Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እግዚእ ኅረያ « ሚካኤልን» በየወሩ እየደገሰች ታከብር ነበር የሚለው ልምምድ ከየት የተቀዳ ነው ። ይህን የጸሐፊዎቹን አካሄድ በሰከነ ኅሊና ስንቃኘው አላማቸው ለእግዚአብሔር ክብር ሳይሆን እነሱ ለሚስይሟቸው ቁጥረ ብዙ መናፍስት ክብርና ውዳሴ ለማስገኘት እንደሆነ ግልጽ መረጃ ይሆነናል ምዕ እንደ ጸሐፊዎቹ ኃሳብ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይክበር ይመስገንና ለደቀ መዛሙርቱ ሲያስተምር በሕይወተ ሥጋ ሳሉ ለወንጌል አገልግሎትም ሲዞሩ ለሚቀበሏቸው ነው በሰዎች ስም እንግዳ የተቀብለ ወደ መንግሥተ ሰማያት ይለፍ የሚለውን ትዕዛዝ አስፍሯል ይህም ምን ያህል የወንጌሉ ተጻራሪ እንደሆኑ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው ትውልድ በዝክረ ተክለ ሄፃይማኖት «ኩሉ ሰብእ ዘይገብር ተዝካረከ አነ እምሕሮ እስከ ቱ ትውልድ ትርጉም « መታሰቢያህን ዝክርህን ለሚያደርግ ስምህን ለሚጠራ ሰው እኔ እስከ ትውልድ እምረዋለሁ»ገደለ ተክለ ሃይማኖት ምዕራፍ ለመሆኑ ዝክር ምንድን ነው ። ውስጥ ግን የእውነተኛይቱን ቤተክርስቲያን ገድልና ተአምር የሚቃረን የእግዚአብሔርንም ፈቃድና ውዴታ የሚጋፋ ምዕመናንንም ባአድ አምልኮ የሚያስተምር ባዕድ ነገር ታጉሮባቸው ይገኛሉ ተአምረ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ዝክር ጠላ በሚጠመቅበት ጋን ሙት ማስነሳት ይቻላል በማለት የጌታ ስም እንዳይጠራ ይህን የክህደት ጽሁፍ ተአምር በማለት ጽጽፈውታል።
ሰይጣንም እኮ « እግዚአብሔር ብሎ ለመጥራት አይቸንርም » ዘፍ ሆኖም በገድለ ተክለ ዛይማኖት ስም የሚጠራውን መጽሐፍ ስናይ ግን በታሪክ እንደተገለጠው አንድ የወንጌል አገልጋይ ሰው እንደነበሩ የሚጠቁም ሲሆን ገድላቸውን ጻፍን የሚሉ መናፍቃን ግን ነበሩ የተባሉትን ስው ስም በመታከክ በክርስቶስና በእግዚአብሔር የቸርነት ሥራ ላይ ወንጀልን አስገብተዋል « ፍሥሐ ለክሙ ወረብሐ ለነፍስክሙ ወመድኃኒተ ለሥጋክሙ ወመንጽሔ ለርስሐትክሙ ወሥረይ ለቁስለ ነፍስክሙ » ትርጉም « ለእናንተ ተድላ ደስታችሁ ነውና ለሥጋችሁ መጠበቂያ ለነፍሳችሁ መዳኛ ኃጢአታችሁን የሚያነፃ ለነፍሳችሁ መድኃኒት » ነው ብለውታል ገድ ተክ ምዕ ራ እውነት የሆነውና በዘመናት ሁሉ ሁሉን እያሳለፈ ያለው ከወርቅ ይልቅ የነጠረ ፈጽሞ ስሕተት የማይገኝበት የተፈራውና የሕያው አምላክ ቃል የሆነው መጽሐፍ ቅዱሳችን ግን «በራሱ አሠራር የዓለምን ኃጢአት ሊያነጻ በጎ ፈቃዱ የሆነ እግዚአብሔር ከፍጡራን በአንዱ እንኳ እንዳይቻል ግን በእርሱ ብቻ እንዲቻል አውቆ ተቀዳሚና ተከታይ የሌለውን አንድያ ልጁን ለዚሁ እንደላከው ይናገራል በተለይ ጌታችን ከሴት ከተወለዱት መካከል የሚበልጠው የለም ብሎ የተናገረለት ነቢይና መንገድ ጠራጊ መጥምቁ ዮሐንስ « ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘየአትት ኃጢአተ ዓለም » ትርጉም « የዓለምን ኃጢአት የሚያስወግድ የእግዚአብሔር በግ እነሆ » በማለት ተከታዮቹንና በወቅቱ የሚሰሙትን ሁሉ ወደ እግዚአብሔር ፈቃድና ኃሳብ ዘወር እንዲሉ አድርጓል የሐ ብዙ ጊዜ እንዳልነው ያሻቸውን ለወደዱት መስጠት ባሕላቸውና ዓላማቸው በመሆኑ ይህን በእግዚአብሔር ዕቅድ የክርስቶስ ብቻ ሥራ የሆነውን ኃጢአትን የማንጻት ግብር እነርሱ ተክለ ፃይማኖት ለሚሉት ሰው ሰጥተውት ሕዝቡ የኃጢአት ሥርየት ለማግሼት ከክርስቶስ ይልቅ በተክለ ፃይማኖት እንዲያምን አድርገዋል በፃገራችን የገድል ደራስያንና በብዙ የመቅደስ ሙያተኞች ዘንድ ኢትዮጵያዊው ኛ ሱራፌል አንዳንዴም ኛው ካህን እየተባሉ የሚጠሩት ባለ ክንፉ ተክለ ፃይማኖት » የገድላቸው ጸሐፊ ይህን ረስቶ « የተክለ ፃይማኖት ቅውልዱ ኢየሩሳሌም ነው » በማለት ግጭቱን ጀምሯል ምዕ ገጽ ዝዝ እንደገድሉ ትረካ የተክለ ሃይማኖት ልደትና አስተዳደግ ገከሻጡሎጡ በዚህ ታሪክ አንባቢ ልብ እንዲለው የምንፈልገው ደራሲዎቹ የጽሑፋቸው ዓላማና ግብ ምን እንደሆነ እንድናስተውለው ነው ታሪክ ሲጽፉ ታሪክ ታሪክን እንዲስበው በማድረግ ስለሆነ የታሪኩ ምንጭና መጀመሪያ በራሱ የሚያስተላልፈው መልእክት አለው ከባለጸጋ ቤተሰብ እንደተወለዱ የሚነገርላቸው « ትክለ ዛይማኖት» እናታቸው እግዚእ ኀረያ መካን ነበረች በየወሩም በ የሚካኤልን በዓል እየዘከረች ትኖር ነበር ይላል ። ወምድር » በማለት መጥራታቸው ነው እንግዲህ በተክለ ዛይማኖት ገድል እንደተገለጠው በዶሮ ራስ ተገኘ የተባለውን ንግሥናና የንግሥና ቅባት ሊወርስ የሚችለው ይህ ዘርዓ ያዕቆብ ነው መባሉ « ክር እንደወገኑ ያፍራ የሚለውን የፍጥረት ሕግ እንድናስብ ያደርገናል በ ነበሩ የተባሉት ተክለዛይማኖት ከሁለት መቶ ዓመት በኋላ ለሚነሣው ሰው ያወረሱት የመንግሥት ቅባትና ንግሥና ከክርስትና ውጪ መሆኑን ተዋራሹ ዘርዓ ያዕቆብ በታሪኩ አስረግጦታል ወደ መንንሥተ ሰግያት የይለፍ ፈቃድ የገድሉ ጸሐፊዎች ዋና ዓላማቸው ሕዝቡ በክርስቶስ በመድኃኒታችን አምኖ የዘላለም ሕይወት እንዲያገኝ ሳይሆን በማወቅም ይሁን ባለማወቅ የሰይጣንን ፈቃድ ለማሳካት የተነሠ መሆናቸውን ጽሑፋቸው ያጋልጣቸዋል « መንፈቀ ሌሊት በሆነ ጊዜ ኢየሱስ ክርስቶስ ሚካኤልን ቀኙገብርኤ ድ ማርያም ሐዋርያትን ከእርሱ ጋር ይዞ ብዙዎች የሰማይ ሠራዊትን አስከትሎ ወደ እርሱ ተክለ ዛይማኖት መጣ እንዲህም አለው በዓልህን የሚያ ከብር በእ ንጀራጀ ቢሆን በዕጣንም ቢሆን በመሥዋዕትም ቢሆን እስከ ጥሩ ው ን የሚ ባን ግዳ ቢቀበል በግልጽ ወደ መንግሥተ ሰማያት ይለፍ ስምህ በተጠራበት በገዳምም ቢሆን በዓለምም ቢሆን እስከ ዘላለም ይቅርታና ቸርነት ከዚያ ይኑር በእውነት ያለ ሐስት » ይላል ምዕ እንደ ጸሐፊዎቹ ኃሳብ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስው ሁሉ ወደ መንግሥተ ስማያት ለመግባት በተክለ ፃይማኖት ስም እንግዳ መቀበልና አንጀራና ዕጣን መስጠት ይገባል ብሎ አስተምሯል ማለት ነው ሆኖም ሰአነዋወሩ ነቀፋ ለንግግሩ ሐሰት ለትምህርቱ ስሕተት የማይገኝበት በእኛ ሥጋ ለመዳናችን ሥራ ሲል በሥጋ የተገለጠው የእግዚአብሔር ልጅ በሰውነቱም የስው ልጅ የተባለው ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲህ ብሎ አስተምሯል ማለት በእርሱ ላይ ስድብ እንደመናገር ይቆጠራል በየትኛውም ትምህርቱ ጻድቅ እየተባሉ በተጠሩ ሰዎችና መሳእክት ስም በሚደረግ ስጦታና በዓል ማክበር መንግሥተ ሰማያት ይገኛል ብሎ አላስተማረም አንዲያውም ጌታችን ወደ አባቱ ከማረጉ በፊት በዚህ ምድር በነበረበት ጊዜ ሲያስተምር « መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ » ብሉ ማቴ መግቢያ በሩ እኔ ነኝ በእኔ የማይገባ እርሱ ሌባ ነው አለ እንጂ በተክለ ፃይማኖትና ቅዱሳን እያልን በምንጠራቸው ሰዎች ሆነ በመላእክት ይቻላል አላለም ከተከታዮቹ አንዱ ፊልጳስ ወደ አብ ለመፄድ መንገዱን እንዲያሳየው በጠየቀው ጊዜ መድኃኒታችን ሲመልስ « እኔ መንገድ ነኝ በአኔ ካልሆነ በስተቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም » በማለት ተናግሯልዮሐ ምሥጋና ገንዘቡ የሆነ ጌታችን አምላካችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይክበር ይመስገንና ለደቀ መዛሙርቱ ሲያስተምር በሕይወተ ሥጋ ሳሉ ለወገል አገልግሎት ሲሄዱ ወንጌልን ሲያስተምሩ ስለሚቀበሏቸው ሰዎች የተነገረ በስሜ እናንተን የተቀበለ እኔን ይቀበላል በስሜ ጥሩ ውኃ ያጠጣ ዋጋው አይጠፋበትም አለ እንጂ ይህም ቢሆን ደቀመዛሙርቱ በሕይወተ ሥጋ ሳሉ ለወንጌል አገልግሎትም ሲዞሩ ለሚቀበሏቸው ነው በሰዎች ስም እንግዳ የተቀብለ ወደ መንግሥተ ሰማያት ይለፍ ብሎ አልተናገረም እንዲያውም « የምታደርጉትን ሁሉ በስሜ አድርጉት » ተብለን ሳለ « በስምህ በተክለ ፃይማኖት ስም ብለው በመተካት የጌታን ስም ለማስረሳት ብዙ ጥረዋልና ትምህርታቸው አስከዛሬ ፀረ ወንጌል የሆነው ለዚህ ነው ጸሐፌ ገድለተክለ ፃይማኖት ግን ጌታችን የተክለ ፃይማኖትን በዓል የሚያከብርና በስሙ እንግዳ የሚቀበል ያለምንም ችግር ወደ መንግሥተ ሰማያት ይለፍ የሚለውን ትዕዛዝ አስፍሯል ይህም ምን ያህል የወንጌሉ ተጻራሪ እንደሆኑ ቁልጭ አድርጎ የሚያሳይ ነው ትውልድ በዝክረ ተክለ ሄፃይማኖት «ኩሉ ሰብእ ዘይገብር ተዝካረከ አነ እምሕሮ እስከ ቱ ትውልድ ትርጉም « መታሰቢያህን ዝክርህን ለሚያደርግ ስምህን ለሚጠራ ሰው እኔ እስከ ትውልድ እምረዋለሁ»ገደለ ተክለ ሃይማኖት ምዕራፍ ለመሆኑ ዝክር ምንድን ነው ። ዝክር ተዝካር ማለት መታሰቢያ ማለት ሲሆን የአንድ ነገር ዕለታዊ ወርኃዊዓመታዊ ዉዜተ እየተባለ ለክንውኑ የሚደረግለት የትውስታ ቀን ነው በተለይ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ በርካታ ዝክር ወይም ተዝካር የሚደረግባቸው ምክንያቶች ቢኖሩም ደምቆና ልቆ የሚታየው ግን ከሚበላው ከሚጠጣው ድግሥ ጋር ተቆራኝቶ የሚገኘው የሙታን ዕለታዊ ወርኃዊና ዓመታዊ የሙት ቀን መታለቢያ ነው ከኛው ቀን እስከ ተኛው ዓመት ድረስ በተመደቡለት ተቀናት በሚደረግ የእህል ውኃ ዝግጅት ለቀሳውስቱና ለዘመድ አዝማድ ቢቀርብ የሟቹ ኃጢአት ጥርግርግ ብሉ ተወግዶለት ከሲኦል ወደ ገነት የቦታ ለውጥ አድርጎ እንደሚጸድቅ ለዘመናት ሲሰበከን የኖረ ነው ምንም እንኳ የሄይማኖት እውቀት ሳይሆን ጊዜው ያመጣው የኑር ውድነት ከትከሻችን ላይ ወርውረን እንድንጥለው ግድ ያለን ይህን የሙታን ተዝካር ማውጣት ጉዳይ ለአንዳንዶች ባይዋጥም ዛሬ ያጸድቃል የተባለለትን ሥልጣን አጥቶ የሃይማኖት መሪዎቻችን ተቀምጠው ድኅነቱ የጠበሰው ምዕመን በዕድርና በማኅበር ተቀምጦ ተዝካር ማውጣት ብቻ ሳይሆን ለተዝካር ተብሎ የተደገሰ የበላ ሳይቀር ከማኅበራዊ ነር ሁሉ እንዲከለከል እየተወሰነ በመምጣቱ በሚቀጥሉት ዓመት ከዚህ እሥር ትውልዱ እንደሚፈታ ፍንጭ ታይቷል ሌላው ዝክር ደግሞ ጻድቅ ነበር የተባለው መልአክ ሆነ ሰው ተጋደለበት ድል አደረገበት ታሰረበት ተፈጨበት ነፍሱ ከሥጋው ተለየችበት አረገበት ቃል ኪዳን የተገባለት ቀን ተብሉ በነመምሬ አታላይ የተቀመሩትን ቀናት አስቦ ከገንቦ ጠላ አስከ በርሜል ጠጅ ከዶሮ ሥጋ እስከ ሠንጋ በሬ ድረስ ዝግድት ተደርጎ የሚከበርበት የመታሰቢያ ድግሥ ነው ይህም ለደጋሹ የቅዱሱ ሰው ወይም መልአክ ቡራኬ በረክት እንደሚደርሰው በዚህም ምክንያት ጻድቁ ሰው ወይም መላእክት እነ የኔታ ሥራው ብዙ እንደሚሉት ዝክራቸውን ያደረገውን መታሰቢያቸውን ያከበረውን ሰው ክአንድ ከራሱ እስከ አንድ አውራጃ ሕዝብ ድረስ ያለ ዘመድ አዝማድ የሠሩት ኃጢአት ሁሉ ታጥቦ መንግሥተ ሰማያት ሰተት ብለው እንዲገቡ የመግቢያ ቪዛ የሚቀበልበት እንደሆነ የሚሰበከን ዝክር ነው ሌላውና መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሆነው ዝክር መታሰቢያ ሌትና ቀን ሊዘከር ለሚገባው አምላክ የሚሆን ከመብልና ከመጠጥ ጋር የነበረውን ሥርዓት ሰብሮ በመንፈስ የሚደረግ መንፈሳዊ ዝክረ በዓል ነው ይህም ቢሆን ዝክሩን መታሰቢያ በዓሉን ለሚያከብሩ የገነት በር መግቢያ መክፈቻ ሳይሆን በከበረ ልጁ ሥራ መንግሥተ ሰማያት ያስገባንና የዘላለም ሕይወት በጸጋው ለሰጠን አምላክ ያለንን ፍቅር ለመግለጥ « ቀናትን ሁሉ ለእርሱ ለመግዛት» የምናሳየው ፍቅር ብቻ እንደሆነ የታወቀ ነው እነ መንገደ ብዙ ግን ቁጥሩ የማይታወቅ የመሳእክት ነገድ መቼና ከየት አገር እንደመጡ እንኳ በቂ አውቀትና መረጃ ላይቀርብባቸው እንዲሁም ምን እንደሰሩ በውል ላልተረጋገጠ ባለታሪክ ሰዎች ስም መታሰቢያ ዝክር ያደረገ ሁሉ ያለ ክርስቶስ ሞት በአጭሩ በአቋራጭ መንግሥተ ሰማያት እንደሚገባ ሌትና ቀን የዋሁን ሕዝብ ይግቱታል በሐረር ከተማ ስሙ የታወቀ ምግብ ቤት ባለቤት የነበሩ አንዲት ሴት ከተመጋቢዎቻቸው ፊት የተራረፈውን እያጠራቀሙ በአካባቢው ለሚገኙ ችግረኞች እየሰጡ ያበሉ ነበር በአካባቢው ከሚገኙት አጥቢያ ቤተክርስቲያኖች ስመ ጥር ከነበሩት በአንዱ የሚገኙት የንሥሐ አባታቸው የነበሩት አባት እንደ ንስሐ አባትነታቸው ቃለ እግዚአብሔርን አስተምረው በክርስቶስ የሚገኘውን ጽድቅና ቅድስና እንዲያገኙ ከማድረግ ይልቅ « አንቺ እኮ ምንም አያስፈልግሽም እንዳንቺ ዛሬ ጊዜ ማን ያደርጋል ይህ ብቻ መንግሥተ ሰማያት ያስገባሻል » በማለት ያበረታቷቸው ነበር በርግጥ ድሆችን ማብላት መልካም ግብር ቢሆንም የሟች ተዝካር መደገስ ለመንግሥተ ሰማያት የሚያበቃ የመግቢያ ካርድ ሊሆን እንደማይችል ግን እርግጠኞች ልንሆን እንችትላለን እንደ ካህነ አባባል በዚህ ዘመን ሰው ክፉ በሆነበት ትግር በበዛበት ማለታቸው ነው እንዳንቺ ማን ያደርጋል ማለታቸው ሴትዮዋ የተሻሉ ሰው ለመሆናቸው ያቀረቡት ማስረጃ ነውፅ ሆኖም አግዚአብሔር በዘመናቱ ባሕርይ ማለትን ስው ሲከፋ የተሻለ ክፉ እየመረጠ ሰው ደግ ሲሆን የተሻለ ደግ እየለየ የሚያጸድቅ ሳይሆን የማይሻሻል የማይለወጥ የጽድቅ መንገዱ በክርስቶስ ሞት ማመን ብቻ እንደሆነ የታወቀ ነው አስመ ከመዝ አፍቀሮ እግዚአብሔር ለዓለም እስከ ወልዶ ዋሕደ ወሀበ ቤዛ ከመ ኩሉ ዘየአምን ቦቱ ኢይትሐጎል አላ ይረክብ ሕይወተ ዝለዓለም » እንዳለ ወንጌላዊው ዮሐንስ ዮሐ ዝክርን አርባ ሰማንያን በተመሰከተ በአንዲት የዋህ እናት ላይ የተፈጸመውን ወንጀል እንመልከት ሴትዮዋ እኅታቸው ትሞታለች ከድኅነታቸው የተነሳ ከኛው ቀን ጀምሮ እስከ ዓመት ድረስ ምንም ዝክር ሳያደርጉ ቆይተው ነበር ከ ዓመት በኋላ ሟች እኅታቸው በተደጋጋሚ በሕልማቸው እየመጣች ሲቸገሩ ነገሩን ለነፍስ አባታቸው ያስረዳሉ የኔታም « ለመሆኑ ተዝካሩን አውጥተሸ ነበረ ጠይ ። በአንድነት በሦስትነቱ ተከብሮ የሚኖረውን ብቸኛ አምላክ ማርያምና ዕዐ መስቀሉ በክብር ይተካከሉታል በማለት የልዑል እግዚአብሔር ክብር የሆነው ክብር ይገባቸዋል ይለናል ይህም ትምህርቱ የጸጋ የአክብሮት የሚለውን ትምህርት ጨርሶ በመጣል ክብረ እግዚአብሔርን እያፈሰ ደስ ላለው ያካፍላል ወደ ተነሳንበት ነገር እንመለስና እንደ ጸሐፊው ሃሳብ « ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ተክለ ሃይማኖት መጥቶ « አንተ ከተቀበርህበት ቤተክርስቲያንህም በታነጸበት ቦታ የተቀበረ ሁሉ በእኔ ዘንድ ዋጋ አለው ገፃነምንም አያይም » አለው እነዚህ አጽራረ ክርስቶስ የሆኑት ጸሐፊዎች በዚህ ስፍራ ደግሞ ሰጡ የዘላለም ሕይወት ለማግኘት ተክለ ፃይማኖት የተባሉት ሰው የተቀበሩበትን ጉድጓድ የመቃብር ሥፍራ አፈላልጎ በእግር ሆነ በመኪና በፈረስ ሆነ በአየር በርሮ በመሄድ ከተሳለመው ገፃነመ እሳትን የጎሪጥ እያየ ወርቅ በወርቅ በሆነው ጎዳና ያለፍርኃት በነጻነት መንግሥተ ሰማያት ጥልቅ ማለት ብቻ ነው ይሳሉ አስቀድመው ዝክሩን የዘከረ መታሰቢያውን ያደረገ ነው የሚጸድቀው ካሉን በኋላ በዚህ ያልተያዘላቸውን ሰው ደግሞ አንዳሻው ኖሮ በመጨረሻው ግን እንደምንም ብሎ የተክለ ሃይማኖትን መቃብር ፈልጎ ከመሄድ ከሰገደ ጽድኞ እንደሚቆጠርለት ቃል ኪዳን አለው በማለት ድፍረታቸውን በዛይማኖት ካባ ሸፍነው ጽፈዋል ነ ከመቃብር ጋር ያለው ግንኙነት ምንጩ ከየት ነው መጽሐፍ ሃ «ብዙን ሕማሞሙ ለጻድቃን ወእምኩሉ ያድኅኖሙ እግዚአብሔር እግዚአብሔር የዐቅብ ኩሎ አዕጽምቲሆሙ ወኢይትቀጠቀጥ አሐዱ እምውስቴቶሙ ትርጉም « የጻድቃን መከራቸው ብዙ ነው እግዚአብሔር ከሁሉ ያድናቸዋል እግዚአብሔር አጥንታቸውን ሁሉ ይጠብቃል ከእነርሱም አንድ አይሰበርም አለ እንጂ ቅዱሳን የምንላቸውን አጥንት እያሰባሰበ ያሰግዳል አይልምመዝ እንደ መጽሐፍ ቅዱስ ገለጣ ከመቃብር ጋር ግንኙነት ያደርጉ የነበሩት አጋንንት እንደሆኑ በግልጥ ሰፍሯል ግር በመቶ የሚሆነው የቤተክርስቲያንችን አገልጋይ የሚኖርበት ቤት ራሱ ለሙታን አጽም ማሳረፊያ እየተባለ በቅጥረ ቤተክርስቲያን በሚሠሩ ቤቶች ሲሆን ከነዚህ ውስጥ በመቶው ፍርስራሽ የሙታን አጥንት የተከመረበት ነጡ ይህን የተለማመደ ጸሐፊ ስለ ጽድቅ ሲጽፍ የተክለ ዛይማኖትን መቃብር መሳለም ዋነኛ መንገድ ነው በማለት አስተምሯል ይህም ስብከት ሥፍራ ይዞ እስከዛሬ በየዓመቱና አንዳንዶችም በየወሩ ቁጥሩ በርካታ ሕዝብ ተክልየ የተቀበሩበት ነው የተባለውን ሀገር ደብረ ሊባኖስን መቃብራቸውን በመሳለም ይገኛል የተባለውንም የዘላለም ሕይወትና በረከት ለመቀበል ይጎኃርፋል እንዲያውም ከጸሉት ቁመት የተነሳ አንዲት እግራቸው ተቆርጣ ነበር ስለሚባል ተቆርጣ የነበረችው እግራቸው ናት ተብላ በመስታወት የተቀመጠችን አጥንት በመሳለም ለመባረክ ሲጋፋ ቀላል ያልሆነ ሕዝብ እንደሚጎዳ የታወቀ ነው ይህም በአሕዛብና በማያምኑት ዘንድ ዘላለም ሲያሰድበን ይኖራል ዝዘ ገ ስለ መቃብር መሳለም ጉዳይ በቤተክርስቲያናችን ምን ያህል መናናስት ቦታ እንደያዙ ለመረዳት አጥቢያ ነው የምንለውን ቤተክርስቲያን አተካከል መመልከቱ በቂ ነው በአንዳንድ አጥቢያ አብያተክርስቲያናት የነገሥታት ሆነ ቅዱሳን እየተባሉ የሚጠሩ ሰዎች ፍርስራሽ አጽም ከመንዘሩ ሥር ሆኖ ይህ የዋህ ሕዝብ ቀን ከሌሊት አየሰገደላቸው እየተሳለማቸው ይሄዳል ለመረጃ ያህል በራስ መኩንን ተተከለ በሚባለው በሐረሩ ተክለ ዛይማኖት ቤተክርስቲያን ከመንበሩ ፊት ለፊት የራስ መኮንን ነው የተባለ አጽም በዕብነ በረድ ተሠርቶ በመቀመጡ ምዕመኑ የሚሳለመውና የሚሰግደው ይህን የፈረሰ አጽም ሣጥን ነው ለመሆኑ ሕያውን አምላክ እናመልካለን እያልን የሙታንን አጽም አቁመን የምንሰግድ ይህ ድብልቅ አምልኮ የአሕዛብ የአምልኮ ሥርዓት አይሆንብንም። » በማለት ለዚህ ደም ክብር እንድንሰጥ ጽፎልናል ይህን ታላቅና የከበረ የክርስቶስ ደም ነው ጸሐፊዎቹ ከአንድ ተራ ሰው ተቅማጥ ጋር አኩል አድርገው « ተቅማጥህ እንደ ስቅለቴ ደም ነው » ብሉታል በማለት የሚናገሩት ይህን ተቅማጥ አሜባ ብለው ተርጉመውታል ዐርብ ዕለት ከፈሰሰው ለዓለም ኃጢአት ማስተስረያ ከፈሰሰው የጌታ ደም ጋር አሰተካክለው ያስተማሩት ምፅመናን በክርስቶስ ደም መፍሰስ የዘላለም ሕይወት እንዲያገኙ ከማስተማር ይልቅ እንደ ተክለ ፃይማኖት በተቅማጥ የሞተ ሁሉ ተክለ ፃይማኖት ገቡበት ወደ ሚሉት እንደሚገቡ በገድሉ ላይ አስተምጠዋል « በዚህ ገዳም በተክለ ፃይማኖት በተቅማጥ በሽታ አሜባ የሚሞቱ ባንተ የታመኑ ልጆችህ ሁሉ ቁጥራቸውን ከጻድቃንና ከሰማዕታት ጋር አደርጋለሁ በመንግሥተ ሰማያትም ለአንተ እሰጣቸዋለሁ » ብሉ ጌታ ቃል ገብቶለታል በማለት ጽድቅ በተቅማጥ በሽታ ነው ይሉናል ይህም ትምህርታቸው ዛሬም በዋልድባ ገዳም ተመሳሳይ ይዘቱን የጠበቀ ልማድ ይታያል በዋልድባ ገዳም ማንም ሰው ሲገባ በመጀመሪያ በንዳድ በወባ ካልታመመ የገዳሙ መንፈስ ቃል ኪዳን እንዳልተቀበለውና በረከተ ገዳሙ እንደማይደርሰው ስለሚነገር ጻድቅ ለመሆናቸው እግዚአብሔርም በገዳሙ እንዲኖሩ ለመፍቀዱ የግድ በንዳድ ታመው መታየት የግድ ይላል በልማድም ገዳሙን የመሠረተው ጌታችን ነው ስለሚባል ዋልድባ ዛሬ የጻድቃን ገዳም እንደሆነ ይወራለታል ስለገዳሙ ታሪክ በጋዜጣችን ተከታተሉ እንደ ገድለ ተክለ ፃማኖት ደራሲ አባባል በተገባላቸው ቃል ኪዳን መሠረት በአባ ተክለ ዛይማኖት ገዳም የነበሩ ለዎች ሁሉ በተቅማጥ በሽታ ወዲያውኑ ተያዙ ፉቱ ይህ በሽታ የጽድቅ ቃል ኪዳን ስለሆነ በምዕራፍ ቁጥር ላይ የተቅማጥ በሽታ አምጪ የሆነችውን ተኅዋስ ተክለ ፃይማኖት እንዲህ አሏት « ጻድቁን እንጂ ኃጥኡን አትንኪ » አላት በማለት በተቅማጥ የተያዙት ሁሉ ጻድቃን ነበሩ በማለት ጽፏል ይህን የተረገመ የአጋንንት ትምህርት ሰዎች ሁሉ በማጠቅና በመንቃት የክርስቶስን ደም ከማክፋፋትና የባሰ ቅጣት ከመቀበል እንድን ዘንድ ጽፈናል የሸዋ ሰው የመዳን ተስፋ መቃብሩን የተሳለመ ሁሉ እንደሚጸድቅ የተናገሩት ደራስያኑ በዚህ ስፍራ ደግሞ ሥዕላዊ ድርሰቱን አንዲህ ያቀርበዋል የተክለ ፃይማኖት ደቀ መዝሙር የሆኑ ሁለት ሰዎች የነፍሳቸውን ድኅነት ፍለጋ ወደ ኢየሩሳሌም ሄዱ ይላል አንባቢ ልብ ሊለው የሚገባው እዚህላይ ነው አስቀድሞ በገዳሙ ያሉና በተቅማጡ የሚያዙት ሁሉ እንዲሁም በገዳሙ የሚኖሩ ሁሉ በተክለ ሃይማኖት ቃል ኪዳን ርስተ መንግሥተ ሰማያትን እንደሚያገኙ መናገሩን የረሳው ደራሲ ከዚያው ገዳም ድህነት ያላገኙ ርስተ መንግሥተ ሰማያት ያልገቡ እንደሆነ አድርጎ አቅርቧቸዋል ይህም የሚያሳየው እንደደራሲው ሐሳብ በገዳሙ መገኘት ሆነ የተክለሃይማኖት ተዝካርን ማውጣት ወይም በገዳሙ ሆኖ በንዳዱ መያዝ ያጸድቃል የሚለው ትምህርት እንዳላሳረፋቸው ነው ድኅነተ ነፍስ ፍለጋ ያውም በአዲስ ኪዳን ወደ ኢየሩሳሌም ፄዱ የተባሉት ሰዎች ኢየሩሳሌም እንደደረሱና የኢየሩሳሌም ጳጳስም ከየት ሀገር እንደመጡ እንደጠየቃቸው እነርሱም ከኢትዮጵያ እንደመጡ እንደመለሱለት አስፍሯል ጳጳሱም ኢትዮጵያውያን መሆናቸውን ባወቀ ጊዜ « የተክለ ፃይማኖትን መቃብር ታውቃላችሁን ። ይሁን ብለን እንኳ ብንቀበለው ከተክለ ፃይማኖት መቃብር መጣን ሲሉት ወድቆ መስገዱና እግራቸውን መሳለሙ ምን የሚሉት ትምህርት ነው እንደኛ ስዎች አባባል የጸጋ የተባለው ስግደት እምን ድረስ እንደሆነ ሊገምት አይችልም ይህም ሰይጣን ያጣውን የደቂቃ ስግደት በተክለ ዛይማኖት ሽፋን እየከስከስ እንደሆነ ለማንም ግልጽ የሆነ ይመስለናል ተክለ ፃይማኖት በነበሩበት ዘመን የኢየሩሳሌም ሊቀ ጳጳስ የነበረው ማን እንደነበር በውል ባይታወቅም ጸሐፊዎች እንደሚሉት ግን ጽድቅ በክርስቶስ እንደሆነ ያልገባው የመቃብር አፈር እያፈላለገ የሚሰግድ ሰው እንደነበር ልንረዳ አንችላለን እንግዶቹ ሰዎች ኢየሩሳሌም ድረስ የመጡት የነፍሳቸውን ድኅነት ለመፈለግ እንደሆነ ሲነግሩት « የነፍሳችሁ ድኅነት የተክለ ፃይማኖት መቃብር ነው » አላቸው የሚለው አባባል በእርግጥ በአዲስ ኪዳን የኖረና የተሾመ ጳጳስ ሰው ነው ለማለት አንደፍርም ሆኖም ደራሲዎቹ ዛሬም እንኳ ኢየሩሳሌምን እንደ እግዚአብሔር ለሚቆጥረው ሕዝባችን ወንጀላቸውን ከቅድስት ሀገር አስተሳሰብ ጋር አቀናጅተውታል በቅድሰት ሀገር ኢየሩሳሌም ዛሬም ወንጀል እንደሚሠራ የታወቀ ነው ከግቢያቸው ቧንቧ የቀዱትን ውኃ እዚሁ መርካቶ የተሠራ የብረት መስቀል ወጣ ብለው ከሀገራችን የዛቁትን አፈር ከኢየሩሳሌም የመጣ ለበረከት ይሁን እየተባለ ስንቱ ተታሏልቂ እስከ ዛሬ ተችሏቸው ይሆናል ከእንግዲህ ፀሐይ ወጥቶባቸዋልና አይቻላቸውም እግዚአብሔር ትውልድ አስነስቷልና ፅ የሙታን መንፈስ ግንኙነት በኢየሩሳሌም ነበረ የተባለው ሊቀ ጳጳስ ለእንግዶቹ « በተክለ ፃሃይማኖት መቃብር ላይ መንፈስ ቅዱስ ዘወትር ይረባልና ይሰፋልና ተመልሳችሁ ወደ ፃገራችሁ ሂዱ ያለመቃብሩ መዳን ተስፋ የላችሁም » አላቸው ምክንያቱንም ሲገልጽላቸው « በተክለ ፃይማኖት መቃብር የተቀበረ በሁለተኛው ቀን መንግሥተ ሰማያት ይገባል ብሎ ጌታችን ለተክለ ዛይማኖት ቃል ኪዳን ገብቶለታል በማለት የገድሉ ደራሲዎች ወንጀላቸውን በፃገር ውስጥና ከፃገር ዉጪ ድጋፍ ያለው ነው ለማለት ደፍረዋል ደራሲዎቹ ስለ ተክለ ፃይማኖት መቃብር ምን እንዳተጋቸው ባይታወቅም በገድሉ ውስጥ ሰፋ ያለ የትረካ ሥፍራ ሰጥተውታል አንድ ወታደር ሁለት መነኮሳትን አግኝቶ ሰላምታ ከሰጣቸው በኋላ መነኮሳቱ ወታደሩን ከየት እንደመጣ ሲጠይቁት ከሸዋ ክፍለ ፃገር ግራርያ ከምትባል ሥፍራ አሁን ደብረ ሊባኖስ እንደመጣ ገለጸላቸው እነርሱም ተክለ ፃይማኖትን ታውቀዋለህን ። በታቦት ላይ በአልባሳቱና በንዋየ ቅድሳቱ ሁሉ ላይ በአንዳንድ ክፉ የመቅደሱ ሠራተኞች እየተደረገ ያለው መናፍስታዊ ሥራ ሕዝቡ በመናፍስት ተጽእኖ ሥር እንዲወድቅ የሚያደርግ ሥራ እንዳለ የዓይን ምሥክሮች ነን ምንም እንኳ ታቦት በአዲስ ኪዳን ሥፍራ የሌለው ቢሆንም በሀገራችን ሰዎች ታቦት የእግዚአብሐርን ያህል ለአንዳንዶችም እግዚአብሔራቸው ነው ስለሚፈራ የአጽሙን ማንነት በሕዝቡ አዕምሮ ለመቅረጽ የታቀደ ሰይጣናዊ ሥራ እንደሆነ ልብ ማለትን ያሻል ስለ ታቦት ወይም ጽላት በምዕራፉ ይመልከቱ የተዋጀነው በተክለ ዛይማኖት ደም ነው በመንፈስ ቅዱስ አሠራር ዳግም የተወለዱ በእግዚአብሔርም ምሕረት በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት ምክንያት ውሉደ እግዚአብሔር የተባሉ ክርስቲያኖች ስለመዋጀታቸው ሲያስቡ « የክርስቶስ ደም » ተስፋቸውና አለኝታቸው ነው ሐዋርያትም « በገዛ ደሙ የዋጃትን ቤተክርስቲያን» በማለት ቤተክርስቲያን የምዕመናን አንድነት በሌላ በማንም ሳይሆን በእግዚአብሔር ልጅ ደም የተዋጀች እንደሆነች አስረግጠው አስተምረዋል ስመ ጥር ቅዱስ ጴጥሮስም «የተዋጃችሁት የኦሪት ሰዎች ይጠቀሙበት እንደነበረው በበጎችና በፍየሎች በኮርማዎችም ደም አይደለም በክቡር የክርስቶስ ደም እንጂ» በማለት የምዕመናንን የመዋጀት ሥራ ለክርስቶስ ደም ስጥቶ ይናገራልኛ ጴጥ ሀን ደጋግ አባቶቻችንን « ቤተክርስቲያንን በክቡር ደምህ ትቀድሳት ታነጻት ዘንድ በጥፊ ተመታህ የምድኃኒዓለም ዋዜማ የመጋቢት በማለት በተናገሩባት ቤተክርስቲያን « በገድሉ ደም ተክለ ፃይማኖት ማለታቸው ነው የዋጀንን ኃጢአተችንን የሚያቀልልን ይህ ተክለ ዛይማኖትን አግዚአብሔር ሰጠን በማለት ድርሰት ጽፈው ሕዝቡን ለኃጢአት ሥርዬቱ ክርስቶስን ሳይሆን ተክለ ፃይማኖት የተባሉትን ሰው እንዲማጸን አድርገዋል የሕዝብን ኃጢአት ለማስተስረይ የሚምርና የታመነ ሊቀ ካህናት ኢየሱስ ነው እያለ መጽሐፍ ቅዱሳችን ዕብ ኛ ዮሐ ደራሴ ገድለ ተክለፃይማኖት ደግሞ መዋጀታችንና ደኅንነታችን በፍጡር ሰው ደም ነው በማለት ክኅደትን ይሰብካሉ የታወቁትን ቅዱሳን አባቶች ትምህርት የያዘው ፃይማኖተ አበው የተባለው መጽሐፋችን ስለ ደኅንነታችንና ስለመዋጀቻችን ሲናገር «ደኅንነታችን በፅሩቅ ብእሲ በፍጡር ሰው አይደለም ይልና በሰው የሚታመን ሥጋ ለባሽ የሆነ ፍጡርን የሚደገፍ ቢኖር ርጉም ይሁን በሚለው ውግዘት ደምድሟል ጸሐፊዎቹ ግን ይህን የአባቶች ውግዘት በማለፍ የክርስቶስን ውለታ ለማስረሳት የተዋጀነው በተክለ ፃማኖት ደም ነው ብለዋል በኤፌ ላይ ቅዱስ ጳውሎስ ስለዚህ ሲናገር « ለክብር ወለስብሐት በጸጋሁ ከጸገወነ በወልዱ ፍቁሩ ዘበእንቲአሁ ረከብነ መድኃኒተ ወተንድገ ኃጢአትነ በደሙ በከመ ብአለ ጸጋሁ » ትርጉም « በውድ ልጁም እንደ ጸጋው ባለጠግነት መጠን በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን እርሱም የበደላችን ሥርየት ነው » ብሏል ጸሐፊዎቹ ግን ሕዝቡን ለማደናገር « በገድሉ ደም የዋጀንን ይህን አባታችንን ተክለ ዛይማኖትን አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሰጡን ብለዋል ሐዋርያት ግን ይህን አላስተማሩም ቅዱስ ጳውሎስ « ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ወደ ዓለም መጣ የሚለውን ቃል ሁሉም ሊቀበሉት የሚገባና የታመነ ነው » ሲል ቅዱስ ጴጥሮስም ደግሞ እኛም አይተናል አብ የዓለም መድኃኒት እንዲሆን ወደ ዓለም እንደላከው» ብሏል ። » በማለት እናታቸውን እንደገሰጹ ይነገርላቸዋፅ መንፈሳዊነት ሸክም ክርስትና ዕዳ ለሆነበት መጽደቅ ፈጽሞ የማይቻል መስሎ ለሚታየው የቤተክርስቲያናችን ምዕመን በተወሰዱ በመጀመሪያው ቀን ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ምሥጋና አቀረቡ በጾምም የእናት ጡት አልጠባም አሉ በሦስት ዓመታቸውም መልአክ ገዳም ወሰዳቸው ተብሎ የተነገረለትን ሰው በእግዚአብሔር ፋንታ ለማድረግ እንደሚቃጣው ያገጠጠ ልማዳችንና ታሪካችን ያጋልጠናል በቦረዳ መላእክት ሲቀድሱ ሰማሁ ያላቸውን አንድ ግለስብ በመስማት ታላላቅ የሃይማኖት አባቶች ሳይቀሩ እንደተታለሉ ቅዱስ ብለው እንዳስተዋወቁት እመቤታችን የላከችው መልክተኛ ተብሎም በየመጽሐፉ እንደተወደሰ በዚህም ስብከት ያታለለው ሕዝባችን የመላእክትንም ቅዳሴ ለመስማት ለዓመታት ይጎርፍ እንደነበር ዛሬ ግን ይወርዳል ተብሎ የነበረው በረከት ሆነ ቅዱሱ ሰው ደብዛቸው እንደጠፋ ማስታወስ በቂ ነው ሐመር መጽሔት ተመልክት እመቤታችን የላከቻቸው ተብሎ ስፍር ቁጥር የሌለው ሕዝብ ይከተላቸው የነበሩት የቅርቡ ባሕታዊም በረከት ለመቀበል የጎረፈው ሕዝብ ፍሬ አልባ በሆነው ትምህርትና ሕይወታቸው ጥሏቸው እስከ ሄደ ድረስ ክርስቶስን አምኖና በክርስቶስ ጸጋ ኖሮ መጽደቅ ያልለመደው ሕዝባችን የሚናፍቀውን ጽድቅ ሆነ የዘላለም ሕይወት ለማግኘት እንዴት ይኳትን እንደነበር ከምስል ጋር የተደገፈ መረጃ በእጃችን አለ በእግዚአብሔር ስም እየተሸፈኑ ተልከናል በማለት ለሚነሱ ሁሉ በቀላሉ የሚታለለው ሕዝባችን በገድሉ ጸሐፊዎችም ኢላማ ገብቶላቸው ለዘመናት ሲያጃጅሉት እንደኖሩ በእግዚአብሔር ጸጋ ደፍረው በተነሱ ወገኖች ጉዳቸው እየታየ ያሉት መጻሕፍት ራሳቸው ይመሰክራሉ እንዲህ አድርገው የፈለጉትን ሰው ከሳሉ በኋላ የዚህን ሰው ስም የጠራ መታሰቢያውን የሚያደርግ ኃጢአተኛ ሁሉ ኃጢአቱ ተምሮ ርስተ መንግሥተ ሰማያት እንዲገባ እግዚአብሔር ቃል ገብቶለታል ይሉታል በኢትዮጵያውያን ዘንድ የእግዚአብሔር ጽድቅና ምህረት ስለማይገባን ማንኛውም ሰው በክርስቶስ ምክንያት « ጸድቂአለሁ » ማለት ድፍረትና ኃጢአት ይመስለዋል በምትኩ « ኃጢአተኛ ነኝ ቦታየም ሲኦል ነው » ብሎ መናገር ትሕትና ተደርጎ ስለሚቆጠር ዘር ማንዝራችን ጽድቅንና የጽድቅን ነገር ሳይማሩ ያልፋሉ አልፈዋልም እንዲያውም የመቅደስ ሠራተኞችን ጨምሮ « ሲኦልን እንኳ በቅጡ በሰጠኝ » በሚል ስላቅ ተስፋቸውን ገድለው ያልፋሉ ይህን ያጤኑ መናፍቃኑ ደራሲዎች « ዕገሌ የሚባል ጻድቅን ስም የጠራ ዝክሩን የዘከረ ጥላ ከለላ ሆነው እንዲያጸድቁን አግዚአብሔር ቃል ኪዳን ገብቶላቸዋል ስለዚህ በከንቱ ላይሆንልህ ከምትደክም የጻድቁን ዝክር ብቻ አድርግ በማለት በዚህ ጽሑፍ ዝርዝረን የማንጨርሰውን ሰውና መሳእክት የዝክር ቃል ኪዳን ይደረድራሉ በዚህ በገድለ ገብረ መንፈስ ቅዱስም የሚሉት ይህንኑ ነው ገብረ መንፈስ ቅዱስ ስሙን ለሚጠሩ ብቻ ሳይሆን ቃል ኪዳኑ ሲፈልግ ወደ ሲኦል ሄዶ ሰው ማውጣትና ማጽደቅ የሚያስችል ጸጋ እንዳለው ገልጸዋል በእውነተኛው መጽሐፍ ቅዱስ ጌታችን መድኃኒታችን ሲናገር « በሲኦል የነበረውን ባለጠጋና ከአብርፃም ጋር በአብርፃም እቅፍ ስለነበረው ድኃ ሰው በምሳሌ እንዲህ አለ በሲኦል የነበረው ባለጠጋ ሰው ከመከራው ጽናት የተነሳ አንተ ጋ ያለው ሰው ጣቱን በውኃ ነክሮ ጉሮሮየን ያረጥብልኝ ዘንድ ላክልኝ በማለት አብርፃምን ሲናገረው አብርዛፃም ጻድቁ «በእኛና በእናንተ መካከል ትልቅ ገደል አለ » በማለት ከሲኦል እነርሱ ወደአሉበት ፍልሰት እንደሌለ አስረግጦ ተናግሮታል በንግግራቸው ውስጥ ሰውየው የተጸጸተ ይመስላል እንዲያውም በምድር ወደሚገኙ ሰዎቹ ከመንግሥተ ሰማያት ሰው ተልኮ ንስሐ እንዲገቡና እንዲድኑ አብርፃምን ሲጠይቀው አሁንም ለጽድቅ ከሰማይ ሰው ወርዶ መስበክ የተከሰከለ ነው በማለት መልሷል እነ መንገደ ብዙ ግን « ጌታችን የመላእክት አለቆችን እንዲሀ አላቸው ስለ ወዳጄ ስለ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ምልጃ ወደ ገዛነም ሂዱና የኃጥአንን ነፍስ አውጡ ከእሥራታቸውም ፍቱአቸው ብሎ ተናገረ » ሊቃነ መላእክቱም ፄደው ከሲኦል ነፍሳትን አውጥተው ወደ ገነት አስገቧቸው በማለት ከሲኦል እንኳ ቢሆን በገብረ መንፈስ ቅዱስ የታመነች ኃጢአተኛ ነፍስ እንደምትወጣ አጉል ተስፋን በመናገር ሕዝቡን ከክርስቶስ ጸጋ ለይተውታል ወንጌላዊው ዮሐንስ « በልጁ የሚያምን አይፈረድበትም የማያምን ግን አሁን ተፈርዶበታል »ምክንያቱም አሁን በልጁ አላመነምና ነው ይላል ። በማለት ሲጠይቁትና ሲያጉረመርሙ ነበር ችግራቸው አግዚአብሔር ኃጢአትን ለማስተስረይ የፈቀደበትን ጥበብና መንገድ ያለመገንዘባቸው ነበረ እንጂ ኃጢአት በእግዚአብሔር እንጂ በሰው ነው ኣላሉም እግዚአብሔር በፊት የተሠራ ኃጢአትን ለመተው ያለውን ችሎታና ፈቃድ ሲያሳይ በኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ አለ ሮሜ አብ ለምን ይህን መንገድ እንደመረጠ ከእኛ አስተያየት ይልቅ የአርሱ መለኮታዊ እውቀትና ፈቃድ ስለሚበልጥ እርሱ የሚጠቅመንን አደረገ እንላለን እንግዲህ የዘላለም ሕይወት ጽድቅ እንደ እግዚአብሔር ሐሳብና ውሳኔ በኢየሱስ ክርስቶስ ሞት በእርሱም በኩል በሆነ እምነት የሚገኝ የእግዚአብሔር ስጦታ ነው ማንም እድን ዘንድ ምን ላድርግ ቢል ሐዋርያት አባቶቻችን እንዳሉት በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እመን ከማለት ውጪ ሴላ የለንም የእኛዎቹ የገድል ባለሙያዎች ግን ይህን በጎ የእግዚአብሔር ፈቃድ የሐዋርትንም ትምህርት በመቃረን ስለ ዘላለም ሕይወት ሲጽፉ እንዲህ ብለዋል ተአምሪሁ ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ለሰሚዕ ዕጹብ ወለርእይ መድምም ወሀሎ አሐዱ ብእሲ ኃጥእ ወይገብር ብዙኃ ሥራያተ ጣዖት ወአማልክተ ወዝሙተ ብዙኃ ወአሐተ ዕለተ ሖረ ኀበ ሀሎ መጽሐፈ ገድሉ ሰአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አመ ለመጋቢት ወሰምዐ እንዘ ይትነበብ መጽሐፈ ገድሉ ወኪዳኑ ለአቡነ ዝከመ ወሀቦ እግዚእ ኪዳነ ምሕረት ለሰብአ እለ ይገብሩ ተዝካሮ ይወእምዝ ኀለየ በልቡ ወበኅሊናሁ ውእቱ ብእሲ እንዘ ይብል እምይእዜስ እገብር ተዝካሮ ወእትአመን በጸሉቱ ቢወከመዝ ሰሚዖ መጽሐፈ ገድሉ ለአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወፅአ ወሖረ እምህየ ወረከብዎ ጸናሕያነ ፍኖት ወዘበጥዎ ዐቢየ ዝብጠተ ወነሥኡ አልባሲሁ ወሰለብዶ ወእምዝ ገብአ ውስተ ቤቱ እንዘ ጥሙቅ በደም ወበይእቲ ዕለት ሞተ ወመጽኡ መላእክት ወወ ሰድዋ ለነፍሱ ኀበ መንበሩ ለእግዚአብሔር ወአቀምዋ ሦ ጳ የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ተአምር ለማየት ለመስማት ፅጹብ ድንቅ ነው አንድ ኃጢአተኛ ሰው ነበር ብዙ ሥራይ የሚያደርግ ጣኦትን በማምለክ ምሥልን በመሥራት በማመንዘር ብዘዙ ኃጢአት ይሠራ ነበር አንድ ቀንም የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን ገድል የሚናገር መጽሐፍ ወደ አለበት በመጋቢት አምስት ቀን ሔደ ገድሉን ኪዳኑን የሚናገር መጽሐፍ ሲነበብ የጻድቁን መታሰቢያ ለሚያ ደርጉ የስጠውን የምሕረት ኪዳን እንደሰጠው ሰማ ከዚህ በኋላ ያ ከእንግዴህስ ወዲህ የጻድቁን መታሰቢያ አደርጋለሁ በጸሎቱም እታመናለሁ ብሎ አሰበ እንደዚሁ የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስን የገድሉን መጽሐፍ ለምቶ ከዚያ ወጥቶ ሲሄድ በመንገድ ያሸመቁ ወንበዴዎች አግኝ ተው ጽኑ ድብደባ ደበደቡት ልብሱንም ገፈው ወሰዱበት ከዚህ በኋላ በደም ተነክሮ ወደ ቤቱ ገባ በዚያች ቀንም ሞተ መላእክትም መጥተው ነፍሱን ወደ እግዚአብሔር ዙፋን ፊት ወስደው አቆሟት ቅድማሁ ጁ ወበጊዜሃ መጽአ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወቆመ ቅድመ እግዚአብሔር ወይቤ መሐር ሊተ ዛተ ነፍሰ እስመ ተአመነት በምሕረትክ ዘገበርከ ሊተ ወበኪዳን ዘወሀብከኒ ጻጾ ወይቤ እግዚአነ ሰረይኩ ላቲ ኃጢኣአታ በእንተ ገብርየ ወበእንተ ቃልየ ዘኢይትጌሰው ሰድዋ ኀበ ማኅበረ መሐይምናን ወአዘዞ ለቅዱስ ሚካኤል ከመይሰዳ ውስተ ሕይወት ዘለዓለም ወተፈሥሐ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ወበርሀ ገጹ ከመ ፀሐይ ው ጸሎቱ ወበረከቱ የሀሎ ምስሌነ ለዓለመ ዓለም አሜን ያን ጊዜም አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ መጥቶ በእግዚአብሔር ፊት በአደረ ግኸው ቸርነትና በሰጠኸው ቃል ኪዳን አምናለችና ይህችን ነፍስ ማርልኝ ጁ ጌታችንም ስለ አገልጋዬ ስለማይታበል ቃሌም ኃጢአቷን ይቅር ብያታለሁ ወደ መዛይምናን አንድነት ውስዲት አለ ቅዱስ ሚካኤልን ወደ ዘለዓለም ሕይወት እንዲ ወስዳት በአዘዘው ጊዜ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ደስ አለው ፊቱም እንደ ፀሐይ በራ ው ጸሎሉቱ ለመናጦ ይደረግልን በረከቱ ይደርብን ለዘላለሙ አሜን ክርስትና ስለ መንግሥተ ሰማያት የሚያስተምረው ደግሞ ሰው በሕይወተ ሥጋ እያለ የወንጌልን ቃል ሰምቶ ሲያምንና ንስሐ ሲገባ ያ ሰው በአግዚአብሔር ዘንድ እምነቱ ጽድቅ ሆኖ ይቆጠርለታል ይላል ሮሜ ሩ እንዲሁም « አምናችሁ ትድኑ ዘንድ የሐ ሲል ይህም አምነት በሌላ በማንም በኩል ሳይሆን በእርሱ በክርስቶስ የሚያምን ዮሐ ነው ተባለ ጌታችንም በእኔ የሚያምን እንዳለ ዮሐ ሩ ጸሐፊዎቻችን ግን ይህን ወደ ጎን በመተው ሰው በሕይወት ዘመኑ ቃሉን ሰምቶና በቃሉ ኖሮ በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ሥራ ታምኖ ከዚህ ዓለም ጥፋት እንዳይድን በፈለገው ኃጢአት እየበለጠገ ቢኖርም በቅዱሳን ቃል ኪዳን ከሞት በኋላ እንኳ ቢሆን ከሊኦል ወደ መንግሥተ ሰማያት መመለስ የምንችልበት አሠራር አለን በማለት የድፍረት ኃጢአትን ይናገራሉ በገድሉ ላይ ሰውየው የሞተው በኃጢአተኛ ሕይወቱ ነው ይላል ያውም ጣዖት አምላኪ ። ገብረ መንፈስ ትዱስ ይህን ሰው የሚያውቁበት ነገርና ቦታ ነበራቸው « ተዝካራቸውን እየደገስ ገመቅዱስን ለማክበር እንደወስነ ቁርጥ ኃላብ እንዳደረገ ነ ሰውየውም በእግዚአብሔር ፊት ፈጥነው በመድረስ እግዚአብሔርን ይህች ነፍስ ትማርልኝ በማለት ጠየቁ በአማላጆነታቸውም አስምረው መንግሥተ ሰማይ እንዳስገቡት ተነግሯል እንዲህ ከሆነ ደግሞ እግዚአብሔር ዓለም በልጁ አንዲድን ያለውን ቃል ጌታችን አፍርሶታል ማለት ነው ገመቅዱስ በቃል ኪዳኔ ታምናለችና ሲሉት እሺ ብሏቸዋልና በክርስቶስ ያላመነ አሁን ተፈርዶበታል የሚለው የጌታ ቃል በራሱ በጌታ ተሽሯል ማለት ነው በጌታ ሳያምን የሞተን ሰው አጽድቋልና መጽሐፍ በቅዱሳን መኖሪያና በኃጥአን መኖሪያ መካከል « ትልቅ ገደል » ተመስሉየተነገረው ልዩነት ተሻረ ማለት ነው ገመቅዱስ ከሲኦል አውጥተው ወደ ገነት ለማስገባት ችለዋልና አብ በክርስቶስ በኩል የሚመጡትን ሊያድናቸው ይችላል የተባለውም ፈረስ በገመቅዱስ በኩል መግባት ይቻላል ብለዋልና ብ በዚህ በገብረ መንፈስ ትዱስ መጽሐፍ ደግሞ የተገለጠውና ኃጢአተኛ ነበረ የተባለው ሰው የገድሉን መጽሐፍ ተረቱን ሲሰማ ወሰነ የተባለው « የገብረ መንፈስ ቅዱስን መታሰቢያ አደርጋለሁ ለ» ነው የሚለው ቅዱስ መጽሐፍ ደግሞ ሰው የእግዚአብሔርን ቃል ሰምቶ ሲያምን ውሳኔው « ክርስቶስ ኢየሱስ ኃጢአተኞችን ሊያድን መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉም ሊቀበሉት የተገባ ነው ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ ስለዚህ ግን የዘላለም ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ሳላቸው ምሳሌ እሆን ዘንድ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግሥቱን ያሳይ ዘንድ ምህረትን አገኘሁ » ይላል ኛ ጢሞ የተከበራችሁ አንባብያን በሁለቱ ኃጢአተኞች መካከል የተወሰነውን የውሳኔ አይነት ስንመለክት የሰማይና የምድርን ያሕል ልዩነት ይታይባቸዋል ሟርተኞች ጣዖት አምላኪዎች አመንዝሮች ሌቦችና ቀማኞች ከአሉበት እሥራት ወጥተው የዘላለም ሕይወት ያገኙ ዘንድ የገብረ መንፈስ ቅዱስን ዝክር መደገስ ሳይሆን እግዚአብሔር የዓለም መድኃኒት አድረጎ በላከው በልጁ ማመን ብቻ በቂ እንደሆነ መጻሕፍት ይተባበሩበታል ጽድቅ በክርስቶስ ሆነ እንደተባለጡ ነዋ ኛ ቆሮ ተአምረ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጽንስ አስወረደ ገድላትና ድርሳናትን እየከተቡ የሚያከፋፍሉን እነዚህ መናፍቃን በእግዚአብሔር ዘንድ እንኳ የተከለከለውን ነገር እነርሱ ጽድቅና የሚከናወን በጎ ተግባር በማድረግ ሕዝቡንም በዚህ የክፋት ሥራቸው በማስተባበር በፍርድ ሥር እንዲወድቅ ያደርጉታል በዓለማችን ያሉ ስለ ሰብአዊ መብትና ስለ እንስሳት ሕይወት ተሟጋች የሚባሉ ድርጅቶች ሆኑ ሰብአዊ ርኅራቴ አላቸው የሚባሉ አንዳንድ ታዋቂ ግለሰቦች ምንም እንህ በክርስቶስ በማመን ሐዲስ ተፈጥሮ ባይሆኑም ባላቸው ሰብአዊ እውቀትና ቸርነት ጽንስ ማስወረድ የሰውን መብት መግፈፍ ነው በማለት በዓለም ላይ የሚደረጉ የጽንስ ውርጃ ሕጋዊ መሆን የሚከራከሩትንና ደጋፊዎች በመቃወም የጽንስ ማስወረድን ሕጋዊነት በዓለም እንዳይጸድቅ ይሟገታሉ በተለይም ቤተክርስቲያን በምንም ምክንያት ቢሆን ጽንስ ማስወረድ በእግዚአብሔር ዓላማ ላይ ተቃውሞ ማድረግ ስለሆነ ከምድራዊ ወንጀልነቱ አልፎ በመንፈሳዊው ቋንቋ ኃጢአትና በእግዚአብሔር ፊት የሚያስጠይቅ ነፍሰ ገዳይነት በመሆኑ ቁጥር አንድ የጽንስ አስወራጅ ድርጅትን ሆነ መንግሥትን በመቃወም የምትቆም የእግዚአብሔር አምባሳደር ናት ይህ በእንዲህ እንዳለ ገብረ መንፈስ ቅዱስ የተባለውን ሰው ቅድስና አበዛን አላቅን የሚሉት ጸሐፊዎች ይህን በሚጋፋና በሚቃረን መልኩ እንደ እነርሱ አባባል ጻድቁ ጽንስ በማስወረድ ረገድ እንደተባበሩ እንዲህ ጽፈዋል አንዲት ሴት በዝሙት ምክንያት መጽነሷ በሊቀ ደብሩ የደብሩ አለቃ ተሰማ ሊቀ ደብሩም ወደመምህሩ አሰማ መምህሩም ቁጡና ኃይለኛ ሰው ስለነበሩ መልእክቱ በተነገራቸው በኛው ቀን እንደሚመጡና ነገሩን እንደሚያጣሩ መልእክት ላኩ ይህንንም የመምህሩን ውሳኔ በዝሙት የጸነሰችው ሴት ሰማች ሴቲቱም እያለቀሰች የገብረ መንፈስ ቅዱስ ገድል ነው የተባለውን መጽሐፍ ቄሱን ስጠኝ አለችና እየተሳለመች ወደ ልብሷ ውስጥ አስገባችው ስትጸልይም ከዚህ ኃዘኔ ብታጽናናኝ ከዚህ ቁጡ ሰው ብትሰውረኝ እጅ መንሻህን ውሰድ ብላ ለቂሱ ዕጣን ሊያጥንበት ሰጠችው አቡነ ገመቅዱስ ሆይ እንዲህ አድርገህ ብታጽናናኝ የሠራሁትን ኃጢአት ብትስውርልኝ እኔም ባርያህ እሆናለሁ በማለት ተናገረች ይላል ከ ጨጩ ሙኤ ገብረ መንፈስ ቅዱስም ወደፈጣሪው ቀርቦ አማለዳት ያን ጊዜ በገመቅ ጸሎት በሆዷ የነበረው ጽንስ ጠፋ በማለት የጻድቁን ገድል ይሁን ወንጀል ።