Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ተድላ ደስታ ነገሩዋተቶ የንጉሥ ልጅ ላይ ያድራል እርሷም ለሁሉ መሪ ትሆናለች መታሰቢያዋን ለሚያደርግ ስሟን ለሚጠራ በጸሎቷ ለሚታመን የፈለገውን ሁሉ ተፈጽምለታ ለች ያም አረጋዊ ደግሞ አንዲህ አላት የቀድሞ ኑሮሽ ምን ነበር። ዘካርያስም በነጭ ፈረስ ላይ ተቀምጦ በአጁም ቦግ ቦግ የሚል የአሳት ሰይፍ ይዞ ነፍሳት በሚሄዱበት መንገድ ያን ሃገረ ሰሪ ሰው ተገና ኘው የመላእክት አለቀች ሚካኤልና ገብረኤልንም በእኔና በዚህ ሰው መካከል ፍረዱ አላቸው አነርሱም በሰይፍ የገደለ በሰይፍ ይሙት ተብሏል በያዝክው ሰይፍ እንድትገድለው ፈርደናል አስሉ ጸርሱ ዘካርያስም መልካም ፈረዳችሁ ብሎ ያንን ሰው ከንጉሥ ጋር የምተኖር መስሎህ ነበር። አንዲህ አያለች ስተሰብክ አገኛት ስለሟችንያና ሰማያተ ራሳቸውን ድኃ የሚያደርጉ ብፁዓን ናቸው አነርሱ አንደመላአእክተ ሆነው መንግሥተ ሰማያተን ይወርሷታል የዘላለም ሐይወትን ያገኛሉ አንዲህ ከጳውሎስ ጋር አየሰበከች ረች ይህንንም ትምህርት ሰምታ ስሟ ጤቅላ የምተባል በላቴና አመነች ያለመብልና መጠጥ ከቤቷ ደርብ ሳትወርድ ሶስተ ቀኖች ኖረች እናቷም እንዲህ አለቻት ከቤትሽ ደርብ ለምን አትወርጂም እህልንስ ለምን አተበይም ከዚህም በኋላ የራሷን ጠጉር ቆርጣ ወገቧን ነ አ ማርያም መግደላዊት ያደረገችው ተአምር ይህ ነው ሰዘላለሙ አሜን ሥራው ላማረ ቤተ መቅደሷ ሥንዴውን ወይሦን ዕጣኑን ዘይቱን መጋረጃውንም በመስጠት የከበረች የማርያም መግደላዊተን መታሰቢያዋን በሕይወቱ ዘመን ሁሉ የሚያደርግ አንድ ሰጡ ነበር በበፀ ነቪከ ርበበበበ ዐ ርነ ምስኪኖችን የለም በዚያች የክበሩ ናቸው ሀናራልና ስለሚኖር ረኃብ ጥም ኀዘን ጊ ያያ ሂ ን ።
ነኝ ይህንንም ሰምቶ አባትዋ በአርሷ ላይ ተቀጣ አስረውም በከተማው መካከል በመንገድ ላይ ጥለው በፈረሶች ኣእንዲያስረግጧት አዘዘ ሎሌዎቹም እንዳበዛቸው አደረጉባት ክቶ ምንም ክፉ ነገር አልደረሰባተም ዞ እናትና አባቷም ይህን ድንቅ ሥራ ባዩ ጊዜ እጅግ አይቁ የክብር ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አመት ምድራዊ መንግሥታቸውንም ተተው አስቀድሞ ልጃቸው ተኖርበተ ወደነበረው አዳራሽ ሂደው ከዚያም ገብተው የሚኖሩ ሆኑ በበፀ ህሃቪከ ገፍርበበፀ በሀገራቸው አቅራቢያ የሚናር ሥ በአሃርሱ የሆነዐን ዚናቸውን በሰማ ቪ ወደዴቪያሆት ሀገር መጥኑጐኑ ለምን መንግሥታትሁን ተዋትሁ ስሁንም በደ መንግሥታችክ ተመለሱ አላፐው አነርሱ ግን የዚህን ዓሰም መንግሥት አንፈቅድም አሉት አርሱም መንግሥታቸውን ወስዶ በዚያኙ ሀገር ላይ ገዞ የክበረች ማርያም መግደላዊተንም ይዞ አሠቃያት የተራቤ አናብስትንና የሚናደፉ እባቦችን በላይዋ ላይ ሰደደ ከክፋ ነገር ከቶ ምንም አልደረሰባተም ከዚህም በኋላ በመጋዝ መገዛት በአንገቷም ታላቀ ደንጊያ አደረገ ይህም ሥቃይዋ ወደ ክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ደረለ ጌታችንም አዳናተ ከዚህም በኋላ ያጠምቃቸው ዘንድ እናተና አባቷ ካህን ቂስ ጠርተው ከርሳቸው ጋር ሶስተ መቶ አገልጋዮቻቸጡ ተጠመቁ ከዘመዶቻቸውና ከሀገር ሰዎት ብኩዎች አምነጡ ተጠመቁ ዳዳያመኛም ንጉሥ ኑማርያኖስ መጣ ዜናዋንም ሰማ ወደርሱም አስቀርቦ በክፉ አሟሟት አንዳተሞቺ ለአማልክት ሰዊ አላት አርሷም የክብር ባለቤት በሆነ በጌታዬ ኢየሱስ ክርስቶስ ታምኛለሁ አኔፄ አልሞተም አለችው ተቀላኒካ ወደሚባል ሀገር ወሰዳትና በዚያ ጽኑ የሆነ ሥቃይን አሠቃያት ከነሐስና ከብረት በበሬ አምሳል ከተሠራ ቀፎ ውስጥ አስገብቶ አሰራት ። በዘመገነ ጠላቶች ሊያስደነግጡት እዳልቻሉ በሕይወት ሳለ አንድ ምውት ከሞተ በላ አንድ ምውት እንዳስነሣ እንደ ኤልሳሰ ሀገሩን አጽንቶ እንደጠበቀ የፋርስንም ሠራዊት ገድሎ ስለጽዮን የሚያለቅሱትን ደስ እንዳሰኛቸው የኢየሩሳሌምን ርኩሰቷንና ኃጢአቷን አንዳስወገደ እንደ ሕዝዋቅያስ ሀ ከአናቱ ማህፀን አንደተቀደሰ እንደ ከበረ እንደኤርምያስ የአግዚአብሔር ጌትነቱን እንዳየ እንደ ሕዝቅኤል ል በክንድ ውስጥ ሆኖ ደስ አንደሚያሰኝ አሰንክታብ የሆነ አንደ ከሩባቤል በቦታቸው ልጆቻቸው አንደተተኩላቸው አንደ አሥራ ሁለቱ ደቂቅ ነቢያተቶ የወደቀውን ቅጽር አንሥተው እንደሠሩ ክብርንም አንዳገኙ አንደ ሆሴዕና ነህምያ እንደርሱ ያለ ሰው ያልተወለደ አንደ ዮሴፍ በክብራቸው የሚመስላቸው ሰው አንደሌለ አንደሴምና አንደ ሴጎ በፍጥረቱ ሁሉ ላይ ንጉሥ አንደሆነ አንደ አዳም ያ የካህን ልጅ ስምዖንም በዘመነ ቤተ መቅደስን እንደሠራ ይህም የአስራኤል ሕዝብ ከምርኮ በተመለሱ ጊኬ ነው ከእናታችን ማህፀን ካወጣን ጀምር እድሜያችንን የሚያስረዝም በቦታው ሁሉ ታላላቅ ተአምራትን የሚያደርግ ፍጥረታትን ሁሉ የፈጠረውን አምላክ ፈጽመው አመሰገኑተጎ በበፀ ነቪከ ርበበበበ ይህንንም በመንፈስ ቅዱስ ተናግራ ንጉሥ ሳበርን የሕይወትን መንገድ መራችው እርሱም ይህን ሰምቶ ኣምነቱን አጸና ፈጽሞ በማድነቅም አንደበቱን ከፍቶ እንዲህ አለ መሪ የሆንሽ አንቺን የሰጠኝ የአባቶቼ ፈጣሪ ይመስገን አንቺ የብርፃን መሰላል ሆነሸኛልና እኔንም ለዘላለሙ የማያልቅ የሕይወትን ሥልጣን በሰጠኝ በአምላክሸ አመንኩ አሜን ምዕራፍ አራት ይህችም የከበረች ማርያም መግደላዊት እንዲህ አለችው ሰማይና ምድርን በፈጠረ አምላክ ያመንከ ከሆነ እንዲህ ያለች አምነት ወደ ሕይወት አድርሳ ከጻድቃን ጋር በመንግሥተ ሰማያት ዕድል ፈንታህ ከአርሳቸው ጋር ይሆናልና በእውነት እመን አለችው አርሱም ይሁን አፈቅዳለሁ ብሎ መለሰላት ሁለተኛም በሀገሬ ውስጥ በስምሽ መታሰቢያ መቅደስ እንዲሠራ ከአንቺ አሻለሁ አላት እርሷም መልካም ነው ግን ከሁሉም አስቀድሞ ከሀገር ሰዎች ጋር አመኑ አለችው ጫጭ የከበረች ማርያም መግደላዊትም ዐይኖችዋን ወደ ሰማይ አቅንታ አንዲህ ብላ ወደ እግዚአብሔር ጸለየች አናንያ አዛርያና ሚሳኤልን በሚነድ እሳት መካከል ሆነው ሲዘምሩ በዘመናቸው የናቡከደነጾር ልቡን ወደ በጎ ሥራ አንተን ወደ ማመን የመለስክ የእኔን የባርያህን ልመና ስማኝ አኔም እንደርሳቸው አዘምርልሃለሁ በመቅደስህ አዳራሽም ውስጥ እሰግድልሃለሁ ድህነትን የምታደርግልኝ ፈጣሪዬ ጄነ መ በበፀ ነቪከ ርበበበበ ኡነ። ያዙአቸው ሥጋቸውንም በሉ ደማቸውንም ላሱ አጥንቶቻቸውንም በምድር ሁሉ በተት ከቢህቻ በኋላ እሊያ አንበሶች ማርያም መግደላዊት ሂአለችበት እስር ቤት ሄዱ ባርያ ለጌታው እንደሚሰግድም ሰገዱላት አርሷም አእግቪአብሔር ይጠብቃችሁ ወደ ቦታችሁ ሂዱ አለቻቸው እነርሱም አየተቀዳደሙ ወደ መኖሪያቸው ሄዱ ሕርሷ ግን ሰባት ቀኖት በእስር ቤት ኖረች ፊቷም እንደሚያበራ እንደንጋት ኮከብ ብሩህ ሆነ ያም አንበሶች ከስቅለት ያወረዱት ሰው መጥቶ እጅ ነሣተ ንዲህም አላት ዘመዶቼና ቤተሰቦቼ ስቅለትን ሰቀሉኝ አንበሶችም መጥተው ከተሰቀልኩበት አወረዱኝ እነዚያንም የሰቀሉኝን ሰዎች በሉአቸው ደማቸውንም ላሱ ኣጥንቶቻቸውንም በተኑ ይህንዖሃ ያዩ የስሙ ተደነቁ እንዲህም ቅድስት ማርያም መግደላዊትን ተነጋገራተት ጸ ከዚህም በኋላ እሊያ ከሐድሪያ ነ እንዲህ አሉ ይቺ ሥራየኛ ሴት ያደረገችውን ስሙ እንንገራችሁ በላያችን አንበሶችን በመስደድ አገራችንን አጠፋች ሰዎችንም አስጨረሰች ሕዝቡም ሰምተው ከሀገራችን አስወጥተን ወደ ሌላ ሀገር እንሰደዳት አሉ ከሀገራቸውም አስወጥተው ሰደዱዋች እርሷም ግን በሌላ ቦታ ሀ በአናብስት ተበልተው ስለሞቱ ለዎች እንዲህ ስትል ጸለየች አቤቱ አልዓዛርን ከአራት ቀኖች በኋላ ከመቃብር ያሥነሣኸው ፈጥረህ የምትገዛ መሆንህና የይቅርታህ ገናንነት ይታወቅ ዘንድ እሊህ ባሮችህን አሥነሣቸው እነርሱም ተነሥተው በዚህም ዓለም በሚመጣውም ዓለም አገልጋዮች ባሮችህ ይሆኑ ክንድ ወንድሟ ጳውሎስም ወደርሷ መጣ እርሱም አንደስሙ ትርጓሜ አንደበቱ እንደሸቶ መዓዛ ጣፋጭ የክርስቶስም አንደበት የሆነ የሕይወትም ምንጭ የጥበብ አክቅት በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ የንም ሙ ብራት ለበጎ ነገርም ታዛኘየ የተባ አርሱ ይ እንዲሀ አላት ተስፋ ያደረግሽጡ ሰማ ሩ መንግሥትን አምላክሽን ከአገለገሉ ተና ደስ ካሰኙት ጋር ትጉቀበፀ ዘንድ አለሽና አይዞሽ አትፍሪ ልብሸም አይደንግጥ ኣኛም ልጆችሽ በጸሎትሽ ሰማያዊ መንግሥትን እናገኝ ዘንድ ተስፋ አእናደርጋሰን በረከትሽም ከአኛ ጋር ይኙር ለዘላለመ አሜን ምዕራፍ ስድስት አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በሚያዝያ ስድስት ቀን የሚነበብ የቅድስት ማርያም መግደላዊትን ገድል እንናገራለን ይህንንም ሰምታ ፈገግ አለችና አንዲህ አለችው ወንድሜ ዊ። ነሚነ ገብቷል በእግዚአብሔር የተጠራሁ ፃኝ እምነቴም በስሙ ነው እንዲሁም ደግሞ የአርሱ የብርሃን እናት በሆነች በአመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም በአማላጅነቷ የማምን ነኝ እናንተም እንደ ኣኔ አመኑ አምናችሁም የዘላለም ሕይወትን ታገኙ ዘንድ የከበረች የመንፈስ በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ቅዱስን ጸጋ ታገኛላችሁ ፈጽሞ በማይጠፋ ሰማያጉ መንግሥት አግዚአብሔርን ከአገለገሉተና ደስ ካሰኙት ጋር አንድ ትሆናላችሁ የሚወደውን ሥሪ ከሠረችህ በሰማያዊ መንግሥት እንደ ሐዋርያት ባለሟሉቹ ዐዳጆቹ ተትሆናላችሁ እንዲህ አስተማረቻቸው በሚገባ አስረድ ክአምለኮተ ጣዖት ዐወደ አምልኮተ ኣግዚአብሔር መለሰቻቸው እነርሱም እንዲህ አሏት ለአኛ ግን ከአንቺ ጋር አንድ መሆን ይሻለናል እስከ አሁን ይዘነው የነበረ አንደሬት መራራ የሆነ ነው ከመብላትና ከመጠጣት በቀር የምናውቀው የሌለ ይህንንም ብለው አምነው ተከተላት ልሂህም የሀገር ሰዎች አምነው ክርስቲያኖች እስከ ሆኑ ልግዚአብሔር የሚወደውንም እስከሠሩ ቤተ መቅደስም ጳስከአነጹ ድረስ የሀገር ሰዎችን ያስተማረቻቸው ማርያም መግደላዊት ጥፋት የሌለበት የነገሯ የጣፅሙ መዓዛ እንደ አንኮይ የሆነ እንደከበረ አንቁ ሁሉመናዋ የተወደደ ምግባሯ ያማረ ሃይማኖቷ የጸና ትምህርቷ አንደማር አንደሶከር እንደጊደር ወተት ጥሞአቸዋልና ይህቺንም አናተ ሰውን የምትመራ የዓለም ብርፃን ያደረጋት የአግዚአብሔር ድንቅ ሥራው ዕፁብ ነውጡ አኛም መሐሪ ይቅር ባይ ወደ ሆነ አግዚአብሔር ተማልድልን ዘንድ ከሚነድ አሳት ከክፉዎች አጋንንትም ከወጥድማቸው እንድን ዘንድ አንለምናለን ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን ለዘላለሙ አሜን ምዕራፍ ሰባት ስንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በግንቦተ ወር በስድስት የሚነበብ የቅድስት ማርያም በበፀ ህሃቪከ ገፍርበበፀ ገደላዊት ገድል ይህ ነው ጸሎቷ በረከቷ ከሁላችን ጋር መ ን ለዘላለሙ አሜን አባቶች ክኖሩበት ከኪህ ዓለም የመውጣቷን ነገር አንጽፋለን ኢ አክለን ንጹሐን ለሆኑ ደናግልና ሄሮዶስ ለገደላቸው ሕፃናት ወዶ ተሰጠች ፍጹም ደስታን። በበፀ ነቪከ ርበበበበ ሙሽራ እንቀበለው ዘንድ ነት ውጡ አለቻቸጤጡ አሊህም በክብር ባለቤት በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሃይማኖት ያጌጡና የተበለሙ የከበሩ ሴቶች የአወጣጣቸቤ ምክንያት አንዲህ ነው የክብር ባለቤተ ጌታ ችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዕውራንን ዓይን በመግለጥ ማብራ ታ ሐንካሶችን በትክክል አንዲራ ሠዱ በማድረግ ለምጻሞችን በማንጻት ሙታንን በማንሣት የረከሱ አጋንንትን ከሰዎች ላይ በማስወጣተ የዲዳዎችን አፍ በመፍታት ዶንቆሮዎችን እንዲሰሙ በማድረግ ድንቅ ተአምርን በአይሁድ ፊት እያደረገ በኢየሩሳሌም በዕብራውያን መካከል በተገለጠ ጊዜ ከሁሉ ሰው ልዩ ሆኖና ስለሚያምር ላሕዩ ስለትምህርቱ ጣዕምና ስለአንደበቱ ቅልጥፍና በአምስት ገበያ የሚመጠኑ ሰዎች ተከተሉት በመካከላቸው ያደረገውን ድንቅ የሆነ የእጁን ተአምራት የቃሉን ትምህርት አይተው የእግዚአብሔርን ገናንነቱን እያደነቁ ያመኑ አሉ ዞ ያን ጊዜ በአምስት ገበያ ከሚመጠኑት ውስጥ ሰላሳ ስድስቱን ሴቶች መረጠ ይቺንም የከበረች ማርያም መግደላዊትን ልብሳቸውን በእግዚአብሔር በበጉ ደም አጥበው ካነጹ ከከበሩ ሴቶች ሁሉ መርጦ ከፍ ከፍ አደረጋት አከበራትም እርሷም ስለፍቅሯ ከአርሳቸው ፈጽሞ ተበልጣለች እርሷም መድኃኒታችን በተነሣበት ፅለት እርሱ ሞትን ድል አድርጎ የተነሣው የፈጠራተ ፈ ጣሪዋ ጸንደሆነ አውቃ ፈ ጽማ ስመስግናዋለች ሯ በአናታችን በማርያም መግደላዊት ጸሎተ የእግዚአብሔር አብ ምህረት የአግዚአብሔር ወልድ ፍቅሩ የአግኪአብሔር መንፈስ ቀዱስ አጽናኝነቱ የአመቤታችን ቅድስተ ድንግል ማርያም አማላጅነት ከሁላችን ጋር ይኑር አሜን ረ በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ምዕራፍ ዘጠኝ አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በሰኔ ወር በስድስት የሚነበብ የቅድስት ማር ያም መግደላዊት ክብርዋንና ገናንነቷን የሚና ገር ገድል ይህ ነው ይቺም እናት የከበረችና ከፍና ከፍ ያለች በወንገል ውስጥ የተጻፈችና በሁሉም ዓለም የተሰበከች ከሰላሳ አምስቱ ቅዱሳት አንስትም በክብር የበለጠች በእነርሱ ዘንድም የከበረች ናትና ልናከብራት ከፍ ከፍም ልናደርጋት በዓሏንም ልናከብር መታ ሰቢያዋንም በየወሩ ልና ደርግ ይገባናል አርሷም የክብር ባለቤት የእገዚአብሔር ጽኑ ምስክር ሆናለችና የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን አካል መዳሠሥ ለማን ተቻለው ከአመቤታችን ከቅድስት ድንግል እናቱ ማርያም በዮርዳኖስ ውሃ ካጠመቀው ከዮሐንስ መጥምቅ በቀር ያን ጊዜ በነጭ ርግብ አምሳል መንፈስ ቅዱስ ወርዶ አባቱ አብም የምወደው ልጄ ይህ ስ የሚላቸ ሁን ሜ የሚያስተምራች ሁን ስሙት አያለ ነበር በከበረ ወንንል ስሟን ይጥሩ ብሎ እርሱ መርጧታል አክብሯታ ልና አሁንም የቤተ ክርስቲያን ልጆች አክብሯት ምክንያቱም ይህንን ዓለም ንቃ ትታ ጌታችንን ተከተላ አገልግላዋለችና ሃሐሴ ስድስት ቀንም በዓሏን አክብሩ ይሄውም የአረፈችበትና ከዚህ ዓለም የወጣችበት ነው ዳግመኛም እንደሐዋርያት በዓል በየወሩ በዓሏን አክብሩ ሥርዓቷ እንደ ሥርዓታቸው በዓላተ ቿጅም እንደ አባቶቻችን ሐዋርያት በዓል ይሁን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአማላጅነቷ የምታድን እርሷን በሥጋ በነፍስ መዳኛ ትሆነን ዘንድ ሰጥቶናልና እኛም ለክብር ባለቤት ካርስቶስ የሆነችውን ልናከብራት ከፍ ከፍም ልናደርጋት ይገባል እርሱ መርጧታ ሕና አክብሮ ከፍ ከፍ አድረጎ ኒ በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ድኑ ለሰው ልጆች ምህረትን የምትለምን የምታማልድ አድርጓታልና አሁንም የንጉሥ ልጅ በሆነች በማርያም መግደላዊተ በጸሎቷና በአማላጅነቷ ያድነን በይቅርታውም ጋሻነት ይጋርደን ለዘላለሙ አሜን የቤተ ክርስቲን ልጆች የሆናችሁ የተወደዳችሁ አባቶች እናቶች ወንድሞች እህቶች ሆይ እግዚአብሔር የድህነት ምክንያት ቡሩካን አርጋብ የተባሱ ወላጆቿ እርሷን የወለዱልን ይቺን ቡርክት እንዲህ ሲል የሰጠንን ዕወቁ አስተውሉ መታሰቢያሽን ያደረገ ስምሽን የጠራ ወደ ቤተክርስቲያንሽም ገብቶ የተማፀዐነወ። ኀ ዚና ዕረና ንእ ነናገራለነ እ ያሳ ኣ የክብር ባለቤት የሆነ ካታችን ክላታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እንደከተለሻ ውእንነ ግራችሁ ዘንድ ያክርስቲያን ወገኖች ስሙ አስተድሞ ግን እንደሌሉች ሁሉ በጋብቻ ከመሞከር ይልቅ የኢየሱስ ዝርስቶስ ሠሽራ ጉሆን ከልንደ መረጠች እንደ ጳውሉ ከና እንደወንድሞቿ ከዋርያት በበፀ ህሃቪከ ገፍርበበፀ የዚህን ዓለም ሐሳብ ነቃ ተወችው አነርሱም የቪህን ዓለም ክብር ንቀው አቃልለው በሰማያት የሚ ገኘውን ክን ዴስታ መርጠዋልና ከወንድሟ ከጳውሉስም ር ሥፍር ቁጥር የሌለው ተጋድሉ ተጋደለች የተጋድሌሎዋም ዜና ለሚሰማው ዕዑብ ድንቅ ነው ነገር ግን የተቻለንን ያህል ጥቂት እንነግራችኋለን ይቺም ጓሣቫሮያም መግደላዊት የክብር ባለቤት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስንዜ ቷን ጎንዘቢን ትታ በተከተለችው ጊዚ ከርሷ ሰባት አጋንንት አውጥቶ ሎንደጢስ አጠፋቸው አርሷም ኃጢአተኛውን ጻድቅ አመኙ ዘራውን ድንግል ሦ »ቅ የሚያደርገውን የዓጥረትን ሁሉ ጌታ የነገሥታት ጓጉሥ የአማልክት አምላክ የሆነውን አገለገለችው ጌታችንም ከዐረገ ከኋላ ባላላለጋትውን በመክተል ሕዋርያትን ታገለግል ነበር ከዚህም አስቀድሞ በጌታችን በመከራው ሂዜ በስቅለቱና በሞቱ በሚቀብሩትም ጊዜ ነበረች አል ተለየችም በሰንበት ዕለትም ማለዳ ፈጥና ወደመቃብሩ ገሠሁግሠች ቺ ጎጋዩም ተንከባሉ የእግዚ አ ብሒር መልአክ በላዩ ተቀምጦ አይታው ፈ ራ ች ጓደኛዋ የዮሳ እናት ማርያም ሩባረች መልአኩ አንዲህ አላቸው እኝዓፃንተስ አትፍሩ የተሰቀለውን ክርስቶስን እንደምትሹትአውቃለሁ እነሆትነሥኗጳርል ከዚህ የለም ለዚችም ለማርያም መግደላዊት ዳግመኛ የክብር ባለቤት መድኃኒታችን ክርስስ ተገልጾላት እንዲህ አላት ወደ ወንድሞቼ ሄደሽ ወደ አባቴ ወደአባታትችሁ ወደ አምላኬ ወደ ምላካች ሁ አርጋለሁ አለ ብለሽ ንገሪያቸው አላት ወደ ሐዋርያትም ደርሳ የክብር ባለቤት የጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን የመነሣቱን ነገር አበሠረታቸው ንገሪ እንዳላትም ነገረቻቸው አርሷ ከአእርሳቸጡ ተቀድማ መድኃኒታችንን በማየተ በአነርሱ ላይ አልተመካችም በበፀ ነቪከ ርበበበበ ም ፏ ጹቨኹቨ ሄ ከዚህም በቷሳ በሃምሳኛው ዕለት የእውነት መንልፈስ አጽናኝ የሆነ ጳራቅሊቦነስ በሐዋርያት ላይ በወረደ ጊቤ የመንፈስ ትዱስን ጸጋ ከወገኖቿ ጋር ተቀበለች ነቢዩ ኢዩኤል በትንቢቱ እንደተናገረ እንዲህ ሲል በሰው ሁሉ ላይ ሕይዐቱ መንፈስ ቅዱስን አሳድርበታለሁ ልጆቻችሁ በልዩ ለዩ ቋንቋ ትንቢት ይናገራሉ ዷ በወንዶችና በሌቶች አገልጋዮቼ ላይ ሕይወቴ መንፈስ ዱስን አሳድርባቸዋለሁ ከሐዋርያትም ጋር ዙራ በማስተማር ብዙዎች ሴቶችን መልላ የክብር ባለቤት የሀነ ወደ ንታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ፃ ይማኖት አስገባቻቸው ሴቶችንም ስለማስተማር ዲያቆናዊት ብለው ሾሟት ክአይሁድም ብዙ ተግዳሮት ግርፋት መጎሳቆልም ኑነ የሆነ መከራ በላዩዋ ደረሰ ተ ለጄ ኤሎ ከዚህም በኋላ ተሰዳ ወደርም ፄደች የጌታንም ሰው መሆን መከራ ተቀብሎ ተሰቅሎ መሞቱንና መነሣቱ ወደሰማይ ጣረጉንም ሰበከች ብዙዎችንም አላፖና የጣዖቶቻተቸውን ሕንፃና ምስል አፈረሰች የጥንትቶላ ስዎችንም ጣዖት ሰበረች እነርሱንም በፄታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አላምና ለጥምተትና ለንስሐ አበቃቻቸው ዐ ር ው ደ ዚ የበጎ ሥራ ጠላት ተናባት ከአመነትም ተለይተው የተሩት ጠደ ከሐዲው ንጉሥ እንድርያኖስ ሄደው እንዲህ ሲሉ ነገር ሀሩባት ማርያም መግደላዊት የምትባል ክርስቲያን ሴት አለች አርሷም የጥንቆላ ሰዎችን በፃይማናቷ አሳመነቻተው እ ያ ከሐዲ ንጉሥም በሰማ ጊዜ ወደርሱ ያመጧት ዘንድ ክጭናፍሮቹ ውስጥ ላከ ማርያፖ መግደላዊትም ዐደ አለችበት ደርሰው ንጉሥ ይጠራሻል አሏት እርሏሃ እሺ ብላ ተነሣች ብዙ የሆኑ የትምህርተ ፃይማኖት ልጆቿም በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ቷላሞ ተከተሏ ። አለቻቸው እነርሱም ለክፉ ነገር እንጂ ለበጎ አይደለም አንቺም ሰብቻሽ የምትሞቺ አይደለምና ከአንቺ ጋር ስለተነጋገርን እኛንም ይገድለናል አሏት በዚያም በቤተልሔም ዋሻ እህል ሳትበላ ውሃም ሳተጠጣ በዚያ አደረች በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ሀገራ ችን ኢት ዮጵ ያን ከጥፋት ይጋርዳት ለዘላለሙ አሜን ምዕራፍ አሥራአራት አንድ አምሳክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም በህዳር ወር የሚነበብ የቅድስት ማርያም መግደላዊት ገድል ይህ ነው ጸሎቷና በረከቷ ከሁላችን ጋር ለዘላለም ይኑር አሜን ከሌሊቱ አኩሌታም ከእግዚአብሔር የታ መልአክ ለዮሴፍ በሕልም ተገልጾ የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ በጠዋት ተሃ ሥተ ህ ሐፃኘሃ ን ከስክናቱ ጋር ይዘህ ወደ ግብጽ አገር ሽሽ ተላንተ ወደዚህች ሀገር በደረሳችሁ ጊቬኬ ርኩስ መንፈስ ያደረበተ አንድ ሰውአይቷችሁ እርሱ በፈረስ ጋልቦ ፄዶ ለሄሮድስ ነግሮታልና ጭፍሮች ወደቪህ ፈጥነው ይላካሉ ይደርሳሉና ዮሴፍ ሆይ እወቅ ተጠንቀቅ አለው ወዲያው ተነሥቶ መልአኩ እንደ ተናገረው ለእመቤታችን ሰድንግለ ማርያም ነገራት በቪኪያን ጊቤም እመቤታችን ድንግል ማርያም ፈጥና ተነሣች ሕፃኑንም በጀርባዋ ሙመሙውው» ብ ሀ ው ዳኩ በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ፀ አዘለችና አባቴ ዮሴፍ ሆይ ፈጠን ብለህ ተነሣና እንዬ ከሰሁ ያን ጊዜም ከሀገር ሰው ማንም ያያቸጡ ሳይኖር ሄፄዱ ዘጠኝ ሰዓትም በሆነ ጊዜ ያችን ሀገር ሄሮድስ ከበባት የሀገሩን ሰዎችም ማርያም ወዴት አለች ብሎ ጠየቃቸው እነርሱም አላየናትም ከሀገራችን ከሄደች ሶስት ወር ሆኗታል አሉቶት ሄሮድስም እመቤታችን ድንግል ማርያምን ሕፃኑን መድኃኒታችን ክርስቶስን በቦታው ሁሉ በምድር ጉድጓድና በዋባዎች በጨፈቁ ዛፎችና በዱር ውስጥ ይፈልጓቸው ዘንድ ወታደሮችን አዘዘ እርሳቸውም በዚህ ሁሉ ፈልገው አላገኙአቸውም ወደ ፄሮድስም ተመልሰው አንዳሳገኗቸው ነገሩት ሄሮድስም የነገረውን ጠርቶ ማርያምን በየት ቦታ አየሃተ አለው እርሱም ትላንት በዘጠኝ ሰዓት በናዝሬት ውስጥ አይቻት ወደ አንተ መጣዞሁዞ ማርያም መግደላዊትም ከርሷ ጋር አለች አለው ንጉሥም ጭፍሮቹን ለምን ተዘብቱብኛላችሁ አላቸው ይህንም ብሎ አንገታቸውን ይቆርጥ ዘንድ ድርናኤል የተባለ ሰያፊውን አዘዘው ወዲያው ቁረጣቸው የጨለማ መላአክትም መጥተው ነፍሶቻቸውን ወደ ጨለማ ጠሰዱ የሥጋቸውንም በድን ሙሴንና አሮንን አንደተጣሏቸው አንደዳታንና አቤሮን ምድር አፈን ከፍታ ሁሉንም ዋጠቻቸው ሄሮድስም ያሉተን ሰዎቹን እንዲህ አላቸው የዚህ ሰው አማልክተ በአኔ ላይ ተቆጥተዋል ይህንንም ተናግሮ የሀገር ሰዎችን ወንዶችንም ሴቶችንም ሁሉንም ያመጡአቸው ዘንድ ባሮቹን ጭፍሮቹን አዘዘ ባመጧቸውም። ብሎ በእሳት በበፀ ነቪከ ርበበበበ ሇሩጅ ህፈውና ወደ ሶስት ቦታ ከፈለው ወዴ ቀዴመው ሰ ውም ተመለሰ አሥራ አንድ ጊዜም ከፈለው መሳእክትም ሜካኤልና ገብርኤል ዘካርያስን ጌታ እንደሥራው አእስኪፈርድበት ተወው ወዶ ሲኦል ይሂድ በዚያም ይኑር እርሱ የኃጢአተኞችና የአመጸኞች እድል ፈንታቸው ነው ዘካርያስም ከመላእክት ጋር ወደ ሰማያት አረገ ደጋግ ለመዎችም መጡ ሥጋውንም በግምጃ ልብስ ገንዘው በቤተ መቅደስ ውስጥ ቀበሩት የከበረች አመቤታችን ድንግል ማርያምም ዘካርያስን እንደገደሉት በሰማች ጊዜ ወደ ሰማይ ቀና ብላ በእርሱ ላይ ያደረግነው ክፋት ስለሌለ በአኛና በሄድሮስ መካከል አቤቱ ፍረድ ብላ ወደ ሊባኖስ ተራሮች ሸሸች ጸሎቷና በረከቷ ይድርብን አሜን ምዕራፍ አሥራ አምስት አንድ አምላክ በሆነ በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም አምነን በታህሣሥ ወር በስድስት የሚነበብ የቅድስት ማርያም መግደላዊት ዜና ገድሏን እንናገራለን ያቺ ማርያም መግደላዊትም ወደ ሌላ ጎዳና ፈቀቅ አለች ገዳማቱን በረሃፃዎችን በዓለም ያሉ ሀገሮችን እየዞረች ከጌታችን የክብር ባለቤት ኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ደርሳ ሰገደች እንዲህ ስትልም አመሰገነችው የአማልክት አምላክ የፍጥረቱ ሁሉ ጌታ ለአንተ ምስጋና ይገባል በላይና በታች በምልዓት በየብስና በባሕር የሚኖሩትን ሁሉ አንተ ቁጥራቸውን ታውቃለህ ለአንተም ምስጋና ይገባል አኔም መቂዶንያ ወደምትባል አገር እፄድ ዘንድ ወደድሁ ጣዖተን የሚያመልኩና የሚያሟርቱ ወንጀለኛት የሆኑ ብኩ ከሐድያን በዚያ ይኖሪሉና አነርሱም በዱር በምሰሶ ወገብ በ። ነገርግን አማካሪዎችሽ የሆነ ወንዶችና ሴቶች ባሮችሽ ወዴት አሉ አላተ እርሷም እንዲህ አለፀው መታመኛዬ አግዚአብሔር ነውና ሕይወተ ለሌላቸው አማልክትህ እኔ ብቻዬን አበቃቸዋለሁ ይህንንም የዘለፋ ቃል ሰምቶ ልብሶቹን ቀደደ ራሱንም አከከ አገልጋዮቹንም ነ ወደ አማልክቶቻችን እንዚድ አላቸው እነርሱም ይህንን ሰምተው ወደ ከማልክቶቻችው ሄዱ በደረሱ ጊዜም እንደ ደቀቀ ሸንበቆ ሁነው አገጂቸውና ታላቅ ኃዘንን አዘኑ ከመኮንኑም ጋር አፈሩ ይቺም የተመረጠችና የከበረች ብላቴና ጤዋላ ስለድንቁርናቸው ታዝን ነበር እነርሱም በሁለተኛው ቀን ስብሰባ አድርገጡ አንዲህ ሲሉ ጥሩ ምክርን መከሩ ወደዚህች የሕይወት በበፀ ነቪከ ርበበበበ ወ ፒፒ ሔ ፒ ሸፓ መጢ ጨም ጽፅ ሰምጻሞችም ነጽፋ ዋልና ሙሽሪት እንመለስና እርሷ ባመነችው አምሳኳ እንመን ይህንንም ብለው ለሰማይና ለምድር ንጉሥም ተገኩ አርሷም ወደወገኖቿ ተመለሰት እነርሱም የዘገየሽጡ በደህና ነውን እኛ በመዘግየትሸ ደነገጥን አሏት እርሷም እኔስ በደህና አለሁ እናንተ አገልጋዮች ግን የአግዚአብሔር አገልጋዮች ሁኑ ያ መኮንንም ከወገኖቹ ጋር አመነ እግዚአብሔርም በቸርነቱ ብዛተ ወደአጸምልኮቲቱ መልሷቸዋልና አምሳካቸው የነበረው አጵሎንም ያፈረ ተቀጥቅጦ የደቀቀ ሆነ ሲያመልኩት የነበሩ አነርሱም እንደኩስና እንደ እሬተ እንደ አደፍ ጨርቅም አደረጉት ወደ ንስሐም ተመለሱ ለሁንም ኑ ወደ አገራቸው እንሂድ ከዚያም ጌታ አስኪያስነሳንና ወደሌላ አገር እስከምንፄሄድ ድረስ አብረናቸው እንቀመጥ አለቻቸው እነርሱም ወደርሳቸው መሄዳችን መልካም ነው እንሂድ አሏት ይህንንም ብለው ወደዚያ አገር ተመልሰው በሰላም በፍቅር ገቡ አርስበርሳቸውም ሰላምታን ተለዋወጡ የአገር ሰዎችም እኛ የአጽሎንን ሃይማኖት ክደናልና እንጠመቅ ዘንድ አንሻለን ለሉ ከዚህም በኋላ የክብር ባለቤት በሆነ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምነው በአብ በወልድ በመንፈስ ቅዱስ ስም ተጠመቁ ሕይወትንም በወለደች በእመቤታችን ዴንግል ማርያም ጌቶቻችን በሆኑ ሐዋርያተም በስማቸው በከበረች ማርያም መግደላዊትም ስም አብያተ ክርስቲያናትን አነጹ በጌጥ ሁሉ ጳስስጌጧቸው ሸለሟቸውም አ ልብሶችንም የወርቅ ጻሕሎችንና ጽዋዎችን ርም ላነዚያን አብያተ ክርስቲያናት ኣከበራቸው ም በርናን አጋር ታላቅ ደስታ ሆነ ዕውራንም ና ሐንካሶችም ተስተካክለዋልና ጉሥም በፃይማኖት የጸና በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ የተስተካከለ ሆነ ሕዝቡም መኳንንቱም በፍርሃተ ሆነው ለእግዚአብሔር ተገዙ ከዚህም በኋላ አንድ ጋኔን የያዘውን ሰው ወደ ቅድስተ ማርያም መግደላዊት አመጡት በአስያተም ጊዜ ሸሸ ይዘውም በሰንሰለት አጽንተው አሥረው በፊቷ አቁሙት እንደ ሜዳ አህያ ተንከባለለ እርሷም የክብር ባለቤተ በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስም ወጥተህ ወደ አገርህና ወደ ባልንጀሮችህ ሂድ አለችው ያን ጊዜ ግንድ መስሎ ከሰውየው ወጥቶ ለባልንጀሮቼ መሳለቂያ መዘባበቻ ሆኛለሁና ወዮልኝ አለ የእግዚአብሔርን ስም ለሚጠሩ ሁሉ ከደይን በታች ምንጣፍ ያደርጉኛልና የከበረች ማርያም መግደላዊትም ስምህ ማነው አገርህስ ወዴት ነው አለችው አርሱም እንዲህ ብሎ መለሰላት ስሜ መስሕተ ነው ኑሮዬም ከአጵሎን ከፌውና ከፍውዝ ጋር አምላክን እየተመሰልን ሰዎችን እያሳትን እየበላንና እየጠጣን ነው የፍጥረቱ ሁሉ መሳሳቻ የሆነ በጉባኤ ሁሉ መካከል እንዲህ ተናገረ ራሱን እንኳን ማዳን የማይችል ለእኛ አምላክን ይመስለን ነበር ብለው ሕዝቡ አደነቁ እግዚአብሔርን እንዲህ አያሉ አመሰገኑት ለእኛ ለሁላችን መዳኛ ሰጥቶ ወገኖቹን ያዳነ ሰማይና ምድርን የፈጠረ እግዚአብሔር ፈጽሞ የተመሰገነ ነው ይህንንም ካሉ በኋላ ፍጹም ደስታን በማድረግ በአግዚአብሔር ቤቶች ውስጥ በደስታ ዘመረ የከበረች ፃርያም መግደላዊትም በዚያች ሀገር ሶስተ ዓመት ኖረች በዱር ከለመለመ ቅጠል በቀር እህልም አልበላችም ከዚህም በኃላ የሀገር ሰዎችን እንዲህ አለቻቸጡ አኔ ወደ ሴላ መኖሪያ እሄፄዳለሁ ኣግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሁን የሕይወትን መንገድ ይምራችሁ ከሐሰተኛ ጠላተም ያድናችሁ የረከሱ ጂለጋንንትም ከእናንተ ይራቁ በበፀ ነቪከ ርበበበበ ትምም ሸብ ጽ የነቢሮት የሐዋርያት በረከት የጻድቃን የሰማዕታትም በረከት የትኑኙሃን መላአክት በረከትም በላያችሁ ይደር አምላክን የወዐለደች የቅድስት ድንግል አመቤታችን ማርያም በረከቷ ይደርባትሁ የብልሆች ደናግል በረከትም ይደርባችሁ በፍቅር በሰላም ጸንታችሁ ነሩ ያለናትር መጠቀም የለም ከሥጋትሁ ቀቆርጣችሁ ብታበሉ ከደማትሁ ቀድታችሁ ብታጠጡ ያለዕረፍትም ብትጸልዩ ጥሪታችሁን ሁሉ ብትሰጡ ያለ ፍቅር ከንቱ ነውጡ አግዚአብሔር ከመሥዋዕት ይልቅ ምጽዋትን አመርጣለሁ ብሷልና ቅዱስ ጳውጡሉሎስም አለ የሰጡን ሁሉ ቋንቋ ባውቅ በመላእክትም ሁሉ ቋንቋ ብናገር ፍትር ግን ከሌለኝ አንደሚጮህ የነሐስ መረዋ ሆንኩ ተራራ አስከ ማፍለስ የሚደርስ ፍጹም ሃይማኖት ቢኖረኝ ፍቅር ከሌለኝ ከንቱ ሆንኩ እንዲሁም መክራቸውና አስተምራቸው አምላክ ወዳዘዛተ ቦታ ተጓዘች በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከእኛ ጋር ከወንዶችና ከሴቶች አገልጋዮቿ ጋር ይሁን ያለምርመራም ወደደብረ ጽዮን ታስገባን ለዘላለሙ አሜን ምዕራፍ አሥራ ስድስት አንደኛ ተአምር ፅ በረከቷ በአኛ ላይ ይደርብንና ለዘላለመ ከአናቷ ማሕፀን በእግዚአብሔር ዘንድ የተመረጠች በሐዋርያትም የከበረች ከእርሳቸው ዘንድ ዲያቆናዊት ተብላ የዲቁና ክህነተን ተሾማለችና እናታችን ቅድስት ማርያም መግደላዊት ያደረገችው ተአምር ይህ ነው የክርስቲያን ወገኖች ሆይ እንነግራችሁ ዘንድ በፅዝነ ልቡና ስሙ በተሩፋቷ በአገልግሎቷ አግዚአብሔርን ደስ የምታሰኝ ተሕትናዋንም በአዩ ገዜ አንዲህም ስታገለግል በጠባይም ጋሪ በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ጅ። ሁለተኛ ተአምር በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ በዕውነት ለዘላለሙ ከአኛ ጋር ይኑርና የከበረች ማርያም መግደላዊት ያደረገችው ተአምር ይህ ገው በቅድስተ ማርያም መግደላዊተ ቤተ ክርስቲያን አካባበ የምትኖር የፅለት ራት የሌላት አንዲት መበለ ት ደኃ ሴተ ነበረች እርሷም ወደ ቤተክርስቲያንዋ ሔዳ ጸለየች ፅንባዋም እንደ ውኃ ይፈስ ነበር እንዲህም አለች እመቤቴ ንግሥት ሆይ አኔ የደከምኩ ደኃ ነኝ ምግብን የሚሰጡኝ ልጆች የሉኝም እኔም ከበጎ ሥራ ሁሉ መስጠት ይሳላል የሚል ከመጽሐፍ ቃል ሰምቻለሁ በማርያም መግደላዊተ አዳራሽ ውስጥም እንዲህ ጸለየች ይህንም ብላ በምሰሶው ጎን አሸለሰበች ከዚህም በኋላ በሕልም እንዲህ ስትል ተናገረቻት ሴትዮ ለሥጋ ስለሚሆን ምግብ ለምን ትጨነቂያለሸ ከሁሉም የሚያስጨንቅ የነፍስ ምግብና ልብስ ሃው አንጂ ዳሩ ግን የቁርባኑ ሥርዐተና የቅዳሴው ጸሎት ከተፈ ኣመ በላ ፈጥነስ ወደ መኖሪያሽ ጂጂዲ ከእንቅልፏም በነቃች ጊዜ የተ መኘች ውን ስለ አገኘች ደስ አላተ የቅዳሴውም ጻሎ ተ ከተፈጸመ በኋላ ወደ መኖሪያዋ ፄደች ብዙ የሆነ የወርቅ ልጥርን አግኝታ ደስ አላት እጅግም አደነቀች ለብኩ ገንዘብም ሸጠችውና ባለጸጋ ሆነች ብልጽግናዋም የማይሰፈር የማያልዋ ሆነ እርሷም እስከ ዐረፈችና በማርያም መግደላዊት ጸሎት ወደ ሰማያዊ መንግሥት እስከ ገባች ድረስ በክከመዊኗ ሁሉ የቀድስተ ማርያም መግደላዊት መታሰቢያዋን እያደረገች ጋጋ በበፀ ነቪከ ርበበበበ ኖረች በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከእኛ ጋር ለዘላለመ ጳንቱ ይሦር አሜን ሦስተኛ ተአምር ፅ በጸሎቷ የሚገኝ በረከታ በአኛ ሳይ በዕውነት ለቨላለጩ ይደርብንና የከበረች ማርያም መግደላዊት ያደረገችጤጡ ተአምር ይህ ነው ጌታቸን ባርኮ ክሴትና ከልጅ በቀር አምስተ ሺህ ሰዎችን ው። ቁጥር የሌለው ታላላቅ የሆነ ድንቆች ተአምራቶችን በአየፕ ጊዜ የክብር ባለቤት በሆነ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሃይማኖተ አመነች ወገኖቿም ሰምተው ወደ እናትና አባቷ ሂደው ልጃችሁ በደለች በክርስቶስም አመነች አሏቸው ወላጆቿም በመረመሯት ጊዜ አዎን አመንኩ አለቻቸው እነርሱም ገረፏት በዚያን ጊዜ ሞተች ከዚያም በኋላ ቅድስት ማርያም መግደላዊት የክብር ባለቤት ወደሆነ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጸለየች ወዲያው ዖለምንም ጥፋት በጌታችን ኃይል ተነሣትቶ አባተና አናቷ ወገኖቿም ይህን ድንቀ ተአምር በክዩ ጊቤ የክብር ባለቤት በሆነ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ አመትኑ ቅድስም ማርያም መግደላዊትንም አከበሩዋት በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከአኛ ጋር ይኑር ለዘላለሙ አሜን አምስተኛ ተአምር በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከአኛ ጋር በዕውነተ ይኑርና የከበረቸ ማርያም መግደላዊተ ያደረገችው ተአምር ይህ ነው ለዘላለሙ ስሜን በከበፀበ ህቪከ በበበበ ሎ ሜ ጽነዕና አስጨናቂ በሆነ በሚጥል በስታ የታመመ አንሁ ሰው ነበረ ቤተሰቦቹንም ታድነኝ ዘንድ ጠደ ማርዖም መግደላዊት ቤት ውሰዱኝ አላቸው በሰወሰዱትም ጊዜ ከቅድስተ ማርያም መግደላዋት ቤት ክአለው የበረከተ ኅብስት በመብላት ዘወትር እየጣለ ከሚያንፈራፍረው ደዌው ዳነ ዘመዶቹና ቤተሰቦቹ ሁሌ ደስ አላቸው አርሱም ለድሆትና ለምስኪኖች ለባልቴቶችና ለሙት ልጆች ለመጻተኛኞችና ለተቸገሩ ሁሉ ከገንዘቡ ብዙ ምጽዋትን ሰጠ አኩሌታ ገንዘቡንም ለቤተ ክርስቲያን ማስጌጫና ለሚፈለገጡ ሥሪ ሁሉ ይሆን ዘንድ ሰጠ አንደ ዋልያም አየዘለለ ወደ ቤቱ ተመሰለሰ ይህን ድንቅ ሥራ ያዩ የአገር ሰዎችም ፅልልታ አደረጉ ጸጋውን ለሰው ልጆች ለሰጠ ለንታችንና ለመድኃኒታችን ምስጉን ቡሩክ ለሆነ ስሙ ምስጋናን አቀረቡ ዳህም ሰው ከሚስቱ ከልጆቹ ከቤተሰቦቹ ሁሉ ጋር ቤተ ክርስቲያንን እያገለገለ የከበረች ማርያም መገደላዋትንም በማክበር ጌታችንንና መድኃኒታችንን ፈጽሞ ሲያመሰግን ኖረ በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከእኛ ጋር በዕውነት ለዘላለሙ ይኑር አሜን ስድስተኛ ተአምር በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከእኛ ጋር በዕውነት ይኑርና የከበረች ማርያም መግደላዊት ያደረገችው ተአምር ይህ ነው ሰዘላለሙ አሜን ሥራው ላማረ ቤተ መቅደሷ ሥንዴውን ወይሦን ዕጣኑን ዘይቱን መጋረጃውንም በመስጠት የከበረች የማርያም መግደላዊተን መታሰቢያዋን በሕይወቱ ዘመን ሁሉ የሚያደርግ አንድ ሰጡ ነበር በበፀ ነቪከ ርበበበበ ዐ ርነ ምስኪኖችን የለም በዚያች የክበሩ ናቸው ሀናራልና ስለሚኖር ረኃብ ጥም ኀዘን ጊ ያያ ሂ ን ። ን ብ ሣፐኾር ም ሆጉችን ሩሉም ስለ ከበረች ማርያም መግደላዊት ፍቅር ነች አርሳ በልቴቶችን ድሃ አደጎችንና መጻተኛዣትን ተቀበለ ይረዳቸዋል ፃ ረጃ ቤ ህም ሰው የብልጽግናውም ምክንያት የሆነው በከበረ ረፈው የበረከተ በተመሰገነች ማርያም መግደላዊት ቤት በሚዛ ንጀራ ነው መግደሉ በሚባለውም አገር ደኃ ጦም አዳሪ ምስኪን ም አገር የሚኖሩ ሁሉ በወርቅ በብር በፅዕንዮጐ ሀ የበረከት አንጀራ በአገራቸው ውስጥ ሁሉ ተካዘዜ የለም ሕይወታቸው ሆነልልና ለሁሉ ሕይወትን የሚያድል ከሰማይ የወረደው ኅብስተ ሕይወት አንደሆነ በከበረች ማርያም መግደላዊት በጸሎቷ ለሁላችንም የጥምቀት ልጆች ሕይወተን ይሁነን ለዘላለመ አሜን ሽ ሰባተኛ ተአምር በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከአኛ ጋር በዕውነት ይነሃነርና የክበረች ማርያም መግደላዊተ ያደረገቸው ተአምር ይህ ነው ለዘላለሙ አሜን በቅድስት ማርያም መግደላዊት ቤተ ክርስቲያን የሚያገለግል አንድ ሰው ነበረ በጸና እምነተም መተሰቢያዋን ያደርጋል በጠዋትና በማታም ወደ ቤተ መቅደሷ ደጃፎች በመገሥግሥ ክእርሷ ምሕረትን ረድኤትን ተስፋ አድርጎ ችግር ላለበት ሁሉ ስለ ስሟ ከገንዘቡ ይሰጣል ነ አዞ ስለዚህም በልመናዋና በአማላጅነቷ ክብርን ብልጽግናን መወደድንም አገኘ ኢ ጎኒ ሽ ይቺም የከበረች ማርያም መግደላዊት በአርሷ ክንድ የሚማጸኑትን የምትረዳቸው በኤዶም ገነተም ወደ ተተከለ ድንኳን ታስገባቸው ዘንድ የምሕረት ቃል ኪዳን በበፀ ሃቪከ ርበባበበፎ ዳችን » ተሰጥቷታል በጸሎቷቿጀ የሚገኝ በረክቷቲ ከአኛ ጋር ለዘላለሥ ይሃርቲ አማን ስምንተኛ ተአምር በጸሎቷ የሚገኝ በረከቷ ከእኛ ጋር በፅውነት ይኑርና የክበረች ማርያም መግደላዊት ያደረገትው ተአምር ይህ ነው ሰዘሳሰለሙሥ አሜን የዚህት የክብር የተድላ የደስታ ወንዝ የጥበብ የምክር የዕውቀት ምንጭ የሆነትዋን ቅድስናዋን ክብርዋን ልዕሪልናዋን አንነግራትሁ ዘንድ ወንድሞቻችን አኅቶቻችን ሰመጮ ሾ ከተመረጡና ከከበሩ ደቀ መዛመሙ ርቱ ቀድማ የመድኃሂኒታትንን የትንሣኤውን ምሥጢር ማየት የተገባት ሁናለችና ፀ ለሚወዱተ ያዘጋጀውን የመንግሥተ ሰማይን መክፈቻ ከተቀበሱ ባለሟልነትን ከተሞሉ ሐዋርያት ቀድማ በማየት ለአሳቸው ያልተሰጠ ቀድሞ ማየት ስለተሰጣት በሀብተ ልዕልና ፍጽምት ናት እንደ በደላችን ሳይሆን እንደ ቸርነትህ አምላካችን ቅዱስ ፊ ድሙ ምሥጢርህን ለማየት እንደእርሷ የተዘጋጀን አድርገን ጥቀት አንኳን በጎ ሥራ የሌለን ነን ነገር ግን የምሕረትህ ማዕበል ያሥጥጋን የኃጢአታችንም ቀጥሩ ከባሕር አሸዋና ከሰማይ ከዋክብት ቢበዛ ልፅልናን ክብርን ውዳሴን በተመላች በእናታችን በቅድስት ማርያም መግደላዊት አማላጅነት ምሕረትህ በላያችን ተሠልጥን ትንገሥ በጸሎቷም የሚገኝ በረከቷ በጸሎቷ ኃይል ከተማጸን ከሁላችን ጋር በዕጡነት ይነጦ አሜን ለዘላለመ በከበፀበ ህቪከ በበበበ በደብሩ የሚከበሩ ክብረ በዓሳጉ ማዝያ የቅዱስ ጊዮርጊስ በባለ ዕረፍት ነሐሴ ቀን የፅነድስት ማርያም መግደላዊት በዓለ ዕረፍት መስከረም ቀን የቅድስት አርሴማ በዓለ ዕረፍት መስከረም ቀን የአመቤታትን ቀድስት ድንግል ማርያም በዓል ህዳር ቀን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቅዳሴ ቤቱ በዓል ታህሣሥ ቀን የቅድስት ለርሴማ ቅዳሴ ቤቷ ጥር ቀን የጌታችን የመድኃኒታትን ኢየሱስ ከርስቶስ በዓለ ግዝረትና የቅድስት ማርያም መግደላዊት በዓለ ልደት ጥር ቀን የቅዱስ ጊዮርጊስ ዝርወተ አጽሙ በዓል ሰኔ ቀን የአመቤታትን ቅድስት ድንግል ማርያም ቅዳሴ ቤቷ የካቲት ቀን የቅድሰት ድንግል ማርያም መግደላዊት ቅዳሴ ቤቷ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ኢትዮጵያውያን እባቶቻችንን የረዳበት በዓል በእነዚህ ከብረ በዓላት ላይ ተገኝታችሁ ከቦታው በረከት እንድታገኙና በተፈጥሮ ጠበሉ ተጠምቃችሁ ድህነትና ፈውስ አንድታገኙ በቤተከርስቲያን ዕርም ጥሪ እናስተላልፋለን ይ ርዮ ር አድራሻ ኮተቤ መካነ ቅዱሳን ኢያቄም ወሐና ቤተከርስተያን ከፍ ብሎ ደህንነት ማሰልጠኛው አጠገብ በበፀ ነቪከ ርበበበበ ሃዕ ቅጻ ስሕ መግጀላዊትማርያም ይር ።