Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ህዊሎቿሯቹ ክ ምሥጋና ስለምንም ይሁን መጽሐፍ ብቻ እንድጽፍ ይገራፉኝና ያበረታቱኝ ከነበሩት ጋደኞቼ አቶ ታደሰ እርገጤና መምህር አስራው ዘለቀ ዘሬ አብረውኝ ባይኖሩም ድጋፋቸውና ማበረታቻቸው ከመቃብር በላይ ውሎ ለዚህ በጎ ተግበር ጊዜዬን ፍለጎቲን መስዋዕት እንደደርግ ስለረደኝ ምስጋናዬ ከፍተኛ ነው። ለመጽሐፉም መፃፍ ዐብይ ምክንያት ያለፉት እስከፈ አሰቃቂና ኣሰዛኝ ሁኔታዎች እንጻይደገሙ ለመጠቆም ነው። የታየውን በከሜራ ቀርፆ የማስቀረቱ ዕድል ገጥሞ ቢሆን ኖሮ ይህን በእርደታ ስም የመጣውን ቀለብ እንዲች ብቆ አልሰፈርም ነበር። ይገርሞታል እማማ ልከየለሽ በሁለት ቀኔ እህል በአፌ ሲዘር ይህ የመጀመሪያው ነው። ሁላችንም ብንሆን የአንድ ዛገርም ሕዝብ የርሰበርሱ ጦርነት ውጤቱ እንደምናየው ረሃብ ደህነት ወደ በርነት ነው። በሚኖሩበት ኣከባቢ ሁለት ከሚቲቴዎች ሲኖሩ ኣንደኛው የኣከባቢውን ሕዝብ እንዲያስተጻደሩ የተመረጡትን ክፍሎች ያቀፈ ሲሆኑ ሁለተኛው የትጥቁን ትግል የሚያከሂሂዴትን ክፍሎች ያቅፋል። ሁ ኔታው በጣም ስለአሰጋጀው የእነሱን ጉደይ ይከታተል ከነበረው ከኮለኔል ከንድ እንደአጋጣሚ ታሞ ከተኛበት ሆስፒታል ድረስ በመሄድ የምርመራው ሁኔታ ጠበቅ ያለ መሆ ኑን ሲገልጹ የሚኖሩበት እቤት ታጅመሃልን ይመስለል በማለት ሲያዳጻንቁ ግን የሚሰራውን ሥራ ምን ዓይነት እንደሆነ ገልጸ የፃፈ ሰይኖር ቀርቶ ይሆን የደስታውን ሁ ኔታ ለለመበከል ታስበ ምንም ችግር አይወራም ነበር። ነፍስ ውዉ ነፍስ ግቢ ሆነ። እኔም በመሄጀቸው ቀን በደስታ ራንታ ተክዘ ለብቻው ተነጥሎ የቆመውን እውነቱን ተጠግቺው ምን ይታይፃል። ሆኖም በውስጡ ያለፈ ሰው ሲዘግበው ከታሪክነትም አልፎ በብዙዎች ውስጥ የታመቀን ስሜት የሚያስተነፍስ የአዕምሮ ኮምፒውተረኞችም ያቀረቡት የአገራችን ፈደል የፅሁፍ ቲክኖሎጂ ብዜ ኢትዮጵያውያን ስሜታቸውን በፅሁፍ እንዲለዋወጡ ማድረጉ ታሪክ የማይረሰው አስተዋፅዖ ነው።
መጽሐፌን ስጀመር እንደ ፎቶ ፊቲ ላለይ ድቅን ከሉብኝ ድርጊቶች ጥቂቶቹ በ ማታ ተለይቼው ጠዋት አስከሬኑ በሆስፒታል ታዛ ሥር በጠረጴዘ ለይ አጋድመውት ያየሁት መምህር በክፍለሃገር የተመደው የደርግ እበል በመኪና ሕፃኒን ገጭቶ እበትዬው ሲጮኽ እጻፃሪ በማለት ሽጉጥ ሲመዝ በአንድነት ሰዎች በጥይት ተደብድበው ከተቀበሩበት ጉድጋድ ጀብ አስከሬናቸውን አውጥቶት የበላውን በልቶለት አልታኘኸ ያለውን በየሜጻው ጥሎት በአከበባቢው ትምህርት ቤት የሚገኙት ሕፃናት የሟቾችን የሰውነት ክፍል ከበው ሲመለከቱ አዲስ አበበ ከተማ ዐበይ ምንጭ በራፍ ለይ ከመኪና አውጥተው የገደሉት ወጣት ሰውነት መግቢያ በ በ በ በ በ በ ሐብተጊዮጊስ ድልድይ እፋፉ ለይ የከተራ ዕለት በድ ዓመተ ምህረት ታቦት እስቁመው ፋሲል ከሚበላው ቡና ቤት በራፍ ላይ የመቱት ወጣት ሁኔታ ከስድስት ኪሎ ዮኒቭርሲቲ በራፍ ላይ የገደሉት መምህር በየአውቶቢሱ ማቆሚያ የተጣለውን ሬሰ እያነሱ ከመኪና ሲጭኑ ወጣቱ በጀርባው ተጋድሞ እንደገና ጻበ እሰት ሲነድበት በአንድ ሌሊት ከነበርኩበት ቀበሌ ለግድያ ተመርጠው ከወጡት ወጣቶች ውስጥ የለበሰውን ኮት ሲያስወል ቁት «ለዛገሬ ሕዝብ ከዚህን የተሸለ ነገር ትቼለት እፄድ ይሆን። ሲል የተናገረው መምህር አኪኋን የእምስት ዓመት ሕፃን ወንድሟን ልጠይቅ ከቀበሌ የመጣች ከከለኒል መንግሥስቱ አበት እግር ለይ ተጠምጥማ ልጀቸው ወንድሟን እንዲፈታለት እንዲያማለጸት ሰትጠይ ቅ ያየሁት ሁኔታ ድርስቲን እስከ ማጥና ቅቅበት ጊዜ ድረስ ወደአእምሮዬ እየመጣ ያስቸግረኝ ነበር በሶማሊያ ብሔራዊ የጸጥታ ጽሕፈት ቤት እስር ቤት ውስጥ ከሐረር ክፍለፃገር በምርኮ ስም የተያዘ የሕዝብ ደህንነት መኮንን የስውነት ሁኔታ በሰማሊያ ትልቁ እስር ቤት «ሲሴንተራሌ። የአንድ ዛገር ሕዝብ ከአንድ መንግሥት በተገዘ መሣሪያ እርስ በእርሱ ተዉጨፋዉፈ። ቀደም ብለው ከዚህ ሁሉ ውጥ ቅጥ ውስጥ ከመግበታቸው በፊት ሕዝቡ ጸጥ ለጥ ብሎ ከመገዘት ሌለ ምንም በለውጡ ለይ ያሣየው ቅዋሜ አልነበረም። እውነቱም ጋገደኛውን በደህና ቢያገኘውም በፈለገሕይወት ውሎ የማደሩ ነገር የሚያስተማምን አልነበረም በተለይ መምህራን በደቡብ እንደተደረገው በወገንህ በኤርትራ ሕዝብ ለይ ሊያዘምትህ ነው ብለው በጊዜው የሚከ ፄውን የሚሊሸያ ጦር «ለእናት ሃገር ጥሪ» ምልመላ እንደያከሽፉበት በተለይ የምሀሩ ክፍል ለይ ይደረግ የነበረው ቁጥጥር በጣም የጠበቀ ስለሆነ ከለሥራ ከተገኘ ዘመቻውን ለማክሸፍ የተሰማራ አናርስኪት ተብሎ ስለሚገደል በአፋጣኝ የሚፈልገውን ገንዘብ ይዘ ወደ አዲስ ኣበባ ይመለሰል። ሰዓቱ የምሣ ሰዓት ሰለነበር ደህንነታቸውን እየተጠያየቁ ከአንድ መለስተኛ ምግብ ቤት ገብተው ምግብ ከአንበ ውኃ ጋር በሁሴን አዘዣነት ቀርበ እነርሱም ምግበቸውን በመመገብ ለይ ሰሉ አራት ወጣቶች ከቡና ቤቷ ገብተው ከሁሴን ሰለምታ ተለዋውጠውእርሱን ፍለጋ እንደመጡ ጠ ቅመው አነርሱም በአፋጣኝ ምግበቸውን ተመግበው ሰበቱም ሰዎች ተያይዘው ሽቅብ ወደ አዲስ ኣበበ መዘጋጃ ቤት ያመራ ሉበወቅቱ በዚያን ጊዜ በአዲሰ ኣበበ ውስጥ እንኪንስ ሰበት ሰዎች ይ ቅሩና ከሁለት በላይ ከሆኑ ወዲያውኑ በተወርዋሪ ገደች በሚሏቸው ታፍነው ይወሰዴ ስለነበር እውነቱም ከኣለፉት ጊዜያት ልምደቹ ጋር ሲያስተያየው ይሄኛው ፍጹም እንቆ ቅልሽ ነበር የሆነበት። ብዜ ጊዜ ወጣቶች እንደዚህ ያለ ሁኔታ ሲያጋጥማቸውና ኢላለማቸው እነርሱ መሆናቸውን ከአረጋገጡ መሣሪያ ከላቸው አስፈራርቶ ማምለጥ ወይም በሆነው መንገድ በራስ ለይ እርምጃ መውሰድ ነበር። በዚያን ዓይነት በመግረፍ ለይ ሰሌትልቅ ጥቆማ መጣ የኢሕአፖ የትጥቅ ክፍል ሰው ተገኘ ተብሎ ቨር ጉዴ ሆነ። የወጣቱ መፈክር እንኪን በእስር ቤቱ ያለውን የሽንት ቤት ችግር ማጸበረቁ ነበር። ይህ በይሆን ኖሮ ይህን ያህል ሕዝብ ወንድ ሴት ይታ ሰይለ ዬ በአንድነት ኣስሮ በአንድ ሽን ቤት ያውም ውኃ በሌለው ተጠቀሙ ማለት እንኪንስ በሃገር ሕዝብ ለይ ይቅርና በምርኮ በጦር ለይ ለተያዘ ሕዝብ ይህ ድርጊት አይፈጸምም። ወለጅ ጊገደኞች ከየአቅጣጫው ምግብ የመለወጫ ልብሰችን ሲጀራ ገንዘብ አትክልት ይዘው ከቀበሌው ኣጥር በር ለይ ተከል ኩለውእስረኞቹም የጠያ ቂዎቻቸውን መልዕክት በመጠበበቅ ለይ ሳሌ በበሩ ለይ የተመደቡት አብዮት ጠበቂዎች ጠያቂዎችን እያገራፈተሩ ከአጥሩ በአሸገር እንዲቆሙ ሲያደርጉ «የቀዬ ሽብር» የምርመራው መሪ የሆነው ገብረመድህነና ረዳቶቹ የታጠቁ አብዮት ጠባቂዎች ጭምር መሣሪያቸውን ወድረው ወደእስረኛው በመጣደፍ ሲመጡ እስረኞቹም ምን ነገር ተይዘ ይሆን በማለት ተደናግጠው በአንክሮ የሚሆነውን ሲጠበበቁ ገብረመድህን ከኪሱ ወረቀት አውጥቶ የሃያ ስድስት ወንደችንና አራት ሴቶችን ስም ጠርቶ በግቢው ውስጥ ከነበረው ጥምልል ሽበ እየተቆረጠ እጅ እጀቻቸውን አቆራንተዋቸው በጀርበቸው ለይ «ቀይ ሽብር ይፋፋም» የሚለውን መፈክር ተለጠፎባቸው በታጠቁ አብዮት ጠበቂዎች ታጅብው በቀበሌው ዋንኛው በር በስተደ ቡብ በኩል ይዘዋቸው ሲወጡ ጠያቂው ሕዝብ ከእስፋልቱ በአሸገር ቆሞሁኔታውን ለመመልከት የሰቀጠጣቸው ወለጆች ፊቶቸውን በነጠለ ሸፍነውጋደኞች እንባቸውን እቅረው በትኩረት ሲመለከቱእበቶች በያ ዙት ከዘራ የቆሙበትን መሬት ሲከረኩሩየተቆራኙት ወጣቶች የጠያ ቂዎቻቸውን ፊት ለለማየት ከፊት ፊታቸው የሚ ፄዴትን ጠባቂዎች በመመልከት ወደፊት ሲያመሩየአንደኛው እስረኛ እናት በዕለቱ ከሲደሞ ክፍለሃገር ድረስ ሊጠይቁት መጥተው ከጠያቂው ሕዝብ መከከል ኖረው ልጃቸውን ከሌላው ጋደኛው ጋር ተቆራኝቶ በጀርባው ለይ «ቀይ ሽብር ይፋፋም» መፈክር ተለጥፎበት ሲመለከቱ እዬዬአቸውን አሰምተው። ገብረመድህን ግን የወታደር ኬኙን ከአናቱ ደፍቶ ጣቱን ከሽጉጡ ቃታ ውስጥ ጨምሮ ኣንድ አስሩን አናርኪስት በቫሬው ማታ እደራቸዋለሁ በማለት ፋከራውን ከሴቶቹ መኝታቤት ከአሰማ በኋላ ወጣቶቹም ከክፍሏ ወጥተው ከቀበሌው ጽሕፈት ቤት ጀርባ እንዲቀመጡ ተነገሯቸው አንድ በአንድ እየተጠሩ ከጽሕፍት ቤቱ በመግበት በዕለቱም እንደመቱ የተወሰነበቸው ወጣቶች በፎርም መልክ በተዘጋጀው ወረቀት ለይ እንዲፈርሙ ሲደረግ ምርመራቸው አልተጠናቀቀም የሚሏቸውን ምልክት በማድረግ ሲያልፏፈፏቸው ፎርሙ ሙሉ ስማቸውንና በማሰቃየት ከአገኙት ማስረጃ በኢሕአፖ ድርጅት በምን ክፍል ውስጥ ይሠሩ እንደነበር የሚያመለክት ሲሆን በዚህን ዓይነት በዕለቱ የሚመቱትን መርጠው ከወጡ በኋላ ተመልሰን እንመጣለን በማለት ወጥተው ሲሄዴእስረኞቹ በሙሉ ሴቶችን ጨምሮ በወንደቹ መኝታ ቤት እንዴቆ ዬ ሲደረግበጊዜው ማን ተመቶ ማን እንደሚቀር ለይቶ ለማወቅ አልተቻለም ነበር። በማግሥቱ ገብረመድህን ሌሎቹን ከድሬዎች አስከትሎ በይደር የቀሩትን ሰበት ወጣቶችና የሟቾችን ልብስች ይዘው ከመግረፈያው ክፍል እስገብተዋቸው እንደቀድመው ጥያቄ በኢሕእፖ ውስጥ በምን ክፍል ውሰጥ እንደሚሰሩ ለማውጣጣት በቀድሞ ግርፍ ለይ በዚያን በኤሌትሪክ ሽበ ጀርበቸውን ተራ በተራ እያስገቡ ሲቀረድዴትከደርግ ጽሕፈት ቤት «የቀዩ ሽብር» ከሚቴ ይፈለጋል የሚለው መልዕክት ስለተለለፈ ሁላቸውም በጥሪው መሠረት ግርፉን አቁመው ከተጠሩበት መሥሪያ ቤት ደርሰው የተፈለጉበትን ሲጠይቁ ዋናው የተፈለጉበት ምክንያት በባለፈው ቀን ከመቷቸው ወጣቶች መከከል ከሦስቱ ቀበሌዎች መጋጠሚያ የተጣለው ወጣት አስከሬን የማን ቀበሌ መሆ ኑን ለማረጋገጥ ሲሆን የዚያነው የእርሱ ነው በማለት ሣይነሰ አርፍደ አለፈ አግዳሚው የውጭ አገር ሰዎች ሰይቀሩ ተመልክጎውት ሁ ኔታውም በሪፖርት መልክ ከደርግ ጽሕፈት ቤት በመድረሱ የራሰቸው ሰው መሆን ያለመሆ ኑን ለማረጋገጥ እንደ ነበር ይነገራቸዋል። አሁንም ያንን ገንዘብ እጥፍ ድርብ አድርጎ የሚከፍለው ያው ሕዝቡ በመሆኑ ከዚህን ዓይነት ጉደት ለይ እንደይደርስ በሥልጣን ለይ ያለውን መንግሥት ለመለወጥም ሆነ እነርሱን መከታ አድርገው የሚያሰቃ ዬትን ለማስወገድ የሚያደርገውን ቅዋሜ አፍኖና አደፍኖ ልጆቹን ገድሎ የቀሩትን ከእስር ቤት ጤምሮ ዛገሪቱን በመሣሪያ ዋጋ በወልደ አግድ አሲዘ ሃገር ትቶ መውጣት ፍጹም በማንም ዛሃገርና ዜጋ ያልተደረገና ይደረጋል ተብሎ የማይታሰብ ድርጊት በዚያች ፃገር ስለተደረገ መጤው ትውልድ እደውን እየገፈገፈ እህ። » ወጣቶቹም የወለጆቸውን ችግር መስማት ያናደቸው ያበሰጫቸው እንጂ ቢወጡም እንኪን ተሯርጠው በነሱ ምክንያትና በአገዘኩ መጥፎነት የተጎዱትን ቤተሰባቸውን ሠርቶ ለመርደጻት ተስፋቸው የመነመነ ሰሆን ቀደም ሲል ተፈተው ከወጡት እነደተረዴት ነፃ ናችሁ የሚል ማስረጀ ከቀበሌ ከለመጣችሁ በመባል ቀጣሪዎች ሲመልሷቸው ሌላው ቀርቶ ወላጀቻቸው ታክሰ ለሚከፍሉበት ትምህርት እንኪን መብቱ እንደተነፈጋቸው ሲናገሩ በወቅቱ ግን ያለ ቀበሌ መታወቂያና የትምህርት ደረጃ የሚቀጥር የግል ድርጅት ቢኖር ከመርከቶ የሚገኘው ጋሜ ብቻ በመሆ ኑ እርሱም ቀደም ሲል ከፃገሪቱ ከየትኛውም አቅጣጫ ለሥራ ፍለጋ አደስ አበበ ለሚመጡ ሥራ ፈለጊ ለቡና ቤት ለአልጋ አንጣፊነት ለግለሰብ ምግብ አብሣይነት የሚያስቀጥር ከአብዮቱ በኋለ ግን ለይ ለተጠቀሱት ሥራዎች ተማሪዎችን እያስቀጠረ ወደ ክፍለፃገር ያለ ምንም መታወቂያ የሚልክ የግል ድርጅት ቢኖር እርሱ ብቻ ነበር። » እውነቱም ተከዝ ብሎ «እኛም እስር ቤት ያለነው ተርበናል አንድ ሰው ከሦስት የምግብ ጊዜ ወደኣንድ ዝቅ ከለ እንደተራበ ነው። የእኛም ከቀድሞ ጀምሮ አስተደደራችን ሌለ በትምህርት ቤት የምንማረው ሌለ ያም በመሆ ኑ በትምህርት ቤት የተማርነውን በተግበር ለምን አልተፈጸመም በማለት ይመስለኛል ብዜውንም ዘመን ከትምህርት ቤት ኣከባቢ በአስተደደር ለይ ቅዋሜ ስናነሣ የቆየነው። አሁንም ምሀራን በሃገር ሕዝብ ገንዘብ ለውጭ ሃገር ድረጅቶች ሥራ የሰለጠ ኑ ስለሆነ መኮነኑ አግባብ ነው በይባልም እንደአንድ ዛገር ዜጋ ግዴታ ግን ሙሉ በሙሉ ልክ ነው ማለቱ ያስቸግራል። » ከገደኛው ክፍል ሲገበ ምንም ከምድር ቤቱ የተለየ አልነበረም። የዛገር ቤቱ ሕዝብ ኑሮን ለማሸነፍ ሽቅብ ቁልቁል የሚሯሯጥ መሆኑን ጠ ቅሰው «ቀደም ሲልም በከተማ ይደረግ የነበረውን እስራትና ግድያ አስደንግጦት ከዴር መሽጎ የኖረ ሕዝብ ሲሆንእንደምታውቀው ሕዝብ የሚኖርበትን አከባቢ ትቶ ሲሰደድ ንብረቱ በማነህ ማነህ በክኖ ስለሚያልቅ በመጨረሸም በችግርና በረዛብ ለይ መውደቁ የማይቀር ነው። አሁንም እናንተ እንደምታደርጉት ከሕዝብ የሚያገናኛችሁ አንድ ሥፍራ ቢኖር መጠጥ ቤት ብቻ ነው። ግን አስተደደር ለይ ሲመጣ ችግር ሊፈጠር ይችለል። እንደውም ዛገር በተለያዬ ጊዜ በችግር ለይ ስትወድቅ ግንበር ቀደም ሆነው ለወገኖቻቸው በተግበር ተሰልፈው የነበሩትን ወታደሮች ሕዝብ ለመሪነት አጥብቆ ይፈልጋቸዋል። » «ሊቀመንበሩ ናቸው» «እርሱማ እውነቱን ነው» በማለት ተስማምተው ለተፈለ ጉበት ጉዳይ ከገበሬው ማሕበር ጽሕፈት ቤት ቋጽ አቶ ተፈራ በልቻና እውነቱ ከገበሬው ማሕበር ጽሕፈት ቤት ሲደርሱ ቀለብ ተሰፋሪው ሕዝብ ከውጭ ተሰብስበው ሰሉ ከውስጣቸው አከባቢውን ለማልማት ተብሎ ክሌለ ክፍለፃገር አምጥተው ያሰፈሯቸውና በጦርነት ላይ ተመተው የልማት ግብር ኃይል ተብለው የተሳኩትን ሚሊሸዎች ያጠቃልላለል። ሕዝቡም ቀደም ሲል በተፈጠረው የአስተደደር ድክመት የደረሰውን የንብረትና የሰው ሕይወት መጥፋት በማገናዘብ «አሁንም ይህንን የሰብል ወቅት ተጠብቆ ሰው መለኩ ወደ ነበርንበት በረፃ እንድንመለስ ሆን ተብሎ የታቀደ በመሆኑ ድርጊቱ ብዙም ሊያስደንቀን አይገበውም በማለት የተሰማቸውን ርስበርሳቸው ተገናኝተው ተነጋግረውበት ይህ ባይሆን ኖሮ እናቶች በወሊድ ምክንያት ሲሞቱብን ታመን የመደን ተስራ ሣይኖረን ልጀቻችን ትምህርት ቤት ሰይከፈትጳቸው እኛም የእርጻታ ቀለብ ተሰፋሪ ሆነን ከብታችንም በበሽታ ሲያል ቅብን እየተመለከቱ ከቪህን ችግር የምንላቀቅበትን መንገድ በመጠቆም በሥራችን ለይ ሊተበበሩንና የሚያስፈልገንን ሊያሟሉልን ሲገበቸው ግብር ክፈሉ ብሎ በአሁኑ ጊዜ መጠየቁ አግበብ ያለው መንገድ አይደለም። አቶ ተፈራና እውነቱ ወደቤታቸው በመሄድ ለይ ሰሉ እውነቱን ስለስብሰበው ያለውን አስተያየት ሲጠይቁት «ሕዝቡ ከልማት አስተደደሪው በአስተሰስብ ብስለቱና የኣከባቢውን ችግር በሚገባ ማወቁን ጠቁሞ አስተደዳደሪው ምንም ኣይነት ሥራ በራሱ አነሰሽነት ለመስራት እንጻልተዘጋጀ ገልጸ ኣንድ ነገር ሠርቶ ቢበላሽበት ወይም ውሰኔ ሳያገኝ ቢቀር እጠየቅበታለሁ የሚለው ጥርጣሬ ሲታይበትይህን አይነት ጥርጣሬ በማንኛውም የሥራ መስክ ከተሰለፉት የመንግሥት ቅጥረኞች የሚታይ ነገር ሲሆን። ያም ሆኖም በአከባቢው አብዛኛው ሥራ የሚሠራው በሴቶቹ ስለሆነ የወንዱ ክፍል የሚሠራው ሥራ እስከዚህም አድከሚና ከባድ አል ነበረም ቢበዘ ዴሩን መንጥሮ በቆሎ መዝራት ሰብል እስከሚደርስ የማር ቀፎች መጥረብ ያንንም ቢሆን የሚሰሩት በእድሜያቸው ገፋ ያሉት እዘዛውንቶች ሲሆ ኑ የወጣቱ ክፍል ከሰማሊያ ያመጣውን መሣሪያ ተሸክሞ ሽቅብ ቁልቁል ማለት ምግብ የበሰለበት ወይም ጭስ የጨሰበትን ቤት ተመልክቶ ምግብ መጠየቅያንን ድርጊት ኣንጻንዴ ቃሲምም ቢሆን የትደሩን ነገር ለሴቶቹ ተወት አድርጎት እንደአከባቢው ወጣቶች መሣሪያ ተሸክሞ ሽቅብ ቁልቁል ማለቱ አልቀረም። በአከባቢው መሣሪያ ተሸክመው ቨሸቅብ ቁልቁል ከሚሉት ይልቅ ለእውነቱ ትልቅ አድናቆትንና አክብሮትን ቢሰጡት የእርሱም ችግር ብዜ ያለማወቁ ሲሆን ሆኖም ግን በየዕለቱ በሚያደርገው ሁሉ ትልቅ ደስታ ተሰምቶታል ይህ በዚህ እንደለ የአጎት ተፈራን ሁኔታ እንድ የተላከችው የቃሲም ሚስት አሚና መርደ ይዘ ወደኣከበ ቢው በመምጣቷ የክሪስትያኖችን ሥነሥርዓት የሚያውቀው ቃሲም ማታውን እንደይነገረው ሸሽጎት በነጋታው ሊነግረው ወስኖ ከማሣው እንደለ ለአከባቢው ሕዝብ የአቶ ተፈራን መገደለ ከቃሊም ቤት በራፍ ጊለ ያለቸውን የሚበላና የሚጠጣ ነገር ይዘው ው ትል ፍ ሥር ለመሆን ተሰበሰቤ። በመንግሥትም በኩል ከሚያውቂቸው የጥንት ሽማግሌዎች ጋር በመገናኘት ብዙ ሰዎችን በወንበዴ ስም ከመመታት ያደኑ የእከባቢውም ሕዝብ ወደሰለማዊ ኖሮ እንዲመለስ ከሼህ ሞሐመድ ጋር ጥረት በማድረግ የደከሙ ሰው ሲሆ ኑእንደማየውና ከቀድሞ ሁኔታ እንደምገመግመው በእቶ ተፈራ ለይ የሞት ፍርድ ያስፈጸሙት ክፍሎች በአከባቢው ሰለም እንጻይኖርና ከጦርነቱም ጥቅም ለማግኘት ጉጉት ያላቸው ጥቂት ስግብግብ ግለሰበች መሆናቸውን አያጠራጥርም። ትልቁ ስህተት ጦርነትን ያህል ነገር ያውም በራስ ሕዝብ ለይ ሲታወጅ የሚያ ዋጣውንና የማያ ዋጠውን መርምሮ ማየት ሲኖርበት በኣንደንድ የፖሊስ ጣቢያ እዘዝችና የወረደ አስተደደሪዎች በተሰበሰበ ማስረጃ ለይ ተመርኩዘ መሣሪያ በዛገር ሕዝብ ለይ ማንሰቱ ከድንቁርና ሌላ ምንም የሚሰጥ ቃል እይኖርም። ከከጎረቤት ፃገር አስራ አምስት ቀን ገዘ ለይ የሚገኝና ከክፍለዛገሩ ዋና ከተማ የእንድ ቀን ጉዝዘ በሆ ነበት አከባቢ እንደአያል ጦር አደርጎ መሣሪያ ለማሣት መሞከሩ ከፍረፃትና ድርቁርና ሌለ ምንም የሚሰጥ ማስረጃ የለም። ምቾትን የለመደው ሰውነትህ ኣንደተቀጠፈ ቅጠል ሲጠወልግ ጫማ የለመዴት እግሮችህ ንቃቃት ያጠቃው መሬት ሲመስሉከዚህን ሁኔታ አንተም ሆንክ እኔ አንድ የምንማረው ነገር አለ«ይህውም ብዜው ሕዝብ በጣም ፍተ በቀረ ዓይነት ኑሮ ውስጥ እየኖረ ጥቂቱ ክፍል ብቻ ከከፍተኛ ኑሮ ከሚኖሩት ሕብረተሰበች እይ ነት ኑሮ ለመኖር ያውም በሰው ሃገር ውጤት መሽቀደደሙ ለሃገሪቱ እድገትና መሸሻል ምንም ዓይነት አስተዋጸኦ እንደሌለውና ለዚህ ሁሉ ችግር መንስኤ እንደኛው ክፍል መሆ ኑን መገንዘብ እስችሎኛል። በይጊጌርምህ አቶ ተፈራ የዚያን ያህል ጊዜ ከዚህ ሕዝብ ሲኖሩ በሃይማኖታቸው ለይ ተጽኖ ያደረገ ሰይኖር ሌለው ቀርቶ ሠርጎ ገበቹም ቢሆ ኑ የሚወላውለው ክፍል ለይ ክደቸውን አጠናከሩ እንጂ ጠክራና ስነምግበራቸውን የጠበቁ ሕዝበች ላይ ሙከራቸውን አለደረጉም። እርሱም እንደሚያውቀው ይህ ሕዝብ በአንጻንድ የአስተደደር ጉድለት ምክንያት ራሱን ሲከለከል የኖረ መሆ ኑን ለቃሲም ገልይ ከለውጡ በኋለ ይህ «የሰማሌ አበ» የሚለው የነፃነት መጠሪያ ስም ከየት እንደመጣ ሲጠይቀውቃሲምም ሌለ ሰው በለመጠየቁ አመሰግኖት። » በማለት እውነቱ ጠይ ቅ «ትልቁ ስህተት ያለው ከዚህ ለይ ነው። ይህን ለም መሬት የያዘን ሕዝብ ኑሮውን እንዴዲያሽሽል ትምህርት ቤት ከፍቶ ከአከባቢው በሚገኘው ሐብት ለሕዝብ የሚጠ ቅሙ የሥራ መስኮች ቢከፈትልላቸው ሌለ ሃገር የሚወስጻቸው ምንም መንገድ አይኖርም። የሚተርከው ሰለአንድ ቀበሌ ሕዝብ አይደለም ቢያንስ የሰማሌን ዛገር ከሚያህል መሬት ለይ ስለሰፈሬ ሕዝብ ነው። መሣሪያ የሚያ ቀርቡልንም ሃገሮች የተሸሸቨለ መሣሪያ ሲያወጤ በመጋዘናቸው ያለውን በሽያጭ መልክ በሃገራችን ለሚገኙት የመንግሥት ተቃዋሚዎችም ሆነ በሕገኛ ነት ስም ዛገሪቱን በማስተደደር ለይ ለሉትም ቢሆን መሣሪያ እያጎረፈለቸው መሆ ኑን የምናየው ሐቅ ነው። ከሦስት ዓመት በፈት መሣሪያ ለመውሰድ መጥተው የነበሩት ግለሰበች በዚያን ወቅት የተደረገለቸውን መስተንግደ ከዕለቱ ጋር በማወደደር ለመጀመሪያ ጊዜ ለመጡት ሲያጫውቷቸውበዚያን ከመን ተቀብለዋቸው የነበሩትን የሶማሊያ ከፍተኛ የጦር አለቆችን ስም ሲጠቅሱ የተጣለው የግመል ፈሪዳ የተቀቀለው ሩዝ የተቃቋመውን ጫት የቀረበውን የሲጀራ ዓይነት ሲያስታውሱትና በዕለቱ ግን የሚጠጣ ውኃ እንኪን ጠፍቶ ረሃብም እየተሰማቸው በበደ ሜደ ለይ ድብደብ አንጥፈው መተኛታቸው ወደፊት የሚጠብቃቸው ተጤበጭ ሁኔታ መሆኑን ሲረዴት «በአንድ ወር ጊዜ ውስጥ መሣሪያ ከልሰጡን ወደፃገራችን እንመለሰለን» በማለት ሮሮአቸውን ማታው ኑ ማሰማት ጀመሩ። ከአለው ተጨባጭ ሁኔታ እንደምናየው የኣንተን ዛገር መንግሥት መሣሪያ ያስታጥቅ የነበረው መንግሥት የእኔን ዛገር መንግሥት እያስታጠቀ ሲሆን ከእኔ ሃገር የነበረው ከአንተ ዛገር ነው ስለዚህ የማይተዋወቁት ነገር አለ ብለህ ትገምታለህን። እሱም ወደቢሮው ተመልስ ስልክ ለክፍለሃገሩ ጸጥታ ጽሕፈት ቤት ደውሎየጸጥታው ጽሕፈት ቤት ከዚያው ኣከባቢ ኖሮ አንድ ሲቭል የለበሰ ግለሰብ ሸጉጡን ታጥቆ መጥቶእውነቱን ከቀሩት መንገደኞች ነጥሎት ወደ ጸጥታው ጽሕፈት ቤት ወስደት ከአንዴት ጠበብ ክፍል ውስጥ እንዴቀመጥ ተደርጎየተለያ ዬዩ ግለሰበች ወደክፍሏ እየመጡ ለጥቂት ሰዓት ከተመለከቱት በኋላ ሦስት ሰዎች ከጠረጴዘ ዙሪያ ከተቀመጡበት ክፍል ተጠርቶ መቀመጫ ተሰጥቶት ሃገር ቤት በነበረበት ወ ቅት የየትኛ ብረጌድ ጦር ክፍል ይሥራ እንደነበር ቢጠይቁት ወታደር እንዳልነበር ቢነግራቸው ኣምነው ሊቀበሉት አልቻሉም። በዚያን ዓይነት ለአንድ ሰምንት ከቆየ በኋለ በመጀመሪያ ከተጠየቀበት መሥሪያ ቤት ተወስደ ቀደም ሲል የጠየቁትን ጥያቂዎች ቢያቀርቤለት የእርሱ መልስ ምንም የተለየ አልነበረም ። » እውነቱም ከፖሊስ ጣቢያው ታስሮበት ከነበረው ክፍል ልብሱን ይዘ እንዲወጣ ተነግሮት በኣንድ ለንድ ሮሸር መኪና ተሰፍሮ በመጀመሪያ ቀን ቃል ከሰጠበት የጸጥታው ጽሕፈት ቤት ተወስደበሰማሌኛ በተፃፉት ሦስት ገጸች ወረቀት ለይ እንዲፈርም ነጋሮትከዚያንም በመኪናው ኣሰፍሮት ከከተማው በሰተምስራ ቅ ወጣ ብሎ ብቻውን ከተሠራ በግብ ከታጠረ ቤት ኣውርደት በግቢው ውስጥ ከለው ትልቅ ዘፍ ሥር ከነበረው መቀመጫ ለይ እንዲቀመጥ ተደረገ ግለሰቤም ሪሸርሸር ሽጉጡን ከኪሱ አውጥቶ በማሽከርከር እው ነቱ እንዲመለከት አደረገ። እኔና የወረደውን ሕዝብ ድረጅት ከድሬ ይዘው መጥተው ከሐርጌሰ ትልቁ እስር ቤት ጨመሩን ሐርጌሰ ከዚህ የተሻለ እስር ቤት ነው። በዚህን ሁኔታ ላይ እንደሉ በእስር ለይ የነበሩ ኬኒያዊያን የመፈታትና በሰማሊያ ውስጥ ከአሰኛቸው ሥፍራ መኖር እንደሚችሉ ሲነገራቸው ኢትዮጵያ ኑ ግን በቅርብ የበቆሎ ገንፎ በበርሜል ሸይ በባልዷ ከሚቀርብበት እንደሚወሰዴ በስር ቤቱ አከባቢ መወራት ተጀመረ ሰይድም የሚወስዱበትን ሥፍራ ቀደም ብሎ ሰምቶት ኖሮ ብዜ ኢትዮጵያውያን ከሌሉበት የወታደር ቆጠራ ከሌለበት በአልጋ ይ ከሚተኛበት ትወሰደለችሁ በማለት ሲነገራቸው ከእርሱ መልከም ነገርን ስለማይጠብቁ ከባሰ ሥፍራ እንደሚሄዱ ይገምታሉ። » መቶ አለቃው ሊናገር የፈለገውን ተናግሮ ሰይዉጤርስ ሰይድ ገፍቶ ከክፍሉ አስገብቶ ሲከጋበትአንድ ስሺል የለበስ ግለሰብ ወደ ሸህ መሕሙድ ቀርበ ከተነጋገሩ በኋለ ስድስቱን ኢትዮጵያውያን በጸጥታው ጽሕፈት ቤት መከከል በሚያስወጣው በር ወጥተው ከውጭ ቆሞ ከሚጠብቃቸው ጅብ መኪና ለይ ተሰፍረው በሸህ መሕሙድ እየተሸፈሩ ሽጉጥ በታጠቀ ግለሰብ ታጅብው በዚያን ጠራራ የጥር ሙቀት ከእስር ደቂቃ ጉዘ በኋለ ከውጭው ሲመለከቱት የ ድንጋይ ቁልል እንጂ ቤት ከማይመሰለው ከትልቁ የዛገሪቱ እስር ቤት ተወሰዴ። መለው እስረኛ ለራት መቀበል ከውጭ ከመለቀቁ ቀደም ብሎ ከእስር ቤቱ መኩንን ቢሮ ተጠርተው እንድ ኢትዮጵያዊ ወጣት አማርኛና ሰማሌኛ የሚናገር ለአስተርጊሚነት ቀርበ እርሱም ከሀለት ዓመት በፊት ከአስራ ሁለት ጋገደኞቹ ጋር ወደዚያ እስር ቤት እንደመጡ አጫውቲቷቸው ያም ያለፍርድ መሆኑን ተናግሮ ምክንያቱንስ አዲሰቹ ሲጠይቁት አለማወቁን ሲገጽ እነርሱም መኩን ኑን ለምን እንደታሰሩ እንዲጠይ ቅለቸው ሲያደርጉ። ከዚያን ከሰለሳ ግራም ሥጋ በስተቀር ማንኛውም ይቀርብ የነበረው ምግብ ከውጭ ዛገር መሆ ኑን ጀንያው ለይ የተፃፈው የፃገር ስም ይገልፃል። ሌለው ትልቁ ችግር ለሰማሌ እስረኞች መፈታት የሚደረገው ከዚያው ከእስር ቤቱ መጥተው ሲሆን በዚያን ወቅት በእስር ቤቱ የሚገኙት ኢትዮጵያውያን በሙሉ ሥነስርዓቱ ሲከናወን እንጻደያ ዩ በእስር ቤቱ ሌሎች ክፍሎች የሚገኙትን በሙሉ ሰብስበው በሁለቱ መደበኞቹ ከፍሎች ውስጥ ይዘጉበቸዋል። ጥቂት ተማሪዎችና መምህራን የታሰሩበትን ምክንያት ለማወቅ ባለሥልጣኖችን እና ነጋግራለን በማለት የምግብ ማቆም አድማቸውን ሲያደርጉ ከሰባት ቀን እደማ በኋለ የቀረበለችው ሰው ቢኖር በእስር ቤቱ የሃገሪቱ የጸጥታ ጽሕፈት ተወከይ የሆ ነው ሸንበል ነበርና እርሱም ምግብ ለአኣቆሙት ሀበሻዎች የሰጠው መልስ በፃሣገራቸው ሕግ መንግሥት በሚከተሉት ሃይማኖት የተወገዘ ስለሆነ በአስቸኪይ ምግበቸውን እንዲመገቡ ከቪህን የተሻለ ሥፍራ ስለሌ የሚሰጣቸውን ራሽን እየተቀበሉ መኖር እንደሚኖርባቸው በማስተንቀቂያ መልክ ማሰሰቢያ ቢጥም ወጣቶቹ ከዚያን ዓይነት ኑሮ ሞት ይመረጣል በማለት ለጥቂት ቀን አገራገሩ። ሆነም ቀረም ደብደቤዎቹን ሊያደርስለቸው የሚችል ሰው ቢኖር ከእስር ቤቱ በሆነ ምክንያት መውጣት የሚችል ሰው መሆን እንደለበት በማመን ከውጭ ለሥራ ያለእጄቢ በየቀኑ ከእስር ቤቱ የሚወጡትን መ ቅረብን እንደአማረጭ ተወስደ ከብዙ ሙከራዎች በኋለ ግለሰብ ፍቃደኛ ሆኖ ስለተገኘ ጠ ቅለለውን ደብደቤ ከፖስታ ቤት እንዲያስገበለቸው ተሰጠው። ደብደቤው ቢደርስምመልሱ ሰይሆን የተለከክው ደብደቤው ከሊቀመንበሩ ቢሮ ወደ ሃገሪቱ ጸጥታ ጽሕፈት ቤት ተመርቶ የጸጥታው ጽሕፈት ቤት ወደዋናው የእስር ቤቶች ኣስተደደር ጽሕፈት ቤት ልኮት ከዚያም ለእስር ቤቱ አስተደደር ክፍል በወቀሰ መልክ ተልኮ ከከሚቴው እበላት ኣንደኛው ፊርማውንና ስሙን ከተበ ኖሮ ተይዘ ከነፍስ ገደዮች መታሰሪያ ክፍል ተጤመረ። ዐርብ ቀን የሃገሪቱ መሥሪያ ቤቶች ዝግ ሆነው የሚውሉበት ሲሆን የእስር ቤቱን በለሥልጣኖች ወደእስር ቤቱ ያስመጣው ጉደይ ከበድ ይሆናልን በመገመት በእስር ቤቱ የሚገኙት ሀበቨሸች በሙሉ ወደእኣስተደደሩ ጽሕፈት ቤት በራፍ ለይ ሄደው ተሰልፈውአንድ በአንድ እየተጠሩ ጠረጴዘ ሪያ ለተቀመጠው ከሚቴ ቃላቸውን እየሰጡ እንዲያልፉ ሆነ። በቀኑም ቀደም ሲል በመታሰራቸው ሆነ በግል በደረሰበቸው ስቃይ ምንም እንደልተሰማቸው ሆነው ይኖሩ የነበሩት ተለይተው የቀሩት ሙርከኞች የመዉ ረሸው የመለያየት ቀን ሲመጣ ስሜታቸውን ሊያምቁት አልቻሉም ለምሳሌ አወል በኢትዮጵያና በሰማሊያ መከከል በተደረገው ጦርነት የተከፈለ ሲሆን እሱም በጦርነቱ ለይ በበንብ ከቀኝ እግሩ ለይ ቆስሎ በምርከኛ ስም ተይዞ ከሆስፒታል ከተኛ በኋለ ቁስሉ ጠፈፍ ማለቱ ተይቶ ከ« ሴንተራሌ» እስር ቤት ተጤምሮ ከዚያንም ዉርሰ ያልደነው ቁስሉ በየጊዜው እያመረቀዘ ቢያሰቋየውም «ለሃገሬ ስዋጋ ነው» ከማለት ሌለ የሚያሰማው ሮሮ እልነበረውም። » የነበሩትን ለማየት መቻኮላቸው ከእስር ቤት ለመውጣት ያለቸውን ያህል ነበር ለቀጠሮ ከ«ብዮሙደ» ታስረው የነበሩት የሰማሌ እስረኞች ተፈርደበቸው ከ« ሴንተራሌ» ሲዘወሩ የጥቂቶቹን ሀበሸች ሰም በመጥቀስ ይናገሩ ስለነበር እነሱን ለማየት ጉጉት ሲኖራቸው በተለይ ከሴቶች እስር ቤት ከነሴት ልጃቸው ታስረው የነበሩትን በእስር ቤት ሰማቸው እናት መጠሪያቸው ሔዋንን ለማየት የነበረው ጥድፊያ እጅግ ከፍተኛ ነበር ሔዋን በየጊዜው ምግብ በማቆም ለተጎዱትና ለታረዜት በ«ሴንተንሌ» ለነበሩት የሀበቨች እስረኞች በለውለታ ነበሩ። ዋነኛውና ከእስር ቤት ከገቤበት እስከወጤበት ጊዜ ድረስ ሲደረግ የነበረ ነገር ቢኖር የፊደል ማስቆጠሩና መደመር መቀነስን ማስተማር ሲሆን የትምህርቱም ሥራ ይከ ሄድ የነበረው በቁጥር በቁጥር ተከፍሎ በመኝታ ለይ ተቀምጦ ሆኖ ሰለ ኤልጀሌ ከተዘወሩ በኋለ ግን አንድ የመማሪያ ክፍል ሰለተገኘ መደበኛ ትምህርት መሰጠት ተጀመረ። መሐመድ ሰ ኒም በአከባቢው ይደረግ የነበር ብጥብጥ አስመርሮት «በሰማሌ ኣበ» ስም ከደ ቡብ ክፍለዛሃገር ወደዚያች ዛገር ሄደ በስደት ሳለ ከሞርከኛ ጣቢያ ያመለጠ ኢትዮጵያዊ ለመያዝ የተሰማሩት የሰማሊያ ወታደሮች በመንገድ ለይ አግኝተውት ሲያናግሩት ቋንቋውን አለመናገሩን ሲረዴት «የሀበሸ ሰላይ ከለ ኔል ነው» በማለተ ከእስር ቤት ጨምረው ለከመናት ያጉለሉት ነበር ሁለቱም ግለሰበች ከአምስት ዓመት በለይ በእስራት ለይ የቆዩ ሲሆን ከእስራቱ ብዛት አእምሮአቸው አልፎ ኣልፎ ይስታል ግን አንደንዴ ከቀልበቸው ሲሆ ኑ ስለሕይወት ታሪከቸው ሲያወሱ በእውነቱ የሰው ልጅ መከራን ለመሸክም ምን ያህል ጠንከራ እንደሆነ ያስገነዝበል። ሕፃኗም እስር ቤት እንደተወለደች ከዚያው ከመጡት ውሰጥ ተነገረ ችግሩ የተፈጠረው ከድሬደዋ አከባቢ የሰማሌ ወታደሮች ሕዝቡን በምርከኛ ስም ኣፍሰውት ከሐርጌሰ እስር ቤት ጨጤምረዋቸው እናት በጊዜው ከሕጋዊ በባለቤቷ ቅሪት ኖራ ከእስር ቤት ትገለገለለች። ለምሳሌ እውነቱ ከሁለት ዓመት በፊት በጭለማ አይቶት የነበረውንና በጊዜው ትምህርት ቤት ይሆናል ብሎ የገመተውን የጸጥታ ጽሕፈት ቤተ ደግመኛ መጥቶበት ለጥያ ቂው ተጠርቶ ሲገበ በመጀመሪያ ከዚያን እስር ቤት ያመ ጣው የእሱን ጉዳይ ይዘ ያገኘዋል። ሁኔታው የከሚሽ ኑን ሠራተኞች ሆነ ወደ ከናጻ ለመሄድ በዝግጅት ለይ የሚገኙትን ስጋት ለይ ጣለ ውሎ አድሮ ነገሩ ሲመረመር ግለሰቡ በሃገር ቤት የቀበሌ ተመራጭ በነበረበት ወቅት በሥልጣኑ በደል ፈጽሞብኛል በይ ወጣት በስደት ከሐመር ከተማ ኖሮ «ደበኛዬን ከሃገር ያሰወጣኝን አገኘሁት» በማለተ ለጸጥታው መሥሪያ ቤት አመልክቶ ኖሮ መሥሪያ ቤቱም ጉደ ዬን ለማጣራት ግለሰ ቡን ከሆቴል ከተኛበት ከፍል ተይዘ እንዲቀርብ ያደርጋል።