚቃው በተረቱ በስነቃሉ በታሪኩ በትውልድ ሀረጉ በስነልቡናዊ ባህርይው በአስተሳሰቡ በመሬት አቀማመጡ በጦርነት ታሪኩ በስነምግባሩ በፖለቲካዊ ስርዓት አወቃቀሩ በሀይማኖታዊ እሴቱ በጸባዩ ለሌሎች ባለው አመለካከት በምርት አይነትና አመራረት ስልቱ በምግብ ዝግጅቱና በአመጋገቡ በውበትና ጌጣጌጥ ቁሳቁስና አጊያጊያጡ በሰርግ ስርአቱ በማህበርና ከርስትና እንዲሁም በተዝካርና ሰደቃ ስርአቱ በዳኝነት ስርአቱ ለፍትህ ባለው አመለካከትና ዋጋ ለሰው ባለው ክብር ለእንስሳት ያለው አመለካከት ስለሰማይና ምድር ያለው እውቀትና አመለካከት ስለአለማት ያለው ግንዛቤ በሚያበቅላቸው የአዝርእት አይነቶች በሚኖርባቸውና በተላመዳቸው የዝናብ የብርድ የሙቀትና ውርጭ አይነቶች በዘመን አለዋወጥ ቀመርና የዘመን ለውጥን አከባበሩ የበአላት አይነቶቹና አከባበር ስርአቶቹ የጦር የሰላምና የእርቅ ባህሉ የንግድ ስርአቱ የአልባሳትና ጌጣጌጦች አሰራርና አደራረጉ ስለመንግስት ስርዓት ያለው አመለካከትና አውቀት ስለዝናብና ውርጭ መብረቅና በረዶ ያለው አመለካከት የልጅ አስተዳደግ ስርአቱ ለሴትና ህጻናት ያለው ቦታ የባልነት እና የሚስትነት አኗኗርና ትርጓሜ የቤተሰብ አወቃቀር እና የጉርብትናና ዝምድና አኗኗር የንብረት ውርስ አወራረስ ስርዓትና ህጎቹ የህግ ስርአቱ የካሳ ስርአቱ ሽምግልናና ተጧሪነት ምርቃት እና አርግማን ህልምና አተረጓጎም ዝክርና ልግስና የንፍግና ማአቀቦች ስድብና ዘለፋዎች ሽሙጥና አሽሙሮች ሀሜትና የሀሜት አውዶች የቡናና ግብዣ ተርቲሞች ደቦና አቁቦች የውሽማና እቁባት ባህል የአጽዋትና እንስሳት ስያሜና ጥቅሞች እንዲሁም ተያያዥ እውቀቶች የልጆችና ታናናሾች የቅጣትና ትምህርት አይነቶች የቤት አሰራሮች እና የመንደር አመሰራረቶች ታዛዥነትና አለቃና ታላቅ አከባሪነት የጀግንነት ዋጋውና የፍርሀት ትዝብቱና ንቀቱ የቆሎ ትምህርትና የሀይማኖታዊ ሊቅነት የመድሀኒት ቅመማ ባህላና የአቀማመም ዘዴዎች እንዲሁም የልማዳዊ ህክምና አይነቶች የእውቀት ጠቀሜታ እና የድንቁርና ጎጅነት ምልከታ የአምልኮት አይነቶችና ስርአቶች አማራ ስላልሆኑ ህዝቦች ያለው እውቀትና አመለካከት ሁሉ ነው አማራን አማራ የሚያደርገው ይህ ሁሉ ነው በእነዚህ እና መሰል መለኪያዎች አማራ የራሱ የሆነ ማንነት ያለው ህዝብ አንደሆነ ለመረዳት ከባድ አይደለም ይህ ሁሉ ተደማምሮ አንድን አማራ እንደ አማራ ይገልጸዋል አንድ ሰው ይህ ሁሉ ካለውና በዚህ ሁሉ ውስጥ ተወልዶ ካደገና ከኖረ አማራ ይባላል አንድ ሰው አማራ አይደለም ማለት ይህ ሁሉ የለውም ወይም ይህንን ሁሉ አያውቅም ማለት ነው አማራ ማለት አንድ ነጠላ ነገር ሳይሆን ይህ ሁሉ ተደማምሮ ነው አማራ ማለት ይህ ሁሱ ነገር ነው አንድ አማራ ከዚህ ሁሉ ከተነጠለ ነው አማራ አይደለም የሚባለው ሌሎች ጎረቤቶች አማራ ያልሆኑበት ምንያት የተዘረዘረውን ሙሉ በሙሉ ስለሌላቸው ወይም የራሳቸው ከዚህ የተለየ ነገር ስላላቸው ወይም ቢኖራቸውም እንኳ በተለያየ አውድና አሰራር እንዲሁም አረዳድና አተረጓጎም ስለሚጠቀሙበት ነው በሌላ አነጋገር አማራ ያልሆኑት ሌሎች የዚህ የአማራነት መለኪያ ይዘቶች በራሳቸው አምሳልና ቅርጽ የተሰራ እንጅ የአማራው ራሱ ግልባጩ የላቸውም የዘመኑ አወቅን ባዮች በማንነታችን ላይ የሚሰጡት የሀሰት ብይን ከአውቀት ማነስ የመነጨ እንደሆነ በዚህ ብቻ አንገነዘባለን አንድን ሰው አማራ ነው ወይም አይደለም ለማለት ይህንን ሁሉ መመዘን እና መተንተን ያስፈልጋል ከዚህ በተረፈ ያለው የመሀይማን ወሬ ነው ይሄንን በተመለከተ ሰዎች በአንድ ኢትዮጵያዊነት ሂሳብ በማሰብ ሊቃወሙት ይትላሉ እነዚህ ወገኖች ግን ኢትዮጵያዊነት የሁሉም የጋራ ማንነት እንጅ የአማራው የብቻው አለመሆኑን አይረዱም ፖለቲካዊ አንድነትንም ሁሉን አቀፍ አንድነት ማለት እንደሆነ አድርገው በድንቁርናቸው ይሰብካሉሱ ስለዚህ ስህተተኛ ናቸው ምዕራፍ አምስት የአማራ መንገድ አማራ ብዙ መንገድ ተጉዚል ሲወድቅ ሲነሳ አያሌ ፈተናዎችን አሳልፎ አዚህ ደርሷል ይሄንን መንገዱን ከማሰሳችን በፊት አማራ ማን ነው የሚለውን ኦግያራያ ስነአእምሮአዊ ሳይንስ አንትሮፖሎጅ አና ሳይኮሎጅ አንጻር አንየው ማለትም የሚከተለው ዝርዝር የማንነት ገለጻ የተመሰረተው ከኮግኒቲቭ አንትሮፖሎጅ ንድፈ ሀሳቦች ውስጥ በአንዱ ፅሴማ ንድፈሀሳብ ወይም የራስ ትውስታና ምልከታ ዓለም ንድፈሀሳብ ሀ ርከበ ከሃ ላይ ነው ሐምራ ዕቤማንድፈ ሀሳብ እሳቤምናብ መሰረት የአማራ ህዝብ የሚጋራቸው የራሱ ብቻ የሆኑ መገለጫዎች አሉት እነዚህ መገለጫዎች ሌሎች ብሄሮችዘውጌዎች ከአማራው የተለየ የራሳቸው ኔማእንዳላቸውም የሚያሳይ ነው ይሄንን አስተሳሰብ በቀላሱ ለማስረዳት ለምሳሌ በግለሰብ ደረጃ አዛሉ ስለራስዋ ያላት ትውስታ የህይወት ምልከታ ያለፈችበት ታሪከ ምልከተ ዓለም ወዘተ ከታደሰ የተለየ ነው ሁለቱ የየራሳቸው ስኬማ አላቸው ወደ አማራ እንደ ህዝብ ስንመጣ ደግሞ የራሱ ህዝባዊ የሆነ እሳቤምናብ አለው ሐዐጠ ግጋዕ ቦነዕዖጋ ርሜሲዮፖ ርከ ኛ ለክከሃ ። ለመሰንበት ከተጠነሰሰልን የዘር ማጥፋት አራሳችንን ለመታደግ ለወገን መከታ ለመሆን አማራ በአማራነቱ ይደራጅ ዘንድ አማራዊ አስተሳሰብ እና አማራዊ ስነልቦና መላበስ ግድ ነው በዙሪያችን ካሉ ሊውጡን ካሰፈስፉ ግለሰቦች ቡድኖችና ማህበረሰቦች ልናመልጥ የምንቸለው በመለማመጥና የነሱን አፈታሪከ እንደ እውነት እየተቀበሉ አንድነት እያሉ ጨፍጫፈዎችን በማሽሞንሞን ሳይሆን በራስ ማንነት ኮርቶ ለራስ ቆሞ በራስ ሰራስ በማሰብና በመስራት ነው ለህዝባችን ህልውና ይህ የአማራዊነት እንቅስቃሴ ወደርየለሽ ቅዱስ ተግባር ነው ይህ አማራዊነት ንቅናቄ ቀድሞ ለኢትዮጵያ ሲባል በአደራ መልክ ያስቀመጥነው የከት ማንነታችን ነው አሁን ብንሰፋው ብንሰፋው ሊገናኝ ያልቻለውን የኢትዮጵያዊነት አይጨበጤ አደረጃጀት ትተን ወደ መደበኛውና ጥንተ ማንነት ተመልሰናል ተመልሰንም ስንጎበኘው አጅግ ጣፋጭ መሳጭ ኃይል የታመቀበት የሚያጉዋጉዋ ተስፋ ያለው ከክስ የነጻ እጅግ ሰላማዊ አንደ ስሙ ነጻ ህዝብነት ሆኖ አግኝተነዋል ይህንን ነጻነት ከነ ሙሉ ከብሩ ለመመለስና ለማጣጣም እንቸኩላለን ለዛውም እንታገላለን የአማራ አማራነት ንቅናቄ ትከከለኛ ፈውስ ነው የአማራ ፖለቲካዊ ሰብእና ግንባታ የአማራን ፖለቲካዊ ተከለሰብእና ለማስረዳት አንዲያመቸን አሁንም ስለ አማራ ማንነት የበለጠ አስረግጠን አንናገር ከፖለቲካዊ አስተሳሰብ አንጻር አማራ በሁለት ይመደባል አማራ ከጥንት የአማራ የዘር ሀረግ ያለው ህዝብ እና አማራ በመባል ሲጠራ የቆየው ህዝብ ማለት ነው አማራ ስንል ሱዳን ያልሆነ ጋምቤላ ወይም ጉምዝ ያልሆነ ኦሮሞ ወይም ሱማሌ ያልሆነ ትግሬ ወይም ኩናማ ያልሆነ ማለት ነው ከእነዚህ እና ከሌሎች አጎራባች ነገዶች አንጻር ሲታይ አማራ የራሱ ማንነት እንዳለው በቀላሉ እንገነዘባለን በኢትዮጵያ ብሄረሰቦች ነገዶች አሉ ቱ ብሮችና ህዳጣን ብሄረሰቦች አማራ አይደሉም አማራም ቱን አይደለም አነሱ አማራ አይደሉም አማራም እነሱን አይደለም ስለዚህ አማራ የብቻው የሆነ ህዝባዊ ማንነት አለው ይህ ዘር ሀረጋዊ አማራነት እኔ አማራ ነኝ የሚል ገጽ ሲኖረው የዚህ እኔ አማራ ነኝ ሌላኛው ጎን ደግሞ እሱ አማራ አይደለም የሚል ገጽ ይፈጥራል ይህም አማራ ከራሱ አንጻር የአማራን ማንነት ሲያመለከት ከሌሎች አንጻርም አንደዛው አማራነቱን ያመለከታል ለምሳሌ ሀጎስ እኔ ትግሬ ነኝ ሲል በሌላ ገጹ እኔ አማራ አይደለሁም ወይም እነ በላቸው ትግሬ አይደሉም ማለቱ ነው ከትግሬ አንጻር ትግሬ ያልሆነ ሁሉ አማራ ነው በእነሱ ዓለም ዓለም የትግሬ እና የአማራ ተብላ በሁለት ትከፈላለች ሌላውም ዘወር ዘወር ብሎ ሌሎችን እስካላየ ድረስ እንደዛ ነው የሚለው ባጭሩ ትግሬ ያልሆነ ሁሉ አማራ ነውከትግሬ አንጻር አማራ ደግሞ ትግሬዎችን ትግሬ እንጅ አማራ ናቸው ብሎ አይቆጥርምለአማራ ኦሮሞም ኦሮሞ ነው ሱማሌም ሱማሌ ነው ስለዚህ አማራ ራሱን አረጋግጦ የሚያቆምበት ነገዳዊ ቦታው አማራ ነው ሌላው ትግሬ የሆነውን ያህል አማራም አማራ ነው ይህ የዘር ሀረጋዊ አማራነት የስሜት ትስስርን አዳብሎ የያዘ ነው እኔ አማራ ነኝ ሲል አንድ ሰው በአአምሮው የሚሳለው አማራ የተባለ አካል ነው ያ አማራ የተባለ አካል አማራ የሆነበት አና ከሌሎች የሚለይበት ባህርያትን የያዘ ነው አማራነቱን ሲያመለከት ወደ አእምሮው የሚመጣ ቀድሞ የተሳለ ምስለ አማራ አሰ አኔ አማራ ነኝ ሲል ያንን ምስለ አማራ ማመልከቱ ነው ይህም የዘር ሀረጋዊ እና የስሜት አማራነት ሌሎች ባህላዊ ስነልቡናዊ ስነልሳናዊ ገጸ መሬታዊ እና ታሪካዊ አንዲሁም አኗኗራዊ መገለጫዎችን በውስጡ እንዳዘለ እንረዳለን አማራነትን በሳንሳዊ መስፈርት መመዘን ይቻላልን። አወ አንድን ብሄር ብሄር የሚያደርገው ታዲያ ምንድነው ብለን ስንጠይቅ የሚከተለውን መስፈርት እናገኛለን በታሪከ ረገድ አማራ በአማራነቱ እንደ ህዝብ የሚወከለው ታሪከ አለው አማራ ለብቻው የሰራቸው እና ሌሎች ብሄሮች የማይጋሩት ታሪካዊ ሂደቶችና ስኬቶች አሉት አማራ ራሱ ብቻውን በተዋናይነት የነበረበት ታሪከ ለረዥም ጊዜ ነበረ ያ ታሪከ አማራን አንድ አይነት ምስል ይፈጥርለታል ስለታሪክ ባወሳን እና ባሰብን ቁጥር የሆነ ምስለ አማራ በእዝነ ልቡናችን ይመጣል ታሪከን ብቻውን ነጥለን ስንወስድ የሆነ የአማራ ምስል እናገኛለን ማለት ነው ይህም በስነሰብ የሳይንስ ዘርፍ አንድን ብሄር በብሄርነት ከሚገልጹት ነገሮች አንዱ የጋራ የሆነ ታሪካዊ ሁነት ሲኖር ነው የሚለውን መስፈርት ያሟላል የአማራን ታሪካዊ ሂደቶች ድል እና ውድቀትም ጭምር ጨምቀን በመውሰድ አንዳች የአማራ ምስል እንፈጥራለን ያ ታሪካዊ ሂደትም አማራን እንደ ህዝብ በአንድ አሃድ ይገልጸዋል ማለት ነው በስነልቡናዊማህበረሰባዊ ባህርይ ረገድ አማራ የራሱ የሆነ የጋራ ስነልቡናዊ ባህርይ አለው ከሸዋ ሮቢት እስከ ገላባት ከወልቃይት እስከ ባሌ ድረስ ብንሄድ አማራ አንድ አይነት ስነልቡናዊ ባህርይ ተላብሶ አናገኘዋለን ይህም አንድ አይነት ስነልቡናዊ ባህርይ ከአማራነት የተወረሰ እና በትውልዶች መካከል ሲቀጥል የቆየ እና የሚቀጥል ነው በርካታ ስነልቡናዊ ባህርያትን በመዘርዘር የአንዱ አካባቢ አማራ ከሌላው አካባቢ አማራ ፈጽሞ አንድ እንደሆነ አንደርስበታለን ይህም በስነሰብ የሳይንስ ዘርፍ አንድን ብሄር አንድ ከሚያደርጉት እና በብሄርነት ከሚገልጹት ነገሮች አንዱ የጋራ የሆነ ስነልቡናዊ ማኅበራዊ ባህርይ ነው የሚለውን ያሟላል ይህም ያ አንድ አይነት ስነልቡና የሚያጎናጽፈው አንድ አይነት ማኅበራዊ ባህርይን የሚያመለከት ነው ማለት ነው ከተመሳሳይ ስነልቡናዊ ባህርይ ተመሳሳይ ማኅበራዊ ባህርይ ይፈጠርና ሁለቱ ተዳብለው አንድን ህዝብ ገላጭ አሀዶች ይሆናሉ ማለት ነው ስለዚህ አማራ አንድ አይነት ስነልቡናዊማህበረሰባዊ ህልውና አለው ማለት ነው ይህንን አሀድ ነጥለን በመውሰድ ብቻ የአማራን አንጻራዊ ምስል መከሰት እንቸላለን በቋንቋ ስነልሳን ረገድ አማራ የራሱ የሆነ አንድ ቋንቋ አለው አርሱም አማርኛ ነው ስለዚህ በሳይንሱ አንድ አይነት ቋንቋ የሚናገር ህዝብ የራሱ የሆነ የብሄርነት ወይም የህዝብነት ህልውና አለው የሚለውን ይህ አማርኛ ቋንቋ ይገልጸዋል አዚህ ላይ በአማራ ውስጥ ታዲያ ሌላ ቋንቋዎች አሉ እና እንዴት ነው ማብራራት የሚቻለው ተብሎ ሊጠየቅ ይችላል አወ ሌላ ቋንቋ የሚናገሩ ማህበረሰቦች አሉ ነገር ግን ተደራቢ ባህል አላቸው እንላቸው ካልሆነ በቀር በአጠቃላይ አማራነት ላይ ተጽእኖ አያመጡም በሳይንሱ እከ ሀኪ ቧ ከርሀከኪ የሚባል ነገር አለ ይህም ጽንሰ ሀሳብ የሚገልጸው በአንድ ግንድ ባህል ውስጥ ተጨማሪ ባህላዊ አሴቶችም ሊኖሩ መቻላቸውን ነው በእኛ ጉዳይ ግንዱ አማርኛ ቋንቋ ሲሆን ንኡስ ቋንቋዎች ደግሞ አማርኛ ያልሆኑቱ ናቸው አማርኛ ለምን ግንድ ባህል ሆነ ተብሎ ቢጠየቅ ሁሉም ከአማርኛ ውጭ የሚናገሩ ሰዎች አማርኛን ይናገሩታል ማለት ነው ይህም ማለት በአማራ ውስጥ የሚኖር ህዝብ አንድ አይነት የጋራ ቋንቋ አለው ማለት ነው በዚህም አንድ ህዝብ የጋራ የሆነ አንድ ቋንቋ ካለው የብሄርነት ህልውናው የተረጋገጠ ነው ማለት ነውስለዚህ በአማራ አገር ውስጥ ያለን ህዝብ በሞላ አማርኛ በጋራ ቋንቋነት ይገልጸዋል ማለት ነው ይሄ ምናልባት በአማራ ምድር ውስጥ ላሉ ንኡስ ቀበልኛ ፖለቲከኞች ላይዋጥ ይችላል ነገር ግን አንድ ሰው ከአማራ ወጥቶ ወደ ኦሮሞ ወይም ወደ ትግሬ ወይም ወደ ሱማሌ ቢሄድ ያለ አንዳች ጥርጥር አማራ መሆኑ በእነዛ አንግዳ ሰዎች ይታወቃል አንድ አማራ ወደ እነዚህ ቦታዎች ሄዶ እኔ እኮ አማራ አይደለሁም እንትን ቋንቋ ተናጋሪ ነኝ ቢል የሚያምነው የለም አንተ አማራ ነህ ነው የሚባለው ንኡስ ባህል ወይም ቋንቋ እዛው አማራ ውስጥ ልዩነት ለመፍጠር ያገለግላል እንጅ ከአማራ ሲወጣ ዜሮ ምስል ነው ያለው ያ ሰው ከአማራ ሲወጣ አጠቃላዩን የአማራ ምስል ይዞ ነው የሚወጣው ስለዚህ የአማራ ህዝብ አንድ የሆነ ቋንቋዊ ማንነት አለው ማለት ነው በምጣኔ ሀብታዊ ሁኔታና መንግስታዊ አመራር ረገድ አማራ እንደ ህዝብ በግብርና ላይ የተመሰረተ ኑሮ የሚኖር ህዝብ ነው በአማራ ውስጥ ትላልቅ ቦታ ያላቸው ትምህርት ግብርናና መንግስታዊ አመራር ናቸው በአማራ እዝነልቡና ከእያንዳንዱ ሰው በላይ መንግስት አለ ህዝብን ያለመንግስት ማሰብ አይቻልም ህግና ስርዓት ከመንግስት ይመነጫል ብሎ ያምናል በመሬት ላይ የተመሰረተውን ኑሮውን የሚቆጣጠርለትም ይሄው መንግስት ነው አማራን ከመንግስትነት እና መሬት ጋር ካለው ልዩ ቁርኝት ተነስተን አንድ አይነት ምስለ አማራ ልንከስትለት እችላለን ለአማራነት መጠናከር ባለሚናዎች አማራ በአስተሳሰቡ ሁለንተናዊ ለጠባብ ብሄረተኛ አስተሳሰብ ሩቅ ነው ነገር ግን ጠባብ ብሄረተኞች ሊያጠፉት እየሰሩ ስለሆነ አማራ በሁለንተናዊ አመለካከቱ ሊቋቋመው አይችልም ስለሆነም አማራዊ ስሜት ማምጣት የግድ አስፈላጊ ሆነ በተሳሰረ አማራዊ ስሜት እና በተባበረ አማራዊ ሀያል ከንድ ብቻ ነው ህልውናችንን ማስቀጠል የምንችለው የሚለው አስተሳሰብ አሁን በብዙ ወጣቶች ተቀባይነት አግኝቷል ስለሆነም የአማራ አማራነት መነሻው የአማራ ህዝብ የህልውና አደጋ ውስጥ መገኘት ነው ህልውናውን አደጋ ላይ የጣለው ደግሞ ህወሀት ነው ይህ አማራን የማጥፋት ወይም የማይጠቅም አናሳ ብሄር የማድረግ ህልም የአማራ አማራነትን በአጻፋዊ መልስነት ፈጥሯል ከህወሀት አማራን የማጥፋት ፖሊሲ በተጨማሪ የአማራን አማራነት ለማጠናከር እና ለማፋፋም የረዱን የትግራይ እና የኦሮሞ ጠባብ ብሄረተኞች አማራና የአማራ ላይ የሆነው ሁሉ ላይ ያደረጉት የማያበራ ዘለፋ ስድብ እና ነቀፌታ አንዱ ነው ጎታች ሀይሉ በበኩሉ የአማራ አማራነት እንዳይፈጠር በጣም ከፉ ማነቆ ሆኖ ቆይቷል አሁንም እያገረሸበት የአማራን አማራነት ሊውጥ ሲውተረተር ይታያል ይህ የጎታችነት አስተሳሰብ አና አራማጆቹ የአማራን አማራነት በማደናቀፍ ህዝባችን በአማራነት አንዳይሰባሰብ በማድረጋቸው ከህወሀት ቀጥለው በሁለተኛ ደረጃ የአማራ ጠላትነት የሚታዩ ናቸው የጎታቸ ሀይሉ ከዛሬ ዓመት ጀምሮ እንቅፋት ባይሆን ኖረ አሁን ባልተደራጀ መልኩ ተነስተን አየከፈልነው ያለው መስዋአት ባልበዛም ነበር ደማችን በእጃቸውላይ ነው ከዛ በተረፈ ግን የአማራን አማራነት አምጦ የወለደው ራሱ የህወሀት ዘር አጥፊ ስርዓት ነው ስለሆነም የአማራ አማራነት አይደለም የኢትዮጵያ ሀይሎችን ገና የምስራቅ አፍሪካ ሀይሎችን በተጽእኖው ስር ያደርጋል ምክንያቱም አማራ በመሬት አቀማመጥ ስትራቴጅ በፖለቲካዊ ባህል ስትራቴጅ በባህላዊ ቦታው ስትራቴጅ እና በወታደራዊ ባህሪው ስትራቴጅ ወሳኝ ቦታ ላይ የነበረ እና ያለ ስለሆነ ይህም ዘርፈ ብዙ ስትራቴጂካዊ አቀማመጡ በመላው የምስራቅ አፍሪካ ሀይላት ላይ ከባድ ተጽእኖ ማሳረፍ ያስችለዋል አስካሁን እንዳየነው አማራ በአማራነት በአማሬነት በአማርኛ ቋንቋ ባለቤትነት በታወቀ ግዛት ባለቤትነት በአማራነት ስነልቡናና አስተሳሰብ በጋራ ታሪካዊነት በጋራ አኗኗር እና በጋራ ባህርያዊነት ህያው ሆኖ የኖረ የአማራ ህዝብ ነው አስከ ጥንት መርከበኛ የሴም ህዝብነት እና እጸዋትና እንስሳት አልማጅ ህዝብነት የሚመዘዝ የዘር ሀረግ የባህል ማንነት እና የመንግስትና ፖለቲካ ታሪከ እንዲሁም የእምነት ባህል ያለው ህዝብ ነው አማራ ባለፉት ምእራፎች አንደተገለጸው አማራ ከራሱ ማንነት እና አንድነት በመነጨ አኳኋን ኢትዮጵያን በእርሱ ማእከላዊነት እንደ አንዲት ጥቁር አፍሪካዊት አገር ገንብቷል አጅግ አስደናቂ አንጸባራቂ አለማቀፍ ገድልም ፈጽሟል የአማራ መኖር የኢትዮጵያ መኖር መሆኑን የአማራ ባለታሪከ መሆን ለአፍሪካና ለጥቁር የሰው ዘር ሁሉ አንደተረፈ አውስተናል አማራ አንደ ህዝብ ባይኖር እና አማራእንደ ማንነት ባይከሰት ኖሮ እነዚህ የተጠቀሱት እና ያልተጠቀሱት ነገሮች ሁሉ ባልተከናወኑም ነበር ነገር ግን የአማራ መኖር ለእነዚህ ነገሮች አውን መሆን አድል ፈጠረ ከአማራ ህልውና የኢትዮጵያ አገርነት ህልውና መነጨ ለአፍሪካና ለዓለምም ተረፈ ሀቁ ይህ ሆኖ ሳለ ግን አንዳንድ መሰሪዎች ይሄንን ህዝብ ህልውናውን የሚፈታተን ድፍረት ንግግር በመናገርና በመጻፍ በአማራነት አስተሳሰብ እና ህልውና ላይ ከባድ ችግር ፈጥረው ቆዩ በሚያስገርም ሁኔታ የአማራን አንደ ህዝብ መኖር ለኢትዮጵያ ብሄሮች አና ህዳጣን ብሄሮች ጭቆና መንስኤ ነው ብሎ በእነ ዋለልኝ መኮንን ፊታውራሪነት የተፋፋመው ጸረ አማራ ዘመቻ ከ አመታት በኋላ መልኩን ቀይሮ በእነ ፕሮፍ መስፍን አማካኝነት አማራ የለም በሚል እንቅስቃሴ ሌላ የክህደት አዙሪት ይዞ መጣ ከ ዓመት በፊት የአማራ መኖር ለሌላው ችግር ሆኗል ብሎ አደባባይ የወጣው ትውልድ ከ ዓመት በኋላ አማራ የለም ብሎ እንደገና አደባባይ ወጣ አንደገና በአሁኑ ሰአት ከ ዓመት በኋላ በአማራነት መነሳሳት ተደናግጦ ይንኑ አማራነት ለማዳፈን እላይ አእታይቸቹ ይላል የዚህ አስተሳሰብ ደቀ መዛሙርት መጀመሪያ አማራ ጨቆነኝ ቀጥለው አማራ የለም በመጨረሻም አማራ መጣብን ብሎ ለማጥፋት መረባረብ ሶስት ዙር መገለባበጥ ሆኖ ይገኛል ጨቆነኝ የለም መጣብኝ የሚሉ ሁሉም የፍርሀትና የጭንቀት አንዲሁም የጥላቻ ድምጾች ናቸው ከዚህም የተነሳ ብዙ ሰዎቸ አማራ የሚባል የለም ያለው አማርኛ ተናጋሪ ነው ሲሉ ላለፉት አመታት ተከራከረዋል በዚህ አይነት ቅስም ሰባሪ አስተሳሰብም አማራው ወጣት በአማራነቱ አንዳይቆም ተደርጓል በእርግጥ አማራ እና አማርኛ ተናጋሪ የተለያዩ ናቸው በአማራ እና አማርኛ ተናጋሪ በሚለው መካከል ልዩነቱ ግልጥ ቢሆንም ዳሩ አማራ ማለት አማራ ዘር ያለው ውልደተ ዝርያው ከጎጃም ጎንደር ሳይንት ሸዋና የተበተነው አማራ የሆነ ማለት ነው አማርኛ ተናጋሪ ደግሞ ዝርያው ከተጠቀሱት ግዛቶች ያልሆነ መጤም ሊሆን ይችላል በእርግጥ ነገር ግን ወላይታም ይሁን ጉራጌ ኦሮሞ ይሁን ትግሬ ከንባታ ይሁን ሀድያ በአማርኛ ቋንቋ መናገር የሚችል ማለት ነው አማርኛ ተናጋሪ ማለት ለተግባሩ በመግባቢያነት የሚጠቀም ውልዱ ግን ከአማራ ያልሆነ ማለት ነው የሚገርመው ጉዳይ ደግሞ በአማራነት ለአማራነት ተደራጅተን ቆመናል የሚሉ ወገኖች ሁሉ አማራን እና አማርኛ ተናጋሪን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ እያምታቱ ያልተቦካውን ሊጋግሩ ሲያጭናብሩ መኖራቸው ነው ስለ አማራ ዘለግ ያለ ነገር በመጻፍና በመናገር አንዳርጋቸው ጽጌ እና መስፍን ወማርያም በግንባር ቀደምትነት ይጠቀሳሉ በተለይ ፕሮፍ መስፍን ያተኮሩት አማራ የለም የሚለውን ድምጽ በማጉላት የአማራ ብሔረተኝነት እንዳይፈጠር መከላከል ነው ለመሆኑ አማራ የለም የሚሉት አነማን ናቸው ብለን ስንነሳ አማሮችም አማርኛ ተናጋሪዎችም ይሆናሉ አማራ ሆነው አማራ የለም የሚሉት አማራ የለም ካልን ህወሀት አማራን ማጥፋት ያቆማል ብለው የሚያምኑ የፖለቲካ ባህታዊያን ናቸው አማራ ያልሆኑ እና አማራ የለም የሚሉት መንገዳቸው ሁለት ነው አማራ አለ አና አማራ የለም የሚል ውጤቱም አማራ እንዳይኖር ማድረግ የሆነ በአንድ ወገን አማራ የለም በማለት በአማራ መቃብር ላይ የራሳቸውን ብሄር ህልውና ለመገንባት የሚጣጣሩ ናቸው አማራ የለም ሲሉ አላማቸው አማራን ማጥፋትና ማዳከም የሚል አጀንዳ ያላቸው ናቸው ምከንያቱ ግልጽ ነው አማራ የለም ብለህ ከተነሳህ ሌላውን አማራ የማንነት ብዥታ ውስጥ ትከተዋለህ ከዚያም አማራውን ስታጠፋ የሚከላከልህ ኃይል የለም አማራ ለአማራ እንዳይደርስለትና አለሁልህ አንዳይል አማራ የለም በማለት የአማራነት ስሜቱን አጥፍተኸዋል እናም ያለከልካይ አማራውን ትፈጃለህ ለአነዚህ ወገኖች አማራ የለም ማለት ውጤቱ አማራን ማዳከም ወይም ማጥፋት እና በምትኩ የራሳቸውን ብሄር መገንባት ነው ወደ ዚህ ግብ የሚደርሱበትም መንገድ የሚከተለው ነው አንዱ ዘዴ አማራን በውስጡ ባሉት ታሪካዊ ከፍሎች መሰነጣጠቅ ነው ሁለተኛው ሳይንትና መሰል አስልምና የሚበዛባቸውን አካባቢዎች በእስልምና ስም ከአማራነት አስተሳሰብ መነጠል ነው ለዚህም አማራን ከኦርቶዶክስ እምነት ጋር በማያያዝ አማራው ሙስሊም አማራነቱን የራሱ ጠላት አድርጎ አንዲያይ ማድረግ ነው በከተሞች አካባቢ በተለይ አዲስ አበባ ውስጥ የሚኖሩትን አማሮች ደግሞ በስልጣኔና በዘመናዊነት ሰበብ ከአማራነት አስተሳሰብ ከትውልድ ግንዳቸው መነጠልና ስሜት አልባ ፍጡራን ማድረግ ነው ለዚህ የከተማ አማራዎች አጉል ስልጡን ነን ባይነት አስተዋጽኦ አድርጓል ብዙዎች ራሳቸውን ብሄር አልባ አድርገው ያስባሉ ይህ አስተሳሰብ በራሱ ትክክል ቢሆንም ቅሉ ስቃይ ለሚደርስበት እና አንዲጠፋ ለተወሰነበት አማራ ወገናቸው አለኝታ እንዳይሆኑ አድርጓቸዋል የአማራ ችግር የከፍለ ሀገር መሆኑ ቀርቶ በአሁኑ ሰአት መላውን የአማራ ዝርያ ያለው ሁሉ ከአዲስ አበባ ለመጥረግ ሽር ጉድ እየተባለ ነው ሌላው ከከልላቸው ውጭ የሚኖሩ አማሮችን በማሳደድ በማከሰር በማፈናቀል በመፍጀት ማዳከም የሚለው ሲሆን ሳይቀነስ ሳይጨመር ሙሉ ለሙሉ ተግባራዊ ሆኗል እነዚሁ ወገኖች አማራ የለም ሲሉ አማራው በሀገሩም ሆነ በሚኖርበት ከልል ውክልናና የጥቅም ተጋሪነቱን ለመንፈግ የታለመ ነው ይህም አንዱ አማራን አደህይቶ የማዳከም ዘዴ ነው አብዛኛው የተማረ ህዝብ አማራ በመሆኑ ትምህርትን አማራን በማዳከም ሰበብ ጭራሽ አገሪቱን የሚያዳከም ፖሊሲ ነድፈዋል እርሱም በመላው ዩኒቨርሲቲዎች መምህራን አማራዎች ናቸው አነርሱንም ሆነ ብለው ቦታና መሬት አንዳያገኙ በማድረግ የተማረውን አማራ ማረፊያ አልባ ከርታታ ማድረግ ነው በዋናነት ትምህርትን በማዳከም ይህ ቀድሞ የተማረውን የአማራ ልጅ አለማቀፍና አገራዊ ብቁ ተወዳዳሪነቱን መገደብ ነው ሁሉንም የጎዳ ቢሆንም አማሮችን ግን በተለይ ጎድቷል ይሄውም ሌሎች ብሄሮች ማንነታቸው ብቻ ስራ ሊያስቀጥራቸውና ቢዝነስ ሊያሰራቸው የሚችል እድል ሲኖራቸው በተቃራኒው አማሮች በአማራነታቸው ሳቢያ አንዳይቀጠሩና ተወዳዳሪ እንዳይሆኑ አገዳ ይጣልባቸዋል የዚህ ሁሉ ድምር ውጤት አማራው ትምህርት ምንም እንደማፈይድለት በመረዳት ትምህርትን እርግፍ አድርጎ አንዲተወውና ወደ ስደትና አልባሌ ስራዎች አዲያዘነብል ማድረግ ነው እና ይህንን ሁሉ ለማድረግ መጀመሪያ አማራን የለህም ማለት አለብህ አያለ አንደሌለ አድርገህ ስሜት አልባ ራሱን የማይከላከል ወፍ ዘራሽ ፍጥረት አንደሆነ እንዲሰማው ታደርገዋለህ አማራ የለም የሚሉት ወገኖች አማራ የለም ማለታቸው አማራን ከታሪኩ መነጠልና አገራችንን ያለ የአኔ ባይ አስቀርቶ እንደልብ ያለከልካይ መፈንጨት ነው አብዛኛው የአማራ ታሪከ ነው ብለው ስለሚያምኑና ይህም ታሪከ መረሳት ስላለበት ቀላሉ ዘዴ አማራ የለም ማለት ነው ምከንያቱም ታሪከን እንዳልተፈጠረ ማድረግ አትችልም የታሪኩን ባለቤት አንተ እኮ የለህም በማለት ግን ታሪከን አንዲረሳ ማድረግ ትችቸላለህ በምትኩ አማራን ከትናንት ማንነቱ ጋር በማቆራረጥ አዲስ የራሳቸውን ነገድ ተረት ታሪከ ነው ብለው አዲስ ማንነት ይገነባሱ ልብ ያለው እንግዲህ የቱ ተፈጽሞ የቱ እንደቀረ አንሰላስሎ መድረስ ነው እነዚህ ወገኖች በተቃራኒው በሌላ አጋጣሚና ሁኔታ አማራ አለ ሲሉ ይገኛሉ አማራ የለም ያሉበት ሁኔታና አጋጣሚ አላመቸ ሲል እና አማራ አለ ማለታቸው አማራን የሚጎዳ እና የእነሱን አስተሳሰብ የሚያራምድ መስሎ ሲታያቸው አማራ አለ ለማለት አያመነቱም አማራ አለ ሲሉ ግን አማራ የለም የሚለውን ተረታቸውንና እኩይ አላማቸውን እንዲያጠናከርላቸው ነው አማራ አለ ማለት አማራ የለም ወደ ሚሉት መደምደሚያ የሚያመራቸው ሂደት ነው ውጤቱ አማራን ማጥፋት የለም ማድረግ ሲሆን ለዚህ የሚረዳቸው ዋናው ግብአት አማራ አለ የሚለው ነው ምክንያቱም አማራ አለ ካላሉ የአማራ ብሄር ጨቋኝነት ታሪከ ዋጋ ያጣል ስለዚህ አማራ አለ ይላሉ ይህ አማራም በአገሪቱ የተፈጸሙትን በደሎች ሁሉሰው ሰራሽም ሆነ የተፈጥሮ ችግሮችን እንዳደረሰ በመውቀስ ቅጣት አንዲቀበል ያደርጉታል ለሚያደርሱበት የቅጣትና የማጥፋት ዘመቻቸው የሁሉም አይነቶች በደሎች ተጠያቂ ያደርጉታል በአንድ ወገን አማራ አይደለህም ወይም የለህም የተባለው አማራ በሌላ ወገን ትናንት በአማራነት ሽፋን እንዲህ አድርገሃልና ልትቀጣ ይገባሃል ሲሉት እውነትም በደለኛ እንደሆነ በመቁጠር የሚፈረድበትን ጥፋት አሜን ብሎ እንዲቀበልና በገዛ ፈቃዱ እንዲጠፋ ያመቻቹታል በአጭር አገላለጽ አማራ አለ የሚሉት እንደ እነ መለስ ዜናዊ አይነቶቹ አማራን ለማጥፋት ፕሮግራም ነድፈው የሚንቀሳቀሱ ነበሩ ናቸው አማራ አለ ሲሉ መጥፋት አለበት ከሚለው አቋማቸው ጋር ነው አማራ የለም የሚለውን አስተሳሰብ ሊቀበሉ አይቸሉም ምከንያቱም የሌለን ነገር መከሰስና ማጥፋት ስለማይትሉ የእነዚህ ሌላኛው ገጽታ የሆኑት እነ መስፍን ደግሞ አማራ የለም በማለት ህወሀት ለሚገድለው አማራ የወንጀል ሽፋን ሰጭ ሆነው ያገለግላሉ አንዱ አለ እያለ ሲገድል ሌላው የለም እያለ ገዳይን ከተጠያቂነት ያድናል ለሟቸም ፍትህን ይነፍጋል የገዳይንም ወንጀል ይደብቃልአማራ በአለና የለም መካከል ይጠፋል በአማራነት መገደሉ እንኳን አውቅና አያገኝም እንደ ኢትዮጵያዊ ታስሮ እንደ አማራ ይሰቃያል እንደ አማራ ተገድሎ እንደ ኢትዮጵያዊ ይቀበራል አማራ ዓለም የለም በሚል ፈሊጥ ወገናችን የሚደርስበትን የተቀነባበረ ጥፋት ከላይ ተመለከትን ግን አማራ በአሁኑ ሰአት ከተከዜ እስከ አዋሽ በተንጣለለው ፕላቶማ አገር ሰፍሮ ይኖራል ከአፋር አስከ ሱዳን በተዘረጋው ጥንታዊ የአቢሲኒያ ምድር ሁሉ ይኖራል ለመሆኑ አንድ ብሄር ብሄር ለመሆን ምን ምን ያስፈልገዋል። ያለጥርጥር አማራ በወቅቱ ውከልና እንዲኖረው ርብርብ ተደረጎ ቢሆን የደረሰውን ሁሉ ማስቀረት እንኳ ባይቻል መቀነስ ይቻል ነበር በአማርኛ ተናጋሪው መዘዝ አማራ ላይ የሚደርሰው ችግር በዚህ ብቻ የሚያበቃ አይደለም አማርኛ ተናጋሪው በሚያነሳው የተቃውሞ አጀንዳ ህወሀት እሰይ ስለቴ ሰመረ በማለት አማራ ላይ ዱላውን ያሳርፋል ልባቸው አያወቀውም ቢሆን ሁሉንም አማርኛ ተናጋሪ አማራ ነው ብለው ስለሚያስቡ የአማራ ጥላቻቸውና አጥፊ ዱላቸው አማራው ላይ ያርፋል በእርግጥ ወያኔ አማርኛ ተናጋሪውን አጠቃም አላጠቃም አማራውን ጠላቴ ብሎ ከደመደመ ከራረመ ቢሆንም አማርኛ ተናጋሪው ህወሀት አማራ ላይ ያለውን ጠላትነት አላባባሰም ማለት አይቻልም ይልቅም በአማርኛ ተናጋሪው ሲበሳጭ ብዙ ጊዜ ዱላውን የሚያሳርፈው አማራው ላይ ነው አሁንም ለአማራ ከዘር ጥፋት ለመትረፍ ዋናው መፍትሄ የአማራ ብሔረተኝነት መነቃቃት ነው ብለን በተነሳንበት ወቅት ዋናው ተቃዋሚ ሆኖ ብቅ ያለው ይሄው አማርኛ ተናጋሪው ነው የአማራው ጉዳይ ላለፉት አመታት የከፋ እንደነበርና አሁን በተለይ ተባብሶ አንደቀጠለ የሚታወቅ ነው አማርኛ ተናጋሪው በተለየ ሁኔታ የአማራን ጉዳይ የውይይት አጀንዳም ሆነ ምላሽ የሚያስፈልገው ጥያቄ አድርጎ አንስቶት አያውቅም ለምን ቢባል ገንዘብህ ባለበት ልብህ በዚያው አለ ነው የአማራን ልሳን አና ባህል እንጅ ደሙን እና የሲቃ ስሜቱን ስለማይጋሩ ህዝባቸው ስላልሆነ ሊያስቡለት አይችሉም በዚህም ሳቢያ ለአማራ እውነተኛ ወኪል በስሜትም በደምም በባህልም አብራኩ የሆኑት ልጆቹ ብቻ መሆናቸው አሙን ነው ለአማራ ልጆች አማራ ገንዘባቸው ነው አማራነት ሀብታቸው ነው ስለ ህዝባቸውም አውነተኛውን ተጋድሎ ያደርጋሉ ችግሩንም ይካፈሉታል ስለዚህ በምንም መንገድ የአማራ ጉዳይ ከአማርኛ ተናጋሪዎች አጅ ወጥቶ በራሱ በአማራ ልጆች አጅ መግባት አለበት በአማርኛ ተናጋሪዎች ሴራም የተነሳ አማራ ድምጹን ተቀምቶ ኖረ በስሙ ቅልጥ ያለ የፖለቲካ ንግድ ሲጧጧፍበት ከረመ አማርኛ ተናጋሪዎች በከተማ አካባቢዎች መስፈራቸው የፈጠረላቸውን አድል ተጠቅመው የተማሩ እና በማህረሰቡ ተቀባይ ሆኑ የአማራውን ቋንቋ በመናገራቸው ብቻ እንደ አማራ ይቆጠሩ ጀመር ቀስ በቀስ አውነተኛ አማሮች ከፖለቲካው መድረከ ባንድም በሌላም መንገድ እየተገፉ በአማርኛ ተናጋሪዎች ተተኩ አማርኛ ተናጋሪ የሆኑት የመድረከ ሰዎች ታዲያ ለአማራው ምንም አይነት የስሜት ትስስርና ፍቅር የሌላቸው ናቸው አማራ ስላልሆኑ ወይም ከፊል ኢአማራነታቸውን በማጉላት ለአማራው ደንታ ቢስ ሆኑ ራሳቸው አማራ ባለመሆናቸውም አማራውን ማንነት አሳጥተው ወደራሳቸው መጎተቱን ስራየን ብለው ተያያዙት የእነሱን አማራ አለመሆን ለመደበቅ አማራውን እንደነሱ ማድረግ መረጡ ተሳከቶላቸውም የአማራን ሊቅ አደንዝዘው አስቀመጡት ያልደነዘዘላቸውን ደግሞ እያሴሩ ጠልፈው ጣሉት ለምሳሌ አማሮች የመሰረቱት የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት በኋላ በእነዚሁ አማርኛ ተናጋሪዎች ሴራ ፈርሶ መኢአድ የተባለ ድርጅት ተፈጠረእአና እነዚህ አማራውን ሲያመች የለም ሳያመች ከተደራጀ አገር ያፈርሳል የሚሉ መሰረተ ቢስ ሰበቦችን በመደርደር የስነልቡና ጦርነት ከፍተው ሲፈታተኑት ቆዩ አማራ የለም አያሉ የአማራውን ሊቅ ግራ በማጋባት የተቃጣበትን የዘር ፍጅት በአንድነት ቆሞ አንዳይመከት አደረጉ በመሰረቱ እንዲህ አይነት አስተሳሰብ ዝም ብሎ ሲታይ ረብ የለሽ ነው አንዲህ ብሎ መከራከር የእውቀት ምልከትም አይደለም ለኢትዮጵያም ሆነ ለአማራው ፋይዳም የለው ነገር ግን ለህወሀት ትልቅ ሚና ተጫውቷል አማራውን የተበታተነእና በራሱ ያልተሰባሰበ በማድረግ ለጥቃት አጋልጦት ቆይቷል የእነዚህ ሰዎች የአመታት ስራ ዛሬ ላይ ሲገመገም ትልቁን ሚና የተጫወተው ለህወሀት ነው በአማራ ላይ ያደረሰው ጉዳት በጣም ግልጽ ሆኖ ታይቷል በዚህ አማራው ላይ ለአመታት ባደረጉት የስነልቡና ጦርነት ተጠቃሚውን ስናየው ህወሀት ተጎጅው ደግሞ አማራው በመሆኑ እነዚህን ሰዎች መሰሪ የጸረ አማራ ዘመቻ ግንባር ቀደም መሪ ያደርጋቸዋል ሌላው የእነዚህ ሰዎች ጸረ አማራነት ማሳያ ለአማራ የዋሉለት ምንም መሆኑን ስናይ ነው አማራ አለ የለም አማርኛ ተናጋሪ እንጅ አማራ የለም አማራ ከተደራጀ አገር ያፈርሳል ከሚል የመንደር ወሬ ያለፈ ምንም አላደረጉም በተቃራኒው የዚህ ስራቸው ውጤት አማራን ለጥቃት ዳርጎታል አነሱ ቢከዱትም በጠላቶቹ አማራ ተብሎ ተፈርጆ ለሚጠፋው ሰው ምንም ነገር አላደረጉም በእነሱ አስተሳሰብ በደል የሚፈጸምባቸው አማሮች አማሮች ሳይሆኑ ሰው ናቸው በሚለው ብናምን አንኳ አማራ አንደሰው የሚደርስበትን በደል ለመቀነስ መንገድ አልቀየሱም ይልቁንም አማራን ያልበላውን ያካሉ ይባስ ብለውም በተከታታይነት የአማራውን አንድነት በአውራጃ ለመከፋፈል ከመጣራቸውም በላይ በሀይማኖት ስም ለመከፋፈል የሄዱበት ርቀት ረዥም ሆኖ ተገኘ አማራ ማለት ከርስቲያን ማለት ነው በማለት ስለ ሙስሊም አማሮች ደንታቢስ የሆኑ አንድነት ሸርሻሪዎች ናቸው በእውነቱ ሀይማኖት የዘር ሀረግ ወይ ብሄር ይሆናል ብለው የሚከራከሩ ፕሮፌሰሮች ኢትዮጵያ ብቻ የሚገኙ መሆን አለባቸው ሀይማኖት ነገድ ይሆናል የሚል ፕሮፌሰር ማግኘት በእውነቱ ብርቅ ነው ግን በዚህ የሞኝ የሚመስል የመንደር ወሬ ውስጥ አማራን በሀይማኖትም ከፋፍሎ የማዳከም ተንኮል እንዳለ አንረዳለን ሙስሊም አማራን ምን አንደሚሉት ሲታሰብ ይደንቃል በዚህም አያቆሙም አማራ ሸዌ ጎንደሬ ሳይንቴ ጎጃሜ ነው አንጅ አማራ አይደለም የሚል የተወለጋገደ አስተሳሰብ ያራምዳሉ ጎንደር የሚባል ነገድ አለን። በአማራነት መደራጀት የማንነት ትግል ነው የተወሰነ የፖለቲካዊ ፍልስፍናን ተከትሎ በአገር ደረጃ የሚደረግ ትግል አይደለም በዋናነት የአማራን ማንነት ማስከበር እና በማንነቱ ሳቢያ ከተጋረጠበት የደህንነት ችግር ማላቀቅ ማለት ነው እንደሚታወሰው አማራ በማንነቱ መቆም ያስፈለገው በማንነቱ ሳቢያ መጠነ ሰፊ ጥቃት ሲፈጸምበት ስለቆየ ነው በፓውስዋንግ ሲግፍሬድ ሀተታ በዎቹ ተማሪዎች የኢትዮጵያ አንድነትን በእጅጉ ኮነኑት በኢትዮጵያ ብሄረተኝነት ተቀጥቅጠናል ብለው በማቄምም የዚህን ማእከላዊ አካል አማራውን ቀጥተኛ ጠላት አድርገው በአያሌው ተዋጉት በአርግጥ ማርካኪስ እንደሚለው ኢትዮጵያን የማዋሃዱ ሂደት አማራይዜሽን የተባለ የአማራና የኢትዮጵያ ማንነቶችን የማዳቀል ተግባር የነበረው የፖለቲካ አዝማሚያ ነበር ከወረራና ብዝበዛ ቀጥሎ የመጣው ከባድ ጫና አማራይዜሽን ነበር ሂደቱ ተደናቅፏል ግን አልተቀለበሰም ምክንያቱም ቅልበሳው በተጀመረበት ጊዜ ከተለያየ ባህልና ብሄር የተወለዱትን በማዳቀል ጠቃሚ ይዘት ይዞ ነበርና ባለፉት ከፍሎች ተደጋግሞ እንደተገለጸው አማራው በጠላትነት ተፈርጆ ህወሀት ስልጣን አንደያዘ የዘር ማጥፋቱ ሲፋፋም በአማራነት መደራጀት የግድ አስፈላጊ ሆነ ነገር ግን ፓውስዋንግ እንደሚለው አማሮች በመጀመሪያ አማራ ለመባል ፈቃደኛ አልነበሩም በኋላ ግን የግድ ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ በአማራ ስም መመዝገብ ነበረባቸው በመጨረሻም አማራ የሚለውን ስም ተቀበሉ ነገር ግን ራሳቸውን ከብሄርና አካባቢ ለማራቅ በማሰብ መላው አማራ ማለት ጀመሩ ከዛም መአሕድን ፈጠሩ ለትከከለኛው ኢትዮጵያ እምብርት እንደሆኑ ያውቃሉ ለዛም ከአማራ ብሄር በላይ የሆነውን ህብረብሄራዊነትን ያራምዳሉ በኋላ በ እኤአ አዲስ አበባ ውስጥ አማራ ብሄር ነው አይደለም የሚል የጋለ ከርከር ተጀመረ አንደ መለስና እንድሪያስ እሸቴ አማራ የራሱ ግዛትና ባህል ያለው ብሄር ነው ልከ አንደማንኛውም ብሄር ሁሉ እናም በአነዚህ መሀል የራሱን ተገቢ ቦታ ማግኘት አለበት አሉ ይህ ትንተና ለገጠሩ አካባቢ ትከከለኛ ነበር ሌላው ወገን በፕሮፍ መስፍን ጌታቸው ሀይሌና መሰሎች የሚመራው የከተማውን አማራ በመመልከት አማራ ሁሉንም ኢትዮጵያ የሚወከል የተባበረች ኢትዮጵያ የወደፊት ተስፋ ነው በሚል ተከራከሩ ሁለቱን የአማራ ከፍሎች ማለትም የገጠሩንና የከተማውን ማጤን ተቸሎ ቢሆን ኖሮ ያ ከርከር ወዲያውኑ በተረሳ ነበር ነገር ግን በተለያዩ ምከንያቶች አንዱም ቡድን እንዲህ ያለው ፍላጎት አልነበረውም በ እኤአ በሚቺጋን የኢትዮጵያ ጥናት ጉባኤ ላይ ተከሌ ታደሰ አማራ ብሄር ዘለል ንቃተ ህሊና ከ ዮ ሀኪር ከሀ ኳ ነዢ ዐ ሂነ ፐሠር ጳጴሀከ ከቨ ከ ከ ከከ ከ ኳኪርፀ ከ ፀ ከሃ ሆኪ ላቧ ከኪህ ፀ ኳበ ከቨርዛ በበከከ ኮኪ ያለው በብሄሩ ኢትዮጵያ ሆኖ ሌሎች ብሄሮች የሚቀልጡበት ነው አለ አከሎም አማሮች የሚሰማቸውና የሚያስቡት አንደ ኢትዮጵያ ነው ሌሎችን ብሄሮች አይለያዩም ነገር ግን ሁሉንም አንድ ሊያደርጉ ይሞከራሉሱ አለ በዚህ ስሌት የከተማው አማራ የተለየ ከፍል እንደሆነ ተለየ ለሌላው አማራ የመናገር ሚና የሌለው የራሳቸውን የከተማውን የአማራነት ትርጓሜ በመያዝ የገጠሩን አሰመጡት የበላይም ሆነበት በከተማና ገጠር አማራ መካከል ያለው ድንበር የሚዋዥቅ ድንበር ነው በእውነቱ ብዙ የገጠር አማሮች ፓንኢትዮያዊ ስሜት አላቸው አማራ የኢትዮጵያ ገዥ ዘር ነው ኢትዮጵያን ለማስተዳደር የተፈጠረ ብለው ያስባሉ ኢትዮጵያ የአማራ መንግስት ብትሆን ተቃውሞ የላቸውም በሌላ በኩል ብዙ የከተማ አማሮች ስራቸውን ከገጠር አማራነት ይመዛሉ የገጠሮቹንም ወገኖቻቸውን እንደ አብራኮቻቸው ይቆጥራሉ ይደግፏቸዋል ምንእንደሚፈልጉም እናውቃለን ብለው ያስባሉ ፓውስዋንግ ሲደመድም በእርግጥ አማራ ከሌሎች ብሄሮች ተለይቶ ማደጉና ወደተለየ ከፍ ያለ እድገት መሄዱ አዲስ አይደለም በፈረንሳይ ፈረንሳይኛ ቋንቋ መጀመሪያ የውስን አካባቢ ነበር ልከ አማርኛ እንደሆነው ሁሉ በተመሳሳይ መንገድ ብሄራዊ ልሳን ሆነ ፈረንሳይኛ ብሄራዊ ልሳን ሲሆን ከሌሎች ባህሎችና ልሳኖች ጋር ከባድ ፉከከር አድርጎ ካሸነፈ በኋላ ነው ይላል ከላይ የተገለጸው ውዥንብር ለአማራ ሊቃን ምን አይነት ፈተና ደቅኖ አንደነበር ያሳያል ፈተናውም በህብረ ብሄራዊነት እና በአማራነት ስለመደራጀት የሚመለከት ነበር ምርጫ ያጡት የወቅቱ አማሮችም ወደ አማራነቱ ትግል ተገደው ገበብት ይሄም የሆነበት ምከንያት አማራው ካሁን ቀደም የአማራ የማንነት ትግልን ከአጹ ቴዎድሮስ ወዲህ ረስቶት ወደ ኢትዮጵያዊነት ትግል ቀይሮታል ለዛም ነው ከኢትዮጵያዊነት የትግል አውድ ወጥቶ በአማራነት መታገል ፈተና ሆኖበት የቆየው አስካሁንም በዚህ የስነልቡና ጫና የተነሳ የአማራን የህልውና ትግል ሆነ ብለው ላለረመዳት ሲጥሩ ይታያል ይሄንን ጠቅላላ ግራ መጋባት እዚህ ላይ እንዝጋውና ወደ አማራ ትግል ባህርይና ምንነት እንመለስ በአሁኑ ወቅት የአማራ ህዝብ ትግል ሶስት መሰረታዊ ቁሶች ሊኖሩት ይገባል አነርሱም የትግሉ ማጠንጠኛ እና ለወደፊት ሁሉን አቀፍ ድል በእጅጉ የሚጠቅሙ ናቸው ማለትም የአማራ ትግል የማንነት ትግል የህልውና ትግል እና የጠንካራ አደረጃጀት ትግል ናቸው በዚህም አንቀጽ አማራ እያካሄደ ያለውን የሶስት ዘርፍ ጥምር ትግል ማለትም የማንነት ትግል ማንነቱን መሰረት ያደረገው የህልውና ትግል እና ይህንን ትግሉን ዳር ለማድረስ የሚያግዘውን የጠንካራ ድርጅት አስፈላጊነት እንዳስሳለን ከሁሉ አስቀድሞ ትግላችን መላውን አማራ በአንድ ጥላ ስር ማሰለፍ ይጠበቅበታል በአንድ ጥላ ስር አሰባስቦም ለአንድ አላማ ማለትም ለአማራ ህልውና መከበር ማታገል ይጠበቅበታል የአማራ አለማቀፍ ትግል በጠንካራ የአማራ ማንነት ላይ የተገነባ መሆን ይጠበቅበታል ጠንካራ ማንነት ሳይኖር የህልውና ትግልን ዳር የሚያደርሰውን ጠንካራ አደረጃጀት መፍጠር አስቸጋሪ ነው ስለሆነም ጠንካራ ማንነት ኮ ህ ግንባታ እና በጣም የተደራጀ ጠንካራ ትግል የአማራን ህልውና ያስከብራሉ ለዚህም እነዚህ ሶስቱ በተመጋጋቢነት ይሰራሱ የአማራ ህዝብ አጠቃላይ ብሄራዊ አንድነት ማንነትን በተመለከተ አማራ ብሄር ወይም ህዝብ ነው የምናካሂደው አንቅስቃሴም የአማራ ብሄራዊ አንቅስቃሴ የአማራ ብሄራዊ ትግል ወዘተ ተብሎ ሊገለጽ ይችላል የአማራ ብሄር ማለትም አማራ እንደ ህዝብ በአንድ ወጥነት ማረጋገጫ ሳይንሳዊ መስፈርቶች በአማራነት ሊገልጹት የሚችሉ የማንነት አሀዶችን ያሟላል አንደገናም በራሱ በአማራው ምልከታዓለም አማራው ከጥንት ጀምሮ አማራነቱን ጠብቆ የኖረ ህዝብ እንደሆነ ለመረዳት አዳጋች አይደለም የአማራን ማንነት ከእነዚህ ሁለት አውዶች አንጻር እንመልከት የአማራ ህዝብ በራሱ ምልከታዓለም ራሱን ከሌሎች ለይቶ የሚያይበት የማንነት መነጽር አለው አማራው ስለራሱ ማንነት ያለው አመለካከት ከትውልድ ሀረግ ማንነት የሚመነጭ ነው እኔ አማራ ነኝ ሲል በትውልድ ሀረጌ ወይም በዘሬ አማራ ነኝ ማለቱ ነው አንዳንድ ሰዎች አማራው ለራሱ ያለውን የአማራነት አመለካከት ለመጋፋት በሚል ብቻ አማራ መገለጫው ኢትዮጵያ ብቻ ነው በማለት ኢትዮጵያ የሚባል ዘር ያለ ለማስመሰል ይጥራሉ ነገር ግን ኢትዮጵያ የአማራው አገሩ የዜግነቱ መገለጫ እንጅ ዘሩ አይደለችም በአርግጥ በጥንት ጊዜ ኢትዮጵያ ከአማራ የዘር ግንድ የተገኘ ስያሜ አንደነበር እንደሚታመን ባለፉት ምእራፎች አይተናል ይሁንና የጥንቱ የአማራ ኢትዮጵያዊ ዘርነት እና የአሁኑ ፖሊቲካል ኢትዮጵያ አንድ አይደሉም ይሄ አማራ ዘሩ ኢትዮጵያዊ ነው የሚለው አባባል የብሄር ማንነታቸው ላይ ጠንካራ ትኩረት ለሚያደርጉ የህብረተሰብ ከፍሎች እንደተጻጻሪ እሳቤ ፈጣሪነት ሲያገለግል ቆይቷል አማራው ዘሩ ኢትዮጵያዊ ከሆነ እኔ ዘሬ ሌላ በመሆኑ ምክንያት አማራኢትዮጵያዊ መሆን አልፈልግም የሚል አይነት አካሄድ እንዲሄዱ አስተዋጽኦ አድርጓል በዚህም መነሻ አማራውን እንደ ጨፍላቂ ሲያስቆጥረው ቆይቷል ምከንያቱም ኢትየጵያዊ መሆንን በቀጥታ አማራ መሆን አድርገው እንዲቆጥሩት እና አንዲቃወሙት ስላደረገ የሌሎች ብሄር ሊቃን ኢትዮጵያ ማለት ሌላው የአማራ ስም እንጅ አነሱን የሚያካትት አገር ወይም ዜግነት እንዳልሆነ እንዲያስቡ አድርጎአቸዋል ይሄ በጨፍላቂነት ሲከሰስ የቆየው አካሄድ አማራን ብቸኛ የአገሪቱ ባለቤት እና ልዩ ተጠቃሚ ሆኖ እንዲቆጠር አድርጓል በዚህም የተነሳ የራስዋ የአገሪቷ ሁኔታ አደጋ ውስጥ እንዲወድቅ ሆኗል ይሄ አስመሳይነት የተሞላበት አና ከእውነታው ጋር የማይገናኝ አካሄድ በመሰረቱ የጥቂት ሊቃን አላማ እና ትርከት እንጅ የመላው አማራ ህዝብ አጀንዳ አይደለም አማራ ዘሩ ኢትዮጵያዊ ነው የሚለው የተምታታ አካሄድ የአናሳ ሊቃን አማራ የሆኑም በአማራ ሽፋን ሲንቀሳቀሱ የቆዩም ፍላጎት እንጅ ህዝቡስ አማራነቱን ቀድሞ የሚያውቅ እና በልዩ ልዩ መንገድ የሚገልጽ አና ፖለቲካዊቷን ኢትዮጵያን አንደሀገሩ የሚቆጥር ነው የአማራ ዘሩ ኢትዮጵያዊ ነው የሚለው አባባል ሌሎች ብሄሮችን ችላ እንደማለት የሚቆጠር ነው ይሄም አማራ ባልዋለበት በጨፍላቂነት እንዲከሰስ አድርጎታል ኢትዮጵያን መቃረን አማራን እንደ መቃረን እየተቆጠረ የአገሪቷ ደህንነት አደጋ ላይ የወደቀውም በዚህ ምከንያት ነው አውነተኛው አነጋገር ግን ኢትዮጵያ የአማራ አገሩ መሆንዋ ነው ከሌሎች ወንድምና እህቶቹ ጋር ሆኖ የሚጋራት አገር ናት ከዛ በዘለለ የአማራ ዘር ልትሆን አትቸልም የአማራ ዘሩ አማራ ነው በራሱ በአማራው አመለካከት እንዲህ ነው የሚገለጸው ከዚህ ጋር በተያያዘ የአማራ ህዝብ አማራነቱ ከጎረቤት ብሄሮች አንጻር ይገለጻል ለምሳሌ አማራ ማለት ኦሮሞ ያልሆነ ህዝብ ትግሬ ያልሆነ ህዝብ ሱማሌ ያልሆነ ህዝብ ወዘተርፈ ነው እነዚህና ሌሎች ብሄሮች አማራን ከራሳቸው አንጻር በመመልከት አማራ ይሉታል አማራም ከራሱ አንጻር በመመልከት በየብሄር ስማቸው ይጠራቸዋል አነዚህን አንድ የሚያደርግ የጋራ ነገር ከተገኘ ኢትዮጵያ አገራቸው መሆንዋ ናቸው የአማራ ማንነት በሳይንሳዊ መንገድ ሲተነተን አብዛኛው የአማራ ብሄር የአማርኛ ቋንቋ ይናገራል ስለዚህ አማርኛ ቋንቋ የአማራን ብሄር ማንነት ገላጭ ነው ማለት ነው የአማራ ብሄር አንድ ወጥ ታሪካዊ ዳራዎቸ አሉት ከጥንት እስካሁን ድረስ በጋራ ሲሳተፍበት እና ሲሰራው የቆየ አንድ አይነት ታሪካዊ ሁኔታ አለ ይህም ማለት ታሪካዊ ሁኔታ የአማራን ብሄር አጠቃላይ ማንነት ይገልጻል ማለት ነው የአማራ ብሄር አንድ አይነት አጠቃላይ የስነልቡና ሁኔታ አለው ማለትም አማራ የሚያንጸባርቀው ስነልቡናዊ ባህርይ አንድ አይነት ነው ይሄም የአማራ ብሄር አንድ አይነት ስነልቡናዊ መገለጫ አለው ማለት ነው የአማራ ህዝብ ወይም ብሄር አንድ አይነት አጠቃላይ ማኅበራዊ ከንዋኔዎችን የሚያደርግ እና በአንድ አይነት ማኅበራዊ ከንዋኔዎች የሚገለጽ ህዝብ ነው ስለዚህ የአማራን ብሄር አንድ አይነት ማኅበራዊ ክንዋኔዎች ይገልጹታል የአማራ ብሄር ከሞላ ጎደል ተመሳሳይ የሆነ የመሬት አሰፋፈር አለው ይህም የመሬት አሰፋፈር ተመሳሳይ የሆነ መተዳደሪያ ሁኔታ እንዲኖር አድርጓል ስለዚህ የመሬት አሰፋፈርና የአኗኗር ሁኔታ የአማራን ብሄር ማንነት ይገልጻሉ ማለት ነው አማራንአንድ አይነት ተጠቂነት እንደ አንድ ብሄር ወይም ህዝብ ቆሞ ማንነቱን አንዲያጠናከርና አንዲታገል ያስገድደዋል ይህም ማለት ከላይ የተዘረዘሩት ሳይንሳዊ የአማራን ብሄራዊ ማንነት ገላጭ ወይም የአማራ ብሄራዊ ማንነት መገለጫዎች ሲሆኑ በአማራ ህዝብ ልዩ ተጨባጭ ሁኔታ የጥቃት ኢላማ መሆን የአማራን ብሄር ገላጭ ተርጓሚ ነው ህወሀት አማራ ጠላቴ ነው ወይም አማራ የትግራይ ህዝብ ደመኛ ጠላት ነው ብሎ ሲነሳ በጠቅላላ የአማራን ብሄር ነው ኢላማው ያደረገው አሁንም ዓለምንም ልዩነት በአንድ አማራነት ብቻ ነው እያጠቃያለው ስለሆነም ጠላት ወይም አጥቂ አማራ ብሎ መስፈርት ሰርቶ ባስቀመጠው መሰረት እያጠፋ እስከሆነ ድረስ ያ የአማራነት ተጠቂነት ልዩ አማራውን አንድ ላይ አንዲቆም ያደርገዋል ሌሎች የአማራ ጥላቻ የሚያጠቃቸው ቡድኖችም በተመሳሳይ መልኩ የአማራን ብሄራዊ ተጠቂነት ማንነት የመተርጎም አቅም ስላላቸው ከትግራዩ ድርጅት ጋር በአንድነት የሚታዩ ናቸው አማራነትን በመግለጽ ሂደት ውስጣዊ ሁኔታዎች ብቻ ሳይሆኑ ውጫዊ ሀይሎችም አስተዋጽኦ ያደርጋሉ የአማራ የማንነት ትግል ያለፉትን አማሮች የነገስታት ማንነት እና በአሁኑ ጊዜ ሊኖራቸው የሚገባውን ቦታ አስምሮበት መጓዝ አለበት የአማራ ብሄራዊ ትግል በህይወት ያሉትን ህልውናና ጥቅም ማስከበር እና ያለፉትን ከብር ማስጠበቅን ሁሉ ያጠቃልላል በአማራ ትግል ውስጥ በህይወት ያለ ብቻ ሳይሆን በህይወት የሌለም ዋጋ አለውህዝባችን በህይወት ዘመኑ የሰራው ስራ ካለፈ በኋላ አንዲታወስ የሚፈልግ ጥልቅ ታሪከወዳድ ህዝብ ነው ታላላቅ ሰዎችን ሲያስታውስ እንኳ ስሙ እንደ ድንጋይ የተጎለተው የሚለው ይሄንን ነገር በደምብ ያሳያል ስለሆነም አዲሱ የአማራነት አንቅስቃሴ በጸረ አማሮች የሚዘለፉትን አና ያለ ሀጢአታቸው ስም የሚሰጣቸውን ያለፉትን ወገኖቻችን ስምና ዝና ማደስና ማስከበርን ያጠቃልላል ነገስታት አማራ አይደሉም ወይም ቅልቅል ነበሩ የሚለው አያስኬድም እንደዛ የሚለው አስተሳሰብ የመነጨው የዎቹ ትውልድ እየተባለ በተለምዶ የሚጠራው ትውልድ አማራው ጥፋተኛ ነው ብሎ ስላመነ አና ነገስታቶቹን ጥፋተኞች ናቸው ብሎ ስለሚከራከር ነው ነገስታት አማራ አይደሉም ሲሉ ከጥፋተኛ ገዥዎች ራሳቸውን እንደማሸሽ ስለሚቆጥሩት ነው ይህም ከአውነታው የራቀ የድሮውን ዘመን ስርዓት በአሁን ፖለቲካዊ ፍልስፍና እና የታሪከ አተያይ ረገድ ከማየት የመነጨ ነው ነገስታት ዘመናቸው በፈቀደው በዘመናቸው በሚታወቀው መንገድ ነው የኖሩት አሁን ላለው የኢትዮጵያ ብሄር ሁሉ ቋንቋና ማንነት ተጠብቆ መቆየት ትልቁን ሚና የተጫወቱት እነሱ ናቸው ስላለፉት ገዥዎች የምንነጋገረው ጸረ አማራ የሆኑ ቡድኖች በከፈቱት የመከራከሪያ ነጥብ ሳይሆን በራሱ በሁኔታው አውድ መሰረት ብቻ ነው እኛ በጸረ አማራዎች መነጽር ልናይ አንቸልምያለፈውንም ሆነ የአሁኑን ሁኔታ ማየት የምንችለው በትከከለኛ መነጽር ብቻ ነው ከዚህ አኳያ የአማራ ገዥዎች አቅደውና አስበው ህዝብ ለማጥፋት ወይም ለመጉዳት አልተንቀሳቀሱም ባልዋሉበት አንዲከሰሱ የሚያደርጋቸው የጸረ አማራ ቡድኖች መነጽር ነው ያንን ሀሳዊ መነጽር ተውሰው የሚንሸዋረሩ የገዛ ወገኖቻችንም በጊዜ እውነተኛ መነጽር ቢገዙ ነው የሚሻላቸው የአማራ ትግል ከአማራ ብሄር እና ሌላ ብሄር የሚወለዱትን በተመለከተ ግልጽ የሆነ አቋም ሊኖረው ይገባል የአማራ ብሄራዊ ትግል ማንኛውንም አማራነቱን አምኖ የሚቀበል አንዲሁም የአማራነት ስሜት ያለውና በአማራነቱ ለጥቃት የተጋለጠውን ሁሉ ያጠቃልላል በውስጣዊ ሁኔታዎች አማራ ሆኖ የተገኘው ብቻ ሳይሆን ውጫዊ ሀይሎችም በአማራነት ማእቀፍ ውስጥ ሊያስገቡት የሚችሉት ወገን በአማራነት ይታቀፋል ስለሆነም ከአማራና ከሌላ ብሄር የሚወለዱ ወገኖች አማራነታቸውን እስከፈለጉት ድረስ መገለጫቸውና ማንነታቸው ሆኖ ይቀጥላል የአማራ ህዝብ የአማራ ብሄራዊ ትግል ብቸኛው መፍትሄ መሆኑን በውዴታ ግዴታ ማመን አለበት ከላይ የተዘረዘሩትን ተደራቢ ማንቶችን በአንድ ወጥ የአማራ ብሄራዊ ትግልነት ማእቀፍ ስር አይተናቸዋል ያ የሆነበትም ምከንያት በአማራ ምድር እና ለተበተነው አማራ ሁሉ ብቸኛው መፍትሄ የአማራነት እንቅስቃሴ ስለሆነ ነው የአማራ ብሄረተኝነት ለመላው የአማራ ህዝብ በቂ መልስ ነው እስከድል ድረስ ሁሉም እኩል ትግልና መስዋእትነት እንዲከፍሉ ያደርጋል ከድል በኋላም አንድ አይነት አጣ ፋንታቸውን በአንድነት እንዲጎነጩ ያደርጋል ከአማራ ብሄረተኝነት ውጭ የተሻለ መልስ እንደሌለም ራሱ ሁኔታው አስረጅ ነው ይሁንና ትግሉ ተደራቢ ማንነቶችን አውቅና መስጠት እና መንከባከብ እንዲሁም ማበልጸግ ይጠበቅበታል በዚህ መንገድ የተባበረ አንድ አማራ በአንድ ብሄራዊ ትግል ማእቀፍ ትግል ስር ተሰልፎ ቶሎ ድልን ያመጣል ያም የሚሆንበት ምከንያት ይህ መንገድ የጠላትን መግቢያ ቀዳዳ ስለሚደፍነው እና ህዝቡ በሙሉ የራስ መተማመን እና በስነልቡና የበላይነት ትግሉን እንዲያካሂድ ስለሚያግዘው ነው የአማራ ብሄራዊ ትግል ሀይማኖትን በተመለከተ ሴኩላር አቋም ማራመድ አለበት አማራ ብሄር ነው ስንል ያለምንም የሀይማኖት ልየነት ነው እስካሁን እንደሚታወቀው አማራ ኦሮቶዶክስ ከርስቲያን ብቻ ነው ብሎ ነጥሎ የመውሰድ ነገር ይታይ ነበር ያ ግን ፈጽሞ ስህተት እና የጠላት ፕሮፓጋንዳ ነው አማራ ከርስቲያን ይሁዲ እስላም እንዲሁም እምነት አልባውን ሁሉ ያጠቃልላል በሌላ አነጋገር ሀይማኖት ለአማራ ማንነት መገለጫ ሆኖ አያገለግልም ማለትም አንድ የተወሰነ ሀይማኖት አማራን አማራ አያደርገውም ስለዚህ አማራ ስንል ከሀይማኖታዊ እሳቤ በጸዳ ሁኔታ መሆን ይገባዋል አማራን በሀይማኖት ለመግለጽ ሲደረግ የቆየው የአማራን ማንነት አለመቀበል አንዱ ሀሳዊ ትርከት ነው የተሳሳተ ስለሆነ ህዝባችን በተሳሳተ መንገድ ሊገለጽ አይገባም አማራ ማንነቱ አማራ ነው እንደ ማንኛውም ህዝብ ደግሞ ሀይማኖቶች አሉት አማራን አማራ ያደረገው አማራነቱ አንጅ ሀይማኖቱ አይደለም በዋነኝነት ሊሰመርበት የሚገባው ጉዳይ የአማራ ህዝብ ትግል የህልውና ትግል መሆኑ ነው የህልውና ትግል ማለትም አማራው ራሱን እንደ ህዝብ ለማስቀጠል የሚያደርገው ትግል ነው አማራው ዘሩ አንዳይጠፋ ለማድረግ የሚያደርገው ትግል ነው ነጻነት ዲሞከራሲ የመንግስት አወቃቀር አይነት ህዝባዊ ውከልና ስነ ብእል ወይም ማኅበራዊ እድገት የመሳሰሉት ጉዳዮች በሁለተኛ ደረጃ የሚታዩ ጉዳዮች ናቸው እነዚህም ጥያቄዎች የሚመለሱት ዋናው የህልውና ጥያቄ ሲመለስ ብቻነው ከህልውና መከበር በፊት እነዚህ ጥያቄዎች እንደቀዳሚ አጀንዳ ሊወሰዱ አይገባም ተከታይ አጀንዳዎች ናቸው በዚህም ማእቀፍ ውስጥ የብሄረተኝነትና ፖለቲካዊ አንቅስቃሴ አስፈላጊነቱን ሳያወላውሉ ማራመድ አለበት ጠንካራ ብሄረተኝነት የሚመጣው ከላይ በተዘረዘረውና በሌላ መንገድ የህዝቡን ስነልቡናዊ እና የስሜት ትስስር በማዳበር ነው አንዲህ ሲሆን ለአሁን ብቻ ሳይሆን ለሚመጣውም ዘመን በሁሉምረገድ የተዘጋጀ ህዝብ አንዲሆን ያስቸለዋል አንድ አይነት አስተሳሰብ አካሄድ እና ጠንካራ ትስስር ያለው ህዝብ የአሁኖቹን ጠላቶቹን ማሸነፍ ብቻ ሳይሆን ለመጭዎቹ ዘመናትም የተዘጋጀ እና ራሱን በብቁ ሁኔታ የሚከላከል እንዲሆን ያስቸለዋል ስለዚህ የአማራነት እንቅስቃሴን እንመራለን አናግዛለን የምንል ሰዎች ብሄረተኝነቱ ላይ ጠንካራ ስራ መስራት አደረጃጀቱ ላይ ቁርጥ ያለ አቁዋም መያዝ አና ተጨባጭ አላማ ማስነገብን አስፈላጊነቱን አምነንበት መስራት አለብን ይህንንም ለማገዝ እና አጠቃላዩን ትግል ለማፋጠን ፖለቲካዊ ፍላጎት ያለው ትግል ጠቃሚ ነውማለትም የነጠረ አላማ ያለው ጠንካራ ድርጅት ያስፈልጋል ሰውን ማደራጀት የሚቻለው ደግሞ በአንድ አላማ ስር ለዛው አላማ እስከ መስዋእትነት የሚያደርስ የአላማ ጽናት አንግቦ ነው ይሄ መንገድ በተጓዳኝም አጋር አገርና ድርጅቶችን ለማግኘት ይረዳል ጠንካራ ብሄረተኝነት እና ጥብቅ ድርጅታዊ ስነስርዓት ያለው አደረጃጀት በቀላሉ ለድል ይበቃል ከላይ በተዘረዘረው አስተሳሰብ ተቃኝቶ የሚደረገው ትግል የድል ቀናችንን ያፋጥናል ከላይ ያሉትን ማስጠበቅ የሚቻለው የተደራጀ ትግል በማድረግ ነው ያልተደራጀ ህዝብ እንደሌለ ይቆጠራል በአንድ አላማ ዙሪያ ያልተደራጀ ህዝብ ለውጥ ሊያመጣ አይቸልም ድርጅት ወሳኝ ነገር ነው ህዝብን የምንታደገው በጠንካራ ድርጅት ውስጥ ተሰባስበን ነው የተደራጀ አስር ሰው ያልተደራጀ ሸህ ሰው ያባርራል የሚለውን የመለስ ዜናዊን ንግግር የማይናቅ አስተማሪ ነው ከአውግቸው ተረፈ ወይ አዲስ አበባና ሌሎችም አጫጭር ልበቦዶች የሰፈረችዋ የዘጠኝ ሰዎች በአንድ ሽፍታ መጨረስ ታሪከም ይሄንኑ ነው የምታሳየን አንድ የተዘጋጀ የተደራጀ ሸፍታ ዘጠኝ ያልተዘጋጁ ያልተደራጁ ሰዎችን አንድ በአንድ ጨረሳቸው አንዱ ተራፊ ለሚስቱ አፋፍ ላይ ሆኖ ሲናገር ዘጠኛችንን አንድ ሽፍታ ጨረሰን ሲላት ዘጠኛችንን ዘጠኝ ሽፍታ ጨረሰን ነው ያልከው። ዐህርኪ ዲፀልከበፎ ነነ ሀከፀ ለ ከ ዐ እቧእ ከዉ ከሃ ቪርከጪቧ ፀሯፎ ህከ ኳ ፀሄዐፀበከዐከ ከዐቧ ከ ነዐ ጳፀ ቪዐዐዐር ልሕ ፀሃፀዚርአፀኗኗ ጳርርዐሀከቪ ዐ ከፀ በተራው የመላው ጥቁር የሰው ዘር ድል ሆኖ በታሪከ ምዕራፍ ተመዘገበ በወቅቱ አማራ አንድ ባይሆን ኖሮ ይሄ በመንስኤና ውጤት የተጨበጠው አለማቀፍ የጥቁር ድል ባልተገኘም ነበር ይሄ በአማራው ፊታውራሪነት የተከናወነው የኢትዮጵያ አንድነትም ኢትዮጵያን አንድ ከማድረግ አልፎ አለማቀፍ ድል እንድትቀዳጅ አድርጓል ይሄ ሁኔታ ለልዩ ልዩ ብሄሮችም ደህንነት ዣንጥላ ለመሆን በቅቷል አሌከሳንደር ቡላቶቪችን በዋቢነት ለመጥቀስ አጹ ምኒልከ ይዞታቸውን በሚያሰፉበት ጊዜ የኢትዮጵያን የጥንት ባህል አስፋፊና በተራራማው መሀል አገርና በዳር በዳር ያሉትን ነገዶች በአጠቃላይ ህዝብዋን አንድ አድራጊነት ተልእኮ ብቻ ይዘው ነበር አግረ መንገዳቸውንም ሀያል የጥቁር ግዛተአገር መሰረቱ በተቃራኒው አውሮፓዊያን በአሜሪካ ህንድና በተቀረው አፍሪካ ካደረጉት በተቃራኒ አቢሲኒያ የተቆጣጠረቻቸውን አንድም ብሄር አላጠፋቸችም ባህላቸውንም አልነካችም ይልቅም የየራሳቸውን ባህል አንዲጠብቁ እድል ከፈተች እናም ከርስቲያን አቢሰኒያ ስልጣኔን ላልሰለጠኑት በማዳረስ ከአውሮፓ ጋር በእድገት መስመር የተካከለች ሆነች በአንድ በኩል የአጹ ቴዎድሮስ መነሳት አሁን መጨረሻው ደረጃ ላይ የደረሰው የንጉሳዊ ግዛተአገር ትንሳኤ መጀመሪያው ነበር በሌላ በኩል አጹ ቴዎድሮስ አማራዊ የብሄር ንቃት የነበረው የመጀመሪያው የዘመናዊት ኢትዮጵያ መሪ ነበር በግዛት ግንባታው ወቅት የብሄርን ጉዳይ አውቅና ሰጥቶ በአቢሲኒያ ሁሉ የኦሮሞ መሳፍንትን የበላይነት ለማስወገድ የታገለ ነበር ለዚህም ነው የአማራ አንድነት የኢትዮጵያን አንድነት ከማስመለስ ባሻገር የአማራ ፖለቲካዊ ተከለ ሰብእና ምለሳ ታሪካዊ ሂደት ነበር ለማለት የምንደፍረው አጹ ቴዎድሮስ በግልጽ አማራ ዙፋኑን እንደተነጠቀና እንደተዳከመ ተረድተው ነው አማራውን አንድ በማድረግ የሚገባውን የመሪነት ሚና እንዲወስድ ያስቻሉት ይሄ ጉዳይ ለሁልጊዜው በሰላም እየተቀያየሩ ዙፋን የሚረከቡት የአገውና አማራ ስርዎ መንግስታት ጋር ሌላ ታሪካዊ ምዕራፍ ላይ ተገናኝቷል እንደሚታወሰው ዙፋን ከዛገዌ ወደ ሶሎሞን ሲሸጋገር በሰላም በይገባኛል ከርከር ነበር የአማራው አንድነት ተመልሶ መንግስት እንደገና ከቆመ በኋላ የአጹ ቴዎድሮስን አግር ተከቶ ዙፋን የተረከበው የዛጉዌው ዘር አጴ ተከለ ጊዮርጊስ ነበር ይሄ ብዙ ሊያስገርም የሚቸል ታሪካዊ ድግግሞሽ ከስተት ነው በእርግጥ ይሄ አይነት ተግባር ቀደም ብሎም የነበረ ነው እንደ አጁሞቢ ሳሂድ ትውስታ በ እኤአ የጥንቱ መንግስት ወደ ደቡብና ምዕራብ ተገፋ ተዳከሞም ቢሆን አንኳ የድሮ ይዞታውን እንደጠበቀ ነበር በመጀመሪያዎቹ ኛው ከፍለ ዘመን አመታት እና በኛው መቶ ከፍለ ዘመን መካከል ግንእንደገና በጣም ተጠናከሮ ፖለቲካዊና በህላዊ መስፋፋት አደረገ በዚህ ጊዜ በአማራ ሀኪ ሏከ ልዐኪ ላከ ሀኪ ዲከ ፆመ ከሃ እቧ ዐ ፐከፀ ከሀቧ ልከበ ከ ህኪ ዐ ኒከ ሀ ፀ ሆዷ ከበቪሀፀ ከሀጩኗክጠሆዐሀቧበፀርዐቧኃከከከከከ ያዚኪቪውኩዐዮከድበሦከ ነገስታት የበላይነት በመመራት የአማራከርስቲያን ባህል ወደ መንግስት ወደ ተጠቃለሉት አካባቢዎች ተስፋፋ አማራነትም ተካሄደ ብሎም ባህላዊ አምነታቸውን አስትቶ ከርስቲያን አደረጋቸው በአጹ ቴዎድሮስ ጀምሮ በአጹ ምኒልክ ከፍ ወዳለ ሁኔታ የተሸጋገረው ዘመናዊው የኢትዮጵያ ግንባታ ሂደት በተመሳሳይ መልኩ ነበር የተካሄደው ለማለት ያስደፍራል በእርግጥ የፊተኞቹ ዘመቻዎች ከርስቲያን ማድረግን እንደ ማእአከላቂ ጉዳይ ይቆጥሩ ነበር ያም በጊዜው ለነበረው የእስልምና ሱልጣኔቶች ኃይል እንደመከላከያ እንደተወሰደ ለመገመት አይከብድደም በዚሁ ዘመን የተካሄደው ግን እምነታቸውንም ሆነ ሴላ ማንነታቸውን የማስቀየር አጀንዳ አልነበረውም ነገር ግን አንዳንድ ምሁራን እውነታውን በማጣመም በተንሸዋረረ መልኩ ማየታቸው አልቀረም ቀደም ብለን እንዳየነው እነ አሌከሳንደር ቡላቶቪች ከንጉሱ ጦር ጋር አብረው ሆነው በእማኝነት በጻፉት መጽሃፍ እንደተገለጸው የምኒልክ ጦር የመንግስትን ስልጣን አሜን ብለው እንዲቀበሉና እንዲገብሩ ከማድረግ ባሻገር ማንነትን የማስቀየር ስራ ውስጥ አልገባም ነገር ግንእንደፓውስዋንግ ያሉት የውጭ ዜጎች ይሄንን ተግባር በተዛባ መነጽር ማየታቸው አልቀረም ይሄም የፖለቲካ አየሩ በጸረ አማራ ፕሮፓጋንዳ ከተሞላ ወዲህ የተሰነዘረ አስተያየት በመሆኑ ብዙም አያስደንቅም ታውስዋንግ ከግራ ዘመም ፀረ አማራ አብዮተኞች የተዋሰውን አስተሳሰብ አንዲህ ያስቀምጣል በዘመናዊት ኢትዮጵያ አማርኛ የማቀላቀያ ልሳን ሆነ ድሮም የቤተ መንግስትና የዳኝነት ሊቃን ልሳን ነበር በተናጋሪ ውስጥም የበላይነት ስሜት አይነት ነገር አስርጽዋል አማርኛ ባህል ሌሎች ነገዶችን የመጨቆኛ መሳሪያ ሆነ አንዲያውም የገዥው ሊቃን ይሄንን ባህል የበላይነታቸውን የሚያረጋግጡበት እና የአሰልጣኝነት ሚናቸውን የሚወጡበት አድርገው ወሰዱት በሂደትም አማርኛ የትምህርት እና የተማሩት ባህል እየሆነ መጣ በተመሳሳይም የህዳጣን ብሄረሰቦችና የከተማ ሊቃን ልሳን እየሆነ መጣ ይሄም የአማራ ባህርይ ከልኤ አፉ ባለ ሁለት ገጽታ ሊባል የሚችል ነው ይሄም ሁለት ባህርይነቱ ታውቆም ሆነ ሳይታወቅ አሁን ላለው የፖለቲካ ባህል መሰረት የሆነ ነው አምስቱ የአማራ ግዛቶች አንድም አምስትም አምስትም አንድም አማራ በመካከለኛው ዘመን የነበረው ይዞታ በአሁኑ ሰአት የለም ቀደም ብሎ እንደተጠቀሰው አማራው በኦሮሞ ተጨፍጭፎ የተረፈውም ህዝብ ማንነቱ ተለውጦ አማራኦሮሞ ሆኖ ይገኛል አማራው በታሪከ የኖረበትም ምድር ተኮርምሞ ተኮርምሞ የፍየል ግንባር የምታከል መሬት ቀርታዋለች እሷንም ለመሰልቀጥ የትግሬና የኦሮሞ ዖ ላበክከኒ ከ ላ ዐ ፐከፀ ሃ ከ ሾፀኬ እ አውዳሚ ብሄረተኞች ሲያፋሽጉ ይውላሉ ያድራሉ ከዚህች ከቀረችቸውም ምን ያህል አንደሚቦጭቁ የየራሳቸውን ካርታ ሲስሉ ያድራሉ በዚህ ፈተና ውስጥ ሆኖም አንግዲህ አማራ አንድነቱን ጠብቆ ይገኛል አስካሁን ባየነው ሀተታ መሰረትም አንድ ህዝብነቱን በዘመናት ወጀብ ሁሉይዞ ይገኛልይህ ህዝብ በአራት ከፍላተ ሀገራት ገቢራዊመሬታዊ ግዛቶች ሏርከ ሠበሃ እና በአምስተኛ ሀሳባዊታሪካዊ ግዛት ከ ኬ ከ ውስጥ ይገኛል አምስተኛው ሀሳባዊ ግዛት ማለትም ኢትዮጵያ ውስጥ የአማራው ነባር ይዞታዎች በነበሩት ነገር ግን አሁን በተወረሩት መሬቶች ተበታትኖ እና በመላው ዓለም ተበትኖ የሚኖረውን ህዝብ ያጠቃልላል አማራ በአራት ገቢራዊ ግዛቶች እና በአምስተኛው ሀሳባዊ ግዛት ተበትኖ ቢኖርም ቅሉ አስደናቂ አንድነት ያለው ህዝብ ነው ለዚህም ነው አማራ አምስትም አንድም አንድ አምስትም ነው ለማለት የቻልነው ይህንን አረዳድ ይዘን አስኪ የአማራውን ውስጣዊ አንድነት ምንጭ እያጣቀስን አንመልከት የአቢሲኒያ ቤት አሰራር በጣም ቀላል አና በሁሉም መደቦች እኩል የሆኑ ናቸው ወደ ሰሜን በድንጋይ በሸዋ ደግሞ በእንጨት ከመሰራታቸው በቀር በሚለው የቡላቶቪች ምልከታ የአማራን ውስጣዊ ብሄራዊ አንድነት እንመለከታለን በሰሜን አማራ አካባቢ ውድሞ ደርብና ምድር ወይም በዘመኑ አጠራር በበርኪቢ ህ ሀሀ ህህ የተባሉ የቤት አሰራር ከፍሎች ነበሩ ይሄ አይነት አሰራር ድንጋይ እንደልብ በሚገኝባቸው አካባቢዎች ይዘወተር የነበረ ነው ይህ ህዝብ በዚህ በቤት አሰራር ብቻ ሳይሆን በሁለንተናዊ አኗኗሩ ረገድ አንድ ወጥ ማንነት ያለው ህዝብ ነው አማራ ከጥንት ከሞላ ጎደል ከበባዊ በሆነ ምድር የሚኖር ህዝብ ነበር በኋለኛው ዘመናት በወራሪነት የገቡ ህዝቦች መሬቱን ሳይወስዱበት የነበረው መሬታዊ ቅርጽ ከበባዊ ዐዐፀርህ ነበር ዳር ዳር አካባቢ ከሚገኙ ቆላማ የአየር ንብረቶቹ በቀር የምድር ገነት የሚባል አይነት ቦታ ላይ ሰፍሮ የኖረና የሚኖር ህዝብ ነው በድሮው ጊዜ በተለያዩ ምክንያቶች ከቦታ ቦታ ሲዘዋወር የኖረ ከብሄርነት አልፎ ዘመድ የሆነ ህዝብ ነው ዘመድ አስከ ሰባት ቤት በሚለው ብሂል የሚሰላው አይነት አሁን በአራት ትላልቅ ግዛቶች ማለትም በጎንደር በሸዋ በሳይንትና በጎጃም እንዲሁም በአምስተኛው ሀሳባዊ ግዛት ከመወሰኑ በፊት ብዛት ባላቸው ግዛቶች እና ንኡሳን ግዛቶች ይኖር ነበር ከአንዱ አካባቢ ወደ ሌላው በተደረገው ያልቁዋረጠ የህዝብ ዝውውር የተነሳ አማራ በጠቅላላው ዝምድናው ወደ ቤተሰብነት ያደገ ብሄር ነው ለምሳሌ የአማራ ሳይንት ሰዎች ገዥዎች ቢሆኑ ወታደርና መኳንንት በሞላው ወደ ሌሎች አካባቢዎች ይላካል የሌላው አካባቢም ወታደርና መኳንንት በሹመትና በግዞት ወደ ተለያዩ አካባቢዎች ይላካል የአማራ ሳይንት መኳንንትም አስተዳደራቸውን ለማደላደል ሲሉ ከመላው አማራ አካባቢዎች ጋር መንግስታዊ ጋብቻ ያደርጋሉ የጎዝመን ጎዛመን እና የጎንጅ አካባቢ ገዥዎች በሚሆኑበትም ጊዜ እንደዛው ያደርጋሉ የጌራ ምድር እና ተጉለት ፆሠ ከ ሀቧ። ዐፒዐ ፒዐ ሂከፀ ቪሂፀ ከልዐ ከዉ ከሃ ከሃ ቪርከቋብ ሏኳ ርርህ ዐያ ከ ከፀ ፍዐክርከነነፎጊ ፀዐዐአኤ ዐ ርአፀ ርከዐሀኢከ ሀ ገዥዎች በሚነሱበት ጊዜም እንደዛው ያደርጋሉ የደምቢያና ስሜን ገዥዎች በሚነሱበት ጊዜም ያንኑ ያደርጋሉ ባጭሩ የአማራ የህዝብ ለህዝብ ትስስር እንደሸረሪት ድር የተሳሰረ አንደሸማኔ ዝሀና ፈትል የተዳወረ ነው ይህ ወደጥንቱ ዘለግ ተደርጎ ሲወሰድ አስከባሌና ደዋሮ ግራርያ እና እናርያ አማሮች ዛሬ የተዋጡና የጠፉ ድረስ የሚዘረጋ ነው ይህ የህዝብ ትስስርና ቤተሰባዊነት በፖለቲካውና በወታደራዊው መስከ ብቻ የተገደበ አይደለም በሀይማኖታዊውም ዘርፍ እንደዛው ነው ተማሪዎች ከሸዋ ከሳይንትና ከጎጃም አቋቋምና ዜማ ለመማር ወደጎንደር ይሄዳሉ በአብዛኘውም በዛው መሪጌታና ደብተራ ሆነው ተጋብተው ተዋልደው ይቀራሱ ቅኔ እንዲሁም ዜማ ለመማር ወደጎጃም ይሄዳሉ በዛውም እንደዛው ይሆናል በሸዋም በሳይንትም እንዲሁ ከአንዱ አካባቢ ወደሌላው ገዳማትና አብያተከርስቲናትን ለመሳለም ይንቀሳቀሳሉ የህዝቡ መተሳሰርም እንደዛው ይሆናል ሙስሊም አማሮች በተለይ በንግድ ትስስሩን ሲያጠብቁት ቆይተዋል በትምህርትም ከቦታ ቦታ ይንቀሳቀሳሉ ለምሳሌ ከሳይንትና ጎንደር እንዲሁም ጎጃም ወደሰሜን ሽሆች እንቅስቃሴ ይደረጋል ምነናም ከዚሁ የሚመደብ ነው ከአንዱ ግዛት ወደሌላው ግዛት ገዳማት ይንቀሳቀሳሉ አማራ ከሁሉም ግዛቶች ርስትንህግን በተመለከተ በሚያደርገው እንቅስቃሴ ይተሳሰር ነበር ለምሳሌ ከጎንደር ጎጃም እና ሳይንት አዲስ አበባ ድረስ ለከርከር ለእሰጥ አገባ ከርከር ይሄዱ ነበር ያም ሂደት በአግር የሚደረገውን እንቅስቃሴ ሁኔታ ስንደምርበት የህዝብ ቅልቅሉን ያሰፋዋል የመንግስት መቀመጫዎች በጎንደርና ሳይንት አዲሁም በጎጃም በነበሩበት ጊዜም አንዲሁ በተለይ በተለይ ወታደርነትና ሽፍትነት አማራን አንድ ወጥ ህዝብ በማድረግ ወደር የለሽ ሚና ተጫውተዋል ከአንዱ ግዛት ወደሌላው የመንግስት መቀመጫ ግዛት ህዝብ ለወታደርነት ለጭቃነት ለምስለኔነት እና ለሌላ አገልግሎት ይገባል ለወዶ ዘማችነት እና በዛውም ወታደር ሆኖ ለመቅረት ይገባል ሽፍትነትም እንዲሁ ከአንዱ ግዛት ሸፍቶ ወደሌላው ይሄዳል በዛውም ትውልዱን መስርቶ ይኖራል ንግድ በበኩሉ አማራን ቤተሰባዊ በማድረግ ትልቅ ሚና ተጫውቷል ከላይ የተጠቀሰው የሙስሊም አማሮች ሚና አንደተጠበቀ ሆኖ የተቀረውም ህዝብ ለንግድ ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀስ ነው የኖረው ጦርነትም አማራን ትስስሩን ቤተሰባዊ አድርጎታል በራሱ በአማራው መካከል በሚነሳ ሆነ በውጫዊ አካል በሚሰነዘር ጥቃት የአንዱ አካባቢ አማራ ወደሌላው በመሸሸ ከፉ ቀንን ያሳልፋል ለምሳሌ ጎንደር በደርቡሽ በጠፋችበት ዘመን የጎንደር አማሮች ሳይንት ጎጃምና ሸዋ ሄደው ከፉ ቀንን አሳልፈዋል አንድ አማራነት በመሳፍንታዊ ዝውውር ታሪከ በድሮው ጊዜ መኳንንታዊ ዝውውርና ትስስር የአማራ አንድነት ምልከት ነበር ያ እርሾ የዛሬው የአማራ ፍጹማዊ አንድነት ምንጭ ነው የአማራ መሳፍንት እና መኳንንት ክፍለ ግዛታዊ ውሱንነት የላቸውም ነገስታት እና መሳፍንት ወይም መኳንንት የዘር ሀረጋቸው በአንድ የተወሰነ የአማራ ግዛት ብቻ አይወሰንም በአዴያዊ የፖለቲካ ስርዓት ውስጥ ገዥዎች ቋሚ የሆነ አካባቢያዊ ህልውና የላቸውም ለምሳሌ የሸዋ ገዥ የበጌድምድርን የሳይንትን የጎጃምን የዳሞትን አካባቢ ህዝብ ለመያዝ ልጆቹን ከእነዚሁ አካባቢዎች ገዥዎች ጋር ያጋባል ወይም የራሱን ገዥዎች ከሸዋ ይልካል ያ ቀደምቱ የሸዋ ገዥ ራሱም ጥንት በዚህ መሰል መኳንንታዊ ዝውውር የተገኘ በመሆኑ ቋሚ የሆነ የሸዋነት ማንነት የለውም ገዥው ከጎንደርም ከጎጃምም ወይም ከአማራ ሳይንት ወይም ከላስታ ቢሆን እንዲሁ ነው በዚህ ላይ መሳፍንት እና መኳንንት ከውስን ከስተቶች በቀር ከሶሎሞናዊው ስርዎ መንግስት ሀረግ የሚመዘዙ መሆኑ ከአካባቢያዊ ማንነታቸው ይልቅ የትውልድ ሀረጋቸው የበለጠ ጠቃሚ እንዲሆን አድርጎታል ይህም ማለት የእነ አገሌ ትውልድ ነኝ የሚለው ነው እንጅ ዋና ጠቃሚ ነገር የተወለዱበት አካባቢ አይደለም ነገስታት ለመሆን የሚቀርበው ከርክር የመኳንንት ዘርነት እንጅ የአንድ የተወሰነ የግዛት አካባቢ ተወላጅነት አይደለም እናቴ ከሸዋ አባቴ ከጎጃም አያቴ ከአንጎት ቅድመአያቴ ከጎንደር ስለሚወለዱ የንጉሰነት ወይም የንጉሰ ነገስትነት ቅባት ይገባኛል የሚባል ክርከር አልነበረም ይህም የሚያስረዳው አማራነት ወይም የዘር ሀረግ እንጅ የውስን ቦታ ተወላጅነት ጠቀሜታነት የሌለው መሆኑን ነው ስለዚህ በሁሉም ከፍለ ግዛቶች የነበሩ ገዥዎች የውስን ቤተሰባዊ ትስስር ትውልዶች እንጅ የውስን አካባቢያዊ ስብስቦች አይደሉም ለምሳሴ በላይ ዘለቀን እንውሰድ አንዳንዶቹ በላይ ጎጃሜ ነው ይላሉ ትክከል ናቸው አንዳንዶቹ በላይ ሳይንቴ ነው ይላሉ ትከከል ናቸው አንዳንዶቹ በላይ ጎንደሬ ነው አይሉም ስለማያውቁ በላይ ዘለቀ የዘር ሀረጉ ከአጴጹ ፋሲለደስ ይመዘዛል አንዳንዶቹ በላይ ዘለቀ ሸዌ ነው አይሉም ስለማያውቁ ፋሲለደስ የዘር ሀረጉ ከሸዋ ነገስታት መሆኑ በላይን ሸዌ ያደርገዋል ይህ አይነት መኳንንታዊ ትስስርና ያለፈው ፖለቲካዊ ባህላችን አምድ ስለሆነ ቀዳሚ አንድ አድራጊ ውርሳችን ነው አጹ ምኒልክ ሸዌ የሆኑትን ያህል ጎንደሬ ጎጃሜ እና አንጎቴ ናቸው አቴጌ ጣይቱ ጎንደሬ የሆነችውን ያህል ጎጃሜ ሳይንቴ እና ሸዌ ናት ከሞላ ጎደል የሚታወቁት ገዥዎች በዚህ መስመር ሲወርድ ሲዋረድ ከመጣው ፖለቲካዊ ልማድ የተገኙ መሆናቸው እሙን ነው ስለዚህ ገዥዎች ጎጃሜ ሸዌ ላስቴ ወይም ጎንደሬ ሳይሆኑ አማራ ብቻ ናቸው በየ ከፍለግዛቶቹ አየተዘዋወረ ሲገዛም ሆነ ሲያስተዳድር የነበረው መኳንንታዊ ቤተሰብ አማራዊ ዘር እንጅ አካባቢያዊ ቡቃያ አልነበረም ትልቁ ስህተትም የሚመነጨው ይህንን ታሪካዊ እውነታ በመዘንጋት አንድን ገዥ ለበጎም ለከፉም ከአንድ ውስን ከፍለግዛት ጋር ብቻ ለማቆራኘት ሲሞከር ነው አማራዊ የዘር ሀረግን ወደ አካባቢያዊ ማንነት ለማውረድ መንደፋደፍ የስህተት ስህተት ነው እነዚህ ነገስታት አማራ አልነበሩም የሚሉም አሉ ይሄን የሚሉት ወገኖች አማራው ብቻ ሳይሆን ሌላውም ማኅበረሰብ ገዝቷል ብሎ ለመሸንገል ነው የዚህ ሽንገላ ምንጩ ከመጀመሪያው አማራ በደለኛ ነው ብለው ከማመናቸው የተነሳ ነው የእውነታቸውን ሳይሆን የሀይማኖታቸውን አላማ ለመፈጸምም የአማራን ነገስታት ማንነት ለርካሽ ፖለቲካቸው ይቀይራሉ ባጭሩ ነገስታት አማራ አልነበሩም ማለት ልምምጥ ነው ከፍ ሲልም ከህደት ምክንያታቸው ገዥዎች አማራ አልነበሩም ብንል የሌሎች ብሄረተኛ ሊቃን ለካ አማራ አልጨቆነንም ቅኝ አልገዛንም ብለው ይቀበሉናል የሚል ነው ለዚህ የሚያቀርቡት መከራከሪያ አንዳንድ ነገስታት ከሌላ ነገድ ጋር ዝምድና ስላላቸው ነው የሚል ነው ነገሩ ግን መሰረታዊ ስህተት አለበት አወ ነገስታት አና መኳንንት ከሌሎች ነገዶች ጋር የፖለቲካ ጋብቻ ያደርጉ ነበር ከዛ ፖለቲካ ጋብቻ የሚወለዱ ልጆችም እንደገና ገዥዎች ይሆናሉ ይህን መሰሉ የፖለቲካ ጋብቻ አማራውን ወደ ሌላው ነገድ ባህል የመሸኘት ሳይሆን ሌላውን ነገድ ወደ አማራው የማቅረብ ስልት ነበር ስለዚህ የፖለቲካ ጋብቻው በራሱ አማራዊነትን ያነገበ ነበር ማለት ነው በመሆኑም ከፖለቲካ ጋብቻ የሚገኙት ገዥዎች በዝርያቸው አማራ እንደሆኑ ግልጽ ሆኖ በተጨማሪነት በባህል በስነልቡና በአመለካከትና ባህርይ አማራ ናቸው ማለት ነው የሚያራምዱትም የአማራውን ማህበረፖለቲካዊ ፍልስፍና ነው ጠበቃ የሚሆኑትም ለዚሁ ፍልስፍና ነው ማለት ነው ከዚህም ተነስተን ገዥዎቹ ከአማራ የተለየ ማንነት ኖሮአቸው አያውቅም እንላለን ሆኖም እነ አገሌ ነገስታት እኮ አማራ አይደሉም የሚባለው ነገር ስህተት ነው ሲጀመር በአንድ ወይም በሁለት ወገን ከአማራ የሚወለዱትን ነገስታት አማራ አልነበሩም ማለት ራስን መካድ ነው ነገርየው በአርግጥ ገዥዎችን ከአማራው ህዝብ ነጥሎ ለመስዋእት በማቅረብ ሌሎችን የማቆላመጥ ፖለቲካ ነው ጎረቤትን ለማስደሰት ራስን መካድ ደግሞ የመናኝ እንጅ የፖለቲከኛ ስራ አይደለም አነዚህ ወገኖች ያልተገነዘቡት ነገር አማራውን ከታሪኩ መነጠል በራሱ ከባድ ስህተት መሆኑን ነው አማራ ባለታሪክ ህዝብ ነው ካልን ያ ታሪከ ደግሞ በእነሱ አነጋገር የጭቁኑ አማራ ብቻ ሳይሆን የመላው አማራ ነው መላው አማራ ሲባል ደግሞ ከሊቅ እስከ ደቂቅ ከንጉስ እስከ እረኛ ያለውን ጠቅላላ የአማራ ህዝብ ያካትታል የአማራ ታሪከ የሚባል ነገር ከነበረ ያ ታሪክ የተሰራው በህዝቡ እና ህዝቡን በሚያስተባብሩና በሚመሩ ገዥዎች አማካኝነት ነው ስለዚህ እነዚህ ሰዎች ወይ አማራ ታሪከ አልባ ወፍዘራሽ ህዝብ ነው ማለት አለባቸው ወይም ከዚህ እስከዚህ የአማራው ህዝብ ታሪከ ከዚህ አስከዚህ ደግሞ የነገስታቱ ብቻ ታሪከ ብለው ነጣጥለው ማስቀመጥ አለባቸው ይሄ ደግሞ የማይሆን ነገር ነው ምክንያቱም የአማራ ህዝብ ከንጉሰ ነገስቱ አስከ አረኛው ድረስ በተዋረድ የተዋቀረ ስለሆነ በዛ መዋቅር ውስጥ ነው እንግዲህ የአማራው ታሪከ የተሰራው አንዱ መዋቅር ለብቻው የራሱ ታሪክ ሊኖረው አይቸችልም ታዲያ አነዚህ ወገኖቻችን ነገስታቱ አማራ አልነበሩም ስለዚህ አማራ አልጨቆነም የሚሉት በውስጣቸው አማራ ጨቋኝ እና ቅኝ ገዥ ነው የሚለውን የሌሎች ብሄረተኛ ሊቃንን ከስ አምነው መቀበላቸውን የሚያመለከት ነው በራሳቸው ድከመት የሌላውን የፈጠራ ወሬ አምነው ተቀብለው ሲያበቁ ራሳቸውን ታሪካቸውን ይከዳሉ ቁምገሩ ግን የሌላው የፈጠራ ወሬ ትክከል አለመሆኑን ተከራክሮ ማሳመኑ ላይ ነበር መሆን የነበረበት በዚህ መልኩ የአማራውን ታሪከ አሳልፎ በመሸጥ የሚገነባው አንድነትም የውሸት አንድነት ነው ገዥዎች ግን በአርግጥ አማራ ነበሩ ማንንም አልጨቆኑም ቅኝ አልገዙም ያደረጉት ነገር ቢኖር የሚያውቁትን አና ዘመናቸው የፈቀደውን ስርዓት መትከልና ማራመድ ነው በዚያ ስርዓት ውስጥ የአማራውም ሆነ የሌላው ነገድ እኩል አልፈውበታል መጠነኛ ልዩነት ነበር አኩል አልነበረም ቢባል አንኳ ለከርክር የሚበቃ ዋጋ አልነበረውም እነዚህ አማራ ነገስታት ያራምዱት የነበረው ስርዓት ደግሞ ብዙ የዓለም ህዝቦች ያለፉበት ስርዓት ነው ያ ስርዓት የሰው ልጆች የደረሱበት የስርዓት ደረጃ አንጅ ከብሄር ጭቆና ጋር የሚያገናኘው ነገር የለም በመሆኑም ዓለም ያለፈበት ስርዓት አማራ ላይ ሲደርስ የብሄር ጭቆና ተብሎ የሚመነዘርበት አግባብ ተቀባይነት አይኖረውም ይህ ነገስታተቱ አማራ አልነበሩም የሚለው የልምምጥና ራስን የመካድ አስተሳሰብ የመነጨው ከተማሪዎች እንቅስቃሴ ወዲህ ነው ማርከሲስዝም ሌኒንዝም ፖለቲካኢኮኖሚያዊ ፍልስፍና ከመጣ ወዲህ ይሄ የተወናገረ አማራን እንደጨቁዋኝ የሚያይ መነጽር ደግሞ ከራሳችን ያልበቀለ የተውሶ መነጽር ስለሆነ ተቀባይነት የሌለው ነው ኢትዮጵያዊ የሆነ ማናቸውም ብሄር ያሳለፈው ታሪከ መተንተን ካለበት በራሱ ነባራዊ ሁኔታ ላይ ተመስርቶ እንጅ በባእድ እሳቤ የባእድን ፍልስፍና በመከተል አይደለምስለዚህ አማራውን ጨቋኝ ያደረገው ሳይላመጥ የተዋጠው የባአድ ፍልስፍና እንጅ ተጨባጭ እውነታው አይደለም መወቀስ እና መተቸት ካለበት ስርአቱ እንደ ስርዓትነቱ እንጅ በስርአቱ ቦታ አማራውን በመተካት ሸፍጥ በመጠቀም እና በከህደት አይደለም ስለዚህ የአማራ ጉዞ አንዱን ጥሎ አንዱን አንጠልጥሎ ሳይሆን ሁሉን አዝሎ ነው ለመሆኑ ነገስታቶቻችንን ከአማራነት መነጠል ምን ጉዳት ያመጣል። ጥናቶች ስንመለከት በደንብ እንገነዘበዋለን እነዚህ ጥናቶች የሚጠቁሙት ነገር የዎቹ ትውልድ እንዴት ከዋናው የጥንቱ የኢትዮጵያ ባህል በብዛት የአማራ መሆኑ ይሰመርበት እንደተቆራረጠ ነው እንኳን የማንነት አንቅስቃሴ የሚያደርግ ህዝብ ይቅርና መጠነኛ የባህልና ኢኮኖሚ መሻሻል እርምጃ ለሚያደርግ ህዝብ ያለፈውን እና የወቅቱን ሁኔታ የግድ ማጋመድ ወይም መዋጀት ወይም ማላመድ አለበት የአማራን ጉዳይ ከታሪካዊው አውድ ነጥሎ ማየት አማራውን ከባህር የወጣ አሳ እንደ ማድረግ ነው ያለፈውን ሁኔታም ሆነ የውጭ ባህልን ከነባራዊው እውነታ ጋር ማዋሃድ አስፈላጊነቱን ለማጠንከር መጽሃፍ ቅዱስን እንጠቅሳለን አባታችን ሆይ የአለት እንጀራችንን ስጠን ተብሎ የተተረጎመው በጣም ስሜት የሚሰጥ ቃል ነው እንጀራ ስንል ለዛሬ የሚበላውን ብቻ ሳይሆን አጠቃላይ ኑሮአችንን የሚገልጽ ስሜት ይሰጣል ይህ አንጀራ ተብሎ የተተረጎመው ግን በአብራይስጥም ሆነ በግርከ ወይም በእንግሊዝኛ መጽሃፍ ቅዱስ ውስጥ ዳቦ ነው የሚለው አባቶች ይህንን መጽሃፍ ወደአማርኛ ሲተረጉሙ አባታችን ሆይ የእለት ዳቧችንን ስጠን ብለው በቀላሉ መተርጎም ይችሉ ነበር ነገር ግን ዳቦ በአማራ ህይወት ውስጥ ከዓመት በአል የቡና ቁርስነት እና የላም ጠባቂ ስንቅነት የዘለለ ሚና የለውም ህዝቡ በቀላሉ ከህይወቱ ጋር አንዲያዋህደው በማለት ግን ዳቦ የሚለውን እንጀራ ብለው ተረጎሙት ነገሮችን ከነባራዊው ሁኔታ ጋር ማዋሃድ ማለትም ይህ ነው እና ያለፈውንም የአሁኑንም የውጭውንም የዛሬውንም የአኛውንም የሌላውንም ወደራሳችን ተጨባጭ ወቅታዊ ነባራዊ ሁኔታ መለወጥ እና ማዛመድ እንዲሁም ማዋሃድ ግድ ይለናል መሙ ፐፀከቋፀ ከፀከህ እ ህዐርፀበከ ር ሠ ሏከርከ ከከ ከ እ ሃዐሦሪ ነ ዓሀሪ ርዐዘርፎነ ልዉበ እዐህ ል ርአዐሀል ፀቧበል ፀፀዐ ከጧርኪርፍ ነነ ፒፀቧርከቧዐ ርፀ እሀ ከኬ ሀሀ ጳኳሃ እ ከከ ኬ እ ላሃ በ ሀኪ ኪ ከሀ ሀ ልደክርጳዉ ዐዝከርጸ ጀርዐከዐኳሃ ፀ ወዐ ነዉ ዲይርል በተደጋጋሚ ከፋም ለማም የአማራ ታሪከ የአማራ ነው ከሁለቱም በኩል ትምህርት ብቻ ነው መውሰድ ያለብን አንድ ነገር በግድ መታወቅ አለበት ታሪከን ለጥልና መለያየት መጠቀም ካሰብን ዘለዓለም ስንጨቃጨቅ መኖር እንችላለን ማለትም ላለመስማማት ከፈለግን መቸም አንስማማም ይህም የሚሆነው በሶስት ምከንያቶች ነው አንደኛ ያለፈውን ታሪከ ሙሉ ስአል ማግኘት ስለማንችል እና የምንመረኮዝባቸው ሀቆቸ በሙሉ ሊደርሱን ስለማይችሉ ሁለተኛ የአለፈን ጊዜ በአሁን ጊዜ መመንዘርና መፍረድ በአመዛኙ ስህተት በመሆኑ አና ብዙዎቻችን ለዚህ ሰለባ ስለምንሆን ሶስተኛ በታሪከ ውስጥ ሆነ ተብሎም ይሁን ሳይተሳብባቸው የተሰሩ ስህተቶች የግድ አይቀሬ ስለሆኑ ማለትም ታሪከን የሚሰሩት የሰው ልጆች በመሆናቸው ሰውን የሚያጋጥመው ውስንነትና ስህተት ታሪከ ላይም የግድ ስለሚንጸባረቅ ስለሆነም ስለታሪከ ስንነጋር እነዚህን ነገሮች በቅድሚያ ግምት ውስጥ ማስገባት ይጠበቅብናል ይህም የአማራን ታሪከ እና አሁን ከጀመርነው የአማራነት እንቅስቃሴ ጋር አዋህደን ለማራመድ ይጠቅመናል የአማራ ታሪከ ተዋናዮች የሆነው ህዝብ በተለይም በታሪክ ላይ ሰፍረው የሚገኙት መሪዎችም ማንነታቸው ከዚሁ ከተጠቀሰው ሳይንሳዊ እሳቤ የሚወጡ አይደሉም የአማራን ማንነት በቅጡ ካለመረዳታችን የተነሳ ይሄ ንጉስ አማራ አይደለም ያ ንጉስ እትን ነው እያልን የራሳችንን ታሪክ ስንሸረሽር አንታያለን መጀመሪያ አንድን ንጉስ ወይም ገዥ አማራ ነው ወይስ አይደለም ከማለታችን በፊት ስለአማራ ማንነት በጥቂቱም ቢሆን ማወቅ አለብን የአማራነት አንቅስቃሴን አደግፋለሁ ወይም ቅርጽ አሰጠዋለሁ የሚል ሰው በመጠኑም ቢሆን ስለማንነት እንቅስቃሴዎችና መሰረቶች ማወቅ አለበት አማራነትን ለመቅረጽ መጀመሪያ ራስን ሰፋ አድርጎ መቅረጽ ያስፈልጋል ይህ የተባለበት ምከንያት የብዙዎቹ ሰዎች ጽሁፎች ስህተት ወይም እውነት ናቸው ለማለት ሳይሆን የምንናገረው አውነትስ ሆነ ስህተት የተያያዝነውን የማንነት ፖለቲካ እንዴት ባለ መንገድ አና ሁኔታ እንደሚጠቅመው እና እንደሚጎዳው በደምብ እንዲታሰብበት ለማመላከት ነው የአማራነት እንቅስቃሴ የወደፊት እቅድን የሚቀርጽ ሂደት ስለሆነ የወደፊቱን ለመቅረጽ የኋላ መነሻ ያስፈልገዋል የማንነት አንቅስቃሴዎች አንኳን ያለውን ታሪከ የሌለ አዲስ ነገር ይፈጥራሉ የሰውን ቀልብ ማሰባሰብ እአና ለአንድ አላማ አሰልፎ ግብን መጨበጥ የሚቻለው በሆነ አንኳር ወይም በሆኑ አንኳር ታሪካዊ ከስተቶች ዙሪያ ነው ታሪከ በአማራነት እንቅስቀሴ ውስጥ እንደ ንብ አውራ ንግስት ነው አውራው ወይም ንግስቲቷ የሌለችበት ንብ ይበተናል ምክንያቱም አብሮ የሚያኖር ምከንያት ስለሌለው እንደዚሁም የአማራነት አንቅስቃሴ አንድ ላይ አያይዞ ለአንድ ግብ የሚያሰልፍ ታሪከ ያስፈልገዋል ከዚሁም በላይ የተጋጋለ አማራነት ለማካሄድ የህዝቡን ያለፈ ታላቅነት መንገር የግድ ያስፈልጋል ዛሬ ያለበት ቦታ ላይ ሊወድቅ እንደማይገባው ደጋግሞ መንገር እና ያለፈው ትልቅነቱ እንዲናፍቀው ማድረግ ያሻል አማራነት የዛሬው ያለንበት ሁኔታ ውድቀት ነው ብሎነው የሚነሳው ወደፊት ታላቅ ለመሆን መጀመሪያ ከታላቅነት መውደቅን ማመን ያስፈልጋል በዛ ላይ ታሪከን ለመናቆሪያ መጠቀም የአማራነት ሌላው ተቃራኒ ጫፍ እንጅ ደጋፊ አይደለም ከታሪከ ልንወስድ የሚገባው አንድነትን የሚያጎለብቱ እና የሚጠቅሙንን ብቻ ነው ሌላውን በትምህርትነቱ እንይዘዋለን ከላይ እንዳየነው አንዳንዶች እንደሚሉት ነገስታት ከሌላ ብሄር ጋር በመዋለዳቸው ሳቢያ ትንሽ ጠብታ ደም አማራነትን ታጠፋለ በአሜሪካ ደቡብ ከፍል ድሮ ድሮ በባርያ ስርዓት ጊዜ የጥቁር ጠብታ ደም ያለበት ማንኛውም ሰው ጥቁር ነው ተብሎ ይወሰድ ነበር ለባርነትም ስለሚፈለግ ሰውን በዛ መልኩ ጥቁር ብሎ መተርጎም ኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታ ነበረው ወደ አኛ ስንመጣ አንድን ሰው አማራ አይደለም ለማለት እስከ ስንትና ስንት ቅድመ አያት ድረስ ሄዶ ያልተጨበጠ አፈታሪከ በመምዘዝ አማራነትን ለማጥፋት ሲሞከር ይታያል ይሄንን ዘዴ ከአማራ ደም ውጭ ትንሽ ጠብታ ያለችበትን ወይም አለበት ተብሎ የሚታሰበውን ሰው አማራነቱን ለመንሳት ይጠቀሙበታል በነጮችና በጥቁሮች መካከል ትንሸ ጠብታ ደም ነጩን ጥቁር ታደርገዋለች ብለው እንደሚያምኑት ሁሉ አማራው ጋር የተቀላቀለች ትንሽ ጠብታ ደም አንድን አማራ ሌላ ዘር ታደርገዋለች ብለው ያስባሉ ከዚህ አስተሳሰብ ሁለት ቁም ነገሮች አንማራለን አንደኛው አማራጠል ሰዎች አማራን ከነገድም ከብሄርም በላይ ዘር ነው ብለው ያምናሉ በሌላ በኩል አኛ ላይ አማራን ለምን ብሄር ትላላችሁ ብለው ይወበራሉ እነሱ ግን አኛ ብሄር ከምንለው በላይ ዘር ነው ብለው ያምናሉ ይሄ በጣም ጥሩ ነው ሳያስቡት ቢሆንም እንኳ የሚያንጸባርቁት ስለዚህም ነው የሌላ ዘር መቀላቀል የአማራውን ዘር ወደሌላ ዘር ይቀይረዋል ብለው የሚያስቡት ሁለተኛ አንድን ሰው አስከቅድመ አያቱ ተጉዘው ትንሽ ጠብታ ደም አገኘን ብለው አማራ አይደለም በማለት ለሌላው ነገድ ያለከርከር ይሸልሙታል ለምሳሌ አንድን አያቱ ኦሮሞ የሆነን ሰው በቀጥታ ኦሮሞ ነው ለማለት አያመነቱም በተቃራኒው ይሄንን አያቱ ኦሮሞ የሆነን አማራ አማራ አይደለም ለማለት ወፍ አትቀድማቸውም በመሰረቱ ግን ይሄ ሰው አማራ ካልሆነ ኦሮሞም አይሆንም ቢያንስ በአነሱ አስተሳሰብ አውነታው ግን አንድ ሰው ወይ በእናት ወይ በአባቱ አማራ ከሆነ አማራ ነው በአያቱ ከሆነ ደግሞ ሙሉ በሙሉ አማራ ይሆናል በተለይ በአያቱ ኦሮሞነት ኖሮበት በአማራ ባህል ካደገ ማደጉም አይቀር ሙሉ በሙሉ አማራ ነው ስለዚህ ይሄ አያቱ ኦሮሞ የሆነ አማራ አማራ ሆኖ ሳለ አማራጠል የሆኑት ወገኖች ግን አማራ አይደለም ወይም ኦሮሞ ነው ይሉታል ይሄ እንግዲህ ደምበኛው የአማራ ጥላቻ በሽታ መገለጫ ባህርይ ነው ለምሳሌ ጀግናውን አማራ በላይ ዘለቀን አሮሞ ለማድረግ እስከ ምንዝላቱ ድረስ ተረት ፍለጋ ይኳትናሉይሄ ሂደት የአማራነት ፍቀት ሂደት ነው አንድን ሰው አስከ ምንዝላቱ ድረስ ሄደው አማራነቱን ፍቀው ኦሮሞ ነው ማለታቸው ቅልጥ ያለ ጸረ አማራነትን ብቻ ነው የሚያሳየው በላይ ዘለቀ ከአማራ ቤተሰብ የተገኘ በአማራ ባህል ያደገ በአማራኛ እና በአማርኛ የኖረ የአማራን ውርስና ቅርስ በደሙ ያስጠበቀ ከአማራም አማራ ነው ግን በተረት አማራነቱን ሊፍቁ ሲኳትኑ ሳያውቁት የሚያድበሰብሱትን የአማራ ህልውና ትከከለኛ የደም ማንነት አየመሰከሩ መሆኑን ልብ አይሉትም በላይ ኦሮሞ የሚባልበት ከሳይንት አካባቢ የዘር ሀረጉ መመዙ ነው እንግዲህ መልካም አውነታው እንግዲህ ሳይንት ውስጥ ራሱ የኦሮምኛ ቋንቋና አንዳንድ ተረፈ ባህሉ እንጅ ኦሮሞ የሚባል ህዝብ በደም ማንነቱ የለም በአማራ ማንነት ተውጦ ኦሮሞነቱ ከከሰመ ቆየ ባጭሩ እነዚህ ወገኖች የአማራን የደም ዘርነት አጅግ አብልጠው ያምናሉ አማራነት የደም ህልውና ነው ብለው ስለሚያምኑም አማራነትፍቀት በተባለ ሂደት ይባዝናሉ አማራነትን ለማጥፋት እነዚህ ወገኖች አማራ ነው እና አማራ አይደለም የተባለ ጉንጭ አልፋ ክርክር ውስጥ መግባታቸው የኢትዮጵያንም የአማራንም መሰረታዊ ችግር አለመረዳታቸውን ያሳያል ዘረኝነት ወይም የዘር ማንነት ጥያቄ የኢትዮጵያ ዋናው ችግር ሳይሆን የዋናው ችግር ፍንጭ ነው ዋናው ችግር የዘር አንድነት ወይም መለያየት ወይም የዘር መቀላቀልና አለመቀላቀል አይደለም ዋናው ችግር ፖለቲካዊ ችግር ነው ፖለቲካዊ ችግሩ በእርግጥ እነዚህን ማንነቶች እንደ ቅርብ ግብአት ይጠቀማል ግን የፖለቲካ ልዩነቶች የመነጩት ከዘር ልዩነት ነው ብሎ ማመን ልክ አይደለም ስለሆነም ነው እነዚህ ወገኖች ስለዘር ቆጠራ ሲባዝኑ ዋናውን ችግር ሳቱት የምንለው ዋናውን ችግር ስለሳቱትም ነው መፍትሄ ማምጣት ተስኗቸው የቀረው በዚህ አግባብ የአማራነት አንቅስቃሴ የዘር እንቅስቃሴ አለመሆኑን ማስረዳት እንሻለን የዘር አባዜ ኖሮት ወደ አማራነት እንቅስቃሴ የሚገባ ሰው የለም ዋናው ችግር አማራው በዘሩ ምከንያት እየተጠቃ ነው ስለዚህ ያንን የዘር ጥቃት በዘር እንመክት ነው የምንለው ለዚህም ነው አገሌ አማራ አይደለም አገሌ ኦሮሞ ነው ወይም እገሌ እንትን ነው የሚለው የዘር ቆጠራ ለጊዜው ከማበሳጨት የዘለለ ፋይዳ የለውም የምንለው በአጭር አገላለጽ የአኛ እንቅስቃሴ የዘር ጥራትን መሰረት ያደረገ ሳይሆን በማንነት ላይ የተቃጣን አደጋ ፖለቲካዊ መፍትሄ ለመስጠት የሚሰራ ነው አማራጠሎቹ ናቸው የዘር ጥራት ተረት ውስጥ ገብተው እየዳከሩ ያሉት ልከ የባርያ ቁጥር እንዲጨምር ትንሽ ጠብታ ደም ያለበትን ነጭ ሁሉ ጥቁር ይሉ አንደነበሩት አማራነትን ለማዳካም አማራውን ሁሉ በተጨበጠም ባልተጨበጠም ተረት አማራ አይደለም ይላሉ የባርያ ባለቤቶች ጉዳይ ኢኮኖሚያዊ ሲሆን የእኛዎቹ አማራጠሎች ደግሞ ፖለቲካዊ ነው አማራውን ደካማ ፖለቲካዊ ተከለ ሰብእና እንዲኖረው የዘር ንጽህናን አንደ መስፈርት መጠቀም ማለት ነው አንድነቱ ከመልካም ግብሩና ድሉ የሚመነጭ ህዝብ አማሮች ቱርኮች ቀይ ባህርን ተቆጣጥረው ሀይላቸውን ባዳካሙባቸው ጊዜ መንበረ ንግስናቸውን ከአከሱም ነቅለው ወደ ላስታ ቤተ አማራ አንጎት አማራ ሳይንት ላይ ኮመንዛ አማራ እና ሸዋ መጡ ከዛም አልፎ እስከ ሸዋ ሰዋ ይኖሩ የነበሩ ቀደምት አማሮች ዓለም የመሰከረለት ስልጡን እና ትሁታን ህዝብ ሆነው ኖረዋል በዚህ ምድርም እጅግ ስልጡን ጥበበኛ አዋቂ ሀይማኖተኛ እና የበለጸገ ሰብእና የተላበሱ ሆነው ኖሩ የመሬትን ልቦች ሰንጥቀው የላሊበላን አብያተ ከርስቲያናት በመገንባት ዓለምን አስደማሚ አሻራን ትተው ሄዱ መላው ዓለም ቤትን ከመሰረት ጀምሮ ወደ ጣሪያ ቢገነባ ጊዜ አነሱ ከጣሪያው ጀምረው ወደ መሰረቱገነቡ ከቁስ አካላዊነትም በላቀ ሁኔታ ምናባዊ ስልጡን ህዝብ ሆኑ የምናባቸውም ፍሬ ባቲ አንች ሆየ አምባሰልና ትዝታ የተባሉ ነባሪ ዜማዎችን ፈጠሩልን ጥኡመ ዜማ ተመስጦና ልባዊና ስሜታዊ መስረቅረቅን መለያው ያደረገ ጥበብ አዳበሩ በወራሪዎች ከመጥፋቱም በፊት አገሪቷ ያማሩ የወይን አትከልት አጹብ ድንቅ ቤተ አምነቶች አንዲሁም ምጡቅ ስነፍልስምና የተላበሰ ነበር ለዛሬ ሁሉ ኩራት የሆነ የስልጣኔ አሻራ አበረከቱ ከዚህ ቦታ ድንቅነትም የተነሳ የጥንት የግብጽ የግሪከ የሮማዊያን እና በኋላ የመካከለኛው ዘመን አውሮፓዊያን አማራ የገነት ተምሳሌት ነው የጥንቱ ገንትአማራ ተራራ ላይ ይገኝ ነበር ብለው አስከማሰብና መቀኘት ደረሱ አማሮች በሸዋ ሲኖሩ ብዙ ድንቅ ነገር ሰሩ በተለያየ ጊዜ ያጋጠማቸወን ወረራ በመመከት እስከዛሬ ድረስ በየተራራዎቻቸው እስከ አማራዊ ደምና ከብራቸው አሉ ሀያላን አውሮፓዊያንን ለማሸነፍ ከፊት ሆነው መላውን አማራ አስተባበሩ ግንባር ቀደም ሆነውም አለማቀፍ አንጸባራቂ ድል እንድንጎናጸፍ አደረጉ ወደጎጃም ጎንደርና ሳይንት እንሂድ አገራችንን ሊቀማ ከብራችን ሊያጎድፍ ታሪካችንን ሊያጠፋ የመጣውን ጠላት እንግጠመው እዚህ ቦታ እንገናኝ ብለው ቀን ቆርጠው ለሁሉም መልእከት ላኩ መላው አማራም አንደተርብ እየተናደፈ የተባለው ቦታ በተባለው እለት እየተመመ ደረሰ ንጉሳችን ከሸዋ ደብዳቤ ሰደውልናል አንደፍልፈል አገራችንን እየቆፈረ የመጣብንን አንውጋው ብለው እአየተባባለ እየተጠራራ ሄደ መነኩሴ አይነስውር አንካሳ ሁሉ አልቀረም በዚህ ጊዜ በሀበሻ ጀብዱ መጽሃፍ እንደታየው ከዘድንግል በኋላ መለከ ሐራነት ለሁለተኛ ጊዜ ተደገመ የንጉሳቸውን የምኒልከ ሀይለመለኮት ሳህለስላሴን ቃል እንደፈጣሪ ቃል በመቀበል አንድ ላይ ቆሙ አንድ ላይ ተዋደቁ አንድ ላይ ገራሚ ታሪከ ሰሩ አንድ ላይ ድልን ተጎናጽፋ ታሪክን በደማቸው ጸፉ ዛሬ ብላሽ ቢሆንም መላውን አማራ በማስተባበር ከቅኝ ገዥ ሀይላት ጋር በመፋለም ኢትዮጵያ የተባለ አገር እንደገና አንዲሰባሰብ አስተባበሩ የሰውን ልጅ የማድረግ አቅም የሚገዳደረውን ነገር ሁሉ አደረጉ በጥንቱ ከተማችን ፍራሽ በረራ አምብርት ላይ አንኳን አብራካቸው አማራው ሌላውም ሳይሳቀቅ የሚኖርበት አዲስ አበባ የተባለ ከተማ መሰረቱ በዛም ቦታ ሆነው ብዙ ስልጣኔና ዘመናዊነት ለማምጣት ተጉ አማራ በዛ ዘመን አገራችን ሸዋ ባበቀለችልን ንጉሥ ዙሪያ ሆኖ ወደር የለሽ ድንቅ ስራ ተሰራ ሸዋ በተዳከመችበት ወቅት እና ወራሪ በበረታበት ወቅት መንበረ መንግስት ወደ ጎንደር ተዛወረ አማራነትም በጎንደር አብቦ ኖረ አማራነት በጎንደር በሰፈረው የጥንቱ ትውልድ በባህል በንግድና ስነጥበብ እንዲሁም ኪጥበብና ነገረ መለኮት እጅግ አደገ የዘመመውን መንግስት በጎንደር ካቆሙ በኋላ እስከ ላአላይ ግብጽ ድረስ ሄዱ ከአከሱም ጊዜ በኋላ ጎላ ብሎ በሚታወስ መልኩ በአጴ አድያም ሰገድ ኢያሱ ዘመን ይህ ታሪክ ተሰራ የጥንቱ ስሜን በጌምድርና ደምብያ መሀል መጋጠሚያ ላይ ያበበው አማራነት በስልጣኔ የአፍሪካ ሻኛ የሚል ስምን አተረፈ በጎንደርም ከሸዋ ከሳይንት ከጎጃም አና ሌሎች ከፍሎች ህዝብ ተሰባሰበ ከዳር አገር ወደ ቤተመንግስት ከቤተ መንግስት ወደ ዳር አገር ግንኙነትና አስተዳደር ተስፋፋ ከበባዊው አማራም በአንድ መንበር ስር በአንድነት ኖረ ነገር ግን ከዘመናት በኋላ መንግስት በጎንደር ወደቀ ግዛቶችም የተበታተኑ እና እቅም አልባ ሆኑአንዱ አማራ ተከፋፍሎ በአውራጃ አለቃነት ይቆራቆስ ያዘ ነገር ግን ዳግመኛ አማራነትን ያሰባሰበው ኃይል እዛው አማራ ተነስቶ የወደቀበት ጎንደር ላይ ሆነ ጎንደር ላይ ብርቱ ሆነው የተነሱት አማሮች መልሰው አማራን አሰባሰቡ አነሆ ከዛ ዘመን ወዲህ የአራቱ ግዛት አማራ ተበታትኖ አያውቅም ከፋም ለማም የግዛት ከፍሉ እየተቀነሰበት እየተቆረጠበትም ቢሆን አንድ ላይ አለ ጎንደር ላይ የተሰባሰበው አማራነት ወደ ሸዋ ተዛውሮ አለማቀፍ ገድል አስመዝግቦ እና አማራን ታዳጊ ሆኖ አለፈ በታላቁ ወንዝ በግዮን ወለል ላይ ተዘልሎ የኖረው አማራነት በታሪከ በሚታወቅ የኛ መቶ ከፍለ ዘመን ወረራ ስጋት የተጋለጠ ቢሆንም በሚያመዝነው ዘመን ሁሉ ረግቶ ኖረ በጥንት ቅዱሳት መጽሃፍት በመዘገቡት ምድር ላይ የኖረው አማራነት በስነጥበብ በነገረ መለኮት እጹብ ድንቅ በተባለ ጀግንነት አሸብርቆ ኖረ በዚህ ምድር የሚገኙት ወንዝና ሀይቅ በጥንት ግብጾችና ግሪኮች የአምላከ ምድር የሚባሉት ናቸው ለአብነትም ጣና በጥንት ግሪክ ሴቦ በመባል ይታወቃል በጥንት ግብጾች ደግሞ ቢኮሎ ከዛም የወንዝ ውበት የተነሳ የቅንድቡ ጸጉር በዛ ቸርፈፍ ያለ አማራ ቢኮሎ አይን እየተባለ በውብነቱ እየተሞካሸ ቃሉም የውበት ምልከት መግለጫ ሆኖ ቆይቷል በዛሬው ባህርዳር ገደማ ጥንት አፈረ ዋናት የሚባል ታላቅ ንጉሳዊ ከተማ እንደነበረ ይነገራል እኛ ግሽ ግሸን ግሸ አባይ የምንለው ስምም በጥንት ግሪከ መጽሃፍ ቅዱስ ተርጓሚዎች ግዮን ተብሎ እንደተተረጎመ ይገመታል ሸዋ ላይ የተሰባሰበው አማራዊ ኃይል ለሁለተኛ ጊዜ ተዳከሞ ጭራሽ በጣልያን እጅ ወደቀበዛ ጊዜም በሞላው አማራ አርበኞች ዱር ቤቴን ብለው ሸፈቱ በአርበኝነት ከተሰለፈው ህዝብ ሁሉ የሚበዛው ጎጃም ላይ እንደነበረ ታሪክ ዘከሮታል አማራ በሸዋ መዳከሙን ያዩት በጎንደርም ክንዱ አንደዛለ የተገነዘቡት በሳይንትም ከፉኛ እንደተመታ ልብ ያሉት አማሮች ጎጃም ላይ የመልሶ መሰባሰብ አድርገው ለአምስት አመታት ተዋደቁ ጦርነትን እንደየእለት ምግባቸው ቆጥረው ብርቱ መዋደቅን ሲዋደቁ ኖሩ በሌሎች ከፍለ ግዛቶች ከነበረው ኃይል ጋር ተደማምሮ ይህ ግዮናዊ ኃይል አማራን ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያም በቅኝ ግዛት ስር ያልወደቀች አገር ሆና አንድትቀር አደረገ ኢትዮጵያ ቅኝ አልተገዛችም የሚባልበት ምክንያት ንጉስዋ ቀኃሥ በስደት በሕይወት መኖሩ እና በአገር ውስጥ እነዚህ አርበኞች የሚያደርጉት ትግል ስላልቆመ የኢትዮጵያ መንግስት ወድቋል ብሎ ለመናገር የማይቻል ስለነበረ ነው ይህ ግዮናዊ አርበኛ ኃይል ድህረ ቅኝ ግዛት ታሪከን በማራኪ ገድል አጠናቀነው በጣፋጭ ትውስታ አንድንጎነጨው እርጎናል እስከ ለዘለዓለም ድረስ ይህ ቦታ ጥንትም የእነ እቴጌ ሰብለ ወንጌል የትውልድ ስፍራ ነው እቴጌ ሰብለ ወንጌልም የመጀመሪያውን ከባድ ምጽአተአማራ የአማራን ህዝብ በድል ያሻገረች ብርቱ ሴት አማራ ናት ታሪኳን ቀደም ብለን አይተናል ምናባዊው አምስተኛው ግዛተ አማራ ከመሰረቱ ከእነዚህ አራት ከፍለ ግዛቶች ስር የሚሳብ ሆኖ በጥንት ባድማው የሚኖር እና በአሁኑ ሰአት በመላው ዓለም ተበትኖ የሚኖር ህዝብ ነው በመላው ኢትዮጵያ ተበትኖ የሚኖረው አማራ ኢትዮጵያ የራሱ ባድማና ቀየ ብትሆን ቅሉ በወረራ ተይዞበታል በየኖረባቸው የኢትዮጵያ ግዛቶች ሁሉ ለኢትዮጵያ ታላቅ መሰረትን የጣለ ነው በኋላ መልካም ስራው ሁሉ እንደከፉ ቢቆጠርም ቅሉ በኋላ እንደወራሪ ተቆጥሮ በሰው ልጅ ላይ ሊደረግ ይችላል ተብሎ የማይታሰብ ዘግናኝ ግፍ ቢፈጸምበትም ቅሉ በአማራነት ብርታቱ አገር የሰራው ይህ አምስተኛው ምናባዊ ግዛተ አማራ ኢትዮጵያ አለማቀፍ ገድል እንዲኖራት ካደረጉት ዋነኛው ነው በስነጽሁፍና ሙዚቃም ላቅ ያለ ደረጃ የደረሰ ነው የኢትዮጵያ ብሄሮችና ህዳጣን ብሄረሰቦች ማንነት የተጠበቀው የእርስ በአርስ ጦርነታቸው ቆሞ በሰላም እንዲኖሩ የተደረገው እና ስልጣኔ የተዘረጋው በዚህ በአምስተኛው ግዛተአማራ ጉልበት እውቀትና መስዋእትነት ነበር ይህ ከፍል አማራ ለተቀረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ መንገድ ጠራጊ መጥምቁ ዮሐንስ ነበር የተወደደና የተከበረም ነበር የዛሬን አያድርገውና ከላይ የተገለጸው ነገር የሚያመለከተን በድል ረገድ አማራ አንድ ድንኳን ስር እንደሚኖር ቤተሰብ መሆኑን ነው ድንኳኑ በሸዋ በኩል ዘመም ሲል ከወደጎንደር የሚነሳ አማራዊ ኃይል ያቃናዋል ድንኳኑ ከወደጎንደር ዘመመ ሲል ከወደሸዋ በኩል ቀና አድርጎ ያቆመዋል ድንኳኑ ከወደ ሳይንት በኩል ዘመም በሚልበት ጊዜ ከወደጎጃም የሚነሳው አማራዊ ኃይል ቀና ቀጥ አድርጎ ያቆመዋል ኃይል እና ብርታት በአራቱ ግዛት በጠፋ ጊዜ አምስተኛው ግዛት ፊታውራሪ ሆኖ ይገኝ ነበር ይህ ዙሪያ ጥምጥም ከበባዊ የድል አንድነት ለዘመናት ቀጥሏል ከዚህ የተነሳ አንድ አማራ ይባላል በዚህ ሄዶ በዚያ የሚመጣው እሱ ራሱ ነው በዚያ ለመምጣት በዚህ የሚሄደው ራሱ አንድ አማራ ነው በዚያ ያለ እሱ ነው በዚህ የቆመው እሱ ነው ይህም አሀዳዊ ቤተሰብ ያደርገዋል በዛ የሚመጣው በዚህ ሄድ ነው በዚህ የሚሄደው በዛ ሊመጣ ነው ይህ አንድ አማራነት በዘፈኖቻችን ውስጥ እንደምሳሌነት ይጠቀስ አስኪ በጎንደር ገጠር ሰርግ ሲዘፈን እረ ገዳሙ ገዳሙ አበባ ማለት ጎንደርን ያዩ እለት አበባ አበባ የጎንደር ቀዘባ ሆዴ አያል ዓለም ተሸሳለም ተሸላለም ጎንደር አባጃሌ ከግንቡ ደርሸ ያለአድል አይሆንም መጣሁ ተመልሸ አያል ሲገለኝ ሽጉጣለም ገላገለኝ ያያል ጠበንጃ ጥርሷን እንጅ ስሟን እንጃ በመሀል አቀንቃኝ አሲ እንደ ጎጃሞቾቸ አንደዜ ምችና ማተቤን ውሰጅው ታንገቴ ፍችና ይላል ለከበሮ መችቸዋ ከዛ ከበሮው ወደጎጃም ምት ይቀየራል እረ ገዳሙ ገዳሙ የሚለው የዘፈን መሟሻ ወደ አሸበል ገዳው አይናማው ገዳው ይቀየራል ገዳይ እወዳለሁ መራዥም አልጠላ ገዳይ እወዳለሁ ተኳሽም አልጠላ ሲደከመኝ አርፋለሁ ከጎፈሬው ጥላ ወዲያው ምድር መንቀጥቀጥ የዳስ ነጆ ቅጠሎች መራገፍ በሚያረግደው ሀይለኛ ምት ከዛ ወደሸዋ አሽም እምቧ አሽም እምቧ አዲስ አበባ ላይ ወድቄ ብነሳ የሰራ አካላቴ ወርቅ ይዞ ተነሳ ከዛ ወደ ሳይንት ካልተቀጠቀጠ አይበላም ቋንጣ የጎበዞቾ አገር አንዴት ነሽ ሰቆጣ ከሰቆጣ በታች ደሞ አለ ሰቆጣ ልቤን ወሰደችው ያች አይናማ መጣ ከበባዊው አማራ እንደሌላው ህይወቱ ሁሱ በዘፈኑም ከብ ይሰራል ባለ ታዛ አንድ አማራ አንደኛው ከፍል አማራ በሸዋ ይኖራል ሸዋም የአማራ ጥንተ ርስት ናት የአማራ የመካከለኛው ዘመን አበባ ከተማ ነበረች በዋናነት በረራ ትባል ነበር በዙሪያዋ የረር ባደቄ ሲኢሬ እና አንደጥና የመሳሰሉ ከተሞች ነበሯት የአማራ ሀያልነት የወደቀው በአጹ ልብነ ድንግል ጊዜ በረራ ላይ ነበር በኋላ አዴ አቴጌ ጣይቱ እና አዴ ምኒልከ ትቢያዋን አራግፈው መልሰው አዲስ አበባ አሏት በዛን ጊዜ ዋሊስ ባጅ። ስለዚህ አማራው ፍጹም አንድ ነው የሚከፋፍለው ግን የተመልካቹ አይን ነው ሰክሮ አንዱን ግንድ ብዙ ሰዎች መስለውት ግማሻችሁ ወደዚህ ግማሻቸሁ ወደዚያ ሁኑና ግጠሙኝ አንዳለው ሰውየ እኛም ከተመልካቾቻችን በሚመጣ የእይታ ግርዶሽ ነው የተቸገርነው አማራማ አንድ ነው የሰከሩ አይኖች ችግር ፈጠሩበት እንጅ ከወንዛዊነት የማይስማማው የአማራ አንድነት ከ ዓም የአማራው መነሳሳት ጋር አኩል ከበቀሉት ችግሮች አንዱ ጎታቾቹ የተበተቡት የወንዛዊነት አስተሳሰብ ነው ይሄ የወንዛዊነት አስተሳሰብ ዘመነ መሳፍንታዊ ባህርያትም አሉት ጎታቾቹ ይሄን የወንዛዊነትና ዘመነ መሳፍንታዊ ከፋፋይ ሀሳብ ያመጡትገና ቤተ አማራ ብለን መጻፍና ህዝብን መቀስቀስ በጀመርን በጥቂት ወራት ውስጥ ነው አማራውን በዘመነ መሳፍንታዊ ከልሎች በመከፋፈል እና የወንዛዊነት አስተሳሰብ በማስፋፋት እንቅስቃሴውን እናዳከመዋለን ብለው በማሰብ የጎጥ ህብረቶችን መፈልፈል ዋና ስራቸው ሆነ በእነዚህ ስብስቦች ውስጥ አማራነትን ያልተቀበሉ እና ከመጀመሪያውም የወንዛዊነት ስሜት ተጠቂዎች ተሳትፈውበታል በተለይ ከሀምሌ ወር ዓም ጀምሮ ጎታቾች ጎንደርና ጎጃም ላይ ትልቅ ትኩረት አድርገው ተረባርበዋል የጎንደር ህዝብ ብቻውን ኢትዮጵያን ነጻ አንደሚያወጣ አና የሌላው አማራ አብራኩ ትብብር አንደማያስፈልገው የሚለፍፉ ሰዎችን ማየት አዲስ አልሆን አለ በአርግጥ በእነዚህ ማህበራት ውስጥ አማራ ያልሆኑ ሰዎች ስለበዙ አማራ የሚባል ነገር ሲሰሙ ባይሰነፍጣቸው ነበር የሚገርመው ከአሁን ቀደም አማራ የለም እያለ ሲያንቃርር የነበረው ሁሉ አማራነት ሲፋፋም በአንድ ጀምበር መንደሬ ማጀቴ እትብቴ ማለት ጀመረ የዛሬ አርባ ዓመትም አማራ የመደብ ጠላት ነው ተብሎ ሲዘመትበት አብረው የነበሩ መሆናቸው መዘንጋት የለበትም በፊት አማራን ለመጉዳት አማራ አለ እንዲያውም ጨቁዋኝ ነው እንዲያውም ኢትዮጵያ ራሷ የብሄር ብሄረሰቦች እስር ቤት ናት ብሎ እንደዘመተበትእና አንዳጠፋው ይታወቃል በእነሱ ቤት ብሄር ብሄረሰቦችን በከረጢት ቋጥሮ ወይም በዘምቢል አንጠልጥሎ የነበረው አማራ ነው ማለታቸው ነው አንደገና ደግሞ አማራ በማንነቱ መታረድ ሲጀምር አማራ የለም የሚታረደው ሰው ሳይሆን አየር ወይ ነፋስ ነው እያለ በመዘበት እና ጭራ በመቁላት ቢላ ሲያቀብል ከርሟል አሁን አንደገና ንስሩ የአማራ ትውልድ ተነስቶ መሬት ማንቀጥቀጥ ሲጀምር ጎጤን መንደሬን ማለት ጀምረዋል ያው ድሮ ያቆሰሉትን አማራነት ለመዋጋት ነው የገጠሙት የማያሸንፉትን ንስር የአማራ ትውልድ ቢሆንም ዋሉ ጊዜ ትናንት ዛሬና ነገ ተብሎ በሶስት ሊከፈል ይችላል እነዚህ ግን አማራን በተመለከተ ትናንት እና ነገ የሚባለው የጊዜ መገንዘቢያ ስሜታቸው በድኗል የአማራ አማራነት ስንልም ቃሉን ብቻ አንጠልጥሎ መሮጥ ሳይሆን የአማራነት መሰረታዊ አሳቤና ባህርያትን ጠንቅቆ ማወቅ እና በዛው አውቀት መጠን መራመድ የግድ ያስፈልጋል የአማራነት ትግል በህዝብ መካከል ፍጹም የሆነ የስሜት የመተሳሰብና የፍቅር አንድነተት እና ትስስር መፍጠር እና መላውን ህዝብ ለአንድ አላማ አንድ ላይ አሰልፎ በአንድ ፉጨት ማሰማራት ማለት ነው ስለዚህ በአማራ አማራነት ውስጥ ፈጽሞ እስከጫማችን ልንገባበት ያልተገባ የሆነው ቤተ መቅደስ የአማራ ህዝብ አንድነት ጉዳይ ነው በምንናገረው በምንጽፈውና በምንስለው ነገር ሁሉ የህዝባችን ስሜታዊ አንድነት ቤተሰባዊ ትስስር ፍጹማዊ ፍቅርና አንድነት የማይደፈር ከልል ነው እና እነዚህ ጎታቾቾ አኛ ሰው ነን ዝቅ ሲልም ኢትዮጵያዊ ነን ከዚህ ወርደን አማራ ነን ልንል አንቸልም ይላሉ ይሄን ባሉበት ቅጽበት ጎንደሬ ጎጃሜ ሳይንቴ እና ሸዌ ነን ሲሉ እና አማራው ለህልውናው የሚያደርገውን ትግል ሲቦረቡሩ ይገኛሉ አማራነትን ለመፈታተን ጎጃሜነት ሸዋነት ሳይንቴነት አና ጎንደሬነት ላይ የሚንጠላጠሱ ሰዎች የሚስቱት ሀቅ አለ እነዚህን ከፍለ ግዛቶች አዳም ሲፈጠር ጀምሮ የነበሩ ያስመስሏቸዋል ከመቸ ጀምሮ አሁን የያዙትን ቅርጽ እንደያዙ አያውቁም ጎጃም ምድር አገው ምድር ዳሞት እና ወዘተ የሚባሉት ተጠቃለው ነው አሁን ጎጃም የሚባለውን የፈጠሩት በጌምድር ስሜን ደምቢያ አርማጭሆ እና ቋራ የሚባሉት ናቸው አሁን ጎንደር እየተባሉ ያሉት የእጁ አማራ ሳይንት ቤተ አማራ ላይ ኮመንዛ ላስታ የሚባሉት ናቸው አሁን ሳይንት የተባሉት የጥንቱ ትልቅ ግዛት ጋሳይ ለሁለት ተከፍሎ ግማሹ ወደ ሳይንት የተቀረው ወደጎንደር ተጠቃሷል ዛሬ ከጥንቱ ሸዋ ላይ ምስራቅ ሸዋ ምዕራብ ሸዋ አና ሌላው ተጎምዶ የተወሰደበት የፍየል ግንባር የሚያህል አንድ ዞን ነው ያለው ሰሜን ሸዋ ተብሎ የሚጠራ ያም ቢሆን በከፊል ወደ ኦሮሞ የተከለለ ነው በአጭር አማርኛ እነዚህ ከፍለ ሀገሮች በየጊዜው ሲጠቡ እና ሲሰፉ ነው የኖሩት መሪዎች አንዱ ተሹዋሚ ሲያስቀይም ግዛቱን ይከፍሉና ለሌላው ጎረቤት ግዛት አስተዳደር ሲሰጡት ነው የኖሩት አሁንም በአጭር አማርኛ ዛሬ ጎንደሬ ጎጃሜ ሳይንቴ ሸዋየ ነን የሚሉ ሰዎች ወይም በዚህ ውሀ የማይቋጥር ሀሳብ አማራን አንድነት አንዳይኖረው የሚጥሩ ሰዎች ማወቅ ያለባቸው እነዚህ ግዛቶች ቋሚ የሆነ ድንበር ኖሮአቸው አያውቅም ድንበሩ በየዘመናቱ ሲለዋወጥ የነበረ ህዝብ ከዛም አልፎ አነዚህ ግዛቶች አሁን የያዙትን ቅርጽ የያዙት አሁን ቅርብ ጊዜ መሆኑ አየታወቀ ብዙው ጎታች ኃይል አንደቋሚ ግዛት ከአዳም ጀምሮ እንደነበሩ ግዛቶች ይባስ ብሎም አእንደማንነት ሊቆጥራቸው ይዳዳዋል አማራ በዛሬው የአማራ ምድር እና በተወሰዱብን ግዛቶች ሁሉ ከአሁኖቹ ጎጃም ጎንደር ሸዋና ሳይንት ቀድሞ ይኖር ነበር አማራ በባሲ በዛሬው አርሲ በከፋ በደዋሮ እና በዛሬው ሀረርድሬዳዋ ይኖር ነበር በቱርከ የታገዘው ሶማሌ እና ኦሮሞ ከአማራ ሳይዘርፋቸው ሰነድ ለማጣቀስ ያህል በ ኦሮሞ ሲሶውን ግዛት ወረረ። የለም ይሄም አንድ አማራነት ለአማራ ህዝብ ከፍሎች ማለትም ለአገውና ለቅማንት በቂ ምላሽ ነው በአማራ በአገውና በቅማንት መካከል አንዳች ልዩነት እንደሌለ ቀደም ብለን አይተናል በሌሎችም አንዲሁ ለምሳሌ በአገውና በአማራ መካከል ልዩነት የለም አንድ ልዩነት አለ ቢባል አንኳ አገው ከአማርኛ ተጨማሪ የራሱ የሆነ ቋንቋ መናገሩ ብቻ ነው ከዛ ውጭ ግን ታሪከ ስነልቡና ማህበረ ፖለቲካዊ ስሪት አሰፋፈር እና አኗኗር ጸባይ አና ወዘተርፈ ስንወስድ ፍጹም አንድ ነው አገውም ሆነ አማራ በታሪከ በአንድ አውድ ውስጥ አልፈዋል በጦርነት ለአንድ አላማ ሲዋደቁ ኖረዋል ለአንድ አይነት ህልውና ሲታገሉ ኖረዋል አንዱ ለአንዱ ክንድ ሆኖ ኖሯል አገውም ሆነ አማራ በትግሬ ገዥዎች እኩል ሲከዳ የቆየ ነው ለምን ቢባል አንድ ስለሆነ የትግሬ ገዥዎችም በአንድነት አንድ አይነት ጥቃት ነው ሲያደርሱበት የኖሩት ለምሳሌ በዝባዝ ካሳ በአገውአማራው ንጉሰ ነገስት አጹ ተከለ ጊዮርጊስ ላይ ያደረገውን ጭካኔ ማስታወስ በቂ ነው በዝባዝ ካሳ ቀደም ብሎ አማራውን ንጉስ አጹ ቴዎድሮስን ለአንግሊዝ አሳልፎ መስጠቱም የሚታወስ ነው አሁንም አገው ሆነ አማራ በየከልሉ ሲፈናቀል ሲዘረፍ እና ሲገደል በአንድነት ነው በአማራነት ነው ስለዚህ አገውም ሆነ አማራ በደስታም ሆነ በመከራ አንድ ነው ስለዚህ የአገውና አማራ አንድነት እኛ የምንፈጥረው ፖለቲካዊ አንድነት ሳይሆን እዛው ከጥንቱ ከጠዋቱ የነበረና ያለ የሚኖርም ነው በታሪከ ዥገት ጋፋት ዳሞት ጋሳይ እና ቋረኞች የተባሉት የአማራ ከፍሎችም አካባቢያዊ ዲያሌክት የሚናገሩ አማሮች እንደነበሩ የሚታወቅ ነው የቅማንትም ሁኔታ ከዚህ የተለየ አይደለም የአርጎባውም ይሄው እንደሆነ ቀደም ብለን ታሪከ ጠቅሰን አይተናል አናም አማራነት በአማራ ታሪካዊ ግዛት ውስጥ የሚኖር ነባር ህዝብን አንድ አይነት ህልውና የሚያረጋገጥ ነው አንድ እጣ ፋንታ ብቻ አለው ወይም በአማራነቱ አንደ አንድ ታላቅ የወደፊት ብሄር አንድ እድል ብቻ ይኖረዋል የአማራነት አንቅስቃሴም ከዚህ የተነሳ አሀዳዊ ከመሆኑ ባሻገር ከፍ ወዳለው ፖለቲካዊ ህልውናው ስንመጣ አንድ አይነት ብቻ አጣ ፋንታ እና የወደፊት አድል ያለው ህዝባዊ አጀንዳ ሆኖ እናገኘዋለን ስለዚህ አማራ ስንል ወይም ስለአማራነት ስንናገር ከላይ በተዘረዘረው ማእቀፍ መሰረት ነው የሚሆነው የአማራነት እንቅስቃሴ እነዚህን ማህበረሰባት እውቅና የሚሰጥ እና የሚንከባከብ በሚሆንበት መስመር ሊጓዝ ይገባዋል አማራነት በአማራ ምድር ውስጥም ሆነ ከባህር ማዶ የሚገኙት እነዚህ የአማራ ክፍሎች ያለፈው ታሪካችን ብርቅየ አካላት እና የወደፊት አንጡራ ሀብታችን መሆናቸውን አስምሮበት ሊንቀሳቀስና ሙሉ አንከብካቤ እንደሚያደርግላቸው ማስተማመኛነቱን ሊያረጋግጥ ይገባዋል እነዚህ የተዘረዘሩት ከፍሎች የየራሳቸው የተናጠል እንቅስቃሴ ሊያደርጉ አይገባም እናድርግ ቢሉም ተጨባጩ ሁኔታ አይፈቅድምም አያመችቸምም ምከንያቱም አማራ ከታሪካዊ ፖለቲካዊ ማኅበራዊ ባህላዊ ኢኮኖሚያ እና ስነልቡናዊ ነባራዊ ሁኔታዎች አንጻር በፍጹም በማያሻማ መልኩ አንድ እና አንድ ብቻ እጣ ያለው ስለሆነ ምናልባት አማራነትን በበጎ የማይመለከቱት ጠላቶች ከእነዚህ ከፍሎች አንዱን ወይም ሁለቱን ተጠቅመው እንቅፋት ለመፍጠር መጣራቸው የማይቀር ነው ይሁንና የአማራነት መጠንከር በራሱ ለእንደዚህ ያለው ሴራ በቂ ምላሽ ስለሆነ እምብዛም አሳሳቢ አይደለምያ ማለት ግን አማራነት ማንም በምድሩም ሆነ ከባህር ማዶ የሚኖር አማራን በምንም መልኩ በማያስከፋበት መንገድ እንዲጓዝ መጣር ግድ ነው የአማራነት አቀንቃኞችም ለዚህ አይነት እንቅፋትአልቦ መስመር ስኬት የየበኩላቸውን ፈጠራ የታከለበት አስተዋጽኦ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል አማራነት ከአጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታዎች ላይ ተነስተን ስንገመግመው የተጠቀሱትን ከፍሎች መሰረት አድርጎ ሌላ ንኡስ አማራነትን በሚያስተናግድበት ቅርጽ ላይ አይደለም ያለው ይሁንና ይህንን አልፎ ቢፈጠር እንኳ ከወዲሁ ከእንቅፋትነት የዘለለ ሚና እንደሌለው እና መጨረሻውም መድረሻቢስ እንደሆነ ግንዛቤ ሊወሰድ ይገባልይህም የተባለበት ምክንያት የአማራነት አንቅስቃሴ ህዝባዊ ወይም ሰፊብሄራዊ አንቅስቃሴ እንጅ ንኡስ ጎሳዊ አንቅስቃሴ ስላልሆነ ነው አማራነት ለአንድ ንኡስ አካል ህልውና ብቻ የሚደረግ እንቅስቃሴ ስላልሆነ ትግራይ ውስጥ ከትግሬ ውጭ የሆኑ ነገዶች አሉ የትግራይ ማንነት የተገነባው ግን እነዚህን በማቀፍ ነው አንድ አይነት ብሄራዊ አንቀስቃሴ እንደተደረገ እና እየተደረገ እንዳለ የሚታወቅ ነው በአርግጥ ለሁሉም ነገዶቻቸው ወይም ከፍሎቻቸው በቂ ዋስትና ሰጥተዋል ወይ የሚለው ሊያነጋግር ይችላል ነገር ግን አማራነት በውስጡ ጠንካራ የሆነ ነገዳዊ ማንነት ያላቸው አካላት ስለሌሉት ከእዚህ ብሄረተኝነት በእጅጉ የተሻለ ወጥነት አለው እንደመታደልም ሊቆጠር የሚገባው ነው በአማራነት ለሚንቀሳቀሱ እና አማራነት ለአማራ ችግር መፍትሄ ነው ብለው የሚያምኑ ወገኖች እንዲህ ያለውን ወንዛዊ አስተሳሰብ ከልባቸው ፍቀው ማጥፋት አለባቸው ሌሎችም ላይ አንዳይንጸባረቅ መታገል አለባቸው አንድ ሰው የአማራ አማራነትን አደግፋለሁ ብሎ ሲያበቃ እንደገና ራሱን ከመላው አማራ ነጥሎ የተወሰነ አካባቢ ጠበቃ ካደረገ ጨዋታ ፈረሰ ማለት ነው አንድ የአማራ ተሟጋች ስለራሱ ትውልድ ቦታ ብቻየተለየ ስሜት ካለው እና ያንኑ ስሜቱን ሌሎቹም አንዲጋሩለት ከጠየቀ ይህ ሰው ትከክለኛ የአማራ ጠበቃ ነው ማለት አይቻልም የሆነ አካባቢ ሰው ስለሆንኩ ብቻ ለአካባቢየ የተለየ ስሜት የሚሰማኝ ከሆነማ ሙሉ ኪሳራ ውስጥ ወደቅኩ ማለት ነው አንድ የአማራ ብሄረተኛ የትም ይወለድ የትም አጀንዳው የግድ መላው አማራ ነው መሆን ያለበት በአራቱ ግዛቶች በአምስተኛው ምናባዊ ግዛት ማለትም በተቀረው ዓለም ተበትኖ የሚገኝ አማራ ሁሉ የየለት ህይወቱ ሊያሳስበን አና በፍጹም አንድ እይታ ልንመለከተው ይገባል አማራ ነኝ ስል የሳይንትም ሆነ የጎጃም ወይ የሸዋ አልያም የጎንደር ወይም የግዛት አምስት ወይም በመላው ዓለም የተበተነው አማራ ህመም በአኩል ይሰማኛል ማለቴ ነው በአማራ አማራነት ውስጥ ሌላ ጭብጦ ይዞ መገኘት የብሄረተኝነቱ ነገር ያልገባው መሆንን ያመለከታል በነገራችን ላይ እንዲህ አይነት ከፍለ ሀገራዊ ስሜት ራሳቸውን ከየትኛውም ከፍለ ሀገር ጋር ማያያዝ የማይችሉትን የተበተኑ አማሮች ያገላል ታዲያ አንዱን አማራ የበለጠ እያሰብኩለት ሌላውን ሆነ ብየ ከረሳሁት ምን ዋጋ አለው። የተዋጽኦ ፖለቲካ በእኛ ልዩ ሁኔታ የህወሀት ውልድ ነው ህወሀት በብሄር ተዋጽኦ ስም ቁጥር ላይ ብቻ በመመስረት ብቃት የሌላቸውን ሎሌዎች የሚመለምልበት ስርዓት ነው የተዋጽኦ ፖለቲካ ብቃትን ሳይሆን ቁጥርን ብቻ የሚመሰከት የሰነፎች ማህበር ለመፍጠር የሚያገለግል ምቹጌ ነው በተዋጽኦ ፖለቲካ ብቃት ዋጋ የለውም ይህ አስተሳሰብ እየሰራ ያለው በአገዛዝ ደረጃ ነው አንደ አማራ ባለው የህልውና ትግል ውስጥ እንዲህ አይነቱ አስተሳሰብ ፈጽሞ ቦታ ሊኖረው አይገባም ትግል በተዋጽኦ የሚመራ ከሆነ ትግሉ ከመታገል ወደአለመታደል ይሸጋገራል የተዋጽኦ ፖለቲካ አይደለም በትግል በስልጣን ላይ ሆኖ ኢትዮጵያ ላይ ያደረሰውን ያየ ሰው ትግል ላይ ቢተገበር ምን ሊመጣ እንደሚችል መገመት ይገባዋል የአማራ ትግል ሰዎች በቸሎታቸው በወኔአቸው በአስተዋጽኦአቸው በአቅማቸው በቆራጥነታቸውና በቀና አስተሳሰባቸው አየተሰፈሩ የሚሳተፉበት መሆን ይገባዋል አማራ አንድ ህዝብ ነው ከዛ ቀበሌ ተወለደ ከዚህ ለከርከርም መቅረብ የለበትም አንድ አማራ በቃ ያው አማራ ነው አማራ እንደ ኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰባዊ ሳይሆን አንድ ግዮናዊ ህዝብ ነው ስለዚህ ከወልቃይት ሰሜን ጫፍ ያለው ሐረር ላለው በአንድ አማራዊ ፍቅር ይታገላል ባሌ ሮቤ ያለው ካማሽ ጉመዝ ላለው አማራ በፍቅር ይታገላል አስተሳሰባችንም እኔ ለሁሉ አታገላለሁ ሁሉም ለአኔ ይታገላል የሚል መሆን አለበት አንዳንድ ጊዜ ሳናስበው የተዋጽኦ አስተሳሰብ አናራምዳለን አይፈረድብንም በህወሀት ብሄር ብሄረሰባዊ የአስተሳሰብ ሞድ ውስጥ ለ ዓመት ስለቆየን በልማድ እንደጤነኛ አስተሳሰብ ወስደነው ነው የተዋጽኦ ፖለቲካ በዋነኝነት የስልጣን እና የጥቅም አደላደል ዘዴ መሆኑ ታምኖበት በትግል ላይ ደግሞ እንዲህ ያለው አካሄድ የትም ስለማያደርስ በየጊዜው እየታረመና እየተወገዘ ተነቅሎ መጣል አለበት እኔ ሁሉ አማራ ነኝ ሁሉ አማራ እኔ ነው ማለት አለብን ምዕራፍ ሰባት አማራን የገጠሙት ወቅታዊ ፈተናዎች ባለፉት ምእራፎች በታሪከ አማራ ብዙ ችግሮች እንደገጠሙት በስፋት ተመልከተናል ከዚህ ቀደም አማራ በተደጋጋሚ የህልውና ችግር ገጥሞት የህልውና ትግል አድርጓል አማራ እንደ ህዝብ የመጥፋት እና የመቀጠል አደጋዎች ተጋርጠውበት ብዙ ተፈትኖ ነበር ነገር ግን በየጊዜው የተነሱ ጀግኖች ጠላቶቻቸውን ዶግ አመድ በማድረግ የአማራን ጥፋት ወደ ትንሳኤ ቀይረዋል አማራ ለተነሱበት የህልውና አደጋዎች በየወቅቱ አደጋን ቀልብሰው በአማራዊ ጀግንነት ጥለው እየወደቁ ህልውናውን አስከብረው ከጥፋት ያዳኑት የቁርጥ ቀን ልጆች አጥቶ አያውቅም በዛውም ልክ ይሄ የህልውና አደጋ በተደጋጋሚ መከሰቱ ወደፊት እንዳይደገም መሰራት የነበረበት የመከላከል ስራ እንዳለ ማመላከቱ አልቀረም በተለይ ለእኛ በዚህ ዘመን ላለነው የአማራ ትውልድ በመሆኑም የአሁኑ ጊዜ የህልውና ትግል ወደፊት ለሚነሱት ተመሳሳይ ችግሮች ቀድሞ መፍትሄ ማበጀት ይኖርበታል ይህንን በማድረግ አማራን ከዳግም ጥፋት መታደግ ይቻላልና ነው ከመፍትሄዎቹና መተግበር ካለባቸው ግንባር ቀደም ስራወች አንዱ ጠንካራ የአማራ ብሄራዊ ማንነት መገንባት እና ህዝቡ መቸም ቢሆነ ከዚህ ቀደም እንደተፈጠሩት ስህተቶች ተበታትኖና ተዘናግቶ እንዳይቀመጥ ማድረግ ነው ከዚህ ቀደም የገጠሙት የህልውና አደጋዎች ጠንካራ የአማራ ብሄረተኝነት በአስታማማኝ እና ቀጣይነት ባለው መልኩ ባለመገንባታቸው ነው አማሮቹ በየዘመናቱ ከህልውና አደጋ ወጥተው ድል ባደረጉ ማግስት ትናንት ሊያጠፋቸው የተዋጋቸውን ጠላታቸውን በይቅርታ ወንድሜ ብለው አብረውት መቆማቸው ነው ዛሬ ላለንበት ችግር የዳረገን የወጋ ቢረሳ የተወጋ አይረሳ የሚለው የአማራ ስነቃል ለዚህ ዘመኑ የአማራ ብሄረተኝነት እንቅስቃሴ ወሳኝ ሆኖ እናገኘዋለን ይቅርታ ለአማራ ህዝብ ትልቁ መገለጫው ቢሆንም ጠላቶቹ ይህንን አንደ ድከመት አየወሰዱ ሲጨፈጭፉት ኖረዋል ይሄው ባህል ነው በተደጋጋሚ በተመሳሳይ የታሪክ ጠላቶቹ እጅ አንዲወድቅ ያደረገው እናም ስህተቱ በዚህ ትውልድ መደገም የለበትም የአማራ ብሄረተኝነት አንቅስቃሴ የመጀመሪያው ጥንቃቄ ይህንን ጎጅ ባህል አሽቀንጥሮ በመጣል ይጀምራል አማራን አንደሚያስበላው ካረጋገጥን መልካም ባህልም ቢሆን ለኛ የጥፋት መንስዔ ነውና ልንጥለው ይገባል ጠላትን የምናነጋግረው በሚገባን ብቻ ሳይሆን በሚገባውም ባህል እና ቋንቋ ጭምር ነው መሆን ያለበት በአዲሱ የአማራ ብሄረተኝነት ንቅናቄ ይቅር ባይነት የሚሰራው አማራ ከአማራ ጋር በሚኖረው ግንኙነት ውስጥ ብቻ ነው ለአብነት ከቅርቡ ጊዜ የህልውና ፈተና ስንነሳ የሚከተለውን አንጥረን መመልከት እንችላለን አንደኛው የህልውና አደጋ የግራኝ ወረራ ወቅት ሲሆን አማራ ከባድ የመጥፋት አደጋ ተደቅናበት ነበር ስልጣኔው ሁሉ ወድሞ እና እጅግ በርካታ አማራ ተጨፍጭፎ የነበረው ሁሉ እንዳልነበረ ሆኗል አማራው ተግዞና ተሳዶ ዙፋኑን በትግራይ ውስጥ የደብረ ዳሞ ኮረብታ ጫፍ ላይ በፈጣሪና በግራኝ መካከል የምትታይ ተራራ ላይ እስከ ማስቀመጥ ደርሶ ለጥፋት ተዳርጓል ጀግናው አጹ ገላውዴዎስ በእናቱ ንግስት ሰብለወንጌል በመታገዝ አማራን ሊያጠፋው ምንም ያልቀረውን የግራኝ ወረራ በመመከት ለአማራ ህልውና መቀጠል ዋስትና ሆኗል እዚህ ላይ በግራኝ ወረራ ምከንያት አማራው ሙሉ በሙሉ ሙስሊም ይሆን ነበር እንጅ እንደ ዘሩ ሊጠፋ አይቸልም ነበር የሚል መከራከሪያ ሊነሳ ይችላል ይሄ መከራከሪያ ግን በግምት እንጅ በአውነት ላይ የተመሰረተ አይደለም ምከንያቱም ወረራው በዋናነት በወቅቱ ሀያል የሙስሊም መንግስት ማለትም በኦቶማን ቱርከ የተቀነባበረና የታገዘ ስለነበር ተከታዩ አርምጃ ረባቋዕሄያ ነበር ሊሆን የሚችለው ለናሙና ያከል ብንመለከት በሰሜንና ሰሜን ምስራቅ አፍሪካ አረቦቹና ቱርኮች በኃይል በገቡበት ቦታ ሁሉ ነባሩን ህዝብ አጥፍተው ወይም ቁጥሩን አመናምነው የአረብ ህዝብ መናኸሪያ እንዳደረጉት መገንዘብ አንችላለን የአንድ ህዝብ የባህል መጥፋት የራሱ የህዝቡ ዘር ጥፋት ነው ተብሎ ይወሰዳል ለምሳሌ የአማራው አሻራ የሆነው ስልጣኔ እና ቀደምት ሃይማኖታዊ ባህላዊና ስነልቡናዊ አሴቱ መጥፋቱ በራሱ የባህል ሞት ስለሆነ ዛሬ አማራ የሚባል ማንነት አይኖርም ነበር ስለሆነም የግራኝ ወረራ በባህል ገደላ እና በአካል ህዝብ ገደላ ሳቢያ አማራውን ሊያጠፋው ጫፍ ደርሶ እንደነበር እንረዳለን ስለዚህም በዛ ጊዜ ከባድ የህልውና አደጋ ተደቅኖበት በወቅቱ በነበሩት ጀግኖች ጀግንነትና ጥበብ እንዲሁም ዲፕሎማሲ አማካኝነት ራሱን እንደ ህዝብ ማስቀጠል ችሏል ለህልውናችን መረጋገጥ የተከፈለው መስዋዕትነትም ከባድ ነበር ሁለተኛው አማራ ላይ የተደቀነው የህልውና አደጋ የግራኝን አውዳሚ ወረራ ተከትሎ የመጣው የአሮሞ ወረራ ነው ግራኝ ያዳከመውን አማራ ገና መልሶ ሳያነሰራራ እግር በእግር ተከትሎ መስፈር የጀመረው ኦሮሞ አማራን አና ሌሎች ነባር ነገዶችን አጠፋ ከሞት የተረፉትን የባህል ግድያ በመፈጸም የኦሮሞ ማንነት ጫነባቸው ቀደም ብሎ እንደተጠቀሰው በታሪከ ታይቶ የማይታወቅ የፖለቲካ የስነ ህዝብ አና የኢኮኖሚ ችግር የአማራው ማህበረሰባዊ ህይወት ውስጥ ተከሰተ የተከሰተው ችግር በቀጥታ በኦሮሞ ወረራ ምከንያት አማራው ህዝብ ላይ የተፈጠረ ውስብስብና እስከዛሪ ድረሰ ላለንበት ውደቀት መንስኤ የሆነ ስርሰደድ ችግር ነው ይሄም ችግር በመጀመሪያዎቹ ሁለት ሶስት ምእት አመታት በአማራው ላይ የህልውና አደጋ አስከትሎ የማህበረሰቡን ስረአተ አኗኗር ምስቅልቅሉን አወጥቶታል ከግራኝ ወረራ የተረፉትንም የስልጣኔ አሻራዎች ጨርሶ አውድሞአቸዋል በሂደቱም ማአከላዊ መንግስትም ደካማና ለጥቃት የተጋለጠ ሆነ በዚህም የተነሳ ማኅበራዊ ባህላዊ አና ምጣኔ ሀብታዊ ዝቅጠት ተከተለ ከግራኝ ወረራ ወዲህ የአማራ ወርቃማው ዘመን በጨለማው ዘመን ተተካ በዚህ የጨለማው ዘመን መባቻ ጀምሮ ዋና ተዋናኝ የነበሩትም ኦሮሞዎች ናቸው አማራም ሆነ አገሪቷ አሁን ለደረሱበት አጠቃላይ ድንቁርና ኋላቀርነት እና ደካማነት እነዚህ በተከታታይ የመጡ ሁለት ከስተቶች ዋና ተጠያቂ ናቸው ኦሮሞ በወረራ ቀምቶ የአማራንየሃድያን የጋሞን እና የሌሎች ነባር ነገዶችን መሬት በጉልበት ከተቆጣጠረ ጀምሮ በወረራ የያዘውን መሬት ነጥቆ በመሮጥ የራሱን ሃገር ለመመስረት እንጅ ለኢትዮጵ አንድነት አለመቆሙ ማዕከላዊ መንግስቱን እጅግ አዳከሞት ቆይቶአል በተለይም ፊደል የቆጠሩት የኦሮሞ ልጆች ታሪክን ሆነ ብለው በማጣመም እና ልቦለዳዊ ታሪክ በመፍጠር በወጣቱ ኦሮሞ አሰተሳሰብ ላይ የተከሉት ነቀርሳ አማራንም ኢትዮጵያንም በደሎአል በርግጥ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የዚህ ስህተት ፈጣሪ ቀደምት የኦሮሞ ምሁራን በንሰሃ መታጠብ በሚመስል መልኩ የኑዛዜ ቃል ሲሰጡ እየተሰሙ ነው የተከሱት መርዝ ግን በብዙ ወጣት የኦሮሞ ልጆች ጭንቅላት ውስጥ ጎምርቶ ለአማራው ጥፋት መንስኤ ሆኖ እንደቀጠለ እስከዛሬ እያየነው ነው ሁኔታዎችን መለስ ብለን ስናይ የአማራውን መሬት ወርሮ የያዘው ኦሮሞ በህገወጥ መንገድ በወረራ ስለሰፈረበት መሬት አልተጠየቀም በጅምላ ስለጨፈጨፈው ነባር ህዝብም አልተጠየቀም አማሮቹ አንሰራርተው በአጹ ምኒልከ ጊዜ ኦሮሞ የወረረውን አካባቢ መልሰው መቆጣጠር ቢችሉም ኦሮሞ በአማራው ላይ ያደረገውን አላደረጉም ለበቀልም ሀሳብ አልነበራቸውም እንደ ህዝብነት ተቀብለውት ወደ መንግስት መዋቅር አስገብተውት የአገሪቱ ባለቤት አንዲሆን አደረጉት እንጅ የኦሮሞ ሊቃን ለዚህ የአማራ ውለታ ግን ተቃራኒውን አየመለሱ ይገኛሉ አማራውን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ኦሮሞ ለማድረግም በርትተው ይሰራሉ ከተከዜ ማዶው ወራሪ ጋር በማበርም በአማራ ላይ የአሁኑ ወቅት የህልውና ችግር ሆነዋል ይህ የኦሮሞ ለአማራ የህልውና ችግርነት በመጀመሪያው ዙር እስከ አጹ ቴዎድሮስ መነሳት ቀጥሎ ነበር በሌላ ምዕራፍ አጹ ቴዎድሮስ ያደረገው ትግል ለአማራ የህልውና ትግል እንደነበር መጻፋችን የሚታወስ ነው የህልውና አደጋ ሆኖ የነበረውም ኦሮሞ ነው ሶስተኛው አማራን የገጠመው ታሪካዊ የህልውና ችግር የኢጣልያ ወረራ ነው ኢጣልያ አማራን ለማጥፋት ተንቀሳቅሷል በግራኝ ወረራ በኦሮሞ ወረራና በዘመነ መሳፍንት ተዳከሞ የነበረውን የመንግስት መዋቅር ጨርሶ አፈራርሷል ጣልያን የናደው መልሶ አንሰራርቶ የነበረው በኢትዮጵያ ሉአላዊነት ዙሪያ የተመሰረተው ሁሉንም ነገዶች አሳታፊ የሆነው የአማራ መንግስታዊ መዋቅርም ተመልሶ በቦታው ቢተካም ረዥም ጊዜ ሊቆይ አልቻለም በ ዓም የተማሪዎች እንቅስቃሴ በቀላሉ ነቅሎ አንዲጥለው ሆኗል ከዛም አልፎ ጣልያን በወረራ ኢትዮጵያን በያዘበት ወቅት አማራውን በመርዝ ጋዝ ጨፍጭፏል ሌሎች ብሄሮችን አነሳስቶ አስጠቅቶታል አስጨፍጭፎታልም ሙስሊሙን የኦሮሞና ሱማሌ ከፍል በከርስቲያኑ ላይ በማነሳሳት በአማራው ህዝብ ላይ ብዙ ግፍ ፈጽሟልይሄንን የህልውና አደጋ ግን ጀግኖቹ የአማራ የቁርጥ ቀን ልጆች በህይወታቸው መስዋአትነት ቀልብሰውታል ጣልያን አማራን ጨርሶ ማጥፋት ያልቻለው ጊዜ ስለቀደመውና ከኢትዮጵያ ምድር በአስቸኳይ ተነቅሎ ስለወደቀ ብቻ ነው እንደ አያያዙ ሊያጠፋው ይችል እንደነበር ፍላጎቱም እንደነበረው የታወቀ ነው አራተኛው አማራው ላይ ከግራኝ አህመድ ወረራ ከአሮሞ ወረራና ከኢጣልያ ወረራ ጋር የሚወዳደረው እና አልባት ካልተበጀለትም ምናልባት ከሁሉ የከፋው የህወሀት ወረራ ነው ህወሀት የትግሬን ህዝብ በጸረ አማራ ብሄረተኝነት በማጥመቅ አማራው መጥፋት ያለበት የትግሬ ህዝብ ታሪካዊና ደመኛ ጠላት እንዲሁም ጨቋኝ ብሄር መሆኑን ለ አመታት በማስተማር በአማራ ላይ ከባድ የህልውና ስጋት ደቅኗል ይህ የትግራይ ሀዝብ ነጻ አውጭ ድርጅት መላውን ትግሬ በሚባል ሁኔታ በአንድ መስመር በማሰለፍ ለአማራው ከባድ የህልውና ስጋት ሆኗል በልዩ ልዩ ስፍራዎችም እስካሁኗ ሰአት ድረስ በዘር ማጥፋት ስራ ተሰማርቶ ይገኛል ይህ ድርጅት በምን መንገድ አማራውን የህልውና አደጋ ቀለበት ውስጥ አንደከተተው ወደኋላ እንመለስበታለን ከአላማ አንጻር ከሁሉም የባሰው የህወሀት ነው በግልጽ አማራን ለማጥፋት እቅድ ይዞ የተነሳ በመሆኑ ለአማራው ህልውና ቀዳሚው ነቀርሳ ሆኖአል ይህ ቡድን የፈጠረው የትግሬነት ስሜት ራሱን የትግሬን ህልውና አማራን በማጥፋት ላይ አንዲመሰረት አድርጎታል አማራ ካልጠፋ ትግራይ ሪኾብሊክ መሆን አትችልም ከሚል የህልውና ጥያቄ ላይ በመነሳቱም ለአማራ አደገኛነቱን የበለጠ አጉልቶታል አስካሁን ድረሰም ህወሃት በበርካታ ሚሊዮን የሚቆጠሩ አማሮችን ጨፍጭፏል ይህም በመረጃ ተረጋግጦአል ጭፍጨፋውም በስውር ሳይሆን በግልጽ የጥፋት ፖሊሲ ተቀርጾለት የተፈጸመና አየተፈጸመ ይገኛል ቢያንስ ቢያንስ ራሱ የህወሃት ፖርማ በሪፖርቱ እንደአረጋገጠው ቁጥራቸው ከ በላይ የሆኑ አማሮች ከምድረ ገጽ ጠፍተዋል አጠቃላይ ግንዛቤ ለመውሰድ ግን እስካሁን ድረስ በቅርብ ጊዜ ብቻ አማራ ላይ የታወቁ አራት የህልውና አደጋ ቀለበቶች ውስጥ ገብቷል አሁን አማራ ያለበት አራተኛው የህልውና አደጋ ቀለበት ውስጥ ነው የአማራው ትግልም ሁለት መሰረታዊ ግቦችን ያነገበ መሆን ይጠበቅበታል የመጀመሪያው አራተኛውን የህልውና አደጋ ቀለበት ሰብሮ አማራውን በህይወት አንዲኖር ማስቀጠል ነው ሁለተኛው ደግሞ የህልውና አደጋ አራትን ቀለበት ከሰበረ በኋላ አማራው መቸም ቢሆን ወደ አምስተኛው የህልውና አደጋ ውስጥ እንዳይገባ ዘላቂና አስተማማኝ የህልውና ማረጋገጫ መሰረት ማስቀመጥ ነው ለዚህም የአማራ ጠንካራ ብሄራዊ ማንነት በአስተማማኝ ሁኔታ መገንባት ዋነኛው መፍትሄ እንደሆነ ቀደም ብለን አስገንዝበናል ባጭሩ የአማራ ትግል አራተኛውን የህልውና ትግል አሸንፎ አምስተኛ የህልውና ስጋት እንዳይከሰት ማድረግ ነው አራተኛውን ማሸነፍ አምስተኛው አንዳይመጣ ጠንከሮ እና ጸንቶ መቆም የአማራ ትግል ቀዳሚ መርህ መሆን አለበት አራትን መቀልበስ አምስትን ማምከን በአሁኑ ወቅት ዋናው የአማራ ህልውና ስጋት በህወሀት የተጠናከረውና የሚመራው የትግሬ ብሄረተኝነት ሆኖ እርሱ የሚፈጥራቸው ሌሎችም ተዛማጅና ተዛማች ችግሮች ናቸው ባለፈው ግማሽ ምእተ ዓመት ውስጥ በአማራው ህይወት ውስጥ የተከሰቱትን ዋና ዋና ችግሮች እስኪ አንድ በአንድ እንመልከት ውንጀላ አማራ ከባሮን ፕሮቻዝካ እስከ የደቡብ ጎታች ሊቃን አማራ ከባድ መስዋእትነት በመከፈል አገር ጠብቆ ብሄሮችን አስከማንነታቸው ለአሁኑ ዘመን ያደረሰ ህዝብ ነው ዳሩ ግን ይህንን ውለታ በመካድ የህዝብ ተወካዮች ምከር ቤት የ እና ዓም የህዝብ ቆጠራ ውጤት አፈጻጸም ሪፖርት ለፓርላማ የቀረበ አማራን መወንጀል ያለፈው ግማሸ ከፍለ ዘመን መታወቂያ ሆኖ ቆይቷል አማራን ውንጀላና ውግዘቱም አድጎ ወደ ዘር ማጥፋት ድርጊት አደገ እስኪ ይህንን የአማራ ውንጀላ ዘርዘር አድርገን እንየው ላለፈው ግማሽ ከፍለ ዘመን የብሄር ፖለቲካ ትንተናዎች ያጠነጥኑ የነበሩት በአማራውና በተቀረው ብሄር መካከል ነበር ማለትም አማራው በአንድ ወገን ሌላው በሌላ ወገን በሄከተር ብላከረስት ትንተና በኢትዮጵያ የብሄሮች ግንኙነት ትንታኔ በአማራና በሌሎች መካከል የሚያጠነጥን ነው ይሄም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ የዘውጌ ጥናትና ትንተናዎች መሰረታዊ ቸግር ያለበት እንደሆነ ያሳያል የዘውጌ ማህበረሰባት ትንተና በአማራና በሌላው መካከል ብቻ የሚያጠነጥን በመሆኑ ሌሎች ማህበረሰባት እርስ በእርሳቸው ያላቸው ግንኙነት እንዲዘነጋ አድርጎታል በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ዘውጌ ማህበረሰባት ትንተና አካባቢያዊ ሁኔታዎችን ያላገናዘበ አማራና በሌላው ብቻ የተቸከለ አጠቃላይ ሁኔታ ነው ይሄ ማለት በአጭር አማርኛ የኢትዮጵያ የብሄር ትንተና በአማራና በተቀረው ብሄርህዝቦች መካከል ነው ይህም መላው የኢትዮጵያ ብሄሮች አማራውን በቀጥታ ተጠያቂ አድርገውታል ወንጅለውታል እየወነጀሉትና እየጠየቁት ነውም ማለት ነው አማራ በአንድ ወገን ብቻውን ሌላው በአማራ ውንጀላ ዙሪያ አንድ ረድፍ ተሰልፎ እንዲገጥመው ሆነ ማለት ነው የትግሬ ሊቃን ዘመን ተሻጋሪ የአማራ ጥላቻ እንዳለ ሆኖ የቅርብ ጊዜው ጸረ አማራ ስሜት የበቀለበት አለማቀፋዊ አውድም አለው በአማራው ላይ የቅርብ ዘመኑ ግፍ የተጀመረው በጣልያን ነው አማራን በማንነቱ መሰረት ማጥቃት በጣልያን የተጀመረበትም ምክንያት ለኢትዮጵያ አንድነት ባለው የማይናወጥ አቋሙ እና ባደረገው ተጋድሎ ነው አልቤርቶ ስባኪ እንደሚለው ጣልያን ወደ ደናኔ ሶማልያ ያጋዛቸው የራስ ደስታ ዳምጠው ሰራዊት ከፍል የነበሩ የአማራ ወታደሮች ናቸው ቁጥራቸው እስከ ይደርስ ነበር ግራዚያኒ በተለይ አማራዎችን ጨርሶ ለማጥፋት ቆርጦ ተነስቶ ነበርና ወደ ሶማልያ እና ኢጣልያ ያግዛቸው ነበር የዚህም ምከንያቱ በአማራ ኢጣልያ ከባድ ተቃውሞ ስለገጠማት የረባ ተጽእኖ ማሳደር አለመቻል ነው ጣልያን ሌላውን ብሄር አማራው ላይ በማስነሳት ብዙ ግፍ ፈጽማለች ለምሳሴ በ እኤአ አማራን ከኦሮሞና ኡጋዴን ለመንቀል በተለይ የወለጋ ኦሮሞን በመጠቀም ሰፊ የማፈናቀል ስራ ሰርታ ነበር የዛ ቅሪት የሆነውም ድርጊት ቀጥሎ አጹ ኃይለ ሥላሴ ከተመለሱ በኋላም እንኳ አማራን ማፈናቀል ቀጥሎ ነበር በታሪከ አእንደሚታወሰውም ጣልያን ሣ ከቄኒ ር እ ከቨ ህከ ሀ ከፀ ቧ ሂከ ብርሀ ህ ከ ጢከኪ ላ ስኳ ኪ ከርርከኒ ለ በ ከ ፐከኪ ከ ከ ላርሃ ከፀ በ። ቅኝ ገዥ ሀይላት አላማቸውን ለማሳካት በአማራው ላይ ረዘም ላሉ አመታት በአሳሾቻቸው አማካኝነት ጥናት አድርገው እንቅፋቱን ለይተው አውቀውት ነበር ጠንካራ አማራ ለአላማቸው መሳካት እንቅፋት መሆኑን ጠንካራ አማራ ሌላውንም በማስተባበር አላማቸውን የሚያከሽፍ መሆኑን ስላወቁት አማራውን በሌሎች ብሄሮች ማስጠቃት ነበረባቸው ለዛም አማራውን የሚያጥላላ የሚዘልፍ ዘመቻ ያካሂዱ ነበር በተለይም ኢጣልያ የትግራይ ሰዎችን በመጠቀም ይህንን መሰል አጥፊ ፕሮፓጋንዳ በግንባር ቀደምትነት ስታሰራጭ ነበር ደብተራ ፍስሀ አብየዝጊ የተባለ ሰው ከአድዋ ጦርነት በፊት ሮም ውስጥ ሁለት መጽሃፍትን አሳትሟል አንደኛው በትግርኛ የተጻፈ ጦብላሕታ ሲሆን በዚህ መጽሃፍ ላይ ራሱን ጨምሮ ሶስት የትግራይ ሰዎች በኢጣልያ ጸረ አማራ ፕሮፓጋንዳ ስራ ላይ መጠመዳቸውን ያትታል ለምሳሌ ዘካሪያስ የተባለው ጓደኛው በኢጣልያ የፕሮፓጋንዳ ትምህርት ቤት አንደተማረ ይገልጻል ራሱ ደብተራ ፍስሀ አብየዝጊ የኢጣልያ የውጭ ጉዳይ መስሪያቤት ቅጥር መስሪቤት ተቀጣሪ ነበር ከጦብላሕታ ቀጥሎ ታሪኸ ኢትዮጵያ የሚል መጽሃፍ እዛው ሮም በትግርኛ አሳትሟል በውስጡ ከባድ የሆነ የአማራ ጥላቻ አና ማጠልሸት የሚንጸባረቅበት የኢጣልያ የፕሮፓጋንዳ ማሽን ውጤት ነው ይህ ሰው ታሪኸ ኢትዮጵያ በሚለው መጽሀፉ ውስጥ ከአጹ ዮሐንስ ረፍት በኋላ አጹ ምኒልክ ወደትግራይ በዘመቱ ጊዜ እንዲህ ሆነ ብሎ ጽፎአል የተወሰኑት ወታደሮች ደስተኞች አልነበሩም ለዛም ልከ ለዝርፊያ መጥቶ እንዳልተሳካላቸው ሁሉ ትግራይን መርገም ያዙ ምንም እንኳ የአማራ ወታደሮች በመጀመሪያ አጋሜን ቀጥሎ አከሱምን ህዝቡን ለማጥፋት የመጡ ቢሆንም በአስደናቂ ሁኔታ አጋሜን ራሱ ሊያልፉ አልቻሉም ከዛም አማሮቹ ትግራይን መርገም ጀመሩ ትግርኛ ቋንቋ ለመስማት እንኳ ፈቃደኛ አልነበሩም አሁንም እነ ገብረኪዳን ደስታን የመሳሰሉ ደቂቀ ደብተራ ፍስሀ አብየዝጊዎች አማራውን በማጥላላት ስራ ተጠምደዋል እነዚህ የጥላቻ አባቶች ራሱን አማራውን አንደሚጠቀመም የታወቀ ነው አነዚህን ናኦድ አምሀ ከዋለልኝ መኮንን እስከ ዓለምነው መኮንን ድረስ የሚጋልቧቸው ፈረሶች አላጡም ይለናል ከላይ የተዘረዘረውን በኢጣልያ አማካኝነት በትግራይ ሊቃን ሲቀነባበር የቆየውን ጸረ አማራ ፕሮፓጋንዳ ሌላ መልከ የሚሰጥ ሌላ አዲስ አለማቀፍ ከስተትም ተፈጠረ በተለምዶ የዎቹ ትውልድ የሚባለው በተለይም የተማሪዎች እንቅስቃሴ እየተባለ የሚገለጸው ከስተት ለአማራ ከባድ መከራን ያመጣውን ያንን ጸረ አማራ ፕሮፓጋንዳ በአዲስ መልከ እንዲቀጥል አድርጎታል የማርከሲስምሌኒኒዝም ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ፍልስፍና በሌላው ዓለም ላይ እየተሸነፈ በነበረበት ጊዜ የመጨረሻ ቀብሩን ያደረገው ኢትዮጵያን ነበር በተለይ የዚህ ርዕዮት ዓለም አካል የሆነው የብሄሮች እጣ ፋንታን የሚተነትነው ጉዳይ ቀድሞውንም በአማራ ጥላቻ ተኮትኩተው ያደጉ ሊቃንን በማገዝ ለአማራ በአይነቱ አዲስ የሆነ ትልቅ መከራን ወልዷል እነዚህ የአማራ ጥላቻ እርሾ ባለቤት የሆኑት ተማሪዎች የብሄር ጭቆናን እና የመደብ ትግልን ሁኔታ ለመተንተን ወዲያው ያንን ቀድሞ የሚያውቁትን የፈጠራ ፕሮፓጋንዳ ጠቃሚ ሆኖ አገኙት አማራ ጨቋኝ ብሄር ነው ለማለት ጊዜ አልወሰደባቸውም ቀድሞ ከነበራቸው እርሾ ላይ ይሄንን መጤ ርፅዮት ዓለም ተግባራዊ ለማድረግ ለአማራው አላበሱት በተማሪዎች እንቅስቃሴ ወቅት ጉልህ እንቅስቃሴ ያደረገው ዋለልኝ መኮንን ስለኢትዮጵያ ብሄሮች ሁኔታ ባተተበት መጣጥፉ የአማራን ሞት ርዕዮት አለማዊ ሽፋን ሰጥቶ መጥፎ አሻራውን አሳርፎ አልፏል የዋለልኝን ጽሁፍ ስናነብ የምናገኘው ነገር በአማራ ጥላቻ ተጀምሮ በጸረ አማራ ትንታኔ የሚደመደም ነው በአርግጥ የጽሁፉ መሰረታዊ ጭብጥ ያልበሰለ እና ዋጋ የሌለው ቢሆንም በወቅቱ ቀደም ብሎ የነበረውን ጸረ አማራ ስሜት ለማጋጋል እና አማራውን በጨቋኝነት ለመወንጀል እንደ መስፈንጠሪያ እርካብ ሆኖ አገልግሏል በዋለልኝ ጽሁፍ ላይ አማራወቀስ የሆነ ትርከት በስፋት ይስተዋላል ይህም የሚያመለከተው በወቅቱ የነበረው የተማሪዎች እንቅስቃሴ ውስጥ ውስጡን ለአማራው ጉድጓድ በሚምሱ ጸረ አማራዎች መጠለፉን እና የእንቅስቃሴው አካል የነበሩት አማራ ተማሪዎችም ሳያውቁት ለሌላ ስውር ኃይል የጥፋት መሳሪያ መሆናቸውን ነውለምሳሌ ራሱ ዋለልኝ ለኤርትራዊያን እንቅስቃሴ ትልቅ ድጋፍ ያደርግ ነበር እዛው ጽሁፍ ላይ እንደምንረዳው እንዲያውም የጎጃም ገበሬዎችን አመጽ እና የኤርትራዎችን ትግል ለማነጻጸር በሞከረበት ቦታ የጎጃም ገበሬዎች አመጽ የአማራዎች ስለሆነ እንደሚኮራበት የኤርትራው ግን የአማራ ስላልሆነ በስፋት አንደሚወገዝ እየተንገበገበ ጽፏል የሚገርመው ለዚህ ድምዳሜው ናሙና የወሰደው የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ብቻ መሆኑን ስናይ ጸረ አማራነት ከጨቅላነት ጋር ተደማምሮ ያደረሰብንን ጥፋት እንገነዘባለን የዛን ጊዜ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የነበረው የተማሪ ቁጥርና አመለካከቱ በምንም መልኩ የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታ ለመገመት እንደ ግብአት ሊውል የማይገባው ነበር የሆነ ሆኖ ያ ከአድዋ ጦርነት ቀደም ብሎ የተሰራበት አማራ ጠል ዘመቻ በአዲሱ የተማሪዎች አንቅስቃሴ ፍሬ አፍርቶ የትግራይን ሽፍቶች አማራን ለማጥፋት ተማምለው ጫካ እንዲገቡ እስከማድረግ ደረሰ ዛሬ የአማራን ዘር ወደ ማጥፋት የተሸጋገረው ጸረ አማራ ዘመቻ የአገር ቤት ወኪሎችን በመጠቀም በውጭ ሀይላት የተቀነባበረ እና አግረ መንገዱንም የራሳችንን ልጆች ድጋፍ ያላጣ ነው እነ ዋለልኝ መኮንን ሲያራምዱት የነበረው አማራ ኮናኝ ዘመቻ በአብዮቱ ማግስት አማራውን በሁለት ዘርፍ ጠላትነት አጠቃው በአንድ ወገን የመደብ ጠላት ተብሎ በደርግና ሌሎች ፓርቲዎች የጥፋት ዘመቻ ተካሄደበት የመደብ ጠላት በወቅቱ አነጋገር አማራውን ለማጥቃት እንደ መሳሪያ ያገለገለ ዘዴ ነበር በሌላ ወገን አማራውን ጨቋኝ ብሄር አድርጎ በጠላትነት ስለፈረጀው ከዛ በኋላ የትግራይ የኤርትራና የኦሮሞ ጽንፈኛ ድርጅቶች አማራውን ለማጥቃት ርዕዮት አለማዊ ድጋፍ አጎናጸፋቸው ባጭሩ አማራ የመደብ ጠላት እና ጨቋኝ ብሄር ተብሎ ተመታ አሁንም ይህ አማራውን የማጥፋት ዘመቻ ከመቸውም ጊዜ በበለጠ ሁኔታ ተባብሶ ቀጥሷል የትግሬ ሊቃን ጉዳይ ዘርዘር ተደርጎ መታየት የሚገባው ነው ከቅርቡ አንጀምር ዓለም ሰገድ አባይ ትግሬ ፀኃፊ ራስ አሉላ በግብጾች ድርቡሾች እና ጣልያኖች ላይ የተቀዳጁትን ድል የመረብ ዘለል ፊውዳሎች በአማራ ተቀናቃኞቻቸው ላይ ያስመዘገቡት የበላይነት በማለት ለኢትዮጵያ የተከፈለውን መስዋአትነት ራሱን የብሄር የበላይነት ማረጋገጫ አድርጎ ያቀርበዋል በዓለምሰገድ እይታ የኩአቲት የጉንደት የጉራ የመተማና የዶጋሊ ጦርነቶች ኢትዮጵያ ከውጭ ወራሪ ጋር ያደረገቻቸው ሳይሆን የመረብ ዘለል ትግሬዎች ከተከዜ ደቡብ ባለው ታሪካዊ ተቀናቃኛቸው ላይ የተቀዳጁት ድል ነው ይህ እንግዲህ ታሪከ በትግሬ ብሄረተኛ መነጽር ሲታይ ነው ለአማራ ደግሞ እነዚህ ቦታዎች ኢትዮጵያ አኩሪ ብሄራዊ ድል የተቀዳጀችባቸው የጦር አውድማዎች ናቸው ዓለምሰገድ ይሄንን አስተሳሰቡን የብሄር ካባ ለማልበስም በኛው መቶ ከፍለዘመን መገባደጃ ላይ እነ አጹ ዮሐንስ ድርቡሽን አና ጣልያንን ሲዋጉ ጣልያኖች የአማራውን ንጉሥ ምኒልክን በአጹ ዮሐንስ ላይ ለማስነሳት ያስታጥቁት እንደነበር ያስታውሳል ዓለምሰገድ አባይ በቅርብ ጊዜ ማለትም በ አኤአ ገደማ በተሰራ ጥናት የትግሬ ብሄረተኞች ህዝቡም ጭምር ለአማራ ስር የሰደደና የመረረ ጥላቻ አንዳለው ያረጋገጠ ሰው ነው ዓለምሰገድ የዚህን ጥናቱን ምንነት ገና ሀ ብሎ ሲገልጽ የኤርትራና ትግሬ ብሄረተኛ ትግሎች የተደረጉት በጨቋኙ የአማራ ብሄር መንግስት ላይ እንደሆነ አጽንኦት በመስጠት ነው በዓለምሰገድ ጥናት መሰረት ኤርትራዊያን ለአማራ ያላቸው ጥላቻ ትግሬ ለአማራ ካለው ጥላቻ በእጅጉ ያነሰ ነው ለምሳሌ ቀቤሳ ኤርትራዊያን ከዛ ሁሉ ዓመት የጸረ አማራ መንግስት ትግል በኋላ አንኳ ትግሬዎች ለአማራ ያላቸውን ጥላቻ ያህል የላቸውም ወይም እንደ ትግሬዎች ገደብ የለሽ ጥላቻ ለአማራ አያራግቡም ይላል እንደ ዓለምሰገድ የጥናት ውጤት በመቶ የሚሆኑ ኤርትራዊያን የጥናት ተሳታፊዎች ዋና ጠላታቸውን በቅደም ተከተል ሲያስቀምጡ ቱርከ ግብጽ ጣልያን አንግሊዝ ብለው በመጨረሻም የሀይለስላሴን እና የደርግን ኢትዮጵያ ነው ወደ ፐርሰንት የሚሆኑት አረብን እንደ ታሪካዊ ጠላታቸው ሲቆጥሩ ሌላ ፐርሰንት የሚሆኑት ደግሞ አጹ ምኒልከን ታሪካዊ ጠላት ብለዋል ምከንያታቸውን ላ ዒከከጳሃ ዐ ከፀ ፐኪእከ ሀኪ ከ ኪቪ ፐከ ህ ዐ እሸከ ለ ክርኪ ከሀ ሆሃ ላ ዒከከጳሃ ቪፀ ከጄ ፐከፀ ሆኪ ከ እከፀ ከዩልሏኪ ከበ ጴሃዉ እከከ ከሀ ከፀ ላ ዒከከጳሷሃ ላ ዒከከጳሃ እ ሲገልጹም በአድዋ ጦርነት ጊዜ የአገር ከሀዲዎችን እግርና እጅ ስለቆረጡ ነው የሚል ነው ባጠቃላይ የኤርትራ ህዝብ ጸረ አማራ ስሜት ከትግሬዎች ጸረ አማራ ስሜት የቀዘቀዘ ነው። ብዙዎቹና ዋና ዋናዎቹ ባለስልጣናት ኦሮሞዎች ነበሩ ደርግ ከጅምሩም እነ ሻለቃ አጥናፉ አባተን የመሰሉትን ደርግን ፈጣሪ አማሮች በጊዜ ያስወገደ የኦሮሞ ስብስብ ነበር ደርግ እንዴያውም አማራን በተለያዩ ምከንያቶች በጭካኔ ይጨፈጭፍ የነበረ አገዛዝ ነው ደርግ በዋናነት የአማራውን ባህልና ወግ በማርከሲዘዝም እና አብዮት ስም የተዋጋ አገዛዝ ነበር ለዛም በአማራ በጣም የተጠላ ነበር ለዚህም ደርግን ፊት ለፊት በመግጠምም ሆነ ውስጡን ቦርቡረው በመጣል የአማራ ልጆች ቀዳሚውን ሚና ይወስዳሉ ወታደሩም ከሁሉም የኢትዮጵያ ህዝብ የተውጣጣ እንጅ አማራ ብቻ አልነበረም ህወሀቶች ግን ደርግን አማራ ነው አማራውን አሸነፍን ብለው ራሳቸውን ያታልላሉ እንኳን አማራን ሊያሸንፉ ይቅርና ሻዕብያ በባድመው ጦርነት ዓም ሊውጣቸው በነበረ ጊዜ እንኳ አማራ ነው ሄዶ ተረባርቦ ያተረፋቸው በዛን ጊዜ ትግሬ ውስጥ ውትድርና የሚሄድ ጠፍቶ አልፎ አልፎ በግዴታ ነበር እየታነቀ የሚወሰደው አማሮች ግን አገር ተደፈረ ሲባሉ እውነት መስሏቸው የምዝገባ ጣብያውን ሁሉ አጨናንቀውት ነበር በፈቃደኝነት ሄደው ነበር አንደ ተርብ ያለቁት በታሪከ ትግሬ አማራን አሸነፈ የሚሉት ተረትም ከመመጻደቅ አያልፍም አውነት ለመናገር ትግሬ የኃይል የበላይነት ወስዶ የመንግስትን ስልጣን መያዝ የቻለው አንኳ ሁለት ጊዜ ብቻ ነው አጹ ዮሐንስ ኛ እና አሁን ህወሀት ከአክሱም ውድቀት በፊት የነበረው መንግሰትም የአማራ ነበር ዛሬ እዛ አካባቢ ትግሬ መኖሩ ጥንት ገዥ መደቡ ወይም ነገስታቱ ትግሬ ነበሩ ማለት ሊሆን አይችልም ከአከሱም ውድቀት በፊት የነበረው መንግስት የአማራ ወይም በአማራ የበላይነት የተያዘ እንደነበር የታወቀ ነው ከዛ በሁዋላ ባለው አመታት ገደማም ውስጥ ትግሬ የመንግስት ስልጣን የያዘው አንደተጠቀሰው ሁለት ጊዜ ብቻ ነው የአገውና የአማራን የግዛት ዘመን አንድ ላይ አንደምረዋለን አርሱም የአማራ የስልጣን ዘመን ስለሆነ አንድ ላይ ነው የሚቆጠረው ከዚህ የአማራ ዘመን ላይ ዓመት የአጴጹ ዮሐንስ ኛ እና ዓመት የወያኔን ዓመት ደምረን እንቀንሳለን ዓመት ልዩነት ያመጣል ስለዚህ ንጽጽር ያመጣል ይህ ቁጥር ከትልቁ ዓመት አንጻር ምንም ዋጋ የሌለው አቅራቢያዜሮ ነው ስለዚህ የወያኔ ካድሬዎች ኩራት ከንቱ ቅት ነው የማይወዳደር ነገር ይዘው ነው የሚፎገሉት ምንም እንኳ አማራና ትግሬ በታሪኩ ተዋግቶ ባያውቅም አሁን ግን ህወሀቶች ሆነ ብለው እየቆሰቆሱት እንደሆነ እያስተዋልን ነው አማራ በአስተሳሰቡም ግለሰቦችን አንጅ ቡድኖችን ተጣልቶ አያውቅም የዳበረ ባህላዊ የፍትህ ስርዓት የታደለ በመሆኑ በደል የፈጸሙበትን ነጥሎ ለፍርድ ያስቀምጣል እንጅ እንደሌላው ሁሉ ቡድናዊ ጠላት አለኝ ብሎ አስቦ አያውቅም ግን ህወሀቶች አማራን አሸነፍነው ከማለትም አልፈው አከርካሪውን ሰብረነዋል ይላሉ አማራን አከርካሪውን ሰብረነዋል ሲሉም አማራን አጥፍቶ ትግራይን መገንባት ማለታቸው ሲሆን ይሄው መርህ አርባ አመታትን ያለምንም ለውጥ ተሻግሮ እዚህ ደርሷል የወያኔ ዋና ዋና ጸረ አማራ ቃላትም ማዳከም አከርካሪውን መስበር አንዳያንሰራራ አድርጎ መቅበር ቅስሙን መስበር ማሽመድመድ ማሸማቀቅ ናቸው የአማራን አከርካሪ መስበር ብዙ ዘርፎች አሉት የመጀመሪያው ወታደራዊ እርምጃ ነው ወያኔ አማራ ብሎ የሚጠራውን ደርግን በወታደራዊ ጦርነት አሸንፎአል በደርግ ሰበብም አማራ ደህና ወታደር እንዳይኖረው አደረገ ከደርግ የተረፉትን በሰበብ አስባቡ አዳከሞ ጨረሳቸው በራሱ ሰራዊት ውስጥ መልምሎ ያስገባቸውን አማሮች ወደላይ እንዳያድጉ የአፓርታይድ ጣሪያ ደፋባቸው በዚህም አማራ በአገሩ ወታደራዊ መስክ የተገለለ ብሎም አከርካሪው የተሰበረ ሆነ በፖሊስና ደህንነት ከፍልም እንዲሁ አማራ ፖለቲካዊ ደህንነት ውስጥ ድርሽ እንደማይል ይታወቃል የማይጠቅሙም የማይጎዱም የኢኮኖሚና መሰል ደህንነት ስራዎች ብቻ ውስጥ ይሳተፋሉለዛውም በጆሮ ጠቢነት ደረጃ በዚህም አማራ ለአገሩ ጥቅም የማያበረከት አና ከአገሩም የማይጠቀም ሆነ ወያኔ በወታደራዊ ፖሊስና ደህንነት ዘርፎች ውስጥ በዚህ መልከ አማራን ከጨዋታ ውጭ አድርጎ ሁሉንም አጋፍፎ ያበ ይህንንም አከርካሪ ሰበራ ይሉታል በመቀጠልም ፖለቲካዊ አከርካሪ ሰበራ ውስጥ ተገባ አንደሚታወቀው ከአማራ መካከል ተፈልገው ወደቡችልነት የሚመጡት ማሰብም ሆነ መናገር የማይችሉት ተረፈ ህዝብ ናቸው አንድ ነገር ከወያኔ የሚደነቅለት ሆድ ተኮርና አይሞቄ አይበርዴ ሰዎችን የማግኘት ጥበቡ ነው ወያኔዎች የሆነ ከንቱ አነፍናፊ መሳሪያ ሁሉ ያላቸው ይመስላል አስኪ በቡችልነት የሚያገለግሉትን ሰዎች ልብ ብላችሁ እዩአቸው አንድ አናት የወለደቻቸው ነውኮ የሚመስሉትእና ወያኔ ለህዝባቸው የሚቆረቆሩትንችግርን በፍጥነት ተገንዝበው መፍትሔ የሚያበጁትን የወገናቸው ፍቅር የሚያንገበግባቸውን ከሆድ በላይ ህሊናና ከብር አለ ብለው የሚያስቡትን አውቀትን የሚወዱትን ለራሳቸው ሳይሆን ለህዝባቸው የሚኖሩትን ብርቅየ የአማራ ልጆች ወደ አመራርነትም ሆነ ወደፖለቲካው መስከ ድርሽ እንዳይሉ ሌት ተቀን ይሰራል በምትኩ በእነዚህ ድኩማን ፍጥረቶች እነዛን ብርቅየዎችን ይደቁሳቸዋል በሌላ በኩል በተቃዋሚነት የሚንቀሳቀሱትን አማሮች የተለያየ የሽብር ክስ በመጠምጠም ያስራል ያሰቃያል ይገድላል ያሰድዳል ያሳድዳል በዛም አለ በዚህ አማራ ከአገሪቱ ፖለቲካዊ ህይወት ውስጥ ሰባራ አስተዋጽኦ በማያደርግበት ሁኔታ አከርካሪው ተሰብሯል ይህም ማለት የኢትዮጵያ ፖለቲካ አማራን እዲያገል ወይም ድርሽ እንዳያደርግ ሆኖ ነው የተሰራው ማለት ነው ወያኔ ይህንን አማራን የማግለል እና ፖለቲካዊ አከርካሪውን የመስበሩን ጥረት ቀጥሎበት ይገኛል ባጭር ቃልም ወያኔ ፖለቲካዊ አከርካሪ ሰበራ ጦርነት ላይ ነው ያለው ማለት ነው ወያኔ የሁሉም መሰረት የሆነውን የአማራውን የኢኮኖሚ አከርካሪ በተሳካ ሁኔታ መስበር ችሏል አሁንም ይህንን ኢኮኖሚያዊ አከርካሪ ሰበራ በኃይል ተያይዞት ይገኛል አማራን ሊጠቅሙ ይችላሉ ሀብት አንዲኖረው ያስቸላሉ የተባሉ ነገሮች በሙሉ ተዘመተባቸው እና በአማራ ምትክ የትግሬ ከበርቴዎች አንዲወለዱበት ሆነ የመጀመሪያው ከሳይንት እና ጎንደር ለም መሬቶችን መውሰድ ነው አነዛ መሬቶች ለወያኔ ሁለት ጥቅም አላቸው የትግሬን የቆዳ ስፋት በመጨመር እና ሀብቷን ማደርጀት በተቃራኒው አማራውን መሬቱን መሸብሸብ እና የኢኮኖሚ አቅሙን ማዳከም ናቸው ትግራይ እየሰፋች እና እየጎለበተች በሄደች ቁጥር አማራ እያነሰና እየተዳከመ ይሄዳል ይህም በትከከል ተግባር ላይ ውሏል ገናም ወደፊት ተጠናከሮ ይቀጥኅላል አማራን ፈጽሞ ማጥፋት እውን እስኪሆን ድረስ ቀስ በቀስ አማራን አያዳከሙ መሬቱን ደረጃ በደረጃ እየወረሩ ህዝቡን በልዩ ልዩ ሰበብ እያሰደዱና እየገደሉ መላ አማራን ይውጧታል በዚህም ስኬት የድንበር ይገባኛል ጥያቄ ተደመደመ ማለት ነው በዚህ ከቀጠለ አማራን ማጥፋቱ የጥቂት አመታት ብቻ ጥረት ስለሚሆን እንኳን ድንበሩን መሀሉን የሚጠይቃቸው የለም እናም የሰው መሬት በየጊዜው ሲወስዱ በመጨረሻ ጠያቂ አንደማይኖራቸው እርግጠኞች ስለሆኑ ነው የአምናው መሀል የዘንድሮው ድንበር የዘንድሮው መሀል የከርሞው ድንበር እያለ እያለ ይቀጥልና አንድ ቀን የአሁኑ ኦሮሞ ድንበር ይደርሳሉ ያኔ ደግሞ ምን አንደሚገጥማቸው ወይም ምን መላ እንደሚዘይዱ አናውቅም የዚህ አማራን በኢኮኖሚ የመስበር እርምጃ በመሬት ዘረፋ ብቻ አያቆምም አማራን ፈጽሞ ማደህየት የሚለው ቀጣይ እርምጃ አለ አማራ አንደሚታወቀው ምድር ላይ ካሉ ህዝቦች ቁጥር አንዱ ደሀ ነውይህ የተደረገው ደግሞ በወያኔ አማራን የማዳከም መርህ መሰረት ሆነ ተብሎ ስለተሰራበት ነው የአማራ ነጋዴዎች በሰበብ አስባቡ ከውድድር ውጭ ይደረጋሉ የተጋነነ ታክስ ይጣልባቸዋል ገደብ የለሽ አገዛ ከሚደረግላቸው የወያኔ ነጋዴ ተብየዎች ጋር እዲወዳደሩ ይደረጋሉ ያ ራሱ ብቻውን ድኩማን ያደርጋቸውና በመጨረሻም ከገበያ ያስወጣቸዋል በአማራ ምድር ውስጥም ሆነ በሌላ አካባቢዎች አማራን ከጨዋታ ውጭ በማድረግ በትግሬ ባለሀብቶች አንዲያዙ አድርገዋል እያደረጉም ናቸው ዛሬ በአብዛኛው የአማራ ከተሞች እንኳን ትልልቆቹ የንግድ እንቅስቃሴዎቹ ትንንሾቹም በትግሬ የተያዙ ናቸው በዚህም አማራው አከርካሪው መሰበር ብቻ ሳይሆን እግር ከወርች እደታሰረ እንገነዘባለን በአማራ ምድር የሚበቅሉ የአዝርእት አይነቶች እና እንስሳት ወደመሀል አገር ሲገቡም ሆነ ወደ ውጭ ሲላኩ በትግሬ ተማኝነት ነው እንጅ በትከከለኛ ዋጋቸው አምራቹን አማራ በሚጠቅም መንቋድ አይደለም በዚህም ስውር የሆነ የእዝ ኢኮኖሚ በአማራው ላይ እየተተገበረ እንደሆነ እንገነዘባለን እንደሰሊጥና ጥጥ የመሳሰሉ ምርቶች በተለይ አምራቹን አማራ ሳይጠቅሙ በተመን በትግሬ ከበርቴዎች ይጋዛሉ አማራን በእንስሳት ሀብት ማራቆት ዋናና እጅግ አደገኛው እርምጃ ነው ይህ በተለይ ይዋል ይደር የማይባል ችግር ነው እንደሚታወቀው የአማራ የህይወት ምሰሶዎች መሬትና ከብት ናቸው ይሁንና ወያኔ ገበሬውን በቀላሉ ለማስደድ እና አማራን የማጥፋት ህልሙን እንዲያፋጥንለት በሚል መነሻ ዛሬ ማንም ከሁለት ወይም ሶስት ከብቶች በላይ እንዳይኖሩት ደንግጓል የወል የግጦሽ ቦታውችንም በመከልከል ማንኛውም ገበሬ ከብቶቹን እቤቱ አስሮ እንዲያስቀምጥ አድርገዋል የከብቶች ቁጥር አንዲያንስ መደረግ በሚሞቱት ምትክ ያለማዋለድን ያመጣል ያ ማለት ደግሞ ጥገቶች እና በሬዎች አይኖሩም ማለት ነው የአማራ መሬት ደግሞ ያለበሬ በአንጨት ጫር ጫር ተደርጎ የሚታረስ ባለመሆኑ ገበሬው በቀጥታ ስደተኛ ነው የሚሆነው ይህ በእውነቱ የአማራን አከርካሪ ከመስበርም ያለፈ ከባድ ችግር ነው አንደሚታወቀው በአገሪቱ አብዛኛው ሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛ አገልጋይ አማራ ነው እስካሁን ሰው ሁሉ ያልተገነዘበው የሲቪል ሰርቪስ ፖሊሲ አማራን ለማደህየት ሆነ ተብሎ የታቀደ መሆኑን ነው ሲቪል ሰርቪሱን ማሽመድመድ በቀጥታ አማራን ማሸመድመድ ማለት ነው የሌላ ብሔረሰብ ሲቪል ሰርቪስ ሰራተኞች በጎንዮሽ መሬትም ሌላም ጥቅማጥቅም እንዲያገኙ ይደረጋል ላላደጉ ከልሎች ተብሎ የሚደረገው ማበረታቻ እና የብሔረሰብ ተዋጽኦ የሚሉት ፈሊጦች የዚህ ከአማራ ጋር ሊወቀጥ ለነበረ ሲቪል ሰርቪስ ሰራተኛ የጎንዮሽ ካሳዎች ናቸው በብሄረሰብ ተዋጽኦ ሰበብ ብዙ የፖለቲካ ስብስብም ለሌሎች ብሔረሰቦች ስለሚሰጥ በተዘዋዋሪ የዚህ አድል ተጠቃሚዎች ናቸው አማራ ግን እንዳይኖርም እንዳይሞትም በሚያደርግ ስውር ደባ ውስጥ እንዲኖር ይደረጋል ለዛውም ሲቀጠር በስንት አድሉ በስራው ላይ ለመቆየትም ስንት መከራ አየጠበቀው አየተባባረና እድገት አየተከለከለ ወዘተ ነው የሚኖረው ዛሬ በዚህ ስውር ደባ የተነሳ ሲቪል ሰርቪስ አገልጋይ የሆነው አብዛኛው አማራ ከባርነት በማይሻል ኑሮ ውስጥ ይኖራል ሀብት መሬት ቤትና ሰላም የለውም ይህም የረቀቀ አማራን አከርካሪውን የመስበር ዘመቻ ነው በዚህም አማራ እየሰራ የሚራብ የመንግስት አገልጋይ ሆነ ከዚህም ጋር ተያይዞ የሚነሳው ትምህርት የሚያስገኘው ጥቅም እና ከአማራ ጋር ያለው ግንኙነት ነው በታሪከ አጋጣሚም ይሁን በሌላ አማራው ትምህርትን የሙጥኝ ይላል በትምህርት ዝግጅት ልከ የስራ እድልና የገቢ ከፍ ማለት የተባለው ልማዳዊ አሰራር ታዲያ አማራን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነበር ይሁን እንጅ አማራን ለማዳከም ባለው መሰሪ ተንኮል የተነሳ ወያኔ የትምህርትን ዋጋ ከስኳር ቸርቻሪ ባለሱቅ አሳነሰው ይህም በረጅም ጊዜ የትምህርትን ዋጋ አፈር በማብላት ትምህርት ጠል አማራ መፍጠር እና የመጨረሻውን አማራን አደህይቶ ብቻ ሳይሆን አደንቆሮ መግዛትና ማጥፋት ለሚለው እቅዱ ማመቻቸት ነው የወልቃይትጠገዴ ችግር የወልቃይት ችግር ከላይ የተገለጸው የትግሬ ሊቃን ችግር የቅርብ ጊዜው መገለጫ ነው ህወሀት የአማራን ህልውና ወጥመድ ውስጥ ካስገባባቸው መጥምዶች አንዱ ወልቃይት ጠገዴ ነው ዛሬ ህወሀት ወልቃይት ትግሬ ነው ሲል የታሪክ ከክህደት በመፈጸምም ነው በታሪከ ከትግሬ በፊት ወልቃይት በተለየ ሁኔታ እና አማራ በአጠቃላይ ይታወቃሉ ከኛው መቶ ከፍለ ዘመን በፊት ግን ትግሬ የሚባል ስምም ሆነ ህዝብ እንደነበር ምንም ማስረጃ የለም ኤማኑኤል በራዳስ የተባለው የአላሜዳን የፖርቱጋል ልኡክን የታሪክ ማስታወሻ የመዘገበው ሰው አንደጠቀሰው ደግሞ በአከሱም ሀውልቶች ውስጥ ድንጋይ ላይ በጥንት አማርኛ ፊደላት የተጻፈ አንዳየ ለታሪከ ማስታወሻ አስቀምጧልይህም ማለት አማራ በአከሱም እንደነበር ቋንቋውም እንደነበር በማሳየት የአማራን የአከሱም ስልጣኔ ባለቤትነት ያስረግጣል በተቃራኒ አከሱም ውስጥ በትግርኛ የተጻፈ ምንም ነገር የለም ይሄም ሀቅ ስቱዋርት ሙንሮሄይ የኢማኑኤል በራዳስን የጉብኝት ማስታወሻ ጠቅሶ ያረጋገጠው ነው ይህ ፀኃፊ ዴቪድ ፊሊፕሰንን በመጥቀስም ኢዛና ከወልቃይት አማሮች ጋር እንደተዋጋና እንደዘረፋቸው በአከሱም ሀውልትድንጋይ ላይ መጻፉን አስቀምጧል ኢዛናም ስለሚገዛቸው ሰዎች ሲዘረዝር በዝርዝሩ ውስጥ ትግሬ የለም ወልቃይትአማራ ግን አለ ስለሆነም ትግሬ አንደ ህዝብ በአከሱም ጊዜ ምንም ምልከት የለውም ወልቃይት ብሎም አማራ ግን የተመዘገበ ምልከት አሻራ አለው አሁን ፋሽስት ህወሀት አማራው የትግሬን ታሪከ አንደሚሰርቅ ትግሬ ግን ቀደምት እና የስልጣኔ ሁሉ ባለቤት አንደሆነ የሚለፍፈው ታሪካዊ መሰረት የሌለው ይልቅም አዲስ የውሸት ታላቅነት ግንባታ ሂደት ነው ምክንያቱም አሁን ትግሬ ቀደምት ስልጣኔዎች በነበሩበት ቦታ መኖሩ በቀጥታ የዛ የጥንት ታሪከ ባለቤት አያደርገውም አንዲያውም ቀይ ባህር በሩ በአረብና ቱርከ ሲታነቅ እና አከሱም በኛው መቶ ከፍ ዘመን የፖለቲካ ከተማነቷ አቁሞ ወደ ላስታ አማራ ሲዛወር ነገስታት ልኡላን ወታደሮችና አጠቃላይ የንጉሱ ዋና ህዝብ ነቅሎ ነው የሚወጣው ይህም የገዥው ዘር አማራ በአከሱም አንዳልቀረ ይልቅም ወደላስታ አማራ ተዛውሮ ይዞታውን እንዳጠናከረ ያሳያል የቤተ መንግስቱ ህዝብ እና ልኡላዊያን ሲሰደዱ ለመሰደድ ምክንያት የሌላቸው ማለትም መንግስቱ የእነሱ ያልሆኑት ናቸው በቀድሞው ከተማ ዙሪያ የሚቀሩት ከአሁኑ ሁኔታ ተነስተን የአማራውን ነገር ስናይ የመንግስት ሰውነት ባህርይ ከጥንት ጀምሮ እስካሁን ድረስ አብሮት እናያለን ይህንን ነገር ለማብራራት የመንግስታዊ ህዝብ ባህርይ በእጁ የወደቀውን ጠላቱን ወይም ተቀናቃኙን አይጫወትበትም ይልቅም ምህረት በማድረግ የራሱን ታላቅነት እና ለህግ ተገዥነት ያሳይበታል የመንግስታዊ ባህርይ ያለው ህዝብ በስሩ ለወደቁት ተገዥዎቸም ሆነ አስረኞች ንቆ የመተውና የመታገስ የመራራት ባህርይ ያሳያል ህወሀት ግን ይህ ባህርይ የለውም ምን ያህል የታናሽነት ስራ እንደሚሰራ መቸም ተዘርዝሮ የሚጨረስ አይደለም ህወሀት የሚያሳየው ባህርይ የበቅሎ ባህርይ ነው በቅሎ ጌታዋ ሲወድቅ መሬት ላይ ረጋግጣው ጨፍራበት ነው የምትሄደው ትበቀለዋለች ፈረስ ግን ጌታው ሲወድቅበት እያዘነ ዙሪያውን ይዞረዋል አንጅ አይረጋግጠውም ህወሀት እጁ ላይ የወደቁ ዜጎች ላይ ሶዶማዊነት ይፈጽማል አርቃናቸውን ያቆማል በአካላቸው ላይ ይጫወታል በመርዝ ይገድላል ውሸትና ስርቆት እንዲሁም ክህደት ባህርይው ነው አንደ መንግስት ሰውነት ምህረትና ትእግስት የለውም ምናልባትም የቤተሰብ አባላቸው ራሱ ምንም ነገር የማያውቁትን ሁሉ ይቀጣል ይበቀላል ይህም የፍትህ ስርዓት በጋርዮሽ ዘመን የነበረ ኋላቀር እና አስጸያፊ ነው በመንግስት ደረጃ ቤተሰብ ላይ ብቀላ ሲፈጸም በዚህ በህወሀት ነው በስፋት የሚታየው የሆኖ ሆኖ ወደ ዋና ጉዳያችን ስንመለስ በታሪከ ከትግሬ በፊት የወልቃይት አማራ እና የአማራ ህልውና የተረጋገጠ ሲሆን የትግሬ ህልውና ግን ከኛው መቶ ከፍ እሸክቧከቨሃ ኪቪ ላዝ ላቤ ዲከገርኬ ከከ ላክ ዘመን በፊት አልነበረም ስለዚህ የዛሬዎቹ ፋሽስት ህወሀቶች የሚደነፉት ዘረኝነት ባወረው አእምሮ እንጅ በጤነኛ አውቀትና ምከንያት ላይ ተመርኩዘው አይደለምእናም ወደ ወልቃይት ጉዳይ እንምጣ ወልቃይት ጠገዴ ለአማራና ለትግሬ የህልውና ጥያቄን ያዘለች ድንበር ናት ወልቃይት ጥንት የአማራ የነበረ መቸም በትግሬ ስር ተዳድሮ የማያውቅ ነው ወልቃይት የአማራ ህዝብ መኖሪያ ነው ሆኖም የትግሬ ነጻ አውጭ ድርጅት ከአማራ በጉልበት ቀምቷል ስለ ወልቃይት አማራነት እና የአማራ ምድርነት መቸም ታሪከ መጠቃቀስ እምብዛም አስፈላጊ አይደለም እንዲያው ለነገሩ ያህል ነው እንጅ ዛሬ የወልቃይት ጠገዴ አማሮች የመጀመሪያ ወይም የእናታቸው ቋንቋ አማርኛ ሲሆን አረብኛ እና ትግርኛን በሁለተኛ ቋንቋነት ይጠቀማሉ ይህ ማለትም ለማናቸውም ተግባር ዋና ቋንቋቸው አማርኛ ብቻ አገልግሎት ይውላል ማለት ነው በሌላ በኩል አረብኛ እና ትግርኛ ለአንዳንድ የስራ ጉዳዮች ከትግሬዎች እና ሱዳኖች ጋር ለመግባባት ይጠቀማሉ አረብኛ አና ትግርኛ ቋንቋዎች ለውስን ተግባራት ግልጋሎት ላይ የሚውሉ እና በወልቃይት ጠገዴዎች ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ ማኅበራዊ እና ሀይማኖታዊ ህይወት ውስጥ ምንም አስተዋጽኦ የሌላቸው ናቸው ማኅበራዊ ባህላዊ ፖለቲካዊ ኢኮኖሚያዊ እና ስነልቡናዊ ህይወታቸው የተመሰረተው አማርኛ ቋንቋ ላይ ነው ህወሀት ግን ትግርኛ ለወልቃይት ጠገዴ ህዝብ እንደ ዋና ቋንቋ ሊቆጠር ይችላል ብሎ ሊያወናብድ ይሞከራል ሆኖም የወልቃይት ጠገዴ የእናቱ ቋንቋ አማርኛ ብቻ ነው ስለዚህ አማራ ህዝብ ነው እንግዲህ ለወጉ ያህል አንዳንድ ታሪካዊ ሰነዶችን መጠቃቀስ ያስፈለገው አቶ አጽመ ርስት አንደሚሉት የኢትዮሏስ ልጆች ላክንዱን ሳባ በለው ከለውና ኖባ ናቸው ከለው የወልቃይት የአማራ ህዝብ አባት ሲሆን ኖባ የኑብያ አባት እንዲሁም በለው የኤርትራዎች ነው በአርሳቸው አስተያየት ትግሬ ማለት ነጋዴ ማለት ነው ከየመን መጥተው ለኩሳ መንግስት ንግድ ይነግዱ ስለነበር እናም የአቶ አጽመ ርስት አስተያየት ትከክል ከሆነ ትግሬ የሞያ ስም እንጅ የማንነት መጠሪያ አልነበረም ማለት ነው አቶ አጽመ ርስት በተቃራኒው የኢትዮጵያ መንግስቱ ያማራ ስለሆነ አማርኛ ሰለጠነ በማለት ጽፈዋል ቀጥለውም አማራ ህዝብ ማለት ነው አማራ አራሽ ማለት ነው አማራ ከየትም አልመጣ አገር በቀል ነው እንጅ ካሉ በኋላ ህምያር የሚባል ንጉስ አንደነበረው ይጠቅሳሉ ህምያር እንግዲህ በአረቦች የቋንቋ ቅላጹ የተለወጠው የአማራ ስም ነው ስለሆነም አማሮች የኢትዮሏስ ልጅ መሆናቸው አንዳለ ሆኖ አማራ የተባለ ንጉስም ነበራቸው ማለት ነው ዞሮ ዞሮ ወልቃይት የከለው አማራ ዘር ነው በዛ ጊዜ እንኳን ወልቃይት ትገሬ ሊሆን ይቅርና ትግሬ ራሱ አይታወቅም ነበር ደስታ ተከለ ወልድ በበኩላቸው ወልቃይት ያገር ስም የአማራ አገር ብለው ተርጉመውታልያም አለ ይህ ሰማይ ዝቅ ቢል ከፍ ወልቃይት አማራ ነው የተገኘው ከአለቃ ታየ ገብረማርያም ዓም ደኒሃዖቦቶፀያአሇ ታሪያ ባፍር ቃሳ ቦወማሚሲአኦንግ ሱኤድዋ ሕተሚያ አሥመራ በአጹ ሱስንዮስ ዘመን የንጉሱ ታሪከ ፀኃፊ የነበረው አዛዥ ጢኖ ተከዜ የትግሬ ወሰን መሆኑን ይጠቅሳል የአማራ ድንበር በሰሜን በኩል ተከዜ መሆኑን ሌሎች የታሪከ ድርሳናትም ያስረዳሉ ሄንሬ ስተርን የአማራና ትግሬ ድንበር ተከዜ መሆኑን ይጠቅስና ደም ለመመላለስ እንኳ ከአንዱ ግዛት ወደሌላው መጥፎ ፍላጎት አንግቦ መሻገር አይቻልም ይላል ሄንሬ ስተርን አማራው በዚህ ቦታ ነባር መሆኑን እና ከከርስትና ጋር በጥብቅ የተቆራኘ መሆኑን መዝግቧልሹ ጀምስ ብሩስ የትግሬ እና የአማራ ድንበር ተከዜ መሆኑን ገልጦ ከትግሬ በታች ተከዜን አልፎ የላስታና አማራ አውራጃ ሀይለኛ የእግረኛና ፈረሰኛ ጦር አገር መሆኑን እግረ መንገዱን ገልጾ አልፏል አንጎትን ኦሮሞ እንደወረራትም ጠቅሷል ጆሴፍኢማይል ኮልቤከስ ከተከዜ በታች ከትግሬ ጋር ኩታገጠም የሆነት የአማራ ግዛቶች ወልቃይት እንሰያ እና አዴት ፕላቶ አና ጠለምት ናቸው ይላል ከሁሉም የአቢሲኒያ ግዛቶች የአማራው አገር ሀይለኛውና ትልቁ ነውአሁን ከስናር አስከ ተከዜ እስከ አባይ ድረስ የተንጣለለ ነው በማለት አስፍሯል የሰሜኑ የራስ ውቤ ግዛት ትግሬን ጨምሮ ወገራን ቆላወገራን ወልቃይትንና ስሜንን እንደሚያጠቃልል ይገልጻል ትግሬ በወቅቱ በወረራ ተይዞ ነበር በራስ ውቤ ይሄንንም የአ ምኒልከ ታሪከ ፀኃፊ ጸሀፌ ትእዛዝ ገብረ ስላሴ እንዲህ አስፍረውታል ከደጃች ኃይለ ማርያም የተወለደ ውቤ የሚባል ወልቃይትን የሚገዛ ነበር እናቱም የጃናሞራ ሴት ናት ሰውም ተማክሮ ደጃች መርሶን አባሮ ውቤን ሾመ ደጃቸ መርሶና ደጃች ብጡልም እህታቸው የውብዳር ወዳለችበት ወደትግሬ አገር ሄዱ ደጃች ውቤም ትግሬን ጨምሮ እስከ ምጥዋ ገዛ ይሄውም ደጃች ውቤ ትልቅ ገናና ጌታ ታፈረ ከትግሬም ባላባቶችና መኳንንቶች ሁሉ ዓመት ሙሉ ተዋግቶ ሁሉንም አስገብሮ አንድ አድርጎ ጠቅሎ ገዛ ግዛቱም ዓመት ነው እንግዲህ አማራው ራስ ውቤ ትግሬን ተዋቶ አሸንፎና አስገብሮ ለ አመታት ገዝቷል ዛሬ የዚህን አማራ ልኡል የትውልድ ቦታ ሳይቀር ነው አንግዲህ ህወሀት ወደ ትግሬ እየወሰደ የሚገኘው የወልቃይት ጠገዴን የአማራ ባለቤትነት ብቻ ሳይሆን የትግሬና አማራ ድንበር ተከዜ መሆኑን አንኳን ታሪካዊ ድርሳናት ቀርቶ በህይወት ካሉ ነፍስ ያላቸው ትግሬዎች መስማትም ተቾሷል ለምሳሌ በአጹ ኃይለ ሥላሴ ጊዜ የትግራይ አስተዳዳሪ የነበሩት ይህ መጽሃፍ እየተጻፈ ባለበትም ጊዜ በህይወት ያሉ የአጴጹ ዮሐንስ የልጅ ልጅ የሆኑት ዓለሙ ኃይሌ ተርጓሚ ዓም ጊ ፐጀሺእ ኢሃ ለኪ ነ ከ ል ከ ከ ከ ለ ፐዐዐፀዉጃ አከ ል ዐፀኗርዐዐከዐእ ዐ ከፀ ርዐሀከከኘ ልበ ነልዐሀፄ ከከጳከ ከበዐኳ ነ ጩፒከዩእ እኪ ኪኳሺ ዐ ፐጀእ ለኪ ፐሃ ኪበ ሆ ከ ለከሃከ ነሃ ጅ እበቪርከዐ ፎ እርከፀ ሀ ሆፀ ዐ ጳከሃኪ ሀሀ ሀ ፀርሀፀ ዐዓብቧ ጳኛፀቧፀበፀቧፒ ቧፀ እፀከርኽ ነ ዐ ሀበ እ ዐ ለከሃ ሾኪ ፐሆ ከከወ ሀ ዐ ፐሒ ለከሃ ከ ከ ዐዐሀከከኘ ክከ ልኳ ጳርርዐዐ። አንድም ሰው ኮሶ ሲሸጡ አይቻለሁ የሚል ምስከር አላገኘሁም ያነጋገርኳቸው ሁሉ የሚነግሩኝ የባላባት ዘር መሆናቸውን አባቶቻቸውም የአማራ ሳይንት ራስ መሆናቸውን ነው በአበሻ ውስጥ ታላላቅ ከሚባሉት ሰዎች ዘር መወለዳቸውን ነው ያጣራሁት ብሎ አስፍሯል እዚህ ላይ ግን የፕሮፓጋንዳው መስመር ጸረ አማራ መሆኑን ለማሳየት አንጅ የቴዎድሮስ ቅማንት ወይም አማራ መባል ትልቅ ቁምነገር ሆኖ አይደለም ዞሮ ዞሮ ቅማንት የአማራ ህዝብ አካል ስለሆነ አማራው ቴዎድሮስም የራሱ ነውና ለማጠቃለል ያህል ቅማንት ከአማራ የተለየ የራሱ የቅማንት የተባለ ስነልቡናም ታሪከም ወይም ሌላ ማንነት የለውም የቅማንት ማንነት ራሱ የአማራው ማንነት ነው ለምሳሌ የቅማንት ዘፈኖች ተብለው የሚወጡትንም ብናይ የአማራው ባህል የጎንደር ዘየ ነው ሌላ ነገር የለውም በታሪከም አማራና ቅማንት ተብሎ የተፈጸመ በደል የለም ነበር ተብሎ በትግሬ ፋሽስቶች እና በአንዳንድ ህሊናቢስ ቅማንት ቅጥረኞች የሚራገበው በደል የእውነተኛው ታሪካዊ ገጽታ ግልባጩ ነው ቅማንት በአማራ ተበደለ የሚለው የትግሬ ፋሽስቶች የፈጠሩት ነጭ ወሬ ነው አንግዲህ አማራ እንደ ህዝብ ከባድ የሆነ ጊዜ ውስጥ ህልውናው ፈተና ውስጥ የወደቀ ህዝብ አናም ይሄንን ለመቀልበስ ትግል እያካሄደ ያለ ህዝብ ነው በዚህ ትግሉ ውስጥም ዋና ጠላት የጠላት ቅጥረኛ እና እንቅፋት የሆኑ አካላት አጋጥመውታል ገናም ያጋጥሙታል ህወሀት ደመኛ ጠላቴ ነው ብሎ አስምሮበት እየተንቀሳቀሰ ባለበት በዚህ ሰአት ከህወሀት ጎን የሚሰለፍ ማናቸውም አካል ወዲያውኑ የአማራ ጠላት የጠላት ቅጥረኛ እና እንቅፋት ይሆናል ከህወሀት ጋር የቆመ አካል በአማራ ትግል መዝገበ ቃላት ውስጥ ደመኛ እና የደመኛ ቅጥረኛ ተብሎ ይመዘገባል አማራ በዚህ በተከፋበት ሰአት የሚደረግበትን ከህደት መቸም ቢሆን በበጎ ያስታውሰዋል ብሎ የሚጠብቅ ካለ የዋህ ነው ቅማንትም ሆነ ማንም በዚህ ለአማራ ፈተና በሆነበት ወቅት ከአማራ ጠላት ጋር መሰለፉ ለወደፊቱ ትውልድ የሚተርፍ መቃቃርን ይፈጥራል በዚህም በቅማንት ስም የሚንቀሳቀሱ ወገኖች አማራውን ቀን ጣለው ብለው አንደከዱት ከወዲሁ በብዙ ወገኖች ላይ ቅሬታ ፈጥሮ ያለ ነገር ነው አማራን አጠፋለሁ ብሎ ከሚንቀሳቀሰው ህወሀት ጋር ተሰልፎ የአማራ ጓደኛ ሊኮን አይቻልም አጥፊውን ያገዘ ራሱም አጥፊ ነውና ስለዚህ በቅማንት ስም ልባቸውን አሳውረው የሚንቀሳቀሱ በጥባጮች ህዝባችን ለዘለአለሙ በሁለት ተከፍሎ ቀየሜታ ውስጥ እንዲቀር መተባበራቸውን ማቆም አለባቸው አማራ ፋሽስት ህወሀትን ማሸነፉ እና የነጻነት ጮራን በቤቱ በርና መስኮቶች ፍስስ ብላ ማየቱ አይቀርምከዚህ አጥፊ ቡድን ጋር የተሰለፈ ማናቸውም አካልም በክፉ ቀን ከሀዲ ተብሎ መወሰዱ ስለማይቀር በኋላ ቀየሜታ ነው ትርፉ ህወሀት አማራ በሚያሸንፍበት ጊዜ ዛሬ በል በል እያለ ህዝብ አንዲያምሱ ለሚልካቸው በጥባጮች ሊደርስላቸው አይችልም ስለሆነም በቅማንት ስም ከራስ ወገን ጋር ደም መቃባት እና የከህደት የባንዳነት ስራ መስራት ለኋላው አለማሰብ ነው ከዚህ አንጻር በቅማንት ነን ባዮች በኩል ቢታሰብበት እጅግ ጠቃሚ ነው ከዚህ ውጭ ግን የቅማንትን ማንነት የማበልጸግ አና የማሳደግ እንዲሁም የመንከባከብ ስራ የአዲሱ የአማራ ትውልድ እንቅስቃሴ አንዱ አካል ነው በአማራ ምድር ውስጥ ያሉት ነባር ማህበረሰቦች የአማራ ከፍሎች የአማራ ሀብትና በረከት አንደሆኑ ሊሰመርበት ይገባል ከዚህ አንጸር ለመጭው ጊዜ መልካምነት ሁሉም አንድ ላይ ቆሞ የጋራ አጥፊ የሆነውን የትግሬ ፋሽስት ቡድን ከፉ ሴራ ማጥፋት አለበት ነገር ግን በአሁኑ ሰአት አማራ የቅማንትንም ሆነ የማንንም ልዩ ማንነቴ ይከበርልኝ ለሚል ጥያቄ መልስ የሚሰጥበት ጊዜ አለመሆኑ ሊሰመርበት ይገባል አማራ ለራሱ ችግር ላይ ወድቆ የራሱን ጥያቄ መልስ እንዲያገኝ እየታገለ ባለበት ሰአት እዚያው ውስጥ ሌላ የጎንዮሽ ጥያቄን ሊመልስ አይችልም ስለሆነም አማራ አሁን መልስልኝ ተብሎ የሚጠየቅበት ሳይሆን ከጎኑ ሆነው ሊያግዙት የሚገባበት ምዕራፍ ላይ ነው ማናቸውም ጥያቄ ከነጻነት በኋላ ይደረስበታል ለራሱ ችግር ላይ ያለ ህዝብ ላይ ሌላ ተጨማሪ ችግር ቢፈጥሩበት እንደከዱት ይቆጠራል የኦሮሞ ችግር ኦሮሞ አሁን በተከለከለው የጥንት ስያሜውም ጭምር ማለት በራሱ በቋንቋው መጻተኛ ስደተኛ አንግዳ ባዳ ማለት ነው ኦሮሞ የሚለው ቃል መነጨበት የተባለውም ኦርማ የተባለ ቃል ትርጉሙ በተመሳሳይ ስደተኝነትን የሚያመለከት ነው ከከብት አርቢነታቸው ጋር የተገናኘ ነው ቀደም ብለን እንዳየነው የዛሬው ኦሮሞ በእርግጥ ኦሮሞ ሳይሆን በባህላዊ ግንኙነት አና ማኅበራዊ አሰፋፈር ወደ ኦሮሞአዊነት የተቀየረ አማራና ሌላ ነባር ህዝብ ነው ማለትም ኦሮሞ ባህላዊ ስብስብ አንጅ ሙሉ በሙሉ የዘር ስብስብ አይደለም በሌላ አገላለጽ ኦሮሞ ባህልን እንጅ ደማዊ ማንነትን እምብዛም አያመለከትም ለዚህ ማረጋገጫው ጃይኔን ቆርኔሌስ አንደተመለከተው ኪ ሀ ከፀ ለ ከ ህከዝኪ ሀ ዐያ ለዉከዐ ፐከፀ ሀዐሮ ዐ ከ ኦሮሞዎች በቁመና ሶማሊዎችን ይመስላሉ የሚሉ እንዳሉት ሁሉ ሴማዊያንንም የሚመስሉ አሉ የሚሉ አሉ ይህም አባባል የሚመራን ኦሮሞ ከዘር ማንነት ይልቅ ባህላዊ ስብስብነትን የሚያንጸባርቅ ነው ወደሚለው አቅጣጫ ነው ይህም ማለት ጥንት አማራ የነበሩና ሌላ ነባር ህዝብ የነበሩት ናቸው በኦሮሞ ምጎ ባህል የኦሮሞ ማንነት ተጭኖባቸው ዛሬ ኦሮሞ ነን እያሉ ያሉት ጃይኔን ቆርኔሌስ አከሎም አሮሞዎቹ ራሳቸው ከእስያ ወደማዳጋስካር ከዛም ወደምስራቅ አፍሪካ እንደገቡ ይናገራል ለዚህም መላምታቸው ደርባን ማለት አሁን በዚህ አለፉ ማለት ነው ኬንያ ማለት የእኛ ማለት ነው ሞምባሳ ማለት የግጦሽ መሬት ማለት ነው እንደሚሉ ቁርጥራጭ ሰነዶችም ይህን መላምት እንደሚደግፉ ማለትም ኦሮሞዎቹ በኤደን ባህረ ሰላጤ ከገቡ በኋላ ነባሮቹን የባንቱ ህዝቦች በማባረር ወይም በመዋጥ ተቀላቅለዋል የኤጅግሬድ ስርዓትንም ከባንቱ ነው የወረሱት ወደ ኢትዮጵያ የገቡት በ እኤአ ነው» ኦሮሞዎቹ የራሳቸውን ባህል በሌላው ላይ መጫን ብቻ ሳይሆን ራሳቸው የአማራው ባህል የተቀበሉበትም ሁኔታ ተስተውሏል የአማራን ብሄረተኝነት ለመቋቋም ገሚሶቹ እስላም ሆኑ የተቀሩት ከርስቲያን ሆኑ በአጠቃላይ የአማራውን አኗኗር ተማሩ ይህ ግን በተወሰነ መልኩ ትክከል ቢሆንም የኦሮሞን ህዝብ ቀደምት አማራነት እና ነባር ሌላ ህዝብነት አይለውጠውም ምክንያቱም አማራው በአስተማማኝ ተጽእኖ መፍጠር በሚቸጥልባቸው ቦታዎች ብቻ ስለሆነ ኦሮሞውን አማራ ያደረገው ለዚህ ማሳያው የብላክረስት ሄከተር እይታ ነው እንደ ሄክተር እይታ በአርሲ ኦሮሞና በሸዋ ቱለማ ኦሮሞ መካከል ልዩነት አለ የሸዋ ቱለማ ኦሮሞ ከአማራው ጋር ባዳበረው የቆየ ግንኙነት የተነሳ የአማራውን ፖለቲካዊ ወታደራዊ እና መሰል ባህል ወርሷል በኛው መቶ ከፍለዘመን መገባደጃ ላይ በተደረገው አገር የማጠቃለል ስራም ተሳትፎው የጎላ ነው ስለሆነም በ ኪበ ገለጻ ኪቃኛ ተናጋሪ አማራ ይባላል በተቃራኒው የአርሲ ኦሮሞ በቀላሉ ስላልገበረና ብዙ ስለተዋጋ የልዩነት መስመር ይዞ ቆይቷል ይሄንም የልዩነት መስመር ይዞ በመቆየቱ የሰሜንና የደቡብ ለሚባለው ፖለቲካዊ አሰላለፍ ሚና ተጫውቷል ሁሉም ኦሮምኛ ተናጋሪዎች በዘር ኦሮሞዎች አይደሉም ለምሳሌ ሳይንት ላይ በወረራ መጥተው ሰፍረው የነበሩት ኦሮሞች ተብለው የሚጠሩት የሀማቲክ ገጽታ እንጅ ልከ እንደ ቦረናና ደቡብ ኦሮሞዎች የኔግሮ ደም አይታይባቸውም ስለሆነም የኦሮሞ የአካላዊ ገጽታና ቁመና የተለያየ መሆን ከኛው መቶ ከፍለ ዘመን በፊት የነበረውን ምንጫቸውን ምስጢራዊ ያደርገዋል በምስራቅ በኩል የመጡት ከባህር ማዶ አንደመጡ ይታመናል ለምሳሌ ሀረር የአረብ ተጽእኖ ያለበት ነው አንዲያውም ጣልያኖች ያተሙት የሀረር የጽሁፍ ቋንቋ አለ ይሄም ቋንቋ የአማርኛና አረብኛ ድቅል ከኪ ሀ ከኪ ሀ በኪ ሀ ከህሺ ር ዐ ውጤት ነው የገዳ ስርዓት ራሱ የባንቱ የግዝረት ስርዓት እንጅ ከጅምሩ የኦሮሞዎች አይደለም የሸዋ ከፍተኛ ቦታዎች የአማራ ምድር መሆናቸውን አማሮቹ ኦሮሞ ቆላማና ረባዳማውን አገር ሲወርባቸው ወደላይ ወጥተው ተሰባስበው የቀሩበት መሆኑን በኋላም ኦሮሞ ራሱን ከፍተኛ ቦታዎችን እንደወረረባቸው እና በኛው መቶ ከፍለ ዘመን በእነ ሳህለ ስላሴ ዘመን የማስመለስ ስራዎች እንደተሰሩ ይጠቅሳል የአማራው ፊውዳል ስርዓት እየተለወጠ አማራው ከዛ እየወጣ ነበር ንጉሱ ይሄንን የአማራውን ስርዓት በመናድ ላይ ነበሩ በቆየው የአማራ ስርዓት ገዥና ተገዥ እጅግ የተሰናሰሉ ናቸው ተከታዮች ለገዥያቸው ይዋጋሉ ይሞታሉ ገዥዎችም ከተከታዮቻቸው የላቀ ህይወት የላቸውም ለምሳሌ ራስ ሀይሱ በዚህ ሳቢያ አምጸው ተሸነፉ ራስ አያሌው ብሩም ከህዝብ ፊት እንዲርቁ ተደረገ መንስኤው የንጉሱን የለውጥ አርምጃዎች መቃወም ነው በዚህ የአማራው ስርዓት መፍረስ ግን ግላዊ ነጻነት ያለው ወጣት እየተፈጠረ ነው የወደፊቱ የአገራቸው ሁኔታ በእነዚህ አዲስ ባህል እያሳዩ ባሉ ወጣቶች ላይ ስለሆነ የተለየ ከትትል ያስፈልጋቸዋል ወዲያው ግን ኢትዮጵያ በኢጣልያ እጅ ስትወድቅ የኦሮሞ ወጣቶች ሌላ አጀንዳ ያዙ በ አኤአ ኦሮሞዎች የንጉሱን አርበኛ ኃይል ለመቀላቀል እምቢ ብለው ለመገንጠል ተንቀሳቀሱ ለዚህም የእንግሊዝ ድጋፍ ነበራቸው የኦሮሞ ችግር ኢትዮጵያን በአገርነት ከሌላው ህዝብ ጋር አብሮ ለመኖር ካለመቀበል በወረራ የተያዘውን መሬት አጠቃሎ ኦሮሞ የሆነች ኢትዮጵያን ከመመኘት ይጀምራል የኦሮሞ ብሄረተኞች ኢትዮጵያን ኦሮሞ ካላደረጉ ምንም ነገር ቢደረግላቸው የሚረኩ አይመስልም የኦሮሞ ሊቃን ኢትዮጵያዊነትን ከተቀበልን ሁልጊዜም ሰፋሪነታችን እየተወሳ ሰላምና መረጋጋት አናገኝም ብለው ማሰባቸው ኦሮሞንም ኢትዮጵያንም ጎድቶአል። ፐ ኪ ከ ከሀኪ ከ አሀ በግራኝ ወረራ ጊዜ በጦርና ጎራዴ ሲዋጋ የኖረው አማራ ጦርነቱ አይቶት በማያውቀው ጠብመንጃ ሲቀየርበት ታሪካዊ ሽንፈት ቀመሰ አገሩም ተወረረበት ከዛ ስህተት በመማር ጠብመንጃ ታጠቀ በቴዎድሮስም ራሱ መድፍና ሞርታር መስራት ጀመረ በጠብመንጃና ሞርታር መዋጋት የለመደው አማራ በማይጨው ጦርነት ጊዜ ጦርነቱ አይቶት በማያውቀው አውሮፕላን ሲቀየርበት ታሪካዊ ሽንፈት ተሸነፈ አገሩም ተወረረበት እንዲህም ብሎ ፎከረ በማይጨው በአድዋ በመቀሌ መች ይደፍረን ነበር በሰማይ ገባ እንጅ በማናውቀው አገር ከዛ ስህተት በመማርም እኔ ነኝ ያለ የአየር ላይ ተዋጊ ሆነ ጥቂት ጊዜም ባለድል ሆኖ ቆየነገር ግን ብሄርዘለል ሆኖ ሲዋጋ የኖረው አማራ በረሳው የብሄር ትግል ያለማት አገሩ ስትወረር አየ ለአምሳና ስልሳ ዓመትም አካሄድ ሳይለውጥ በኢትዮጵያዊ አውድ ተትከሎ ቀረ ከባድ ፍዳንም ቀመሰ አሁን ግን ከመሸም ቢሆን ጨዋታ ቀየረ እንደ ቡድን የመጣብህን አንደ ግለሰባዊ ሰው አስበህ አትመልሰውም ብሎ በአማራነት ለመነሳት በቃ በተለወጠ አካባቢ ያልተለወጠ አኗኗር ለጥፋት ይዳርጋልና መፍትሄው በብሄረተኝነት መቆም ብቻ ነው የአሮሞና የትግሬ ብሄረተኝነቶችን ማንበርከከ የሚቸለው አዲሱ የአማራ ብሄረተኝነት ብቻ ነው ኢትዮጵያዊ ብሄረተኝነት ተሸርሽሯልና እነዚህን ብሄረተኝነቶች ለማሸነፍ አይችልም አማራነት ግን አዲስ ኃይል እና በራሱ ስሌት ስለሚጫወት ድል ማድረጉ እና ሁለቱን የተወጣጠሩ ብሄረተኝነቶች ማርገቡ አይቀርም የትግሬና የኦሮሞ ጸረ አማራ ፖለቲከኞችን አዝሎ አሻጋሪነት ከትናንት ተነስተን ዛሬን አናሰላለን በትናንት እና በዛሬ ሁኔታ ተመርኩዘን ነገን እንገምታለን ዛሬ የሆነው ነገር ሁሉ የትናንትና መነሻ አለው የትናንትና ደግሞ የራሱ ትናንትና አለው በቀደም የትናንትናውን ሁኔታ ወሰነ ትናንትና ደግሞ በተራው የዛሬውን ሁኔታ ወሰነ ስለዚህ ነገ በራሱ ይወሰናል ወይስ በዛሬ ይወሰናል የሚል ጥያቄ ልናነሳ እንገደዳለን ትናንት ለዛሬ መሰረት አንደሆነው ሁሉ ዛሬ ለነገ መሰረት ይሆናል በተለይ በማኅበራዊ መስተጋብር እና በፖለቲካዊ ሁኔታዎች ዘንድ በቀደም ትናንት ዛሬ እና ነገ እጅግ የተሳሰሩ ናቸው የአንድ ህዝብ የዛሬው ሁኔታ በአለፈው ሁኔታ የተወሰነ ነው ዛሬን የወሰነው ትናንትና ዛሬ ያለንበት ቦታ ላይ እንድንቆም አድርጓል ዛሬ ደግሞ ለነገ ትናንት ስለሆነ ነገን ይወስናል በዚህም ሳቢያ የሰው ልጅ እውቀት ስለትናንትና አና ዛሬ ብቻ አይደለም የሰው ልጅ አውቀት ነገንም ይጨምራል ያለፈውን እና አሁን የሆነውን ያህል በአርግጠኝነት ባያውቅም እንኳ ነገን መገመት አያዳግተውምከትናንቱና ከዛሬው መረጃ በመነሳት የነገን ሁኔታ መተንተን እና መገመት ይቻላል ትናንትናየ ዛሬ ይህንን እድመሰል ካደረገኝ እና በዚህ ሁኔታና ቦታ ካዋለኝ ዛሬ ነገየን ምን ያስመስልብኛል በምን ሁኔታ ውስጥስ እንድወድቅ ያደርገኛል ብለን እንድንገምት ያደርገናል መጭውን ሁኔታ በጥሞና አስልቶ ሊመጣ ካለው ኪሳራ ራስን መጠበቅ የአንድ ብልህ ግለሰብም ሆነ ህዝብ አስገዳጅ ሁኔታ ሊሆን ይገባል ስለሆነም ካለፈው ተነስተን ዛሬ እዚህ ደርሰናል ከዛሬ ተነስተን ደግሞ ነገ የት እንደምንደርስ ስንገነዘብ የአካሄዳችንን አቅጣጫ ለመቀየር ወይም ለማስተካከል እንገደዳለን ማለት ነው ይህን ተጠየቅ ወደ አማራነታችን እና ቀጣይ እጣ ፋንታችን አናምጣው የአማራ ችግር ዘልቆ የገባን ሰዎች እንደምንስማማበት ህዝባችን በአሁኑ ሰአት አደገኛ ሁኔታ ውስጥ ነው ያለውዛሬ በዚህ አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንዲወድቅ ያደረገው ደግሞ ትናንት የተሰራ ነገር ነው ጥያቄው ወደዛሬ የተሸጋገርንበትን አጥፊ የትናንትና መንገድ ዛሬም ያለምንም ማሻሻያ እና ለውጥ እንሂድበትና ወደባሰ ነገ እንግባ ወይ ነው የትናንትናው ችግር ወደዛሬ ተጋብቶ ለዚህ አድርሶናል ሀይ ካልተባለ በቀር ዛሬ ደግሞ ወደነገ ይጋባና ተመሳሳይ ወይም የባሰ ችግር ውስጥ እንገባለን ድፍረት ያለው ሰው አንግዲህ የትናንትናው ችግር እዚህ ላይ በቃው ይቁም ሊል ይገደዳል ሻዕብያ ኤርትራን ለመገንጠል ሲንቀሳቀስ ዓለም ተባበረው ምክንያቱ በዓለም መድረኮች እንደ አንድ ኤርትራዊ ህዝብ ተሰባስበው ስላሳወቁ እና ስለታገሉ ነው በኤርትራዊነታቸው እንዲታወቁ እና ችግራቸውም በዛው ልክ አንዲታወቅ ስላደረጉ የዓለምን ህብረተሰብ ድጋፍ አገኙ ዛሬ ጠቀማቸውም አልጠቀማቸውም እጣ ፋንታቸውን ራሳቸው በፈለጉት መንገድ ወሰኑ በተመሳሳይ ሁኔታ ወያኔ በትግሬነቱ ተንቀሳቀሰልከ ኤርትራዊያን እንዳደረጉት ሁሉ ትግሬዎችም ተመሳሳይ ነገር አደረጉ እንደትግሬነት ተንቀሳቅሰው ራሳቸውን እአና ችግራቸውን ለዓለም ህብረተሰብ በማሳወቃቸው ድጋፍ አገኙ የኢትዮጵያን መንግስት እንዲቆጣጠሩ ዓለም ደገፋቸው አሁንም በተመሳሳይ ሁኔታ ዓለም ኦሮሞዎችን ከፍተኛ እውቅና ሰጥቷል ችግራቸውን ተገንዝቧል ዓለም አቀፍ ተቋማት እና የተለያዩ ምሁራን የኦሮሞን ጉዳይ አጀንዳቸው ካደረጉ ከራረሙ ይህም የሆነበት ምከንያት አንድ ላይ ሆነው የአሮሞነትን ድምጽ ስላሰሙ እና ችግራቸውን እንደኦሮሞ መሰረታዊ ችግርነት ስላሳወቁ ነው ዓለም በአሁኑ ሰአት ለኦሮሞ አጀንዳ ጆሮ ይሰጣል ይህ ማለት ደግሞ በማናቸውም በማናውቀው ጊዜ ኦሮሞ ድጋፍ ተደርጎለት ልክ ሻዕብያና ወያኔ ያገኙትን እድል እንዲያገኝ ሊደረግ ይችላል ወደሚል ጥርጣሬ ያመራናል ቁምነገሩ አንግዲህ አዚህ ላይ ነው የኢትዮጵያን ሁኔታ የሚያውቅ ያውቀዋል የተሰፋችበት ከክር ሁሉ ተበጣጥሶ የመበታተን አደጋ የሚጠብቃት አገር ናት እያንዳንዱ ብሔረሰብ የመሬት ግዛት አለመከፋፈሉ ነው እንጅ ከተለያየ አና ኢትዮጵያም አንደአገር የመቀጠሏ ጉዳይ ጥያቄ ውስጥ ከወደቀ ቁየ ለምሳሌ ኢትዮጵያ በኦሮሞ ፖለቲከኞች ልብ ውስጥ የለችም በኦሮሞ ፖለቲከኞች ልብ ውስጥ ያለቸው ለምለሚቱ ኦሮሚያ ናት ነጻ ኦሮሚያን ባያገኙ እንኳ በሁለተኛው እቅዳቸው መሰረት ኢትዮጵያን ተቆጣጥሮ ፈላጭ ቆራጭ መሆን በተለይ በአማራው ላይ ለአመታት ሲያስቡት የነበረውን ከፉ ነገር ሁሉ ማድረግ ነው ወያኔዎች በበኩላቸው ኢትዮጵያዊ ሆነው የሚቀጥሉት ኢትዮጵያ በራሳቸው እጅ እስካለች ብቻ ነው እነሱ የማይቆጣጠሯትን ኢትዮጵያ እንደሚያጧት ባወቁበት በማንኛውም ጊዜ እንዳትኖር አድርገዋት ነው የሚሄዱት በተለይ በአስተማማኝ ሁኔታ እንዳይኖር የሚደረገው አማራው ነው የታወቀ ነው ኢትዮጵያን ሲጥሏት አማራን ይዛው መቀመቅ አንድትወርድ የሚያደርገውን ማንኛውንም ቅድመ ዝግጅት ሰርተው ጨርሰዋል የዛሬዋ ኢትዮጵያ አማራ ላይ ተፈጥፍጣበት እንድታጠፋው ተደርጋ ተሰርታለች ይህም ዓለም ያወቀው ጸሀይ የሞቀው እውነታ ነው ስለዚህ ለወያኔ ኢትዮጵያ ማለት አስከተበላችልህ ድረስ የምትይዛት ፍሬ ናት እንደማትበላት ባወቅበት ጊዜ ወርውረህ የአማራ ግንባር ላይ የምታፈርጣት ኢትዮጵያ ለሱማሌ ምን ማለት እንደሆነች መናገር ለቀባሪው ማርዳት ነው በደቡብ ኢትዮጵያም የከፋ አንኳ ባይሆንም የኢትዮጵያዊነት ስሜት በነገድ ስሜት ከተመነዘረ ቆየ አያንዳንዱ ብሔረሰብ አማራ ላይ ያለውን ቂምና ጥላቻ የሚያውቅ ያውቀዋል አንግዲህ ኢትዮጵያ የአማራ እና የተወሰኑ የመሀል ኢትዮጵያ ብሔረሰቦች ጉዳይ ብቻ ናት ማለት ነው በተለይም ኢትዮጵያ አሁን ያለችው በአማራ ሀይማኖትነት ነው ኢትዮጵያ የአማራ ሀይማኖት መሆንዋ ችግር የለውም ችግሩ ገነት ሳይሆን ሲኦል የምታስገባ ሀይማኖት መሆንዋ ላይ ነው አሁን ለአማራ ሲኦል የሆነችበትን ያህል ሆና ብትቆይ አንድ ነገር ነበር አሳሳቢው ጉዳይ ሌላ የከፋ ሲኦል ሊወጣት እንደሚችል ስንገምት ነውእህሳ ቢሉ ወያኔ ኢትዮጵያን ማጣቱን ቢያውቅ በቀጥታ ኦሮሞን አማራ ላይ አዝምቶ የራሱን ትግራይ ይዞ ይሄዳል ኦሮሞ ከወያኔ ብቻ አይደለም ድጋፍ የሚቸረው ከላይ አንደተባለው አለማቀፍ ድጋፍ አግኝቷል የአለማቀፍ ድጋፍ ደግሞ የአሮሞም ሆነ የቀሪው አገር አጣ ፋንታ በኦሮሞ ወሳኝነት በኦሮሞ ህግ አውጭነት በኦሮሞ ጥቅምነት ይደመደማል ማለት ነው ይህም ለአማራው ፈጽሞ ጥፋት ግብአተ መሬትይሆናል ማለት ነው የኦሮሞ ፖለቲከኞች ካርታ ሸዋን ሳይንትን እና አብዛኛውን ጎጃምን ያጠቃልላል አሁን ያለውን አለማቀፍ ድጋፍ ይዞ ኦሮሞ አነዚህን ሶስት የአማራ ግዛቶች ይዞ ታላቋን ኦሮሚያ ይመሰርታል ጎንደርና የተወሰነው የጎጃም ከፍል ደግሞ በትግራይ መንግስት ስር ይጠቃለላል አሁንም ከሳይንት የወሰዱትን ወስደዋል ትንሸ የሚቀራቸውን ይወስዳሉ ጎንደርን መሰልቀጥ ከጀመሩ ሰነባበቱ ህዝቡን ከራሳቸው ህዝብ ጋር በአዲሱ መንግስታቸው አብረው ያኖሩታል ብሎ በአርግጠኝነት መናገር ቢቻል እንኳ አንድ ነገር ነበር ግን ያለፈው እና የአሁኑ ሁኔታ የሚያሳየን ይህንን አይደለም ዛሬ እንደአማራ መደራጀትን አማራው ቢደግፈው ምናልባት ነገ ከሚመጣው አደጋ ህዝቡን ለመታደግ ይቻላል የአማራን ችግር ለአለማቀፍ ህዝብ ማሳወቅ እአና በቀጣይ ኢትዮጵያ ወይም በራሱ እጣ ፋንታ የወሳኝነት አድል አንዲኖረው ማድረግ በተቻለ ነበር የአማራ መጠናከር አና የብሔረተኝነቱ ማደግ የኦሮሞና የትግሬ ፖለቲከኞችን ጉልበት የሚሰብር ፍቱን መድሀኒት ነው ሌላው ሌላው ቢቀር እነዚህን ጽንፈኛ ጸረ አማራ ቡድኖች ወደመሀል መስመር አስገብቶ ለድርድር ለማስቀመጥ የሚችል ብቸኛው መስመር ነበር የአማራ መደራጀት እና ብርቱ ብሔረተኛ ቁመና መያዝ በቀጥታ በእነዚህ ጸረ አማራ ቡድኖች ላይ ከባድ ኃይል ያሳርፋል ያም ለአማራ የራሱን ጥቅም ለማስከበር አቅም ይፈጥርለታል ይህ እንዳይሆን ግን አማራው ራሱ አንደጅብራ መንገድ ላይ ተገትሮ አላራምድ አለሰ የኦሮሞና የትግሬ ጸረ አማራ ፖለቲከኞች ከሚያደርሱት የእንቅፋትነት መጠን ጋር ሲወዳደር የአማራውን የሚደርስበት የለም በአማራ ላይ አሁን ለሚደርሰውና ነገ ከነገ ወዲያ ለሚደርሰው ከፉ ነገር ተጠያቂዎች መሀል ላይ እየቆሙ የሚያደናቅፉት አማሮች ናቸው አማራው በአማራነት አስካልተሰባሰበ ድረስ የአማራ መከራ አያቆምም አማራ ትናንት የጭቆና የተጠቃሚነትና ውከልና ሁኔታ አማራ እንደ ህዝብ የሰው ልጅ የደረሰበት የመንግስት አወቃቀርና አስተዳደር ስልጣኔ ላይ ከሽህ አመታት በፊት የደረሰ ህዝብ ነው በፖለቲካዊ አወቃቀር የመጨረሻው ወይም አሁን የምንገኝበት የእድገት ደረጃ መንግስት ይባላል ከመንግስት በፊት ባንድ ጥቂት ቡድን ትራይብ ወይም ነገዳዊ አድረጃጀት ቺፍደም ወይም ከፊል መንግስታዊ አደረጃጀት እና በመጨረሻም ስቴት ወይም መንግስታዊ አደረጃጀት አንደሆነ የአንትሮፖሎጅካዊ ሊቃውንት ያስረዳሉ በዚህም ረገድ አማራ እንደ ሴሜቲክና ኩሽቲክ የስልጣኔ ባለቤትነቱ ቀደም ባሉት ሽህ ዘመናት እዚህ የሰው ልጅ የደረሰበት የመጨረሻው አደረጃጀት ላይ እንደደረሰ የሚታወቅ ነው ከአከሱም ግዛት መውደቅ ወዲህ ያለውን በጉልህ የሚታወቅ ታሪኩን ስንመረምር እንኳ የአማራ ህዝብ በዳበረ የፖለቲካ አደረጃጀት በመንግስትነት እንደቀጠለ እንረዳለን ታዲያ የአማራ ህዝብ ብልጽግናም ሆነ መከራ ከዚሁ የእድገት ደረጃው ጋር የተቆራኘ ሆኖ እናገኘዋለን ይህ የማህበረ ፖለቲካ የእድገት ደረጃው ለድልም ለውድቀትም ሲያበቃው ቆይቷል በአንድ በኩል የመንግስትነት ባህርይ ያለው ህዝብ በመሆኑ ከላይ ከንጉሰ ነገስቱ ጀምሮ አስከታች ጭቃሹምና ምስለኔ ደረሰ በተዋረድ የተዋቀረ በመሆኑ ስርአቱ በቀላሉ የማይፈርስ ጠንካራ ህዝብ ሆኖ ቆይቷል በሌላ በኩል ይህ አይነት ማህበረ ፖለቲካዊ አደረጃጀት ህዝቡን በተለያዩ የሙያና ውከልና ዘርፎች ሸንሸኖ ስላስቀመጠው ማለትም በንግድ በውትድርና በህግ አስከባሪነት በጥበብ ሰውነት በአምነት አካልነት እና በልዩ ልዩ አንቀጾች ስለከፋፈለው ከገረቤቶቹ የሚነሱበትን ትራይባሊስት ወይም ነገዳዊ ጦርነቶች መቋቋም ሲከብደው ቆይቷል ከዚህ አይነት የማህበረ ፖለቲካ አደረጃጀት እና ለረዥም ጊዜ ከቆየው የአይሁዳዊነት እና ከርስትና ምልከታዓለም የሚመነጨው የአማራ ልዩ መታወቂያ የሆነው ሁለንተናዊ ወይም ሁሉን አቀፋዊ ወይም ሁሉልሙዳዊ ባህርይም ለከፋ ጉዳት ሲያጋልጠው ቆይቷል ምክንያቱም አማራዊ ንቃተማንነቱን በኢትዮጵያዊ ንቃተማንነት በመቀየሩ እና በእነዚህ በተጠቀሱት ምከንያቶች የተነሳ የጋርዮሻዊ ባህርይውን ለቆ ግለሰባዊ ወይም በራስብቋአዊ ባህርይ ላይ ከደረሰ ቆይቷል አንዲህ አይነቱ የማኅበረሰብ እድገት በራሱ መልካም ቢሆንም አንዲህ አይነት ማህበረፖለቲካዊ እድገት የሰው ልጅ የመጨረሻ የስልጣኔ ደረጃ መሆኑ አይቀሬ ቢሆንም እና አማራም በዚህ መንገድ አዚህ ላይ መድረሱ አርግጥ ቢሆንም ሁልጊዜ ጥቅም ሲያመጣለት አልታየም ምከንያቱም ዙሪያውን አማራው የደረሰበት ማህበረ ፖለቲካዊ አና ምልከታአለማዊ ባህርይ ላይ ባልደረሱ ሀይላት በመከበቡ ወይም ዙሪያውን ገና የነገድነት አደረጃጀት ባህርይ ባላቸው ሀይላት በመከበቡ በተደጋጋሚ ለጥቃት ሲጋለጥ ቆይቷል በዚህ ረገድ ለምሳሌ በአስራ ስድስተኛው መቶ ከፍለ ዘመን የተከሰተውን የኦሮሞ ወረራ እና ሰፊ የሆነ የዘር ማጥፋት አና የዘር መዋጥ አርምጃ ስንመለከት ለአማራው በኦሮሞ መወረር መጥፋት እና መዋጥ ምከንያት ከላይ የተገለጸው የአደረጃጀቱ ባህርይ ጉልህ ሚና እንደሚወስድ አይተናል ለዚህ ጉዳይ የአይን ምስከር ሆነው ያዩትን ነገር ከትበውት ያለፉትን አባ ባህርይን እንጠቅሳለን በነገራችን ላይ አባ ባህርይ የአንትሮፖሎጅ ሳይንስ ከመጀመሩ በፊት በአገራችን የተከሰቱ ብርቅየ አንትሮፖሎጅስት ናቸው ማለት ይቻላል የዛን ጊዜውን ሁኔታ የአዘጋገብ እና የአጠናን አንዲሁም የአጻጻፍና ትንተና ዘዴና ብቃታቸው በአሁኑ ሰአት አንትሮፖሎጅ ከደረሰበት ደረጃ ያልራቀ እና ምጡቅ ነው ስለሆነም የአባ ባህርይ መጽሃፍ ተራ ድርሰት ሳይሆን አማራው አንዴት እንደጠፋ እና ኦሮሞ አንዴት አገራችንን አንደቀማ የሚያሳይ ከአራት መቶ አመታት በላይ ያስቆጠረ ጥናታዊ ዘገባ ወይም ሪፖርት ነው ወደዚህ ጽሁፍ ቅድመ ነገር ስንገባ አባ ባህርይ አማራው እንዴት እንደተሸነፈ የራሳቸውን ድምዳሜ አስቀምጠዋል ይሄውም አማራ በአስር አንቀጽ የተከፈለ እና አጥቂው ከፍል አንዱ አንቀጽ ብቻ መሆኑን ነገር ግን ኦሮሞ እንደዛ አይነት በአንቀጽ የተከፋፈለ ማህበረፖለቲካዊ አደረጃጀት ስላልነበረው ሁሉም አንድ ላይ ያጠቃ ነበር ባጭሩ በዚያ ዘመን በአማራና በኦሮሞ መካከል የተካሄደው ጦርነት አንድ ለአስር በሆነ ረድፍ ነውአማራው ከዘጠኙ አንቀጾች ለውጊያ ሙያ የተመደቡትን የንጉሱን ወታደሮች ሲያሰልፍ አና ሌላው ዘጠኙ የጦርነቱ ተሳታፊ ሳይሆን ሲቀር በተጻራሪው ኦሮሞው አስር አይነት ከፍልፋይ ሳይኖረው ከአስር አንድ የሆነውን የንጉሱን ጦር አየገጠመ ሲያሸንፈው ቆይቷል ይሄ ነገር እንደምን ነው ቢሉ አማራ የደረሰበት የመንግስታዊ ማህበረ ፖለቲካዊ አደረጃጀት ላይ የደረሰ ማንኛውም ህዝብ አባ ባህርይ እንዳስቀመጡት በአስርና ከዛ በላይ አንቀጾች የመከፋፈሉ ነገር ማኅበራዊ ሀቅ ስለሆነ ነው ለምሳሌ የአባ ባህርይን ቃል ለመጥቀስ እና ብዙዎች ሆነን እና የጦር መሳሪችንም ብዙ ሆኖ ሳለ እንዴት በኦሮሞ ተሸነፍን ተብሎ ለሚጠየቀው ጥያቄ ቁጥራቸን ብዙ ይሁን እንጅ ውጊያ የሚችሉ ጥቂቶቹ ወደውጊያ የማይቀርቡ ብዙዎች ናቸው ይላሉ ስለሆነም ከላይ በተዘረዘረው ምከንያት የተነሳ አማራ ጠፋ ተዋጠ ተሰለቀጠ አገርና ርስቱን ተቀማ ምከንያቱም ኦሮሞዎችም ሆኑ ሌሎች ጎረቤት ነገዶች እንደ ቡድን ሆ ብለው አንድ ላይ ሲያጠቁ አማራ ግን በተናጠል እየተገኘ ሲያልቅ ቆየ የዛ የጥንት ልማዳችን ተቀጥላ የሆነው ዛሬ እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ በዘሬ አልጠራም በአማራነት አልደራጅም የሚለው ፍልስፍናም ለሌላ ዙር ጥፋት ሲያጋልጠው ቆይቷል አሁንም አያጠፋው ነው በድሮው ጊዜ አስሩም ወገን ምንም አይነት ልዩነት ሳይኖረው በአንድነት ተዋግቶ ቢሆን ኖሮ ዘሩ አይጠፋም ነበር አገሩ አይወረርም ነበር ዛሬ በራሱ አገር እንደመጸተኛ እየተቆጠረ አይታረድም ወደገደል አይጣልም ነበር አሁንም በተለይም ላለፉት አርባ አንድ አመታት አማራውን ለማጥፋት በማሰብ ወደበረሀ የወረዱትን ሰዎች ሁኔታ በማየት ተመሳሳይ አጸፋ ግብረ ኃይል መመለስ ሲኖርብን ጥንት አድንጠፋ ባደረገን አካሄድ ስንጓዝ ቆየን ብዙው ወገናችን በኢትዮጵያዊነት ማንነት ስር ተሰልፎ በአማራነቱ የሚደርስበትን በደል አላይም ብሎ አይኑን ጨፍኖ ቆይቷል እኔ ሰው ብቻ ነኝ እኔ ኢትዮጵያዊ ነኝ አኔ ስልጡን ነኝ እኔ ምሁር ነኝ እኔ ሀይማኖተኛ ነኝ እኔ ፖለቲካ አልወድም እኔ በራሴ ፍልስፍና ነው የምመራው ወዘተርፈ የሚሉት ባህርያት አንደ አማራ አንድ ላይ ቆሞ በአማራነት የገጠመውን ፈተና አማራዊ መልስ ሰጥቶ ነጻ እንዳይወጣ አድርጎት ቆይቷል ይህ አይነት ባህርይ በአባ ባህርይ ዘመን የነበረው ባህርይ ውርስ መሆኑን ለመገንዘብ ከባድ አይደለም ካለፈው ታሪካችን ስህተት በመማርም ዛሬ አማራነትን በመገንባት ላይ እንገኛለን አማራን በአማራነት ማሰባሰብ አስፈላጊ የሆነውም ልክ አንደ ትናንቱ ሁሉ ከአስር በተከፋፈለ ሁኔታ በተናጠል እንዳይጠፋ ሁሉም በጋራ እንዱነሳ ነው ይህ ሲባል ለአንዳንድ ሰዎች ሁለንተናዊ ባህርያችንን ለውጦ ወደነገዳዊነት መውረድ ይመስላቸዋል ነገር ግን ስህተት ነው በመጀመሪያ ደረጃ የአማራ የወቅቱ ችግር የመውረድ የመውጣት ወይም የመስፋት የመጥበብ ጉዳይ አይደለም የወቅቱ የአማራ ችግር የመኖርና ያለመኖር ጥያቄ ነው አማራ አሁን የሚያደርገው ትግል ለመኖር የሚደረግ ትግል ነው መስፋትም ሆነ መጥበብ መውረድምሆነ ከፍ ማለት አንድ ህዝብ መኖሩን ካረጋገጠ በኋላ በሁለተኛ ደረጃ የሚገባባቸው የቅንጦት ጥያቄዎች ናቸው ለቅንጦት ጥያቄዎች መልስ የምንሰጠው ቅንጦት ላይ ስንሆን ብቻ ነው አሁን መልስ የምንሰጠው ባለንበት የህልውና ትግል አንጻር ህልውናን እንዴት ማስጠበቅ አለብን በሚለው ማአቀፍ ነው በዛ ላይ አኛ እያካሄድን ያለው ነገዳዊ ወይም ትራይባሊስት ፖለቲካ አይደለም እኛ እያካሄድን ያለነው የአማራ ብሄራዊ ፖሰቲካ ነው ማለትም ጥያቄያችን የነገድ ጉዳይ ሳይሆን ቀድሞም የነበረውን አማራዊ ብሄራዊ ማንነት አንደገና እንዲያብብ በማድረግ በአማራነታችን ለገጠመን ችግር አማራዊ መልስ መስጠት ነው የአማራነት አንቅስቃሴያችን ከነገዳዊ ስሜት ከፍ ያለ መሆኑን ለማረጋገጥም በአማራ ውስጥ ያሉ ልዩ ልዩ የባህል ከፍሎች የሚካተቱበት እና እውቅና የሚያገኙበት መሆኑን ማየት እንችላለን ስለሆነም የአማራ ብሄራዊ አንቅስቃሴ ግቡ ምሁርና ማይምናኑ ነዳያን እና ባለጸጎቹ አራሾችና ጠቢባን ፈላስፎችና ነጋዴዎች ሁሉም ዓለምንም ውስጣዊ ከፍልፋይ ተረባርበው ለወቅታዊው ችግር ወቅታዊ ምላሽ ሰጥቶ በቀጣይነትም አማራው አሁን በገጠመው አይነት የጥፋት ጎዳና እንዳይገባ በአማራነቱ ጸንቶ አስከዘመናት ድረስ አንዲቆም ማድረግ ነውአሁን የምናደርገው ትናንት አስር ቦታ ተከፋፍለን የተጠቃንበት ታሪከ እንዲስተካከል አንድ ላይ ለመቆም የምናደርገው አንቅስቃሴ ነው የአማራ ህዝብ ጨቋኝ ነውን። መጽሃፍ አንዲት በራስ ወዳድነትና ለራስ ስሜት ባሏን የምትበላ ስነፍጥረታዊ ምሳሌ የምትሆን ማንቲስ የተባለች ነፍስ ተባይ ተጠቅሳ ትገኛለቹ ማንቲስ ስጋ በል የተባይ ዝርያ ናት ያገኘችውን ማንኛውንም ተንቀሳቃሽ ነፍሳት ትበላለች ማንቲስ አስገራሚነቷ ሌሎችን ነፍሳት መብላቷ አይደለም ባልዋን በሩካቤስጋ ወቅት መብላቷ እንጅ ባሏ በሩካቤ ስጋ ወቅት ሳያስበው ጭንቅላቱን ትበላዋለች ጭንቅላቱን ስትበላው የሩካቤ ስጋ ነርቭ ህዋሱ ጭንቅላቱ ውስጥ ስላለ እየተንፈራፈረ በደንብ ያደርጋታል በዚህም ሁለት ጥቅም ታገኛለች አንደኛ ጭንቅላቱን ሲያዝ አየተንፈራፈረ በደንብ ሩካቤስጋውን ስለሚፈጽም ያረካታል ሁለተኛ በተመሳሳይ ሰአት እሱ ሩካቤ እያደረገ አርሷ እርሱን በመብላቷ ጣፋጭ ምግብ ታገኛለች ይህም ማለት ምንድነው ኢትዮጵያ ውስጥ ጽንፈኛ ሀከ ከበ እ ፐከፀ ከ ኪኪ ኗያ ሆሃ ብሄረተኞች አማራውን በመጥላት ብሄረተኝነታቸውን ይገነባሉ በዛም ወሳኝ ኃይል ያገኛሉ እንደገና ደግሞ አማራውን ሀገር አልባ በማድረግ የአማራውን የስራ ፍሬ ሁሉ ለራሳቸው ይቀራመታሉ በምግብ እንኳ የአገሪቷን ከግማሽ በላይ እህል አምራች አማራ ምንም እንደሌለው በመቁጠር ነገር ግን ያመረተውን ይዘርፋሉ ቀጥሎም አማራን በመጨፍጨፍ የየራሳቸውን ኢኮኖሚና ፖለቲካ ይገነባሉ አገልግሎትን እና ለአገር መሞትን በመሳሰሉ ተግባራት አማራው ቀዳሚ ተሰላፊ ሆኖ ይገኛል በዚህም ኢትዮጵያ አማራ ለእርስዋ እየኖረላት የምትበላው ማንቲስ ተባይ ሆናበታለች ሆኖም አማራና ኢትዮጵያ የምርጫ ጉዳይ አይደሉም በምርጫ ዲስኩር ውስጥ ሁለት አይነት ምርጫ አለሰ አንዱን ስትመርጥ ሌላውን ትጥላለህ ወይም አንዱን በአንደኝነት ስትመርጥ ሌላውን በሁለተኛነት አልያም በተደራቢነት ትመርጣለህ አንዱ በጣም ያስፈልገኛል ሌላው ደግሞ በትንሹ አንደማለት ነው አማራ እያካሄደ ያለው የምርጫ ፖለቲካ አይደለም ይሄን ከዚያኛው ለመምረጥ አይደለም አማራ በኢትዮጵያዊነት ወይም በአማራነት ላይ የቅደም ተከተል ስሌት ለመከተል አይደለም እየታገለ ያለው አማራ የሚያደርገው ትግል አማራ ይቅደም ወይም ኢትዮጵያ ትቅደም የሚል የፉክከር ትግል አይደለም በአማራነት መታገል እና በኢትዮጵያዊነት መታገል የሁለት ተወዳዳሪ ማንነቶች ወይም ርፅዮት አለሞች ትግልም አይደለም የአማራን ትግል በአማራ ይቅደም እና በኢትዮጵያ ትቅደም አጥሮች ለመሸበብ የሚከጅሉ ሰዎች መሰረታዊ ስህተት ይሰራሉ ይሄውም የአማራን ትግል ባህርይ አለመረዳት አና አማራው በአማራነቱ እንዱነሳ ያደረጉትን ዋና ዋና ምክንያቶች በበቂ ሁኔታ ካለመገንዘብ የመነጨ ነው የአማራ ትግል መነሻው የአማራ ህልውና አደጋ ላይ መውደቁ ነው ዋናው መሰረቱ የህልውና አደጋ ላይ መውደቅ ከሆነ የትግሉ ምንጭ ህልውናን ማስከበር ይሆናል ማለት ነው ህልውናን ለማስከበር የሚደረግ ትግል ደግሞ የተደላደለ እና በአማራጮች የተንበሸበሸ ባለመሆኑ ህልውናን ከማስከበር በመለስ ላሉ ጥቃቅን ወይም ሁለተኛና ሶስተኛ ጉዳዮች ትኩረት አይሰጥም ከሁሉም በላይ ህልውናው በብሄር ማንነቱ ምከንያት አደጋ ላይ ስለወደቀ በዋናነት በብሄር ማንነቱ ዙሪያ በመሰባሰብ ራሱን ይከላከላል በሰውነት ብቻ እየኖረ በቡድንተኞች ሲጠቃ የኖረ ህዝብ ሌላ መጠጊያ የለውም እርስ በራሱ በመሰባሰብ ከመታገል በቀር በአንድ መንደር ጠላት ቢገባ መጀመሪያ የሚያደርጉት የመንደሪቷ ነዋሪዎች ተጠራርተው መሰባሰብ አና መንደራቸውን መከላከል ነው ራሳቸውን ከተከላከሉ በኋላ ስለሌሎች መንደሮች መነጋገር እና ከነማን ጋር ማበር እንዳለባቸው ይመከራሉሱ አሁን አማራ ያለበት ሁኔታ እንዲሁ ነው በመጀመሪያ ራስን ማዳን በሚለው ህግ አንድ ላይ ይገኛል ከዚህ አንጻር ራስን ከማዳን በኋላ የሚመጡትን ሁለተኛና ተደራቢ ጥያቄዎች ማለትም አማራ ይቅደምና ኢትዮጵያ ትቅደም ከዋናው ቀዳሚ ጥያቄ ማለትም ቅድሚያ ህልውና ጋር ማደባለቅ ስህተት ነው አማራ ይቅደም ማለት አማራ ራሱን ካስከበረ በኋላ ህልውናውን ካረጋገጠ በኋላ ሊነጋገርበት የሚችል ድህረ ድል ወሬ ነው በትግል ወቅት አማራን ከኢትዮጵያ ለማስቀደም ወይም ኢትዮጵያን ለማሳነስ የሚደረግ እንቅስቃሴ አድርጎ መውሰድ ተገቢ አይደለም እነዚህን በትግል ወቅት እና ከድል በኋላ የሚነገሩ ወሬዎች ብለን መከፋፈል ይኖርብናል አማራን ህልውናውን በማንኛውም ዘዴ ማስከበር ከአማራ ይቅደም ወይም ከኢትዮጵያ ትቅደም ጋር የሚያገናኘው ቀጥተኛ ነገር የለም ድል ከተገኘ በኋላ ከሌላው ጋር ተባብረን ኢትዮጵያ ትቅደም እንበል ወይስ አማራ ይቅደም እንበል ወደሚል ንግግር ምናልባት ሊገባ ይቻል ይሆናል ይሄ ይቅደም ወይስ ያ ይቅደም ብሎ መከራከር ግን አሁን በትግል ጊዜ የሌለ አና ሊኖር የማይችል አጀንዳ ነው አማራ ይቅደም ብሎ መታገል ከኢትዮጵያ ትቅደም ጋር በተጻራሪነት የሚያቆመው ነገር የለም ሲጀመር አማራ አማራነቱን ያነሳው ከኢትዮጵያዊነት ለመሸፈት አስቦ አይደለም በሌላ አነጋገር አማራነት ጸረ ኢትዮጵያዊነት ሽፍትነት አይደለም ኢትዮጵያን ለማጥፋት ወይም ኢትዮጵያን በመቃረን አይደለም አማራነት አየተካሄደ ያለው የትግሬና ኦሮሞ ብሄረተኞች አንዳደረጉት አማራው ከኢትዮጵያ ታሪክ ጋር አልተጣላም የኢትዮጵያን ህልውና ጠላቱ አላደረገም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ብሄሮችን በጠላትነት ፈርጆ አልተነሳም ጠላቴ ኢትዮጵያ ናት አላለም አማራ እያለ ያለው ኢትዮጵያ በምትባል አገር ውስጥ መኖር አለብኝ ቅድሚያ ህልውናየ ይከበር ነው ስለሆነም የአማራ ትግል ቅድሚያ ህልውና ነው ቅድሚያ ህልውናን ግን በአማራ ይቅደምነት በመፈረጅ በኢትዮጵያ ትቅደምነት ላይ የተነሳ አውዳሚ ኃይል አድርጎ ማሳየት የአማራውን መሰባሰብ ለመፈታተን የሚሸረብ ሴራ ከመሆኑ ውጭ ሌላ እውነታ የሌለው ነው ቅድሚያ ህልውናየ ማለት ቅድሚያ አማራ ማለት አይደለም የአማራ ትግልም ይሄው ቅድሚያ ህልውና የተባለው አንድ ምርጫ ብቻ ነው ያለው አማራ ይቅደምና ኢትዮጵያ ትቅደም የተባሉ የምርጫ ፉከክሮች የአማራን ትግል አይገልጹም ምናልባት አማራ ይቅደም የሚባል ትግል ቢኖር መገለጫው ይሄ ነው አማራ ከኢትዮጵያ ጥቅም አብላጫውን ይውሰድ በሁሉም ነገር አማራ ፈራጅ ቀዳጅ ይሁን ኢትዮጵያ ለአማራው ጥቅም ታጎብድድ የሚሉ የጥጋበኛ ጥያቄዎች ናቸው እስካሁን እያልን የቆየነው ይሄንን ቢሆን ኖሮ ምናልባትም አማራ ይቅደም የሚለው ገለጻ ለወሬ ይበቃ ነበር በተመሳሳይ ኢትዮጵያ ትቅደምም የአማራ ትግል አጀንዳው አይደለም የእኛ አላማ ኢትዮጵያ እንድትቀድም ወይም እንዳትቀድም አይደለም ይሄ አጀንዳ ራሱ ድህረ ትግል ጊዜ ላይ የሚነሳ ነው አሁን ዋና ትኩረት አይደለም ኢትዮጵያ ትቅደም በሚል መስመር ነው የምታገለው ማለት የአማራ ትግል አይደለም የኢትዮጵያ ትግል ነው የአንድ ብሄር አጀንዳ ይዞ ኢትዮጵያ ትቅደም ማለት የማያስኬድ ነገር ነው ኢትዮጵያ ትቅደም ማለት በትግል ወቅት ሁሉንም ብሄሮች አና ፍላጎቶቻቸውን ያማከለ የትግል አቅጣጫ ያስፈልገዋል ኢትዮጵያ ትቅደም ብሎ በጎን የብሄር ጥያቄ ማንሳት አብረው አይሄዱም መንታ ልብ ይዘን ልንታገል አንቸልም ለኢትዮጵያ ነው የምታገለው ትግሌንም የማደርገው በአማራ ማእቀፍ ውስጥ ነው የሚለው አካሄድ የአማራን ትግል የህልውና መሆኑን ዘንግቶ ወደነጻነት ጥያቄ እንደማውረድ ይቆጠራል አማራ ለራሱ ፈተና በገባበት በዚህ አስቸጋሪ ወቅት በኢትዮጵያ ትቅደምነት ነው የምታገለው ማለት ራሰ ሳይጠና ጉተና አይነት ነገር ነው የአማራነት ትግል ቅድሚያ ህልውና ትግል ነው አማራ ይቅደም ወይም ኢትዮጵያ ትቅደም ከአማራ ህልውና ትግል ጋር የማይገናኙ እና በትግል ወቅት ሊነገሩ የማይገባቸው የድህረ ድል ዲስኩሮች ናቸው ታሪከ እንደ ችግርም እንደ መፍትሄም ታሪከ ካጣላህ ታሪከ ያስታርቅሀል ከትከከለኛው ታሪካዊ ሀቅ ተነስተህ ብትጣላ ትክክለኛ መፍትሄ ይገኛል ታሪክን ለጠብ አንዲያመችህ አጣመህ ብትጣላ ግን እርቅም ፍትህም አታገኝምተቃራኒህ ካንተ ጋር ከመታረቁ በፊት መጀመሪያ ታሪከ ራሱ ፍትህ እንዲያገኝ ይታገላልና ታሪክን በድለህ ብትነሳ ተቃራኒህ መጀመሪያ ታሪከ ፍትህ እንዲያገኝ ይታገላል ታሪከ ላይ በደል ፈጽመህ ለራስህ ፍትህ ልታገኝ አትችልም ታሪከ ላይ ያደረስከውን በደል ስታነሳ እና ሸፍጠኝነትን ስታቆም ያን ጊዜ ከተቃራኒህ ጋር እኩል ትነጋገራለህ ከእኩል ታሪካዊ መደብ ላይ ተነስተህ መነጋገር ቀላል ነው ከተዛነፈ የታሪከ መደብ ላይ ግን አኩል ቆሞ መነጋገር አይቻልም መጀመሪያ መቆሚያ መደቡ እስኪስተካካል ድረስ ሌላ ትግል ያስፈልጋል ታሪከ ላይ ሸፍጥ በመስራትህ ትግሉን ሁለት እርከን ታደርገዋለህ ማለት ነው አንድ እርከን መሆን ሲገባው ለማስታወስ ያህል የኢትዮጵያ ዋነኛው ችግር ታሪክ ላይ የሚመሰረተው የተዛባ የፖለቲካ አስተሳሰብ መሆኑን ነው ላለፈው አንድ ምአት ዓመት ሊሞላ ትንሽ በቀረው ዘመን ሁሉ ታሪከ የኢትዮጵያን እጣ ፋንታ ሲወስን ብሎም እንደ አማራ ላለው ህዝብ ከባድ ችግር ፈጥሮ ቆይቷል በአርግጥ የብዙዎች ችግሮች መነሻ ታሪክ ራሱ አይደለም የብዙ ፖለቲካዊ አስተሳሰቦችና ድርጊቶች መነሻቸው ታሪከ ይሁን አንጅ ታሪከ እጁን ተጠምዝዞ ለፖለቲካዊ ግብ ሲውል ይስተዋላል እያንዳንዱ የፖለቲካ አስተሳሰብም ሆነ ቡድን ታሪከ ላይ በመመስረት ነገር ግን የተለያየ ትርጉም በመስጠትና እውነተኛውን የታሪከ ይዘት በማዛባት ብዙ ውዥንብር ሲፈጥር ቆይቷል የኢትዮጵያ የመከራ ምንጭ ታሪከ ላይ የሚደረገው ሽፍጥ እንደሆነው ሁሉ መፍትሄውም እሱ ነው የሚሆነው በታሪከ ስም የሚሰራውን ፖለቲካዊ ሸፍጥ ማከሸፍ የተቻለ እንደሆነ ትከከለኛው አንድነት ሊመጣ ይችላል አሁን ባለው ነባራዊ ሁኔታ ግን እያንዳንዱ ድርጅትም ሆነ ቡድን ታሪከን እያዛባና አያጣመመ የሚጠቀምበት የየራሱን አጀንዳ እስካገዘለት ብቻ ነው ስለሆነም የተለያዩት ቡድኖች ታሪከን እንደምንጭ ይጥቀሱ እንጅ ለታሪከ ትከከለኛ ምልከታ የላቸውም ሁሉም የጥቅም አጀንዳየን ያስከብርልኛል የሚለውን የታሪክ ከፍል ብቻ ነው አየቀነጣጠበ ይዞ የሚሮጠው እነዚህ በኢትዮጵያ ውስጥ ችግር ፈጣሪ ጠባብ የብሄር ልቃንን ከህዝብ መነጠል የሚቻለው እውነተኛውን ታሪከ በአደባባይ ዓለምንም ፍርሀት በማስተማር ነው ህዝብ ታሪኩን ባለማወቁ መጠን እነዚህ ጠባብ ብሄረተኛ ሊቃን የህዝቡን አለማወቅ አንደ መልካም አጋጣሚ በመቁጠር ለጠባብ አላማቸው ሊያሰልፉት ይችላሉ አሰልፈውትማል በተለይም በአማራው ወገን ያሉ ታሪከን እየመረመሩ በተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ለህዝብ ማሰራጨት አለባቸው አባቶቻችንለአገር አንድነት አይበጅም በሚል ብሂል ብዙ ታሪኮችን ደብቀው በመያዛቸው ነው ከታሪክ መማር አቅቶን ትናንት ደጋግመው የህልውና ስጋት ሆነወብን በነበሩ አካላት ተመልሰን የወደቅነው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ግን አማራው ትከከለኛው ታሪኩ ላይ በማተኮር በአንድ ወገን የጠባብ ብሄረተኛ ሊቃንን አጀንዳ ማከሸፍ ይጠበቅበታል በሌላ ወገን ደግሞ ከእንግዲህ የሚመጣው ትውልድ አኛ የገጠመንን ፈተና አንዳይጋፈጥ የታሪክ አዙሪቱ በደንብ ተነግሮት ራሱን መቸም ቢሆን አዘጋጅቶ አንዲቀመጥ ማድረግ ያሻል ታሪከን ጠቅሰን ችግር የምንፈጥር ወይም መፍትሄ የምንሻ ከሆነ ራሱ ታሪከ የጀመረበት ቦታና ጊዜ ላይ መጀመር ግዴታ ይሆናል ማንም የሚመቸውን መቸት መቸና የት ብቻመነሻ ሊያደርግ አይችልምታሪከን እንደ አመችነቱ ለየራሳችን ፍላጎት ማዋል አንቸልም አንደዛ ከሆነ ዘላቂ ሰላም ሳይሆን የአሸናፊ ህግ ብቻ ነው የሚገዛን ላለመሸናነፍና ዘላቂ ስምምነት ለመፍጠር ታሪከን ራሱ የጀመረበትን መቸት መነሻ ማድረግ ያስፈልጋል ታሪክን የፊጥኝ አስሮ ለራስ ጥቅም ብቻ ማዋል እና ሌላውን ለመጉዳት መሞከር አይቻልም እና አማራውን በታሪክ መከሰስ ይሉሽን ባልሰማሽ ገበያ ባልወጣሽ ነው ስለታሪከ ስንነጋገር ራሱ ታሪከ የጀመረበት መቸት ላይ ሆነን ነው ለምሳሌ አንዱ ለራሱ ጥቅም ሲል አጹ ምኒልክን ብቻ መነሻ አድርጎ ከዛ በፊት የነበረው ሁሉ እንዲሰረዝለት ይፈልጋል አንዱ ደግሞ ከልብነ ድንግል ጀምሮ እንዲታይለት ይፈልጋል ሌላው አጹ ቴዎድሮስ ላይ እንዲጀመርለት ይፈልጋል አዚህ ላይ የዚህም የዛም የእኔም ፍላጎት ወደዛ መጣል ይገባቸዋል ምኞቶቻችንን ወደሁዋላ ብለን አውነተኛው ታሪካዊ ከስተት ወደ ጀመረበት መቸት እንሄድና በዛ እንዳኛለን አውነተኛው ፍትህ ያን ጊዜ ይመጣል ያም እውነተኛ ፍትህ ለዘላለም የጸና አና ዳግም ብጥብጥ የማይፈጥር ይሆናል የአዙሪት መውጫውም መንገድ ይሄ ብቻ ነው አሁን አንደሚታየው ግን የኦሮሞ ብሄረተኞቸና መሰሎቻቸው ወደ ኢትዮጵያ የገበቡበትን ሲገቡ የፈጸሙትን የዘር ማጥፋትና ነገድ መዋጥ ታሪካዊ ጥፋት አንዲነሳባቸው አይፈልጉም ሁልጊዜም በአጹ ምኒልከ መወረርን የታሪካቸው መነሻ ስለሚያደርጉ ከምኒልከ በፊት ያለውን ታሪከ እንደ ነበረ አንኳ እውቅና መስጠት አይፈልጉም መብትና ፍላጎታቸውን ማሳካት የሚሹትም በዚሁ እነሱ በተለሙት የታሪክ መቸት ብቻ ነው ከአጹ ምኒልከ በፊት ወደነበረው ታሪክ መለስ ብንል እነሱ አንደሚከስሩበት እና ሸፍጠኛ ፖለቲካዊ አጀንዳቸው ውድቅ እንደሚሆን ያውቃሉ ስለሆነም በጩኸት የራሳቸውን መነሻ ሁሉም አንዲቀበል ይወተውታሉ በዚህም ሸፍጠኛ አካሄድ አጹ ምኒልክን መነሻ በማድረግ አማራውን ይከሳሉ አማራ በድሎናል ብለው የሚሰብኩት መሰረተ ቢስ ስብከትም በተወሰነ ደረጃ መልከ ሲይዝላቸው የሚችለው በዚህ መንገድ ብቻ ስለሆነ ነው በማያሻማ መልኩ የኢትዮጵያ ችግር የሚፈታው የአሮሞ ታሪከ ኦሮሞ ወደ መሀል ኢትዮጵያ አገሩን ሁሉ እያወደመ ከገባበት ኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጀምሮ ተቆጥሮ ያደረሰው ጥፋት ሁሉ ተዘርዝሮ ታውቆ ነው የአማራውም ሁኔታ መታየት ያለበት ኦሮሞ ወደ አማራ ግዛት ገብቶ ከተገናኙበት ጊዜ ጀምሮ ያለው ሁኔታ ተጠንቶ እና ተገምግሞ ነው እነሱ በአጴጹ ምኒልከ ተደረገ የሚሉትን በሀቀኛ ማስረጃ አስደግፈው ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል አማራውም ከኛው መቶ ከፍለ ዘመን ጀምሮ በኦሮሞ ወረራ የደረሰበትን ሁሉ በሀቀኛ ታሪካዊ ማስረጃ ዘርዝሮ አስደግፎ ማቅረብ ይኖርበታል በዚህ ሀቀኛ ታሪካዊ ንግግር ላይ ሁለቱ ወገኖች የሚወከሏቸው ምሁራን ወይም ድርጅቶች በጋራ ሊያጠኑ አና ውጤቱን ሊመረምሩ ይትላሉ በሀቀኛ ታሪካዊ ማስረጃ ላይ ተመስርቶ የሚደረገው ይህ ድርጊት የኢትዮጵያን የወደፊት እጣ ፋንታ የሚወስን ይሆናል የዚህ ስራ ውጤት በህዝብ ዘንድ ተቀባይነት አግኝቶ ሁሉም ወደ እውነተኛው ነገር መጥቶ መነጋገር የሚቻል ከሆነ የኢትዮጵያ ፍጹማዊ አንድነት እውን ይሆናል እንደ ከዚህ ቀደሙ መወነጃጀል የበዛበትም መንገድ ይቆምና በሀቀኛ ነገር ላይ ተመስርቶ ያለፈውን ለታሪከ ትቶ የወደፊቱን የጋራ ታሪከ በአንድነት ለመስራት ስምምነት ላይ ያደርሳል ያም ስምምነት መፈራራትን መወነጃጀልን እና መጠራጠርን አስወግዶ መተማመንን ያመጣል በዚህ የታሪከ ምርመራ ታዲያ አላማው አንዱን አሸናፊ ሌላውን ተሸናፊ ለማድረግ አና የታሪከ ጥፋተኝነት አንዲሰማው ለማድረግ ያለመ መሆን አይጠበቅበትም በአርግጥ የደረሰው ጉዳት ሁሉ ተመርምሮ በሰነድ መልከ ይቀርባል ያ ግን ለመማሪያ እና የወደፊቱን ለማቀድ እንጅ ለመነታረኪያ እና ሌላ ዙር የበደሎች ሰንሰለት ለመፍጠር መሆን የለበትም ይሄው ሀቅ አብሮ የማያኗኑርም ከሆነ በሀቀኛው ሰነድ ላይ ተመስርቶ የሚሆነውን ማድረግ ይመጣል ከዛ ውጭ ግን አንደበፊቱ ታሪከን እየሸፋፈኑ በቁልምጫና በማባበል አገር እንደማይገነባ ታይቷል ማባበልና ማለባበስ ጥፋተኛ የሆነውን አንደ ኦሮሞ ያለውን ሊቅ ሁሉ ትከከለኛ በደል እንደተፈጸመበት እንዲቆጥር አደረገው እንጅ ሌላ የፈየደው ነገር የለም አስካሁን በምናውቀው ታሪካዊ ማስረጃ እጅግ ዘግናኝ በደል የደረሰበት አማራው ሆኖ ሳለ ለአንድ አገር በሚል ብቻ በመታገሱ በማባበሱ እና የደረሰበትን በደል ሁሉ በማለባበሱ ራሱ አንደበደለኛ ተቆጠረ እንጅ የተናገረውን ያዳመጠ አንድስ እንኳ የለም ይሄን መሰል ሁኔታ በአማራና በኦሮሞ ብቻ ሳይሆን በአማራና በትግሬ መካከልም የነበረ ነውአማራ በትግሬ ላይ ያደረሰው በደል የለም ነገር ግን ተፈጥሮ ያመጣባቸውን ችግር ሁሉ አማራ ላይ ከማላከክ ወደኋላ አላሉም እንደገና በታሪከ አማራው በትግሬ ተደጋጋሚ በደል እና ከህደት ቢፈጸምበትም ቅሉ ያንን በደል ለልጆቹ አላስተማረም ይልቅም ከታሪከ በጎ በጎውን ብቻ ነው ያስተማረው ትግሬዎች ግን የአማራን ጥላቻ ከድሮ ጀምሮ ለልጆቻቸው ሲያስጠኑ ነው የኖሩት ከላይ የተቀመጠው ሀተታ እንዳለ ሆኖ አማራው ታሪክ ላይ ግልጽ አቋም መውሰድ ይጠበቅበታል ታሪካችን ከፉም በጎም የኛ ከሆነ የኛ ነው አንድነትን ለመጠጋገን ሲባል ታሪከን ማካፈልም መርሳትም ሆነ እምቢ ያለውን ወገን ለማስደሰት በሚል ሂሳብ ማቆላመጫ ማድረግ ተገቢ አይደለም በታሪከ ያደረግነው የሆነብን እና ያመለጠን አጋጣሚ ሁሱ የእኛ ነው ለምሳሌ አማራ ለኢትዮጵያ ወታደር ህዝብ ነው በዚህም ባህርይው ለዓለም ጥቁር ህዝብ አንጸባራቂ ድል አስመዝግቧል ነጭን በማሸነፍ የጥቁርን እኩል ሰውነት አስመስከሯል ታሪኩን በመጠበቅ ኢትዮጵያን ታሪከ ያላት አገር አድርጓል የጽህፈት ስልጣኔን በማስፋፋት ኢትዮጵያ ዓለም ላይ በራሳቸው ፊደል ከሚጽፉ ውስን አገሮች አንዷ እንድትሆን አድርጓል የአማራ የሆነን ሁሉ በግልጽ ደፍረን የአማራ ነው እንበል ያልሆነውንም እንዲሁ ለመወደድ ብለን ክፉውንም ሆነ በጎውን የእናንተም እኮ ነው ማለት እናቁም ከፉም ነገር ካለን የራሳችን ነው በጎም ነገራችን የራሳችን ብቻ ነው ታሪከ አውነት ስለሆነ በውሸት ማናቸውንም ታሪካችንን ለማንም ማካፈል የለብንም በዋጋ የገዛነውን ታሪክ በነጻ አናድል ሊያውም ያንተም ድርሻ አለበት ስንለው ለሚያላግጥብን ሁሉ በታሪክ ያልነበረውን ሁላ ነበርክ እኮ አያልን ስናቆላምጥ ነው የኖርነውያልነበረ አልነበረም የኛ የሆነ ሁሉ የኛ ብቻ ነው ማንም ተገለልኩ ብሎ ቢከፋው የእኛ ጉዳይ ሊሆን አይገባውም የአማራ ታሪከ የሌላው የሚሆነው በዜግነታችን በምንጋራበት የአንዲት አገር ዜጎች የጋራ ታሪክ መሆን ሲኖርበት ብቻነው ከዛ ውጭ ግን የአማራ የሆነው ሁሉ የአማራ መሆኑ ነውር የለውም ምዕራፍ ዘጠኝ የአማራነት እንቅስቃሴ ውዴታ ወይንስ ግዴታ። ብሎ መታገልን ነው ያ ደግሞ ትከከለኛ መፍትሄ አይደለም ከጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እየበረታ የመጣው ከእውነተኛ በደል ላይ የተመሰረተው የአማራነት እንቅስቃሴ ጭራሽ የሚበገር አልሆነም የአጸፋ ምላሽ ወደመስጠቱ በማዘንበሉም ከዛና ከዚህ ተቧድኖ መቁዋሰል የወቅቱ ከስተት ለመሆን በቃ በዚህ ወቅት የአማራው አንቅስቃሴ እየተጠናከረ በሄደ ቁጥር የህብረብሄራዊያኑ ስጋት አየጨመረ ነው የመጣው በአማራ ማንነት ተሸፍኖ የቆየው ይሄ የህብረተሰብ የፖለቲካ ኃይል ከፍል አሁን አማራውን ሲያጣ አርቃኑን እንደመቆም ነው የቆጠረው ስጋቱ ተገቢ ቢሆንም ቅሉ መፍትሄ አልባ አይደለም ችግሩን አያባባሰው የመጣው አማራው እያደረገው ያለውን አንቅስቃሴ መንቀፋቸውና ለማደናቀፍ መሞከራቸው በብሄረተኛ አማራ ልሂቃኑ በኩል የህዝባቸውን መከራ አንደአለመረዳት መወሰዱ ነው ብሄረተኛ የአማራው ሊቃን እንደሚሉት ህብረብሄራዊያኑ አማራውን ለአርባ ዓመት አግር ተወርች አስረው እንዳስደበደቡት ሁሉ አሁንም በዛው መንገድ እንዲቀጥል ይፈልጋሱ ነው ህብረብሄራዊያኑ የአማራውን ማንነት ጭራሽ አከስሞ ወደራሳቸው ማንነት ለመውሰድ አማራ የለም የሚል ርዕዮት ዓለም ሲያራምዱ መቆየታቸውም ጥርስ እንዲነከስባቸው አድርጎ ቆይቷል ወደኋላ ሲኬድም ህብረብሄራዊያኑ በአማራ ጭምብል ሲነግዱ የቆዩ ነበሩ አስከመባል አድርሷቸዋል ይሄውም የህብረብሄራዊያኑ እና የአማራ ግንኙነት አንድ ጎንዮሽ ነበር ማለትም ህብረብራዊያኑ በአማራው ላይ ተጠቃሚ አማራው በእነሱ የተነሳ ተጎጅ ነበር ነው ማለት ነው ህብረብሄራዊያኑ ስርአቱን ለራሳቸው ጥቅም በመቀየር በአማራው ስም ነገዱበት አየተባሉ ይከሰሳሉ ማስረጃ ሆኖ የሚቀርበውም የኢትዮጵያ አንድነት ፖለቲካ ለአማራው ቤሳ ቢስቲን አለማትረፉ ነው ይሄ ሁሉ ተደማምሮ በአማራ ብሄረተኛ ሊቃን ዘንድ ህብረብሄራዊያኑ አማራን በተመለከተ ልቡደንዳና አንደሆኑ ተደርጎ ተወሰደ የአማራው ፖለቲካዊ ኃይልነት ለህብረብሄራዊያኑ መልስ መሆኑን ማጤን ያሻል ከመነሻው የአማራ ፖለቲካዊ ኃይልነት መጀመር ምንጩ ብሄሮችን ጠልቶ ወይም በብሄሮች መካከል የማይታረቅ ቅራኔ አለ ብሎ ወይም ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያዊያንን ጠልቶ አይደለም የዘር መጥፋት አደጋ ስለገጠመው ይሄንን የሚመከትበት ከአማራነት ውጭ ሌላ መፍትሄ ስላልተገኘ ወደአማራዊ ፖለቲካዊ ኃይልነት ዘወር አለ እንጅ ህብረብሄራዊያኑ ይህንን ከአማራው በኩል የሚደመጠውን የህልውና ቋንቋ በሚገባ መገንዘብ አለባቸው ቢያንስ ለአማራው ይሄንን ችግር አንደሚገነዘቡ ማሳወቅ አለባቸው ይህንን ማድረግ ተስኗቸው በተለምዶ ይዘውት የቆዩትን የአማራም ችግር ልከ ሌላው ላይ አንደሚደረገው ጭቆና ነው የሚል ብሂል ይዘው የሚቀጥሉ ከሆነ ግን በእነሱና በአማራው መካከል ቅራኔውን ከማስፋት የዘለለ ሚና አይኖራቸውም ስለዚህ ለአፍታ ቆም ብለው አማራው የህልውና እና የማንነት ትግል ሲል ምን ማለቱ ነው ብለው መመርመርና መደገፍ አለባቸው ይህንን ቢያደርጉ ከአማራው ወንድማማችነትን ያተርፉበታል እንጅ ጥላቻን አይገበዩበትም አንደገናም አማራ ህልውናውን ካስከበረ በኋላ ለህብረብራዊያኑ ለራሳቸው መከታ እንደሚሆን ግምት መወሰድ አለበት አማራ በባህሉ ገፊ ወይም አግላይ አይደለምአንቅስቀሴው ህልውናን የማስከበር እንጅ ሌላውን የመጥላት ስላልሆነ ከድል በኋላ ለህብረብሄራዊያኑ መከታ መሆኑ ጥርጥር የለውም በሌላ በኩል በመጨረሻው መጨረሻ ህብረብሄራዊያኑ በአስተማማኝነት ሊጠጉበት የሚችሉበት የአማራ ቤት ብቻ መሆኑን ማወቅ አለባቸው የአማራው ማንነቱ ማንነታቸው ቋንቋው ቋንቋቸው ነው ስለሆነም ይሄንን በመጨረሻው ሊጠጉበት የሚችሉበትን ከፍል አሁን በችግሩ ዘመን ማገዝ ይገባቸዋል ለራሳቸውም አደራ እንደማስቀመጥ ይቆጠራል እንደገናም አማራውን መደገፍ የአማራውን ኃይል አበርትቶ እነሱ የሚሹትን ነጻነት በአጭር ጊዜ የሚያመጣ መሆኑን አውቀው ከአማራው ጎን መሰለፍ አለባቸው የአማራ መነሳት ጠንካራ ኃይል ስለሆነ እሱን ማገዝ ይጠቅማቸዋል እንጅ አይጎዳቸውም ይህ ሁሉ ሳይሆን ቀርቶ የአማራውን እንቅስቃሴ በሙሉ ልባቸው መቀበል የማይቸሉ ከሆነ በመርህ ደረጃ መደገፍ አለባቸው በመርህ ደረጃ ሲባልም የአማራ እቅስቃሴ ራሱን የማዳን እንጅ እነሱን የማጥፋት አለመሆኑን አውቀው ድል በሚያደርግበት ጊዜ ተስማምቶ ለመኖር ነገሮችን አገናዝቦ መራመድ ማለት ነው የአማራ አማራነት ትግል መቸም በአገራችን ከምናውቃቸው የብሄርተኝነት ትግሎች በጣም የተለየ ነው የአማራ ትግል መነሻው ጭቆና አይደለም ብዝበዛ አይደለም መከራ አይደለም ነጸነት እጦት አይደለም ስለዲሞክራሲ እና ሰብአዊ መብት መከበር አይደለም አማራ ይሄ ሁሉ ደርሶበታል ችግሩ ከዚህም አልፎ መኖሩን ራሱን ፈተና ላይ ጥሏል ስለሆነም የአማራ ትግል የመኖር እና ያለ መኖር ጉዳይ ነው የአማራ ትግል የህልውና ነው ምንም እንኳ የህልውና ትግል ቢሆንም ቅሉ የአማራ ብሄረተኝነት መጠናከር በአጭር ጊዜ ውስጥ ድልን የማጎናጸፍ ኃይል አለው ምክንያቱም ወያኔ ከተከዜ ደቡብ ማኅበራዊ መሰረት ስለሌለው በምትኩ ማኅበራዊ መሰረትነቱ ለአማራ ያደላል ስለዚህ ማኅበራዊ መሰረቱ የሚያግዘው ኃይል ያሸንፋል ማኅበራዊ መሰረቱ ለአማራ ስለሚያግዝ አማራ ጸንቶ ሲታገል በአጭር ጊዜ የበላይነቱን ይወስዳል የአማራ እንደ አማራ መነሳት ሌሎችንም ያንቀሳቅሳል ለምሳሌ ከተለያዩ ማህበረሰቦች የሚወለዱ ዜጎች የአማራ ብሄረተኝነት አንቅስቃሴ ጥላና ከለላ ሆኖአቸው የእንቅስቃሴው ደጋፊ መሆን ይችላሉ ምከንያቱም ሁለንተናዊ የሆነውን አመለካከታቸውን ሊያስተናግድ የሚችለው የሁለንተናዊ አመለካከት ባለቤት የሆነው አማራ ስለሆነ አጠገባቸው የኖረው ያለው እና በታሪከ የሚያውቁት እንዲሁም ስለ ህልውናቸው የተሰዋው አማራውን እንጅ የተከዜ ማዶን ወራሪ ወይንም አደገኛ እና በፈጠራ ታሪከ ላይ የተመሰረተውን የኦሮሞ ብሄረተኝነት ስላልሆነ ከአማራ ጎን መቆማቸው እና የኢትዮጵያን የወደፊት ሁኔታ የመወሰናቸው እድል ሰፊ ነው ይሄም ምከንያት አማራ ቆርጦ ከሚታገልባቸው ምከንያቶች አንዱ ነው ይሄውም ወንድም ባለው ትግሬ ሊቃን ከመከዳት ጀምሮ አስከ ዘር መጥፋት እና ባድማ መወረስ የሚዘልቀው በደል ነው የኢትዮጵያ ዋናው የጦር ኃይል አማራ ነው የትግሬም ሆነ የትግራይ ሙሉ ህልውና አማራ ላይ የተንጠለጠለ በመሆኑ የአማራ አምቢታ በቀጥታ የትግራይን መቆራቆዝ ያመጣል ለምሳሌ ትግራይ ላሏት ፋብሪካዎች የምታውለው ኃይል ከአማራ ወንዞችና ሀይቆች ነው የሚመነጨው ከዚህ በፊት አማራው ትግራይን አንድ አገር እንሁን አባካቸሁ እያለ ሲለምን መኖሩ ይታወቃል አሁን ግን ትግራይ ብትገነጠል አብዛኛው አማራ ደስተኛ ስለሆነ በሚወስደው እርምጃ ስለሚመጣው ውጤት ብዙም አይጨነቅም ማለትም ይሄን ባደርግ ትግራይ ትገነጠልብኛለች ብሎ ሲፈራ የነበረው ፍርሀት አሁን ስለሌለ ሙሉ የትግል አርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል የስነልቡና ዝግጁነት ሰጥቶታል ትግራይ ብትገነጠል አማራው ከካንሰር በሽታ ታሞ አንደመዳን ይቆጥረዋል። ሁሉን ከአማራ ተቀብላ አማራን የምታጠፋ አገር የጉድ ገንፎ ናትኮ በአማራ ቋንቋ እየተራቀቁበት የአገር መሪዎች የሆኑ አሉ በዛም ቋንቋ አማራውን ለበደል ያጋለጡ የአማራን ገዥዎች እና ባለታሪከ ምልከቶች ታሪከ በማጥናት እና በመተንተን የትምህርት ማእረጋቸውን ያደላደሉ እና ባለ ስም የሆኑትን ቤቱ ይቁጠራቸው የአማራ ህዝብ ጥበበኛ ብቻ አይደለም ጠቢባንንም አሳዳጊ አንጅ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር በአማራ እቅፍ አደገ በፈርንሳይኛ ካልጻፍኩ ብሎ ሁለት ምዕራፍ ሳይጨርስ በአማራኛ ፍቅርና በአማርኛ ወደ መጻፍ ዞረ ከአድዋ ተወልዶ በአማራኛ ሰው ሆኖም ባለታሪከ ሆነ ነጋድራስ ገብረ ህይወት ባይከዳኝ አድዋ ተወልዶ አውሮፓ ተምሮ በአማራው አጹ ምኒልክ ቤት ባለስም ሆነ ዛሬም አማርኛ እንጀራቸው የሆነ ደራስያን እና ከያኒያን አሉ አንጀራቸው ስማቸውና ዝናቸው በሆነው አማራ ላይ ግን መንጋጋቸውን ከማላቀቅ ወደኋላ የማይሉ የአማራ ስም እና ውርስ ነው ለእነዚህ ሰዎች ዳቦና ስም የሆነው አማራ ላይ የምትኖር አማራ ህይወቷ የሆነ አገር ናት ነገር ግን አማራን ታሳድዳለች የአማራ ትሩፋቶች ለሌላው ስም እንጀራ ሰውነት ሆኑት አንጅ ከቶም ከበደል የሚቆጠር አይደለም ስለዚህ አማራ ተበደለ ብንል ይቀላል አማራ በደሙ ማናቸውንም ብሄሮች ማንነት ልማድና ቋንቋቸውን ጠብቆ አቆይቶላቸዋል በሚያሳፍር መልኩ ግን አማራ ጠብቆ ያቆየውን ማንነታቸውን ልከ ዛሬ የፈጠሩት በማስመሰል መልሰው አማራውን ይከሱበታል አማራ በርካታ ብሄሮችን በኢትዮጵያ ግዛት ውስጥ ማካተቱ በመካከላቸው የነበረውን በጦር የመጨራረስ ባህል አስወግዷል በነገድ ሳቢያ የነበረውን የእርስ በአርስ ጦርነት ማስቆሙ አና በመካከላቸው ሰላም ማውረዱ አስደናቂ ስራ ነው አማራ በእያንዳንዱ ብሄር ውስጥ የሚኖር ጭቁን ነገዶች እና ንኡሳን ነገዶች ከጭቆና ተላቀው ጸሀይ እንድትወጣላቸውና እንደ ሰው አንዲኖሩ አድርጓል ብዙ ብሄሮች በውስጣቸው ፉጋ እና አይነኬ በሚል ሲጨቁኗቸው ሲበዘብዚቸው እና ዝቅ ዝቅ ሲያደርጓቸው የነበሩ እነዚህ ንኡሳን ነገዶች በአማራ ነው ነጻነታቸው የታወጀው ለምሳሌ ጉራጌ ጋሞጎፋ ትግሬ ወላይታ ሲዳማ ከፋ እና ወዘተ በየውስጣቸው ሲሸጧቸው ሲለውጧቸውና ከሰውነት ተራ አውጥተው የሚጨቁኗቸው ንኡሳን ነገዶች ነበሯቸው እነዚህን ነጻ ያወጣ አማራ ነው ከዛ አልፎ አማራ በራሱ ትግል የባርያ ንግድን ያስቆመ ህዝብ ነው አማራ የባርያ ንግድ ለማስቆም በሜታገልበት ወቅት ግን የጅማ አና ሌላው ኦሮሞ አልተውም ብሎ ብዙ ችግር ሲፈጥር ነበር አማራ እንደ ጉራጌ ያሉት በአዲስ አበባ የአረብና አርመን የንግድ ተቋማትን በተቋም ደረጃ በማስረከብ ነጋዴ ማኅበረሰብ ያደረገ ህዝብ ነው በተለይ ትግሬ በአማራ ተበደለ የሚለው ተረት መሆኑን ቀደም ብለን አይተናል አማራ ለትግሬ ያልሆነው የለም ውለታ ተገልብጦ እየተከፈለው እንደሆነ ግን ዓለም በጠራራ ጸሀይ እያየ ነው እዚህ ላይ ግን አንድ ነገር በትኩረት እንዲታይ ያስፈልጋል አማራው ትግሬን አሁንም እንደ ጥንቱ ትግሬ ያያል በመሰረቱ ግን ከ ዓመት በፊት የነበረውና አሁን ያለው ትገሬ በስም ብቻ ነው የሚገናኘው ከአርባ ዓመት በፊት የነበረው ትግሬ ከፋም ለማም ከአማራ ጋር በተወሰነ የሚጋራው ባህል ነበረው ከ ዓም ጀምሮ ግን አዲስ ትግሬ ነው የመጣው ይህም አዲስ ትውልድ አማራን አንደጠላቱ የሚቁጥር ለአማራ ከጥላቻ በቀር ፍቅር የሌለው ትውልድ ነው የድሮው ትግሬ ቢያንስ ከመካከሉ አንዳንድ ሽማግሌ መካሪ አይጠፋውም ነበር አሁን ግን ሁሉም በህወሀት አስተምሮ የተቀረጸ ከጥንቱ ትግሬ ጋር ከስም በቀር የሚጋራው አንዳች ነገር የሌለው ነው ስለዚህ ትግሬን በተመለከተ ስንናገር ከአርባ ዓመት በፊት እና ከአርባ ዓመት በኋላ በሚለው አንቀጽ መረዳት ይኖርብናል የአሁኑ ትግሬ በኢትዮጵያዊነትም ላይ ያለው አመለካከት ፈጽሞ የተለየ ነው ከጥንቱ ትግሬም ከአሁኑ ኢትዮጵያዊያንም የተለየ ነው ኢትዮጵያን እንደ ግል ንብረቱ የሚቆጥር ለራሱ ጥቅም እንደተፈጠረች የሚወስድ እንጅ በዚህች ምድር ላይ በጋራ አንድ ላይ መኖር የተባሉትን ከልቡ ፍቆ ያጠፋ ነው አንዳንድ ሰዎች ትግሬና ህወሀትን ለመለያየት መከራ ያያሱ እነዚህ የዋህ ሰዎች ብሄረተኝነት ምን ማለት አንደሆነ ሊገነዘቡ የማይቸሉ ሰዎች ናቸው ህወሀት ማለት ድርጅት ማሰት ሲሆን የትግሬ ብሄረተኝነት ህወሀትን በንኡስ ከፍልነት የሚያቅፍ ሰፊ እና ጠቅላይ የትግሬ ዓለም መሆኑን አያውቁም ህወሀትነት ከድርጅት ባህርይ በስተቀር የትግሬ ብሄረተኝነት አንድ አካል ነው ስለሆነም አንድ ትግሬ ከ ዓመት ወዲህ ትግሬ ብሄረተኛ ሳይሆን ሊኖር አይቸልም መነኮሳት እንኳ የትግሬ ብሄረተኛ ናቸው ይህም ብሄረተኝነት ምን ማት አንደሆነ ባለፉት ምእራፎች አይተናል ከዛ አልፎ ትግሬ ኢትዮጵያን ስሟን አንጅ ከአስተሳሰቧም ሆነ አገርነቷ ጉዳይ የለውም በኢትዮጵያዊነት ቢያምን ኖሮ ለራሱ ከልል ባንዴራ እፍ ድብን ባላለም ነበር ይልቅም ወደአገርነት የሚያመራውን የራሱን ብሄራዊ ምልከት እና ማንነት አንዲሁም አስተሳሰብ ገንብቶ የጨረሰ ህዝብ ነው ወደ አገርነት አያመራ ያለን ህዝብ ለማባበልም ሆነ ለመምከር መሞከር የራስን ሞኝነት ብቻ ነው የሚያጋልጠው ሲጀመር አንድ የተወሰነ የህብረተሰብ ከፍል በጋራ በሚኖርበት አገር ራሱን እንደተለየ ህዝብ መቁጠር የጀመረ አለት ነው ነገሩ ያበቃው አንዳንድ የዋሃን የአማራን የህልውና ጥያቄ ትግሬ ተጠቀመ አልተጠቀመ ወደ ሚል ከርከር ሲወስዱትም በትከከል ማሰብ እንደሚቸሉ በርግጠኝነት መናገር ይከብዳል ስለመኖርና አለመኖር እየተዋደቀ ላለ ህዝብ የጥቅም አነሰና በዛ ከርከር ማድረግ በእውነቱ አሳፋሪ ነው አማራ ለመኖር ትግሬ ብዙ ለማግኘት የሚያደርጉትን ጥረት በአኩል አይን ማየት ያሳፍራል በመሰረቱ የትግሬ መጠቀም አለመጠቀም የአማራ ጉዳይ አይደለም ትገሬ ከመጠቀም አልፎ ወኪሎቹ አማራን ህልውናውን አደጋ ላይ መጣላቸውን እያየን ነው ስለሆነም የኢትዮጵያንም የአማራንም ጥቅም ለራሱ የሚያውል ስሜት እንጅ በጋራ አብሮ የመኖር ፍላጎት የለውም ሌላው ኦሮሞ የሚከሰው ከስ ነው እንደ እውነቱ ኦሮሞ ሀውልት ማቆም ካለበት ለአጹ ምኒልክ ነበር ኦሮሞ በአንድ አገዛዝ ስር የሚሰበስብ ተዋረዳዊ ፖለቲካዊ አደረጃጀት አልነበረውም የለውም በአጭሩ ለመግለጽ የአባ ገዳዎች አባ ገዳ የለውም ወደ አማራ ስንመጣ ግን የመንግስት ባህርይ ያለው ህዝብ ስለሆነ የንጉሶች ሁሉ የበላይ የሆነው ንጉሰ ነገስት አለ ይህ ተዋረዳዊ አደረጃጀቱ ነው እንግዲህ ራሱን በታሪከ ውስጥ አንድ ላይ እያቆመ ለኢትዮጵያ አንድ ላይ መቆም የበጀው ኦሮሞ ግን ወደጎን ወዳፈተተው የሜሄዱ አባ ገዳዎች እንጅ አበገዳዎችን አንድ ላይ ሰብስቦ በአንድ የአባ ገዳ አስተዳደር ስር በመሰብሰብ ህዝቡን አንድ የሆነ ፖለቲካዊ አሀድ ሊያደርግ አይችልም ስለሆነም ለመጀመሪያ ጊዜ ይሄንን የተበታተነ ህዝብ የሰበሰቡት ዳግማዊ አጹ ምንሊክ ናቸው ኦሮሞ አንድ ላይ የተሰበሰበው በአጴጹ ምኒልክ አማካኝነት አንጅ ከራሱ በመነጨ ፍላጎት ወይም ጥረት አይደለም እንዲያውም አንድ ላይ የመሆንን ጥቅም ስለማያውቅ ልሰብስብህ ያሉትን ንጉስ ተዋግቷል ያንንም ጦርነት ነው ዛሬ ምኒልክን ለመውቀስና ለማጠልሸት አንዲሁም አፍራሽ የሆነው ብሄረተኝነት ሊገነባበት የቻለው አማራው ኦሮሞን አንድ ላይ ከመሰብሰቡ ባሻገር በመንግስት ስርዓት ስር ተካቶ ወሳኝ ሚና እንዲጫወት እና የአገሪቱን ገጸ በረከት አንዲያጣጥም አድርጎታል በተቃራኒ በኬንያ ያሉት ኦሮሞዎች በማሳይ ጎሳ ከፉኛ ተመትተው ደካማ በሆነ ቁመና ይገኛሉ በኢትዮጵያ ያለው ግን በአማራው እገዛና ደግነት እንዲሁም አሰባሳቢነት በልጽጎ ሰፍቶና ተንሰራቶ ከመኖሩም በላይ የገነባው ብሄረተኝነት ከትግሬ ብሄረተኝነት ጋር ተዳብሎ በአማራው ላይ የህልውና ስጋት ለመደቀን በቅቷል አማራ ብሄረተኝነቱን በቶሎ ካላጠናከረ የትግሬና የኦሮሞ ብሄረተኞች ራት ሆኖ መቅረቱ ሳይታለም የተፈታ ነው የትግሬና የኦሮሞ ብሄረተኝነቶች አንድ ህልም አላቸው እሱም የአማራን ህዝብ ከምንም ባለመቁጠር የሰፈረበትን መሬት መቀራመት ነው ተቀራምተውትም ህዝቡን አያኖሩትም ያጠፉታል እንጅ የሁለቱ ብሄረተኝነት እውር ነው ስሜታዊነት የሜጋልበው ነው አውዳሚ ነው አፈጣጠሩ ከጥላቻ ድቡሽት ላይ ነው ኢላማው አማራ ነው ስለሆነም አስካሁን በመዘናጋታችን እነዚህ አውዳሚ ብሄረተኝነቶች አድገውና ጎልምሰው የኢትዮጵያንም የአማራንም ህልውና አደጋ ላይ ጥለዋል ለዚህ መፍትሄው ጸሎት ልመናና ምኞት አይደለም ለዚህ መፍትሄው የአማራን ብሄረተኝነት ማበርታታት ነው የአማራነት መበርታት ሁለቱን ብሄረተኝነቶች በራሱ ያከስማቸዋል አማራ ብሄረተኛ እንቅስቃሴ ባለማድረጉ ነው አነዚህ ብሄረተኞች የተመቻቸውና እዚህ የደረሱት ስለሆነም የአማራ ብሄረተኝነት ሚዛን አስጠባቂ ነው የአማራ እንቅስቃሴ ለኢትዮጵያ የወደፊት አጣ ፋንታ እጅግ በጣም ወሳኝ ነው ብሄረተኛነት የሚከስመው በብሄረተኛነት ነው የአማራ ብሄረተኝነት መፋፋም እነዚህን አንቅስቃሴዎች ወደቀልባቸው ተመልሰው እውነታውን እንዲያጤኑ ያደርጋቸዋል እስካሁን የደረቱት የሀሰት ከስም የትም እንደማያደርሳቸው በተግባር ያሳያቸዋል የትግሬ እና የአሮሞ ብሄረተኝነቶች አሁን ባሉበት ሁኔታ ከሌላው ኢትዮጵያ ጋር በሰላም እንዲኖሩ አያስችላቸውም አንዲት ኢትዮጵያ የምንላት አገር እውን ትሆን ዘንድ እነዚህ ሁለት ብሄረተኝነቶች መከሰም አለባቸው ለመከሰም ደግሞ የአንድ ሰው እድሜ ይወስድባቸዋል ይሄውም የአንድ ሰው እድሜ ከአሁኑ አለት ጀምረው ለማከሰም ቢሰሩ ነው ከአሁን ጀምረው ለማከሰም ቢሰሩ ወይም የሚከስሙበት አድል ቢፈጠር ጤናማ እና አብሮ መኖር የሚቸል ትውልድ ለማግኘት ወይም ዓመት ያስፈልጋል ይሄ የተመረዘው ትውልድ ባለበት ሁኔታ ፍጹማዊ አንድነትና ዲሞክራሲ ይመጣል ተብሎ አይገመትም አሁን ያሉት ብሄረተኞች የራሳቸው ማንነት የገነቡ የራሳቸው ሰንደቅ አላማ ያላቸው ሌላውን በተለይም አማራውን የሚጠሉ ናቸው ይሄ የጥላቻ እና ራስን ግንባታ ሂደት ደግሞ ላለፉት አመታት ተሰርቶበታል አሁን እያየን ያለነው የ ዓመት ብሄረተኝነት ተጠማቂ ነው ስለሆነም በእነዚህ መርዘኛ ብሄረተኝነቶች አሁን የተመረዘው ትውልድ በተፈጥሮ ሂደት እድሜውን ሲጨርስ እና አዲስ ትውልድ ሲወለድ ያንን አዲስ ትውልድ በማስተማር ነው ዲሞከራሲያዊ የሆነ ትውልድ መፍጠር የሚቻለው ነገሩን ለማስረገጥ ያህል ሳይንሳዊ ጥናቶች እንዳረጋገጡት ህጻናት በሶስት እና አራት አመታቸው ጥላቻን መማር ይችላሉ ለጥላቻ እና ዘረኝነት የተጋለጡ እንዲማሩ የተደረጉ ህጻናት በዚህ እድሜያቸው ስለሌላው ቡድን ጥላቻ እና ዘረኝነት ያንጸባርቃሉ እድሜያቸው እየጨመረ ሲሄድም በህጻን አእምሮአቸው የቀረጹትን ጥላቻ ለመላቀቅ ከባድ እየሆነባቸው ይሄዳል እንግዲህ አሁን ህጻናት ሆነው ነገር ግን የአማራ ጥላቻን እየተመገቡ የሚያድጉ የትግሬና የኦሮሞ ህጻናት መቸም ቢሆን አንደገና ለአማራው በጎ አስተሳሰብ ሊኖራቸው አይችልም በትግሬና ኦሮሞ መርዘኛ ብሄረተኞች የሚዘራው የአማራ ጥላቻ በአሁኑ ሰአት የህዝቡ የእየለት የኑሮ ዘየ ሃ ። ይህ የአንድ ሰው እድሜ የተባለው ቢሰራ እንኳ ለአማራ ዋስትና አይደለም ምከንያቱም አማራው የአንድ ሰው አድሜ አሁን በመጣበት የተበታተነ አካድ የሚሄድ ከሆነ ጨርሶ ወደመጥፋት ማምራቱ አይቀሬ ነው እንዲሁም እነዚህ ብሄረተኝንቶች በራሳቸው ፈቃድ ብሄረተኝነትን ትተው ወይም አከስመው ወደ ኢትዮጵያዊ ወይ ህዝባዊ ማንነት ለመምጣት አይችሉም ሁለቱም ገና ማድረግ የሚችሉትን ነገር እያሰላሰሉ የበለጠ ማንነታቸውን እየገነቡ ለአማራው የበለጠ አደጋ እየሆኑ ነው የሚሄዱበት ስለዚህ አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ብሄረተኝነታቸውን ሊያስቆም የሚችል ምንም አይነት ሁኔታ የለም በመሆኑም ብሄረተኝነታቸውን አጠናከረው ይቀጥላሉ ብለን አንውሰደው አነሱ ብሄረተኝነታውን አጠናከረው የሚቀጥሉ ከሆነ ታዲያ አማራው የብሄረተኛነት አንቅስቃሴን ከማፋፋም ውጭ ሌላ እድል አይኖውም ብቸኛው የእነዚህን አውዳሚ ብሄረተኝነቶች የማከሰሚያ ዘዴ ጠንካራ የአማራ ብሄረተኝነት ብቻ ነው የአማራ ብሄረተኝነት ከህዝቡ ባህል አሰፋፈር ፖለቲካዊ ባህል እና የቋንቋ ስርጭት የተነሳ ብሄረተኝነቱን አጋግሎ ከሄደ የትግሬም ይሁን የኦሮሞ ብሄረተኝነቶች የማይቋቋሙት ኃይል ይሆናል ለጠንካራ የአማራ ብሄረተኝነት ተፈጥሮአዊ መንበርከክከን ይንበረከካሉ በዛም እድል በመጠቀም ወደእውነተኛው ድርድርና አገሪቷን መልሶ ወደመገንባት የሚያስኬደውን ድልድይ መሰረት መጣል ይቻላል ከዛ ውጭ አማራውን በተበታተነ ሁኔታ እንዲቀጥል ማድረግ በእነዚህ ምህረት የለሽ ብሄረተኝነቶች ከገጸ ምድር እንዲጠፋ መተባበር ነው የሚሆነው ከሹፉ ትውልድ ሊማርም ሊያስተምርም አልቻለም በአማራ ውስጥ በታሪከ ታይቶ የማይታወቅ ከሹፍ ትውልድ ተከስቷል አጥፍቶ የጠፋ እና እስካሁን እያጠፋ ያለ ትውልድ ከአባቱ የተቆራረጠ በራሱ ያልቆመ ለልጁ አባት መሆን ያልቻለ ትውልድ በጣት ዱካ የሚፈርሙ አባቶቻቸው አስተማሯቸው ገና ትምህርታቸውን ሳይጨርሱ አባቶቻቸው ላይ መጮህና ድንጋይ መወርወር ጀመሩ የአገር የህዝብ ችግር ይፈታሉ የተባሉት ተማሪዎች ራሱን ህዝቡን የችግሩ ተጠያቂ አደረጉት የችግሩ ተጠያቂ አድርገውትም አላበቁ አነሱ የፈጠሩት አዲስ ችግርም ተጠቂአደረጉት ተማሪዎች ተብለው በህዝቡ በመከበራቸው ያንን ክብር ለመጥፎ አላማና ህዝቡን ለማጥፋት ተጠቀሙበት ከአማራው ባህል በተለይ ከኢትዮጵያ ባህል በጠቅላላው የማይገጥም የአገሪቷን ችግር መነሻ ያላደረገ የምስራቅ አውሮፓ አስተምሮህት ያማሂፈሰሃምፊሴያምሰበብ ይዘው ገብተው አገር አፈረሱ አንደ ሸቀጥ ከውጭ በገባ አስተሳሰብ አገሪቱን ካፈረሱ በኋላም እነሱ ወጡ የኤርትራ የትግሬና የአሮሞ ተማሪዎች የሚፈልጉትን ያውቁ ነበር አማራውን በመወንጀል ከአማራው ነጻ በመውጣት የየራሳቸው አገር መመስረት የየራሳቸውን አገር ለመመስረትም ሲነሱ ርሟራዋምምቻው በተለይ የህወሀት እና የኦነግ በአማራው መቃብር ላይ ነበር አማራን ተቀራምተው የየራሳቸውን አገር ለመፍጠር የተማሪዎች እንቅስቃሴን መጠቀሚያቸው አደረጉት የእነዚህ አጫፋሪ የነበረው ደግሞ አሳፋሪው ይሄው የጠፋው የአማራ ትውልድ ነው አባቶቹ ያለፉበትን መከራ በቅጡ ሳይረዱ የተጠቀሱት ብሄረተኛ አንቅስቃሴዎች ግብ አማራን ማጥፋት መሆኑን አያወቁ በተራማጅነት ስም አጫፈሩ አጀቡ ደገፉ ራሱን ሊያጠፉት ሲያደቡ የመጥፊያ ጉድጓዱን የቆፈረ ትውልድ ቢኖር ይሄ በተለምዶ የዎቹ ትውልድ የሚባለው ትውልድ ነው በኤርትራ ትግሬና ኦሮሞ ብሄረተኞቸ መጠቀሚያ በመሆንም የራሱ ወላጅ አማራ ላይ ዘመተበት ምድሪቷንም የደም አበላ አደረጋት ይሄ ትውልድ በተሳሳተ መንገድ ሄዶ አባቶችን የአውሬ ራት አድርጓል በዚህም ስራው ኤርትራ እንድትገነጠል በተዘዋዋሪ ሚና ተጫውቷል የትግሬ ብሄረተኞች ከኤርትራ የተረፈቸውን ኢትዮጵያ እንዲቆጣጠሩ አስተዋጽኦ አድርጓል የአሮሞ ብሄረተኞች ጎልምሰው አሁንም ድረስ ከባድ ስጋት አንዲሆኑ አድርጓል ከሁሉም በከፋ ሁኔታ የአማራ ህልውና አጣብቂኝ ሁኔታ ውስጥ እንዲገባ አድርጓል በተለይ ህወሀት አማራን ለማጥፋት ሰነድ ማዘጋጀቱን እንኳ አያወቀ ለአማራ ህዝብ ቅንጣት ታከል አላሰበም ከእነዚህ ይልቅ ደርግ ሲመጣ እና የነገሮችን አዝማሚያ ገምግመው ይሄ ነገር አማራን ለማጥፋት ነው ብለው ተቃውመው ተታኩሰው የተሰውት ደጃዝማች ፀኃዩ ዕንቁ ስላሴ በቅድሚያ ለአማራ የቆሙ ሰው ያደርጋቸዋል ይህ ትውልድ አባቶችን ገደል በመክተት አገር ማፍረሱ ሳያንስ አማራውን ለ አመታት የጠባብና አውዳሚ ብሄረተኞቸ መጫወቻ አድርጎአገሪቷን መና ማስቀረቱ ሳይበቃው ዛሬም አማራው ጨርሶ ካልጠፋልኝ በሚል አቋሙ እንደጸና ነው አዲሱን የአማራነት እንቅስቃሴ በመቃወም የውግዘት ናዳ ለማውረድ ማንም አልቀደመው በዎቹ የለመደውን ጠልፎ የመከስከስ ፖለቲካ በተግባር ላይ ለማዋል ሲነሳም ወፍ አልቀደመቸውም ይሄ ትልድ አንደገና የአማራነት አብርሆታዊነት እንቅስቃሴ ውስጥ አንሰራርቶ በመግባት አላራምድ ብሎ መታየቱ አስገራሚ ሆኗል ከስህተቱ የማይማር ከአባቶቹ አምስት ሳንቲም ጸባይ ያልወረሰ ትውልድ ነው ላደረጉት ሁሉ መጸጸትና ንስሀ መግባት ነበር የሚጠበቅባቸው በተቃራኒው መሪ እና አስተማሪ አልባ የሆንነው የአማራ ወጣቶች በራሳችን እንዲሁ ተነሳስተን ራሳችን ለማትረፍ ለምናደርገው አንቅስቃሴ ዋናው አንቅፋት ሆኖ የተገኘው ይሄ ትውልድ ነው የአማራውን ችግር በመረዳት ደርግ ውስጥ የነበሩት አና በተአምር የተረፉት አማሮች በብዙ እጥፍ ይሻላሉ የተወሰኑት ጸጸትም አለባቸው ለእነሱ ከብር አለን ኢህአፓ ውስጥ ከነበሩት ግን የአማራውን ችግር ተረድተው ወጣቱን የመደገፍ አዝማሚ ያሳዩት ውስን ናቸው በጣት የሚቆጠሩ ይህ ከሹፍ ትውልድ በተማሪነቱ አንቅስቃሴ ወቅት አማራውን እንደጨቋኝ ብሄር ስለፈረጀ በውስጡ አማራ ለሰራው በደል ይቅርታ መጠየቅ አለበት ብሎ ያምናል በዚህ የዝቅተኛነት እና ራስን የመጥላት ባህርይውም አማራ የለም የሚለውን የከንቱዎች ልፍለፋ አንደኛ አራጋቢ ሆኖ አማራውን እጅና እግሩን አስሮ ያስደበደበ ነው ራሱንሲከስ የሚኖር ትውልድ በመሆኑ ለአማራ መናገዝርን አንደ ትልቅ በደል ይቆጥራል አማራው አሁን የሚደርስበት ግፍ በታሪክ የሰራው ብድራት እአየተመለሰለት ነው ብሎ ያምናል አማራን መኖሩን የሚያምነው ደግሞ በድሏል እና መካስ አለበት ለማለት ነው ከዛ ውጭ ግን አማራ ተበደለ ሲሉት አማራ እኮ የለም ነው የሚለው አማራ ሌሎችን በድሏል ብሎ ስለሚያምን ለወጣቱም ያንን በሽታውን ለማሸከም ቀን ተሌት ደፋ ቀና ሲል ይውላል እስካሁን በታዩት አመታት ከፕሮፍ አስራት ዘመን ጀምሮ አማራነትን ከትግሬ ኦሮሞ ብሄረተኞችና የደቡብ ሊቃን ባልተናነሰ መልኩ ተዋግቷል አንደ አዲሱ ትውልድ አካል ሲታሰብ አውራሽ አልባ ሆኖ መገኘት ቅሬታን ይፈጥራል ሆኖም አዲሱ የአማራ ትውልድ ራሱን በራሱ ቀርጾ የራሱን የወደፊት በራሱ አጆች መጨበጥ ይገባዋል መስተካከል ያለባቸው ችግሮች አንዳንድ ወገኖቻችን የብህትውና ፖለቲካ ማራመዳቸው ወይም መከተላቸው ትልቅ እንቅፋት ሆኖ ይታያል እዚህም አዚያም አለመጠን የዋህነት የሚያንጸባርቁ ወገኖችይታያሉ ሌላው አየጠላቸው የሚጠላቸውንጥሉ ባይባሉ አንኳ መጠላታቸውን የማያውቁ ሁልጊዜም በማባበልና በማቆላመጥ ብሄረተኛን ሰው ማድረግ ይቻላል ብለው ያስባሉ ብሄረተኛ በብሄረተኛ እንደሚረታ ያልገባቸው አንድ ከአማራ ውጭ የሆነ ሰው ኢትዮጵያ ኢትዮጵያ ባለ ጊዜ እንደብርቅ ነገር በመቁጠር ለማጨብጨብ የሚሽቀዳደሙ በሌላ ጊዜ ያ ያጨበጨቡለት ሰው ተመልሶ ሲወጋቸው የሚያዝኑ አንዲህ አንዲህ አይነት ወገኖች ረግቶ ለመታገል ትልቅ አንቅፋት ይፈጥራሉ አያቶቻችን በፖለቲካ ተላላ አይደሉም ብልጥ እና አመዛዛኝ ናቸው አሁን አልፎ አልፎ የምናያቸው የዋሃን የፖለቲካ ባህታዊያን የሚያሳዩት የዋህነት ግን ያስደነግጣል ለራሳቸው መቆም ሲገባቸው የራሳቸውን ሰው ከፍ ከፍ ማድረግ ሲገባቸው በአደባባይ በጎ ተናግሮ በጓዳ ለሚሳለቅባቸው ሲያጨበጭቡይውላሉ ከላይ ያየነው የዎቹ ትውልድ በሽታ እነዚህ ላይ ይበረታል አማራው በድሏልና ይቅርታ ይጠይቅ አይነት አዝማሚያም ያሳያሱ አማራው በቶሎ ብሄረተኝነቱን ገንብቶ ነጸ እንዲወጣ እና ህልውናውን አንዲያስከብር እነዚህን የፖለቲካ ባህታዊያን ማስተማር ያስፈልጋል ስለራሳቸው መቆም ማስተማር ያስፈልጋል ይሄ ደግሞ የነቃው አማራ ግዴታ ነው የወቅቱ አማራ ትልቁ ችግሩ ምንድነው ከተባለ ትግልን በተመለከተ ጽናት ማጣት ነው አንድ ሰሞን ሆ ብሎ ተነስቶ ጠላትን ሲጥ ማድረግ ከጥንት የነበረ ባህላችን ነው አንዳንዶች የአድዋ ሲንድረም ይሉታል ጣልያንን የሚያህል ባላገራ በ ሰአታት ብቻ ሲጥ ማድረጉ እና የመሳሰሉት ድሎች ስነልቡናችን ላይ ጫና ሳያደርሱ አልቀሩም በአርግጥ የአድዋን ድል የመሳሰሉትም ቢሆን እንደ ህዝብ በከፈልነው ጽናት ያለው ትግል ለዛ በቃ አንጅ የአድዋ አለት ተሰብስበን የፈጠርነው የአንድ ቀን ጀብዱ አይደለም አማራው የአድዋውን ሁኔታ የተመቸ ለማድረግ ቴዎድሮስ አመታት በጽናት ታግሏል ቀደም ብሎም እነ ሱስንዮስ አማራውን ከኦሮሞ ለማትረፍ አንድም ቀን ሳያርፉ ዓመት ሙሉ ታግለዋል ስለዚህ የአሁኑ ትውልድ ጽናት ማጣት በአባቶችና በታሪካዊ ድሎች የሚመካኝ አይደለም ይልቅም አሁን የመጣ አዲስ አይነት ችግር ነውይህንን ጽናት የማጣት አዝማሚያ ማስወገድ የአዲሱ አማራ ትውልድ ግዴታ ነው የአማራ ትግል አምስትም ዓመት አስራ አምስትም ዓመት ሊወስድ ይችላል የፈጀውን ጊዜ ፈጅቶ እንደምናሸንፍ ግን ማመን አና በጽናት መቆም ያስፈልጋል የእኛ ጽናት ለወደረኛችን ድካምን ያመጣል በተቃራኒው የእኛ ጽኑ አለመሆን ለጠላታችን የበለጠ ብርታትን ያመጣለታል ቆራጥ አለመሆንም ዋነኛው ችግር ነው ወይ አታገላለሁ ብሎ አለመጀመር ከጀመሩ ግን ቆራጥ መሆን የህልውና ትግል ግማሸ ካህን ግማሽ ወታደር ሆኖ አይሆንም ግማሽ ካህን ግማሽ ፖለቲከኛ ሆኖ ትግል የለም ከላይ የተዘረዘሩትን ችግሮች ማሰሪያ የሚሆነው ደግሞ ታሪከ ፍርሀትና ምኞት ነው በታሪክ ትልቅ ነበርን አወ በታሪክ የነበረንን ትልቅነት አሁን በምኞት መጠበቅ እንሻለን በጣም ስህተት አንግሊዝ የዓለም ግማሽ በእጄ ነበር አሁን ያን ማድረግ አትችልም የጥንት መንደሯን ይዛ ቁጭ ብላለች ሮም ግማሽ ዓለም በእጂ ነበር አሁን ጣልያን ተብላ በትንሽ ወርድና ቁመት ተወስና ተቀምጣለች ባቢሎን ወደሰማይ እንኳ ለመድረስ ቃጥቷት ነበር አሁን የሌሎቸ ሀያላን መጫወቻ የሆነችን ኢራቅን እናገኛለን ፈረንሳይ የዓለም ግማሽ በእጄ ነበር አሁን የጥንት መንደሯን ይዛ ቁጭ ብላለች ፖርቱጋል የዓለም ግማሸ በእጄ ነበር አሁን ከአውሮፓ ትንሽ አገር ሆና ለመቅረት በቅታለች ስፔን የዓለም ግማሽ በእጄ ነበር አሁን ለራሷም እየተገነጣጠለች ያለች መናኛ አገር ሆናለች አማራም አለማቀፍ አስደናቂ ገድል ሰርቷል ጥቁር ሁሉ በአውሮፓዊያን እጅ ሲወድቅ አማራ የራሱን የጥቁር ዲምፖጳነገንብቷል ገናና ህዝብ ሆኗል አሁን ደግሞ በአውዳሚ ብሄረተኞቸእና በራሱ ልጆች ከህደት ጭራሽ ህልውናው ፈተና ውስጥ የወደቀ ህዝብ ሆኗል ያለፈውን መመኘት አገር ትፈርሳለች ብሎ ፈርቶ ተሸብቦ መቀመጥ መፍትሄ አይደለም አማራ ላለመጥፋት የሚታገልበት ጊዜ አንዳጋጠመው ከዳር ዳር ማወቅና ማመን አለበት ወደ ውስጡ ተመልከቶ የወደቀበትን አደጋ መወጣት እና ወደታሪካዊ ታላቅነቱ ለመመለስ መጣር አለበት ያም ባይሆን ማንነቱ የተከበረ ህልውናው የተጠበቀ መብትና ጥቅሙ የተረጋገጠ ህዝብ ለመሆን መታገል አለበት በምኞት የሚመጣ ነገር የለም ራስን አለማወቅ ሌላኛው ከባድ ችግር ነው አማራ ኛውን የኢትዮጵያ ምርት የሚያመርት ህዝብ ነው ይህንን የሚያደርገው አሁን ያለውን መሬት ብቻ በመጠቀም ነው የተወሰዱበት ለም የወልቃይት ጠገዴ ራያ መተከልና ሸዋ ግዛቶች ሲመለሱለት ደግሞ የሚያመርተው ምርት ከዚህ ኛ መጠን ይበልጣል ስለዚህ አማራ በምርት ራሱን የቻለ ከዛ አልፎ ሌላውን የሚመግብ ህዝብ ነው የአማራ አዲሱ ትውልድ ኢትዮጵያን አየመገበ የአውዳሚ ብሄረተኞችን ከንድ እያፈረጠመ ያለው ራሱ መሆኑን ማወቅ አለበት አማራ ከመሬቱ ምርታማነት በተጫማሪ ታታሪ ትምህርት ወዳድ እና ስርዓት ያለው ህዝብ ነውይሄንን በመጠቀምም ለተጨማሪ አድገት ማብቃት ያስፈልጋል ስለዚህ አማራው ሌሎችን ከማየት ይልቅ ወደራሱ በመመልከት ራሱ የያዘው ከሌሎች እንደሚበልጥ አውቆ መንቀሳቀስ ይጠበቅበታል መጠላለፍና አቅምን አለማወቅ በአማራ ትግል ውስጥ በተለይም በውጭ አገር የሚስተዋል ትልቅ ችግር ነው የድሮው ትውልድ አንደሚታወቀው በመጠላለፍ የተካነ ነው ይህ የድሮ ትውልድ ደግሞ በብዛት የሚገኘውና ንቁ ተሳትፎ የሚያደርገው በውጭ አገር ነው ከዚህም ትውልድ ወጣቶች ከፉ ልምድ መቅሰማቸው አልቀረም አቅም ያለውን ተከራክሮ የሚያሳምነውን ተናግሮ የሚያደማውን ሰው አንደመሪ መከተል ያስፈልጋል እስካሁን የሚታዩት ግን ለራሳቸውም ምን አንደሚናገሩ የማያውቁ ምንኑም በቅጡ የማይረዱ ሰዎች እኔ ልታይ እኔ ልምራ በሚል ሲያምሱ ነው የሚውሉት የሚያድሩት እንዴት አድርገውና ምን ብለው አንደሚመሩ ምን ብለው ሰውን እንሚያሳምኑ የማያውቁ ሰዎች ራሳቸውን ለመሪነት ሲያጩ ግርም ይላል ይሄ ችግር መቀረፍ አለበት የአመራር ቦታ አቅም እውቀት ግንዛቤ ቅንነትና ቁርጠኛነት ባለው ሰው መሆን ይጠበቅበታል የአማራን የህልውና ትግል የፖለቲካ ጥሎ ማለፍ ውድድር የሚያደርጉትም ብዙዎች ናቸው የህልውና ትግል ሲባል ፖለቲካን ያለፈ ጉዳይ ነው ቅንነት ታማኝነት አና ህዝብን በንጹህ ፍቅር መውደድ ዋና ዋና የትግሉ ባህርያት መሆን ይጠበቅባቸዋል ነገር ግን ሰውን ጥሎ ማለፍ ወንድምን ወይም እህትን ልቡን ሰብሮ ራስን ገናና ለማድረግ መሮጥ ዋና ዋና ችግሮች ሆነው ተስተውለዋል አነዚህ መታረም አለባቸው ቶሎ ሀሳብን አለመለወጥ አውነት ቋሚ ናት ብሎ ማሰብ ሌላው ችግር ነው ድሮ የተባለ ነገር አሁን ሊለወጥ አንደሚችል ማሰብ ያሻል ድሮ ትክክል የነበረ አሁን ላይሆን ይችላል ድሮ ስህተት የነበረ አሁን ትከከል ሊሆን ይችላል ቀንና ሌሊት ወራትና አመታት መለዋወጣቸው እስካልቀረ ድረስ በሕይወት ሁሉም ነገር በነበረበት ሊቆም አይችልም ለውጥ ምንጊዜም አለ ከለውጥ በተቃራኒ የቆመ ግን ይጠፋል ከለውጥ በተቃራኒ የቆመ በራሱ ላይ ችግር ያመጣል ስለሆነም ለውጥ በግድ ያስፈልጋል በእኛ መካከል የተወሰኑ ሰዎች ሁሉም ነገር ሁልጊዜ ትከከል ነው ብለው ያስባሉለውጥን ተገንዝቦ የተለወጠውን ምክንያቱን ከመመርመር ይልቅ ለማጥፋት እና ለማማረር ይቸኩላሉ ድሮ በኢትዮጵያዊነት ስም መታገል ትከከል ነበር አሁን አይደለም ይልቅም ስህተት ነው ድሮ ሰውን በብሄሩ ማሰብ ነውር ነበር ሁሉም ሽረውት በየብሄራቸው ሲቆሙ ከሁኔታዎች ጋር መለወጥ ያልቻለው ወገን በነበረበት ቆመ ከዛም የተነሳ በራሱ ቸልታ ለውጡን እያፋጠነ የሄደው አካባቢው የመጥፊያ ምሸግ ሆነበት በብሄር ማሰብ እና መሰባሰብ ነውር መሆኑ ቀርቶ በተወሰኑ ሰዎች አንደ ትከከል ሲወሰድ ያን ጊዜ ቆም ብሎ አስቦ እርምጃ መውሰድ ያስፈልግ ነበር ስለዚህ እንዲህ ያለው ችግር መስተካከል አለበት ከዲያስፖራው ከተሰዳጁ አማራ ምን ይጠበቃል። ተብሎ ይባረር ነበር ኦነግም እንደዛው ከዚህ የምንረዳው ለአገር በቀሱ ህወሀትን መሰል ቡድን የጣልያንና የአድዋ ተረት እየተረትን መደናቆር ሳይሆን በትከከል የተዘረዘረውን ሀሳብ ተገንዝቦ መንቀሳቀስ ነው በተጨማሪም በአሁኑ ሰአት ሁሉም ብሄርና ህዳጣን ብሄሮች አንድ አይነት ጥያቄ አንድ አይነት አላማ አንድ አይነት ጠላት አንድ አይነት አጀንዳ የላቸውም ስለዚህም በምንም ነገር ላይ በአንድ ልብ ተባብረው ሊታገሱ አይችሉም ለምሳሌ እንደ ትግሬ ያለው ትግል ጨርሶ ህይወት እያጣጣመ እና በመደበኛ ስራው አማራን አያጠፋ ያለ ብሄረተኛ አሰ እንደ ኦሮሞ ያለ አማራን የሚታገል ብሄረተኛ አለ ምንም አይነት የትግል ህልምና ፍላጎት የሌለው ብዙ የብሄርና ህዳጣን ብሄር ሊቅ አለ እርስ በእርሱ ከጎረቤት ብሄር ጋር የሚታገል ብሄር እና ህዳጣን ብሄር አለ ለምሳሌ የዳውሮ ሊቅ አንዴት ሆኖ የወላይታ የበላይ እንደሚሆን ብትነግረው እንጅ ስለቀይ ባህር ወይም ኢትዮጵያዊ አጀንዳ ብትተርትለት አይሰማህም ለአሱ የቅርብ ተቀናቃኙ ወላይታ ነው ለሲዳማውም እንደዛው የትግሬና ኦሮሞም ብሄረተኛ አማራን የሚጎዳ ነገር መጎንጎን ላይ እንጅ ስለ ኢትዮጵያ ጉዳይ ብትተርትለት መስሚያ የለውም ስለዚህ የዚህች የተከፋፈለች አገር ህዝብ አንድ ጆሮ አንድ አይነት እይታ አንድ አይነት ስሜትና ፍላጎት የለውም ፍላጎቱም አላማውም ጠላቱም ሁሉም የተከፋፈለ ነው በዚህ መሀል አማራውን ብቻ እጅና እግሩን አስረን በአንድነት ታገል ማለት ለበለጠ ጥፋት ማዘጋጀት ነው የሚሆነው ለአገር ውስጥ ጠላት የውጭ ወራሪ ተረት አያዋጣም ለቅይጥ ማንነቶች መፍትሄ በኢትዮጵያ ውስጥ የብሄር ፖለቲካ መንሰራፋት ከተለያየ ብሄር ለሚወለዱ ወገኖች ከባድ ተጽእኖ ማምጣቱ አሊ አይባልም ወደየትኛውም ቡድን ለመጠጋት ከባድ ነው የየትኛውም ቡድን ጥቃትም ለቡድኑ አባላት የሚሰማቸውን ያህል አይሰማቸውም ስለሆነም እነሱን ሊያሰባስብ እና ረፍት ሊሰጣቸው የሚችለው አንድ አስተሳሰብ ነው ያም አስተሳሰብ የእነሱን ፍላጎት የሚያሟላ መሆን ይኖርበታል በመርህ ደረጃ ከተለያዩ ወገኖች የሚወለዱ ሰዎች አንዱን ጥግ ለመያዝ ይከብዳቸዋል ስለሆነም ሁሉንም ጥግ ትተው መሀል ላይ ባለ አንድ አስተሳሰብ ወይም ፍልስፍና ላይ ይሰፍራሉ በአስተሳሰብና ፍልስፍና በሚመራ አገር ውስጥ ችግር አይገጥማቸውም ያ መሰረታዊ የፖለቲካ አስተሳሰብም ሆነ ማኅበራዊ አስተሳሰብ ወይም ፍልስፍና ሁሉንም የሰው ልጆች አስካገለገለ ድረስ ለእነሱ ምቹ ነው ለማህበረሰቡም ጥሩ አስተዋጽኦ ያደርጋሱ አንደ ኢትዮጵያ ባለው የብሄር ፖለቲካ ሽኩቻ በተመታ አገር ግን የብሄርዘለል ህዝብ ችግር በቀላሉ የሚፈታ አይደለም ሁሉም የብሄር ወይም የቡድን ንቅናቄዎችና ጥያቄዎች ለብሄር ዘለሎች ቦታ የላቸውም ብሄር ዘለሎችም ራሳቸውን ከደው አስተሳሰብን ወይም ፍልስፍናን ረስተው በአንዱ ጥግ አስካልያዙ ድረስ መካከለኛ ቦታ ለማግኘት ይቸገራሉ ስለዚህ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ለየቡድኖች ስቃይ የሆነውን ያህል ለእነዚህም ስቃይ ነው ብሄር ዘለሎቹ የተሻለ እንዲሆንላቸው የኢትዮጵያ ህብረብሄራዊ ፖለቲካ ወይም ብሄር ዘለል እንቅስቃሴ የበላይ መሆን አለበት አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ደግሞ ያ የሚሆን አይደለም ብቸኛው የብሄርዘለል ኢትዮጵያዊያን መጠጊያ ሆኖ የቆየው አማራው እና ፍልስፍናው ነው ከአማራና ከሌላው የተወለዱ ብሄር ዘለሎች ብቻ ሳይሆኑ ከአማራ ውጭ ነገር ግን ከተለያዩ ብሄሮች የተወለዱ ኢትዮጵያዊያን በአማራው ባህልና ፍልስፍና ነው የሚኖሩት ካሉት ሁሉ ለእነሱ የሚቀርባቸው ያ ብቻ ስለሆነ ከፖለቲካዊ አንቅስቃሴም አንጻር በአማራው ስም ሲያደርጉት ለነበረው አርምጃ ሁሉ የአማራን ሊቅ ድጋፍ አላጡም ስለሆነም በአማራና በእነሱ መካከል የነበረው ድንበር ቀጭን ነበር እነሱም ሆነ ብለው ያጠፉት ነበር ነገር ግን አማራ የራሱን መንገድ ሲይዝ ቀድመው ችግር ላይ የሚወድቁ መሰላቸው አማራው በራሱ ከቆመ ለእነሱ መቆሚያ ቦታ የላቸውም የራሳቸው የሆነ ነጻ ፍልስፍና እና አስተሳሰብም አላደበሩም አማራው ላይ ተንጠላጥለው ወይም የአማራውን ፍልስፍና እየከላለሱ ነበር የኖሩት ስለሆነም የአማራው በራሱ መቆም ለእነሱ መርዶ ነው የሆነባቸው ከዚህም የተነሳ አማራው እንዳይደራጅ አማራነቱ አንዳይጠናከር ከባድ ዘመቻ ያደርጋሉ ለራሳቸው መሰባሰቢያ አስተሳሰብ ከመፍጠር እና ራሳቸውን በአዲስ መልከ በማዋቀር ፋንታ አማራውን የሙጥኝ ብለው ይዘው በማዳከም ስራ ላይ ተጠምደው ይገኛሉ በእርግጥ ከእነሱ አንጻር ሲታይ አገሪቷ በዚህ አይነት መንገድ ውስጥ ባትገባ መልካም ነበር አማራው በራሱ መቆም የጀመረው ከዚህ አገሪቷ ካጋጠማት መሰረታዊ ችግር በተነሳ ነው ይሁንና አሁንም ቢሆን ብሄር ዘለሎች ከአማራው የተሻለ መጠጊያ የላቸውምና አማራውን ከመጥለፍ ይልቅ ቶሎ አበርትተውት እና አግዘውት በአማራ ዙሪያ ሀይላቸውን አጠናከረው ቢታገሉ ነው የሚበጀው ምክንያቱም የአማራ ታሪኩም ባህሉም ፍልስፍናውም ለእነሱ ዝግ የሚሆንበት እድል አናሳ ስለሆነ ብሄር ዘለሎች ከአማራው ጋር መቆማቸው ለጊዜው ምርጫ የሌለው እና ብቸኛው ተመራጭ መንገድ ነው አንደገናም ዴሞክራሲን አንደመልካም ጽንሰ ሀሳብ ከወሰድን በባህላዊ እና ባህርያዊ መሰረቶች አማራ ለዴሞከራሲ ጽንሰ ሀሳብ ቅርብ በመሆኑ አማራን መርዳት ዴሞከራሲን መርዳት ነው እንደሚታወቀው የምእራባዊያን ዴሞከራሲ መሰረቱ የአይሁድክርስትና አለማዊ አስተምሮው ከፍል ነው ያንን ደግሞ አማራ መቶ በመቶ ይጋራል እንዲያውም ገና የካፒታሊስት አኗኗሩ እንደ አውሮፓዊያን ስላላደገ የአማራ ባህል ከዴሞከራሲያዊነት በተጨማሪ ሰብአዊነት ወይም ማኅበራዊ ለጋስነት ያለው ነው ስለሆነም የአማራ ባህል ሁለንተናዊ አና ዴሞከራሲያዊ ነው በመሆኑም ያንን ማገዝ ለህብረብሄራዊያን ኢትዮጵያዊያን አማራጭ የሌለው መፍትሄ ነው የአማራ ምሁራን የአሮሞ ብሄረተኞች ምሁራን ስለ አሮሞ ህዝብ ይጽፋሉ ይናገራሉ ይከራከራሉ ብዙ ስራ ይሰራሉ የትግሬ ምሁራን የህወሀትን ፋሽስታዊ ስርዓት ርዕዮት አለማዊ ድጋፍ ያደርጉለታል ላባቸው ጠብ እስኪል ድረስ ይከላከሉለታል ለትግሬ ህዝብ ዓለምንም ድካም ይሰራሉ በተቃራኒው የአማራ ምሁራን ብለን ስንፈልግ አስደንጋጭ ሁኔታ እናገኛለን በእርግጥ ብዙ ሰው ምሁራን ሲል በተለምዶ እድሜ ጠገቦቹን የውን ትውልድ ማለቱ ነው ይሄንን የምሁራን ሁኔታ በዚህ የእድሜ ክልል ስንፈልገው ለአማራ የቆመ ሰው ማግኘት አጅግ በጣም ብርቅ ነው የአማራ ምሁራን ብለን ጥሪ ማድረጋችንም ስህተት እንደሆነ የምንረዳው ይሄኔ ነው የአማራ ምሁራን አሉ ለማለት መኖራቸው መታወቅ አለበት ሳያዩ የሚያምኑ ብጹአን ናቸው የተባለው ለመንፈሳዊ ህይወት እንጅ እንደኛ ላለው ተጨባጭ ሁኔታ አይደለም ስለዚህ ላም አለኝ በሰማይ ወተቷንም አላይ አይነት ነገር በሆነበት ሁኔታ ሳያዩ ማመን አግባብ አይደለም አንዲደርሱልን ከመጥራታችን በፊት መጀመሪያ መኖራቸውን ማወቅ አለብን አውነት ለመናገር የአማራ ምሁራን ብለን የምናስባቸው ሰዎች በአካል ያሱ አይመስልም ደህና ደህና አማሮች በደርግና በኢህአፓ መካከል በነበረው የቀይ ሽብር እና ነጭ ሽብር ርስ በርስ ጦርነት በኤርትራ ጦርነት በሶማልያ ጦርነት አና ከትግሬ ህዝብ ነጻ አውጭ ድርጅት ጋር ሲዋጉ አልቀዋል ስለሆነም ከምሁራን አንጻር በአማራ ህዝብ ውስጥ የትውልድ ከፍተት ተፈጥሯል የትውልድ ከፍተት መፈጠሩን ከሚያመለከቱት ነገሮች አንዱ የፕሮፍ አስራት ድርጅት ፈርሶ እርሳቸውም ተገድለው መልሶ በአማራነት ለመሰባሰብ ዓመት መውሰዱን ስናይ ነው አሁን በእርግጥ የአማራ ስም የያዙ ምሁራን አሉ እነዚህ ግን እየቆየ ሲረጋገጥ ከሌላ ብሄር ጭምር የሚወለዱ እና አማራነትን ለማሰር ዋና ተራዋጭ ሆነው ተገኝተዋል በዚህ ምሁራን ብለን በምናስበው የአድሜ ከልል ውስጥ ያሉት የአማራውን ችግር የተረዱ በጣት የሚቆጠሩ ናቸው ምሁር ብለን ስናስብ መቀየር ያለበት አንኳር ነጥብ አለ እድሜ ጠገብ ምሁር የሚለውን የአእምሮአችንን ስአል እንርሳውና ወደ ወጣቱ አንመልከት አማራ ምሁራን አሉት አነዚህም የአዲሱ ትውልድ አባላት ናቸው የእድሜያቸውን ልጅነት ብቻ በማየት እንዲሁ ልናልፋቸው አይገባም ከዚህ አንጻር ምሁር ማለት የአማራውን ችግር ተረድቶ ከአማራው ጎን የቆመው ነው ከዛ ውጭ የሌለውን ከየትም ልናመጣው አንቸልም ምሁር ተብሎ የአማራን ችግር ተረድቶ ከወገኑ ጎን ካልቆመ አይጠቅመንም ስለዚህ ከሩቅ መጠበቅ ሳይሆን ያሉንን ወጣት ምሁራን ማበረታታት ነው ፊደላዊ ምሁር መሆኑ ብቻ በቂ መለኪያ አይደለም የፈለገ ቢማር ለወገኑ ካልቆመ ዋጋ የለውም ምሁር የሚለውንም ከሌላ አንጻር ማየት አለብን ፊደላዊያን ምሁራን እና ሰብአዊያን ምሁራን ብለን ለሁለት ልንከፍላቸው አንትላለን ፊደላዊያን የሚማሩት ትምህርት በቀጥታ ከትምህርት ቤት የተገኘ እና ከተጨባጩ የማበረሰብ ችግር ጋር ያልተሰናሰለ ደረቅ ንድፈሀሳብ ነው እነዚህ ፊደላዊያን እውቀትና ከህሎታቸውን ከተጨባጭ ሁኔታዎች ጋር ስለማያገጣጥሙት ችግር ፈች አይደሉም በሌላ በኩል ሰብአዊያን ምሁራን የተማሩትን የሰውን ችግር ለመፍታት የሚጠቀሙበት ናቸው አማራ በዎቹ የአድሜ ከልል ስናይ ሰብአዊያን ምሁራን የሉትም ያሉት ፊደላዊያን ናቸው እነሱም በኢትዮጵያዊነት የፍርሀት ጎጆ ውስጥ ተቆፍነው ከእነሱ ሀሳብ ውጭ ምን እየተካሄደ እንዳለ የመገንዘብ ችግር ያለባቸው ናቸው ስለሆነም አማራ ማተኮር ያለበት ወደ ፊደላዊያን ሳይሆን ሰብአዊያን ምሁራን ነው ወደነገው ተስፋ ወደዛሬው አለኝታ ወጣት ምሁራን ለህወሀት ኢትዮጵያ ጥብቅና መቆም ተቃዋሚ ተብየዎች የሀወሀት አጃቢ አጫፋሪ ጥላ ያዥ አድሜ አራዛሚ አንደሆኑ በተለያየ አጋጣሚ አውስተናል ተቃዋሚው አልገባው ብሎ የሚቸገረው በኢትዮጵያና በህወሀት ኢትዮጵያ መካከል ያለው ልዩነት ነው በአሁኑ ወቅት ሁለት ኢትዮጵያዎች መኖራቸውን አያውቁም ኢትዮጵያ አገር ናት በአገር ስምነት ዓለም የሚያውቃት ታሪክ ያላት አገር ናት ኢትዮጵያ እንደ አገር ለመቀጠል የህልውና ችግር የተደቀነባት አገር ናት የህልውና አደጋ ውስጥ የጣሏትም ህወሀት እና ኦነግ አንዲሁም ሌሎች የህዳጣን ብሄር አጫፋሪ ሊቃን ናቸው ስለሆነም ኢትዮጵያ የቀጣይነት አደጋ የተጋረጠባት አገር ናት በሌላ በኩል የህወሀት ኢትዮጵያ አለች ይህች የህወሀት ኢትዮጵያ በታሪካዊቷ አገረኢትዮጵያ ብልኮ ተሸፍና ነገር ግን የራስዋ ህልውና ኑሯት የምትላወስ ናት ይህች በኢትዮጵያ ማህጸን ውስጥ የምትላወስ ነገር ግን ያልተዋሃደች ከኢትዮጵያ ከስጋዋ ስጋ ከነፍሷ ነፍስ ያልነሳች ሽል የትግሬ ብሄራዊ ጥቅም ናት ስለሆነም አሁን በህይወት ያለችው ይህች የህወሀት ኢትዮጵያ ናት የህወሀት ኢትዮጵያ የህወሀት የጥቅም መንግስት ናት ህወሀት የማይጠቀም ከሆነ ለመፍረስ አንድ ጀምበር ብቻ የሚበቃት ነገር ግን ዋናዋን ኢትዮጵያ ህወሀት እየበዘበዛት አስካለ ድረስ የምትቀጥል ናት ይህች ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ውስጥ ኢትዮጵያ ትባላለች ከታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ጋር የደምም ሆነ የነፍስ ውህደት ስለሌላት የመበዝበዣ እምብርቷ ለመበጠስ ሁሌም ዝግጁ ነው በሌላ አገላለጽ ይህች የህወሀት ኢትዮጵያ ዋናዋን ኢትዮጵያ አደጋ ላይ ከመጣሏ በቀር በራስዋ ያን ያህል ከባድ አይደለችም ቢያንስ አሁን እየቆየች ስትሄድ ግን ከፉ እሾህ ናት ይህች የህወሀት ኢትዮጵያ የህወሀት ኢንዱስትሪ ወይም ካምፓኒ ማለት ናት የሕወሀት ጥገት ማለት ናት አሁን ዋናዋን ኢትዮጵያ እየበዘበዘች ያለችዋ ጊዜያዊት አስተዳደራዊት ኢትዮጵያ ማለት የትግሬ ኢትዮጵያ በኢትዮጵያ ውስጥ ማለት ናት ይህችን ማፍረስ ማለት ህወሀትን በቶሎ ማሰናበት ማለት ነው ነገር ግን ማሰብለምኔው ተቃዋሚ የዚህችን የህወሀት ኢትዮጵያ መፍረስ የዋናዋ ኢትዮጵያ መፍረስ አድርጎ ይቆጥረዋል ስለሆነም ዋናዋን ኢትዮጵያ ጠበቅኩ ተንከባከብኩ ብሎ በስህተት የህወሀትን ኢትዮጵያ ይጠብቃል የህወሀትን ኢትዮጵያ በመጠበቁም ለዋናዋ ኢትዮጵያ የመጨረሻ ጥፋት እየተባበረ ነው የህወሀት ኢትዮጵያ ማለትም የሱ የስልጣን ወስከምቢያ የሆነችው ኢትዮጵያ ከፈረሰቸበት በዋናዋ ኢትዮጵያ ውስጥ ምን ይሰራል።