Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ወጣቶቹ ይዘዋቸው የተነሱት ጥያቄዎች በመጽሐፍ ትዱስ ሳይመረመሩ ዝም ብሎ ጸረማርያም ፀረቤተክርስቲያን እያሉ ከማውገዝ ጥያቄያቸው ይምጣ መምህራን ይዩት በማለት የተናገሩ ሁሉ በተለጣፊ ስሞች እየተቀቡ ይጣላሉ እነዚህ ቤተክርስቲያናችንን ለከፋ ችግር ለመዳረግ ታጥቀው የተነሱ በመሆናቸው ብፁዓን ጳጳሳትን ሳይቀር ተሐድሶ ናቸው በማለት ሲያዘምር እና ሲዘምር እንደነበር በእጃችን ያለው መመሪያችን መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል አንደኛ ደእግዚአብሔር ሁለተኛም የበዓልር የጣዖታት ን የጣዖታት ካህናት ለጣዖታቸው በሠሩት ቤት በመዝሙርና በሥርዓት ያመልኩታል ይሰግዱለታል ይገ ዙለታልምነ ምንም እንኳ የተሳሳቱ ቢሆንም የሚያደርጉት ሁሉ ለዚያው ለሚያመልኩት ጣዖት በመሆኑ ማድረግ ያለባቸውም ያንኑ ነው ካህናተ እግዚአብሔርም እንዲሁ ለሚያመልኩት ለሚገዙለት እውነተኛ አምላክ ለእርሱ የሚሆነውን ብቻ ያቀርባሉ በተለይ እነዚህ በብሉይ ኪዳን የነበሩ የእግዚአብሔር ካህናት ለመሥዋዕታቸው ተጠንቅቀው እንደ ቅድስናው መጠን እርሱ ባሳያቸውና ባስተማራቸው ሥርዓት መሠረት እያመለኩ ሕዝብንም እያስተማሩ ሊያስመልኩት የተሾሙ ናቸው እነዚህ በአግዚአብሔር ቤት ላይ ተሹመው ግን ለእግዚእብሔር ያልሆነውን ነውር ያለበትን የፍጡር አምልኮ መዝሙርና ቅዳሴ እያቀረቡ የእግዚአብሔርን ክሂሉት እየነጠቁ ለሟች ለፈራሽ ፍጡር እየሰጡ ያውም ለእግዚአብሔር ለብቻው የሆነውን የመፍጠር ባህርይ ወስደው «መርቆሬዎስ ሆይ አንተ ነህ ምድርን በአበቦች ያስጌጥህ እያሉ ራሳቸው ክደው ሕዝብን እያስካዱ ይገኛሉ ይህ መዝሙር ሲዘመርለት በፈረስ እየተገለጠ ያለው የእግዚአብሔር መልአክ ወይም እግዚአብሔር የላከው ሰው አልያም እነሱ እንዳሉት በእግዚአብሔር ስም ቅዱስ ተብሉ የተጠራ ጻድቅ ሰው ሳይሆን ራሉን የብርፃን መልአክ በማድረግ እየለዋወጠ የሚገለጠውና የዚህን ዓለም የማያምኑ ሰዎች አፅምሮ ለማሳወር ጊዜው በሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር አሠራር እስኪታገድ ለጥቂት ጊዜ የተሰጠው ጠላታችን ሰይጣን እንደሆነ ለመረዳት አያስቸግርም ምክንያቱም የፈጣሪ ብቻ የሆነውን ባህርይ ያንተ ነው ሲሉት አዎ ብሎ የሚቀበል በክርስቶስ ደም የታጠበ ቅዱስ ሰው የለምና ስለ ሰመጭ ልጆች ፍቅር በመታገስ መከራን የተቀበለ በእንጨት ላይ ተሰቅሎ ባፈሰሰው ደሙ የኃጢአት ሥርዬትን እንዳገኘን የሲኦል መሠረቶች እስኪናጉ ድረስ እናውጻለን ጸሐፊዎቹ ክሕደታቸውን በዜማም ሆነ በስብከት ሀገር ያደረሰ ሥራ ክርስቶስን ተቀብያለሁ በማለት በስሙ ለተቋቋመችው ቤተክርስቲያናችን ዛሬ ለምትገኝበት ዝብርቅርቅ ሕይወት እንድትወድቅ ዳርጓታል ግራና ቀኙን የማያውቀው ይህ ሕዝብ « አዕይንተ እግዚአብሔር » እያለ ካህናቱን ታምኖ የሚኖር በመሆኑ ሳይመረምርና ጥያቄ ሳያቀርብ ሁሉን ስለሚቀበላቸው ሳያውቀው እግዚአብሔርን እየተቃወመ ወደ ሲኦል እንዲነጉድ አድርገውታል ሌላው ቀርቶ በፍታታችን እናጸድቅዛፃለን የሚሉት እነሁ መናፍቃን በክርስቶስ ይሁን ወይም አይሁን የማይታወቅ አስከሬን በፊታቸው አጋድመው ምዕመኑ በማያውቀው ቋንቋ ከሚጸልዩት መዝሙር አንዱ « ሚስቱን ሌላ ይውሰዳት ልጆቹም ይበተኑ ሥልጣኑም ለሌላ ትስጥ » የሚለውን በይሁዳ ላይ የተተነበየውን መርገም ነው ። በሥጋ ከእርሷ የተወለደው ክርስቶስም የመለኮታዊ ግብሩ ተካፋይ እንደሆነች የገለጠው ያስተማረውና የተናገረው የለም እንዲያውም አባቴ ሠራ ሀ ትሠራለች አላለም ዮሐ ታ ክርስቶስ በአባቱ በመንፈስ ቅዱስና በራሱ ፈቃድ በአሐቲ የመለኮት ፈቃድ በሥጋ ወደ ምድር ሲመጣ ነቢያትንና የዚቅ ደራስያን ጻድቃን እያሉ። የእግዚአብሔርም ክብር ስለጎደላቸው በእርሱ ቤዛነት በኩል ብቻ እንዲጸድቁ።
ስዲስ ስበዛ ሲትዮጵያ ምሥጋና መጽሐፉን በማዘጋጅበትና እዚህ እስከደረስኩበት ጊዜ ሁሉ በሐሳብ በምክርና በጸሎት ከጎኔ ላልተለየችኝ ባለቤቴ እንዲሁም መጽሐፉን በማረምና በማስተካከል ለረዱኝ ለመምህር ሙሉጌታ ለየኔታ ልሣነ ወርቅ ለሊቀ ትጉዛን ጥበበ ወልድና ለመምህር ጌትነት እንዲሁም መጽሐፉን በኮምፒውተር ጽሕፈት ለተባበረችኝ ለወሮ ዓይናለም የከበረ ምሥጋናዬን አቀርባለሁ ማሳሰቢያ የቃል አገባብና የሆፄያትን ግድፈት በመታገስ ዋናውን መልእክት እንድትረዱልኝ በታላቅ ትህትና አሳስባለሁ « ዩየሆነው ሁሱ ገኘ በከገዚስብሔር ነው ክብሩም ስራሱ ብቻ ነው » « ገድል ወይስ ገደል » መጽሐፍ የመጀመያ ዕትም ሰኔ ዓም ሁለተኛ ዕትም ነሐሴ ዓም አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ይህች መጽሐፍ መታሰቢያነቷ ስለከበረው የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ምክንያት በመናፍቃን ተሰደው ለሚገችና በክፉዎች ትምህርት ተጠልፎ የወደቀው የቤተክርስቲያናችን ምዕመን በእግዚ አብሔር ክንድ ነጻ ወጥቶ ሀገራችን ኢትዮጵያም ካለችበት ድህነትና ርግማን ተላቃ ለከበረው የክርስቶስ ወንጌል የታዘዘች ሆና የተነገረላትም የተስፋ ቃል ተፈጽሞ የአግዚአብሔርን መንግሥት የሚያውጁ መልእክተኞች ልዑካን የሚፈልቁባት ቡርክት ምድር ሆና ለማየት ሌትና ቀን በልዑል እግዚአብሔር ፊት በእንባ እየተጉ ለሚገኙ አውነተኛ ክርስቲያኖች ትሁን መክሥተ አርእስት ርዕስ ገጽ መግቢያ መ ምዕራፍ አንድ መጽሐፈ ቪቅ ወመዝሙር ሙ መርቆሬዎስ እግዚአብሔርን የተካ ፈጣሪ ስለሰዎች ፍቅር የተሰቀለው ኑ እንስገድላት ምዕራፍ ሁለት ገድለ ተክለ ፃይማኖት ተክለ ኝይማኖት የነፍሳችን መዳኛ የተክለ ፃኝይማኖት ልደትና አስተዳደግ የዳዊት መንግሥት በዶሮ ጭንቅላት የይኩኖ አምላክ ንግሥና በዶሮ ዘርዓ ያዕቆብ ወደ መግሥተ ሰማያት የይለፍ ፈቃድ ትውልድ በዝክረ ተክለፃይማኖት የመቃብሩን ሥፍራ የተሳለመ ይጸድቃል ፍርፋሪ የበላ ይጸድቃል የተክለ ፃይማኖት ተቅማጥ የሽዋ ሰው የመዳን ተስፋው የሙታን መንፈስ ግንኙነት አጥንቴንና ሥጋየን ዳሱት የተዋጀነው በተክለ ፃይማኖት ደም ምዕራፍ ሦስት ገድለ ገመንፈስ ቅዱስ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ጣኦት አምላኪው ገነት ገባ ተአምሩ ጽንስ አስወረደ ክርስትና ክር ማተብ አይደለም ፈውስ በጠላ ጋን ምዕራፍ አራት ተአምረ ማርያም ን የእግዚአብሔር ባሪያ መሆን አያስፈልገንም ሐዋርያው ጳውሎስን በደማስቆ የጠራችው ፊ ምዕራፍ አምስት ሌሎች መጻሕፍት ሠ አብ በከንቱ ደከመ ሚስቱ መበለት ትሁን ለመስቀልና ለማሪያም የሥላሴ ክብር ይገባቸዋል የተአምርህን መጽሐፍ ሽፋን የተሳለመ ሙቋ ሥክዝበ በብጹዓን ሊቃነ ጳጳሳት የምትመራ ከ በላይ አገልጋዮች ያሏት በ አጣቢያዎች ተከፍላ ቁጥሩ የሚደርስ ተከታይ ያላትና በሁሉም ያገሪቱ ክልሎች የተዘረጋችዋ ቤተክርስቲያናችን በኛው ክፍለ ዘመን በትውልዱ ሶርያዊ በሆነው በወቅቱ የእስክንድርያ ጳጳስ ከነበረው ከአትናቴዎስ እጅ የአገልግሎት ሥልጣንና ኃላፊነት ተቀብሎ በመጣው በፍሬምናጦስ የመጀመሪያው የፃገራችን ጳጳስ በኋላም በወንጌል አገልግሎቱ አባ ሰላማ የሰላም አባት ከሣቴ ብርሃዛን ብርፃን ገላጭ እየተባለ በተጠራው ሊቀ ጳጳስ አመካኝነት ክርስትናን ተቀብላ ብሔራዊ ዛይማኖት አድርጋ የኖረች ቤተክርስቲያን ሀገር ናት የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን በባህል በቅርስ የግሏ በሆነ የሥነ ጽሑፍየፊደል እንዲሁም በሌሎች ዓለማት የማይገኙ የአምልኮ ሥርዓትና መሣሪያዎች ባለቤት የሆነች ታላቅና ጠንካራ መዋቅር ያላት ቤተክርስቲያን ናት ማሪዋ ከሣቴ ብርሃን በወቅቱ ዓለም አቀፍ ተቀባይነትና ዕውቅና ከነበረው ከአባ አትናቴዎስ መማሩና መሾሙ የተቀበለቻቸው የፃይማኖት ውሳኔዎች መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሆናቸው ጸሎተ ፃይማኖቅ በመጽሐፍ ብቻ ተቀምጠው ያሉት ትክክለኛ የሆኑት የነገረ መለኮት ትምህርቶቿትምህርተ ሥላሴ ያልተበረዘው የሥጋዌ ትምህርቷ ፁ ዛሬ የተመሠረቱበትን ዓላማ ቢለቁም ከልደቱ እስከ ዕርገቱ የሚያሳዩ ስዕላት በቤተክርስቲያን መገኘታቸውና የተጀመሩበት ዓላማ ታሪክ የቤተክርስቲያን ምሥጢራት እየተባሉ የሚጠሩት ጥምቀትና ቁርባን መልካቸው መገኘቱ ዛሬ ዓላማቸውና ትርጉማቸው ቢዛባም ዉዜዚተ የቤተክርስቲያኒቱን ጥንተ አመሠራረት ወንጌላዊት የነበረች ለመሆነ ምሥክር ናቸው የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ለሀገራችን ያበረከተችው አስተዋሞፍጽድኦ ቋንቋን ከነፊደሉ በማዘጋጀትና ለባለ ቋንቋዎች ፊደልን መሥራት መንፈሳዊና ሥጋዊውን አስተዳደር በመቅረጽ ሕዝብ የሚተዳደርበት ሕግ መስጠቷ ሀገሪቱ እንደሌሎች የአፍሪካ አሕጉራት በእስልምና እንዳትወስድ መከላከል ወራሪዎችን ለመከላከል ሕዝብን ማስተባበር ማሕበራዊ ኑሮን መመሥረት ጽዋ እድር ማሕበር ዉ። በእነርሱ ያመናችሁ አገልጋዮች ናቸው ለእያንዳንዳቸው ጌታ እንደሰጣቸው ያገለግላሉ እኔ ተከልሁ አጵሎስ አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር እንግዲያስ የሚያሳድግ እግዚአብሔር እንጂ የሚተክል ቢሆን የሚያጠጣ ቢሆን አንዳች አይደሉም ነገር ግን እያንዳንዱ እንደ ራሱ ድካም መጠን የራሱን ደመወዝ ይቀበላል በማሰት ገልጧል ቆሮ ቆሮ በሌሎች ድካም ሳይሆን በክርስቶስ ወደ እግዚአብሔር አብ እንድንገባ በር ተከፍቶልን እያለ ኤፌ ራሳችንም ሙሉ ደሞዝ ለመቀበል መትጋት ሲገባን ዮሐዉሕዝባችን በሌሎች ድካም መንግሥተ እግዚአብሔር ይገባል በማለት ይህን የመናፍቃኑ ስብከት ምዕመኑን ከክርስቶስ አርቆታል ስለሆነም ይህ በክፉዎች ወደ ቤተክርስቲያን የገባው ስህተት ይታረም መናፍቃንም ይውጡ ተባለ እንጂ ክፉዎች እንዳሉት ቤተክርስቲያን ትፍረስ ዛይማኖት ይፋለስ አልተባለም የሚወደን እግዚአብሔር ለቤተክርስቲያናችን መታደስ ለሀገራችንም መፈወስ ባለፉት ዓመታት ውስጥ ለንስሐ የሚያበቃ መልእክት በባሪያዎቹ በኩል ልኮ እንደነበር ታሪክና የታሪክ ድርሳናት ያረጋግጡልናል እንደሚታወቀው ሁሉ በልዩ ልዩ ምክንያት ወደ ቤተክርስቲያናችን የገቡና እንዲገቡም ፈርቀዳጅ በመሆን ያስተናገድናቸው ጸረ ወንጌልጸረ ክርስትና የሆኑ ትምህርቶችንመጻሕፍትን እንዲሁም ሥርዓቶችና ባህሎች ልማዶች ወጥተው ቤተክርስቲያን በተመሰረተችበትና በተተከለችበት በእግዚአብሔር ቃል ታድሳ ከገባችበትም ውድቀት ወጥታ ወደ ቀደመ የወንጌል ክብር እንድትመለስ ወንጌልን መሠረት ትምህርተ ሐዋርያትን አብነት ሐዋርያትን የተኩ ቅን መምህራንን ቀለም አጣቅሰው ይህ ስህተታችን ነው ይህ በዚህ ይታረም በማለት ተነስተው ነበር እነዚያ በወቅቱ ይህን ጥያቄ ይዘው የተነሱት የእግዚአብሔር ሰዎች ከነገሥታት እስከ ጭፍራው ከታላሳቅ የሃይማኖት መሪዎች እስከ ተራው ምዕመን ድረስ ተለምዶና በመንግሥት ሥልጣን በካህናቱም ግዝት በአዋጅ ይደረግ የነበረው ለምስል ለቅርጻ ቅርጽ ለነገሥታት ሰሕንጻ ቤተ መቅደስ በየቦታው ተተክለው ለሚገኙ መስቀለኛ እንጨቶች ስግደት በቅዱሳንና በመላእክት ስያሜ ሰተሳሉ ስእሎች እንዲሁም በሞቱ ሰዎች ስምና ወደ ሞቱ ሰዎች ጸሎት ማድረስ ዉዚዜተ የእውነተኛይቱ የክርስቶስ ቤተክርስቲያን ትምህርት አይደለም ሐዋርያትም ይህን ትምህርት እንዳላስተማሩ በመመስከር ሕዝቡም ከእነዚህ ስህተት ትምህርቶች እንዲወጣና ራሳቸውም ትምህርቶቹን በመቃወም ተነስተው በቤተክርስቲያንም እርምት እንዲደረግ አቅርበው እንደነበር ታሪካቸውን የያዙ መጻሕፍት ይመሰክራሉ መጽሐፈ አኃው ተአምረ ማርያም ስህተቱ እንዲታረም ወደ ቀደመው የሐዋርያት ትምህርት እንመለስ ብለው የተነሱት ሰዎች መሪ የነበረው መነኩሴ አባ እስጢፋኖስ « ለማርያምና ለመስቀል ለእንጨቱ የሥላሴ ክብር ይገባቸዋል በክብር ከሥላሴ ጋር ተካክለዋልና እ» ስግደት ይገባቸዋል የሚለውን ወንጀል ሲቃወም « አንሰ ኢይሰግድ ለባዕድ ዘእንበለ ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ » ትርጉም እኔስ ለአብ ለወልድና ለመንፈስ ቅዱስ እንጂ ለባዕድ አልሰግድም » ብሎ እንደነበር መዘክሮቹ ያስረዳሉ ይህን ጥያቄ በአግባቡ አስተናግደን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መፍትሄ ከመስጠት ይልቅ ለስእልና ለምስል ጥብቅና የቆምን እኛና የእኛዎቹ ግን ከሳሽ ምሥክርና ዳኛ ሆነን «ከፍ ብሎ ከአንገት ዝቅ ብሎ ከባት » በሚለው መዝሙራችን ኝላስና ቋንጃቸውን በመቁረጥ አፍንጫቸውን በመፎነ ነፍሳቸው የተረፈውንም ደግሞ በሕይወተ ሥጋ እንዳሉ ከአንገታቸው በታች በጉድጓድ በመቅበር የቀንድና የጋማ ከብቶች በራስ ቅላቸው ላይ እንዲነዳባቸው አድርገናል ይህን ታሪካችንን ተአምረ ማርያም የተባለው መጽሐፍ በዚህ ግብራችን እግዚአብሔር ተባብሮ ለረጅም ቀን የሚቆይ ብርሃንን በከተማዋ ላይ በመትከሉ የክተማዋ ሥም ደብረ ብርሃን እንደተባለ በመተረክ የነፍሰ ገዳይነታችንን በዓል የእመቤታችን ተአምር ተብሎ እስከ ዛሬ የምናከብረው ሆኗል ጥያቄ አቅራቢዎቹ ይዘውት የተነሱት መጽሐፍ ቅዱሳዊ የነበረ ሰመሆኑ ራሱ ተአምረ ማርያም እንዲህ ሲል ገልጦታል « ለመስቀልና ለማርያም አንሰግድም አሉ » ተአምር ቅን ልብ ያለውና አውነተኛ ክርስቲያን ለማርያም ሆነ ለተቀረጸው እንጨት ስግደት ያስተማረ ሐዋርያ ወይም ደቀመዝሙር ይኖራል ብሎ አያስብም የማይቻለውን የእግዚአብሔር ክንድ እየታገልን የማይጠፋውን እሳት ልናጠፋ በእጃችን የነበረውን ሥልጣነ መንግሥትና ሥልጣነ ክህነት ተሸፍነን በርካታ ለቤተክርስቲያናችን ፈውስ የተላኩትን ቅዱሳን ያለ ርኅራዛዔ ገድለናል አስገድለናል የአይሁድ ካህናት ምክንያት በማፈላለግ ሕዝቡን ለአመጽ በማነሳሳት ነገሥታቱ ደግሞ ክርስቶስን ለመስቀል እንደተባበሩ እኛም ግብረ አይሁድን አላምረን ደገምነው« የሚገድሏችሁ ሁሉ እግዚአብሔርን የሚያገለግሉ የሚመስልበት ዘመን ይመጣል ያለው ይሆንን ። እ አለችው ይባላል ምንም እንኳ ውሻውን የመምታቱ ምክንያት ባይገለጥም እንስሳውን እንዲመታው ባንደግፈውም በምንም ምክንያት ለልጁ አባት እንደማይሆን ግን ደፍረን እንናገራሰለን ይህ የሚያሳየን ዕድሜ ጠገብ የሆነ ማናቸውም ነገር እኛን መግዛት አንደቻለ ነው ሽበት ሁሉ የመልካም ሽምግልና ምልክት አይደለምና እውነትን በእድሜ ልንመዝነው አይገባም የእድሜ ርዝመት እውነት ለመሆን እንደመረጃ የምንጠቀም ከሆነ በፍጥረት ታሪክ ሰይጣን ያስቆጠረው ዕድሜ ራሉን እውነተኛ እንዲያደርግ እያገዝነው እንዳይሆን መጠንቀቁ ያሻል ለሰይጣን የፅድሜው ብዛት አውነተኛ ለመሆን እንዳልረዳው ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ከቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ ተገልጦ በምድር በተመላለሰበት ጊዜ ስለሰይጣን ሲናገር « አርሱ ሐሰተኛ የሐሰትም አባት ነው » በማለት ለዕድሜው ሳይሆን ለውስጣዊ ማንነቱ ትኩረት ሰጥቶ ተናገረ በመሆኑም ዕድሜ ጠገቦቹ መጻሕፍትና የይታረሙ ጥያቄ አቅራቢው ትውልድ መመዘን ያለባቸው በተሰፈሩበት ዕድሜ ሳይሆን በተሸከሙት ውስጣዊ ማንነት ላይ ነው ቤተክርስቲያንም ለመጻሕፍቶቿ ክብር መስጠት የሚገባት ዕድሜአቸው ሰማይ ስለነካ ሳይሆን ሲገለጡ በሚናገሩት ቁም ነገርና አውነት መሆን ይገባዋል ዛሬ በቤተክርስቲያናችን አንቱ የሚያሰኝ ማዕረግን የሚያስጡ ዕድሜ ያላቸው መጻሕፍቶቿ ጉዳይ በዕድሜአቸው ርዝማኔ ከተሰቀሉበት እንዳናወርዳቸው ሽምግልናቸውእያስፈራራን በውስጣቸው መርገምን ተሸክመው እኛ ግን ቅዱስ ቅዱስ እያልን ተሸክመናቸዋል በሀገራችን ኛው ሱራፌል የሰማይ ካህን በተባሉት በአባ ተክለዛይማኖት ስም በተጻፈው መጽሐፍ ውስጥ እንዲህ የሚል ፅድሜ ጠገብ ወንጀል ተቀምጧል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ወደ ተክለ ዛይማናኖት መጥቶ እንዲህ አለው « በተቅማጥ በሽታ ትሞታልህ እርሷንም ተቅማጥህን ማለቱ ነው እንደስቅለቴና ከአንተ በፊት እንደነበሩ ሰማዕታት ደም እቆጥርልፃለሁ » ይላል የሚገርመው ከዛን ጊዜ ጀምሮ በዚህ ገዳም በተቅማጥ በሽታ የሚሞቱ ሁሉ ያለምንም ችግር መንግሥተ ስማያት እንደሚገቡ የሚናገረው ክፍል ነው እንደ ገድሉ ትረካ መጽሐፉ በ ዓም በአጹ ይስሐቅ በመነ መንግሥት ዕጨጌ ዮሐንስ ከማ በተባሉ ሰው እንደተጣፈ ይናገራል ልብ እንበል የተክለ ዛይማኖትን ተቅማጥ የኃጢአተኞችን ዕዳ ለመክፈል ከፈሰሰው ከክርስቶስ ደም ጋር አስተካክሎ « ተቅማጥህ እንደ ሰቅለቴ ደም ነው » ማለቱ ምን ያህል ርግማን ተሸክመን እንደኖርን በቂ ማስረጃ ነው የሕያው እግዚአብሔር ቃል የሆነው መጽሐና ቅዱስ ግን » የኪዳኑን ደም እንደ ርኩስ ነገር የቆጠረ እንዴት ይልት የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል » በማለት ከዚህ ቅጣት እንድንተርፍ ይመክረናል ገድሉ « እሁድና ማክሰኞ እባብ የገደለ ኃጢአቱ ይሰረይለታል ይላል ገድለ ተክለፃይማኖት ም»ጸ መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ደም የኃጢአት ሥርየት አለ ይላል በዮሐእ ጴእጥ ዕብሠ ታዲያ ዕድሜ ይህን የመሰለ ክሕደትእውነት እንዲሆንለት ይረዳዋልን ። » የተሰኘው መጽሐፍ ዋና ዓላማውም ሕዝቡ እስከ ዛሬ በሚያምናቸው አንዳንድ ካህናትና ሠራዊተ ዲያብሎሶች የተደረገበትን ወንጀል ተረድቶ ለወንጌል እሺ እንዲል ለማገዝ ነው ከዚህ በፊት በጻፍናቸው መጻሕፍቶቻችን ደጋግመን እንዳልነው ቤተ ክርስቲያናችን የተተከለችበትን የወንጌል መሠረት ቀስ በቀስ እያስጣሏት ለመናፍስት አሠራር የዳረጓት ሰዎች የክፋት መሣሪያዎቻቸውን ጥለውና አቃጥለው እነርሱ ድነው ሕዝቡን እንዲያድኑ አልያም ቤተክርስቲያናችንን ለቀው እንዲወጡ ለማድረግ ሕዝባችንም በቀደሙትና በእውነተኞቹ አባቶቹ ትምህርት እንዲታደስ በነፍላችን ተወራርደን መነሣታችንን በድጋሚ እናውጃለን የተከበራችሁ አንባብያን እልክ ቅናትና ቁጭት እየተናነቀን ይህን ብለናል ስለሆነም በጽሑፉ ለሚፈጠር የቃል ግድፈት የአጻጻፍ ስልት ድክመት የጸፍንበትን ዓቢይ ዓላማ በመረዳት ታግሳችሁና አስተካክላችሁ እንድታነቡልን በማክበር እናሳስባለን ምዕራፍ አንድ መርቆሬዎስ ሕግንግዚአብሔርን የተካ ፈጣሬ ፅገኒ ለስምክ ወአሴብሕ በኃይልከ ስምዓ ጸሎተ ኩሉ ዘሥጋ ዘመጽአ ኀቤከ ኢታጎንዲ እግዚኦ መርቆሬዎስ ሣህለከ በከዋክብት ሰማየ ከክከለልከ ወበጽጌያት ምድረ አሠርጎከ ፈኑ ብርዛነከ ወጽድቀከ እማንቱ ይምርዛኒ ወይሰዳኒ ደብረ መቅደስከ ጥቅምት ገጽ የመጽሐፉ ደራሲ ፈጣሬ ዓለማት የሆነውን እግዚአብሔርን በመካድና በማስካድ የሰለጠነ መሆኑን ዓይኑን ጨፍኖ የጻፈውን ይህን የክሕደት መዝሙር አንይ ስሕተት የሌለበትና በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በቅዱሳን ሰዎች እጅ የተጻፈው መጽሐፍ ቅዱስ ከዋክብትን የፈጠረ ምድርን በዕፀዋት ያስጌጠ በዘፍ ሀ የሥጋ ለባሽን ሁሉ ጸሎት የሚሰማ መዝ ብርፃንና እውነትን በመላክ ወደ ቅድስናው ተራራ የሚያደርስ ፍኖትመንገድ እግዚአብሔር እንደሆነ አስረግጦ ይናገራል ዚቅን ጽፈነዋል የሚሉት ውሉደ መናፍቃን ግን ሰው አንዳያውቅባቸው በግእዝ በሚያነበንቡት መዝሙራቸው ወደ አማርኛ ስንመልሰው እንዲህ ይነበብላቸዋል «ሰማይን በከዋክብት የሽፈንክ ምድርንም በዕፀዋት ወይም በአበቦች ያስጌጥህ መርቆሬዎስ ሆይ ለስምህ እገዛለሁ በኃይልህም አመሰግንፃለሁ ወደ አንተ የሚመጣውን የሥጋ ለባሽ ሁሉ ጸሎት ስማ ይቅርታህንም አታዘግይብን ብርፃንህንና እውነትህን ላክ እነርሱም ይምሩኝ ወደ ቅድስናህ ተራራና ወደ መቅደስህ ይውሰዱኝ » በማለት ጽፈዋል ምን እንዳሉ እንኳ ሳይረዳ ተንኮለኛ ዲያቆን ያነቃነቃትን ቃጭል እያዳመጠ እግዚአብሔር በእግሩ ወርዶ በፊቱ የቆመ ያህል እልል እያለ የሚስግድላቸውን የዋህ ሕዝብ በተሸፈነ ቋንቋ የአምልኮ ምንዝርናቸውን ከማለማመድ ባሻገር ሕዝቡ ባለማወቅም ቢሆን እየተራበው ያለውን ፍቅረ እግዚአብሔርና ጽድቅ እንዳያገኝ ወደ ንስሓም እንዳይመለስ በመርዝ ስብከታቸው በክሕደት ትምህርታቸው ተብትበው ይዘውታል ኀ ደራሴ ክደትና ወንጀል የሆኑት ጸሐፍተ ዚቅ መርቆሬዎስ እያሉ የሚጠሩት ሰው በ ዓመተ ምህረት ገዴማ እንደነበር እንዳልጻፉ ሁሉ አርሱን ራሉን ወደዚህ ምድር ይመጣ ዝንድ በእናቱ ማሕፀን በሠራው በአግዚአብሔር ጥበበኛ እጅና የሥልጣን ቃል የተፈጠሩትን ፍጥረታት ይኸው መርቆሬዎስ ያሉት ሰው ነው የሠራቸው በማለት በልዑል ላይ ድፍረትን ተናግረዋል ለክሕደታቸው ጸጸተ የማይታይባቸው እነዚሁ ጸሐሬዎች ኅዳር ቀን ይህን ከላይ የተገለጠውን ዝማሬ ባለሟሎቹ ሲያሸበሽቡት መርቆሬዎስ የሚሉት ሰው በፈረስ ሆኖ በመገለጥ ከካህናቱ ጋር አብሮ ይታያል ይላለ ካህናት ሁለት አይነት እንደሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ያስረዳናል አንደኛ ደእግዚአብሔር ሁለተኛም የበዓልር የጣዖታት ን የጣዖታት ካህናት ለጣዖታቸው በሠሩት ቤት በመዝሙርና በሥርዓት ያመልኩታል ይሰግዱለታል ይገ ዙለታልምነ ምንም እንኳ የተሳሳቱ ቢሆንም የሚያደርጉት ሁሉ ለዚያው ለሚያመልኩት ጣዖት በመሆኑ ማድረግ ያለባቸውም ያንኑ ነው ካህናተ እግዚአብሔርም እንዲሁ ለሚያመልኩት ለሚገዙለት እውነተኛ አምላክ ለእርሱ የሚሆነውን ብቻ ያቀርባሉ በተለይ እነዚህ በብሉይ ኪዳን የነበሩ የእግዚአብሔር ካህናት ለመሥዋዕታቸው ተጠንቅቀው እንደ ቅድስናው መጠን እርሱ ባሳያቸውና ባስተማራቸው ሥርዓት መሠረት እያመለኩ ሕዝብንም እያስተማሩ ሊያስመልኩት የተሾሙ ናቸው እነዚህ በአግዚአብሔር ቤት ላይ ተሹመው ግን ለእግዚእብሔር ያልሆነውን ነውር ያለበትን የፍጡር አምልኮ መዝሙርና ቅዳሴ እያቀረቡ የእግዚአብሔርን ክሂሉት እየነጠቁ ለሟች ለፈራሽ ፍጡር እየሰጡ ያውም ለእግዚአብሔር ለብቻው የሆነውን የመፍጠር ባህርይ ወስደው «መርቆሬዎስ ሆይ አንተ ነህ ሰማያትን በከዋከብት የሸፈንህ አንተ ነህ ምድርን በአበቦች ያስጌጥህ እያሉ ራሳቸው ክደው ሕዝብን እያስካዱ ይገኛሉ ይህ መዝሙር ሲዘመርለት በፈረስ እየተገለጠ ያለው የእግዚአብሔር መልአክ ወይም እግዚአብሔር የላከው ሰው አልያም እነሱ እንዳሉት በእግዚአብሔር ስም ቅዱስ ተብሉ የተጠራ ጻድቅ ሰው ሳይሆን ራሉን የብርፃን መልአክ በማድረግ እየለዋወጠ የሚገለጠውና የዚህን ዓለም የማያምኑ ሰዎች አፅምሮ ለማሳወር ጊዜው በሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር አሠራር እስኪታገድ ለጥቂት ጊዜ የተሰጠው ጠላታችን ሰይጣን እንደሆነ ለመረዳት አያስቸግርም ምክንያቱም የፈጣሪ ብቻ የሆነውን ባህርይ ያንተ ነው ሲሉት አዎ ብሎ የሚቀበል በክርስቶስ ደም የታጠበ ቅዱስ ሰው የለምና ስለ ሰመጭ ልጆች ፍቅር ፍዋፍተስቱለውሙ ሙመጮርቆቁሬራምስ ፃው ዚኪቅን ጽፈውታል የሚባሉት ሰዎች ሲያነቡ የተሳሳቱ አልያም የትምህርት ማነስ ምክንያት ሆኖ መንፈሳዊው ነገር ያልገባቸው ሳይሆኑ ሆን ተብሎ የእግዚአብሔርን ክብር የእግዚአብሔርን ምስጋናና የእግዚአብሔርን ሥራ በመለወጥ እንዲያገለግሉት ሰይጣን የሾማቸውና ራሳቸውም ለሰይጣን ያለጸጸት ለመገዛትና ለማገልገል የወሰኑ በርኩስ መንፈስ የተነዱ ናቸው በየዘመናቱ ተነሠሁ የተባሉት በርካታ መናፍቃን እንኳ ስለ ሰው ልጆች ኃጢአት የተሰቀለውና የመተው እርሱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስተጓጎ እንደሆነ አልካዱም በባህርዩ ላይ ሕጸጽ ይገኝባቸው እንጂ አንዳንዶች ፍጡር ነው አንዳንዶችም ሁለት ባህርይ ነው ሌሎች ደግሞ አንድ ባህርይ ነው ቢሉም ስለሁላችን መከራን የተቀበለ የሞተና የተነሣው ክርስቶስ እንደሆነ ያምናሉ አገር በቀሎቹ የእኛዎች ከሐድያን ግን ሚያዝያ ቀን በሚዜመው መዝሙራቸው ገጽ ላይ እንዲህ በማለት ከእነቀያፋና ሐና የባሰውን ክሕደት ጽፈዋል «ንዜኑ ክዘመርቆሬዎስ ሂሩተ ትኅትና ወየውሐተ ዘተአገስ በእንተ አፍቅሮተ ሰብእ ዘለቀሎ ለስማይ ከመ ቀመር ዲበ ዕዕ ተስቅለ ዘከለሎ ለሰማይ በከዋክብት አክሊፅዘሦክ ተቀጸለ» ትርጉም «ስለ ሰው ልጆች ፍቅር በመታገስ መከራን የተቀበለ በእንጨት ላይ የተሰቀለ ሰማይን እንደዋልታ የዘረጋና በከዋክብት የሸፈነ መርቆሬዎስ የሾኽ አክሊልን በራሱ ላይ ደፋ ስለዚህ ቺርነቱና ትኅትናው ደግነቱን እንናገራለን» ኃጢአት ያስከተለውን በሥጋ ለባሽም ያልተቻለውን የኃጢአት ደመወዝ ዋጋ ይኸውም ሞት ነው መጽሐፍ እንደሚል እግዚኦ ብሐር የገዛ ልጁን ልኮ አድርጎታል ይላል ሮሜ ኃጢአት ያስከተለውን ሞትና ከእግዚአብሔርም ክብር መጉደል እግዚአብሔር በራሱ ለመመለስ በመፍቀዱ ዓለም ሳይፈጠር በታቀደው መሠረት ርግማንን ያጠፋ ዘንድ ማንም ሊቀርበው በማይችል ብርሃነን ተከቦ ይኖር የነበረው ኃያል አምላክ የሰላም አለቃ የዘላለም አባት ተብሎ የተጠራው ወልድ በተለየ አካሉ በሥጋ ሰብእ ተገልጦ ስለ ሁላችን በውክልና ለሞት ያውም ለመስቀል ሞት ተላልፎ እንደተሰጠ ራሱ ሰይጣን በግዱ ያመነው እውነት ነው ይህም በአብ ፈቃድ ስለመተላለፋችን እንደቆሰለ በደላችንንም እንደተሸከመ ኢሳ ነቢያት ተንብየውለታል አምላክ በሥጋ ተገልጦ በፈጠራቸው ሰዎች እጆች መከራን በመቀበል የሾኽን ጉንጉን አክሊል እያሉ ዓይኖቹን እየሸፈኑ ማን እንደመታሀ ትንቢት ተናገር በማለት ሲቀልዱበት የሰው ልጆች ፍቅር ለዚህ እንዳደረሰው ደጋግ አበው ተናግረዋል መጻሕፍትም ገልጠዋል «ፍቅር ሰሐቦ ለወልድ እመንበሩ ወአብጽሖ እስከ ለሞት» ትርጉም «ፍቅር የአምላክን ልጅ ከዙፋነ ሳበው እስከ ሞትም አበቃው» እንዲሉ ጸሐፍተ ዚቅ ወመዝሙር የሆኑት መናፍቃን ግን ከክርስቶስ ዕርገት በቷላ ዓመታትን ቆይቶ ነበረ የተባለውን ፍጡር እንዲሀ ብለውታል « ስለ ስው ልጆች ፍቅር በመታገስ መከራን የተቀበለ በእንጨት ላ ቀለ ሰማ እንደዋ የ ና በከዋክብት የሸፈነ መርቆሬዎ የሾኽ አክሊልን በራሱ ላይ ደፋ ስለዚህ ቸርነቱና ትህትናው ደግነቱን እንናገራለን» በማለት በድፍረት ጽፈዋል ወገብረ እግዚአብሔር ሰማየ ወምድረ የሚሰውን የኦሪት ዘልደት የመጀመሪያ ክፍል በመፋቅ « ሰማይን እንደዋልታ የዘረጋና በከዋክብት ያስጌጠ መርቆሬዎስ ነው » እያሉ በንባብም በዜማም እየደገሙ ከአንድ ኃይል አለ ባዩ ፍልስፍና በክሕደት የላቀውን ደረጃ አስመዝግበዋል ሰዎቹ መርቆሬዎስ እያሉ የሚጠሩትን ባዕድ መንፈስ አንዴ ፈጣሬ ዓለማት ሲሉት ሌላ ጊዜ ለሰው ልጆች ሲል የተሰቀለ ይሉታል የሚገርመው ፍጡር ሰው መሆኑን በድርሳናቸው መግለጣቸውን ረስተው ስግደትንና አምልኮን የሚቀበል አምላክ አድርገውም ስለውታል ዕድሜው ያልዘለቀውን ዕሩቅ ብዕሲ ሆሆውም በእርግጥ ኖሮ ከሆነ ነው እንዲህ እያሉ በቤተክርስቲያን ሥፍራ ቢሰጡትም እኛ እግዚአብሔር ባቀደልን መሠረት ከድንግል ማርያም በአውነት በሥጋ በተገለጠው የእግዚአብሔር ልጅ በሆነው በክርስቶስ ከዛሬ ዓመታት በፊት በእንጨት ላይ ተሰቅሎ ባፈሰሰው ደሙ የኃጢአት ሥርዬትን እንዳገኘን የሲኦል መሠረቶች እስኪናጉ ድረስ እናውጻለን ጸሐፊዎቹ ክሕደታቸውን በዜማም ሆነ በስብከት ሀገር ያደረሰ ሥራ ክርስቶስን ተቀብያለሁ በማለት በስሙ ለተቋቋመችው ቤተክርስቲያናችን ዛሬ ለምትገኝበት ዝብርቅርቅ ሕይወት እንድትወድቅ ዳርጓታል ግራና ቀኙን የማያውቀው ይህ ሕዝብ « አዕይንተ እግዚአብሔር » እያለ ካህናቱን ታምኖ የሚኖር በመሆኑ ሳይመረምርና ጥያቄ ሳያቀርብ ሁሉን ስለሚቀበላቸው ሳያውቀው እግዚአብሔርን እየተቃወመ ወደ ሲኦል እንዲነጉድ አድርገውታል ሌላው ቀርቶ በፍታታችን እናጸድቅዛፃለን የሚሉት እነሁ መናፍቃን በክርስቶስ ይሁን ወይም አይሁን የማይታወቅ አስከሬን በፊታቸው አጋድመው ምዕመኑ በማያውቀው ቋንቋ ከሚጸልዩት መዝሙር አንዱ « ሚስቱን ሌላ ይውሰዳት ልጆቹም ይበተኑ ሥልጣኑም ለሌላ ትስጥ » የሚለውን በይሁዳ ላይ የተተነበየውን መርገም ነው ። ሖ ዘጸ የሚለውን አምላካዊ ትዕዛዝ በመጣስ የሰው እጆች በሳሉት ሥዕል ፊት በመቆምና በማስቆም ስግደት እንዲደረግ ይሰብካሉ መጽሐፍ « ወዝኒ አኮ ለአንክሮ አስመ ሰሊሁ ሰይጣን ይትሜሰል ከመ መልአከ ብርዛን » ትርጉም « ሰይጣን ንመ መ ራሱን ይለውጣል » እንደሚል ኛ ቆሮ መምሰል የሰይጣን ዋነኛ ባሕርዩ በመሆኑ በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናት በቅድስት ድንግል ማርያም ስም በማመሳሰል ኑ እንስገድላት እንገዛላትም በማለት ይጋብዛሉ በመሠረቱ ጌታችንን መድኃኒታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን መድኃኒት አድርጎ የተቀበለ ሰው ለማን እንደሚሰገድ ለምን እንደሚሰግድ ስለሚያውቅ በፈጣሪ ፈንታ ስግደትን በራሱ ስም ይቀበል ዘንድ አይችልም አያደርገውምም መናፍቃኑ ለጌታችን እናት ነው በሚል ሽፋን ስግደት እንስጣት ያሏት ሴት የጌታችን የመድኃኒታችን እናት አለመሆኗ ደራሲዎቹ ቀጥሉ በጻፉት መዝሙር በግልጽ ይታወቃል« ሰማያትን በከዋክብት ያስጌጠልህ መርቆሬዎስ ነው ሲሉን ቆይተው አሁን ደግሞ « ብቻዋን ታላላቅ ብርዛናትን ለፈጠረች ለመድኀኒታችን ለድንግል ማርያም ኑ እንስገድላት ለእርሷም እንገቫ » ይላሉ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ትኅትናዋ ስለድንግልናዋ በእግዚአብሔር ፊትም ስለተቀበለችው ሞገስ የመሰከረላት እሙ ለእግዚእነ ማርያም በሕይወት ኖራ ቢሆንና ይህን የመናፍቃንን ክፉ ሥራ ማለትም ያላለችውን ያልፈለገችውንና የማትፈልገውን የፈጣሪ ተግዳሮት ብትሰማ እንዴት ታዝን እንዴትስ ትከፋ ። ጸሐፊዎቹ « ማርያም» እያሉ የሚጠሯት መጽሐፍ ቅዱስ ስለትኅትናዋ ስለቅድስናዋ ስለታማኝነቷ እግዚአብሔርን ስለመፍራቷ የጻፈላትን የጌታችንን እናት ማርያም ነች ለማለት አንደፍርም መጽሐፍ ቅዱስ ማርያም እያለ የሚጠራት እንኳንስ የሥላሴን ክብር ልትሻማ ቀርቶ በሥጋ ከእርሷ የተገለጠውን ልጂን በእናትነቴ ልኩራ ሳትል « ጌታየ አምላኬ » ብላ የነፍሷ መድኃኒት እንደሆነ እንጂ እኔ መድኃኒት ፈጣሪ ነኝ አላለችም። ደራሲዎቹ ማርያም የሚሏትን ሴት « መድኃኒታችን » በማለት ይጠሯታል ቅን ልብ ላለው በመጽሐፍ ቅዱስ የተገለጠችውንና መልአኩ ገብርኤል ወደ እርሷ ተልዕኮ ስለመጽነሷና ስለመውለዷ ያበሠራት ቅድስት ማርያም በየትኛውም ሥፍራ « የጌታችን እናት » እንጂ መድኃኒት ናት ተብሎ አልተነገረላትም ሐዋርያት « በስማይም ሆነ በምድር ሌላ የምንድንበት መድኃኒት የሚሆን ስም የለንም ሐዋ እያሉ አበውም በመጽሐፋቸው « ድኅነታችን በዕሩቅ ብዕሲ » አይደለም እንዲህ ብሎ የሚያምን ርጉም ነው ብለው ጽፈው እያለ ዛይማኖተ አበው ን መናፍቃኑ ግን « ማርያም የተባለችው « መድኃኒታችን ናት በማለት ያዜማሉ ሣቢፌኪኢኪርምዮም ው ኋሎሙውማ ፍሯፓ። በማለት የደስታ ያህል ሊያበሥሩን ሞክረዋል ነቢያትንና ጻድቃንን ለመቤዝት ማርያም በመወለዷ ለምስጋና ጠርተውዓናል መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ኃጢአትና ውጤቱ ሲናገር « አስመ ኩሎሙ እሕበሱ ወጌገዩ ወኀጎድጉ ስብሐተ እግዚአብሔር ትርጉም « ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሏቸዋል » ሮሜ ይላል ከዚህ የተነሣ ሰው ሁሉ ኃጢአተኛ በመሆኑ ከእግዚአብሔር ተለይቶ እንደሚኖርና እንደኖረ ያስረዳናል ሆኖም ባለ ብዙ ምሕረት አግዚአብሔር ይህን በኃጢአት ምክንያት ከእግዚአብሔር ክብር ጎድሉ የነበረውን የሰው ልጅ ለማዳን ያዘጋጀውን እቅዱን ሐዋርያቱ ሲገልጡ « ወጽድ ጸጋ ዚአሁ ረከቡ ሕይወተ በኢየሱስ ክርስቶስ » ትርጉም ነገር ግ ነው ቤዛነት በኩል አንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ » ብለው መሰከሩ ሮሜ የን በክርስቶስ ቤዛነት እንጂ በሌላ በማንም ቤዛነት በኩል አልተባለም ወይም ግማሹን በክርስቶስ ቀሪውን ደግሞ ዛሬ የእኛዎቹ መናፍቃን እንደለቀለቁት በዕገሌ በኩል ይቻላል እያሉ እንደሚያስተምሩት በአንዱ ስንኳ ይቻላል አላሉም ቤዛነት ማለት በግዕዙ ቤዘወ ከሚለው ግሥ የወጣ ሲሆን ዋጀ ገዛ ማለት ነው ቤዛነት ስንልም ዋጅነት ወይም ቤዛ መሆን ተብሎ ይተረጎማል ይህንም ሥራ እግዚአብሔር ለተወደደ ልጁ ብቻ እንደሰጠው ለዚህም ሥራ በተለየ አካሉ ወልድ በሥጋ ተገልጦ እንደፈጸመው ቅዱሳት መጻሕፍት ይተባበራሉ ሐዋርያው ጴጥሮስ በመጀመሪያው መልእክቱ « ከላ በክቡር ደሙ ለክርስቶስ ከመ ዘበግዕ ቅድው ወንጽሕ » ትርጉም « በክቡር በክርስቶስ ደም እንደተዋጃችሁ ታውቃላችሁ » ይሳላል በቅዱስ ጴጥሮስ ትምህርት መሠረት ቤዛነቱ ባለቤት ሆኖ የተገለጠው « መድ ችን ክርስቶስ ብቻ ነው ኛ ኤጥ ቅዱስ ጳውሎስም በኤፌ ክታቡ ጉ ላይ « ረከብነ መድኃኒተ ወተኅድገ ኃጢአትነ በደሙ » ትርጉም « በደሙ የተደረገ ቤዛነታችንን አገኘን » በማለት የቤዛነቱን ሥራ ደሙን ባፈሰሰው በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ብቻ እንደሆነ መስክሯል « በዋጋ ተገዝታችኃልና ለራሳችሁ አይደላችሁም » ሲል ተቤዥታ ችኋል ተዋጅታችኋል ማለቱም ነው ኛቆሮ ጥቅል የመቤታችንን ነገር ቅዱስ ጳውሎስ በሐዋርያት ሥራ ለተሰባሰቡ ጳጳሳት የቤተ ክርስቲያን ሽማግሌዎች ሲያስረዳ « እግዚአብሔር በደሙ የዋጃትን ቤተክርስቲያን የምዕመናን አንድነት ነ ትጠብቁ ዘንድ በማለት በዚህ ሥራ ማንም ጣልቃ ይገባ ዘንድ እንዳልፈቀደ ባለቤትነቱን « እግዚአብሔር በገዛ ደሙ የዋጃትን » በሚል ኃይለ ቃል ተናግሯል የሐዋ በተለይ ግዕዙ « ቤተክርስቲያኑ ለክርስቶስ እንተ አጥርያ በደሙ » በማለት በክርስቶስ ደም የነጻች የሚለውን ትርጉም ሰጥቶታል ታዲያ የመጽሐፈ ዚቅ ደራስያን ነን ባዮች « ማርያም የተወለደችው ነቢያትን ጻድቃንን ለመቤዥት ነው » ሲሉ ያሠፈሩትን ተግዳሮት ከየት አመጡት ። ዓለም ሳይፈጠር እግዚአብሔር በወሰነው መሠረት ነው በዚሁ መጽሐፋቸው ገጽ ላይ « የዓለም ሁሉ ቤዛ የሆነች ማርያም በማሰት ጽፈዋል የጸሐፊዎቹ ዓላማ በግልጽ እንደሚታየው የእግዚአብሔርን የቸርነት ሥራ ማጥፋት መሰወር ስለሆነ « የዓለም ቤዛ ብለው እንዲዘምሩላት ለዚህች ሴት መዝሙር ደርሰዋል እግዚአብሔር ዓለሙን በክርስቶስ ቤዛነት ሊያድን እንደፈቀደና ይህም ኃሳቡ ከዘመናት ጀምሮ ነቢያት በትንቢታቸው ሐዋርያት በስብከታቸው ተተኪ ልጆቻቸው በጽሑፋቸውቀደምት የተባሉትም በትውፊታቸው እስከ ነፍሳቸው ሕቅታ መስክረው ያለፉለትን በመካድ « ማርያም ቤዛዊተ ኩሉ ዓለም የዓለም ሁሉ ቤዛ ብኪ ንድኅን ወነሐዩ ባንቺ እንድናለን እንኖርማለን በማለት በክርስቶስ መድረክ ያውጁታል ፅኋያርታ ፅለፃባሷ ታላላቅ ብርፃናትን ፀሐይ ጨረቃና ከዋክብት የፈጠረች ማርያም ናት እነርሱ ማርያም የሚሏት ለሕዝብ መድኃኒት ናት እውነተኛይቱ የጌታችን በሥጋ እናቱ ማርያም አይደለችም እነርሱ ማርያም እያሉ ለሚጠሩአትም እንስገድላት ለእርሷም እንገዛ ማለታቸው ነው የሚገርመው ጸሐፊዎቹ ፈጣሪ መድኃኒት ቤዛ አዳኝ መመኪያ መጋቢ ጠባቂ ዉዚተ ማለት ችግር የለባቸውም ቁጥራቸው ቢበዛም አይጨንቃቸውም ብዙዎች እንደሚመስላቸው ሰዎቹ የማርያም ፍቅር አላስችላቸው ያላቸው መስሏቸው « ፍቅረ ማርያም » ነው እያሉ ከንፈራቸውን መጠውላቸዋል እንበልና የማርያም ፍቅር ነው ብንል እንኳ ስዎቹ በማርያም ፍቅር ብቻ የሚረኩ አይደሉም በዚሁ መጽሐፋቸው ገጽ ላይ « መርቆሬዎስ ወኮነ መድኃኒተ ለኩሉ ዘነፍስ » ትርጉም « መርቆሬዎስ ለፍጥረት ነፍስ ሁሉ መድኃኒት ሆነ » ይላሉ እንደገናም የዚህ የዚቅ መጽሐፍ ወንድም የሆነው ገድለ ተክለ ዛይማኖት ደግሞ « ዝንቱ አቡነ መምህርነ ዝንቱ ይህ አባታችን ይህ መድኃኒታችን ይህ ፍርቃንነነ ዝንቱ ተስፋነ ዝንቱ አለኝታችን ይህ ነዓ አድራጊያችን ይህ ግዕዛንነ ዝንቱ አብ ክዳን የመንግሥተ ሰማያት ፈለማችን በታረዝን ለች ጅ ቁይ ጃቫ ረነ ምርጉዝ ለድካምነ መጠጣችን በደከምን ጊዜ ምርኩዛችን ይላል ገድለ ተክለ ዛይማኖት ገጽ ምዕ ዝርዝሩን በምዕራፉ እናየዋለን እንደደራሲዎቹ ኃሳብ ይህ አባታችን ተክለ ዛይማኖት መድኃኒታችን ነው በማለት ይሰብኩናልፈ ማርያም ቤዛዊተ ኩሉ ዓለም ብሉ የዓለም መድኃኒት እንደሆነች የተናገሩትን ረስተው መርቆሬዎስ ጠኮነ መድኃኒተ ለኩሉ ነፍስ ብለውን ነበር ብዙ መድኃኒት ብዙ አዳኝ ለጸሐፊዎቹ ትግር ስላይደለ አሁን ደግሞ ተክለ ዛይማኖት መድኃኒታችን በማለት ጽፈው ሕዝቡን አስተውታል ሐዋርያት « የዓለም መድኃኒት እንዲሆን አብ አንድያ ልጁን ወደ ዓለም ልኮታል ኛ የሐ ያሉትን በመካድና በማስካድ ሰልጥነዋል።