Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • Convert to Pdf
  • Reading List
  • Summary
  • Audiobook
  • Search
  • Upload
  • myzon
  • Log in
  • Register
English  አማርኛ  Français  العربية
Book of the day

ፍቅር እስከ መቃብር (5).pdf


  • word cloud

ፍቅር እስከ መቃብር (5).pdf
  • Extraction Summary

ነዝር ግን ስለት ወይም ሹል ነት ያለው ብረትም ሆነ እንጨት ባጠገብዋ እንዳይ ደርስ የምትበላውንም ሆነ የምትጠጣውን ነገር ሁሉ መጀመሪያ በሳቸው ፊት አቅራቢዎቹ ሳይቀምሱት ለስዋ እንዳይቀርብላት አጥብቀው ይጠነቀቁ ነበር ። በዛብሀ በበኩሉ የፍቅርና የፍራት እስረኛ ሆኖ እጉዱ ካሳ ቤት ተሸሽጎ በሰብለ የደረሰው ከሰማው ብዙ ጊዜጎልተ ብፁ ጊዜ በርክቶ እዬታዬው ነጻ ሳለች የነበረችውና የዚያን ጊዜ የሆነችው እዬተለዋ ወጠ እዬታዬው የሚበላው ባፉ እየተንከራተተ አይ ዋጥለት ቢተኛ እንቅልፍ አይወስደው እያደር እንደ ቀረፈቱት ዛዓፍ እዬጠወለገና እዬደረቀ ይታይ ነበር ። አሁን ይፈትዋታል ጉዱ ካሳሁል ጊዜእንደሚለው ልማድ ነው። ይህ ሁሉ አይንና ጆሮ በሌለው አድልዎ ላይ የተ መሰረተስሰራትእውነት አዋቂው ትክክለኛው ቸሩ ትልቱ እግዚአብሄር የሰራው ነው። ታዲያ እንዴት ነው። አስ በዛብህ መሽቶ ስስ ነበረ ተዋበች መሆን ዋን ለይቶ ስማወቅ ስላልቻለ እኔ ነኝ አሰች ተዋበች ከተቀመጠችበት ተነስታ ወደሱ አዬሄደች ኝወንድሜ ካገር ቤት ወረቀት ልኮልኝ የሚያነብልኝ አጣሁ እባክህ አንድ ጊዜ መዛኙ ታሙዋል እያሰ ዛሬ ነገ እያልሁ ፋሲካ አስኪለግት ካቆ ዬሁዋቸው ለማጫረት ጊዜ ያጥራቸውና በርካሽ ዋጋ ጥለውልኝ ይፄዳሉ ብሎ ነው እንጂ ። ላዲስ አበባ እንግዶች መስለነው ይሆናልጆ ነጋዴው የዲማን ስም ሲጠራ በዛብህ ልቡ ተር ተር ብሎ በህዋሳቱ ሁሉ ወራሪ ተነዝቶ የሚበዘብዘው መስሎ ተሰማው ጉልበቱ እንደ መብረክረክ አይኖቹ ትንሽ እንደ መድበዝበዝ ኦሉና ወዲያው የተናወጸ አካላቱ ጸቶ አሳቡም ጠቅሰል አለ በዚያ ጊዜ ነጋዴ ዎች የተነጋገሩትን አልሰማም ሜቶች ከየት ጎጃም ነው የመጣችሁ። እኔ ጎጃሜ ስለ ሆንሁ ያገሬ ሰዎች መሆናችሁን ስለተረዳሁ ነው ፍቅርእስከመቃብር። ሰፈራችን እዚህ ነው ቡና ጠጥተው ሲሻለቻ እቤትዎ እናድርስዎ እንጂ። አይ የለም ባይሆንለት ነው ። ሰብለ ካደችኝ የም ተገዳ ነው ምንም ቢሆን ፈቅዳ አይደለም በግድ ነው ። እኛሰ ሲቀሩ ጊዜ ሳናገኝዎ ልንሄድ ነው ብለን ፈርተን ነበር ።የስንብት ደብዳቤ ነው። ፊታውራሪ የራሳቸው ሀብት አልበቃቸው ብሎ ከዲማ ቤተ ክርስቲያን እዬተ በደሩ የገዙትና ከዬመኩዋንንቱ የተላከላቸው ፍሪዳና በግ በዬመንጋው ታግዶ ሲታይ ብዛቱ የነማይን የጎንቻንና የሳር ምድርን ያወባልንና የጥላትግንን ሰው ብቻ።

  • Cosine Similarity

እውነትም ጉዱ ካሳ እንዳለው መፍትሄ ጸርና መፍትሄ ስራይ የሚያውቁ ሰው እዚያው ዲማ ተገ ኝተው መፍትሄውን ስላደረጉላት ሰብለ በታሰረች ባስረ ኛው ቀን ተፈታች። እዚሁ ዲማ መቃብር ቤት የሚኖሩ አባ ተክለ ሀይማኖት የሚባሉ መነኩሴ ናቸው ። አሉ ፊታውራሪ አባ ተክለ ሀይማኖት አንገታቸውን ደፍተው እንደ ተቀመጡ ። አባ ተክለ ሀይማኖት አንገታቸውን ደፍተው ዝም ብለው ቆዩና አለመጠርጠር ነው ምንም የሚያስቸግር ነገር የለም ነገሩ ቀላል ነው። በማግስቱ ማታ አባ ተክለ ሀይማኖት በተቀጠ ሩበት ጊዜ ሲመጡ ፊታውራሪ ሰብለን ይዘው በስእል ቤት ይጠብዩ ነበር ። አባ ተክለ ሀይማኖት ሰብለን ትንሽ ቀና ብለው አዩና እንደ ማፈር ብለው እንደገና አንገታቸውን ደፍተው ቆሙ ። ፊት ለፈት ይዘው ትንሽ ወደ ሳብለ ቀረብ ብለው ይሀን ሁሉ ችግር ያመጣብሽ ሰው አልታ እግሮቻቸውን ገጥመው ቆመው አንዳንድ ጊዜ ወደ ሰበሽም ሦ ሰማይ አንዳንድ ጊዜ ወደ መሬት እያዩ ይደግሙ ሰብለ ዝም ብላ ቆዬችና የ የል የለም ኮ ጀመር ። ፍቅር እስክ መቃብር ። ጉዱ ካሳ ነው ። አለና ጉዱ ካሳ ወደ ቤት ሲገባ በዛብህ እዬሮጠ ገብቶ አንድ ጊዜ የቀኝ አንድ ጊዜ የግራ ጉልበቱን እዬ መላለሰ ይስም ጀመር ። አለ ገዱ ካሳ ወደ « በዛብህ ቀና ። ካባይ ማዶ ከጉድሩ የመጡ አባ ተክለ ሀይማኖት የሚባሉ ስልብ ፍቅር እስክ መቃብር ዚህ ባጭር ጊዜ እንዴት አድርገው ክጉድሩ ማስመጣት ቻሉ እዚህ መቃብር ቤት ተቀምጠው ግሁስ ነኝ እያሉ ሰውን ሲዘርፉ ቆይተዋል እንጂ አባ ተክለ ሀይማኖት አባ ተክለ ሀይማኖት ። መቃብር ። በዛብህ አንገቱን ደፋ አደረገና ዝም ብሎ ቆይቶ እንንኩዋን ተፈታች እንጂ ግዴለም። አለ ጉዱ ካሳ። አለ በዛብህ ነጋድራስ ሁነኛውን አዲስ አበባ ሊገቡ አንድ ቀን ሲቀራቸው ሱሉልታ በሰፈሩበት ተቀምጠው ሲጫወቱ ። ብቻ ይህ አንዳንድ ጊዜ በንቅልፉ ተነስቶ እንደ ፍቅርእስከ መቃብር ። አለ በዛብህ ትንሽ እንደ ማፈር ብሎ። ይ በዛብህ። ፍቅር እስከ መቃብር ። ነገር ግን ባዳራሹ አጠገብና ከዚያ ቀጥሎ ካለው አቁዋራጭ ውጪ በነበረው ሜዳ የተቀመጠው መኩዋንንት አንድ ባንድ እዬተኮለኮለ በጸጥታና መልክ ባለው አሆሁ ዋን ከገባ በሁዋላ ሌላው ከዚህ መለስ እዬተባለ በጅምላ እንደ ከብት መንጋ እዬተነዳ መግባት ስለ ጀመረ ከሁለት ሰአት በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ እላይ ግብሩ ከሚበላበት አዳራሽ ጀምሮ እስከ ሁለተኛው አቁዋራጭ ድረስ ጥቅጥቅ ብሎ ሞልቶ ምን ቦታ ይበቃው ይሆን ይባል የነበረው ሰው ሁሉ ገብቶ አልቆ በዛብህ የነበረበት የተራው ህዝብ ፈንታ ደረሰ ። ፍቅር እስከ መቃብር። ከጎጃም አለ በዛብህ ትንሽ መ ት አ ትንሽ እንደ ማፈር ብሎ ፍቅር እስከ መቃብር። አለ በዛብህ ። ይላል በዛብህ ። ነጻኔት የማያገኝበት መሆኑን አንድ ቀን እግ ፍቅር እስከ መቃብር። ነገር ግን ከሁሉም ቢያመልጥ ካለቃ ስርግው ማምለጡ በጣም አስቸጋሪ ነበር አለቃ ስርገው በዛብህን በልጃቸው ለመማረክ ሰለ ወሰኑ ልማድ አድርገውሁል ጊዜ ከራት በሁዋላ ከልጃ ቸው ጋር ትተውት ልዩ ልዩ ምክናያት እዬዩፈጠሩ ሲወጡ ብቻውን ከጸአዳ ጋር የሚቆይበት ጊዜ ከተወለደ ጀምሮ ከኖረው አድሜ ረዝሞ ይታዬዋል ጸእዳ ቁንጅናዋን ሰው ሁሉ የሚያደንቀው ቀጠን ረዘም ያለች ፊትዋ ሰልከክ አይኖችዋ ጎላ ያሉ አፍን ጫዋ ከላይ ቀቶ ክመህክል ሰጉደድ ያለ ከንፈሮችዋ አነስ አነስ ብለው የሸፈኑዋቸውን ያልማዝ ድርድር የመ ሰሉ ጥቃቅን ጥርሶችዋን ገለቶ ሲያደርጉ ደስ የምትልና ልቅም ያለ መልክ ያላት ጥሩ ልጅ ናት ለበዛብህ ግን ህይወትና ሙቀት የሌለው ቀዝቃዛ ፈዛዛ ገና ቀለም ያልተቀባ የስእል ንድፍ እንጂ አጥንትና ስጋ ደምና ቆዳ በዚያ ላይ ነፍሲ ያላት ሴት መስላ አትታዬውም ነበር ጸአዳ ሴቱን ሁሉ ካስጠሉትአንድዋ ናት አንድ ቀን አባትዋ እንደ ነገሩዋት አጠገቡ ተቀምጣ እያጫወተች ጠጅ ቀድታ ስትስጠው እጀ ለእጅ ተነካ ኩና ልክ በረዶ እንደ ያዘ ቅዝቃዜዋ የሰራ አካላቱን ያደነዘዘው መሰለው ከዚያ በሁዋላ መጥላት ብቻ ሳይ ሆን እንደ ጣረሞት ይፈራት ጀመረ እስዋም ብትሆን አብራው በተቀመጠች ቁጥር ሲጨነቅና መድረሻ ሲያጣ እያዩች እንደሚጠላት ተረድታ ያባትዋን ፈቃድና ትእ ዛዝ ለመፈጸምግዴታሆኖባት አብራው ተቀምጣ መ ፍቅር እስከ መቃብር ፀቿ ሠ ቸቅቸር አስከ መቃብር ፀየቿ ጠጥ ስትጋብዘው ትቆያለች እንጂ የራስዋ ፈቃድ ቢኖራት ጠልቶዋት ያን ያክል ሊቸገር ማየት ልክ የሞት ያከል የምትጠላው ነገር ከጸአዳ ቀጥላ በዛብህን ለማጥመድ የሞከረች ተዋ በች ናት ተዋበች ቤትዋ በቫብህ በሚወጣ በሚገባበት መንገድ ላይ ስለሆነ ሁል ጊዜ ይተያያሉ ። ካልመጣች ግንያው የምጠረጥረውና የምፈራው እውነት መሆኑ ነው ፍቅር እስከ መቃብር ሽ በልማዱ የጎጃም ነጋዴ የገናንም ይሁን የፋሲካን አመትባል ተመልሶ በዬቤቱ ለመዋል ቢያንስ ቢያንስ ካመትባሉ አንድ ወር ቀደም ብሎ የንግድ እቃውን እዩጫነ አዲስ አበባ መድረስ አሰበት በዛብህ ይህን ስላጠና የገና አመትባል እስኪያልፍ ያደርገው እንደነ በረ ሁሉ ክፋሲካ ሁሰት ወር ያክል ቀደም ብሎ የጎ ጃም ነጋዴ የሚሰፍርበትን መደብር ሁሉ በቀን አንዳንድ ጊዜ ሳይረግጠው ውሎ አያድርም አንድ ቀን እንደ ልማዱ በዬመደብሩ ሲዞር አምሽቶ ወደ ቤቱ ሲመለስ ሁሰት የጎጃም ነጋዴዎች እዩተጫወቱ ወደ ጉለሌ ሲፄዱ ደረስባቸው ። ጌታው እንግዴህ እስዎ ዘመድ ከሆኑ ለትልቅ ሰው ሽልማት የሚሆን ልብስ መምረጥ የሚ ያውቅ ሰው ቢያጋጥሙን አለና ነጋዴው መልስ ሲያጣ ጊዜ ዘወር ቢል በቫብህ በሁዋላቸው የለም ። አሉ አለቃ ስርግው አንድ ቀን።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

Comments:


memezon

Download options | Convert to Pdf | Book of the day

© dirzon | Terms of Service | Privacy | About | Services | Contact