Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አያልኩ በመጨነቅ መፀለዬን ቀጠልሁ ነገር ግን ምንም የተለወጠ ነገር አልነበረም ጠፈሩን በሙሉ አግዚአብሔር ራሱ ታላቅ ብርሃን ሆኖ አጅግ አምሮና ደምቆ ከሁሉም ጋር በአካል ይታይ ነበር ሰው ሁሉ ይህንን መልአከቴን ፃፈው አለኝ ጌታ ምንም ጭስ አልነበረውም አይኔ የቻለውን ያህል ለመመልከት ሞርኩ ነገር ግን መጨረሻውን ማየት የምቸለው አልነበረም ይህ ስፍራ ምንም አየር የሌለበት ሰው በሰዋዊ ፍጥረቱ መኖር የማይቸልበት ቦታ ነበር ይህ እሳት የእሳቶች አባት የሚል እና በበሩ ላይ ከተፃፈ ፅሁፍ ውጪ ሌላ ምንም ስለዚህ እሳት ማለት አይቻልም እልፍ ጊዜ አልፍ ይንቀለቀላል የሚያቃጥለውን አንደተጠማ ያስታውቃል ፍፁም ቅርፅ አልባ ነበረ እዚህ ስፍራ የመጣ ማንኛውም ፍጥረት መልአከ ሆነ ሰይጣን ወይንም ሰው ብቻ የትኛውም ፍጥረት ፈፅሞ መመለስ አይችልም ጌታም አንዱን ጋላከሲ ሙሉ በአጆቹ ስቦ ለእሳቱ ሰጠው ከአይን በፈጠነ ሰከንዶች ጊዜ ውስጥ ሙሉ ጋላከሲውን አቃጥሎ አመዳቸውንም በደቂቃ ውስጥ ሲበላ ተመለከትሁ ያንጊዜ አጅግ ድንጋጤ ወረረኝ እስኪ አስቡት አንድ ጋላከሲን።
ፊትህ እኮ ያበራል እያሉ ይናገሩት ነበር እርሱ ግን ድሮ ከማውቀው ፍፁም ሴላ ሰው ሆኖ ተለዋውጦ በሁለንተናው የእግዚአብሔር ከብር ተሞልቶ እመለከት ነበር ከዚያ በኋላም በፆም እና በፀሎት ሆኖ ለሁለት ተከታታይ ወራት በየቀኑ በአምስቱ ቀናት የሰማይ ቆይታው ያየውን በፍፁም ትኩረት አገልግሎቱን ሁሉ በማቆም ይፅፍ ነበር ስለዚህ ይህንን የራዕይ መፅሃፍ የምታነብቡ ሁሉ ይህ መልአከት ከእግዚአብሔር ስለመሆኑ ባለማመን ጠንቅ ከጌታ መልእከት እንዳትጎድሉ እኔ ህያው ምስከር በመሆኔ ከተፃፈው የበለጠ በመንፈስ ቅዱስ ሃይል እግዚአብሔር ምስጢራቱን እአንዲገልፅላችሁ አና አንድትጠቀሙ የዘወትር ልመናዬ እና ፀሎቴ ነው የጌታ ሰላም እና ፀጋ ለሰው ልጆች ሁሉ ይሁን አሜን ሽመልስ ጌታቸው ምዕራፍ አንድ የጌታ መገለጥ ኢየሱስ የብርሃን አምላከ ሰኔ ዓም በአባታችን በቄስ በሊና ሳርካ መኖሪያ ቤት በተገኘሁበት ወቅት የእግዚአብሔር መንፈስ በእርሳቸው በኩል መፅሃፍ አንድፅፍ በተደጋጋሚ መልእከት ከመጣልኝ በኋላ በማስከተልም በሌሎች አገልጋዮች አና ነብያት እግዚአብሔር መንግስተ ሰማያት እና ሲኦልን አንዲሁም አለማትን ሁሉ ሊያሳየኝ እንደሚገለጥልኝ እና ለየት ያለ በአለም ላይ አነጋጋሪ የሆነ መፅሃፍ እንደምፅፍ ጌታ ይናገረኝ ጀመር በኋላም በመዲናችን በአዲስ አበባ በአንድ ፕሮግራም ላይ እግዚአብሔርን ካገለገልሁ በኋላ በአንዲት ነብይት በኩል እግዚአብሔር በቅርብ ቀን እንደሚወስደኝ አና መንግስቱን ሁሉ አንደሚያሳየኝ ከተናገረኝ በኋላ በመቀጠልም ሰማያት ተከፍተው ታላቅ ዘይት ከሰማይ ያለማቋረጥ በላይህ ላይ ሲፈስስ እመለከታለሁ ስትለኝ ሙሉ ለሙሉ በመንፈስ አይኖቼ ተከፍተው ዘይቱን አመለከት ጀመር እርሷም ንግግሯን በመቀጠል በአለም ካርታ ሉል ላይ ስትራመድ አያለሁ ዱካህም ከሚፈስስብህ ዘይት የተነሳ ከኋላህ ዘይቱ ወርቅ ሆኖ እየተንጠባጠበ ሰዎች ሁሉ ከዱካህ ወርቅ ለመውሰድ ሲሻሙ ተመለከትሁ አለቸኝ ከዚያም በኋላ ወደ ቤቴ ገብቼ በመንፈስ ተነቃቅቼ እየፀለይኩ የመጣልኝን መልእከት ማሰላሰል ጀመርሁ ኋላም የጌታ መንፈስም ለልቤ ይናገረኝ ጀመር ከነገ ጀምሮ ለአምስት ተከታታይ ቀናት ወደ መንግስተ ሰማያት አወስድሃለሁ እዚያም የማሳይህ እና ለህዝቤ የምልከህ መልዕከት ስላለኝ ተዘጋጅ አለኝ ይህንኑ ድምፅ በተከታታይ ለሶስት ግዜያት ከተናገረኝ በኋላ ፀሎቴን ጨርሼ ከተኛሁ በኋላ እንደገና በራዕይ ልጄ ተዘጋጅ መንግስቴን ታያለህ የሚል ድምፅ ከብርሃን ውስጥ በቀጥታ ሲናገረኝ ሰማሁ ስለዚህ ሲነጋ መዘጋጀት እንዳለብኝ ማሰብ ጀመርሁ በኋላም በበዓም ለአንድ ወዳጄ አግዚአብሔር እንደዚህ ተናግሮኛል ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከጌታ ጋር አሔዳለሁ አልኩት እርሱም እግዚአብሔር ከተናገረህ ይሁንልህ ጥሩ ነው የሚል መልስ ከሰጠኝ በኋላ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተን አብረን መፀለያችንን ቀጠልን ከዚያም ያለማቋረጥ በልሳን አየፀለይን እና የእግዚአብሔርን ፊት በመፈለግ በፆም ሆነን ሳለን አስቀድሞ ከነበረኝ ልምምድ በእጥፍ ውስጤ በመንፈስ ቅዱስ ይነቃቃ ጀመር ሀሴት አያደረግሁ በመንፈስ ተሞልቼ በውስጥ መንፈሴ ወደ እግዚአብሔር በሃሴት ስገሰግስ ሳለሁ በድንገት ሰውነቴ መንቀጥቀጥ ጀመረ ምድርም አእንደመናወጥ የምትል መሰለኝ ይህም ሁሉ ሲሆን ግን ፀሎቴን አላቆምኩም ነበር ወዲያውም ከውጪ ወደ ውስጥ መኪና እንደሚያበራው እንደ ትልቅ ባውዛ ከቤቴ በር አቅጣጫ ወደ ውስጥ ሀይለኛ የብርሃን ጨረር ይገባ ጀመር ከዚያም ሁለት መላእከት በግራ እና በቀፔ መቆማቸውን ተገነዘብሁ ይህንኑ ለማረጋገጥ አይኖቼን ስከፍት በርግጥም በቀኝና በግራ በሁለት በኩል የተሳለ እና የእሳት ነበልባል የሚተፋ ሰይፍ ይዘው በአጠገቤ ቆመው አየኋቸው ይህን ግዜ ልቤ መደንገጥ ስትጀምር በቅፅበት አይን የመኖሪያ ቤቴ በር ወለል ብሎ ሲከፈት እና በጭላንጭል ይገባ የነበረው ታላቅ ብርሃን በሃይል ሲደምቅ ማየት ጀመርሁ ወደ ቤቴ የገባው ይህ ብርሃን ዓይኔ ሊቋቋመው የማይችለው ከፀሃይ ሰባት እጅ የደመቀ ሆነብኝ አንደ ባውዛም ይበራብኝ ጀመር ይህን ግዜ ከዓይኔ ላይ ቅርፊት መውደቅ ጀመረ ቅርፊቱ ከዓይኔ አየወደቀ ሳለ በድንገት ዓይኔ ለቅፅበት ያህል ጭልም ካለ በኋላ ፈፅሞ በሌላ አይነት መረዳት አና በጨመረ እይታ እንደገና ሲከፈት ታወቀኝ ወዲያውም በብርሃኑ ጨረር ላይ እየተረማመደ የሚቀርበኝን አንድ ፍፁም ብርሃን የሆነ የሰው ምስል እየተመለከትሁ እንዳለሁ ማስተዋል ቻልሁ በመቀጠልም ያ ወደ እኔ በተዘረጋው ፍፁም ብርሃን ላይ አየው የነበረው ብርሃናዊ የሰው ምስል እየተረማመደ ወደ እኔ ቀረበ ወደ እኔ የቀረበው ብርሃን ፊቱ ከፀሃይ ይልቅ አጅግ የደመቀ ነበር ትኩር ብዬ ሳየው ጌታ ኢየሱስ መሆኑን ስገነዘብ አካሌ ተዝለፍልፎ መሬት ላይ ወደቅሁኝ ሰላም ለአንተ ይሁን ልጄ ዳንኤል ሆይ የምልከህ መልዕከት ስላለኝ ተነሳና በርትተህ ቁም ሲለኝ ሰመነሳት ስሞከር አካሌ ፈፅሞ ከእኔ ቁጥጥር ውጪ ሆኖ ነበር ያኔ ታዲያ በአጠገቤ የቆሙት መላእከት ሰይፋቸውን ወደ ሰገባው በማስገባት ግራ እና ቀኝ አጆቹን ይዘው በፊቱ አቆሙኝ መንፈስ ቅዱስም በውስጤ ሲያበረታታኝ ይታወቀኝ ነበር ጌታም ወደ እኔ በመምጣት በመጠጋት አትፍራ እኔ አምላከህ ነኝ ከአንተ ጋራ አሆናለሁ ብሎ በእጆቹ ሲዳስሰኝ ፍርሃት ለቅቆኝ ሲሄድ ታወቀኝ ያንን ጊዜ ፈጥፔ በግንባሬ ተደፍቼ በአውነትና በመንፈስ ሰገድሁለት ከዚያም በሃሳቤ ያሳለፍኩትን ዘመን በሙሉ በቅፅበት ዓይን በህሊናዬ እያንዳንዱን ነገር አያደረግሁ በነበርሁበት ስሜት ያለሁ አስኪመስለኝ ድረስ ማስታወስ ጀመርሁ ስራዬንም ሳየው እጅግ አፈርሁ ምከንያቱም በዘመኔ የሰራሁት በደል እጅግ አስቀያሚ መስሎ ነበር የተሰማኝ ያንግዜ ታዲያ ስቅስቅ ብዬ ማልቀስ ጀመርሁ ጌታም ልጄ አታልቅስ በደልህ ሁሉ በደሜ ተሸሯል በመገረፌ ቁስል ተፈውሰሃል ብሎ ቀና አድርጎኝ ከዓይኖቼ አንባዬን ካበሰው በኋላ በመውደቅ መነሳት የተላላጠ ሰውነቴን እና በአለም ጦርነት የቆሰለውን የህሊና ጠባሳዬን ሳይቀር ፈወሰኝ እንዲህም አለኝ አለም ሳይፈጠር በፊት ለአንተ ያዘጋጀሁትን መንግስቴን ከዛሬ ጀምሮ ለተከታታይ አምስት ቀናት ስለማስጎበኝህ በርታ እጅግም ፅና ለአለም ህዝብ አንዲሁም ለኢትዮጵያ ሰዎች መልዕከቴን ታደርስልኛለህ እና በርታ ብሎ አበረታኝ ቀኝ እጄንም ይዞ በብርሃኑ ላይ ሲያራምደኝ ስጋዊ አካሌ እንደተኛ ሰው በመኝታዬ ላይ ሆኖ አየሁት በብርሃኑ ላይ እየተራመድን የብርሃን ሉል የሚመስል መጓጓዣ ውስጥ ገባን እና በቀኙ እንድቀመጥ አደረገኝ የተቀመጥሁበት ወንበር እጅግ ምቹ በመሆኑ እየተገረምኩ በመፍራት እና በመንቀጥቀጥ ጌታን ማስተዋል ጀመርሁ እጅግ ነጭ የሆነ ልብስ እስከ እግሩ ድረስ ለብሶ ነበር ወገቡንም እጅግ በሚያምር እና በአንቁ በተንቆጠቆጠ የወርቅ ቀበቶ አስሮ ነበር ከአካሉም ኃይል ይወጣ ነበር ፊቱ ከፀሃይ ሰባት አጅ የደመቀ ሲሆን እጅግ ሩህሩህ እና የፍቅር የሆኑ ዓይኖች ነበሩት በቀኝ እጁ የፅድቅ በትር ይዞ ነበር በትሩም የአለም ካርታ ሉል የሚመስል ጠፈር በእንቁ ላይ ያለማቋረጥ የሚሽከረከርበት አናት ነበረው ከዚህ ሉል መሳይ አናቱ በታቸም እየቀጠነ የሚወርድ የወርቅ ዘንግ ነበር እግሩ በእሳት እንደጋለ ነሃስ መስሎ የቅድስና መጫሚያ የሚል ፅሁፍ በጉልህ የተፃፈበት በወርቅ እና በእንቁ እንዲሁም በከበሩ ድንጋዮች የተዋበ መጫሚያ ተጫምቶ ነበርፊ የጫማውም ዲዛይን ልከ የኢየሱስን የህይወት ታሪከ በሚዘግበው ኢየሱስ በተሰኘው ፊልም ውስጥ እርሱን ሆኖ የሚተውነው ሰው የተጫማው ጫማ አይነት ዲዛይን ነበር በቀበቶው ላይ የነገስታት ንጉስ የይሁዳ አንበሳ የሚል ልዩ ፅሁፍ እንደተፃፈበት አስተዋልሁ ዝም ብዬ ሳየው ውስጤ በሃሴት እና በደስታ በቋንቋ ልገልጸው በማልችለው ሁኔታ ተሞላ ይህንን ሁሉ ነገር የተረዳሁት በማይከሮ ሰከንድ አድሜ ውስጥ ነበር በኋላም ጌታ በአጁ አቅፎኝ ፍፁም ወንድማዊ በሆነ መንፈስ ፀጉሬን እያሻሸኝ ልጄ ከማህጸን ሳትወጣ ነበር ያወቅሁህ ለከብሬም የመረጥሁህ ነገር ግን ሰይጣን ሊገድልህ ገና በህፃንነትህ ወጥመድ መዘርጋት ጀመረ ገና የአራት ወር ህፃን አያለህ ከእህትህ እጅ አምልጠህ ወድቀህ የሳጥን ጠርዝ መሃል አናትህን መታህ ከዚያም እህትህ ደንግጣ ስታነሳህ ፈፅመህ ሞተህ ነበር ታዲያ ግራ ገብቷት አያለቀሰች ስታገላብጥህ መንቃት ተስኖህ ሳለ እኔ መጥቼ ዳግመኛ በህይወት እንድትኖር አደረግሁከ ይኸው ጠባሳው በጭንቅላትህ ላይ ሲለኝ የራሴውኑ አካል በማየት ከህፃንነቴ ጀምሮ የነበረብኝን ጠባሳ እስከ አንጎሌ ውስጥ ድረስ ዘልቆ አየሁት ንግግሩን በመቀጠልም አንዲህ አለኝ ከተወለድህበት ግዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ ከተለያዩ አስር ሞቶች ያዳንሁህ እና ያተረፍሁህ ከሰይጣን ከሰዎች እንዲሁም ከራስህ ጠብቄህ ሸሽጌህ በጉያዬ የያዝኩህ ሰይጣን ካቀነባበራቸው ከተለያዩ ወንጀሎች እና ሀጥያቶች ወገኖችህ ከሚያደርሱብህ ትችት እና ከስ የታደግኩህ እኔ ነኝ አለኝ በመውጣት በመውረድ በሸለቆ እና በተራራ ደግፌህ የከብር እቃ ላደርግህ ለዚህ መልአከት መልዕከተኛ እንድትሆን ሾምሁህ መልኬ በአንተ ይታያል አና በምንም ነገር አትፍራ ልጄ ሲለኝ እኔም ሜታ ሆይ እባከህን እኔን አሁን ማን ያምነኛል ታሪኬ እኮ እጅግ መጥፎ ነው በሰው ፊትም የሚያቆመኝ አይደለም ስለው የላከሁህ አኔ ነኝ መልእከትህን የማይቀበል እኔን አይቀበልም ስለዚህ አሁን የማሳይህን ነገር ሁሉ በመፅሃፍ ፃፈው ይህንን መልዕከት ልታደርስ በምትችልበት በማንኛውም በአለም ውስጥ ባለ ቁስ ተጠቀም በጎቼ ድምፄን ይሰማሉ የእኔ ያልሆኑት ግን አይሰሙኝም ስለዚህ አትፍራ እስከ አለም ዳርቻ ከአጥናፍ እስከ አጥናፍ ይህንን የመጨረሻው ዘመን መልዕከቴን አድርስ አለኝ በብርሃን ሉሏ ውስጥ ሆነንም መጓዝ ጀመርን ምዕራፍ ሁለት ጉዞ ወደ ምድር የቫቲካን አደባባይ ወዲያውም እንሄድባት የነበረችውን የብርሃን ሉል ከፍ በማድረግ ጠፈርን በሙሉ በአንድ ግዜ አንድታሳየኝ አደረገ በመቀጠልም ከጠፈር ውስጥ ምድርን ነጥሎ አውጥቶ የሰዎችን እንቅስቃሴ በሙሉ አሳየኝ በእንቅስቃሴያቸውም ተመስጩ እየተመለከትሁ ሳለሁ አይዞህ አሁን ወደ ሰማይ ሳይሆን ወደ ምድር ነው የምወስደህ በውስጧ ያለውን የታላላቆችን እና የታናናሾችን ገመና ስለማሳይህ ብሎኝ በብርሃን ሉሏ ውስጥ ሆነን ወደ ምድር ወሰደኝ በሰከንዶች ግዜ ውስጥ ወደ አንድ ታላቅ አደባባይ ደረስን በአደባባዩ ዙሪያ ያሉ መስቀል ያለባቸውን ረጃጅም ህንፃዎች ስመለከት ቤተክርስቲያን እንደሆነ ተገነዘብሁ ይህ ቦታ የት ይሆን ብዬ ሳስብ ሳለሁ አውቆ የቫቲካን ካቴድራል አደባባይ መሆኑን ገለፀልኝ እንጓዝባት የነበረችውም ሱል በአንድ ደረጃ አጠገብ ከማረፏ በአራቱም አቅጣጫ ልከ እንደ ብርቱካን ከላይ ወደታች በመከፋፈል ብርሃኗን በጨረር መልከ ዘረጋች ከብርሃን ሉሏም ወጥተን በደረጃው ወደ ውስጠኛው ከፍል እያለፍን ሳለ ብዙ የከህነት ልብስ የለበሱ እርኩስ መናፍስቶችን ተመለከትሁ አነርሱም ጌታ መምጣቱን አይተው ለመሸሽ በመሯሯጥ ላይ ነበሩ ሁሉም ምስጢራችን ተጋለጠ ወየው ጠፋን አያሉ በፊቱ ብርሃን እየተወጉ አንደ አቧራ ሲቦኑ ተመለከትሁ እና ምን አንደሆኑ ከመጠየቄ በፊት ጌታ አጅግ ብሩህ በሆነ ፈገግታ በተላበሰ ፊት አየተመለከተኝ ልጄ አሁን የተመለከትካቸው እርኩሳን መናፍስቶች ቤተከርስቲያኗ ውስጥ ባሉ አገልጋዮች ላይ በመሆን የእኔን ወንጌል ለመሸቃቀጥ እና ለመበረዝ በካቶሊካዊት ቤተከርስቲያን ውስጥ የሚሰሩ ናቸው በአገልጋዮቹ አዕምሮ ላይ ሀሰትን ይዘራሉ ብሎኝ ወደ አንድ ትልቅ አዳራሽ አስገባኝ በአዳራሹ ውስጥ ስንገባ እጅግ ብዙ ካህናት ቢጫ በቀይ ዘርፍ የሆነ የከህነት ልብስ ለብሰው መሃል ላይ በዙፋን ላይ በተቀመጠ ካህን ዙሪያ ይነታረኩ እና ይጨቃጩቁ ነበርና ማንም ሰው ጌታ መምጣቱን ያስተዋለ አልነበረም ነገር ግን አንዲት ካህናቱን ስታገለግል የነበረች መነኩሴ ብቻ የጌታን በዚያ ስፍራ መገኘት ተረድታ ነበር በመንፈሷም ሀሴት እያደረገች አግዚአብሔርን ታመሰግን ነበር ከካህናቱ መሃከል ግን ይህ ሁሉ ሲሆን ወደ እኛ የተመለከተም ሆነ ቁብ የሰጠን ሰው አልነበረም ከፊት ለፊታችን በእኛ ትይዩ ካለ ከአዳራሹ ጫፍ ከመድረኩ በላይ እግዚአብሔርን ፈልገው ለአምልኮ የሚመጡ ሰዎች በእውነት እና በመንፈስ አንዳያመልኩ ብዙ አጋንንት ያደሩባቸው ግብረሰዶማዊ ሰአሊያን አንዳንድ አጋንንታዊ መላአከት አብረዋቸው ሆነው በምስጢራዊ የአሳሳል ዘዴ ጌታ ኢየሱስን እና ማርያምን የሚመስሉ ነገር ግን በምስጢር የሚሳደቡ እና የሚያንቋሸሹ ብዙ ስአሎችን በመሳል ስራ ላይ ተጠምደው ነበር መሀከል ላይም አንዲት መልከመልካም መነኩሴ የመሰለች ሴት በማርያም ተመስላ አስራ ሁለት ከዋከብቶችን አከሊል አድርጋ በጨረቃ ምስል ላይ ተጫምቃታ እጆቿን ወደ ፊት ዘርግታ ከእግሯ ጀምሮ አንድ ትልቅ ዘንዶ በላይዋ ላይ ተጠምጥሞ ከአንገቷ ስር ሆኖ የሚያዋራት ትመስል ነበር ከዚያም ስዕሉን እየተመለከትን ሳለ ዘንዶው በአንደበቷ ካህናቱን ያወራቸው ጀመር እንዲህም አለ የእናት በሚመስል ድምፅ ኑ ወደ እኔ ልጆቼ አያለ ዘንዶው ሲጣራ ሰማሁት ያኔ ታዲያ ሁሉም ቤቱ ውስጥ የነበሩት ካህናት ከመቀመጫቸው በአከብሮት ተነስተው በሰልፍ በምስሉ ፊት እያማተቡ ዘንዶውን እየተሳለሙ ሲያልፉ ሳለ አንዳንዶቹን በጭራው እየተጠመጠመ በመርዙ ሲነድፋቸው እናይ ነበር በኋላም ጌታ እነዚህ ዘንዶው የሚነድፋቸው ካህናት መፅሃፍ ቅዱስን እያነበቡ የነበሩና ሊለወጡ ይችላሉ ብሎ የገመታቸውን እንደሆነ ነገረኝ እጅግ ብዙ መነኮሳት እንደ ካህናቱ ሁሉ እየተሳለሙ ያልፉ ነበር በተመሳሳይ ዘንዶውም የመንደፍ ተግባሩን ቀጥሎ ነበር እነዚያ ይነድፋቸው የነበሩ ካህናትም በበሸታ በማጣት በመጠጥ ሱስ እና በግብረሰዶማዊነት ይሰቃዩ ነበር በኋላም ከአዳራሹ በስተጀርባ በሚገኝ መልበሻ ከፍል ውስጥ እና በየመፀዳጃ ቤቱ ካህናቱ በር ዘግተው እርስ በእርስ ወንድ ለወንድ የግብረስጋ ግንኙነት እየፈጸሙ መሆናቸውን መመልከት ቻልን በሴቶቹ መልበሻ ከፍል አካባቢ ባሉ መጸዳጃ ቤቶችም ሁሉም በሚያስብል ደረጃ እንደ ወንዶቹ ሁሉ እነርሱም እርስ በእርሳቸው የግብረስጋ ግንኙነት እየፈፀሙ ነበር ከዚያም አንድ ትልቅ የቤተከርስቲያን ደወል ሲደወል ሁሉም ተጣጥበው ልብሳቸውን አንፅተው ወደ አደባባይ ሲወጡ አደባባይ ላይ የተሰበሰበው ሁሉ በጭብጨባ እና በፉጨት ሲቀበላቸው አየን ወደ አደባባዩ ስንወጣም ስፍራው በሰዎች እና በአጋንንቶች ተጨናንቆ ነበር በዚያ አደባባይ የተሰበሰበውንም ህዝብ አርኩሳን መናፍስቱ በዋናነት ወደ አውነተኛ አምልኮ አንዳይገቡ የተለያዩ ተንኮሎችን እና አዚሞቸን በተሰበሰቡት ምእመናን ላይ ሲረጩ ተመለከትን ጌታም ይሄ ህዝብ የአምልኮ መልከ አለው እንጂ ሃይሌን ፈፅመው ከደውታል በከንፈራቸው እንጂ በልባቸው ብዙ እርኩሰት ተሸከመዋል አለኝ ከዚያም ህይወታቸው ሲገለጥልኝ አብዛኛዎቹ በዝሙት የረከሱ ቀማኞች ከሃዲዎች ስግብግቦች እና ሆዳቸው አምላካቸው የሆኑ ሰዎች ነበሩ ጌታም ንግግሩን በመቀጠል እንዲህ አንዲሆኑም ዲያቢሎስ በጭፍሮቹ አማካኝነት በየአህጉሩ እና በየአገራቱ ባሉ ካቴድራሎች ቅድም ያሳየሁህን ሴት ማርያም ናት በማለት በሀሰት እያስመለካት ይገኛል ሆኖም ግን ምስሏም የእርሷ አይደለም ነገር ግን የዚህች ሴት ምስል ከኤልዛቤል እና ከአርጤምስ መልከ ጋር አንድ ነው እርሷም አስታሮት የጠረፏ አጋንንታዊ ንግስት ነኝ የምትል የዝሙት መንፈስ ናት ደግሞም ገዳይ ናት አሳች ናት ሰዎችን ከህይወት መንገድ እንድታስት ሰይጣን በሰው ላይ አድሮ ነው ምስሏን ያሳላት አለኝ ጌታ ንግግሩን ቀጥሎ እንዲህ አለኝ እኔ ከሴት የተወለድሁት ለዚህ አይደለም ቀድሞውኑ አናቴ የእኔን ቦታ መሸፈን የምትቸል ቢሆን ኖሮ ሰው መሆኔ ለሰው ልጆች ደሜን ማፍሰሴ መሰቀሌ መሞቴ እና መነሳቴ ባላስፈለገም ነበር በምድር ላይ ላሉ ካቶሊኮች እና ኦርቶዶክሶች ንገርልኝ አመኑኝ ድካሜን ከንቱ ስላደረጋችሁት ምከንያት እየፈለጋችሁ የደሜን ዋጋ አንዳቃለላችሁት እኔም በአባቴ ፊት አቃልላቸኋለሁ በዚህ ምከንያትም አጣላችኋለሁ ማርያም መቼም እናንተ እንደምትስሏት አይነት ሰው አይደለችም በትህትና የተሞላች የማዳኔ ሀይል የገባት እርሱ የሚላችሁን አድርጉ ከሚል የዘለለ ምንም አይነት ሌላ ቃል ተናግራ አና በእኔ ስራ ጣልቃ ገብታም የማታውቅ ነች አሁንም በአባቴ መንግስት ከቅዱሳን ጋር አብራ ሀሴት እያደረገች ለዘላለም ትኖራለች ሰባኪዎቻችሁ አያታልሏችሁ እነርሱ የሰይጣን አገልጋዮች ናቸው አመኑኝ ሁላችሁንም አልለቃቸሁም አሁንም ቀን ሳለ መንገዳችሁን ሰልሉ መፅሃፉ ከሚላችሁ አትለፉ ቃሌ ብቻውን ይብቃችሁ በዚህ በዘመኑ መጨረሻ የምናገረውን ጆሮ ያለው ይስማ አለኝ ይህንን ካለኝ በኋላ አንዳንድ የዋህ የሆኑ ነገር ግን በእሾህ የታጠሩ ካህናትን እና መነኮሳትን እንመለከት ጀመር እንዳይንቀሳቀሱ በእሾህ ታጥረው ነገር ግን አውነተኛ የሆነ ፀሎት እና ልመና ከልባቸው ወደ እርሱ ያቀርቡ ስለነበር ሸከም ተሰምቷቸው ስለካቶሊከ ቤተከርስቲያን ተሃድሶ የሚያለቅሱትን ከዓይናቸው እንባቸውን ሲያብስላቸው ተመለከትሁ ከዚያም እንዲህ አለኝ በአገርህ ላለች የኦርቶዶከስ ቤተከርስቲያንም በተመሳሳይ የምልከህ መልእከት አለኝ ስለዚህ መልዕከቴን ንገራቸው እናንተም አንደ ካቶሊካዊት ቤተከርስቲያን በተመሳሳይ እንዲሁ የእኔን ማዳን አና ምልጃ በመልአከት አና በቅዱሳን ተከታቸኋልና ቁጣዬ በእናንተ ላይ ነው ቀን ሳለ መልእከቴን ሰምታችሁ ተመለሱ በላቸው ካለኝ በኋላ ኀገር ግን በአነዚህ ቤተአምነቶች እንዲሁም በሌሎች ሀይማኖቶች ውስጥ የእኔ ቅሬታ የሆኑ እና በድብቅ መዳንን የሚጠሙ እኔ ራሴ እየተገለጥሁ ያዳንኳቸው ብዙ ህዝቦች አሉኝ ስለ ህዝባቸው መዳን ፀሎታቸውን እና የእነርሱን ልመና ሰምቻለሁ ስለዚህም መጀመሪያ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተከርስቲያን ውስጥ ስር ነቀል ተሃድሶ አና በመንፈስ ቅዱስ አማካኝነት ታላቅ መንፈሳዊ መነቃቃት አስነሳለሁ በመቀጠልም በአፍሪካ እና በመካከለኛው ምስራቅ ባሉ የእስልምና መስጊዶች ባሉባቸው አገሮች ውስጥ ባሉ ቅሬታዎቹ አማካኝነት መንፈሳዊ መነቃቃትን አመጣለሁ አስከትዬም በየአገሩ ያሱትን የካቶሊከ ቤተክርስቲያን አማኞችን በመንፈስ ቅዱስ መነቃቃት አድሳለሁ ከዚያም ከህንድ እስከ ቻይና ጃፓን እና ሩስያ ድረስ መንፈሳዊ መነቃቃትን አደርጋለሁ ኋላም ኢስያ አፍሪካና ላቲን አሜሪካ አንድ ላይ በመነቃቃት ከራሳቸው አልፈው ወደ አሜሪካ እና አውሮፓ ሚሽነሪዎችን ይልካሉ በመጨረሻም አለምን ያጥለቀለቀ መንፈሳዊ መነቃቃት ከተነሳ በኋላ አኔ በከብር በመላእከቶቼ ታጅቤ ከሰማይ በደመናት ላይ በአምባ ላይ ፈረስ ተቀምጩ ዳግመኛ አገለጣለሁ ማንም ይህንን ራዕይ የሚያነብብ ሁሉ ማራናታ አሜን ቶሎ ና ይበል አለኝ ያኔ ታዲያ እኔም አሜን ጌታ ሆይ ቶሎ ና ማራናታ አልኩት ከዚያም ከመቅደሱ መጋረጃ ውስጥ ለእያንዳንዱ በአደባባዩ ለተሰበሰበው ምእመን ጳጳሱ መባረካቸውን ቀጠሉ ሆኖም ግን በረከቱ ለህዝቡ እንዳይደርስ በራሳቸው የልብ ጥመት ምከንያት ተከልከሎ ወደ ሰማይ ሲመለስ እንመለከት ነበር ተሰብሳቢዎቹም አንዳንዶቹ ለጉብኝት ሌሎቹም ለዝና እንጂ በአውነት ባርኮትን የፈለጉ አይመስሉም ነበር ከዚያ ይልቅ የጳጳሱን እጅ ለመንካት በመጋፋት እየተዋከቡ ነበር የጳጳሱ እና የሁላቸው አምላከ የሆነውና ሊባርካቸው የተገባው ጌታ ኢየሱስ ከርስቶስ በመሃከላቸው ቢመላለስም ማንም ትኩረት የሚሰጠው አጥቶ ከዳር ቆሞ ነበር ታዲያ ጳጳሱ እባርካለሁ ባሉበት በዚያ ቅፅበት ሰይጣንን ግግራቸውን በማስቀየር እና በመልካም ምኞት መግለጫ በመተካት ቀድሞም ወደ ህዝቡ መድረስ ያቃተውን ባርኮት ዝናብ እንደሌለው ደመና አንጠልጥሎ አስቀረው ስለዚህም የጳጳሱ ንግግር የመልካም ምኞትን ከመግለፅ የዘለለ ለየሰዉ የሚደርስ አንዳች ፋይዳ ሳያመጣላቸው ዋቀረ እንዲህም ሆኖ ግን ህዝቡ ይህንን ልዩ ከብር የማይገባውን የጳጳሱን ንግግር በተመስጦ ሲያደምጥ እና ድጋፍ ሲሰጥ እመለከት ነበር በህዝቡ ውስጥ ሆነው አንዳንድ ምእመናን ለጌታ በሚያቀርቡት አምልኮ እና ስግደት ከሰማይ የሚመጣውን ባርኮትም የሚቀበለው በማጣት በመሬት ላይ ወድቆ የሚያነሳው አጥቶ ሜዳው ላይ ሲጣል ተመለከትሁኝ ሁሉም ግን ያለማስተዋል ይረጋግጡት ነበር ጌታም አዝኖ ከዚያ ና ልጄ ካለኝ በኋላ ተመልሰን በመጣንበት የብርሃን ሉል ውስጥ ስንገባ ተሰብስባ አኛም መጀመሪያ በተቀመጥንበት መቀመጫ ተቀምጠን ከዚያም ጉዚችንን በሰማይ ላይ ወደ መካከለኛው ምስራቅ አቅንተን ወደ ኢየሩሳሌም አቅጣጫ መጓዛችንን ቀጠልን ኢየሩሳሌም ከዚያም ወደ አስራኤል ስንደርስ የኢየሩሳሌም ከተማ አይነ ስውር ሴት መስላ ጥቁር መነጽር አድርጋ ተመለከትናት በዚያም ያለ ሃፍረት ይባስ ብላ የተለያዩ የአለም አገራትን በማሳወር እንደ እርሷ ሁሉ አነርሱም ጥቁር መነጽር አድርገው እውሮች ሆነው እንዲከተሏት ታደርግ ነበር ይህቺ ከተማ በጉድጓድ አፍ ላይ ቆማ ከብብቷ ስር የወለደቻቸውን ልጆች ሳይቀር ወደ ሲኦል በየቀኑ እየገበረች ነበር ታዲያ አርሷም ሆነች ተከታዮቿ ለመውደቅ ቀርበው በገደል አፋፍ ላይ በእርሷ መሪነት ይጣደፉ ነበር ለሰላሟ የሚሆናትም ጌታ በአይኗ ስር በብርሃን ሉል ውስጥ ሆኖ እያለፈ እርሷ ግን እርሱን ከመከተል ርቃ በዳበሳ መራመድን መርጣ ሊመራት እጁን ሲዘረጋ እንኳን ችላ ብላ መዳከሯን ቀጥላ ነበር ጌታም አንዲህ አለኝ አብዛኛዎቹ የእኔ አገልጋዮች ሳይቀሩ ኢየሩሳሌም ከስህተቷ እንዳትማር አንደተቀደሰች ስፍራ በማድረግ የተለያዩ ጉብኝቶችን ለምዕመኖቻቸው በማዘጋጀት የእኔን መንገድ ታሪከ ለማድረግ እየሰሩ ነው ይህቾ ከተማ ቅድስት አይደለችም እጅግ ረከሳለች ላጽናናት ብዙ ግዜ ብወድም እንኳን አርሷ ግን ፈጽማ አንቢ አለች ሰው በአካሄዱ አግዚአብሔርን ደስ ያሰኘው እንደሆነ ከጠላቶቹ ጋር አንኳን በሰላም አንዲኖር ያደርገዋል አንደሚል ቃሌ ኢየሩሳሌም ከመቤዣዋ ቀን ጋር ተላልፋ ሰላም ለማግኘት ብዙ የአገር መሪዎችንና አለቆችን ትለማመጣለች ነገር ግን ይሄ አይሆንላትም መቼም ብትዳክከር ከእኔ በቀር አዳኝ ከእኔ በቀር መሪ ከእኔ በቀር ሰላም ፈጽማ ብትዞር ብትሯሯጥ አታገኝም ዛሬም ህዝቦቿ በጭለማ እንቅልፍ ውስጥ አሉ እንዲያውም የእኔ ተከታዮች ከ በታች የሚገኝባት አገር ነቾ ህዝቦቿ ደንዝዘው ዛሬም በህግ ተተብትበው ስለ ወግና ስርዓታቸው ቃሌን ይጥሳሉ እናምንበታለን በሚሉት በሰላሳ ዘጠኙ የብሉይ ኪዳን መጽሃፍት የተጻፈውን ከመቀበል ዘግይተዋል በነብዩ በኤርምያስ እነሆ ከአስራኤል ጋር አዲስ ኪዳን የምገባበት ግዜ መጥቷል ተብሎ አንደተፃፈው ያኔ ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ አጃቸውን በያዝኩበት ወቅት የሰጠኋቸውን ኪዳን እነርሱ ባለመጽናት ስላፈረሱት በኪዳኔም ስላልጸኑ ችላ አልኳቸው በመቀጠልም ከእስራኤል ቤት ጋር አዲስ ቃል ኪዳን ገባሁኝ አሁን በገባሁት ቃል ኪዳኔ ህጌን በልቦናቸው አኖራለሁ በመንፈሳቸውም እጽፈዋለሁ እኔም አምላከ እሆናቸዋለሁ እነርሱም ህዝብ ይሆኑኛል ያኔ ታዲያ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ትልቁ በውስጣቸው አምላካቸው እንደሆንኩ ያለ ምንም መካሪና አስተማሪ ያውቁኛል በደላቸውን አምራለሁ ሃጥያታቸውንም አላስብም አልሁ ነገር ግን ይህም ሆኖ ወደ አኔ ሊመለሱ አቃታቸው አንጂ ሰምቶኝ የሚመለስ ማንም ሰው አልነበረም የሚሰማኝ ቢኖር ግን በእርጋታ ይቀመጣል ከመከራ ስጋትም ያርፋል አለኝ ወደ ኢየሩሳሌም ከተማ ስንገባ ከተማዋ በቱሪስቶች ተጨናንቃ ነበር እንዲያም ሆኖ ግን በየሰዉ ላይ ስጋት ነበረባቸው ከጎብፒዎቹም አብዛኛዎቹ ከርስቲያን ነን እያሉ ከሚያስተምሩ ቤተእምነቶች የሚመጡ ነበሩ ከተማዋ ለሁለት ተከፍላ ግማሺ በዌስት ባንከ ቁጥጥር ስር ነበረች የከተማዋም ምዕራባዊ ከፍል ጥንታዊዋ ኢየሩሳሌም የምትገኝበት አብዛኛኞቹ ታሪካዊ ቅርሶች የሚገኙበት አካባቢ ነበር ከተማዋ አሁንም ብዙዎቹ ገጽታዎቿ ጥንታዊ አስመስለዋታል ከዚያም በቂዮን ተራራዎች ላይ በሚገኘው የጥንታዊው ቤተመቅደስ ቅሪት በሆነው ምዕራባዊው ግንብ ዌስተርን ዎል በተባለው ስፍራ ደረስንና የብርሃን ሉላችንም አረፈች ከእርሷም ወጥተን አካባቢውን ስንመለከትም አይሁድ በሰለሞን የተሰራው ቤተመቅደስ አካል ነው ብለው በሚያምኑት በዚህ ስፍራ ከሰው ቁመት እጅግ ከፍ ብሎ በቆመው ቅጥር መሳይ ግንብ አጠገብ ብዙ ሰዎች ቆመው እያነበነቡ አካላቸውን ጭምር በማንቀሳቀስ ፀሎት ያደርጉ ነበር በፀሎታቸው ውስጥ ስለ እግዚአብሔር የሚናገሩት ፍጹም የሚማርከ ቃል ቢሆንም እና ጸሎታቸው ምንም ቢያምርም ነገር ግን ወደ ሰማይ አይወጣም ነበር አብዛኛው የታይታ ፀሎት ነበር ከአንደበታቸው ይልቅ ግን ውስጣቸው በአመጽና በከህደት ተሞልቶ ነበር ሁልጊዜ ከሰማያዊው መንግስት ይልቅ አሁን ያለው የእስራኤል ህልውና ጉዳይ የበለጠ ያሳስባቸዋል በሰው ልብ የሆነው የአዲሱ ኪዳን መቅደስነት ምስጢር ተከልሎባቸው ነበር ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከተማዋ የጌታን ታሪክ ለማየት ከሚመጡ ቱሪስቶች ከፍተኛውን ገቢ ታገኛለቶ በኋላም ወደ ብርሃን ሉላችን በመግባት በዚሁ ከፍታማ ስፍራ እስላሞች ቅዱስ ቤት የሚሉት መሃመድ አረገበት ብለው ወደሚያምኑት ስፍራ ተጓዝን ይህ ስፍራ ሰፋ ያለ ግቢን የያዘ ሲሆን ስምንት መአዘን ነበረው በአናቱ ላይ ወርቃማ ገሞ ኖሮት ከፍ ያለ ጉልላትም ነበረው በግቢው ውስጥም አንዲት ዛፍ ነበረች በዛፏ አጠገብ በብርሃን ሉላችን አማካኝነት እንዳረፍን አካባቢው በዛፎች የተሸፈነ መሆኑን መገንዘብ ቻልኩ በዚህም ስፍራ የተለያዩ አገር ዜጎች የሆኑ አስላሞች ይህንን ስፍራ ለማየትና ለመጽደቅ ተሰልፈው ተመለከትሁ ሁሉም ያሳዝኑ ነበር ነገር ግን ለመንፃት የቻሉትን ያህል ይጥሩና ይተጉ ነበር የዚህ ህንፃ ስም ዶም ኦፍ ዘ ሮከ ይባል ነበር ሁሉም ላይ የደህንነት ፍለጋ ይታይባቸው ነበር ነገር ግን ዓይኖቻቸው በመጋረጃ ታስረው ነበር በህንጻው ውስጥም ልከ መሃመድን የሚመስል መንፈስ ቁጭ ብሎ አላህ ነኝ በማለት ያደናግር ነበር በአይሁዶቹም ዘንድ እንዲሁም በዚያ ዌስተርን ዎል በተባለ ስፍራ ሰይጣን እንዲሁ ብዙ ሰዎችን በመላምት ሲያደናግር አንመለከት ነበር ታዲያ ሁሉም ጸሎታቸውን ካደረሱ በኋላ ሰይጣን በተለያዩ መናፍስቱ አማካኝነት ልከ አንደተሰሙ አይነት ስሜት አንዲሰማቸው ያደርግ ነበር ከዚያም በብርሃን ሉላችን ከዶም ኦፍ ዘ ሮከ ደቡብ ወደ ታች ጥቂት እንደተጓዝን ራምባን የተባለ ግዙፍ የአይሁድ ምኩራብ ጋር ደርሰን ወደ ውስጥ ገባን ወደዚህ ምኩራብ የሚገባ ሰው ሁሉ በጠባቂዎቹ እየተፈተሸ የሚገባ ቢሆንም እኛ ግን ማንም ሳይጠይቀን ነበር በብርሃን ሉላችን ውስጥ ሆነን በጠባቂዎቹ ፊት በበሩ የገባነው ብዙ አይሁዶች የአምልኮ ስርዓቱን በአንድ የከህነት ልብስ በለበሰ አይሁዳዊ አማካኝነት በሂብሩ ቋንቋ አየተመሩ ሁሉም ቃል በቃል እየተከታተሉ አንቀጽ ያለውን ፀሎት ካደረሱ በኋላ ካህኑ ህዝቡን ባርኮ ሲያሰናብት ተመለከትን ሁሉም ታዲያ ይህን የፀሎት ስነስርዓት ከመልመዳቸው ባሻገር ከልባቸው ሳይሆን በአንደበታቸው ብቻ ያነበንቡት ነበር ልባቸው ከቃላቸው ይልቅ ይናገር ነበር ሁሉም በትምክህት ተሞልተው ነበር ሁሉም በሚባል ደረጃ ልከ እንዳደረጉት ኮፍያ አይነት መነጽር የሚመስል ፈጽሞ ወደ ውጪ የማያሳይ ጥቁር መጋረጃ ጨርቅ ነገር አጥልቀው ነበር ቶራህ የተባለው ህጋቸው ሲነበብ የበለጠ ይጨልምባቸው ነበር ሃለካህ የተባለው ደግሞ ፔንታቶከና የአባቶቻቸው ልማድን በጥምረት ያየዘውን ህግ አንብበው ላለማየት ሲማማሉ ተመለከትን በየፀሎታቸውም ውስጥ መሲሁ አንዲመጣ ደጋግመው እግዚአብሔርን ይጠይቃሉ ነገር ግን የሚጠይቁት ጠላቶቻቸውን አንዲበቀልላቸውና ከዚህ ምድር ችግር እና መከራ እንዲያወጣቸው ለዚህቸው ለምድር ስኬት እና ብልጽግና እንደሆነ በየጸሎታቸው የሚያነበንቡት ነገር ያሳብቅባቸው ነበር ካህኑም ለተሰብሳቢዎቹ ጠዋት ቀንና ማታ ሁልግዜ ይህን ጸሎት ሻሃሪት ሚንሃስ ማሪብ በማለት በቀን ሶስቴ በመከፋፈል ምእመኑ አንዲፀልዩ ካስተማሩ በኋላ አግዚአብሔር ፀሎታቸውን አንደሰማ በመናገርና በማስተማመን ፕሮግራሙ አበቃ ነገር ግን ፀሎታቸው አንኳን በአግዚአብሄር ሲሰማ ቀርቶ ከቤቱ ጣሪያ በታቾ ነበር የቀረው የነበራቸውን ትጋት ስመለከት ፀሎታቸው ባለመሰማቱ እጅግ አሳዘኑኝ ይኸኔ ታዲያ ከጌታ አይኖች ያለማቋረጥ እንባ አየወጡ ጉንጮቹን አቋርጠው ወደ ምድር ሲወድቁ ምድሪቱ በእሳት ትቀጣጠል ነበር ምድርም አፏን አውጥታ ወየው ጠፋሁ እነዚህ አመጸኞች ለምን ይረግጡኛል በማለት አልጎመጎመች ነገር ግን አይሁዶቹ ፈጽመው ምንም እንዳልሆኑ በትዕቢት ተነፍተው ይንጎሟለሉ ነበር እስከ አሁን ያለንበት ግዛት ሁሉ በዌስት ባንክ ውስጥ ነበር ይሄ ምኩራብ ያለበት አካባቢ የአይሁዶች ሰፈር ነው የሚባለው ወደዚህ ምኩራብ እና ወደ ዌስተርን ዎል ፀሎት ለማድረስ ከያለበት የአለም ከፍል እያንዳንዱ አይሁዳዊ በአመት አንድ ጊዜ ጉዞ ወደ ኢየሩሳሌም ለፀሎት ማድረግ ግዴታው ነበር ጌታም አንዲህ አለኝ በአሁን ሰዓት አብዛኞቹ አይሁዳውያን በአሜሪካ ቢኖሩም ነገር ግን ከምዕራብ አውሮፓ ሃገሮች ጀምሮ ካናዳ አርጀንቲና ደቡብ አፍሪካ ሩስያ ዮከሬን አውስትራሊያ ወዘተ ከየሚገኙበት አገር በተቆጣጠሯቸው ፖለቲካዊ ስልጣንና ኢኮኖሚያዊና ሳይንሳዊ ምርምሮች ስለ ኪዳኔ ስለ አብርሃም ስል ብጎበኛቸውም ነገር ግን ዛሬም ድረስ ከእውነት መንገድ ህሊናቸው ጠፍቶ በዚህቸው አለም ላይ አይናቸው ተሰከቷል አለኝና በብርሃን ሉላችን ጉዚችንን ከአይሁዶቹ ምኩራብ ሰሜናዊ አቅጣጫ አል አቅሳ የተባለ መስጊድን አልፈን በኢየሩሳሌም በእስራኤል ግዛት በሚገኘው የአገሪቱ እስታዲየም በኩል አድርገን እየሄድን ወደታች ስንመለከት ሳለ ሁሉም ሰው በየራሱ ስራ ላይ ተጠምዶ ነበር ሁሉም ስለ አስራኤል እና ሃማስ ጦርነት በአንከሮ በተለያዩ የመረጃ መረቦች አማካኝነት ዜናዎችን በአብዛኛው ህዝብ በትኩረት ይከታተል ነበር ከዚያም እኛ ጉዚችንን በመቀጠል በሮም ካቶሊካዊት ቤተከርስቲያን ስር የሚገኘውን የሴፐልቸር ቤተከርስቲያን በሚገኝበት ስፍራ ቆም ብለን ስንመለከት ሳለ ጌታ መቃብሩን ፈነቃቅሎ ሲነሳ የሚያሳይ ምስል ተመለከትሁ ያንጊዜ ይህ ስፍራ ጌታ ለሶስት ቀናት በመቃብር ያሳለፈበት ቦታ መሆኑን ተገነዘብሁ በኋላም የተለያዩ የአለማችን አገሮች ቤተከርስቲያናት በኢየሩሳሌም የየራሳቸው የእምነት ገዳማት እና አብያተ ከርስቲያናት እንዳላቸው ለመገንዘብም ቻልሁ ለምሳሌ ሮማ ካቶሊከ የአርመናውያን አና የግብፅ እንዲሁም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ የመሳሰሉት አብያተከርስቲያናት ከተማዋን ከአይሁዶችና ከሙስሊሞች ጋር በመሆን በመቀራመት ይዘዋት ለመመልከት ቻልሁ ጌታም በምድራዊቱ ኢየሩሳሌም ቦታ ለማግኘት የሚሯሯጡትን ሁሉ ይነቅፋቸው ጀመር እንዲህም አለኝ የተለያዩ መንፈሳዊ ነጋዴዎች ጉዞዎችን በማዘጋጀት ሰዎች አጅግ ብዙ ገንዘብ አውጥተው ኢየሩሳሌምን አንዲጎበኙ ሲቀሰቅሱ ኖረዋል አሁንም በመቀስቀስ ላይ ይገኛሉ አንዳንዶቹ እንዲያውም መንግስተ ሰማይ ለመግባት እንደ ዋስትና አድርገውም በማስተማር ላይ ናቸው ይህንን ስፍራ ከመጎብኘት ይልቅ ለዚህ ጉዞ የሚያወጡትን ገንዘብ አጠገባቸው ላለው ወንድማቸው ወይንም ለችግረኛ ሰው በመስጠት ወንጌሌን በሙላት ቢሰብኩበት ዋጋቸው የበለጠ ታላቅ ይሆናል ብድራታቸውን እከፍላቸዋለሁ ከርስትና ታሪከ አይደለም እኔም ትዝታ አይደለሁም ህያው አምላክ ነኝ በእውነት ለፈለጉኝ እገኝላቸዋለሁ ማንም የተጠማ ቢኖር በነፃ ወደ አኔ በመምጣት ውሃን ይግዛ ይጠጣም አሁን አሁን በተለያዩ ከርስቲያኖች ጉዞ ወደ ቅድስቲቱ አገር እየተባለ የቅዱሳንን ገንዘብ ለመበዝበዝ በሚሮጡ ተኩላዎች ህዝቤ እንዳይታለል እኔ በሁሉ ስፍራ እገኛለሁ ግኡዝ አምላከ አይደለሁም ይልቁንም ኢየሩሳሌም ለሰላሟ የሚሆናትን በዚህ ቀን ብታውቅ ኖሮ ይበጃት ነበር ግን ምን ዋጋ አለው አስካሁን አይኖቿ አንደተጨፈኑ ናቸው እግዚአብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በእውነትና በመንፈስ ሆነው ሊሰግዱለት ይገባል ሳያዩ የሚያምኑ ብፁአን ናቸው በማለት ከተናገረኝ በኋላ በብርሃን ሉላችን ሆነን በቤተ እስራኤል በኩል አድርገን ወደ ሰሜን አስራኤል በዛብሎን ሸለቆ ወደሚገኘው ወደ ገሊላ አካባቢ ስንጓዝ አካባቢው እጅግ ለምለም የሆነ የእርሻ ስራ የሚከናወንበት ምድር ነበርና ባየሁት ልምላሜ በመማረከ በጣም ደስ አለኝ ያኔ ታዲያ ጌታም በዚህ በገሊላ ከፍል ብዙ ተመላልሼ ያስተማርኩበት ስፍራ ነው አለኝ ከዚያም በቲቤሪያስ ሃይቅ ገሊላ ሃይቅ በኩል አድርገን ወደ ሰሜን ምዕራብ እስራኤል ቲቤሪያስ ጥብሪያዶስ ወደምትባል ከተማ ተጉዘን እጅግ ብዙ የአይሁድ መሪዎች መቃብሮችን ተመለከትን እንዲያውም በጌታ ላይ ስቅላት እንዲፈረድ የተባበሩ ብዙ የአይሁድ መሪዎች እና ካህናት በኛው ከፍለ ዘመን ኢየሩሳሌም ስትወድም ወደዚህችው ከተማ በመሸሽ በዚሁ ስፍራ መሞታቸውን እና መቀበራቸውን ጌታ ግን ጥንትም ያለ ዛሬም ለዘላለም ህያው ሆኖ የሚኖር መሆኑን ከካህናቱ ታሪከ ጋር አያይዞ ነገረኝ በኋላም ጉዚችንን በመቀጠል ከሰሜን ምስራቅ ወደ ምስራቅ የሜዲትራኒያን ባህር ጠርዝ መጥተን ቴል አቪቭ ደረስን ይህች ከተማ ደግሞ እጅግ ንፁህና ዘመናዊ መሆኗን ለማየት ቻልሁ የብዙ አይሁዶች መኖሪያም ነበረች ብዙዎቹ ዒማቸውን አስረዝመው ጥቁር በጥቁር ለብሰው ከፍ ያለ ኮፍያ ያደርጉ ነበር በየምኩራባቸው ስርዓተ አምልኮን ያደርጋሉ ነገር ግን ሁሉም አየሩን ዘልቆ የሚገባ አልነበረም በቴል አቪቭ ቤን ጉሪየን ኤርፖርት አካባቢ ነበር አንዳንዶች የአይሁድ ምኩራቦችን ማየት የቻልነው ከቴል አቪቭ ወደታች በስተደቡብ የምትገኘዋ ሮሆቦት የተባለችው አነስተኛ ከተማ ላይ የዊዝማን ኢንስቲትዩት የሚባል እጅግ ንፁህና ዘመናዊ ህንፃ ነበረባት ይህቺም ከተማ ይስሃቅ ጉድጓድን ሲቆፍር ሁለት ቦታ ከደፈኑበት በኋላ ሶስተኛ ለቆፈራት የውሃ ጉድጓድ ርሆቦት ብሎ ስም በሰጣት ስፍራ የተመሰረተች ከተማ ናት በእርሷም በኩል አልፈን በደቡብ አስራኤል ኤሻት ወደተባለችው የወደብ ከተማ ስንመጣም በወታደራዊ ካንፖችትና በተለያዩ የጦር መሳሪያዎች የተከበበች ከተማ ነበረች ከዚያም ወደ ደቡብ ምዕራብ አድርገን የሙት ባህር የተባለውን የጨው ባህር ከተመለከትን በኋላ ጌታም ስለ ህዝቦቹ ልበ ደንዳናነት እያዘነ የአስራኤልን ምድር በዞርንበት በዚያን ግዜ ሁሉ ከአይኖቹ እንባ ዝም ብሎ ያለማቋረጥ ይፈስስ ነበር ከፍ ብለን አገሪቱን ሁሉ ስንመለከት ጥቁር ጥላሸት የመሰለ ድቅድቅ ጨለማ የእስራኤልን ህዝብ ሁሉ ከድኗቸው ነበር ሁሉም ልከ ጌታን ስቀለው ስቀለው ብለው እንደጮሁባት ምሸት አይነት ከህደት እና ጩኸት ይታይባቸው ነበር ከእውነት መንገድም ስተው ነፍሳቸውን ጠልተዋት ነበር በሰማይ ያለው አምላካቸው ላይ ከመታመን እና ከመደገፍ ይልቅ በራሳቸው የጠነከሩ ለመሆን ብቻ ቀን ከለሊት ይደከሙ ነበር ፀሎታቸውም እነርሱ የአለም የበላይ ገዢ የሚሆኑበት ጊዜ እንዲፈጥን ብቻ ነው ልመናቸውም ስራቸውም ይኸው ብቻ ነበር ጌታም አንዲህ አለኝ ለተመረጡት በስሜ ለሚያምኑት የአግዚአብሔር ልጅነት ስልጣን አንደተሰጣቸው እና ህዝቤ አንደሆኑ ሁሉ ነገር ግን ስለ እስራኤል ህዝብ እና ቅሬታዬ መማለድን እና መፀለይን አንዳይረሱ አሳስባቸው ቅሬታዎች በፀጋ ይድናሉና ነገር ግን በስራ አይደለም በመሆኑም የአይሁዶቹ አምነት ወደ መታሰቢያነት እና አፀዶቹም ወደ ቅርስነት ተቀይረዋል አስቀድሜ በሙሴ እንዳዘዝሁት እንደ ቃሌ እንኳን አይደለም የሚኖሩት ይሄ የአስራኤል ትውልድ በታሪከ ነው የሚኖረው አይናቸው ከሰማያዊው ርስት ይልቅ ምድራዊው ላይ ተተከሏል ሁልጊዜ የህግ መፅሃፍትን ሲያነቡ የበለጠ ልቦናቸው ይጨልማል የመረጥኳቸውን ረስተውኝ እኛ ከሰው ሁሉ የተመረጥን ህዝቦች ነን ብለው ያምናሉ መሲሃቸውን እኔን ግን ጀርባ ሰጥተውኛል አይሰሙኝም ዛሬም ልባቸው ደንድኗል አይናቸው ታውሯል ጌዲዮን በዘመኑ ምድያማውያንን በእኔ ድጋፍ አጥፍቶ እኔ ከትቢያ ላይ ያነሳሁትን አምላከ በማረከው ምርኮ ለውጦኝ ከምርኮ ባገኘው ጌጣጌጥ ጣአት ሰርቶ ይሄ ነው ያዳነን በማለት እራሱም ስቶ አስራኤልን እንዳሳተና ፍጻሜውም ለእስራኤልና ለቤተሰቡ ለራሱም መሰናከያ እንደሆነ ሁሉ እባካችሁ በቁሳቁስ አትለውጡኝ በልልኝ ለአገልጋዮቼ በመንፈስ ተመሩ እንጂ ስርዓትን አትከተሉ ይሄ ጌታ በምድር ሳለ አዚህ ጋር ነው የሞተው እዚህ ላይ ነው የተሰቀለው በዚህ መንገድ ነው የሄደው እያላችሁ አታምልኩ እኔንም ፍለጋ ከአገር አገር አትባዝኑ ይልቁንም ህዝቤ ከሆናችሁ እርስ በእርሳችሁ ተዋደዱ ተቀባበሉ በእናንተ መሃከል ችግረኛ አይኑር ደሃዎቹን አገልጋዮቻቸሁን ተመልከቱ ማንም እኔን ሊከተል የሚወድ ቢኖር አራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸከሞ ይከተለኝ ማንም አንዳያስታቸሁ ተርቤ ያላበላኝ ታርዝ ያላለበሰኝ እንግዳ ሆፔ ያልተቀበለኝ ታምሜ ያልጠየቀኝ ታስሬ ያልጎበኘኝ የእኔ ሊሆን አይቸልም ለሰው ሁሉ እንደ ስራው የምከፍልበት ጊዜ ይመጣል አለኝ እኔም ጌታ ሆይ መቼ አይተውህ ነው። ስለዚህ እርሱ በምንም በማንም አይመሰልም እርሱ ሁሉ በሁሉ ነው አግዚአብሔር መንፈስ ነው የሚሰግዱለትም በአውነትና በመንፈስ ሊሰግዱለት ይገባቸዋል ብሎ ተናገረኝ አኔም ሁሉንም በዚያ ስፍራ የተሰበሰቡትን ሙስሊሞች ሁሉ ሳያቸው ሁሉም በሞኝነት ፈጣሪ እዚህ ድንጋይ ውስጥ አለ ብለው ከልባቸው ሲፀልዩ እና ሲፈልጉት ሰይጣንም ምስጋናን በእግዚአብሔር ቦታ ሆኖ ሲቀበል እመለከት ነበር በዚያ ድንጋይ ውስጥ ግን ቁርዓን ተዘርግቶ ሰንደል ተለኩሶ የቅርብ በሆኑ አገልጋዮቹ በምስጢር ለሰይጣን መስዋዕት ይቀርብለት ነበር ሁሉም ሙስሊሞች ጥቁሩ ድንጋይ የለበሰውን መጋረጃ በመሰለ ጥቁር መሸፈኛ አይኖቻው ተሸፍኖ ነበር በእስልምና ሐይማኖታቸው እጅግ ሊቅ ሲሆኑ እና ሁሉም ነገር ሲገለጥላቸው በግልፅ በመጨረሻ የአባቡን ምልክት በነጭ ጥምጣማቸው ላይ በጥቁር ከር ተዘጋጅቶ እንዲያደርጉት ይደረጉም ነበር እነዚህ ታዲያ በግልጽ የእስልምናን ምስጢራት ከሰይጣን ጋር ያለውን መስተጋብር እና ቁርኝት ወደ ማወቅ ሲደርሱ ነው ይህ ማዕረግ የሚሰጣቸው ነበር ታዲያ በዚያ ጥቁር ድንጋይ ውስጥ በግድግዳው ላይ የዘንዶና የእባብ ምስል በግልፅ ተቀርዖበት እንመለከት ነበር ይህንንም በየአመቱ ለፅዳት የሚገቡ ሰዎች ስለሚያዩት ምስከሮች ናቸው በዚህም ምከንያት ነው በእስልምና ሀይማኖተኞች ዘንድ እባብ እጅግ የተከበረ የአላህ መልአከተኛ ነው ተብሎ የሚታመነው ታዲያ ይሄ ስፍራ ውስጡም ውጪውም ጭምር በየአመቱ አንድ ግዜ ብቻ ይታጠባል ይህን የአጥበት ስራ የሚሰሩት ሰዎችም አጅግ ምስጢርን የሚጠብቁ ለዚሁ ምስጢራዊ ስራ ብቻ የተመለመሉና በዚሁ ቦታ የተመደቡ የማይንቀሳቀሱ የእምነቱ አባላት ነበሩ ሙስሊሞች ለሌሎች እምነት ቀናነት የጎደላቸው አንዲሆኑ እና ከቻሉ አእንዲያጠፏቸው ለመሃመድ በሰይጣን በተሰጠው ቁርአን በተቀነባበረ መልኩ ከህፃንነታቸው ጀምሮ በጥላቻ አንዲያድጉ አዕምሯቸው በአጋንንቶች ይተበተባል ሲጽፉና ሲያነቡ እንኳን ከቀኝ ወደ ግራ ነው ይህም በሰይጣን ሆን ተብሎ የተሰራ ስራ ነው በመፅሃፍ ቅዱስ እንደምናውቀው ቀኝ የጌታ መገለጫ ነው ጌታ በአግዚአብሔር ቀኝ ነው አኛም በእርሱ ቀኝ በሰማያዊ ስፍራ ነው ያለነው ሆኖም ግን እስልምና ግራ የሚያጋባ እና አስተምህሮቶቹም ግራ የሆኑ ናቸው ሙስሊሞች ይህንን ጥቁር ድንጋይ በእስማኤልና በአብርሃም ነው የተገነባው ብለው ነው የሚያምኑት የዘምዘሙን ውሃ ደግሞ እስማኤል ሲያለቅስ ለአጋር የፈለቀቸላት ምንጭ ናት ብለው ነው የሚናገሩት ይህ አባባላቸው ምንም እንኳን የሚያሳምን ምንም ማስረጃም ሆነ መረጃ ባይኖረውም ግን የአንዱ የእግዚአብሔር ሰው የአብርሃም ከአጋር የመውለድ ስህተት ይህን ሁሉ የሰው ልጆች ጥፋት ሲያመጣ ተመልከቱ በዚህ በእግዚአብሔር ሰው ውድቀት ታሪከ ሰይጣን ብዙዎችን አሳምኖ አላህ የተባለውን የጣኦት ቤት እአና አራሱም በተዘዋዋሪ ሲመለከበት ተመለከትሁ አያንዳንዱ በዚህ በመካ የተገኘ ሙስሊም ሁሉ የሰይጣን ወታደር አየተሰጠው በሚመለስበት እና በሚኖርበት አገር ከሰው ሁሉ የተለየ አከብሮት አና ሀብት እንዲያገኝ ያደርገው ነበር ለዚህ ነው እያንዳንዱ ሙስሊም በህይወት ዘመኑ አንድ ግዜ ወይንም ከዚያ በላይ ከየትኛውም የአለም ከፍል ወደዚህ ስፍራ ለመምጣት የሚመኘው በዚሁም ምከንያት ነው በመካ ከተማ እና አካባቢዋ የሚኖሩ ሰዎች ታላቅ ኢኮኖሚያዊ ፋይዳ እና ገቢ ስለሚያስገኝላቸው ስፍራውን በመንከባከብ የሚይዙት በዚህ ስፍራ በተወለደው መሃመድ የተፈጠረው ይህ እምነት ምንም እንኳን ፍፃሜው ሞት እና ሲኦል ቢሆንም ለህዝቡ ግን ከፍተኛ የኢኮኖሚ ጠቀሜታ አምጥቷል ይህችው የመካ ከተማ ከጂዳ ወደ ሪያድ የሚሄድ መንገድ በአትታፍ አድርጎ በአአድ ይማም ወደ ኪዩት ከተማ አቋርጧት የሚሄድ መንገድ ሲኖራት ሌላኛው መንገድ ደግሞ ከየመን የሚመጣው በጅዛን አድርጎ መካን አቋርጦ ከዚያም ከመካ በአሹሽማሲን አድርጎ ሃዳ ባህርህና ኡአስሰላምን አልፎ ጂዳ የሚገባ ነበር እነዚህ ሁለት መንገዶች ከሩቅ ምስራቅ ጀምሮ እስከ አፍሪካ እንዲሁም ከየመን እስከ አውሮፓ የሚዘልቁ አለም አቀፍ መንገዶች ናቸው ስለዚህ ከጥንት ጀምሮ በአካባቢው ካለ የመልከአ ምድር አቀማመጥ አንፃር ወደ ሁሉም አገሮች በየብስ ለመጓዝ ለነጋዴዎች የንግድ እንቅስቃሴ ማእከል እና መተላለፊያ እንድትሆን ያበቋት መልካም አጋጣሚዎች ነበሩ አካባቢዋ በአሁን ሰዓት አጅግ ሞቃታማና በረሃማ አካባቢ ቢሆንም ሰዎች አለፍ አለፍ አያሉ የሚኖሩባቸው ትንንሽ ከተሞችና የገጠር መንደሮች በዙሪያዋ ነበሩ በኋላም በብርሃን ሉሏ ውስጥ በመመለስ ከፍ ብለን ወደታች ስንመለከት በቅፅበት ዓይን ጌታን በጥቁሩ ድንጋይ ላይ ከፀሃይ አስር አጥፍ ደምቆ በሁለት አግሮቹ ቆሞበት ተመለከትሁ ወዲያውም ከብሩ ሰማያትን ከድኖ ነበር መላአከቱም በአካባቢው ሞልተው ነበር ጸዳሉም ልክ እንደ ብርሃን ነበር ጨረር ከአጁ ይወጣ ነበር ሃይልም በውስጡ ተሞልቶ ነበር የእሳት ነበልባልም ከእግሩ ይወጣ ነበር በጥቁሩ ድንጋይ ላይ ከቆሙት አግሮቹ የሚንበለበል እሳት እየወጣ በውስጡ ያሉትን መናፍስት ያነድዳቸው ጀመር ይኹኔ ታዲያ በዚያ ከተከማቹት መናፍስቶች የተረፉት መድረሻ አጥተው ሲርበደበዱ ተመለከትሁ ሁሉም የሚያድነውን ፍለጋ ይሯሯጥ ነበር እጅግ ብዙ እባቦችም እየተግተለተሉ ከጥቁሩ ድንጋይ ውስጥ እየተቃጠሉ ሲወጡ ተመለከትሁ ፈጽሞም የሰይጣን ዙፋን ተገለባብጦ ከስፍራው ሲነቀል እና ሲቃጠል አየሁ ሰይጣንም ከእግዚአብሔር መላእከት ጋር በሰራዊቱ ታጅቦ ቢዋጋም ግን ተሸንፎ ሀይሉ ሁሉ ሲመታ ተመለከትሁ ወዲያውም አካባቢው በሙሉ በእግዚአብሔር መላእከት ቁጥጥር ስር ውሎ አየሁ ከዚያም ለስግደት በአካባቢው ከሚሰበሰቡት ሰዎች ላይ መንፈሱ አንደ አቧራ ሆኖ እየተበታተነ ይወጣ ነበር ቀጥሎም ተሳፍሬባት የነበረችው ሱል አንዳንድ ከአለም የመጡ መተተኞችንና ሼኪዎችን በአሳት ማስጨነቋን ያዘች ከሁሉም የአለም አገሮች በመጡ የሰይጣን መልእከተኞች የሆኑ መተተኞቹን አና ሼኪዎቹን አንድ ወር ጾም ካስጾማቸው በኋላ በየሰዉ ላይ ላወጣው የእርግማን አዋጅ መቆጣጠሪያነት እና ማስፈፀሚያነት ያዘጋጀውን ሃይሉን ልከ እንደ አማሌቅ ከስፍራው ዝከሩን ጌታ ሲያጠፋው ተመለከትሁ ውጊያውም በአጭር ሰኮንዶች ውስጥ ሲጠናቀቅ በአውኑ አለም የእስራኤል ጀቶች አካባቢውን በሚሳኤል እና በቦምብ በመምታት ደበላልቀውት ፈፅመው ከምድረገፅ አመድ ሲያደርጉት ተመለከትሁ በመቀጠልም ይህ ካባ መፍረሱን አና መውደሙን የተመለከቱ አለም ላይ ያሉ ሙስሊሞች ተረዳድተው አንደገና መስጊዶቹን ቢያስገነቡም ነገር ግን ሀይሉ ፈፅሞ ተመትቶ ነበር እና ቦታውም የአምልኮ ስፍራ መሆኑ ቀርቶ እንደ ሙዚየም አድርገውት የሰው ልጆች ከተለያየ ቦታ እየመጡ ሲጎበኙት ብቻ ተመለከትሁ ይህ የሰይጣን ተንኮል ለአንዴና ለዘላለም ዝከሩ ጠፋ ጌታም እንዲህ አለኝ ኔ ቀናተኛ አምላከ ነኝ ከአኔ በቀር ሌላ አምላክከ የለም እኔን ብቻ ያመልኩ ዘንድ ንገራቸው ከዚህ በኋላ ይህ ያየኸው አባብ ዝከሩ ጠፍቷል ምንም አንኳን ብዙ ሙስሊሞች በተለያየ አገሮች ቢኖሩም ግን ከዚህ በኋላ የሃይል ምንጫቸው ደርቋል ከዚህ በኋላ የእውነተኛይቱ ቤተክርስቲያን ተገዳዳሪ ሆነው አንዳይቀጥሉ መርዙ ተወግዷል ብዙ በዚህ ስም የሚነግዱ ሞገሳቸው ተወስዷዴል እነርሱንም የሃብት ምንጫቸውን አደርቃለሁና ደስታቸው ወደ ለቅሶ ይለወጣል ልታይ ልታይ እንዳሉ ሁሉ ልደበቅ ልደበቅ ደግሞ ይላሉ በዚህም ሳቢያ ብዙ ሙስሊሞችን ወደ ራሴ እመልሳለሁ ልባቸውን አቀናለሁ ለሞት እንኳን የቆረጡ ለእኔ ለመኖር የጨከኑትን ህዝቤን ከዚህ ከሙስሊም ማህበረሰብ መሃከል አስነሳለሁ አለኝ በህንድ የተደረገ መንፈሳዊ ውጊያ ከዚያም ተነስተን ወደ ህንድ በብርሃን ሉላችን እየተጓዝን በሙምባይ አየር መንገድ አጠገብ ደርሰን ስንመለከት አናም የሚባሉ መናፍስቶች የህንድን ምድር ሞልተው ነበር እነዚህ መናፍስቶች ከጥንት ግዜ ጀምሮ ከሰው ልጆች ጋራ ተጋብተው የወለዱ የተዋለዱ ግማሽ መንፈስ ግማሽ ሰዎች የሆኑ ነበሩ በተለምዶ ሬድ ኢንዲያንስ በመባል ቢታወቁም እነርሱ ግን ቀን ቀን ሰው ማታ ማታ የተለያየ አውሬ በመሆን ራሳቸውን የሚቀያይሩ እንዲሁም የራሳቸውን ልጆች ሳይቀር ለምግብነት የሚያውሉ እጅግ ጨካኝ መናፍስቶች ነበሩ እነዚህ መናፍስቶች ውሃ ባለበት ቦታ እና እንዲሁም በደን ውስጥ የሚኖሩ ናቸው በህንድ አገር ወደ ሙምባይ ከተማ ስንደርስ እነዚህ መናፍስት ከሰዎች ጋራ አብረው እየተዳሩ የተለያዩ አጋንንታዊ ትርኢት የሚያሳዩበትን ስፍራ ተመለከትን ይህንን ሁሉ የሚያደርጉት በከተማዋ መሃከል ባለው ቤተመንግስት ውስጥ በሚገኘው ግሪን ጋርደን ውስጥ ነበር ከአውስትራሊያ ከብራዚል እንዲሁም ከአሜሪካ ወዘተ በመንፈስ ሆነው ነበር በዚህ ስፍራ የተሰበሰቡት ከአለም የተለያየ ስፍራ የመጡ ጠንቋዮችና አስማተኞች ሰላቢዎችና ቡድሃዎች እንዲሁም የሂንዱይዝም የአምነት መሪዎችም በፌስቲቫሱ ላይ ነበሩ አካባቢው በአጠቃላይ በሰይጣን እና በአርኩሳን መናፍስቶች ተሞልቶ ነበር ገና ታዲያ ወደ ፌስቲቫሉ ስንቀርብ ሳለ ጌታ በብርሃን ሉሏ ተቀምጦ ከእግሩ በሚወጣ የእሳት ጨረር እነዚህን እርኩሳን መናፍስቶች ይወጋቸው እና ያቃጥላቸው ጀመር ከእጁ ደግሞ የጸሃይ ጨረር አይነት ጠንካራ ጦር እየወጣ መናፍስቱን ሲወጋቸው ሲቃጠሉ እና እንደ ውሃ ሲተንኑ እንመለከት ነበር በኋላም የአግዚአብሔር መላእከትም አካባቢውን በመውረር በመናፍስቱ እና በተሰብሳቢዎቹ ላይ በቁጣ ተነስተውባቸው ሲያጠፏቸው ተመለከትሁ እነዚህ ደግሞ የእግዚአብሔርን ህዝብ በደከመ ሰአት አየመጡ የሚያጠቁ የምድያም መናፍስት ናቸው አለኝና ጌታ ፈጽሞ በነጎድጓድ እና በመብረቅ ከመልአከቱ ጋር ሰይጣን እና ሰራዊቱን በህንድ አየር ላይ ድል ነሳቸው ከሃዲዎችንም በማስደንገጥ ምከራቸውን ለዘላለም አፈረሰባቸው በምድር ሁሉ ያሉ ጣኦት አምላኪዎችና ጠንቋዮች በሙሉ ሃይላቸው በዚህ በህንድ አየር ላይ ለዘላለም ሲቃጠል ተመለከትሁ ሁሉም በአለም ያሱ ጠንቋዮች እና መተተኞች ከዚያች ደቂቃ በኋላ ሃይላቸው ተመትቶ ግማሹ በሞት ሲነሱ ሌሎቹም በንስሃ ሲመለሱ ተመለከትን በህንድ አገር የሚሰራው ይህ ትብታብ ለዘላለም ተጠረገ ሁሉም ስፍራዎች ወደ ሙዚየምነት ሲቀየሩ ተመለከትሁኝ ቀድሞ ለድግምት ይጠቀሙባቸው የነበሩት ቃላት ሳይቀሩ ፈጽሞ ሃይል አልባ ባዶዎች ሆኑ በአለም ዙሪያ እንዲህ ያለው የሰይጣን አሰራር ዘመን ያለፈበት ኋላቀር ተደርጎ በምድር ነዋሪዎች ሁሉ ሲቆጠር ተመለከትሁ ሰዎች ላይ ወድቆ የነበረው የጣኦት አምልኮ ፍርሃት ከላያቸው ሲገፈፍ አይ ነበር ከዚህም የሰይጣን ተንኮል ያመለጡ እጅግ ብዙ ሰዎች ወደየቤተከርስቲያኑ ሲሄዱና እጃቸውን አንስተው ለጌታ ሲሰጡ እመለከት ነበር ወገኖቼ ጌታ በዚህ ስፍራ የተደረገውን ይህን ድል ያሳየኝ አርግጠኛ ነኝ ይህን ጦርነት አንድዘግብ ብቻ እንዳልሆነ የእግዚአብሔር ህዝብ ይህን የተገለጠውን ድል አውቆ ምርኮን እንዲበዘብዝ አስቦ እንደሆነ ይገባኛል ስለዚህ ድሉን ተከትለን በከርስቶስ አለምን እንድንጠቀልል ሃሳቡ መሆኑን ገብቶኛል ስለዚህ ከርስቲያን በበቀል ተነሳ ምርኮን በዝብዝ ነው መልእከቴ በማስከተልም አሁንም ተሳፍረንባት በነበረችው የብርሃን ሉል ከህንድ የተለያዩ አገሮችን አየር በማቋረጥ ከጌታ ጋር ወደ ናይጄሪያ ጉዞ ቀጠልን በናይጄሪያ የተደረገ መንፈሳዊ ውጊያ ከህንድ በቀጥታ ተሳፍረንባት በነበረችው የብረሃን ሉል ተጉዘን በቻድ ሃይቅ በኩል አድርገን ወደ ናይጄሪያ ስንገባ በአጠቃላይ በአፍሪካ አህጉር በሙሉ የሚሰሩ ነፍሰ ገዳይ መናፍስት በቻድ ሃይቅ አካባቢ በናይጄሪያና በካሜሩን ድንበር አጠገብ በምትገኝ ካምቦሩ በምትባል አነስተኛ ከተማ ከኒጀር ከካሜሩንና ከቻድ እንዲሁም ከናይጄርያ የተሰበሰቡ ጠንቋዮችና አጅግ ብዙ ሺህ የሚሆኑ መናፍስት ጠሪዎች እና የእስልምና አከራሪ ጅሃዲስቶች ስብሰባ ተቀምጠው ተመለከትን ያኔም ወደ አጠገባቸው ስንጠጋ ወዲያው የብርሃን ሉላችን መምጣቷን እንዳወቁ የጌታ መላአከቶች መናፍስቶቹን እየለቃቀሙ ያቃጥሏቸው ያዙ በጠንቋዮቹ እና በጅሃዲስቶቹ ላይ የእግዚአብሔር መቅሰፍት ይወርድባቸው ጀመር ከጠንቋዮቹ እና ከጅሃዲስቶቹ መሃከል ከህንድ ከቻይና ከቬትናም ከኩዋላላምኾር የመጡም ነበሩበት እንዲሁም ከተለያዩ የአፍሪካ አገራትም የመጡ ነበሩ ብዙዎቹ በህንድ ከደረሰባቸው ሽንፈት ለማገገም እየተጣጣሩ ነበር ነገር ግን አልቻሉም ሁሉም ግራ ገባቸው አካባቢው በእሳተ ገሞራ አንደሚፈነዳ ተራራ ጭስ በጭስ አቧራ በአቧራ ሆኖ ሁሉም በሚባል ደረጃ ተደመሰሱ በመቀጠልም ጌታ ወደ ሌጎስ እንሔዳለን በዚያ ነው ዋና ካንፓቸው ብሎኝ ጉዚችንን ወደ ሌጎስ አደረግን በቅፅበት አይንም በሌጎስ ከተማ መሃከል በቲንባ ሰፈር በሚገኘው በሮዊ ፓርከ ስንደርስ እጅግ ብዙ መናፍስቶች ልከ እንደ ጉንዳን ከመሬት በመውጣት የተለያየ ትርኢት ሲያሳዩ ተመለከትን በዚህ ስፍራም ከአለም አገሮች በሙሉ ሃይላቸውን ለማደስ ጠንቋዮች መተተኞች ሟርተኞች ሰላቢዎች ነጋዴዎች ምሁራኖች ታዋቂ የአለማችን ዘፋኞች አንዲሁም ሀሰተኛ ፖስተሮች ጭምር ተሰብስበው ሰይጣንን ያመልኩት ነበር እነዚህ የተሰበሰቡት ሰዎች ሁሉ መፅሃፍ ቅዱስን ገንጥለው በጥርሳቸው ይዘውት ነበር አጅግ ለቁጥር የሚታከቱ መናፍስቶችም አስከ ጭፍሮቻቸው በቦታው ነበሩ እንዲሁም ከሰው ጋር የተዋለዱ ሬድ ኢንዲያንስ የሚባሉ ሰው መሳይ መናፍስቶች የቃየን ዘር የሚል ስያሜ በደረታቸው ተለጥፎ ነበር ሁሉም የህፃናት የተለያዩ አካላትን ግማሹ እግር ግማሹ እጅ ሌሎችንም የህፃናት አካላት በአንድ እጃቸው ይዘው በጥርሳቸው እየነጩ በአንድ እጃቸው ደግሞ የተለያዩ ዓይነት ገጀራዎች የሚመስሉ መቆራረጫ ስለቶችን ይዘው በተመስጦ በየዛፉ ላይ ተንጠልጥለው የሰው ስጋ ይበሉ ነበር አፋቸው እና እጃቸው በደም ተጨማልቆ ነበር ነገር ግን ሴቶቹም ሆኑ ወንዶቹ ፈፅመው እራቁታቸውን ነበሩ በመቀጠልም የተለያዩ ሰዎች ወደ ጅብነት እየተለወጡ እንደ ማልቀስ እንደ ማሸካካት ይሉ ነበር በኋላም እርስ በርስም ይበላሉ ጀመር ታዲያ መናፍስቶቹ ሁሉ ቆመው እያዩዋቸው ይሳለቁባቸው ነበር በኋላም ከመሬት ውስጥ በመውጣት የጠረፏ ንግስት ከነሰራዊቷ ተገለጠች ሰራዊቶቿም ሁሉም ሴት የመሰሉ ነገር ግን እርቃናቸውን ሆነው ሁሉም አራት እጅ ነበራቸው ከንፍም ነበራቸው ከንፋቸው ጥቁር ሆኖ ልከ እንደ የሌሊት ወፍ ከንፍ አይነት ይመስል ነበር አያየናቸውም ሬድ ኢንዲያኖቹንና ጅቦቹን አያሳደዱ ይበሏቸው ያዙ ሁሉንም ቦጫጭቀው በረጃጅም ጥፍራቸው ከበሏቸው በኋላ ሶስት የተለያዩ አይነት እንስሳትን ሆነው አንዴ እባብ አንዴ ጅብ አንዴ ቀበሮ በመሆን እንደ አስስት አራሳቸውን ከቀያየሩ በኋላ በመጨረሻም የሚያማምሩ የሰው ልጅ ሞዴሊስቶችን በሚመስል ቁመና ወጣት ሴት እና ወጣት ወንድ ሆነው ተቀየሩ በመቀጠልም ወደተሰበሰቡት ሰዎች በመሄድ በሚያስጠላ የዝሙት አለባበስ ፍፁም ወሲብ ቀስቃሽ የሆኑ እንቅስቃሴዎችን በማድረግ በአደባባይ ከሰዎቹ ጋር መዘሞታቸውን ቀጠሉ ከዚያም ሙሉ ባንድ ያለው በምድር ላይ የምናውቃቸውን ሙዚቀኞች በሁለተኛው ስብእናቸው ያካተተ በጭለማ መብራቶች በተንቆጠቆጠ መድረከ ላይ ታዋቂ የአለማችን ዘፋኞች ለዳንኪራ ሲዘጋጁ ተመለከትን መድረኩም ቀስተ ደመና ባንዲራ በሚመስል መብራት አሸብርቆ ነበር ኋላም በምድር ላይ ያሉ ዘፋኞች በሙሉ ከምድር አጥናፍ እስከ አጥናፍ ዘር ቀለም ሳይለዩ ለመዝፈን ተራቸውን በመጠባበቅ ላይ በመድረኩ በስተግራ ተቀምጠው አየሁ ከተቀመጡበትም በየተራ እየተነሱ የተለያዩ ዘፋኞች ዘፈናቸውን ያቀረቡ ነበር ከዚያም በብዙ አርኩሰት የተሞሉ ዜማዎችና ግጥሞች በየቋንቋቸው ተፅፈው በጠረፏ ንግስት ጠባቂዎች አማካኝነት ለአያንዳንዳቸው ይሰጣቸው ጀመር ዘፈኑ ላይ ላዩን እንደ ሽፋን ስለ ተቃራኒ ጾታ የሚያወራ ሆኖ ነገር ግን ከከበሮው ጀምሮ ዜማው ግጥሙ ቅንብሩ በሙሉ እግዚአብሔርን የሚሰድብና አመፅ የተሞላ ነው ሁሉም እዚያ የተገኙት በመንፈሳቸው ነበር አንዳንዶች በዚያ ወቅት አልበማቸውን ያስመርቁ ነበር ከአነዚህም መሃከል ከአገራችን ቴዲ አፍሮ የቀስተ ደመና ባንዲራ ይዞ አሊ ቢራ አብርሃም ገብረመድህን አስቴር አወቀ መሃሙድ አህመድ ቀመር ዩሱፍ ንዋይ ደበበ ኤፍሬም ታምሩ የመሳሰሉት ዘፋኞቹ ሲሆኑ ከውጪ ደግሞ ቢዮንሴ ጄይዚ ጀስቲን ፊፍቲ ሴንት ሪሃና የመሳሰሉት እንዲሁም ከሱዳን ከህንድ ከናይጄሪያ ከማሊ ከደቡብ አፍሪካ እና ከኤርትራ አገር ወዘተ ብቻ ከየቋንቋውና ከየብሔሩ ታዋቂ ታዋቂ የሆኑ ዘፋኞች ነበሩበት ከዘፋኞቹ በተጨማሪም ከአገራችን ጀምሮ በአለም ሁሉ ያሉ ሙዚቃ አቀናባሪዎች እና ፕሮዲውሰሮች እንዲሁም ዳንሰኞች እና የዘፈን ግጥም እና ዜማ ደራሲዎች ነበሩባቸው አነዚህ ዘፋኞች በዚህ ወቅት በአካል በየአገሩ በተለያዩ ቦታዎች ወደ ሰይጣን ወኪሎች በመሄድ በገሃዱ አለም አንድም የሚሰሩት ሙዚቃ እየተጻፈ ነው ወይ አእያቀናበሩ ነው ወይ ዜማ እየደረሱ ነው ወይ ደግሞ ዘፈናቸው በህዝብ ተቀባይነት እንዲያገኝ እያስደገሙ ነበር አያንዳንዳቸው ዘፋኞች በህሊናቸው ይህንን አጋንንታዊ መልእከት እንዴት አንደሚቀበሉ አመለከት ነበር ግማሾቹ በጫት ደንዝዘው እንዲሁም በአሽሽ ጦዘው በመመሰጥ በህሊናቸው ከመናፍስቱ ነበር የሚቀበሉት ነገር ግን ሁሉም በሚባል ደረጃ የጠረፏ ንግስት በምትሰጣቸው ሃይል ነበር ፈጠራውን እንኳን የሚያገኙት አንዳንዶቹ በአካልም ጭምር ሳይቀር በምድር ባሉ በአጋንንት ወኪሎች አማካኝነት ግብር በመገበር በግልፅ የጥልቁ አባላት ሆነው ነበር ሌሎቹ ግን አባላት ቢሆኑም በምስጢር ነበር የሚሳተፉት አንዳንዶቹ ግን በአካል ቢጠየቁ አግዚአብሔርን እናመልካለን ነው የሚሉት ነገር ግን አንድ ሰው ከዘፈን ጋር በየትኛውም መልኩ ከተቆራኘ በቀጥታ ከእነዚህ ሃይላት ጋር ሳያውቀው ግንኙነት በማድረግ አባላቸው ይሆናል በኋላም እንዲያውም ልዩ የአጋንንት መልእከተኛ ይሰጠውና ከህሊና ውጪ እስኪሆን በተመስጦ በዳንስና በዘፈን ህሊናው ይጠፋል አንዳንዴ ለራሱ እንኳን ግራ ገብቶት እኔ ነኝ ይህን የሰራሁት። በማለት ሲጠየቁ የእጅ ምልከት ያሳዩ ሰዎች እየወጡ አንዱን ልጅ ለአምስት ለስድስት ሲደፍሩት እመለከት ነበር እንዲሁም አንዷን ህፃን ሴት ለአስር እየከበቡ ልከ እንደ አሻንጉሊት ሁለንተናዋን ሲደፍሯት አመለከት ነበር የህፃናቱ ጩኸት አዳራሹን ቢሞላውም እነ ቢዮንሴ እያቀረቡ በነበረው የሙዚቃ ትርኢት ድምፃቸው ተዋጠ ከዚያም መናፍስቱ የህፃናቱን ደም እየመጠጡ ረጃጅም በሆነው ጥፍራቸው ሰውነታቸውን አንደ ቲማቲም በመቀዳደድ ልባቸውን አውጥተው እንደ አይስክሬም ይመጥጡት ጀመር ይህን የሚያደርጉት እነዚያ ቀድመው ከህዝቡ ጋር የተደባለቁ ሞዴል መሳይ ቫንፓየሮች ነበሩ ልቡንም ገምጠው ተሰብስበው ለነበሩት ለታዋቂዎቹ የኢሉሚናቲ አባላት ያጎርሷቸው ነበር እነርሱም ልክ አንደ አፕል ይገምጡት ነበር ቀጥሎም የሳይንቲስቶቹ ቡድን በጄኔቲከስ ቴከኖሎጂ በኖርዌይና በአሜሪካ ባሉ እጅግ በሚጠበቁ ደኖች ውስጥ በተሰሩ ላብራቶሪዎች ውስጥ የተመረቱ ሰዎችን ያቀርቡ ጀመር እነዚህ ሰዎች ግማሸ አውሬ ግማሸ ሰው የሚመስል ማንነት ነበራቸው ባለ አንድ አይኖችም ነበሩ ነፍሳቸውም መናፍስቶች ነበሩ በውስጣቸው ሆነው ልከ ነፍስ እንዳላቸው አድርገው የሚያሳዩዋቸው መናፍስቶች ነበሩ እነዚህ ሰዎች እየታዩ አራሳቸው ቀለማቸውን ይለዋውጡ ነበር ጠንካራ ከመሆነቸውም በላይ ፈጣኖች ናቸው የውስጥ አይናቸው ልከ የእባብን ይመስል ነበር ሁሉም ግን ሴቶች ነበሩ የሰው የወንድ ብልት የሚመስል ነገር ይዘው በአደባባይ በራሳቸው ላይ ይጫወቱ ነበር ከዚያም ልከ እንደ አባብ በደረታቸው ይሳቡ ጀመር ከሰው ይልቅ በፈለጉት ቦታ ለመገኘት በመዝለል እና ከንፍ መሳይ እጃቸው ላይ በማብቀል የመብረር ብቃትም ነበራቸው በኋላም አንድ ነጭ ጋዋን የለበሰ ነጭ ሰውዬ በማይከራፎን የምድር መሪዎችን በአጭሩ የሚያስወግዱልን እነዚህ ናቸው ለእያንዳንዱ ሲኒየር አባል ይሰጡታል ከጠላቶቹም ይጠብቁታል በማለት ተመሳሳይ የሆኑትን አርባዎቹን ካሳየ በኋላ ብዙ የማይገቡኝን ቃላት ያጣሁላቸውን እርኩስ የሆኑ አንቅስቃሴዎችን አሳይተው ወደ መጡበት ሲወሰዱ ቀድመው ገብተው ተደፍረውና በቫንፖየሮች ደማቸው የተመጠጡት ህፃናት አስከሬን የሼፍ ልብስ በለበሱ ሴቶችና ወንዶች ከአዳራሹ ተሰብስበው ማዕድ ቤት ውስጥ በአጫጭር ፋስ መሳይ ቢላዋ እየተከተከቱና አየተቆራረጡ ለምግብነት ሲያዘጋጄቸው ተመለከትሁ የማዕድ ቤት ሰራተኞቹም የሰው ስጋ በመብላት ሱስ የተያዙ ነበሩ እነርሱ እንዲያውም የህፃናቱን ጭንቅላት አየፈጠፈጡ የሚወጣውን ነጭ የሰው አንጎል ተመስጠው ይበሉ ነበር የዚሁ ማህበር አባላትም ነበሩ ይሄ ሁሉ ዘግናኝ ተግባር የሚፈፀምበት ይሄ ቦታ በአለማችን ታዋቂ ከሆኑ ቅንጡ ሆቴሎች አንዱ ሆኖ ነገር ግን በዚሁ የምስጢር አባላት ንብረትነት የሚተዳደር ነበር ለዚሁ ተብሎ በምስጢር በተዘጋጀ የምድር ቤት አዳራሽ ውስጥ ነበር ይሄ ሁሉ ጭካኔና አርኩስት የሚካሄደው ውጪው ግን በተስተናጋጆች ሰላማዊ እንቅስቃሴ ተሞልቶ ነበር ብዙ አገልጋዮች ፓስተሮች እንኳን ሳይቀሩ በዚህ ቅንጡ ሆቴል ውስጥ አልጋ ይዘው ከቤተሰቦቻቸው ጋር ይዝናኑ ነበር ነገር ግን ለብዙዎች ጥፋት በምድር ቤት እየተዶለተ የንፁህ ህፃናት ደም እየፈሰሰ ነበር ብዙዎች የአድኑኝ ጩኸት ቢጮሁም ግን ማንም ሰው ሊደርስላቸውም አልቻለም ሁሉም የአገር መሪዎችም ሆኑ ሰላማዊውም ሰው ምንም ካለመረዳቱም በላይ እንዲያውም ምን አይነት ምርጥ ሆቴል ነው ይህን የሰሩ ሰዎች ይባረኩ እያሉ ሁሉ የሚባርኩም ነበሩ ነገር ግን እነዚህ አርኩስ የምስጢር አባላት በሰው ደም ሰከረው በስጋቸው ጠግባው ለሰይጣን በከፍተኛ አምልኮ ተሞልተው ለሰው ልጆች ሁሉ ጥፋትን ይሰንቁለት ነበር በሬ ከአራጁ ጋር አብሮ እንደሚሄድ እንዲሁ የሰው ልጆች ይህንን ሁሉ ከፉ የሆነውን የሰይጣን ሃሳብ በመንፈስ ተረድተው የሚፀልዩና የሚቃትቱ ሰዎች ባለመኖራቸው ተገርሜ ሳለሁ ሰይጣን ይህን ትምህርቱን ለአለማችን የታወቁ ምሁራንና ጥበበኞች በዩኒቨርሲቲዎችና በትምህርት ቤቶች ውስጥ በተጨባጭ አባላቱን በቡድን ከፋፍሎ በደረጃ በደረጃ እራሱን እየገለጠላቸው ነበር ይሄ አንቅስቃሴ ከአይሁድ ማህበረሰቦች ጋር ጥብቅ ቁርኝት ኖሮት እየሰራ ይገኛል እንዲሁም ከሩስያ እስከ አሜሪካ ቻይናን ይዞ ከኢራን እስከ ጃፓን ከህንድ አስከ ብራዚል አውስትራሊያ ካናዳ ቅርንጫፎቹን በማስፋት በመቶ ሚሊዮኖች የመጀመሪያ የባፎሜት አባላትን መልምሎ እያሰለጠነ የሚገኝ ልዩ አጋንንታዊ መረብ ነው ሲል ጌታ እንዲህ አለኝ እያንዳንዱ ሰው ልቡን ይጠብቅ ስለ ስጋ ማሰብ ሞት ነው ሰዎችን በስጋ ሃሳባቸው እየጎተተ አርስ በእርሳቸው ሊያስተላልቃቸው ሰይጣን ቆርጦ ተነስቷል እነዚህ ሃይሎች የኒዩከለር ቴክኖሎጂን ጨምሮ እጅግ ብዙ ገዳይ ቫይረሶችን የጫኑ ሚሳኤሎችን አዘጋጅተዋል ከንዳቸውን በገንዘብ አጠንከረዋል ያላቸውን ገንዘብ አሁን ያሉ መንግስታት አስገድደው ሊነጥቋቸው ይገባል መንግስታት አለም አቀፍ የገንዘብ እንቅስቃሴዎችን መቆጣጠር ይገባቸዋል አያንዳንዱ ዜጋን የመጠበቅ ሃላፊነት አለባቸው ሳይቀድሟቸው የሰው ልጆችን ከጥፋት መታደግ ያለባቸው ሰዓት አሁን ነው አለኝ ጌታም ንግግሩን ቀጥሎ የአነዚህ ኢሉሚናቲዎች ሁለተኛ ደረጃ አባላቶቻቸው ወደ ሰላሳ ሚሊዮን እየተጠጉ ነው ከመጀመሪያዎቹ አባላቶቹ ውጪ ሰይጣን ለብዙዎቹ ይህን ምስጢር እንዲያውቁት አያደርግም ነገር ግን ሃይማኖት ማለት ፖለቲከኞች ሰዎችን ለመቆጣጠር የተጠቀሙበት መሳሪያ ነው ብሎ ይሞግትና በተለይም ክርስቲያኖችን ከምድር ለማጥፋት ካለው ከፉ ሃሳብ በመነጫ ፈርጀ ብዙና እጅግ ውስብስብ ቅድመ ሁኔታዎችን እያስቀመጠ የሰው ልጆችን ወደማያባራ ጥፋት ይነዳቸዋል ሰይጣን በዚህ በመጨረሻው ሰዓት ትንሽ ቀን አንደቀረው አውቆ የውጊያ እስትራቴጂውን በዚህ ደረጃ አድርሶታል የሰይጣን ማህበር አባላት መለያቸው ይሄ ነው ርህራሔ አልባ ናቸው የእንስሳትን ስጋ አይበሉም የቱንም ያህል ንብረት ቢኖራቸው ድሆችን አይረዱም የሰው ሃይማኖት ስራ ነው በማለት በተለይም ከርስትናን ይቃወማሱ ይቅርታ አድራጊዎች አይደሉም አራሳቸውን አጅግ አድርገው ይወድዳሉ ሀይማኖት በተለይም ከርስትና የከፋት ምንጭ ነው ብለው ይሰብካሉ ስለ አግዚአብሔር ከፉ በማድረግ ያስተምራሉ ሃሳባቸውን ለማስፈፀም ማንኛውንም እርምጃ ከመውሰድ አይመለሱም በግልጽ እንደሚያስተምሩት እውነትን ቢያውቁም አይከተሏትም አውቀው ለዚህ ምድርና ለሰይጣን ሃሳብ እራሳቸውን ሸጠዋልና በዚህ ታውቋቸዋላችሁ እንግዲህ በመጨረሻው ዘመን የሚያስጨንቁ ቀኖች አንደሚመጡ ሁሉም የእኔ ተከታይ ይወቅ ሰዎች አራሳቸውን የሚወዱ ይሆናሉ ገንዘብን የሚወዱ ትምከህተኞችና ትዕቢተኞች ተሳዳቢዎች ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ የማያመሰግኑ ቅድስና የሌላቸው ፍቅር የሌላቸው አርቅን የማይወዱ ሃሜተኞች ራሳቸውን የማይገዙ ጨካኞች መልካም የሆነውን ሁሉ የማይወዱ ከዳተኞች ችኩሎች በትዕቢት የተነፉ ከአግዚአብሔር ይልቅ ተድላን የሚወድዱ ሃይሌን የካዱ ሁልግዜ አየተማሩ ወደ አውነት የማይመጡ ሰዎችን በሚያባብል ቃላት እያታለሉ ብዙዎችን ወደ ሞት ይነዳሱና ስለዚህ ከፋታቸው መገለጡ አይቀርም ከፊት ይልቅ አሁን አይቀናላቸውም ሁሉም እንደ ገለባ ተጠርገው ይጠፋሉ አናንተ ግን ከከንቱ እና ህይወት ከማይገኝበት ልፍለፋ እና ትምህርት ራቁ እባብ በተንኮሉ ሄዋንን አንዳሳተ ሁሉ ዛሬም ሰይጣን ብዙዎችን ለማሳት በተቀናጀ መንገድ አየሰራ በመሆኑ ሁሉም ሰው ነቅቶ ምሽጉን መጠበቅ ይኖርበታል የሚቀጠቅጥ በፊቱ አንደወጣ አውቆ በህያዋንና በሙታን ላይ በሚፈርደው ፊት ቃሌን ብቻ ህዝቤ በአምነት አንዲሰብከና በግዜውም አለግዜውም በመጽናት በትእግስት ከቃሌ በመማር እንደቃሌም በመገሰጽ አንዲኖሩ አስተምር የእውነት ቃልን ሰዎች የማይታገሱበት ዘመን መጥቷልና እንደራሳቸው ምኞት የሆነውን ስሜታቸውን ደስ የሚያሰኘውን አንደ አሮጊቶች ተረት የሚያስቀውን እንደ መዝናኛ የሚሰብኩትን ከመቀበል ህዝቤ ልቡን እንዲጠብቅ ንገራቸው አለኝ በኋላም አንደዚያ በደመቀው የአጋንንቶችና የኢሉሚናቲዎች ማህበር ፓርቲ ውስጥ ሰይጣን የሚሰራቸውን የተለያዩ አጋንንታዊ ጥበቦችን በመግለጽ የተለያዩ ሳይንቲስቶችን ያስተዋውቅ ጀመር በመድረኩ ላይ ያሱ ሰዎች ይቀያየራሉ አንጂ ያው ሰይጣን ነበር በውስጣቸው የሚያወራው ከዚያም ጌታ በብርሃን ሉላችን ወደ አሜሪካ ኦሃዮ አስቴት ወሰደኝ በዚያም ስፍራ በጄኔቲክስ እናት አባታቸውን የማያውቁ በህፃንነታቸው በጭንቅላታቸው ውስጥ ከኮምፒውተር ጋር የመረጃ ልውውጥ የሚያደርጉበት መስመር ያላቸው ህፃናት ልዩ በሆነ ምስጢር የሚጠበቁ በሶስት አጥር ተከብበው በተለያዩ አለማዊ ጥበብና እውቀት እየሰለጠኑ ያሉትን ወንዶችና ሴቶች ህፃናት ተመለከትሁ አነዚህ ልጆች ከህፃንነታቸው ጀምሮ ፈጽሞ ስለ ሐይማኖት እንዳያውቁ ተደርገው ነበር ያደጉት አነዚህ ህፃናት ስለ ቤተሰብ እና ስለ ህብረተሰብ ምንም ርህራሄ የማያውቁ አካላቸው የህፃናት ሆኖ ነገር ግን ግንባራቸው እጅግ ተቆጣጥሮ ልከ የትልቅ ሰው ፊት ይመስል ነበር ከህፃንነታቸው ጀምሮም እርስ በእርስ ልከ እንደ መብላት አና መጠጣት በየቀኑ ወሲብ እየፈፀሙ ነበር የሚያድጉት እነዚህ ህፃናት ማንኛውም የሚያደርጉት እንቅስቃሴ በተለያዩ ካሜራዎች ይቀረፅ ነበር አንዲሁም ጭንቅላታቸው ውስጥ በተቀበረው የኮምፒውተር ቺፕስ አማካኝነት ጠቅላላ ሁኔታቸው በተሰጣቸው የሰው ቁጥር ዶከመንት ይሆን ነበር በዚህ እድሜያቸው እንኳን ወደ ጥልቁ እየተወሰዱ አዕምሯቸውን በሃይል የመሙላት ስራ ይከናወንላቸው ነበር በተመሳሳይ በኖርዌይም በምስጢራዊ የኢሉሚናቲ ማህበር አባላት ይሄ ተግባር አየተካሄደ ተመለከትን ይህ ተግባር አውስትራሲያን ጨምሮ በሌሎች ያደጉ አገራትም ይከናወን ነበር ታዲያ አነዚህ ልጆች አድገው የተገለጡ እለት የተለያዩ የመንግስት ስልጣንን አንዲይዙ ከመደረጋቸውም ባሻገር ታላላቅ ነጋዴዎች እና ባለሃብቶች እንዲሆኑ ተደርገው ነበር ሰይጣንም በብዙ ጥንቃቄ ከሰው ልጆች ጋር አብሮ የሰውን ልብ አሳምኖ ነበር ስለዚህ ወገኖቼ እነዚህ አደገኛ ሰዎች ምድራቸንን በኢሉሚናቲ አስተሳሰብ የሚሞሉ በፍፁም ከህደት የተሞሉ ታሪከን የማያውቁ ማንንም የማይወዱ ርህራሄ አልባ ጅምላ ጨራሽ የሆኑ ነበሩ ያቺ እንሄድባት የነበረቸው የብርሃን ሉል ሃይለኛ ጨረር በማመንጨት እንዲህ አለች እዘዘኝ ጌታ ሆይ ላጥፋቸው በማለት ተነሳች ጌታ ግን ፈጽሞ አልፈቀደላትም ነበር የጌታ ርህራሔ ከሁሉን ቻይነቱ የመነጨ እንደሆነ ወዲያው ሳይናገረን ተረዳን ከዚያም በአሜሪካ ኦሃዮ አስቴት ውስጥ ባለ አስር ሰይጣናዊ የኪዳን ህግ ያስቀረፁበትን አንድ ሃውልት በአንድ ስፍራ ላይ ቆሞ ተመለከትሁ አላዩ ላይም ህዝብን የሚያስት መንፈስ ሲቀመጥበት አየሁ በመቀጠልም በዚያው አሜሪካ ወደምትገኘው ኖርዝ ካሎራይና ተጓዝን ከዚያም ወደ አንድ ሌላ ምስጢራዊ እና በልዩ ጥበቃ ወደሚጠበቅ ደን ውስጥ ወደሚገኝ አንድ ላብራቶሪ ውስጥ ገባን በዚህ ለብራቶሪ ውስጥ ስምንት ሳይንቲስቶች የተለያዩ የመከላከያ ልብሶችን ለብሰው አጅግ አደገኝ የሆኑ ቫይረሶችን እርስ በእርስ አያዳቀሱ በመቀመር ስራ ላይ ተጠምደዋል እነዚህ ተመራማሪዎች ከእነርሱ በአስር እጥፍ በሚበዙ አርኩሳን መናፍስቶች ተሞልተው ነበር ይህንን ተግባር የሚፈጽሙት እየተመለከትንም ሳለን አንድ አደገኛ ቫይረስ በድንገት አምልጦ በአንደኛው ሳይንቲስት ልብስ ውስጥ ገብቶ ኖሮ ሳይንቲስቱ ወዲያውኑ ተዝለፍልፎ ወደቀ ይህ ሰው ፕሮፌሰር እንደሆነ ጌታ ነገረኝ ሁለት ሴት ልጆች ነበሩት የተማሪው በኦከስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ነው በውስጥ ደዌ ነው ዶከትሬቱን የሰራው እጅግ ምጡቅ አዕምሮ የነበረው ሰው ነበር በአባቱ የእስፓኝ ዝርያ ያለው ሲሆን እናቱ ግን ከወደ አንግሊዝ የመጣች ነበረች ይህ ፕሮፌሰር በቤተከርስቲያን ውስጥ ከሰንዴይ ስኩል ጀምሮ ጌታን በማገልገል ነበር ያደገው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት እየተማረ በተማሪዎች ፌሎውሺፕ ውስጥ ያገለግል ነበር ተምሮ ታላቅ ሰው ሆኖ ቤተሰቡን ለመርዳት ከነበረው ታላቅ ህልም የተነሳ ወደ ዩኒቨርሲቲ በከፍተኛ ውጤት ከገባ በኋላ ከትምህርቱ ጎን ለጎን የፍልስፍና መጽሐፍትን ማንበብና መፈላሰፍ ጀመረ የህከምና ትምህርት ውጤቱ ላይ ተጽዕኖ እስከሚያሳድር ድረስም እነዚህን የፍልስፍና መጽሐፍት ማንበቡን አጠናከሮ ቀጠለ በመጨረሻም እንደ ምንም ተጣጥሮ ዶከትሬቱን ቢይዝም በውስጡ የተፈጠረውን የፍልስፍና ትምህርት ፍቅር ለመወጣት እንደገና ወደ ቨርጂኒያ በመሄድ በፍልስፍና ድግሪውን ያዘ በዚሁ ዘርፍ ማስተርስ ድግሪውን መማር ቀጥሎ በዚያው ዩኒቨርሲቲ ሴክቸረር ሆኖ ተቀጠረ ማስተርስ ድግሪውን በሚሰራበት ወቅት ነበር ከልጆቹ እናት ጋር የተገናኘው ይህቾቹ ወጣት እጅግ ቆንጆ ስትሆን ከእስራኤል ይሁዲ ከሚመዘዙ ቤተሰቦች የተገኘች ነበረች ነገር ግን እርሷም የተወለደችው በዚያው በአሜሪካ ነው እንዲያውም አንድ ግዜ ብቻ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ ሆና ወደ ዋሽንግተን አጎቷ ጋር ከመሄዷ ባሻገር ምንም አይነት ሴላ አገርን አታውቅም ነበር በተማረችበት ኬሚስትሪ ያን ያህል ጠንካራ ባትሆንም እንኳን ፖለቲካ እጅግ ይስባት ነበር ከዚህም የተነሳ የተለያዩ የእስቴት ጋቨርመንት ስብሰባዎች ሲኖሩ ሳትጠራ እየሄደች በተመስጦ ታዳምጥ ነበር ይህንን ዝንባሌዋን በትምህርት ለመደገፍ ሁለተኛ ድግሪዋን ለመማር ወደ ቨርጂንያ ዩኒቨርሲቲ በገባችበት ሰዓት ነበር ከፕሮፌሰሩ ጋር ተገናኝተው በመጋባት ሁለት ልጆች ለማፍራት የቻሉት ነገር ግን ሶስት አመት አብረው ከኖሩ በኋላ የመጀመሪያ ልጃቸው የሁለት ዓመት ልጅ እንደሆነ እና ሁለተኛዋ ልጃቸው እንደተወለደች ባለመስማማት ለመለያየት በቁ በዚህም ሰዓት ፕሮፌሰሩ ተስፋ በመቁረጥ ስራውን ለቅቆ ወደ ዋሸንግተን በመሄድ የኬሚስትሪ ትምህርት መከታተል ይጀምራል ይህ የሚማረው የኬሚስትሪ ትምህርት በውስጡ ከተሞላው ፍልስፍና እና ከህከምና ዶከትሬቱ ጋር ተረዳድተው እጅግ ከፍተኛ የሆነ ውጤት በማስመዝገብ በዚያው በዋሽንግተን በኬሚስትሪ ዶክትሬቱን አጠናቀቀ ለመመረቂያው በሰራው የጄኔቲከስ ቴክኖሎጂ ልዩ ከብርን አግኝቶ በአጭር ግዜ በአሜሪካ ታዋቂ የሆነ ፕሮፌሰር ለመሆን በቃ ነገር ግን በልጅነቱ ያመልከው የነበረውን አምላከ ፈጽሞ ከመካዱም በላይ እንዲያውም ሃይማኖት ፈጠራ ነው ወደሚል ፍልስፍና ውስጥ ጠልቆ በገባበት ግዜ ነበር ከኢሉሚናቲ አባላት የግብዣ ካርድ የተሰጠው በኮንፈረንሳቸውም ነገሮቸን ሲመለከት እጅግ ደስ አለው ወዲያውም አባል በመሆን አንዲያውም ይሄ የኢሉሚናቲ የበሽታዎች አምጪ ተዋህስያን ቫይረሶችን መፍጠሪያና ማራቢያ የሳይንስ ማዕከል አንዲቋቋም ሃሳብን ከማቅረብ ጀምሮ ዋንኛ ተዋናይና ዳይሬከተር በመሆን እስከዚህች ቀን ድረስ አራሱን ሰጥቶ ሰዎችን በአንድ ጀንበር ሊጠርጉ የሚችሉ ገዳይ ቫይረሶችን ለመስራት ሲተጋ ቆይቷል ይህ ሰው በስሩ ብዙ ፕሮፌሰሮችን ይዞ በከፍተኛ ደረጃ ይህን ተንኮል ሲያቀነባበር እና ሲያስተባብር ነው የኖረው በኑሮው አጅግ የብዙ ሚሊዮኖች ባለቤት ቢሆንም ነገር ግን አናትና አባቱ አርሱን ለማየት አንደናፈቁ ሳያያቸው እርሱ ግን በፍልስፍና አጅግ በጭካኔ ተሞልቶ ነበር የሞቱት ምንም እንኳን በሁለት ዓመት ልዩነት የሞቱ ቢሆንም ብቸኛ ልጃቸው የሆነው ይህ ፕሮፌሰር ለአራት አመታት ያህል አድራሻውን ደብቋቸው ስለነበር መሞታቸውን እንኳን አንድ ትምህርት ቤት ያውቀው የነበረ ሰው በዋሽንግተን አንድ ሬስቶራንት ተገናኝተው ነው የነገረው ይህ ሰው አጅግ ግለኛ ነበር ፈጽሞ ሰዎችን አይቀርብም ነበር ሁልግዜ ብቸኛ ነበር የቤት እንስሳትን አንኳን አጅግ ይጠላ ነበር ይህ ሰው ነው ብዙ የኢሉሚናቲዎችን አስተምህሮት የቀረፀው በህይወት ዘመኑ ሁለት ታላላቅ የፍልስፍና መጽሐፍትን ጽፏል በዚህም ምከንያት በከፍተኛ የምስጢር ማህበራቱ ውስጥ አንደ ወሳኝ ሰው ይታይ ነበር ታዲያ ግን ራሱ የሰራው ቫይረስ እራሱን አጠፋው እንጂ ልከ ተዝለፍልፎ እንደወደቀ ወዲያው ሰውነቱ መፈነዳዳት ነበር የጀመረው ሆኖም ግን ነፍሱ ፈጽማ አልወጣችም ነበር እንደወደቀ ያዩ ሃኪሞች ተረዳድተው ወደ ህከምና ሊወስዱት ቢጣደፉም ነገር ግን ሌለው የአርሱ ምከትል አስቁሟቸው ተዉት በቃ እርሱ አይተርፍም ይልቁን በአስቸኳይ ይቅበሩት ብሎ ሲናገር በህይወት እያለ እየጮኸ አልሞትኩም ኸረ ባካችሁ ተዉ አያለ በግቢ ውስጥ አስቀድሞ ለጥንቃቄ እራሱ ባዘጋጀው ጉድጓድ እየጮኸ እስከ ህይወቱ ተቀበረ ያኔ ታዲያ ሰይጣን እየሳቀ አርስ በእርስሽ ትጠፋፊያለሽ አታመልጪም እያለ ሲሰቅበት እንመለከት ነበር በዚሁ ስፍራ የቀሩት ሳይንቲስቶቹ ሲረበሹ ተመለከተን መልዕከት የሚለዋወጡበት ልዩ የሰው ኮድ እንዳለቸውም ለመረዳት ቻልን ወዲያውም በኤሊኮፕተር ከፔንታጎን የጦር ጄኔራሎች ተጭነው ወደ ስፍራው ሲደርሱ ተመለከትን ሳይንቲስቶቹም ወደ ላብራቶሪው አንዲገቡ በመጡት የጦር ጄኔራሎች ትዕዛዝ ተሰጣቸው ስድስቱ ሳይንቲስቶች ወዲያው ተሯሩጠው ሲገቡ አንደኛው ግን በማመንታት ላይ እያለ በምስጢር በሚተላለፍ መልእከት አስወግደው የሚል ትዕዛዝ ለጄኔራሉ እንደደረሰው ሽጉጡን ከሰገባው ሲያወጣው ሳይንቲስቱ እሺ አገባለሁ አባካችሁ ልጆች አሉኝ አትግደሉኝ ብሎ አየለመነ ወደ ላብራቶሪው እየሮጠ ከመግባቱ በፊት በመርዛማ ጥይት ከኋላው ጭንቅላቱን ሲመታው ኮሪደሩ ላይ ደሙ ቡልቅ ብሎ በመረጨት በግንባሩ ወደ በሩ ተደፋ ወዲያውም ከኋላ የነበሩ ወታደሮች መሳሪያቸውን ዘቅዝቀው ወደ ውጪ እየጎተቱ ሁለት እግሩን ይዘው ካወጡት በኋላ አርሱንም በሌላኛው ጉድጓድ ጣሉት በላዩ ላይም አፈር ሞሉበት የሳይንቲስቶቹን መውጫ በር በኤሌክትሮኒክስ መንገድ ከውስጥ ካሉት ጋር እየተገናኙ እየጠበቋቸው ነበር በወቅቱ ሰውየው እንደወደቀ ተደናግጠው እርሱን ይዘው ሲወጡ የየራሳቸውን ስራ ዘንግተውት ስለነበር ተመልሰው ሲገቡ ሁሉ ነገር በቫይረሶች ተጥለቅልቆ ነበር ይህን ግልጽ በሆነ መስታወት ከውጪ ይመሰከቱ የነበሩ ወታደሮች በሮቹን አና መስኮቶቹን በሙሉ ምንም አየር እንዳያስገቡና እንዳያስወጡ አድርገው ቆለፏቸው ይሄኔ ሳይንቲስቶቹ በሙሉ አየር አጥሯቸው ወደ መስታወቱ መጥተው ቢለማመጡም ግን ሰሚ አላገኙም ነበር አያዩአቸው ተዝለፍልፈው መውደቅ ሲጀምሩ በጄኔራሎች ትዕዛዝ ወታደሮቹ በዙሪያው ቤቱን በፈንጂ እያጠሩት ነበርራ አጥምደው ሲጨርሱም እነርሱ ወደ ኤሊኮፕተራቸው በመመለስ በቀጥታ ኤሊኮፕተሯ እንደተነሳች ጄኔራሱ በአጁ ላይ ፈንጂውን የሚያዝበትን ቀዩን ሴንሰር ሲጫነው በታላቅ ፍንዳታ አካባቢው ተናወጠ በመቀጠልም ጥቁር የሆነ ጭስ በቦታው እየተግተለተለ ወደ ደመናው ወጣ ከዚያም በውጪ የነበሩትን ጠባቂዎች እንዲሁም ፅዳቶች በሙሉ በኤሊኮፕተሩ እየተመላለሱ በመትረይስ ጥይት ደብድበው ከገደሏቸው በኋላ በተጨማሪም ተወንጫፊ ሮኬት በህንፃው እና በግቢው ላይ በመጣል ፈፅመው ድምጥማጡን አጥፍተው ተመለሱ ከዚያም በመገናኛ መረባቸው ሁሉን እአንዳስወገዱ ሪፖርት ካቀረቡ በኋላ ኤሊኮፕተሯ አየበረረች በተራራው መሃከል ስታልፍ ለካስ የኢሉሚናቲ አባላቱ በሌላ ኤሊኮፕተር ውስጥ ሆነው እየጠበቋቸው ነበር ወዲያውም ብቅ ከማለታቸው በላያቸው ተወንጫፊ ሚሳኤል በመተኮስ በአየር ላይ ጄኔራሎቹን እንዲሁም ወታደሮቹን ደመሰሷቸው ወዲያውም ወደ ኒው ዮርከ በፍጥነት በመብረር ተመልሰው ሲሄዱ ይቃታይ ነበር እነዚህ ርህራሄ የሌላቸው የኢሉሚናቲ የምስጢር አባላትን ስራ አስቀድሞ ፔንታጎን ደርሶበት ኖሮ እየተከታተላቸው ሳለ በአጋጣሚ በተከሰተው አደጋ ምከንያት ስልካቸውን ጠልፈው ስለ ነበር ወታደሮቹ ላብራቶሪዎቹን ቢያጠፏቸውም ነገር ግን እነዚህ የምስጢር አባላት አስቀድመው ተሰርተው ያለቁ ጊ አደገኛ ገዳይ የሆኑ ቫይረሶችን አሸሸተው በኤሊኮፕተር ጄኔራሎቹን እስከሚያልፉ ጠብቀው አጋይተዋቸው ቫይረሱን በካዝናቸው ይዘው ነበር የተመለሱት እነዚህ የኢሉሚናቲ የምስጢራዊ አባላት ሁልግዜ እርስ በእርሳቸው ይሰላለሉ ነበር ልከ እንደ አልቃይዳ ሴሎች አሏቸው ዋንኛዎቹ መሪዎችን ማግኘት የሚቻልበት መንገድ እጅግ ጠባብ ነው ምክንያቱም እነርሱ በዘረጉት መረብ የተለያዩ የምስጢር ደረጃዎች ስላሉ ነው ሰይጣናዊ ሃሳባቸውን ቀሰ በቀስ ለሰው ነፃነት በሚመስል መንገድ እንዲሁም በጭፍን አግዚአብሔርን በመተቸት ይጀምሩና በመጨረሻ ግን ሰይጣንን እስከ ማስመለከ ይደርሳሉ እስኪ ተመልከቱ የሰው ልጅ ሁሉ እንከን አልባ አይደለም ሁሉ ሰው ተሳስቶ ነው ከስህተቱ ተምሮ የሚኖረው እነዚህ የምስጢር አባላት ግን ሰው መሳሳት የለበትም ከተሳሳተ መወገድ አለበት ነው አስተምህሮታቸው እንዲያማ ከሆነ ሁላችንም በእነርሱ ሂሳብ በጠፋን ነበር አኔ እንኳን እግዚአብሔር የምህረት አምላከ ባይሆንና ብዙ ወገኖቼ ምህረት ባያደርጉልኝ ኖሮ አርግጠኛ ነኝ ዛሬን አላይም ነበር ለምን ቢባል ህይወቴ ከህፃንነት ጀምሮ በብዙ ስህተቶች የታጀበ ስለነበር አንደ እነርሱ ቢሆን ኖሮ ድሮ ገና ሞቼ ታሪኬም ተዘንግቶ ነበር ነገር ግን አምላኬ ባለ ብዙ ምህረት ስለሆነ ምህረቱ በህይወቴ ዘመን እየተከታተለኝ ለዚህ አደረሰኝ ይሄ ነው በግልፅ ከአግዚአብሔር ሀሳብ ጋር እና ከሰው ተፈጥሯዊ ስብእና ጋር የሚጋጨው ሀሳባቸው በዚህ ስሌት አንግዲህ የአለም ህዝቦች በሙሉ በዚህ እምነት ተይዘው ቢሆን ኖሮ እስከ ዛሬ ድረስ እርስ በአርሳቸው ተጠፋፍተው ነበር ሌላው ደግሞ ድሆችን አናጠፋለን አለም ለተሳካላቸው ሰዎች ብቻ ናት የሚል ከፉ ሃሳባቸው ነው ሆኖም አሁን ካለው አጠቃላይ የአለም ህዝብ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ድሃ እንደሆነ እሙን ነው ታዲያ በአንድ ጀንበር ይህንን ሁሉ ድሃ መጥረግ ነው አላማቸው ሰው ማንንም ተስፋ ማድረግ የለበትም እራሱ የራሱ መፍትሄ ፈጣሪ ነው ይላሉ ሆኖም ግን ሰው ያለ ምግብ ብዙ ቀናት ሊኖር ይችላል አንጂ ያለ ተስፋ ግን ለአንዲት ደቂቃ አንኳን ሊኖር አይቸልም ይህንን አስተሳሰብ ነው ሰው እንዲጥል የሚያስተምሩት በሌላ በኩል ደግሞ አላማ የሌላት ህይወትን አንቀህ ግደላት ነው ሌላው አስተምህሮታቸው እስኪ ያለ አላማ በመንከራተት የአለት ጉርሱን አጥቶ ማደሪያ መጠለያ አጥቶ የሚኖረውን ሰው አስቡት ይህ ህዝብ በሙሉ በእነርሱ ሂሳብ መኖር የለበትም እራሱን ማጥፋት አለበት ማለት ነው ሌላው ደግሞ በግልፅ ጅምላ ጭፍጨፋን እንደግፋለን ብለው ነው የሚያምኑት እራሳቸውም በግልፅ እንደ ሚናገሩት የዚህችን አለም ነዋሪ አሁን ካለበት ቁጥር በተለያየ ሳይንሳዊ በሽታ እንዲሁም ጅምላ ጨራሽ ቫይረሶችን በአየሩ ላይ በመልቀቅ ብዙሀንን በመጨፍጨፍ መቀነስ እና ከእነርሱ ተከታዮች ውጭ ሌላውን ማፅዳት ነው አላማቸው አንዲያውም አሁን ኒውከለርን ሌሎች ህይወት ያላቸውን ፍጥረቶችን ሳይጎዳ የሰው ልጆችን ብቻ ማጥፋት እንዲችል አድርገው አሻሸለው ሰርተው ይኸው መሳሪያ እጃቸው ገብቷል መከላከያውንም አምርተዋል ይሄንንም ቴክኖሎጂ ለሚፈልጓቸው ተከታዮቻቸው አስቀድመው በመስጠትና በማስጠንቀቅ የአለምን ህዝብ ወደ አምስት መቶ ሚሊዮን የመቀነስ አጀንዳ ነው ያላቸው በዚህም አጀንዳ አማካኝነት ሰው ሁሉ የሞት ፍርድ ተፈርዶበታል ያ ብቻ አይደለም የእነርሱ አባልም ቢሆን እርስ በእርሱ አንዲጠፋፋ ምህረት ይቅርታ እርቅ ብሎ ነገር የለም በማለት ያስተምራሉ ማንኛውም ያጠፋ ሰው ትንሸም ጥፋት ይሁን ትልቅ መወገድ አለበት በእነዚህ የሰይጣን አባላት በዚህኛው ቀመር መሰረት አለምን በሙሉ ከሰው ልጆች በማፅዳት ሁሉንም ወደ ሲኦል ማስገባት የሚለው ምስጢራዊው የሰይጣን አጀንዳ ሆኖ ነው በአላማ እየተዋጋ ያለው ስለዚህ እንዴት የሚያስጨንቅ ዘመን እንዲመጣ ተመልከቱ ከርስቲያኑ ግን እርስ በአርሱ አየተነካከሰ ህይወቱን መቀደስ ትቶ ተስፋውን በምድር ባለ ጥቅም ላይ አድርጎ በየማኪያቶ ቤቱና በየመዝናኛው በወሬ ግዜውን በማጥፋት የሚመላለስ ሆኗል የዚህች አለም መፍትሄ መሆን ሲገባው ይህን የጠላት እጅ በተሰጠው ስልጣን ማስቆምና መከልከል ሲችል ዝም ብሎ የራሱን ኑሮ ይኖራል ማን እስኪ ያስቁመው ወገኖቼ። ታዲያ እኛስ በተገለጠልን ልክ ስራውን ካላፈረስንበት ማን ያፈርስበታል ነው ጥያቄዩ በዚህ አስተምህሮት ሰዎችን ደረጃ በደረጃ ወደ ሰይጣኒዝም ለማስገባት ነው በሰይጣን የታቀደው ይህንን አስተምህሮት በሰይጣን አየተመሩ ከተመሰረበት ግዜ ጀምሮ ስማቸውንና ምልከታቸውን እየለዋወጡ በአለማችን ቁጥር አንድ የስልጣን እና የሀብት ማማ ላይ ተቀምጠው በሰይጣናዊ መዘውር እውቀት በሚመስል ቴከኖሎጂ በሚመስል ነገር ግን የሰው ልጆችን በሙሉ ለመቆጣጠር የሚያስቸል አስትራቴጂ ነድፈው እየተንቀሳቀሱ ነው ወገኖቼ አመኑኝ ይሄ የጠላት ሀሳብ ለእናንተ አልተገለጠም ማለት የለም ማለት አይደለም አለ መንፈሳዊው አለም እውነት ነው ሰይጣን ለሊትና ቀን በመሯሯጥ ላይ ነው ለምሳሌ በላብራቶሪ ውስጥ ገብታችሁ በማይከሮስኮፕ ካላያችሁ በስተቀር እነዚያን ደቃቅ ተህዋሲያን አታዩአቸውም እናንተ አላያቸኋቸውም ማለት ግን ተሀዋሲያኑ የሉም ማለት አይደለም አሉ ችግሩ እናንተ የምታዩበት መነፅር ወይም አንግል ነው ማለት ነው ለማየት ከፈለጋችሁ ሊታዩ የሚችሉበትን ማይከሮስኮፕ መጠቀም ሊኖርባችሁ ነው እንደምታውቁት መንፈሳዊውን አለም ለመጎብኘት የእምነት መነፅርን ማጥለቅ ይጠይቃል ከዚያ ሁሉንም ነገር መመልከት ይቻላል ማለት ነው ስለዚህ ጌታ ያሳየኝ ነገሮች በሙሉ እውነተኞች ናቸው ምናልበት ያየሁትን ነገር የምገልፅበት ቋንቋ የማጣት ጉዳይ ካልሆነ እንጂ እንደገናም የእኔ አዕምሮ ውሱንነት ካልሆነ በስተቀር ያየሁት በሙሉ እውነት ነው ስለዚህ የማበረታታቸሁ ሁሉም ሰው ተዋጊ አንዲሆንና በሰማይ ዋጋ ያለው መሆኑን ተረድቶ ለከርስትናው ትልቅ ቦታ እንዲሰጥ ነው ጌታን የተከተለ ሰው ሁሉን ትቶ መከተሉን ሁልግዜ ማረጋገጥ አለበት ማለት ነው ስጋዊ እይታችን ካልጠፋ መንፈሳዊ አይናችን አይበራም መንፈሳዊ አይናችን ካልበራ ደግሞ መንፈሳዊውን አለም ማየት አንችቸልም የማያይ ሰው ደግሞ ብዙ ርቀት ሊሄድ አይችትልም አንቅፋት ይበዛበታል ይወድቃል አይትልም ነገር ግን ደግሞ አንዳንዶች አንድ አይናቸውን በስጋ አንድ አይናቸውን ደግሞ በመንፈስ ለመከፈት ይጥራሉ ይሄ ደግሞ እጅግ አደገኛ ነገር ነው ልፍስፍስነት እና አስመሳይነት ነው በአንድ ቦታ ለመቆምም ያስገድዳል እነዚህ የምስጢር አባላት አንዲህ ተግተው በሚሰሩበት አለም ውስጥ እየኖርክ ምንም የማይገባህ ከሽሮና ከበርበሬ ያለፈ እይታ የሌለህ ወንድሜ እመነኝ ልንገርህ እጅግ ምስኪን አላማ ቢስ ሰው ነህ በተለይ ከርስቲያን ከሆንህ ደግሞ እጀግ ብዙ ሀላፊነት ከአንተ እንደሚጠበቅ ላሳስብህ እወድዳለሁ ይህም ሃላፊነት ተነስተህ ዮርዳኖስን ተሻግረህ ርስትህን የመውረስና በእምነት እግርህ የረገጠውን ስፍራ ሁሉ ለከርስቶስ መማረከ ነው አንዲሁም መበርታት እጅግ መጠንከር የቃሉን ህግ መጠበቅ ማድረግ በህይወት ዘመንህ ሁሉ ወደ ግራም ሆነ ወደ ቀኝ ያለማለት ሁልጊዜ ከአፍህ ቃሉን አለመለየት በየዕለቱ በየደቂቃው መናገር መጨዋወት ቃሉን በተግባር ለመፈፀም በቀንም ሆነ በማታ ማሰላሰል ይህንን ቃሉንም በእምነት መቀበል አለብህ ይህንን ማድረግ ስትጀምር በህይወትህ ዘመን ሁሉ ማንም አይቋቋምህም መንገድህም ይቀናልሃል በመንገድህ አምላከህ እግዚአብሔር አብሮህ ይሆናል ይሄኔ አንድ ነገር እርግጠኛ ሁን አምላከህ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር እንዳለ በወጀብ ቢሆን በአውሎ ንፋስ ለአንተ መንገድ አለው ጌታም ፅና አይዞህ አትፍራ አትደንግጥ አልተውህም አልጥልህም ይሄንን በልጆቼ ላይ የተሰለፈውን ሰራዊት ታጠፋና ትወርሳቸው ዘንድ ጠላቶችህን በፊትህ አውጥቶ አጥፋቸው ይልሃል እርሱ የረድኤትህ ጋሻ ከፍ የማለትህም ሰይፍ ይሆናል ጠላቶችህም ይገዙልሃል አንተም ከፍታቸውን ትረግጣለህ ስለዚህ ፅና ወንድሜ እጅግም በርታ የዘላለም መኖሪያህ እግዚአብሔር አምላክከ ይሆናል ከፋትን ከምድር ላይ ለመጥረግ ተጠርተሃል ስለዚህ ወገብህን ታጥቀህ እንደ ከርስቶስ ወታደር በመጠን እየኖርከ በጌታ መገለጥ የምታገኘውን አከሊልና ተስፋ ያለው ፀጋን ተስፋ አድርግ ዳግመኛ የተወለድከው ከማይጠፋ በህያውና ለዘላለም በሚኖረው በእግዚአሔር ቃል ነውና ስለዚህ ከጨለማ ወደሚደነቅ ብርሃን የተጠራኸው የእርሱን በጎነት ለመናገር ነውና በከበረው በኢየሱስ ከርስቶስ ደም ተዋጅተሃል እለት አለት ነፍስን ከሚወጉ ስጋዊ ምኛቶች በመራቅ አገር አንዳለው ሰው ተስፋ እንዳለው ሰው እንደ ከርስቶስ አምባሳደር እና እንደ እንግዳ የሰማይ የእግዚአብሔር ወኪል በመሆን ይህን የከፉን ስራ እንድትጠርግ ተጠርተሀል ነገር ግን በዚህ ዘመን ቃሉ እንደሚል ሀሰተኛ ነብያት ሀሰተኛ አስተማሪዎች በእግዚአብሔርም ቤት ደግሞም በውጭ ሞልተዋል እነርሱም የዋጃቸውን በደሙም ያጠባቸውን ጌታን እንኳን ከደዋል አብዛኛዎቹ የኢሉሚናቲ አባላት ከክርስቲያን ቤተሰብ የወጡ ከርስቲያን የነበሩ ሆነው ሳለ ነገር ግን ፈፅመው ከርስቶስን በመካድ በመፅሃፍ ቅዱስ ውስጥ ባሱ ስሞች እንኳን አንጠራም የአግዚአብሔር ቅዱሳን ስሞችን ከምድር እናስወግዳለን በማለት እግዚአብሔርን አጥላልተዋል እነዚህ የሚፈጥንን ጥፋት ወደ ራሳቸው ያመጣሉ ሰውን ሁሉ የሚያጠፋ ኑፋቄ ወደ ምድር አምጥተዋል ብዙዎች በስልጣኔ ስም ይከተሏቸዋል ለመዳራትም ስለሚያመቻቸው ያጅቧቸዋል ገንዘብንም በመመኘት በስጋ መጎምጀት ላይ ያሉትን ይገዚቸዋል ከዚያም እግዚአብሔርን በማስካድ ሰይጣንን ያስመልኳቸዋል ስለዚህ ይህንን ጉዳይ እግዚአብሔር የሚታገሰው አይደለም ፍርዳቸው አይዘገይም ጥፋታቸው ይቸኩላል አይቀርምም ነገር ግን ሀጥያት ለሰራ ለመላእክቱ እንኳን ያልራራና በገሀነም እንዲቃጠሉ በጨለማ ከድኖ በሲኦል ለፍርድ ቀን እንዲጠበቁ ያደረገ እግዚአብሔር ዛሬም ህያው ነው እግዚአብሔርን ከልብ የሚያመልኩትን ከዚህ ጥፋት አንዴት እንዲያድን ያውቃል አርሱ ለእነዚህ የጥፋት ልጆችም የስጋን ምኞት በፍትወት ተቃጥለው በእርኩሰት ፈረስ የሚጋልቡትን ጌትነትን የሚንቁትን ሰይጣንና ሰራዊቱን የሚከተሉትን እየቀጣቸው ለፍርድ ቀን አንዴት እንደሚያቆያቸው ያውቃል ደፋሮችና ኩሩዎች ሆነው ስልጣን ያላቸውን ሲሳደቡ ምንም አይመስላቸውም አይንቀጠቀጡም መላእአከቱ እንኳን በእግዚአብሔር ላይ ቃል አያወጡም እግዚአብሔር አምላከ እንደሆነ ሰይጣንም ያውቃል ይንቀጠቀጥማል ምንም እንኳን ይህንን ከፋት ሰይጣን የፈለሰፈው ቢሆንም እነዚህ የኢሉሚናቲ አባላት ለእግዚአብሔርና ለኢየሱስ ያላቸውን አይነት ንቀት መቼም አያሳይም ነበር ዳሩ ግን እነዚህ ሰዎች ለመጥፋትና ለመጠመድ ገና ሲፈጠሩ እንደ እንስሳ አይነት አስተሳሰብ ተሰጥቷቸዋል ገና ለእነርሱ ባልገባቸውም ነገር ጭምር እየተሳደቡ በጥፋታቸው ይጠፋሉ የአመፃቸውን ደመወዝ ይቀበላሉ ዘፈንን እንደ ተድላ ይቆጥሩታል ታላላቅ ፓርቲዎችን በማዘጋጀት የሰውን ልብ ይሰልባሉ እነርሱ ነውረኞቹ አና አርኩሶች ሆነው ሳሉ ልብሳቸውንና የሚጠቀሙባቸውን ነገሮች ንፁህ በማድረግ የገማውን ማንነታቸውን በእነዚህ በሚብለጨለጩ ነገሮች ይሸፍናሉ ልከ በኖራና በአንቁ እንደተንቆጠቆጠ መቃብር ናቸው ምንዝርና የሞላቸውና ሃጥያትን የማይተዉ የሚቃኙ አይኖቻቸውን ተጠቅመው የዋህ የሆኑትን ቃሌን እየተማሩ አውነትን ወደማወቅ የማይደርሱትን ያስታሉ ያልፀኑትንም ነፍሳት ያጠምዳሉ ምኞትን ይወዳሉ አይጠግቡምም የተረገሙ እርጉማኖች ቆሻሾች ናቸው የአመፅ ደመወዝ ተዘጋጅቶላቸዋል ቅንን መንገድ የከርስቶስን መንገድ ትተው በህሊናቸው ከንቱነት ከእውነት መንገድ ጠፍተዋል ለእነዚህም ድቅድቅ ጨለማ የማይሞቱ ትሎች እባብ የሚርመሰመስበት ጉድጓድ በድኝ የተለበጠ የእሳት ጉድጓድና ለሰጣይንና ለመልአከቱ የተዘጋጀላቸው ገሃነም እሳት ይጠብቃቸዋል እነዚህ ውሃ የሌለባቸው ምንጮች ናቸው በአውሎ ንፋስ እንደሚጠፉ ደመናዎች ናቸው ከንቱና ከመጠን ይልቅ መጥፎ የሆነውን ቃል ይናገራሉ እውነትን በአመፅ ይከለከላሉና ስለዚህ የእግዚአብሔር ቁጣ በላያቸው ላይ ይነድዳል በስጋ ሴሰኛ ምኞት የሚነዱትን አራሳቸው የጥፋት ባርያዎች ሆነው ሳለ ኑ አርነት ትወጣላችሁ እያሉ እንፋሎት የሆነ ተስፋና የማይጨበጠውን እየሰጡ ከእውነት መንገድ ያስቷቸዋል የሰይጣን ባሪያዎች ያደርጓቸዋል ሰው ለተሸነፈለት ለእርሱ ባሪያ ነውና በጌታችን በኢየሱስ ከርስቶስ የተገለጠው ለሰው ልጆች ሁሉ ያለ አድሎ የተሰጠውን የመዳን መንገድ በመከተል ከሀጥያት ባርነት በእምነት ድልድይ ካላመለጡና ካልበራላቸው በስተቀር እነርሱ የቱንም ያህል በዚህች አለም ላይ አውቀት ቢኖራቸውም የቱንም ያህል ዝነኞች ቢሆኑም የቱንም ያህል ቢበለፅጉም የቱንም ያህል ቢጠበቡም የዚህን አለም ጥበበኞች ለማሳፈር የአለምን ሞኝ ነገር መረጠ እንደሚል ቃሉ ከሰው ጥበብ ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ወይም ድከመት እጅግ የተሻለና የሚበልጥ ነው የመስቀሱ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት ለአኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ሀይል ነው ስለዚህ የመስቀሉ ምስጢር ያልገባው ሰው በየትኛውም መንገድ ቢሆን ሀይሉን እና ታላቅነቱን ቢፈልግ አያገኘውም ማለት ነው ከርስትና ለዚህ ነው ከከርስቶስ መስቀል የሚጀምረው ከመስቀሉ የተጀመረ ከርስትና ያለምንም ቅድመ ሁኔታ በቅድስና ለመኖር ሀይል ያገኛል ማለት ነው የዚህ አለም ሰዎች በጥበባቸው ወደ እግዚአብሔር መድረስ ያቃታቸው የእርሱ ጥበብና ማስተዋል ትንሽ በሆነቸው የሰው ጥበብና ማስተዋል ትልቁ አግዚአብሔር የሁሉ ፈጣሪ የሆነው ዘላለም የሚኖረው አግዚአብሔር ሊሸመደድም ሆነ ልናውቀው ስለማንቸል ነው አግዚአብሔር ትልቅ ነው አኛም አናውቀውም ስለዚህ በተገለጠው በእርሱ ጥበብ ምከንያት የሰዎች ጥበብ በንፅፅር ተሻረ ማለት ነው ይህም ጥበብ ሰው ሁሉ ደካማ ሀጥያተኛና ከብር የጎደለው በመሆኑ በሀጥያት ምከንያት የተዋረደ ያልተገባውና ባልተገባው ስፍራ የሚኖር በመሆኑ ይህ የአግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ከርስቶስ በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ለማዳን የራሱ የእግዚአብሔር በጎ ፍቃድ ሆነልን እናም በዚህም ዘመን የተነሱት አነዚህ ኢሉሚናቲዎች ጥበብ በማለት ልከ እንደ ግሪኮች ይሰብካሉ ሌሎች ምልከትን ይፈልጋሉ አኛ ግን ይህን የተገለጠልንን የአግዚአብሔር ጥበብ የሆነውን ከርስቶስን እንሰብካለን ከየትኛውም ዘር ይመዘዝ የቱንም ዓይነት ቀለም ይኑረው የትኛውም የኢኮኖሚ ደረጃ ላይ ይኑር ከየትኛውም አገር ይምጣ የአግዚአብሔር በጎ ፍቃድ ለሰው ልጆች ሁሉ ለማዳን ነውና ዛሬም በኢየሱስ በማመን ከዘላለም ጥፋት ነፍሳችሁን አትርፉ በማለት መልዕከቴን አስተላልፋለሁ ሲኦል እውነት ነው ገሃነም እሳትም አለ ገነት እውን ናት መንግስተ ሰማያትም በእርግጥ አለ እኔ አይቼዋለሁ ሁሉን ያየሁትን ነው የፃፍኩት ወገኔ ዛሬ የሚባለው ቀን ነው ያንተ ነገ ምን ይዞ አንደሚመጣ አታውቀውም ዛሬ ድምፁን ብትሰሙ ልባችሁን አልከኛ አታድርጉ ይላል ቃሉ የመዳን ቀን ዛሬ ነው እረፉ አኔም አምላከ አንደሆንኩ እወቁ ታጠቡ ሰውነታቸሁን ከሃጥያት አንፁ የስራቸሁን ከፋት ከአይኔ ፊት አስወግዱ መልካም ማድረግን ተማሩ ከፉ መስራትን ተዉ ፅድቅን ፈልጉ የተገፋውን አድኑ የበደሏችሁን ይቅር በሉ ለድሆች ፍረዱ ሰዎችን መጨቆን ተዉ የድንጋይን ልብ አስወግዱ በርህራሄ ተሞሉ በሌላው ላይ አትፍረዱ ይልቁንም ምህረት አድርጉ በሃጥያታችሁ ተናዘዙ ንስሃ በመግባት ከከፉ ስራችሁ ተመለሱ ፊቱን ፈልጉ እለት እለት የሚከብባችሁን ሀጥያት ወደ ኋላችሁ አየጣላቸሁ ውስጣቸሁን በንስሃ ሞልታችሁ ወደ ከርስቶስ የፀጋ ዙፋን አንደሚያነፃችሁ በመታመን በአምነት ቅረቡ ማንኛውም ሰው በሕይወት ሳለ እንደገና የመመለስ እድል አለው በሕይወት ጎዳና በተለያየ ፈተና የምትወድቁ ወገኖቼ ተስፋ እንዳትቆርጡ ከትናንት ይልቅ ዛሬ ወደ ፊቱ ቅረቡ እለት አለት ታጠቡ የከርስቶስ ደም ከሃጥያት ሁሉ ያነፃል ሃጥያት እኮ የሰይጣን መውጊያው ነው የሞት መውጊያ ነው ላለመወጋት ተጠንቀቁ ከተወጋችሁም በመገረፉ ቁስል ተፈውሳችኋል ነው የተባላችሁት እንድትፈወሱ ሁልጊዜ ልባችሁ ከእግዚአብሔር አይራቅ አግዚአብሔር ይቅር ባይ እና መሃሪ ነው ቸር ነው ሩህሩህ ነው ስለዚህ የእርሱን ፊት አለት አለት በመፈለግ ተከተሉት አንደ ወገግታ ተዘርግቶላችኋል አግዚአብሔር አምላከ ነው ያበራላችሁማል በከርስቶስ በኩል በሆነው ቤዛነት ለሰው ልጆች አዳጋች የነበረው የእግዚአብሔርና የሰው ግንኙነት በራሱ በእግዚአብሔር በጎ ፍቃድ እና ማዳን እንዲህ ቀልሎ ሞኝ በመሰለ ነገር ስለተገለጠ ሞኝነት ነው ማለት አይደለም የጠቢባን ጥበብ እየተሻረ ፈላስፎችን እያሳበደ ይሄ የአግዚአብሔር ጥበብ ዛሬም ገንኖ አና ደምቆ ለሰው ልጆች ተስፋ ሆኖ እየኖረ ነው ደግሞም ይኖራል አዲስ ጥበብ አገኘን ያሉ ሁሉ ጥበባቸው አሮጌ ስጋቸው አፈር ሲሆን ስንት ጀግና እና አይበገሬ ሰው ታሪኩ ሲረሳ ሞትን ድል ያደረገው የይሁዳ አንበሳ ግን ጥንትም ነበረ ዛሬም አለ ወደፊትም ለዘላለም ይኖራል በሰማይ በምድር ከምድር በታች ሁሉ ጉልበት ሁሉ ለእርሱ ከብር ይንቀጠቀጣል ይንበረከከማል ሁሉም የሚጠሉትም ሳይቀሩ በነጩ ዙፋን ፊት ቀርበው ሰይጣንም ጭምር ፍርድን ይቀበላሉ ሁሉም ለእርሱ ይገዛል ማንም ያልቻለውን ማህተም የፈታ እና የጥልን ግድግዳ ያፈረሰ መጋረጃውን የቀደደ ህይወቱን እስከ መስጠት ድረስ ሰውን የወደደ የሞትን ጣር አጥፍቶ ከሞት ተነስቶ ትንሳኤ ይሁን ያለ ሰው ሁሉ በአይኑ አያየው ወደ ሰማይ ያረገ ዳግም ሊፈርድ የሚመጣ የቤተከርስቲያን ራስ የቤተከርስቲያን ውበቷ ጌጧ ድምቀቷ ብርሀኗ ዝርግፍ ጌጧ መሰረቷ ሙሽራዋ ኢየሱስ ነው ዛሬም ይህን ፅሁፍ ያነበብከ ወንድሜ በምን ዓይነት ጥያቄ ውስጥ እንዳለህ እኔ አላውቅም የፈጠረህ እርሱ የሰራህ ግን በእርግጥ ያውቃል ስለዚህ በልብህ ይህንን አምላከ አመነው ወገን ዘመድ አለኝታ መከታ ረዳት አባት እና ከመሞት ማምለጫ አድርገው ከዘላለም ጥፋት ከሲኦልና ከገሀነም ሊያድንህ ይችላል በእርሱ ብታምን እነዚህ በዚህ መፅሀፍ ውስጥ የተፃፉት የቅዱሳን ርስቶች ገነት አና መንግስተ ሰማይ ያንተም ሊሆኑ ይችላሉ ካላመንከ ግን ወንድሜ የትኛውም እአውቀትህ የትኛውም ገንዘብህ የትኛውም ስልጣንገህ ሊያስጥልህ የማይቸለው ሲኦል ተዘጋጅቶልሃል ከላይ ያነበብካቸው የሲኦል ማህበርተኞች ሁሉ በዘላለም እሳት መቃጠል ነው መጨረሻቸው ምርጫው ያንተ ነው በሲኦል ያሉት ነፍሳት አሁን አንተ ሰምተህ ልትቀበለው የምታቅማማበትን እውነት እዚያ እውነቱ ቦታ ሆነው ለአንዲት ደቂቃ እድልን እየለመኑ እየተማፀኑ ሰሚ አጥተው በእግዚአብሔር ፍርድ ስር ተጥለዋል አመነኝ አንተም ካላመንክ አንድ ቀን ከእነርሱ አንደ አንዱ መሆንህ አይቀርም ብዙዎቹ በምድር ሲኖሩ ብዙ እቅዶች ነበራቸው ነገር ግን አንዳንዳቹ ነገ እንቀደሳለን እያሉ በልባቸው እያመነቱ በድንገት በሆነ ሞት ተመትተው አድላቸውን አቃጠሉት ወገኔ እነዚህ ሰዎች ሁልጊዜ ከአሳቱ አኩል ውስጣቸውን የሚያቃጥላቸው ፀፀት ነው ሙሉ ጊዜ ሰጥተውት የተማሩለትን ዶከትሬት እንዲሁም ሀብት ንብረት ሁሉ ለሌሎች ትተው እነርሱ በእሳት ባህር ሰጠሙ በሲኦል ተዋጡ ምናልባት ለሌላው ምቹ ሁኔታ ፈጠሩ ልትለኝ ትቸላለህ መች ታዲያ ይኸኛው ከጥፋታቸው ተምሮ ተመለሰ። እንዲያውም ተቸግረው እንኳን ድንገት ወደ ህይወት አንዳይመጡ መንገዳቸውን በእሾህ አጥሮ ጭንቅ ሆነባቸው ሀብቱ አድጎ ፈጣሪያቸውን ኢየሱስን የነፍሳቸውን መዳን ሸፈነባቸው እንጂ አልጠቀማቸውም ስለዚህ ነው ወንድሜ ዛሬ ህይወትህን በእምነት ከኢየሱስ ጋር ማጣመር ያስፈለገህ ነገ የአንተ አይደለም ዛሬ ድምፁን ስትሰማ ልብህን አልከኛ አታድርግ ተመለስ ትውልድ ሆይ ተመለስ የሃይማኖት ካባ አያድንህም ልንገርህ ኢየሱስ ያድናል ጌታም እንዲህ አለኝ እነሆ በቶሎ እመጣለሁ ለአያንዳንዱ እንደ ስራው እከፍላለሁ ጆሮ ያለው ካለ ይስማ ያስተውል ድል ለነሳው ከተሰወረ መና እሰጠዋለሁ እኔ የህይወት አንጀራ ነኝ ቃልም ስጋ ሆነ እውነትና መንፈስን ተሞልቶ በእናንተ ያድራል አንግዲህ ከወዴት እንደ ወደቃችሁ አስተውሉ ንስሃ ግቡ አኔ አውነትና መንገድ ነኝ በአኔ በቀር ወደ ዘላለማዊ ህይወት የሚገባ የለም እኔ የሰው ልጆች ብርሃን ነኝ ጭለማም አያሸንፈኝም ድል ለነሳው በገነት ካለው የህይወት ዛፍ እሰጠዋለሁ አርሱም ይበላል ለዘላለምም አይራብም የሚሰማ ሁሉ እነሆ በቶሎ እመጣለሁና ማራናታ ይበል አለኝ አኔም አሜን ማራናታ ጌታ ሆይ ቶሎ ና አልኩኝ የምድር በረከቶች እና የሰይጣን ውጊያ ከዚያም በብርሃን ሉላችን ከአሜሪካ ተነስተን ወደ አየሩ ላይ ስንወጣ በሰማይ ውስጥ አንዳንድ ጥቁር ድንጋይ የመሰሉ ነገሮች መልካቸው አስቀያሚ እና የሚሳደብ ብዙ እርኩሳን መናፍስትን ጭነው በአጠገባችን ያልፉ ነበር ጌታ ሆይ እነዚህ ወደየት ነው አንደዚህ እየተጣደፉ የሚሄዱት ብዬ ስጠይቀው ልጄ እነዚህ በምድር ላይ አስከፊ አደጋ የሚፈጥሩ መናፍስት ናቸው አሁንም በኢስያ አህጉር ሩሲያ ውስጥ የባቡር አደጋዎችን ለማድረግ አቅደው ነው እየፈጠኑ ያየሃቸው አለኝ ከዚያም ከእኛ ጥቂት ከራቁ በኋላ አንድ እንደ እጅ አይነት ትልቅ ነገር እንደ ደመና አይነት ሀይል ወደ ምድር አንዳይጠጉ ከለከላቸው ሌሎች እጅግ ከእነርሱ የከፉ እና የበዙ የተለያዩ አርኩሳን መናፍስት ሊረዷቸው እጅግ ብዙ ሃይል ጭነው ወደ እነርሱ ቀርበው እጅ ወደሚመስለው ደመና የተለያዩ የጦር መሳሪያዎችን ያዘንቡበት ጀመር በዚህ ቅፅበት እንደ ዘውድ ከሆነ ሰማየ ሰማያት ነጫጭ ልብስ የለበሱ ከዓይናቸው እሳት የሚንቀለቀል አጅግ ብዙ መልአከት አንድ ግዙፍ በሆነ መልአከ አየተመሩ ወደ ደመናው ቀረቡ እርኩሳን መናፍስቱም መልአከቱን እየተሳደቡ ከእነርሱ ጋር ውጊያ አደረጉ ፅኑ በሆነ አመታትም ተመቱ በመቀጠልም እጅግ ብዙ የቅዱሳን በረከትን የጫኑ ሰባት ታላላቅ መልአከት ቀደም ሲል ለውጊያ የተላኩት መልአከት መጥተው ከነበረበት አቅጣጫ ሲመጡ ተመለከትሁ እነርሱም ለሰባቱ አህጉራት የተላኩ ሲሆን በረከቶቹም የእያንዳንዱ አህጉር ስም የተፃፈባቸው ነበሩ እነዚህ ከሰማይ የመጡ በረከት የጫኑ መልአከት በአንድ እጅግ በሚያምር ሌላ መልአከ ይመሩ ነበር ሰይጣንም ሌላ አጅግ ብዙ የሆኑ የመሸጉ እርኩሳን መናፍስትን እየመራ በሌላ አቅጣጫ በመንገዳቸው መሸጎ ለእኛ ይታየን ነበር ያንግዜ ታዲያ አደጋ ከመጣሉ በፊት ገብርኤል ሰይጣንና ሰራዊቱ ፊታቸሁ ስለመሸጉ አንተም ሚካኤል አሁን ሰራዊትህን ወደ ሰይጣን አና ወደ ሰራዊቱ አድርግ የሚል መልአከት ከጌታ ኢየሱስ በሚል ፖስታ መሳይ ነገር አስተላለፈላቸው ወዲያው ውጊያው በሚካኤል እና በመላእከቱ ከሰይጣን እና ከሰራዊቱ ጋር ተጀመረ ሰማዩም ቀላ በዚህ ውጊያ ላይ ሀይለኛ የሆኑ አና በምድር ላይ ፈፅሞ አይቻቸው የማላውቃቸው የጦር መሳሪያዎች ጥቅም ላይ ይውሉ ነበር አርኩሳን መናፍስቱ መልአከቱን ተቋቋሟቸው ያንግዜም እነዚያ ታላላቅ የምድር በረከቶችን የጫኑ መልአከቶች ባሉበት ቦታ ተከልከለው ቆሙ ወዲያውም መንፈስ ቅዱስ በምድር ላሉ ቅዱሳን ለልባቸው በአየሩ ላይ ስላለው ውጊያ ለብዙዎች ገለፀላቸው ብዙዎችም ከእንቅልፋቸው በመንቃት ሰይጣንን እና ሰራዊቱን ከምድር መቃወም ጀመሩ ሌሎቹ ደግሞ አምላካቸውን እግዚአብሔርን ማመስገን ቻሉሱ ያኔ ታዲያ እንደ ረጅም ባውዛ አይነት ብርሃን የተሞላ ጫፉ አንደ ጦር መስሎ ነገር ግን ተቀያያሪ ባህሪ ያለው ጦር መሳሪያ ከምድር የተለያዩ አገሮች ካሉ ቅዱሳን ከእያንዳንዳቸው ያለማቋረጥ እየተግተለተለ እየወጣ በእርኩሳን መናፍስቱ ላይ ይዘንብ ጀመር ይህ ጦር በየእርኩሳን መናፍስቱ ልብ ላይ በመሰካት እንደ አቧራ ያበናቸው ነበር በሰማዩም ላይ የአቧራ ጭስ ሞላ ሰይጣን እና ሰራዊቱም ሲበታተኑ አየሁ ወዲያውም በምድር ያሉ የሰይጣን ወኪሎች አንዳንድ የእግዚአብሔር ታላላቅ ሰዎችን ፓስተሮችን ነብያትን እና አገልጋዮችን ውጊያቸውን አቁመው እርኩሰት እንዲሰሩ በመገፋፋት ሲያረከሷቸው ተመለከትሁ ሌሎች ቅዱሳን ደግሞ በመታከት እና በድንዛዜ ሲመቱ አብዛኛዎቹ ወደየግል ጉዳያቸው እንዲያተኩሩ ሲሆኑ አየሁ ያኔ ታዲያ ወደ ሰማይ ይወረወር የነበረው ባውዛ መሳይ መዋጊያ መጠኑ እየቀነሰ እየቀነሰ መጣ ሰይጣንም ከሰራዊቶቹ ጋር ሀይል እየተሞሉ ከሲኦል በሚመጡ መናፍስቱ በመታገዝ በእግዚአብሔር እና በመልአከቱ ላይ የስድብ እና የፍላፃ ናዳ ያወርድባቸው ጀመር ይህንንም የተረዱ በምድር በየአህጉሩ ያሉ አንዳንድ መብራቶችን በሰይጣን ላይ ባለመታከት የሚዋጉ የጸሎት ሰዎችን ጌታ አሳየኝ ከነዚያም ውስጥ ወደ አንዱ ቀርበን ስንመለከተው በቤቱ ውስጥ ምንም ነገር አልነበረም ነገር ግን የአግዚአብሔር መንፈስ በብሩህ ደመና ከብቦት ነበር ይህ ሰው በአፍሪካ አህጉር በኢትዮጵያ ምድር በወለጋ አካባቢ በጊዶ ወረዳ በምትገኝ በአንዲት አነስተኛ የገጠር ቀበሌ ውስጥ የሚኖር መሆኑን ተረዳሁ ፀሎቱንም የሚያደርገው ጥርት ባለ ኦሮሚኛ ሲሆን ይፀልይ የነበረው ደግሞ በመንፈስ ተሞልቶ ስለ አህጉሪቱ በረከት ነበር ከፀሎቱ ውስጥ የሚወጣው ሀይል በአየሩ ላይ ባሉ አለቆች አና ስልጣናት ላይ ከፍተኛ ኪሳራ አስከትሎባቸው ነበር ይህ ሰው በቤቱ ምንም የሚበላ ነገር የለም ነበር ነገር ግን የጌታ መንፈስ አብሮት ነበር ለአገልግሎት ራሱን ከሰጠ በኋላ ባለቤቱ ሁለት ህፃናት ሴት ልጆችን ትታበት ከሞተች ወዲህ ምንም እንኳን መከራው ቢበዛበትም ፈፅሞ ተስፋ መቁረጥ አይታይበትም እጅግም በሃይል ያለማቋረጥ ይፀልይ ነበር በሰዓቱም ይኖርባት በነበረቸው ጎጆ ቤት ውስጥ ህጻናቱ ቁርበት በለበሰ መደብ ላይ አንዲት የተበጣጠሰች ፎጣ ለብሰው ተኝተው ነበር ሰው ሁሉ በተኛበት በዚያ ምሸት ይህ ሰው ግን ያለመታከት ቆሞ ጠላትን ይዋጋ ነበር ግዜው ከረምት በመሆኑ ከባድ ዝናብ ይዘንብ ነበር ጎጆዋም ይህንን ያለማቋረጥ ይዘንብ የነበረውን ዝናብ መቋቋም ተስኗት ዝናቡ ወደ ቤት ውስጥ ይፈስስ ነበር ይህም ሆኖ ይህ ሰው በመናፍስቱ አለም እጅግ አስፈሪ የሆነ ፀሎት ያደርግ ነበር ከላይ የተጠቀሱትን አይነት መሳሪያዎችም ያለማቋረጥ በሰይጣን ደረት ላይ ይተገትግበት ተያይዞታል ጌታም አንዲህ አለኝ ይህ ሰው አሁን ያለምንም ሁኔታ ይወደኛል ስሙ ሌሊሳ ኤዶሳ ነው የሚባለው ታዲያ በደንብ ተመልከተው በኢትዮጵያ ምድር ላይ በሃይል የምቀባው ሰው ነው ሰው ሁሉ በሸሸበት ግዜ እንኳን እርሱ መዋጋቱን አላቆመም ከቤተከርስቲያን በየወሩ ይሰጡት የነበረውን ብር አቋርጠውበት እንኳን ፈፅሞ ወኔው አልተነካም አገልግሎቱን አይቀበሉትም አልተማረም ይሉታል ፀሎት ያስረዝማል ይሉታል እድለቢስ አድርገው ያዩታል ነገር ግን በአውነት አመነኝ ይህ ሰው በምድሪቱ ላይ አስከ አለም ዳርቻ ድረስ ምስከሬ ይሆናል ካለኝ በኋላ በመጣንበት የብርሃን ሉል ወደ ሰማይ ተመነጠቅን ወደ ጦርነቱ ቦታ ስንመለስ አሁንም ውጊያው እንደተፋፋመ ነበር ታዲያ ከየአህጉሩ አንድ አንድ አንደ ሌሊሳ ያሉ ሰዎች አስፈሪ ልብስ ለብሰው በጠላት መንደር ሽብርን ይፈጥሩ ነበር ነገር ግን እነዚህ ሰዎች ፓስተሮች ወይንም ነብያት ብቻ አይደሉም ከአነርሱ ውስጥ አንዷ ሴት ቻይናዊት ነበረች እርሷም የፀሎት ቤት በመጥረግ የምትታወቅ ነበረች አንዱ ደግሞ ብራዚላዊ ሲሆን በሊስትሮነት ቤተሰቡን የሚያስተዳድር ሰው ነበር አንደዚሁም ከአውሮፓ አንድ ዩክሬናዊ አሳ አጥማጅን አስታውሳለሁ ታዲያ ጌታም እነዚህ ታላላቅ የፀሎት ሰዎች ባስለቀቁት ሰማይ ነው ብዙ ነብያትና ፓስተሮች በየመድረኩ ላይ የሚፈነጩት ሲለኝ አጅግ ደነገጥኩኝ በኋላም ብዙ ቅዱሳን ሰማያቱ ከተከፈቱ በኋላ አቅም አግኝተው መዋጋት ሲጀምሩ ያኔ ሰይጣንና ሰራዊቱን መልአከቱ ያሳድዷቸው ያዙ ከዚያም ወደመጡበት ወደ ጥልቁ እየተሯሯጡ ሲወርዱ አየሁ እነዚህ የተሸነፉ እርኩሳን መናፍስት አንዳንድ ፓስተሮች በስውር ውስኪ ሲጠጡ አንዳንዶቹ ከቅምጦቻቸው ጋር ሲዘሙቱ ተመልከተዋቸው ወደ እነርሱ በመግባት ብዙ አፀያፊ ውሳኔዎችን ሲያስወስኗቸው አየሁ ይህ ድርጊት በአለም ሁሉ ባሉ አንዳንድ ፓስተሮች እና ነቢያት የሚፈፀም ተግባር መሆኑን ታዘብኩ እንደዚያ ረከሰው መድረከ ላይ ሲቆሙ እና ከባባድ ውሳኔዎችን ሲወስኑ አይፈሩም ነበር ያንጊዜ ታዲያ እነዚያ በመሸሽ ላይ የነበሩት መናፍስቶች እንደገና መልአከቱ ላይ አገግመው መዋጋት ጀመሩ ከሰማይ ለምድሪቱ የመጣው በረከት ወደ መሬት ከተጠጋ በኋላ በእነዚያ አገልጋዮቹ ድከመት ከመሬት በላይ ጫማ አካባቢ ላይ ተከልከሎ ተያዘ ጌታም እንዲህ አለኝ በምድርህ ላሉ እና በአለም ላይ እኔን አገለግላለሁ ለሚሉ ሁሉ መልዕከቴን ፃፍ እንዲህም በላቸው ስራህን አውቃለሁ ነገር ግን ቅና ተመለስ በትውከትህ የተጨማለቀ ምግብ ለመንጋዬ አትመግብ ቤቴን ኑሮህን ለማሻሻያ አደረግኸው በቃሌ እና በስሜ ጠፊውን ብር መለመኛ ስታደርገው ያም ሳያንስ በአንተ ንዝህላልነት መንጋዎቹን ሌባው አንደፈለገ ሲያተራምስ አይተህ እንዳላየ ስታልፍ ከዚያም አልፈህ ቤቴ በአንተ ተንኮል የታጠረ የዘረኝነት እና የጎሳ አጥርን ሰርተህ እኔ የቀባኋቸውን ገፍተህ ለአንተ የሚመቹህን ሰብስበህ በቲፎዞ እያስጨበጨብከ ቤቴን የራስህ ንብረት ካደረግሃትማ ነፍሴን የሰጠሁለትን የኪዳን ቤቴን እንደልብህ ሃሳብ ስትፋንንበት ዝም ያልኩህ አይምሰልህ ያኔ ገና ስቀባህ የነበረህ ቅናት እና ትጋት ዳግመኛ ይመለስልኛል ብዬ ብዙ ብታገስህም ፈፅመህ በመመለስ ፈንታ እንዲያውም ከፋትህን ህግ አድርገህ አንተን ሌሎች በገረፉበት ጅራፍ ሌሎች የቀባኋቸውን ከቀጣህ ሰዎች በምድሪቱ ላይ ሲቀቡ እየተሯሯጥክ ስም ማጥፋት መዝለፍ ከሆነማ ስራህ እመነኝ ዋጋቸሁን እከፍላችኋለሁ እያለ በቁጭት ሲናገር እኔም አጅግ ፈርቼ ከአግሩ ስር ወድቄ ምህረት እንዲያደርግላቸው እየተማፀንሁ ሳለ ቀና ብዬ ስመለከተው ስራቸውን እያየ ጥርሱን ነከሶ ከሁለት ዓይኖቹ አንባ መንታ መንታ ሆኖ ይወርድ እና ያለቅስ ነበር በለቅሶ ሲቃ ድምፅም ልጄ ና ተመለስ ዛሬም አልረፈደብህም ልታስተካከለው ግዜህ በእጅህ ነው በምንም ለመከለል አትሞከር ስቃዬን አታብዛው ብለህ ንገራቸው ሲለኝ የተወሰኑ የአህጉሪቱ ፓስተሮች እና ነብያት ከእኔ ጋር መሬት ላይ ወድቀን በንስሃ በማንባት ላይ ሳለን ሰማያት ተከፈቱ እና የአፍሪካን በረከት የጫነው ግዙፍ መልአከ በጌታ ትዕዛዝ አዲስ አበባ ላይ ሲያርፍ ከዚያም ሌሎቹንም በረከቶች የጫኑት የየአህጉሩ ግዙፍ መላእከት በጌታ ትእዛዝ በኢስያ ላቲን አሜሪካ አውስትራሊያ አውሮፓ እና አሜሪካ በተመረጡ ታላላቅ ከተሞች ላይ በከብር አረፉ ለአፍሪካ የመጣው እና አዲስ አበባ ላይ ያረፈው በረከት እንደደረሰ ጌታ ኢየሱስ እራሱ በከብር ለአባታችን ለኢትዮጵያዊው ቄስ በሊና ሳርካ የበረከቱን ቁልፍ ሲያስረከባቸው ታላቅ እልልታ እና ደስታ በኢትዮጵያ ሰዎች እና በመላው አፍሪካ ሰዎች ላይ ሆነ ከዚያም ጌታ አባታችን ቄስ በሊና ሳርካን የአፍሪካ አባት እንዲሆኑ እና በረከቱን እንዲያከፋፍሉ ራሳቸውን በዘይት ቀባቸው በአህጉሪቱ ከሚገኙ አገሮች በጌታ የተመረጡ ፓስተሮች እና ነቢያት አንዲሁም አገልጋዮች በናይጄሪያዊው ፓስተር ቲቢ ጆሹዋ እየተመሩ ወደዚህ በረከት ሲታደሙ ተመለከትሁ እነርሱ ብቻም አልነበሩም የአፍሪካ መሪዎችም በኢትዮጵያዊው ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ አየተመሩ መጥተው በረከታቸውን ከአባታችን ከቄስ በሊና እጅ በመረከብ ላይ ሳሉ ዙሪያቸውን የእግዚአብሔር መላእከት ቆመው ስርዓቱን ሲያስተባብሩ ሳሉ ብዙ አጭበርባሪ እና ሃሰተኛ ፓስተሮች ነብያትና አገልጋዮች በጌታ ትእዛዝ በመላአከቱ በእሳት ታጥረው ወደ በረከቱ አንዳይገቡ ሲከለከሉ ተመለከትሁ ከዚያም ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት እጅግ ብዙ ለሆኑ ወደፊት የአገር መሪዎች ነብያት እና ፓስተሮች እንዲሁም አገልጋዮች ለሚሆኑ ህፃናት ራሳቸው በዘይት ከተቀባ በኋላ ዓይኖቻቸውን የመከፈት ስነስርዓት ተከናወነ ከዚያም የድል ችቦ ከጌታ ተቀበሉ ህፃናቱም ላይ ትንቢት ተነገረባቸው ይህንን ትንቢት ይናገሩ የነበሩትም ፓስተር መስፍን የኮልፌ ቃለ ህይወት ቤተከርስቲያን ዋና መጋቢ ነበሩ እርሳቸውም አንዲህ በማለት ባረኳቸው ሂዱ የአፍሪካን መአድናት የሚበረብር ዓይን ይሁንላችሁ አውጥታችሁ ለህዝባችሁ አድርጉት ብለው እንደተናገሩ ወዲያው የምድሪቱ ተራሮች እና ምድረ በዳዎች ተገልጠው በረከትን ሲያንጠባጥቡ ተመለከትሁ እየበረበሩም ለአገራቸው ጥቅም አውጥተው መጠቀማቸውን አገልጋዮቹም የእግዚአብሔርን ቤት የአምልኮ ስርዓት ፈፅመው ሲያስተካከሉ ተመለከትሁ በኋላም ኢትዮጵያዊው ፓስተር ተስፋዬ ጋቢሶ ፓስተር ታምራት ሐይሌ ፓስተር ዳዊት ሞላልኝ ከወጣቶች ደግሞ ዘማሪ ኤፍሬም አለሙ ዘማሪት ሃና ተከሌ እና ዘማሪ አንዳለ ወልደጊዮርጊስ ትንቢታዊ በሆነ ዝማሬ እንዲህ አሏቸው ለህዝባችሁ ስሩ አትታከቱ ድከሙ የሰይጣንን ስራም አፍርሱ ህዝባቸሁን ውደዱ ፍትህን አስፍኑ ደምን አታፍስሱ ሁሉን በቅንነት አስተዳደሩ በእውቀት እና በጥበብ ምድሪቱን ግዚት አያሉ በዝማሬ ከባረኳቸው በኋላ አጅግ የሚያምር ውብ መዓዛ ያለው ዝማሬም ለጌታ ከህዝቡጋ ያቀርቡለት ጀመር ያንጊዜ ታዲያ ዶር ቶሎሳ ጉዲና ሐዋርያው ዳንኤል መኮንን ፓስተር ሐንፍሬ አሊጋዝ ፓስተር መለሰ ወየሳ ፓስተር ወንድወሰን ከመማፀኛ ከተማ ቤተከርስቲያን ነብይ ታምራት ታረቀኝ ዶር ገመቺስ ፓስተር ሚኪ ፓስተር ዳፔ ወልደሰማያት ፓስተር ቶማስ ምትኩ እና የመሳሰሉት አገልጋዮች አንዲሁም ጥቂት የኦርቶዶክስ እና የካቶሊክ የእምነት አባቶች አና አገልጋዮች ከኢትዮጵያ ሲገኙ በተጨማሪም ከተለያዩ የአፍሪካ አገራት እነ ፓስተር ቲቢ ጆሹዋ ነብይ ጀረሚያህን ጨምሮ ብዙ የማላውቃቸው እና ታዋቂ የሆኑ አገልጋዮች በከብር ተደርድረው የማዕረግ ልብሳቸውን ለብሰው በበአሉ ላይ ታድመው ይታዩ ነበር ከዚያም ፓስተር ቲቢ ጆሹዋ ዶር ቶሎሳ ጉዲና አንዲሁም ሐዋርያው ዳንኤል መኮንን ተራ በተራ ስለመጣው የአፍሪካ በረከት አግዚአብሔርን ካመሰገኑ በኋላ ጌታም ሁን የከብር ሽልማት የሚገባው ሰው ይመጣል ብሎ ሲናገር ህዝቡ ሁሉ እና የየአገራቱ መሪዎች ሁሱ ከመቀመጫቸው ተነሱ ያኔ ታዲያ ይህ የከብር እንግዳ ታላቁ የእግዚአብሔር ሰው ሌሊሳ ኤዶሳ በመላእክት ታጅቦ አጅግ የሚያምር የከብር አከሊል ደፍቶ ሁለቱን ልጆቹን ከግራና ከቀኝ አስከትሎ ሲመጣ ተመለከትሁ የተቀመጡትንም ህዝብ በእጁ ሰላምታ እየሰጠ ወደ ጌታ ለሸልማት ቀረበ ጌታም በወርቅ እና በእንቁ የተንቆጠቆጠ እንደ የአበባ ጉንጉን የመሰለ ነገር በአንገቱ ላይ ካጠለቀለት በኋላ ሁሉም እያዩት አዚያው ፕሮግራም ላይ ከሌላ ውብ ቆንጆ ወጣት ሴት ጋር የጋብቻ ስነስርዓት ተደረገለት በተመሳሳይም በየአህጉራቱ እንደርሱ በፀሎት ይጋደሉ የነበሩትም ተመሳሳይ ሽልማት ከጌታ ከተበረከተላቸው በኋላ ወደ አንድ ዘመናዊ ቤት በመላእከት ታጅበው ሲወሰዱ ተመለከትሁ እንደዚህ አይነቱ ፕሮግራም በተመሳሳይ ጊዜ በየአህጉራቱ በተመረጡ ከተሞች እየተከናወነ ነበር ጌታም በሁሉም ስፍራዎች በተመሳሳይ ሰዓት ተገኝቶ ከአህጉራቱ የተመረጡትን አገልጋዮች ይሾምም ነበር ስነስርዓቱም ተጀምሮ አስኪያልቅ ድረስ ታዳሚው ሁሉ በመቆም ተከናወነ ፕሮግራሙም ከጌታችን ባርኮት በኋላ ሲደመደም ሁሉም ወደየመጣበት አገር በብዙ በረከት ሲመለስ እያንዳንዱ ታዳሚ የሚመለስበት አገር ሁሉ ከፊቱ አሮጌው ነገር እየተደረማመሰ እየጠፋ ወደ አዲስ አና የሚያምር እጅግ ዘመናዊ ሁኔታ ይቀየር ነበር ኋላም አኛ ተሳፍረን በመጣንባት የብርሃን ሉል በመጣንበት ሁኔታ መጓዛችንን ቀጠልን ምዕራፍ ሶስት ጉዞ ወደ ሲኦል የሲኦል መልከ የብርሃን ሉሏ ከመሬት ከፍ እንዳለችም ሰይጣን በአየሩ ላይ በዘንዶ መልከ እየተወራጨ የራሱን ሰራዊት ጭምር በመጨፍጨፍ እና በምድር ላይ የተለያዩ መቅሰፍቶችን በሰው ልጆች ላይ በማድረስ ለጆሮ የሚሰቀጥጥ ጩኸት እያሰማ ከአፉ አሳትን በመትፋት ይፎክር አንዲሁም እግዚአብሔርን ይሳደብ ነበር በኋላ ግን ሳያስበው ድንገት ከሰማይ አሳት ሲወድቅበት የታሰረበት ሰንሰለት ታየን ከዚያም መልአከቱ መልሰው ጎትተው ወደ ጥልቁ ወረወሩት ጌታም አሁን ወደ ሲኦል ስለምንሄድ ተዘጋጅ አለኝ አኔም ጌታ ሆይ ያንን ቦታ አኮ እፈራዋለሁ አልኩት ጌታም ኔ እኮ ከአንተ ጋር ነኝ አትፍራ ሲለኝ ያንጊዜ በረታሁኝ እና ጉዚችንን ወደ ሲኦል ቀጠልን ከርቀት ወደ ጥልቁ እየወረድን ሳለን በጀርባዋ የተንጋለለች ሴት የመሰለ ቅርፅ ያለው ግዙፍ ጨለማ ለማየት ቻልሁ ያንግዜ ሜታ ሆይ ይሄ ምንድነው ብዬ ጠየቅሁት እርሱም ሲአል ይሄ ነው አለኝ ታዲያ ይህ የሴት ምስል ምንድነው። እያለ በማላገጥ ይጫወትባቸው ነበር ወገኖቼ ታዲያ ለእያንዳንዳቸው መሳት ምከንያቱ እራሱ ሰይጣን መሆኑን ለመገንዘብ ቻልኩ የሰው ልጅ ለዚያች አጭር ዘመኑ ለመኖር ከሰው በላይ የመሆን ህልሙ ለብዙዎች የሲኦል የመቃጠያ ምከንያት መሆኑ እጅግ ይገርመኝ ነበር ሁልግዜ በአለም ሳለን በምንኖርበት አካባቢ የበላይ ለመሆን አንዲሁም ሃብታም ለመሆን የሚመጡልንን ሃሳቦች ቁጭ ብለን ልናስብባቸው ግድ ነው አለዚያ ከራስ አልፎ አስከ ዘር እንዲሁም ትውልድን በየዘመናቱ የሚቀጥፍ መርዝ ተከሎ ማለፍ ይሆናል ፍፃሜው ሁልግዜ ደግ መስሎን በምናውጠነጥነው ሃሳብና መፍትሄ ሰይጣን ሊጠቀምበት አንደሚቸል ከዚህ ታሪከ መረዳት ይቻላል ከአስተሳሰቦቹ ጀርባ ሆኖ በብዙዎች ልብ እየተመለከ የቡድሃን ምስል አሰቅሎ ያ በውስጥ ያለውን የሰው ልጆች ሁሉ ጠላትነት እርሱ ለዘላለም ተፈርዶበት ሰዎች ግን በህይወት መመላለሳቸው በቅናት አይን እርር ብሎ በምቀኝነት ወደዚህ ወደ ኢየሱስ ከርስቶስ ቤዛነት ሰዎች አንዳይገቡ አጥምዶ እየተበቀለ ነው የሚገኘው ወንድሜ ልንገርህ ቡድሃ ነኝ በማለት ከእሳት ባህር ማምለጥ አንደማትችል ልገልፅልህ እወዳለሁ የዝሙት አዳሪዎችና የግብረሰዶሞች የእሳት ባህር በሲኦል ከሚገኙት የአጋንንት መጫወቻ የሆኑ ሰዎች መሀከል ሌሎቹ ደግሞ ግብረ ሰዶማውያንና ዝሙት አዳሪዎች ናቸው በሲኦል መሃከለኛ አካባቢ የሚገኘው ይሄው ልክ እንደ እሳተ ጎሞራ ያለማቋረጥ አሳት የሚፍለቀለቅበት ቦታ ከውስጡ የሚወጣው እሳት ወደ ሲኦል ማህፀን እየወረደ ይገባ ነበር ይህ የእሳት ባህር በሀሺሽ እና በሲጃራ ሱስ እንዲሁም በአደገኛ ሁኔታ በመጠጥ ሱስ እንዲሁም በጫትና በሺሻ ሱስ የተያዙና ከላይ የጠቀስኳቸው ዝሙት አዳሪዎችና ግብረሰዶማውያን የሚገኙበት የእሳት ባህር ነው እነዚህ በዚህ ስፍራ ከተለያዩ የአለም አካባቢዎች የተለቀሙ ሰዎች ስቃያቸው ከሌሎቹ በሲኦል ከሚገኙ ሰዎች ሁሉ ወደ ከፍ ይልም ነበር ሁሉም አጅግ ያልተገባ ከፉ ስራ በላያቸው አድረው በነበሩ መናፍስት አማካኝነት በማከናወን ዘመናቸውን የጨረሱ ነበሩ እነዚህ ሰዎች ልከ አንደ ታዋቂዎቹ የሰይጣን አገልጋዮች በእነርሱ ላይ ከፍተኛ ስልጣን የነበራቸው መናፍስት ነበሩባቸው እነርሱም አደገኛ በሆኑ ከፋቶች እየሞሏቸው የተለያየ የተበላሸ ባህሪን በውስጣቸው ይገልጡ ነበር ከእነዚህ በአደገኛ ሁኔታ እየተሰቃዩ ከነበሩ ሰዎች መሃከል አንዲት ኮሎምቢያዊት ሴትን ተመለከትን ይህች ሴት ጌታን አይታ እባከህን ኢየሱስ አባከህን ማረኝ እያለች ትማፀን ነበር ከሰመጠችበት የእሳት ጉድጓድ ብቅ ጥልቅ እያለች እየጮኸች ታለቅስ ነበር ጌታም ህይወቷን አንድረዳ በምድር ሳለች የነበራትን ምልልስ እንድመለከት አደረገኝ ይህቺ ሴት ለተከታታይ አራት ጊዜ ሆዷ አስከሚያስታውቅ ድረስ አርግዛ ውርጃ ስትፈፅም ተመለከትኳት እንዲሁም እጅግ ቆንጆ የምትባል ስለነበረች በቁንጅናዋ አየተመካች በገንዘብ ራሷን አንደ ፅቃ አየሸጠች ከተለያዩ ወንዶች ጋር የዝሙት ስራዋን ትፈፅም ነበር ምንም እንኳን በህፃንነቷ ጌታን የምታውቅ ቢሆንም በዝሙት ቤቶች የተሻለ ሆኖ ለመታየት የተለያዩ ጠንቋዮች ጋር በመሄድ ሰይጣናዊ ስበት ያለው ቅዝሚ መድሀኒት አሰርታ በመንገድ ዳር ቤት ተከራይታ በዚያ መንገድ የሚያልፉትን ሰዎች በማነሳሳት አብረዋት እንዲተኙ ታደርግ ነበር በዚህም ስራዋ በቀን አስከ ሰዎች አብረዋት እንዲተኙ ታደርግ ነበር ከዚህ ገቢዋም በባንከ ገንዘብ አጠራቅማ ዘመናዊ መኖርያ ቤት መስራት ጀምራ ነበር ነገር ግን ይሄው ጥፋቷ ከቀን ወደ ቀን አየጨመረ በመምጣቱ አንዲሁ አብረዋት ከሚዘሙቱ ሰዎች መሃከል አንደኛው በተደጋጋሚ አብሯት እየወጣ ያለውን ገንዘብ በሙሉ በመጨረሱ ሁልግዜ እየመጣ በነፃ አብራው አንድትወጣ ሲጠይቃት ዞር በል እንቢ ትለዋች ኋላም ይሄ ጎልማሳ በመበሳጨት ይዞት በነበረው ሳንጃ ሆዷን በመቀዳደድና ፍፁም ጭካኔ በተሞላት ሁኔታ ከገደላት በኋላ ራሱን ለፖሊሶች ይሰጣል በምድር ሆና የሰራችውን ቤት ብዙም ሳትኖርበት በሰራቸው ከፋት ወደ መቀጣት እጅግም ወደ ከፋ ሞት መምጣቷን ለመረዳት ቻልኩ ኋላም የሚርመሰመሱ እባቦች ሲከድኗትና በየአካሏ ቀዳዳ ውስጥ ሲገቡ አና ሲወጡ እንመለከት ነበር ሁሉም መርዛሞች ነበሩ ይነድፏት ያሰቃዩአት ነበር እርሷንም ጌታ መልስ ሳይሰጣት እንዳለፍልን ወደ ሌላኛው ጉድጓድ ስንደርስ ሌላ ኢትዮጵያዊት ሴተኛ አዳሪን ተመለከተን ይህችም ሴት በተመሳሳይ በዚሁ ስራ ላይ በምድር የተመላለሰቾ ነበረች የኖረቸውም በአዲስ አበባ ሰባተኛ በካዛንቸስ እንዲሁም በቺቺኒያ ሰፈሮች ነበር በእነዚህ አካባቢዎችም ታዋቂ የሆነቾ ሴት እንደነበረች ለመረዳት ቻልኩኝ ገና ከ አመቷ ጀምሮ ነበር ወደ እንደዚህ አይነት ተግባር የገባችው ነገር ግን እጅግ ብዙ ግዜ ያለማቋረጥ ከብዙ ሰዎች ጋር በየቀኑ ዝሙት ትፈፅም ነበር በ አመቷ ነው አርሷም በሰካራም ሰው አንገቷን ታርዳ የሞተቸው አንድ ልጅ በ ዓመቷ የወለደች ቢሆንም ልጁን አሳዳጊ ቀጥራለት እያሳደገች ነበር የሞተቸው በአጠቃላይ በህይወት ዘመኗ ሁሉ በ አመት የዝሙት ስራ ዘመኗ ውስጥ ከ ሺህ የተለያዩ ወንዶች ጋር ዝሙት ፈፅማለች ይህቺ ሴት በመጀመሪያ ለ አመታት በኖረችበት ሰባተኛ በሚባለው አካባቢ ያሉ ሴተኛ አዳሪዎች ጉድ እስከሚሉ ድረስ ያለማቋረጥ ከ አስከ ወንዶች ጋር በየቀኑ ትዳራ ነበር በዚህም ስራዋ በልዩ ሁኔታ ትታወቅ ነበር ይህች ሴትም እንዲሁ በእሳት ባህር ሰጥማ መቃጠል እና ያለ እረፍት መንደዷን ቀጠለቶቱ ቀጥሎም አንድ አሜሪካዊ ወንድ ግብረሰዶማዊ በትልልቅ ትሎች ተከብቦ መጋዝ በመሰለው ጥርሳቸው ስጋውን ከአንገቱ ላይ እየጋጡት ነበር ይህም አሜሪካዊ በሚኖርበት ሜሪ ላንድ ከተለያዩ ወንዶች ጋር በአስፓልት ላይ ጭምር ከሴተኛ አዳሪዎች ጋር ቆሞ ሰዶማዊ ጋለሞታ ሆኖ ከቁየ በኋላ በኒው ዮርከ ጎዳናዎች እንዲሁ በመምጣት ስራውን ቀጠለ ከዚያም ከቱጃር ወንዶች ጋር አብሮ መውጣት በመጀመሩ የሚያገኘውን ገንዘብ በማጠራቀም ወደ ሀብት ውስጥ ሲገባ አድሜው ከ እስኪሆነው ድረስ አንድ ወንድ አግብቶ ከኖረ በኋላ በዚያን ሰዓት ደግሞ በህይወት ዘመኑ ሁሉ ሰዶማውያን ህጋዊ እንዲሆኑ ሲታገል አንዲሁም የራሳቸው ማህበር አንዲመሰርቱ ከፍተኛ የሆነ አስተዋፅኦ ያደርግ ነበር ነገር ግን በፊንጢጣው ላይ በተፈጠረ ካንሰር ሲሰቃይ ኖሮ በ አመቱ ለ አመት መቀመጥ መተኛት ሳይችል በቁስል ተመትቶ ለመሞት በቃ በዚህም በእሳት ባህር ተጥሎ በከፍተኛ ሁኔታ እየተሰቃየ ነበር ሌሎች ደግሞ በምድር አያሱ ትዳራቸው ላይ የሚማግጡ ወንዶችና ሴቶች በአብዛኛው ወንዶች ናቸው በዚሁ ስፍራ ከጋለሞቶች ጋር አንድ ላይ ነበር ቅጣታቸው ሌሎች ደግሞ በተለያዩ የአለማችን ከፍል ምሸት ቤቶች የነበራቸውን አስጨፋሪዎች ዲጄዎች ሺሻ ቤት ያላቸው እንዲሁም የቁማር ቤቶች ባለቤቶቹ ከየአለም ከፍሉ የመጡ ዘፋኞቹች በሙሉ ከዚህ ቀደም ሴተኛ አዳሪዎች ይሰቃዩበት የነበረው ቦታ እሳቱ ውስጠኛው ከፍል በአንድ ላይ ነበሩ እንደገና ወደ ላይ እንደ ርችት በሚተኮስ ጥልቅ ጉድጓድ ውስጥ በጭለማ ተከድነው ልከ ስጋ በበርሜል አንደሚቀቀል በጉድጓድ ውስጥ በጋለሞቶች እሳት ባህር ተከድነው እየተሰቃዩ ነበር ለካ ወደላይ የሚወጣው እና አንደ ርችት የሚተኮሰው እነርሱ ከታፈኑበት ጉድጓድ የሚወጣው የታመቀ እንፋሎት ነበር ልከ በተተኮሰ ቁጥር ነበር ትንሽ ውጪውን እንኳን ማየት የሚቻለው ያኔ ታዲያ የብርሀን ሉላችን ወደ እሳት ባህሩ ዘልቃ በመግባት እኛን ምንም አይነት ሙቀትም ሆነ መጥፎ ሽታ ባያገኘንም ግን አካባቢው በእነዚያ በታፈኑ እንደ ስጋ በሚቃጠሉት ሰዎች ስጋ ሽታና በሚገለማ ጥንብ ሸታ አይነት አየሩ ተበከሎ ነበር አነዚህ ሰዎች ከተለያዩ አገሮች የመጡ ነበሩ ሁሉም ግን ቆዳቸው ልከ ሰው ገላውን እሳት አቃጥሎት ውሀ ይዞ እንደሚያቸፈቸፍ አቸፍቸፎ ነበር ልከ ማፌ በሚባል ወይንም አልማዝ ባለጭራ በተባለው በሽታ የታመሙ እይነት ይመስሉ ነበር ዘልቀን ወደ ጉድጓዱ ስንገባም አንዳንዶችን በአካል መመልከት ቻልኩኝ ከምንመለከታቸውም ሰዎች መሃከል አንዲት ተለቅ ያለች ሴትዮ እድሜዋ ከዎቹ የሚገመት ኢትዮጵያዊት የሆነች ሴት ነበረች ጌታን ስታይ መድኃኒያለም እባከህን ማረኝ እያለች ትጮህና ታለቅስ ነበር ይህቺ ሴት ከወሎ ከፍለ አገር በልጅነቷ ወደ አዲስ አበባ በመምጣት ከአኩያዎቿ ጋር በዝሙት አዳሪነት በፒያሳ በአንድ ምሸት ቤት ውስጥ ትሰራ ነበር ሆኖም ግን ምንም እንኳን ቀይ አና መልከ መልካም ሴት ብትሆንም ሁልጊዜ ወንዶች እርሷን ከመያዝ ይልቅ ብዙም የማያምሩትን ጓደኞቿን ይዘው ይሄዱ ነበር በኋላም እርሷ የከፍለ አገር ልጅ በመሆኗ ምናልባት ደግሞ ቀልጠፍ ማለት ስለማትችል ይመስላትና ነገሩን ችላ ትለዋለች ነገር ግን ከጓደኞቿ ጋር ስታወራ እርሷ ቁዝሚ አሰርታብሽ ነው ብለው ሌላኛዋን ጓደኛዋን ይጠቁሟታል ይሄኔ በጣም ትበሳጫለች ከዚህ ድርጊቷም ለመከላከል በምስጢር ጠንቋይ ቤት መመላለሷን ትቀጥላለች ነገር ግን አሁንም ምንም መፍትሔ አላገኘችም ነበር ይሁንና ይህችው ልጅ በአገሯ ያሉ ጠንቋዮች ይህንን ሰንኮፍ ይነቅሉልኛል በማለት ተነስታ ወሎ ድረስ በመጓዝ መድሀኒቱን አሰርታ ይዛ ስትመጣ እርሷ ካልሞተች በስተቀር አይሰራልሽም ተብሎ ይነገራትና ይህንኑ ተግባር ደግሞ እንዴት በቡና አድርጋ ጓደኛዋን የሚገድል መድሀኒት አንደምታጠጣት ከብዙ ማስጠንቀቂያ እና ግዴታዎች ጋር ተነግሯት መድሀኒቱን ይዛ ወደ አዲስ አበባ ትመጣለች አዲስ አበባም ስትመጣ አስቀድማ ጓደኞቿ ጋር በሆቴላቸው ስልከ ደውላ ስለነበር ያቺ እንድትገደል የተፈረደባት ሴት እና እንዲሁም ሌላኛዋ ጓደኛዋ አብረው ይሆኑና አውቶብስ ተራ ድረስ ሄደው አቃዋን ተሸከመው ይመጣሉ መርዙ ያለበትን ሻንጣ ራሷ ልትገደል የታሰበችው ልጅ ነበረች የተሸከመቸው ከዚያም በመቀጠል ተያይዘው በመሄዳቸው ምከንያት ብዙ አይነት ሀሳብ ወደ ራሷ ይመጣ ነበር ነገር ግን ይህች ሴት ጓደኛዋን እንዴት አንደምታጠፋት እንዴት እንደምትገድላት ነበር ሀሳቧ የተሞላው በዚህም አንዳሉ ወዲያው ያቺ ሞት የተፈረደባት ልጅ እንኳን መጣሽ በቃ በርጫ እናደርጋለን ነገ እንቅማለን አያለች ፍቅሯን በተደጋሚ ትገልፅለት ነበር እንደናፈቀቻትም ታወራት ነበር ነገር ግን አዎ አዎ እያለች አርሷ ግን ውስጧን እጅግ አጋንንታዊ በሆነ ነገር ትሞላው ነበር ወድያውም እቤት እንደደረሱ ከልጆቹ አቃውን ተቀበለቻቸው እና ካስቀመጠች በኋላ ሻወር ገብታ ታጥባ ተኛች በበነጋውም በማለዳ ተነስታ ወደ ከተማ በመውጣት ቡና ቄጤማ ሻማ ወዘተ ገዛዝታ ተመለሰች ቁርሳቸውን ከበሱ በኋላ ጫታቸውን ገዝተው በመመለስ ለከሰአት ቅምያ ተዘገጃጁ ውስጧ ምንም አይረበሸም ነበር በተባለችው ነገር በበቀል ተሞልታ ነበር ኋላም ከሰአት ቡናውን እኔ ነኝ የማፈላው በማለት ቡናውን ካፈላች በኋላ የተሰጣትን አደገኛ መርዝ ከቡና ጋር ቀላቅላ ለልጅቱ ሰጠቻት ልጅቱም ያለወትሮዋ ስሟን አያቆላመጠች ስትጠራት ነበር ነገር ግን እርሷ ምንም መስማት አትችልም በከፋት ውስጧ ተሞልቶ ነበር ጥቁሩን ቡና በስኳር አድርጋ ደጋግማ ሰጠቻት በኋላም ልጅቱ እኔ ጫት አስጠላኝ በማለት መተኛት አንደምትፈልግ ተናግራ ወደ መኝታ ቤት ሄዳ ብትተኛም አደገኛ የሆድ ቁርጠት እና ራስ ምታት ያሰቃያት ጀመር ሁሉም ጫት ሊቅሙ በሌላኛው ከፍል ውስጥ ስለነበሩ እነርሱን አንኳን የምትጠራበት አቅም በማጣቷ ተዝለፍልፋ ወለሉ ላይ ወድቃ ለዘላለሙ አሸለበች ያኔ ታዲያ ጓደኞቿ ወደ ስራ ለመሄድ ብለው ተነስተው መኝታ ቤት ሲገቡ ልጅቱ ፈፅማ ሞታ ነበር ተጧጪጩኸው ወደ ሆስፒታል ቢወስዷትም ምንም ግን ሊረዷት አልቻሉም ነበር በኋላም ይህቺ የልጅቷ ገዳይ ቀብሩ ላይ ከጓደኞቿ ጋር በመሆን በማስመሰል ነጠላዋን አዘቅዝቃ አብራ በመሄድ ያዙኝ ልቀቁኝ በማለት የአዞ እንባዋን ታነባ ነበር ወገኖቼ እንዴት ብዙ አህቶች በምንም ዓይነት ሁኔታ ውስጥ እንባቸውን ማፍሰስ እንደሚችሉ ለመገንዘብ ቻልኩኝ ስታነባ የእውነት ይመስል ነበር እንባዋን በስነስርአት ታፈስሰው ነበር ከዚያም በኋላ ብዙም ሳትቆይ በዚያ ቤት ውስጥ ይመራቸው ከነበረ የሆቴሉ ኃላፊ ጋር በመጋጨት ሆን ብላ ከሆቴሉ እንድትባረር በማድረግ ሰፈር ቀይራ ወደ ካዛንችስ በመሄድ የቀደመውን ስራዋን አጠናከራ ቀጠለችበት በዚህም ከሌሎች ጓደኞቿ በጣም በተለየ ሁኔታ ወንዶችን በመሳብ በወቅቱ ከፍተኛ የሚባል ገቢ ማግኘት ጀመረች ከዚያም የበለጠ ወደ ተለያዩ ጠንቋይ ቤቶች በመሄድ የተለያየ ጥንቁልና በማስደረግ አንድ የወቅቱ ባለስልጣን የነበረ ሰውን አንደ ፍቅረኛ አድርጋ በመያዝ በጠንቋዮቿ በየግዜው በሚሰጣት መመሪያ መሰረት ሰውየው ትዳሩን ትቶ ከእርሷ ጋር እንዲማግጥና አልፎም አንድ በመንግስት ባለቤትነት ስር የሚገኝን ቤት አንደ ሆቴል አድረጋ እንድትሰራበትና በገንዘቡም ጭምር በመደገፍ የራሷን ስራ እንድትጀምር አደርጋት ያኔ ታዲያ በላይዋ ላይ ዛር ነኝ ያለ መንፈስ ተገልጦ ባሏ እንደሆነ ከዚህ በኋላ ግብር እንደሚያስፈልገውና የተለያዩ አጋንታዊ ህጐችን ከደነገገላት በኋላ እጅግ ከፉ በሆኑ አመለካከቶች መሞላት ጀመረች የሆቴሉም ስም ሳይቀር በአጋንንቱ ከተሰየመ በኋላ ጦሳ ለመባል ቻሰ በዚህ ሁሉ አንቅስቃሴዋ ታዲያ ይህቺ ሴት አብሯት ህሊናዋን ተቆጣጥሮ የሚመራት የአጋንንት መልእከተኛ ተመድቦላት ነበር አልፎ ተርፎም የምትረግማቸው ሰዎችን እንኳን እስከ መግደል ይደርስ ነበር በኋላም ይሄ እንደ ባል አብሯት የነበረውን ሰውም መንፈሱ ስላልፈለገው በመርዝ እንድትገድለው ትእዛዝ ተሰጥቷት ማንም ሰው ሳያውቅ በውስኪ ውስጥ መድሃኒት አድርጋ ከሰጠቸው በኋላ ይህ ሰው ለተከታታይ ሶስት አመታት ተሰቃይቶ በጨጓራ ካንሰር ለመሞት ቻሰ በዚህ ጊዜ ታዲያ ሴትየዋ ማንም ከልካይ ሳይኖራት በአጋንንት እየተመራች ከተለያዩ ሰዎች ጋር መዳራቷን ቀጠለች አልፋም ከትልልቅ ባለስልጣናት ጋር ትዳራ ነበር ነገር ግን ሰይጣኑ ፈፅሞ ልጅ አንዳትወልድ በመካንነት መታት አሁንም አልሰማ ስትለው በመኪና አደጋ የግራ እጄ እንዲሰበር አደረጋት ህይወቷ ግን ለጥቂት ተረፈ በኋላም በወሎ የሚገኘውን ጠንቋይ በድብቅ አስመጥታ በስውር እንዲቀመጥ በማድረግ መካደሟን ተያያዘችቸው በጠንቋዩ ትዕዛዝም ሌሊት ሌሊት እራቁቷን በግቢው ውስጥ ትንከባለል ነበር ሁልጊዜም ማከሰኞ ሌሊት ለረቡዕ አጥቢያ በሆቴሉ በረንዳ ላይ ከጠንቋዩ ጋር አዳር ጫት አንዲቅሙና የተለያዩ ሟርቶችን በከተማይቱ ላይ እንዲረግሙ ታዘዘች በበነጋው ረቡዕ ጠዋት ሁልጊዜም አንድ የተለየ በግ ታርዶ ደሙ በየሆቴሉና በየበረንዳው አንዲረጭና አንዲታጠብ ስጋውን በሆቴሉ ውስጥ ያሉ ሰራተኞች በሙሉ እንዲበሉት እንድታደርግ ታዘዘች ይህም ተግባር ዘወትር ይደረግ ነበር የተለያየ አምልኮ ከተፈፀመ በኋላም ሆቴሉ እንዲከፈት ይደረግ ነበር ሆቴሉ ታዲያ ማንኛውም ሰው በውስጡ ሲገባ አጅግ ፅዱ ከመሆኑ የተነሳ ፈፅሞ እንደዚህ አይነት አጋንንታዊ አድራጎት አንደተፈፀመበት መገመት እንኳን ያስቸግር ነበር ሁልግዜ ለፅዳት እጅግ ትኩረት ሰጥተው እንዲሰሩ ሰራተኞቿን ታዝዛቸውም ነበር ይህን ምስጢርም ከተወሰኑ ሰራተኞች በስተቀር ሌሎቹ እንዲያውቁ አይፈለግም ነበር የእርሷ ታማኞች ብቻ ይህን ስራ ያለማጓደል ይፈፀሙት ነበር ታዲያ ይሄ ሆቴል ከሌሎች ለየት የሚያደርገው ብዙ ባለትዳር ሴቶችም ወንዶቸም በድብቅ ከሌላ ሰው ጋር የሚዘሙቱበት ስፍራ መሆኑ ነው አንዲሁም አጅግ ብዙ ወጣቶች በውስጡ በተሰሩ የጥንዶች ማረፊያዎች ሳይቀር ይዘሙቱ ነበር በሆቴሉ ውስጥ ሴተኛ አዳሪዎች እንዳይኖሩ በመንፈሱ ታዝዞ ነበርና ሴተኛ አዳሪዎችን አትቀጥርም ነበር በወንድና በሴት አስተናጋጆች ነበር ስራው የሚሰራው ነገር ግን በአካባቢው ሳይቀር የዝሙት መናፍስት ብዙዎችን ያረከሱ ነበር አልፈው ተርፈው በመኪና ማቆሚያ ስፍራ ላይ ሳይቀር በመኪና ውስጥ ብዙ ወጣቶች ዝሙት ሲሰሩ እንመለከት ነበር በዚህም ሳቢያ የብዙ ሰዎች ህይወት እጅግ ምስቅልቅሉ ይወጣ ነበር አርሷም ይባስ ብላ ከሌሎች በተመሳሳይ ተግባር ላይ ከተሰማሩ የሆቴል ባለቤቶች ጋር አብረው ጠንቋይ ቤት እየተመላለሱ ይዘይሩ ነበር ይህንንም በይፋ ነበር የሚፈፅሙት በዝየራቸው ሰዓት እጅግ አጋንንታዊ የሆኑ አልባሳትን ጭምር ይጠቀሙ ነበር አልፈውም በጠንቋዩ ጠባቂዎች አማካኝነት ሴሊት በጐዳና ላይ የተኙ ህፃናትን አታልለው በመኪና በመውሰድ ለአጋንንቱ መስዋዕት አድርገው ደማቸውን ከቀይ ወይን ጋር በመደባለቅ በኪዳን መልከ እንዲጠጡ ይደረጋሉ ከዚያም በረከት ነው በማለት ከበግ ስጋ ጋር የህፃናቱን ስጋ ቀላቅለው ለሁሉም ይሰጣቸው ነበር ሆቴል ቤት ያላቸውም በሆቴሉ ከሚዘጋጁ ምግቦች ጋር እንዲቀላቅሉ ይደረግና ለተመጋቢዎች ይሸጥ ነበር ይህን ሁሉ ግን አጅግ ምስጢራዊው አባላቱ ብቻ እንዲያውቁ ነበር የሚደረገው ሌሎቹ ግን ባያውቁም ይህንን ስርዓት በየሳምነቱ እንዲፈፅሙ ይደረጉ ነበር ጌታም በአለም ላይ ሁሉ ብዙዎችን በማስጨፈርና በማስከሪያ ቤት ያለውን ምስጢር ህዝቤ እንዲያውቅ እፈልጋለሁ እነዚህ ቤቶች ከፍተኛ የአጋንንት የሲኦል ደጅ ሆነው ነው የሚያገለግሉት እነርሱ በየአካባቢያቸው በሚገኙ ጥንቁልና ቤቶች በመተት በመተብተብ ብዙ ጊዜ ሰዎች በአጠገባቸው ሲያልፉ እንኳን በሰይጣን ሰራዊቶች ወደ እነዚህ ቤቶች አንዲገቡ በመወስወስ ብዙዎችን ንብረት እና ትዳር አልባ አድርገዋቸዋል በአነዚህ መናፍስት አማካኝነት የስንቱ ትዳር ፈርሷል ብዙዎች በበሽታ ተመትተዋል ብሎኝ እየተመለከትን በዚህች ሴትዮ ቤት እና በተለያዩ በካዛንችስ ባሉ ጭፈራ ቤቶች በድብቅ ዘንዶ ተጠምጥሞ ወደ ውስጥ የሚገቡትን እየጠበቀ ሲወጋ ይታይ ነበር ይኸው ትዕይንት በአለም ዙሪያ ባሉ ምሸት ቤቶችና በቀን የዝሙት ቤቶች አማካኝነት ወደ ሲኦል ደጅ በር ልከ የሴት ብልት በመሰለ መግቢያ በዘንዶው መርዝ አየተወጉ ሰዎች ወደ ውስጥ ሲገቡ ተመለከትን ከዚያም ወደ ሴትየዋ ስመለከት እጅግ በእባብ በተሞላ ጉድጓድ ውስጥ እየተነደፈች በከፍተኛ ሁኔታ ትሰቃይ ነበር አሳቱም ትሉም በየፈረቃው ይርመሰመስባት ነበር እንደገና ወደ ሆቴሏ አየተመለከትን ሳለ አንድ ግንባሩ ላይ ብርሃን ያለበት ወጣት ሰው ወደ ሆቴሏ ሲገባ ተመለከትን ይህም ወጣት ከከፍለ አገር አግዚአብሔርን አገለግላለሁ ብሎ ወደ አዲስ አበባ የመጣ ሰው ነበር ምንም እንኳን አገለግላለሁ ብሎ ንብረቱን ሸጦ የመጣ ቢሆንም ነገር ግን ይሄንን ወጣት አስጠግቶት የአገልግሎት በር የከፈተለት ቤተከርስቲያንም ሆነ ሰው አልነበረም ለተለያዩ ቤተክርስቲያኖችና አገልጋዮች ጥሪውንና ያለውን የአገልግሎት ጥማት ቢያስረዳቸውም እነርሱ ግን ፈፅመው በራቸውን ሊከፍቱለት አልፈለጉም ነበር ይሄ ወጣት አራሱን ዝቅ አድርጐ የቤተከርስቲያን ዘበኛ አስኪሆን ቢደርስም ግን ምንም ተቀባይነት ያጣል ኋላም ከዚያ በፊት ያስተዳድር የነበረውም ሆነ ይዞት የመጣው የራሱ ንብረት እና ገንዘብ ሁሉ ስላለቀበት ስራ ፍለጋ ወደ ደላላ ቤት ይሄዳል በደላሎቹ አማካኝነት ነበር ወደዚህች በእርኩሰት ወደተሞላች ሴት ሆቴል የመጣው ኋላም ይህ ወጣት ስራውን በትጋት ሲፈፅም ሳለ በስራ ላይ ባለው ትጋት ትመለከተውና አንዳንድ ምስጢሮችን እንዲያውቅ ስታደርገው እርሱ ግን ፈፅሞ የፀሎት ሰው ስለነበረ እንደዚህ አይነት ነገር እንደማያስፈልግ አልፎም እርሱ ከርስቲያን እንደሆነ ሲነግራት ጴንጤ ቤቴ እንዲሰራ አልፈልግም በማለት አንዲት ቀን እንኳን ቤቷ እንዳያድር ነግራው አባረረችው ወጣቱም ሁሉንም የምትሰራውን ስራ የአጋንንት ነው በማለት ስራዋን ተፋልሞ በመራገም ሲወጣ የሰራበትን ደመወዝ አስቀርታ አባረረቸው እርሱም ትጠፊያለሽ እንደዚሀ አእንደሆንሸ አትቀሪም እያለ ቤቱን ለቅቆላት ሄደ ያ ወጣትም ከዚያ አንደወጣ ወደ አንድ በአቅራቢያው ወደሚገኝ ቤተክርስቲያን በመሄድ አጅግ አልቅሶ ወደ ጌታ ሲፀልይ ተመለከትን በኋላም ሴትየዋ ብዙም ሳትቆይ በሆዷ ውስጥ አድጐ የነበረ አጢ ፈንድቶ በግቢዋ ውስጥ ወደቀች ከዚያም አፋፍሰው ወደ ሆስፒታል ቢወስዷትም ህይወቷ አልተረፈም ነበር በግቢዋ ውስጥ አዲስ የገዛችው ዘመናዊ መኪና ነበር ሸራ አንደለበሰ አንድ ቀን ሳትነዳው በአጋንንቶቹ እየተረገጠች ወደ ሲኦል እንደመጣች ተመለከትሁ እርሷ ዘመኗን በሙሉ ሰብስባው የነበረውን ንብረቷን ሌሎች ያልደከሙበት ሁለት እህቶቿ ተካፍለው ወረሷት ከሁለቱ አንደኛዋ ደግሞ ጌታን የምታመልከ ከርስቲያን ነበረች ኋላም ሴትየዋ ከአሳቱ ውስጥ ብቅ አያለች መድኃኒያለም አባከህን ማረኝ ስትል እሳቱ ሲያይልባት ማልቀሷን ቀጠለች እባከህን በደሌን አትመልከት በማለት ስትጮህ በእርሷ ምክንያት እና ከአርሷ ሆቴል ጋር በተያያዘ የሞቱት ሁሉ ከሲኦል ብቅ ብቅ በማለት ፈጽመው ተቃወሟት ለነገሩ ጌታም አእንዳልሰማት ሆኖ አልፏት ሄደ ወገኖቼ በዚህ ስፍራ የተከማቹት እጅግ ብዙ ሰዎች ከተለያዩ የአለም አገራት የመጡ ታላላቅ ነጋዴዎችና ባለፀጎች ሀብታሞች ነበሩ በስልብና በአለም አቀፍ ደረጃ ያልሰሩበትንና ያልለፉበትን ንብረት የሰበሰቡም በዚሁ ስፍራ ታስረው በመሰቃየት ላይ ነበሩ እነዚህ ሰዎችም በምድር ሳሉ ከትፎ ቁርጥ ወዘተን አያማረጡ ሲበሉ የነበሩ ነበሩ ነገር ግን በሲኦል በሽንት ቤት እቃ አይነት ነገር ልከ ፀጉር የመሰለ ነገር ያለባቸውን ትሎች በሰይጣን እየተደበደቡ እንዲበሉና የሰውን ሰገራ አይነት የሚገለማ ነገር ከዚያም እጅግ የባሰ መጥፎ ሽታ ያለው ነገር እንዲጠጡ ይደረጉ ነበር የበሏቸው ትሎችም እንደገና አራሳቸውን እየበሉ ሆዳቸውን አካላቸውን እየቀደዱ ይወጡ ነበር ይሄ የሁልግዜ ተግባራቸው ነበር ከዚያም በአጋንንቶቹ ወደ ላይ እየተነሱ በጦር በተሞላ ጉድጓድ ውስጥ ይወረወሩ ነበር ጦሩ ሰውነታቸውን እየበሳሳ የሚወጣው ደም ደግሞ ከስር እንደ እሳት እየተውለበለበ እንደገና በእሳት ይከድናቸው ነበር ሁሉም ጩኸትና ዋይታ ያሰሙ ነበር ህመሙ ምድር ላይ ይሰማን ከነበረበት ወደ አስር እጥፍ ያደገ ነበር ስሜቱ እጅግ ውስጥን ይሰብር ነበር ነዚህ ሰዎች አለኝ ጌታ በምድር ሳሉ ገንዘብን አምላካቸው አድርገው በመገዛት ከእኔ ይልቅ ገንዘብ ያመለኩ ናቸው ሁሉም ለዚያች አጭር እድሜያቸው የሚፈልጉትን ነገር በገንዘብ ገዙበት ነገር ግን ያለ ዋጋ እንዲሁ የተሰጣቸውን የአኔን ስጋና ደም ረገጡ አስመሰሉ ሸቀጡ ገንዘብን ሐይማኖታቸው አደረጉ ሁሉንም ነገር ከጥቅማቸው አንጻር ነበር የሚያዩት አንዳንዶቹ በቤቴም ውስጥ ሳይቀር ተቀምጠው የህዝቤን በረከት ሲመዘብሩ ኖሩ ለሰይጣን በገንዘባቸው አገለገሉት እንጂ ልጆቼ ሲራቡ ሲጠሙ ሲታረዙ አገልጋዮቼ ቤት አጥተው መኖሪያ አጥተው ሲንከራተቱ እነርሱ ግን ፎቅ በፎቅ ላይ ሃብት በሃብት ላይ እያከማቹ አለሙን አትርፈው ነፍሳቸውን ለሞት ሰጧት ጣሏት በዚህች ምድር ከተሳካልኝ ምን ቸገረኝ ለሌላው በማለት ብዙ ጊዜ ጥሪዬን ችላ ይሉ ነበር በአፋቸው ብቻ የእኔ ናቸው ልባቸው ግን ገንዘብን ነው የሚያመልከው ለሰው በጎ ነገር ሲያደርጉ እንኳን ጊ ለጥቅማቸው ብለው ነው አስራታቸውን በታማኝነት አይከፍሉም ሲከፍሉም ሙገሳና የከበሬታ ቦታ ይፈልጉበታል ለዚህ ነው መጨረሻቸው ይሄ የሆነው አለኝ ኢትዮጵያዊው ኢሉሚናቲ ሰይጣን በመጥፎ ሃሳብ ጠልፎ ከጣላቸው እና የሱስ ጥገኛ ሆነው ስኬታማ የንግድ ሰው እንዲሆኑ ካደረጋቸው ክርስቲያኖች ውስጥ አንዱን እስከ ውጪ ድረስ ወስዶ እንዲማር ሲያደርገው አየሁ ይህ ሰው ኢትዮጵያዊ ነው አለም አቀፍ ከሆነው የኢሉሚናቲ ቡድን ውስጥ ቀላቅሎትም ሰይጣን አምላክ ነው የሚል የከህደት አስተምህሮት ካስተማረው በኋላ ቢሊየነር የሚሆንበትን አድል አመቻቸለት ከዚያም ወደ ኢትዮጵያ ተመልሶ ታላቅ ባለሃብት ሆነ ብዙ ድርጅቶችን በስሙ እና በቤተሰቡ ስም ከፈተ የለየለት ከሃዲም ሆነ አንድ ቀንም በአለም ላይ ያሉ ሰይጣናዊ ቢሊየነሮች አና ታዋቂ የአለማችን ሰዎች ሰይጣን ባለበት ግልፅ ስብሰባ ላይ ሆነው ሰይጣን አንዲህ ይላቸው ጀመር ማንም አንድ ጊዜ የዚህ መረብ አባል ከሆነ በኋላ ወደ እነዚያ ወደ እርሱ ተከታዮች ከተመለሰ በአለም ላይ እርሱም ሆነ ዘሩ በማያቋርጥ ውርደት ይመታል በበሸታ አና በሞት ይቀጣል እያለ እንደሚያጠፋቸው ከዛተ በኋላ እየሳቀ ምናልባት ሐይማኖት እንኳን ቢያስፈልግ እስላም መሆን ይቻላል ቡድሂስ ወይንም ሂንዱ መሆን ይቻላል አላቸው ከዚያም ጥብቅ ማሳሰቢያ ያስተላልፍ ጀመር ማንም ባለው ገንዘብ የእውነት መንገድ ተከታዮችን መርዳት እና ምንም ዓይነት ድጋፍ መስጠት አይትልም ደግሞስ የቱ ነው እውነት። ከእርሱ ተከታዮች ጋር አብረዉ ተከታዮችህ እንዳይኖሩ እንዲገድሏቸዉ እንዲዘርፏቸዉ እንዲያርዷቸዉ በጅምላ ሰዎችን እንዲፈጁና እንዲያሸብሩ ከዚያም አለምን ከእርሱ ተከታዮች እአንዲያፀዷት ከዚያም እኔ ብቻ ንጉስ ሆፔ በኢየሩሳሌም የምመለከበትን ግዜ ማምጣት ይህን ማድረግ ተስኖሃል ስለዚህ አሁን ሂድና የአንተን ተከታዮች የሀብት ምንጫቸዉን ዝጋ እርስ በእርሳቸዉም እንዲተላለቁ አድርግፁ በከርስቲያን የአፍሪካ አገሮች ላይ ሽብርን አከናዉን አሁን ያንተ እቅድ አልተሳካም ተከታዮችህን አጥፍቶ ጠፊ አድርጋቸዉ በተመረጡ ታላላቅ የገበያ ቦታዎች የአውቶቡስ ማቆሚያዎች ቤተከርስቲያኖች ወዘተ ባላደጉ አገሮች ደግሞ በገንዘብ በማታለል በማስለም ሰራተኞችን ከከርስቲያን አገሮች በመዉሰድ ልጆች እንዲወልዱ በማድረግ እንደ ከዚህ ቀደሙ ተከታዮችህ ብዙ ሰዉ እንዲወልዱ አድርግ ሰለጠንን የሚሉትን ተከታዮችህን አጥፋ አትራራ ወደ ስልጣኔ እንደይገቡ ከልከል ፍርሃትን እና ሽብርን በምድር ነዋሪዎች ላይ ንዛ ብሎ እጅግ ካሰቃየው በኋላ አበሳጭቶት ከብዙ በጀቶች ጋራ ወደ ምድር ላከው ያ ከፉ እርኩስ የእስልምና መንፈስም አላህ ዋኩበር እያለ ሲጮህ ታከታዮቹም አብረውት ይጮኹ ጀመር ታድያ ጌታም እንዲህ አለኝ አላህ ማለት ሰይጣን በመሃመድ ዘመን በመካከለኛው ምስራቅ የፀሃይና የጨረቃ አምላከ ነኝ ብሎ ይሰራበት የነበረ ስም ነው ስለዚህ ተከታዮቼ ፈፅመው ይህን ስም ለእግዚአብሔር መጠሪያነት እንዳይጠቀሙበት አስታውቃቸው አስጠንቅቃቸው አለኝ እነዚያ መናፍስቶች እጅግ የተሳለ ካራ ይዘው ወደ ህዝቡ ገቡ አብዛኛዎቹ ወደ ሙስሊም አገራቱ ነበር የሄዱት ሄደውም እንደ ስልጣን ተዋረዳቸው በየሰዉ ላይ ከንጉስ አስከ ተራው ሰው ድረስ ተቀመጡባቸውና እንደ መኪና ይሾፍሯቸው ጀመር ከዚያም እርስ በእርስ እንዳይስማሙ በማድረግ የማጥፋት ተልዕኳቸውን ይፈፅሙ ጀመር ያ መንፈስም ወደተለያዩ አገሮች አጥፍቶ ጠፊዎችን እያሰለጠነ ይልክ ነበር ለአንዳንዶቹ እኔ የአላህ ነብይ መሃመድ ነኝ እያለ አየተገለጠ ሕይወታችሁን እንኳን መስዋእት ብታደርጉ በገነት እኔ አቀበላቸኋለሁ እያለ አራሱን ልከ የአግዚአብሔር የቅርብ አማካሪ አድርጎ በተዘዋዋሪ ሳይጣንን ማስመለኩን ቀጠለ ወደ አውሮፓ ወደ አፍሪካ አንዲሁም ወደተለያዩ የአለም አገራት በመካ መዲና በመቀመጥ አጥፍቶ ጠፊዎችን ይልክ ጀመር ወደየአገራቱ የሄዱት አጥፍቶ ጠፊዎች ሁሉ ግን አይሳካላቸውም ነበር በብርቱ የሚፀልዩ ከርስቲያኖች ባሉበት ቦታ ስራቸው ሲከሽፍና ምስጢራቸው ሲጋለጥ እመለከት ነበር ግማሹም ሲያዙና ሲያብዱ ሁሉ እይ ነበር በዚህ አጋጣሚ ከርስቲያኖች ሰይጣን የሚሰራባቸው አስትራቴጂዎችን እየጠቀሳችሁ በመቃወም ብትፀልዩ ጨለማ የሆነ ስራውን ማፍረስ ትችላላችሁ ቀጥሎም ሌላ እጅግ ከፋትና ተንኮል የተሞላ የሞት አደጋዎችን የሚያቀነባብር እርኩስ መንፈስ መጣ እርሱም ከሲኦል ማህፀን በተመሳሳይ አደጋና ድንገታዊ ከፋት የሚለውን ቀድቶ ወጣ ይህ ከፉ መንፈስ በባህር ላይ የሚንቀሳቀሱና በምድር በመኪና የሚሄዱ ሰዎችን በማሳት በጅምላ ደም በማፍሰስ የታወቀ መንፈስ ነበር እርሱም በተመሳሳይ ሰይጣናዊ ሃይልና ስልጣን ከተሰጠው በኋላ በከፋት ተሞልቶ ሰዎችን በጅምላ ለመጨረስ ያለርህራሄ ከሰራዊቱ ጋር አብሮ ወደ ምድር የተለያዩ የአለም አገራት ተሰራጨ በተለያዩ እስትራቴጂዎች የተገለጡት እነዚህ እርኩሳን መናፍስት ሁሉ ለአላማቸው እየተረዳዱ ተናብበው እና ተመጋግበው በጥንቃቄ ነበር የሚሰሩት ሞቶ የተነሳው ብራዚላዊ በዚሁ መንፈስ አቀነባባሪነት አንዲት መርከብ በአትላንቲከ ውቂያኖስ ላይ እየተጓዘች ሳለች ከላይ ሰይጣን አራሱ ባስነሳው ማዕበል መናጥ ጀመረች ካፒቴኗም ከማእበሉ ጋር መታገሉን ቀጠለሰ እዚያ መርከብ ላይ ከርስቲያን የሚል ስም የያዙ ብዙ ሰዎች ቢኖሩም ነገር ግን አንድ ብቻ እውነተኛ ከርስቲያን ነበር ከመሃከላቸው ያለው እርሱ ደግሞ በመናፍስቱ አለም ስራቸውን በማፍረስ የሚታወቅ ሰው ነበር ይህ ሰው ብራዚላዊ ነው መርከቧ ከሶስት እስከ አምስት ሺህ ሰው ጭና ከላቲን አሜሪካዋ ብራዚል ወደ ሰሜን አሜሪካ ነበር የምትጓዘው በዚህ ጉዞ መሃል ውቅያኖስ ውስጥ ከማዕበሉ በሚደርስባት ግፊት ወደ ላይ እና ወደታች እየተናጠች ተጨንቃ ሳለ ከላይ በአውሎ ንፋሱ ከሌሎች መርከቦች ጋር የምትገናኝበትና የቴሌስኮፕ መመልከቻዋ ተነቃቅሎ በላይኛው የመርከቧ ከፍል የነበሩ ሰዎችን ጭምር ንፋሱ እንደ ወረቀት እያውለበለበ ሲወስዳቸው እንመለከት ነበር የመርከቧ የላይኛው ከፍል በንፋሱ እየተነቃቀለ በላይዋ ተጭነው የነበሩትን ኮንቴይነሮች ሳይቀር አንደወረቀት እየነቃቀለ ከጣለ በኋላ ከስር በኩል ግማሽ አካሏ ተቀድዶ ውሃ ወደ ሞተሩ ከፍል እየገባ ነበር በመጨረሻም ምንም አንኳን ማዕበሉ ያቆመ ቢሆንም ነገር ግን መርከቧ ከደረሰባት አደጋ ማገገም አቅቷት ቀስ አያለች መስጠም ጀመረች ይህን የተረዱት የመርከቡ ሰራተኞች አየተሯሯጡ ሰው ሁሉ በአየር የተሞላ ጃኬት እንዲለብስ ከእቃ ማስቀመጫው እያወጡ ይሰጡ ነበር ብዙ ሰዎችም ይህንን የህይወት ማዳኛ ጃኬት ከለበሱ በኋላ ወደ ውቂያኖሱ አራሳቸውን እየወረወሩ ሳለ ያ ወንድም ኢየሱስ አድነኝ አያለ በተደጋጋሚ በመጮህ ወደ እግዚአብሔር ይጣራ ነበር ይህ ሰው በብራዚል ወንጌላዊት ቤተ ክርስቲያን ከልጅነቱ አንስቶ እያገለገለ ካደገ በኃላ ትምህርቱን በከፍተኛ ውጤት አንደኛ በመውጣት ቢጨርስም ነገር ግን ለእግዚአብሔር የአገልግሎት ጥሪ ምላሽ በመስጠት የሙሉ ጊዜ አገልጋይ በመሆን ጌታን ማገልገል ጀመረ በኋላም ቤተክርስቲያኑ ውስጥ ሁልጊዜ በሀቀኝነትና ከአግዚአብሔር ሀሳብ ጋር በመወገንና ብዙ በመፀለይ የመፅሀፍ ቅዱሱ ኢየሱስ ዛሬም ህያው ሆኖ ይሰራል ቤተከርስቲያን ያለ መለኮታዊ ሀይሱ ያለ መንፈሱ ሙት ናት እያለ በመሞገት ይታወቅ ነበር በኋላም ከቤተከርስቲያኑ በዚህ ሀሳቡ ቢገለልም እርሱ ግን የእኔ ኢየሱስ ህያው ነው ዛሬም ይሰራል ታሪክ አይደለም ብሎ ያምንና ያስተምር ስለነበረ ለብዙዎች አልተመቻቸውም ነበር በኋላም ሲፀልይ ሳለ ብዙ መገለጦች ይመጡለት ጀመር ይህንንም ለቤተከርስቲያን አገልጋዮች ሲነግራቸው ፈፅመው ተቃወሙት ከአለታት አንድ ቀን ጌታ አንተ አለም አቀፍ አገልጋይ ነህ ስለዚህ ወደ አሜሪካ ሄደህ እንግሊዘኛ እና መፅሃፍ ቅዱስ መማር አለብህ ይለዋል ለእግዚአብሔር ድምፅ ከብር የነበረው ይህ ወንድም ተነስቶ በመርከብ ተሳፍሮ ወደ አሜሪካ በዚህቸው መርከብ ሲጓዝ ምንም አይነት ህጋዊ የሆነ የኢሚግሬሸን ወረቀት አልያዘም ነበር ፀልዮ ስለነበር የሴኪዩሪቲ ሰዎች እያዩት እንዳላዩት ሆነው ነበር እርሱ ግን ከአንድ ባዶ ከሆነ ኮንቴይነር ውስጥ ማታ ማታ እያደረ በጠዋት ከፀለየና ቃል ከነበበ በኋላ ወንጌልን ይመሰከር ነበር ቀኑን ሙሉ በመርከቡ ላይ ባለ የገበያ ስፍራና በመዝናኛ ቦታዎች እየሔደ ስለ ጌታ ይመስከር ነበር ብዙዎቹ ግን ቱጃሮች ስለ ነበሩ አንደመዝናኛ ይቆጥሩት ነበር አንጂ የሚሰማው ግን አልነበረም የመዳን ቀን ዛሬ ነው አያለ ይሰብክ ነበር አንድ እለት በመርከቡ ላይ ባለ አንድ የመዝናኛ ስፍራ የተዘጋጀ የሙዚቃ ኮንሰርት ብዙ ሰዎች እየተመለከቱ ነበር ታዲያ ይህ ወንድም ወደ መድረኩ በመሄድ ከአስተዋዋቂው ማይኩን በመቀበል በመንፈስ ተሞልቶ የመዳን ቀን ዛሬ ነው ይሄ መርከብ አደጋ ቢደርስበት እንኳን እውነተኛው መርከብ ሊሰጥም አይችልም ከሞት ፍርሃትና ከሲኦል አምልጡ ኑ ወደ መርከቡ ወደ ኢየሱስ ግቡና በኖህ ዘመን አለም ሁሉ በውሃ ሲጠፋ እንደተረፉ እንደ ኖህ እና ቤተሰቡ ጌታን አምናችሁ ከዘላለም ጥፋት ትረፉ አያለ ይነግራቸው ሳለ ህዝቡ ሁሉ የያዘውን እቃ ሁሉ ሴቶቹ ጫማቸውን ጭምር እያወለቁ አርሱ ላይ በመወርወር ውረድልን እንዝናናበት አያሉ በስድብ ተሞልተው በቁጣ እየገፈታተሩ ፖሊሶች ከመድረኩ ካወረዱት በኋላ ወደ አስር ቤት ወስደው አሰሩት በዚያም ሳለ ምንም አይነት ትኬትም የመጓጓዣም ሆነ የኢሚግሬሽን ወረቀት እንደሌለው ስለተረጋገጠ ታስሮ እንዲጓዝ ተወሰነበት አዚያው በታሰረበት አንድ ቀን በልሳን ተሞልቶ በሃይል እየፀለየ ሳለ ከእርሱ ጋር ታስረው የነበሩ ብዙዎች ከነበሩባቸው በሽታዎች እና ከአጋንንት እስራት ነፃ ይወጡ ጀመር እስር ቤቱ ውስጥ እርሱ ሲገባ ሌሎች እስረኞች ይረበሻሉ በሚል ምከንያት ለብቻው በአንድ ከፍል እንዲቆይ አደረጉት አርሱ ግን ማመስገኑን አላቆመም ነበር በዚሁ ምከንያት ከላይኛው ከፍል ወደ ውስጠኛው ከፍል ገብቶ ነበር የታሰረው ከዚህም የተነሳ የመጀመሪያው አውሎንፋስ እስረኞችንና መጀመሪያ የታሰረበትን ከላይ ያለውን አስር ቤት ጠባቂዎቹን ከነ ኮንቴይነራቸው ጠራርጎ ሲወስዳቸው አርሱ ግን ለብቻው ውስጥ ስለነበር የታሰረው ለመትረፍ ቻሰ ሰዉ ሁሉ የህይወት ማዳኛ ልብስ እየወሰዱ ወደ ባህር ሲገቡ የመርከብ ጠባቂ ፖሊሶች በመርከቡ ላይ በተጫነቸዉ የሞተር ጀልባ ላይ እርስ በአርስ ሲጠራሩ የአርሱንም ጠባቂ ጠርተዉ ሲወስዱት ጠባቂዉም የእስር ቤቱን በር ሲከፍት ሁልጊዜ ሲፀልይ ያየዉ ስለነበር ያንን ወንድም በጀልባዋ አሳፍረዉ የመርከቡን ካፒቴን ጨምረዉ መርከቡንና ህዝቡን ጥለዉት ጀልባዋን አስነስተዉ ነጎዱ ጀልባዋም የቻለቸዉን ያህል ከሞት ለመሸሸ ፍጥነት ጨምራ መጓዝ ጀመረት ያንግዜም ሰይጣን ጀልባዋን ተመለከተና ያንን እርኩስ ሳቁን ይስቅ ጀመር መንፈስ ቅዱስም ለዚያ ወንድም አንተ አትሞትም ብሎ ለልቡ ይናገረዉ ጀመር አንተ አለም አቀፍ አገልጋይ ነህ ገና የብራዚልን ታሪከ የምትለዉጥ ሰዉ ነህ ይለዉ ነበር ለቀናት ያህል ያለ ምግብ በጀልባዋ ተጓዙ ሆኖም ግን በኋላ ላይ ነዳጅ ስለጨረሱ በእጃቸዉ እየቀዘፉ መጓዝ ጀመሩ ወታደሮቹ የጦር ሜዳ መነፅር እና ኮምፖስ ይዘው ስለነበር ከአምስት ቀን አድካሚ ጉዞ በኋላ ከርቀት በደን የተሸፈነ ደሴት በአድማስ ዉስጥ ቢታያቸዉም ግን መድረስ አልቻሉም ነበር ብዙ ብርቱ የነበሩ የፈረጠሙ ወታደሮች እየተዝለፈለፉ ይወድቁ ጀመር በዚህ ወቅት ከቱ ሰዎች ሰዎች ሞተዉ ነበር የቻሉትን ያህል ከቀዘፉ በኋላ ሃያላኑም ጠንካሮችም ተሸንፈዉ መርከቧን ያለ መሪ ትተዋት ንፋስ ወደሚቀዝፍበት እየተገፋች በደመነፍስ በሚመስል ሁኔታ ትጓዝ ጀመር ያ ወንድም ቀድሞ በጸሎት መንፈስ አልሞትም ጌታ አትሞትም ብሎኛል እያለ ይፀልይ ነበር ጀልባዋም ከ ቀን በኋላ ወደ አንድ ደሴት ስትደርስ ሁሉም ሰዎች ሞተዉ ነበር በደሴቲቱ ሰዉ ሁሉ በተኛበት ከሌሊቱ ሰዓት አካባቢ ነበር መርከቧ ደሴቱ ጋር የደረሰችዉ ከደሴቲቱ አለት ጋር ማእበሉ ሲያጋጫት ያደረችው ይህች ጀልባ በመጨረሻ ከታች በኩል አካሏ በመቀደዱ ዉሃ በማስገባት ከደሴቲቱ ጠርዝ ላይ መስጠሟን ቀጠለች ያንጊዜ አደጋ ለመጣል ስልጣን የተቀበለው ያ ከፉ መላአከ መስጠሟን ካረጋገጠ በኋላ ለመሸለም ወደ ሲኦል ልብ ተመልሶ መጣ ሰይጣንም ያንን ህልመኛ አጠናቀቅከው። ሲላቸው ሁሉም ተደናግጠው ለመሸሸ እያሰቡ ያ የፀለየለት ወንድምና አንዲት አናት በጩኸት በምስጋና ሀሌሉያ እያሉ እግዚአብሔርን ማመስገን ሲጀምሩ ሁሉም አቅፈውት ልብሱን በማውለቅ የሌሎችን ወገኖች ልብስ አልብሰውት አብረው እግዚአብሔርን እያመሰገኑ ወደ ስፍራቸው ወሰዱት ሌሎቹን የጀልባዋ ተሳፋሪዎችም ከሰፈሩ ሰዎች ጋር በመሆን ቀበሩአቸው ቀደም ሲል በጀልባው ላይ እያለ ይዘውት የነበረውን ምግብ ሲጨርሱ እርሱ ግን ሰው በእንጀራ ብቻ አይኖርም በአግዚአብሔር ቃል ሁሉ እንጂ እያለ ይነግራቸው ነበር እነርሱ ግን ያሾፉበት ነበር እንጂ ማንም ቁብ ያለውም አልነበረም ነገር ግን እንጀራን ብቻ የበሉ እነርሱ ሁሉ በውቂያኖስ ሰምጠው ቀሩ የሚዝናኑበትም ሁሉ ህይወታቸው በሰይጣን እጅ ወደቀች እየተሰቃዩም ወደ ሲኦል ታጎሩ ሰይጣንም ወደ ኋላ ሲመለከት ዳግመኛ ወጣቱ ከሞት መነሳቱን እንደተመለከተ አይኑ ወደ ደምነት ተለወጠ አፍጥጦ እርሱ ነው እርሱ አይደለም እያለ ፈዞ ቀረ ከዚያም በብስጭት በሲኦል ያሉትን ያለማቋረጥ እንደገና አስር እጥፍ ከፊቱ በላይ ይሰቃዩ ዘንድ እሳቱን ያነድደው ጀመር ለእርኩሳን መናፍስቱም እንዲያሰቃይዋቸው አዘዘ በብስጭት የሲኦልን እግር አንገትንና አጅ ያንቀሳቅስ ገባ ያንግዜ ታድያ በሩቅ ምስራቅ የሚኖሩ ሰዎች ላይ የመሬት መንቀጥቀጥ አስነስቶ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ምድር ተከፍታ ዋጠቻቸው ህንፃዎችንና ከተሞቹን አወደመ ያንን የሸለመውን እርኩስ መንፈስም በብስጭት ማዕረጉን ገፍፎ በእሳት ባህር ውስጥ ወረወረውና ሌላ ከእርሱ የከፋውን በእርሱ ቦታ ሾመው ያ ወንድምም ሜታ ይመስገን እኔ ድኛለሁ እኔ አምልጫለሁ እያለ በደሴቲቱ ወገኖችን ማገልገሉን ቀጠለ ከዚያም በደሴቲቱ ለሚሽነሪ አገልግሎት ከመጡ አገልጋዮች ጋር በመገናኘቱ ለትምህርትና ለአገልግሎት ወደ ኒው ዮርክ ልከውት በቲዎሎጂ ድግሪውን በመያዝ በመንፈስ ተመርቶ ወደ ትውልድ ሀገሩ ወደ ብራዚል በመመለስ የብራዚል እንዲሁም የላቲን አሜሪካ የመንፈስ ቅዱስ መነሳሳትና ለብዙ ሚሊዮኖች መዳን ምክንያት መሆን ቻሰ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ዲያብሎስ ይህን ሰው ይፈራው ጀመር ሆኖም ግን መዋጋቱን አላቆመም ነበር ነገር ግን ሁልጊዜ በዚህ ወንድም አሸናፊነት ነበር ፈተናዎቹ ሁሉ የሚጠናቀቁት አገልግሎቱ ሁሉ በኃይልና በመገለጥ ነበር ከርስቲያኖች ልሳን በሚናገሩ ሰዓት አጋንንትን አንዴት ግራ እንደሚያጋቡ በዚህ ወንድም አገልግሎት ለመታዘብ ቻልኩ በአንደኛዉ እሁድ በሪዮ ዴጄኔሮ በዋና ከተማዋ በተካሄደ ኮንፍረንስ ላይ ይሄ ወንድም ተጋባዥ ሆኖ ጌታ ያደረገለትን በመመስከር ላይ ሳለ በእስታዲየሙ ዉስጥ በሰዎች ላይ ተቀምጠዉ ቃሉን አያጣመሙ ህዝቡን በፌዝ ሞልተዉ የነበሩ መናፍስቶች እየተወጉና እየተዋረዱ ሲሸነፉ እንዲሁም ድል ሲነሱ በሰማይ ላይ አለቃ ነን እያሉ አየሩ ላይ የተለያዩ ዘዉድ የጫኑ ሁሉ ከምስከርነቱና ጉባኤዉ በልሳን ሲናገር ግራ ሲጋቡና ድባቅ ሲመቱ ተመለከትሁ ሰይጣን ሁል ጊዜ የተለያዩ ስድስት አይነት የስለላ መረቦችን በሶስት ዙር አለምንና ሰዎችን ተብትቦ ነዉ በሁሉ ስፍራ የሚገኝ ለመምሰል ጥረት ሲያደርግ ያየሁት ነገር ግን እነዚህን የስለላ መረቦቹን ሁሉ በልሳን የሚፀልዩ ሰዎች እየበጣጠሱ ሲያልፉ እና ከህዋ አልፈዉ ወደ እግዚአብሔር መገኘት ሲገቡ ለመመልከት ችያለሁ ወገኖቼ መንፈሳዊዉ አለም እዉነት ነዉ ሰይጣን ብዙ ጊዜ ከርስቲያኖችን ከመንፈሳዊዉ አለም በማጠራጠርና የማይደረስበት በማስመሰል በማሰላቸት በድንዛዜ አና በጥርጥር እየመታ መናፍስቱ ግን ያለማቋረጥ ሃያ አራት ሰዓት እየተቀያየሩ ኢንፎርሜሽን አየተለዋወጡ የሰዉን ልጅ ሲያጠቁት እመለከት ነበር የጠላትን ሀሳብ አንስተዉም አንደሚል ቃሉ በመናፍስቱ አለም የሚፈሩ አና በመንፈስ ቅዱስ እየተመሩ በመገለጥ የሚፀልዩ ከርስቲያኖች የመናፍስቱን መረብ ሁልጊዜ ሲበጣጥሱ እጅግ ብርቱዎች ነበሩ እነዚህ አንደዚህ የሚፀልዩ ሰዎች ለሰይጣን ሁልጊዜ ስጋት ናቸዉ መንፈስ ቅዱስ ምን እንደሚገልጥላቸዉ ሰይጣን ማወቅ ስለማይቶትል እነዚህ የበረቱ የፀሎት ሰዎች የተለያዩ ማዘዣ ጣቢያዎቹን በድንገት በማደባየት ይታወቃሉሱ በአየሩ ላይ ብዙ አለቆችና ስልጣናት በቅዱሳን ፀሎት እየታሰሩ በአግዚአብሔር መላእከት እየተጠረጉ ወደ ሲኦል ይወረወሩ ነበር ይኹ ሁሉ በየሰከንዱ የሚከናወን ተግባር ነበር ብዙ ከርስቲያኖች በልሳን ሲፀልዩ ሀይል አየተሞሉ በየማይከሮ ሰከንዱ ዲያቢሎስና ስራውን እቅዱን ሁሉ ያፈራርሱበት ነበር ሰይጣን የዚያን ጊዜ በጠንካራ ቡጢ ዓይኑን አንደተመታ ሰው ተምታቶበት የያዛቸው የቅዱሳን በረከቶች ከብብቱ አየወደቁ ለቅዱሳን ይደርሷቸው ነበር በዚህም ምከንያት እየተጭበረበረበት በየቀኑ ያቀደውን ጥፋት ከማድረስ ይልቅ ወደ መከላከልና ወደ መሸሸ ድምፁንም ወደ ማጥፋት ይገባል እርኩሳን መናፍስቱም በተለያዩ አፀዶቻቸው እየተሰማሩ ምቹ ሁኔታ ይጠባበቁ ነበር ሰይጣንና ሰራዊቱን ብርቱ ያደረጋቸው ሁልጊዜ የሚያሳዩት ትጋትና ተስፋ አለመቁረጣቸው እንጂ አንድ ከርስቲያን እንኳን ከላይ እንደጠቀስኩት አይነት ፀሎት ሲፀለይ በሚሲዮኖች የሚቆጠሩ መናፍስትን ይፈጃቸውና ያስራቸው ነበር ነገር ግን የሚያሳዝነው አንዳንዶች እየተዋጉ በተለያየ ሀሳብ ተይዘው በመንፈሳዊው አለም ያላቸውን ሀያልነት እንዳይረዱ ስለሆኑ በጥርጥርና በደመነፍስ በኢየሱስ ስም ሲሉ እየተበተኑ መናፍስቱ ወዲያው ይመለሱ ነበር እንደዚህ አይነት ፀሎት በሰይጣን ውሀ ቅዳ ውሀ መልስ የሚባል መሆኑን ለማወቅ ችያለሁ በአፋቸው የኢየሱስን ስም ይጠራሉ በልባቸው ግን ሀጥያትን ያሰላስላሉ ያኔ ታድያ ብኢየሱስ ስም ሲሏቸው የስሙ ጉልበት ብቻውን ሲያባርራቸው ብትን ብለው አንደገና እንደ ንብ ወዲያው ሁለንተናቸውን ይቆጣጠሩት ነበር አልፈውም ከፀለዩ በኋላ በተለያዩ አጋንንታዊ ፈተናዎች በበቀል ስለሚያሰቃዮአቸው ስለፀለይከ እና ስለፆምክ ነው አኮ ይኹ ፈተና የመጣብህ በማለት በመዋሸት ሰይጣን የብዙ ከርስቲያኖችን ልብ በማስፈራራት እንዳይፀልዩ ከፀለዩም በመንፈስ እንዳይፀልዩ ይከለከሏቸውና ከእግዚአብሔር ይልቅ ሰይጣንን አንዲፈሩ ያደርጋቸዉ ነበር አብዛኞቸንም በዚህ መንገድ በጠላት ድል የተነሳ ህይወት እንዲኖሩ እና ቃሉንም በማንበብ የሚገኘዉን እምነት እንዳይዙ ቃሉን ማንበብ እንዲጠሉ አእንዲሰንፉ በማድረግ ምንም እንኳን ያለ ቃሉና ያለ ፀሎት ከርስቲያን መኖር እንደማይችል ቢያዉቁም ለተረዱት እዉነት ምላሽ እንዳይኖራቸዉ በማያቋርጥ ስንፍናና ድንዛዜ ይመታቸዋል ከዚያም የተለያዩ የሀጥያት ድራማዎችን በሚቆጣጠራቸዉ አአምሮዎች በማዘጋጀት በሃጥያት በተደጋጋሚ በመጣል በማያቋርጥ ከስ ሁልግዜ የበደለኝነት ስሜት እንዲሰማቸዉ በማድረግና በአፅማቸዉ አስኪቀሩ ድረስ በነፍሳቸዉ ከስተዉ ሀጥያትን ሲያጠቡ እንዲኖሩና በስብከትና በዝማሬ ላይ ብቻ እንዲመሰረቱ በማድረግ ሙሉ መዳንን ከማግኘት ይልቅ ተመላላሽ ታካሚ እንዲሆኑ አድርጎ የሚታከሙባቸዉንም የመዝሙርና የስብከቶችን ይዘት መለኮትነቱን በማስለቀቅ በምድራዊ ቁስ ላይ ብቻ የተመሰረተ በማድረግ ከእዉነተኛዉ መዳን ጋር እንዳይገናኙ አድርጎ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የዘመኑ ከርስቲያኖችን ተብትቦ ቤተከርስቲያንን እንደ አንፊ ትያትር በኮሜዲ ሰባኪዎች በመሙላት በስጋ ጦር ሲወጋ ተመለከትሁ አንዳንዶችን አንዲያዉም በአለም የሌለ ሃጥያት ዉስጥ አንዲገቡ በማድረግ ፈጽሞ ወደ ቤተከርስቲያን እንዳይመጡና በእብደት እንዲመቱ በድህነትና በስካር በሱሶች ጠላልፎ ወደ ሞት ሲነዳቸዉ ተመለከትሁ ወገኖቼ ይህን ጽሁፍ የምታነቡ ሁላችሁ እባካችሁ ጨከናችሁ ወደ አዉነተኛዉ መዳን ወደ ፀጋዉ ዙፋን በንስሃና በመመለስ አንድትገቡ እማፀናችኋለሁ ለዚህ ነዉ በዚህ ምቹ ዘመን ወደ መንግስተሰማይ የሚገቡ ሰዎች በገደል ዉስጥ አእንደሚንጠባጠብ የውሃ ጠብታ ጠብ ጠብ ሲል የተመለከትኩት ወደ ሲኦል ግን አንደ ትልቅ ጅረት እንደ ከክረምት ጎርፍ የሰው ልጆች ነፍስ ሲፈስስ ነው የተመለከትኩት የመዳን ቀን ዛሬ ነው ዛሬ ድምፁን ብትሰሙ ልባችሁን እልከኛ አታድርጉት በህይወት እያላችሁ በጉብዝና ወራታችቸሁ እግዚአብሔርን አስቡት ተመለሱ ታዘዙት አለምም ሞላዋም እውቀትም ሃብትም ውበትም አላፊ ነው መጨረሻው ግን ትሉ በማይሞትበት አሳቱ በማይበርድበት በእባቦች በተሞላ የእሳት ጉድጓድ መከደን ነው የሰው ሁሉ ሩጫና ጥድፊያው ለዚሁ ነው በየማይከሮ ሰከንዱ ወደ ሲኦል የሚጎርፉት ሰዎች ሁሉ የራሳቸው እቅድ ነበራቸው ሃሳባቸው ልከ ዘላለም እንደሚኖሩ ነው ነገር ግን በሰይጣን ተጠልፈው በኃጥያት ተወግተው በሞት ባህር መስጠም እጣ ፈንታቸው ሆነ ወንድሞቼ እና እህቶቼ ዋጋቸሁ ተከፍሎአል ኢየሱስ የሚባል ቤዛ ተሰጥቷቸኋል አመኑና ከዚህ ዳግመኛ እድል ከሌለው ከዘላለም የሞት ስፍራ አምልጡ በዚህ በሲኦል ሁልጊዜ ልከ ሰው ነፍሱ ስትወጣ የሚያሳየውን አይነት ሲቃ ያለማቋረጥ ለዘላለም እየሞቱ በእሳትና በእባቦች በማይሞቱ ትሎች እየተበሉ እየሞቱ በእባቡ ሲነደፉ ደግሞ ልከ በቆዳ በሽታ አይነትና በካንሰር በግማት በመግል ተጨማልቀው የአንዱ ስቃይ አሰቃይቶ ሲገድላቸው እንደገና ስጋቸው ሲበቅል ደግሞ እየተቃጠሉ ይሰቃያሉ ለአንዲት ሰከንድ እንኳን እረፍትን ቢፈልጉ አያገጂትም በአጠቃላይ ሲኦል እጅግ በከፉና በመጥፎ ነገሮች የተሞላ የሞት ባህር ነው በሲኦል በተንቀሳቀስንበት ቦታ ሁሉ የተመለከትኩት ሁሉም በፀፀት እውነቱ አሁን በተግባር ሲገለጥላቸው ምነው ዘመኔን ሁሉ እዚህ ከማሳልፍ ለዚያች እንፋሎት ለነበረች የምድር ቆይታዬ ማንኛውንም ነገር አታገስ ነበር እባክህን ጌታችን አንዲት እድል ስጠን አያሉ ነበር ጌታን ሲለምኑት ያየሁት ብዙ አድል ያላቸው ግን በምድር የሚኖሩ ቢሊየን ህዝቦች አይኖቻቸውን በመጋረጃ ሸፍነው የነፍሳቸውን የውስጥ ጩኸት በማፈን በስጋቸውና በመንፈሳቸው ለጊዜያዊው እና ለእንፋሎቱ ኑሮ ይህን ከቡር ጊዜ በዋል ፈሰስ አሳልፈው ዛሬም የሰው ልጆች አድላቸውን ሲያቃጥሉ ተመልከቼ በምድር ብዙ ቴክኖሎጂ አለ ምን አለ ይሄንን እኔ ያየሁትን ለሰው ሁሉ የማሳይበትንና ሰዎችን ሁሉ ከጥፋት የምመልስበትን ጥበብ ጌታ ቢሰጠኝ እያልኩ ሳስብ ሳለ ጌታም ልጄ ይህን ሁሉ የተመለከቱ ሰይጣኖች እንደሰው ልጆች ምህረት አግኝተው ቢሆን በቅፅበት ዓይን ነበር የሚመለሱት ሰው ግን ተላላ ነው ሞኝ ነው አለኝ ቀጥሎም ስጋ እና ደም እግዚአብሔርን ማየት ስለማይችል ሳያዩ ለሚያምኑ ነው ብፅእና ፅድቁ የተሰጠው አለኝ አብን ማየት የሚቻለው በአውነትና በመንፈስ ሆነው ስለሆነ ለዚህ ነው ብዙዎች የሚታለሉት እኔ አራሴ እንኳን ሰው ሊሰራው በማይችለው አደራረግ ሁልጊዜ እየሰበከሁ ሳስተምራቸው ከእስራኤል ጥቂቶችን ነው ማዳን የቻልኩት ብዙዎቹ ግን በእኔ ተሰናከሉ የተከተሉኝ እንኳን እያዩኝ ፍፁም የሆነ እምነትን አላገኘሁባቸውም ስለዚህ አንተም የቻልከውን ሁሉ ንገራቸው ቢሰሙህና ቢመለሱ ለዘላለም ይተርፋሱ ዘራቸውም ምድርን ይወርሳል ነገር ግን ብዙዎችን ለማጥፋት ሰይጣን አዲስ እስትራቴጂ ነድፏል ለብዙዎች በዚህ ዘመን መዳን ጭንቅ ይሆንባቸዋል ድል ለነሳው ከእኔ ጋር በዙፋኔ ይቀመጥ ዘንድ አሰጠዋለው አንተ ግን አስከ ፍፃሜው ድረስ ሂድ አንተም ታርፋለህ በቀኑም መጨረሻ በዕጣ ከፍልህ ትቆማለህ አለኝ ከዚያም ቆመን እንመለከተው በነበረው ሁኔታ ሰይጣን በአየሩ ላይ በጥልቁ እና በምድር ላይ ያሱ አለቆቹንና ስልጣናቱን በመሰብሰብ ቀድሞ ጀምሮ የነበረውን ንግግር በከርዳዳ ድምፅ ያወራ ጀመር እንዲህም አሰ አንግዲህ ቀድሞ የነበሩት የውጊያ አስትራቴጂዎቻችን ብዙዎቹ አርጅተዋል ስለዚህ ሁሉንም እስከመጨረሻው ይዘን የምንሄድባቸው ቢሆንም ሰዎችን በሳይንስና ቴከኖሎጂ በመጠቀም አንዳንድ አዳዲስ እውቀቶችን በመግለጥ መንፈሳዊውን አለም ማስካድ ሁሉንም ነገሮች ተጨባጭ በማድረግ በስጋ አይናቸው አዳዲስ ፈጠራዎችን እንዲያዩ በሰው ቀመርና ቁጥር አባዝተው አካፍለው እንዲደርሱበት ማድረግ የምናውቀውን እውቀት ሁሉ በሚስጥርና በጥበብ መግለጥና ህይወትን ቀላል ማድረግ ይሄ አስትራቴጂ ቀድሞ በነበሩት ሰዎች የማይሰራ ነበር ምከንያቱም ብዙዎቹ በእምነት ላይ የተመሰረተ ህይወት ነበራቸው ስለዚህ እነርሱን በድህነትና ነፃነታቸውን በመንጠቅ ከዚያም በማስጨፍጨፍ እና በማጨፋጨፍ እንዲሁም የእውነቱን መንገድ አስመስለን በብዙ ሐይማኖቶች ግራ አጋብተን ለዚህ ደርሰናል የአሁኑ እቅዴ ግን ከመከላከል ወደ ማጥቃት ተሸጋግሯል ስለዚህ ሰዎችን ሁሉ መንፈሳዊውን አለም በማስካድ ይሄንኑ አስተሳሰብ በተለያዩ ከፍተኛ ተቋማት የሰው ልጆችን የከፋት እውቀት ማሳደግና ሁሉንም ሃይማኖቶች አእንዲከዱ በማድረግ ሰው የሚኖረው ለስራና በስራ ብቻ እንደሆነ ማስረጽ በማለት ተናገረ አንባቢዎቼ ስራ ለሰው ልጆች በአዳም ሃጥያት ምከንያት በእርግማን መምጣቱ ይሰመርበት ሰይጣን ንግግሩን ቀጥሏል ሐይማኖት ካለም ብርሃን ሰይጣን ነው ወይንስ አእግዚአብሔር። አለች በብስጭት ጌታም እይ ለሁሉ ጊዜ አለዉ ዉሸታም የዉሸት አባት ስለሆነ ነዉ ፈጥሮ ከራሱ ያወራል ተይዉ ቀን ተቀጥሮለታል አላትና በንዴት ሰይጣንን ይመለከተዉ ጀመር ሰይጣንም በተናገረዉ ነገር አራሱ ይሰቃይ ገባ አንድ እንደ ኮረት ድንጋይ ነገር በዉስጡ እየተንከባለለ ዉስጡን ፈጨዉ በዉጪዉ ሰዉነቱ እስከሚታወቅ ድረስ ግዙፍ ድንጋይ የራስ ቅሉን እየፈጨዉ በግንባሩ በስቶት ወደቀ ያኔ ትንፋሹን ሰብስቦ ግንባሩ ልከ አንደ ዋሻ ከፍት አንደሆነ ማውራቱን ቀጠሰ የራሱ ሃሳብ ከፋቱ ድንጋይ ሆኖ በእግዚአብሔር ላይ የተናገረው ውሸት ፈጭቶት ማሰቢያውን በርግዶት ምንም አዕምሮ ሳይኖረው ማውራቱን ቀጠሰለ ከዚያም አዲሱን እስትራቴጂውን የየአህጉሩን የክፋት አለቆች አሸከሞ ያስተዋውቅ ያዘ የሚያወራውን አፉን እያየሁ ጭንቅላቱ ባዶ አና ከፍት ሆኖ ሳለ ዝም ብሎ ግን በአፉ ሲናገር ይገርመኝ ነበር ኋላም አፍሪካ የሚባለው አጋንንት አዲስ አለቃ ወጣ አፍሪካ እንደሚታወቀው ብሎ ሰይጣን ንግግሩን ቀጠለ እስከዛሬ በረሃብ በችግር እና በድንቁርና ነበር ስንዋጋት የነበረው አሁን ግን ባለፈው እንዳያችሁት ተሸንፈን ከእርሱ በረከት እና ብልፅግና እንዲሁም አውቀት ታዝዞላታል ስለዚህ ይህንኑ ሁኔታ ቀይረን ነው ለአላማችን የምናውለው አሁን በአፍሪካ መንፈሱ በጨከኑ አገልጋዮች ስለሚሰራ በአውሮፓ እና በአሜሪካ የተጠቀምነውን የስልጣኔ አስተሳሰብ በህዝቡ ውስጥ በማስረፅ አገልጋዮቹን ፎቅ እየሰራንላቸው አቅዳቸውን ከወንጌል አና ከአርሱ መምጣት አርቀው አጀንዳቸው ፎቅ መስራት እና ትልልቅ የቤተከርስቲያን ህንፃዎች ላይ አንዲያተኩር ማድረግ ተከታዮቻቸውን ደግሞ በተለያዩ የመረጃ መረቦች በመጠቀም እና በመታገዝ ወደ ሃብት ወደ እውቀት እና ወደ ስልጣኔ ልባቸው አንዲሸፍት ማድረግ ከመሪዎቹ አይታ ውጪ በሃጢያት መበከል እና አለማዊነትን ማስፋፋት መሪዎቹ ህንፃውን ጨርሰው ህዝቡ ላይ ማተኮር ሲጀምሩ ህዝቡን ሀይማኖትን ኋላቀርነት አድርጎ እንዲመለከት በሰራነው ስራ መሰረት በየቤተከርስቲያኑ እንዳይገኝ በስራ መወጠር ብዙ የአፍሪካ ምአመን ቤተከርስቲያን የሚሄደው ሲቸግረው ስለሆነ እንዳይቸግረው እግዚአብሔር የሰጣቸውን በረከት በስራ እንዳገኙ እንዲያስቡ ማድረግ ከዚያም ህንፃዎቹን ባዶ ማድረግ ልከ አንደ ምአራባውያኑ የተበከሉ ወንጌሎችን እንዲቀበሉ የቤተከርስቲያን መሪዎችን በህዝቡ ፍላጎት ላይ የተመሰረቱ አስተምህሮችን እንዲያስተምሩ ማበረታታት በህዝቡ ተቀባይነት እንዲኖራቸው ማድረግ ከዚያም ልከ አውሮፓና አሜሪካ እንደተጠቀምነው ሴትና ሴት አና ወንድና ወንድ አንዲያጋቡ ማድረግን ጨምሮ ሃብትን ብልጽግናን እንዲሰብኩ ማድረግ ገንዘብ የሰው ልጆች ጌታ አንዲሆን ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ የፈለጉትን ቢያደርጉ ችግር እንደሌለው አንዲያስተምሩ ማድረግና ወደ አጠቃላይ ግባችን ሃይማኖት የለሽ ወደ ሆነ ማንነት እንዲመጡ ማብቃት በማለት ተናገረ ሁለተኛው አርኩስ መንፈስ ላቲን አሜሪካ የሚል ባጅ ተለጥፎበት ወጣ የላቲን አሜሪካውም በተመሳሳይ እንደ አፍሪካ ሲሆን ግዳጁ ተጨማሪ ብመዝናናትና በሱስ የሚል ጽሁፍ ብቻ ተጨምሮበት ነበር ሰይጣን ንግግሩን ቀጠለ ኢስያ ብዙዎቹን በፊት በከህደት ነበር የመታናቸው አሁን ደግሞ ብሎ ኢስያ የተባለው ህንዳዊ የመሰል ከፉ መንፈስ ሲወጣ ግማሸ አካሉ ቻይና ይመስል ነበር ነገር ግን የእስላም ጀለቢያ መሳይ ለብሶ ነበር ሰይጣን ንግግሩን ቀጥሎ ኢስያን ለሶስት በመከፈል መካከለኛው ምስራቅን በአገራቸው ላይ መኖር እንዳይችሉ በአየር ንብረት ችግር እና በረሃብ መምታት አሁን የበለፀጉበትን የነዳጅ ዘይት በአለም ተፈላጊነት እንዲያጣ በማድረግ አብዛኛዎቹ ወደ አፍሪካ እንዲሰደዱ ማድረግ ሩቅ ምስራቆቹን ደግሞ በሃይማኖት አልባነት በከሃዲነት በቴከኖሎጂ መምታት ህንዶችን በሰይጣኒዝም ሃይማኖትና በብልጽግና መዋጋት አውሮፓን ሩስያን አውስትራልያንና አሜሪካን በቴከኖሎጂና በሃይማኖት አልባነት መምታት ብሎ አጠቃላይ በሰባት እርኩሳን መናፍስት አለቅነት ከላይ ያወራውን እንዲያስፈጽሙለት ሾማቸው አንዲህም ሆነ ሌላኛው ዝሙት የተሰኘው የአርኩሳን መናፍስት አለቃ እርሱም የቻለውን ያህል ከሲኦል ማህፀን ከሰራዊቶቹ ጋር ሆኖ ያለገደብ ከነፍስ ግድያ አለቃ ጋር አብረው ከቀዱ በኋላ ወደ ሲኦል ልብ ወደ ሰይጣን አዳራሸ ገቡ ያንግዜ ሰይጣን በትልቅ እስከሪን በስድስት መናፍስት የፖርኖግራፊ አይነት ዳንስ በመድረኩ ላይ አንዲቀርብለት አስደርጎ በሙዚቃ ማስጨፈርና ብዙ ያልተገቡ የብልግና አደራረጎችን ከሴቶቹ ጋር ያደርግ ጀመር እነዚያ የሚያማምሩ ሴቶች ፈገግ ሲሉ ሁለቱ የውሻ ከራንቻቸው ከሰው ጥርስ እጅግ የሚበልጥ እና መርዛማ ነበር ምላሳቸው ልከ የአባብ ይመስል ነበር መንታ ሆኖ ወዲያና ወዲህ ያስወነጭፉት ነበር ሰይጣን በፊቱ የቆመውን የዝሙት አለቃ መንፈስ አየሳቀ ከተመለከተው በኋላ አንተ ዘመን የማያልፍብህ ስኬታማ ልጄ ነህ አስት ስጋ የሆነውን ሁሉ አርከስ አትራራ እርሱ ያረከሰውን ደግሞ አንተ ነፍሰ ገዳይ ግደል ጨርሳቸው አትራራላቸው እያለ መለፍለፍ ያዘ ይሄ የዝሙት መንፈስ እንደ ሴት የጡት መያሸያ እና ፓንት አጥልቆ የሴትና የወንድ ብልት ሙሉ ሰውነቱ ላይ አስነቅሶ ነበር ነገር ግን ንቅሳቱ ሁሉ አውነተኛ የሰው ገላ ይመስሉ ነበር ግማሽ አካሉ የሴት ግማሽ አካሉ ደግሞ የወንድ ነበር ማንኛውንም ሰው የሚያደነዝዝበት ማደንዘዣ መርዝ ከሲኦል በቀዱት አቃ ውስጥ እራሱ ሰይጣን ሞላበት ከዚያም ይደንሱ የነበሩት ሴቶች በቅፅበት አይን ወደ ዘንዶነት ተቀየሩ በኋላም እንደተቆጣ የኮብራ እባብ አንገታቸውን ቀና አድርገው መርዛቸውን በአለቃው መንፈስ እቃ ውስጥ ተፉት በመቀጠልም መናፍስቱ ሁሉ አንዴ እንደ ሰው ሴት ወንድ እባብ ጅብ አይነት ፍጥረት በመሆን ይለዋወጡ ያዙ በኋላም ሰውን ሁሉ ያስቱ ዘንድ ሰይጣን ስልጣን ከሰጣቸው በኋላ በምድር ሁሉ ተሰራጩ ከዚያም ይሄ የዝሙት መንፈስ ፍጹም የማርያምን ምስል በመምሰል የጠፈሯ ንግስት የተባለ ፅሁፍ ያለበትን ዘውድ በራሷ ላይ በመጫን ጨረቃን እንደ ማዘዣ ጣቢያዋ ስታደርግ ተመለከትሁ በዚያም መናፍስቱ ዙፋን አዘጋጅተውላት ተቀመጠትቶ በስሯ የነበሩትንም መናፍስት በሙሉ ወደ ምድር አሰማራችቶ በኋላም መናፍስቱ በሰዎች ሁሉ ላይ የተለያየ እርኩሰታቸውን በዝሙት መንፈስ ወደየሰዉ ሁሉ ሲደፉት ተመለከትን ይህ መንፈስ በሰዎች ሁሉ ላይ የተደፋ ቢሆንም ነገር ግን በተለይ በአውነተኛዎቹ የጌታ ተከታዮች ላይ በብዛት ያለማቋረጥ ይደፋባቸው ነበር ኋላም ከዚህችው እርኩስ መንፈስ ፊት እጅግ ብዙ የሆኑ ከባህር ውስጥ የወጡ ሴትና ወንድ የሚመስሉ መናፍስት ቆመው ነበር ሁሉም ብዙ ሃይል ከእጆቿ ከተቀበሉ በኋላ ወደየ አገልጋዮች ቤት ሲገቡ ተመለከትናቸው ሰዓቱም ከለሊቱ ሰዓት አካባቢ ነበር ኋላም እንቅልፋቸውን አብርረው በህልማቸው በመገለጥ አብረዋቸው ዝሙት ሲሰሩ ተመለከትሁ አንዳንዶቹ በማግስቱ አገልግሎት ያለባቸው ሁሉ ነበሩበት ቀጥሎም በከስ ብዙዎቹ ለእግዚአብሔር የሚገባውን እውነተኛ አምልኮ ማቅረብ እንዳይችሉ ሲያዘገዩአቸው አንመሰከት ነበር ብዙጊዜ ወጣት የሆኑ አገልጋዮችን የሚዋጉበት አንዱ መንገድ ይሄ መሆኑን ተገነዘብኩ ሌሎችን ደግሞ በአብዛኛው ወጣት ወንድና ሴቶችን አራሳቸውን በተለያየ መልኩ በተመስጦ ከብዙ ሴቶች እና ወንዶች ጋር አብረው ዝሙት እንዲያደርጉ ሃሳብን በልባቸው ሲዘሩ አንመለከት ነበር በኋላም አብዛኞቹ ወጣት ሴቶችና ወንዶች በቤተከርስቲያን ውስጥ በተለያዩ አገልግሎቶች ውስጥ ያሱትን ሳይቀር በዚህኛው ሱስ ታስረውና ተተብትበው እመለከት ነበር በኋላም ስነ ልቦናቸው እጅግ የዘቀጠ ትውልድ ሆነው ነበር እነዚሁ እርኩስ መናፍስት በተቀናጀ መልኩ የሰውን አመለካከትና አስተሳሰብ ገዝተውት አይ ነበር በሌላ በኩል ደግሞ ያገቡ ሰዎች አገልጋዮች ጭምር እንደዚህ አይነቱን ሃጥያት የሚለማመዱት በድብቅ ነበር ከፖስተሮች እስከ ተራው ሰው ከመሃይም አስከ ተማረው ድረስ በዚሁ በፖርኖግራፊ ሱስ ተጠምደው አመሰከት ነበር ኋላም አንዲት ከንፈሯ በሰው ደም የቀላ ጥርሰ ረጃጅም ወጣት ሴት የሰው ልብ እየበላች ወደ ጠረፏ ንግስት መጣችት ያንግዜ ያቺ የጠረፏ ንግስት ተብላ በጨረቃ ላይ ከትማ የዝሙትን መንፈስ ወደ ምድር የምትረጨው ሴት መሳይ አጋንንት ወዲያው ዘንዶ ሆና ቆመች እያየነውም ዘንዶው ልክ እንደ እስስት እየተለዋወጠ አንዴ ሸረሪት አንዴ ደግሞ እስስት አንዴ ደግሞ አይጥ ጊንጥ እየሆነ ይቀያየር ነበር በዚያን ጊዜ ሁሉም በዙሪያው የነበሩት መናፍስት ሲለዋወጡ ይህች የሰው ልብ እየበላች የነበረቸው ወጣት ሴት ግን ፈጽማ አይኗን ተከላ ድምዷን ልከ እንደ እባብ አንዴም እንደ ጅብ ሳቅ እያሰማች ከኋላዋ ብዙ እርሲን የሚመስሉትን መናፍስት አስከትላ አሰልፋ እያየናት ከሲኦል አፍ ካለው መንታ ምላስ ስልጣንና ሃይል ተቀብላ ከተመለሰች በኋላ በጠረፏ ንግስት ዙፋን ፊት ለፊት ቆማ ተመለከትናት ከዚያም የጠረፏ ንግስት ታላቋ አርጤምስ የሚል ጽሁፍ ያለበትን ዘውድ ከጫነችላት በኋላ ሣዝቡን ሁሉ ከህፃን እስከ አዋቂ በወጥመድሽ ጣያቸው በየሴቶች ውስጥ ሆነሸ ተመለኪ በአለም ላይ ያሉ አለቆችና ገዥዎች ዘፋኞች እና ዲዛይነሮች ያንቺ ናቸው እያለች ሳለች ነፍሰ ገዳይ የተባለው እርኩስ መንፈስ እስር እስሯ ይሯሯጥ ነበር በኋላም በአለም ላይ እስከዛሬ ተፈጥረው የነበሩ ቆነጃጅቶችን የመሰሉ መናፍስት ታዋቂ በሆኑ ሴት ዘፋኞችና ሞዴሎች አንዲሁም የፊልም ተዋናዮች ላይ እንደ ደባል ሰው ሆነው እንዲሰሩ ብዙ ሃይል ከተሰጣቸው በኋላ እየተሯሯጡ ወደ ምድር ሲከንፉ ተመለከትናቸው እንደታዘዙትም ሁሉ በየሰዉ ላይ ተዋሃዱ አንዳንድ አርኩስ የሆኑ ዝሙት ቀስቃሽ ፊልሞች ዳንሶች እና ሙዚቃዎችን እንዲሰሩ ያነሳሷቸውም ነበር በተጨማሪም ከአጋንንት ኃይል በላዩ ላይ እንዲጨመርበት በአዘጋጆቹ ለሰይጣን ይላከለት ነበር እነዚህ መናፍስት በላያቸው የገቡባቸው ሴቶችን ሰው ሁሉ በያለፉበት ጎዳና ሲመኛቸው ተመለከትሁ ሁሉም አይኑን ይተከልባቸው ነበር ሁሉም ከእነርሱ ጋር ዝሙት ለመስራት ይመኝ ነበር በዚህ ሰዓት ሞት እያደባ በምኞት የሰከሩትን ስካራቸው ሳይበርድ እየጠረገ በተለያየ አደጋና በሽታ ወደ ሲኦል ያከማቻቸው ነበር እየተመለከትኩ ሳለ አንዳንዱ በዓለም ውስጥ ባሉ ታላላቅ ከተሞች በእነዚህ የጥልቁ አባላት ሀሳብ አመንጪነት ታላላቅ ምሸት ከለቦች በሚሊዮኖች በሚቆጠሩ ገንዘቦች ይከፈቱ ነበር በእነዚህ የምሽት ከለቦች ከሚገቡትም ሞዴል ሴቶች አንዳንዶቹ ራሳቸው መናፍስቱ ነበሩ እጅግ ቆንጆ ሴት መስለው በታዳሚው ላይ መንፈስ አየሞሉ ከሰው ልጆች ጋር በአካል ዝሙት ይሰሩ ነበር ለምሳሌ ከከተማችን አዲስ አበባ ጀምሮ እስከ ዋሸንግተን ሲንጋፖር ፍሎሪዳ ፓሪስ ቶከዮ ወዘተ በግልጽ እራቁታቸውን ሆነው በሚስጥር ቪአይፒ በሚሉት የዳንስ ከለባቸው ውስጥ በሰው ሁሉ ፊት ገንዘብ የሰጠ ማንኛውም ተስተናጋጅ ከእነዚህ ደባል ስብአና የተላበሱ ሴቶች ጋር ዝሙት ሲያደርግ እንመለከት ነበር ሌሎቹ ደግሞ በየማሳጅ ቤቱ የተለያዩ አፀያፊ የዝሙት ተግባራትን ይፈጽሙ ነበር እነዚህ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ ውስጥ የተጠመዱ ሰዎች ከመንፈስ ጋር በቀላሉ መለያየት ይከብዳቸዋል ስለዚህ ሁልግዜ በድብቅና በግልጽ ይህንን እዲያደርጉ ይገደዱ ነበር ጌታም ብዙዎቹ ህዝቦቼ ይህንን ተግባር በየቀኑ እየጠጡት ነው ብዙ አገልጋዮቼም አንዲሁ መቅደሳቸው ፈርሶ በዝሙት ይመላለሳሉ እንዳንዶቹ ደግሞ ከአለም ያዩትን ነገር አኔ በቀደስኩት ትደር ላይ ይፈፅሙታል በትዳር ውስጥ እያሉ መኝታቸውን ያረከሱታል ይህንንም እንደስልጣኔ ያዩታል በአገርህ እንዲሁም በአለም ዙሪያ ብዙ የአኔ ስም ከተጠራበት ቤተሰብ የወጡ ሴቶች ልጆች አሁን እውቅ የዝሙት አራማጆች ሆነዋል ብዙ በቤተከርስቲያን የነበሩ ዘማሪዎችና ሙዚቀኞች አብዛኞቹ በአለም ዘፈን ተጠምደዋል ብዙዎቹ በቤተከርስቲያን ውስጥ ያሉ ወጣቶች አራሳቸውን ለዝሙት በሚያነሳሳ አልባሳት ሸልመዋል በየጎዳናው ብዙዎችን ያስታሉ ያዘሙታሉ ይዘሙታሱ አንዲትን ልጅ አይቶ የተመኛት ከእርሷ ጋር በአካል ዝሙት ያደርጋል ስለዚህ አንዳንዶች በቤቴ ውስጥ በአንደዚህ አይነት ከብዙዎች ጋር በቀን እአየረከሱ ይውላሉ አይፈሩም ምከር አይሰሙም ብዙዎቹ ይህን እያደረጉ ያገለግላሉ መድረከ ላይ ይቆማሉ አሁን አሽቅድምድሙ ማን የበለጠ ያስታል ነው ያሳተ ሁሉም አብሮ ይስታል በአንዲት ሴት አለባበስ ምከንያት ቀኑን ሙሉ ሰዎች ቢስቱ እርሷም ከአስሩም ጋር ዝሙት አንዳደረገች እንደሳተች ይቆጠራል ልጆቼ እሽቅድምድሙ ወዴት ነው። ማነው የእኔን ስጋ የበላ ደሜንም የጠጣ እኔ ስጋዬን እንኳን ቆርሼ አንደሰጠሁት እርሱ ደግሞ ያለውን ሳይሰስት በምድር ላስቀመጥኩት ለዚህ አላማ የእንግድነቱን ዘመን የሚሰጥ ኸረ የሰው ያለህ የሚለውን ጩኸቴን ጆሮ ያለው ይስማ ይሄ ነው የእኔ ድምጽ እርስ በአርስ በአደባባይ ሲዘላለፉ ይቅር ሳይባባሉ ድንቅና ተአምራት ለማድረግ ይጣደፋሉ ህዝቤ በድንቅና ተአምራት አትሸወዱ ይልቁንም ከላይ በነገርኳችሁ አገልጋዮችንና መሪዎችን መዝኗቸው ቀለው ከተገኙ ከእነርሱ ራቁ ከአንግዲህ የልቤን ሀሳብ አውቀው የሚመሩትን መሪዎች አስነሳለሁ እነርሱን አሳድጓቸው አሁን ያሉት መሪዎች አብዛኞቹ እንደዚህ አይነት አገልጋዮችን በየጉድጓድ መወርወር ነው ስራቸው ስለዚህ ህዝቤ እኔ የቀባኋቸው ባሪያዎቼን አሳደጉ ተከተሉአቸው ከአነዚህ ጡንቸኛ ከሆኑ ሳኦሎች ታደጓቸው ከዚህ በኋላ እውነተኛ የሆኑ እና ነፍሳቸውን እንኳን ለህዝቡ ለመስጠት የቆረጡ መሪዎችን እሰጣችኋለሁ የእኔ የወንጌል ብርሃን በእውነተኛው አቅሙ ይገለጣል ሀሰተኛ መናፍስትን ከምድር ላይ እጠራርጋለሁ ብዙዎችን አዋርዳለሁ ከምድር ላይ ተኩላዎችን ከቤቴ አስወጣለሁ እንከርዳዶችን አለቅማለሁ ቤቴን አጠራለሁ ፈጽመው አዕምሮአቸውን ለአጋንንት የሸጡ ስለሆነ ሃጢያተኛን ይቅር ለማለት ይከብዳቸዋል ሰውን ታሪኩን በመጥቀስና በመፈረጅ ለአለማውያንና ለአሳዳጆቹ አሳልፈው ይሰጡታል በሰው ሲፈርዱ አይፈሩም አትፍረዱ ይፈረድባችኋል የሚለውን ቃሌን ረስተዋል ሰዎችን ሃጢያት የሚያሰራውን መንፈስ ከመታገልና ነጻ ከማውጣት ይልቅ በሰውዬው ላይ የፍርድ ናዳ ማውረድ ይቀላቸዋል ከእኔ ቃል ይልቅ ለስምምነታቸው ለባህላቸውና ለከብራቸው ትልቁን ቦታ ይሰጣሉ የወንድማቸውን ገመና ከመደበቅ ይልቅ ሰድበው ለሰዳቢ ይሰጡታል የእህታቸውን ገመና ይገልጣሉ የአባታቸውን ገመና ይገልጣሉ አራሳቸው እንኳን ሊኖሩት የማይችሉትን ህግ በህዝቤ ላይ ይጭናሉ ሰው በምድር በህይወት አስካለ ከእኔ ሃይልን የሚቀበልበት የማይቋረጥ ምህረትና ይቅርታ እንደሚያገኝ በቃሌ የተጻፈውን እውነት ይደብቁበታል ድካማቸውን ደብቀው ሁልጊዜ የራሳቸውን ጽድቅ እና ታላቅነት አንዲሁም ስላደረጉት ጠንካራ ነገር ብቻ እያወሩ ይኖራሉ ይህንን ተረት ተረታቸውን ህዝቤን በጫንቃው ላይ ይጭኑበታል በአምነት ወደሚገኝ መንፈስ ቅዱስ ድካሙን ወደሚያግዘው እንዳይደርስ ይከለከሉታል ስለ ሃጢያትና ስለ መተላለፍ የሚደርስን ወቀሳ ሁሉ አግኝቶ ወደ ህይወት የሚያደርሰውን መንገድ ይዘጉበታል ስለዚህ ስለ ራሳቸው ቅድስና የበለጠ በማጠናከር ሰዎች አነርሱ ላይ ምንም አሉታዊ ነገር ከመናገር ጀምሮ ቢያደርጉ በእኔ እንደሚቀሰፉ አድርገው በማስፈራራት አንዳንድ ሰዎች አንደዚህ አይነት መሪዎቻቸውን አንዳይቃወሙና አእንዳይገስጹ በማስፈራራት ከተከሰተም ባላቸው ተሰሚነት በማጥፋት ፍፁም ማንም የማያርማቸው እንደ ገዛ ልባቸው የሚሄዱ ትእቢተኞች ሆነው አሉ የፈረሰውን ቅጥር ለመጠገን የሚመጡትን የሚላኩትን አሳድደው በመበቀል በመምታትና በማጥላላት የህዝብ ልብን እንዳያገኙ ተግተው ይሰራሉ ሲመቻቸውም በስጋ ጭምር በማስፈራራት አሸማቅቀው ከህብረት ያርቁታል ሁሉንም ነገር ከራሳቸው ጥቅም አንፃር እየቃኙ ሆዳቸው አምላካቸው ሆኖ እራሳቸውን ይሰብካሉ ከብራቸው በነውራቸው ነው የሚመለስና የሚፀፀት ልብ የላቸውም እኔን ከመስማት ይልቅ ስሜታቸውንና ከብራቸውን ያስቀድማሉ ስለዚህ እራሳቸው ፍሬ አልባ ሆነው ህዝቤን ፍሬ አልባ ያደርጉታል በከንቱ ውዳሴ ነፍሳቸውን አስከረዋት ቃሌን ሲያጠኑ እንኳን እንዴት በሰው ፊት ከሌላው ሰባኪ ይልቅ ቃሉን ይገልጣሉ ለመባል በእውቀት በስጋዊ መረዳታቸው ልክ የእኔን ሃይል ገድበው ጥሩ ባልሆነ ልብ ጌታ ጌታ ይሉኛል አራሳቸው ባሰፉት ሱሪ ልከ ገድበውኝ ና አብረኸን ሁን ይሉኛል ብዙ ጠማማነታቸውን አልፌ ለህዝቤ ስለምናገር የእነርሱን ጠማማነት የተቀበልኩት በማስመስል ይሰብካሉ ያስተምራሉ የበለጠ ውንብድና ሞልቶባቸዋል አይፀፀቱም መንፈሴን ያለ ልከ ይገፉታል ስለዚህ ልክ እንደበለሲቱ ፍሬ አልባ ሆነዋል ከእንግዲህ ወዲህ አሳች መንፈሳቸውን እና ስጋዊ አጥራቸውን ሽሬያለሁ በመንደራቸው ድርቀት ይሆናል የህዝቡን ልብ አበረታለሁ ህዝቤ ፈትኖ ያያቸዋል ከእነርሱ ጋር መተባበር ያቆማል ከእኔ ይልቅ ከብራቸውንና ገንዘብን ወድደዋልና ከዚህ በኋላ ለታይታ ብቻ አብሬ የምስራ አይምሰላቸው ህይወት የሌላቸው ዝናብ የማይሰጡ ደመናዎች ሁሉ ይጠረጋሉ መስሎ ማደናገር አይቻልም ቤቴ የከፉዎችና የቀማኞች ዋሻ መሆኑ ያበቃል የስጋ በሆነ ብልጣብልጥነት ያገኙትን ከብር ወደ ውርደትና ሃዘን ካባ እለውጣለሁ በቤቴ ደፍረውኛል ስለ መንጋው ግድ የላቸውም መንገዳቸው ሁሉ የጥመት ነው በትምህርታቸው ከመፈወስ ይልቅ የህዝቤን ቁስል እያከኩ የበለጠ ወደ ካንሰርነት አስኪለወጥ ድረስ በማከከ ለግዜው እያስደሰቱት ነገር ግን ቁስሉን ሲያሰፉበት ተመልክቻለሁ ብሎ በቁጣ ተናገረ በመቀጠልም እንደዚህ አለኝ በዚህ አለም ውስጥ በሚኖሩ ሰዎች መሀከል እጅግ መለያየት ይፈጠራል ሁሉም ወደ ገዛ ሃሳቡ ያዘነብላል የእኔን ሃሳብ ሳይሆን አራሳቸውን ማገልገል ይጀምራሱ በአብዛኛዎቹ አገልጋዮች ላይ የሀሰት መንፈስ ተለቅቆባቸዋል ለዚህች ምድር ስኬት ብቻ ለዝናና ለሀብት መሰብሰቢያ ስሜን እያቆላመጡ ጠፊውን የዚህች አለምን ነገር ይሰበስባሉ በአፋቸው ያከብሩኛል አንጂ በልባቸው አይደለም ውስጣቸው ቅሚያና ዝርፈያ አድመኝነት እንዲሁም ማባሪያ የሴለው ምኞትን ተሞልተዋል መመዘኛቸው ገንዘብ ነው ሁልጊዜ ከጥቅማቸው አንፃር ብቻ ይንቀሳቀሳሉ ላደረጉት መልካም ነገር ዋጋቸውን ከሰውና ከህዝቡ ለማግኘት በመገናኛ ብዙሃን እና በመፅሄት ጡሩንባ ያስነፋሉ አይኖቻቸው መቃብር ናቸው ሁልጊዜ ጊዜ ሰጥተው ያጭበረብራሱ ጊዜ ሰጥተው እኔን አይሰሙኝም ፆምና ፀሎታቸውን በሌሎች ዘንድ መንፈሳውያን ለማስመሰል ይጠቀሙበታል አልፈው ተርፈው በቤቴ ውስጥ ሙስና ይሰራሱ በዘር በወገንተኝነት ተሞልተው በአገርህ በቤቴ ውስጥ እንዳልሰራ መልካሚቱ እጄ እንዳትገለጥ በመንፈስ ቅዱስ ሙላት አንዳልሰራ ገድበውኛል በቤቴ ውስጥ በድፍረት ፍርድ ይዛባል ፍትህ ይጎድላል መፃተኛው ይገፋል ድሆችን አግልለው በስማቸው ይነግዳሉ መዝሙሬንና ቃሌን ባማሩ ቃላት እየከሸኑ ሳይኖሩበት እንደፈለጉ እየዘሞቱና በሃጥያት ተሞልተው ለገንዘብ ማግኛና ኑሮን ለመለወጫ ይጠቀሙበታል በዓለም ዙሪያ በየማሳጅ ቤቱ የሚዘሙቱት አገልጋዮቼ ሆነዋል በጋብቻ ላይ ቅምጥ አላቸው በመፅሄቶችና በቴሌቪዥን እንደማስታወቂያ ያልሰሩትን ስራ ያልሆኑትን ሆንን እያሉ ገንዘብ እየከፈሉ ማስታወቂያ እያስነገሩ ህዝቤን ይበዘብዛሉ መማለጃ ጉቦን እየተቀበሉ በደላላ በግልፅ መድረከን ይቀባበላሉ ይሞከሸሻሉ እንጂ የአውነት ምስከር ሆነው አይቆሙም በዚህም ቤቴን የቅሚያና የዝርፊያ ቤት አድርገውታል አሁንም እንዲህ በላቸው ስራችሁን አውቃለው በላያችሁ የአህዛብ ነገስታትን ልብ አስነሳለሁ በግብር ያስጨንቁዋችኋል እንደፈለጋችሁ አስራቴንና በኩራቴን አንዲሁም የፍቅር ስጦታዬን በግል አካውንታችሁ ከትታቸሁ ብቻቸሁን ፈላጭ ቆራጭ አትሆኑም በውጪ ኦዲተሮችና በህዝቡ የኦዲተር ኮሚቴ ቁጥጥር ስር ትወድቃላችቸሁ የፈለጋችሁትን የአኔ ሳይሆኑ የእናንተ ባሪያ አገልጋዮችን አትቀጥሩበትም ፀጋ ያላቸው ህዝቡን ያገለግላሉ ህዝቤንም አንዲህ በላቸው ግልፅ የገንዘብ አሰባሰብ መመሪያ የሴላቸውንና በገለልተኛ ኦዲተር የማይተዳደሩ አብያተ ከርስቲያናትን ከመርዳት አንዲቆጠቡ አሳስባቸው አስራታቸሁንና መባችሁን ለእነዚህ አብያተ ከርስቲያናት ከምታስገቡ ለተቸገሩ ሰዎች ለድሆች ለአስረኞች ለበሽተኞች ስጡ ይህን ካደረጋችሁ ዋጋችሁ ከእነርሱ እኩል እንደሆነ እወቁት ህዝቤ ጥቅስ እየደረደሩ ለመዋጮና ለስጦታ የሚለፈልፉትን አትስሟቸው በስጦታ ጉዳይ በግልፅ ድሆችን የማትረዳ ለቸግርተኞች ድጋፍ የማታደርግ ቤተከርስቲያንን መደገፍ እና መርዳት ሽፍታን እና ቀማኛን ከመደገፍ አይተናነስም እና ህዝቤ ተጠንቀቅ የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ የማታፈራን ቤተከርስቲያን መደገፍ ጠንቋይ ቤትን ከማሰራት አይተናነስም ምክንያቱም ለሰው ልጆች ሁሉ አኩል ከብር የሌላት ቤተከርስቲያንና አገልጋይ የእኔ አይደሉም ከእነዚህ ቤተ ከርስቲያናት ነን ከሚሉ ጋር መተባበር ከጣኦት አምላኪዎችና ከሃዲዎች ጋር ከመተባበር አይተናነስም የእኔ ጭንቀት ለሰው ልጆች መዳንና መረዳዳት ላይ ነው ቤተ ከርስቲያናችሁን አሳምራችሁና አስውባችሁ ስለ ሰራችሁ ዋጋችሁ በሰማይ አይደለም ለሰው ግን ያደረጋችሁትን ማንኛውንም በጎ ተግባር ዘላለም ላይጠፋ በወርቅ መዝገብ ተፅፎላችሁ ይቆያችኋል ቅድሚያ አገልጋዮቼ እርስ በአርሳችሁ ተዋደዱ ተከባበሩ ተቀባቡ ከዚያም የሰውን ልጅ ሁሉ ዘር ያለ ምንም አድሎ አገልግሉ ዘረኝነትን ወገንተኝነትን ከፊቴ አርቁ ሁልጊዜ የምታደረጉትን ስታደረጉ ከልባችሁ በስሜ ከእኔ ብድራትን አንደምትቀበሉ አውቃችሁ አድርጉ እንጂ በበጎ ፈንታ በጎ ነገርን ከዚህች አለምም ሆነ ከሰው ልጆች አትፈልጉ አትቀበሉምጉ መልካም ስራችሁን ለእኔ እንጂ ለሰዎች ለማስደሰት አትሽቀዳደሙ ሽልማትም አትቀበሉ ይልቁንም ያለመርካት መልካም ማድረጋችሁን እለት እለት አንደ ምግብና መጠጥ አድርጉት ግራችሁ የሚያደረገውን ቀኛችሁ አይወቅ በምታደርጉት መልካም ነገር ስጋችሁ አንኳን እንዳይታበይና ሌሎችን እንዳይንቅ ያደረጋችሁትን ሁሉ እኔ ካደረግሁላችሁ ጋር እያነፃፀራቸሁ ወደ ፊት ገስግሱ ለመስጠትም በመንፈሴ ተማሩ እንጂ በትምህረት ማታለል እየተገፋፋችሁ ስጦታችሁን አትስጡ በመጀመሪያ ከሁሉ በላይ የሆነውን እራሳችሁን ስጡኝ የአዲስ ኪዳን መስጠት አራስን ከመስጠት ይጀምራል እራሱን የሰጠ ያለውን ለመስጠት አይቸግረውም እናም ይህን መልእከቴን የሚሰማ የእኔ ህዝብ የሆነ ሁሉ ከተያዘበት ግብፃዊ አለም ይውጣ ያኔ መቅደሴ ይሆናል ግዛቴም አደርገዋለሁ ያኔ ታዲያ በፊቱ የሚቆም ማንኛውም ባህር የሆነ ነገር እንኳን ቢሆን ከፊቱ ይሸሻል አላሻግር ያለውም ተራራውና ኮረብታው ሁሉ እንደ ጠቦት በፊቱ መዝለል ይጀምራል በቅዱሱ ተራራዬ ላይ ፈራጅ አደርገዋለሁ ይህን መልእከቴን የሚሰማ ሁሉ እራሱን በማየት ካለበት አንግዳ አስተሳሰብ ዛሬ ይውጣ በመመለስ እና በማረፍ ይድናልና ከአመፅ ልቡን ያሸሸ አለኝ ሰይጣንም እነዚያን እርኩሳን መናፍስት በተለያየ አላማ ወደ ምድር ካሰማራ በኋላ ስብሰባው ተበተነ ከዚያም እኛም በብረሃን ሉላችን ተሳፍረን ለአንዴና ለመጨረሻ ግዜ ከሲኦል ወጥተን ወደ ገነት ጉዚችንን ቀጠልን ከሲኦል ርቀን ምንም እንኳን የሄድን ቢሆንም ጩኸታቸውና ስቃያቸው ልቤን በጣም ስለ ነካው ለረጅም ጊዜ ከጆሮዬ አልጠፋም ነበር ምዕራፍ አራት ጉዞ ወደ መንግስተ ሰማያት መንታው መንገድ ጌታ ይህንን ሁሉ ነገር ካሳየኝ በኋላ አሁን ና አንሂድ ብሎኝ ወደ ምድር ተመለስን በኋላም አንድ ፀጥ ያለ ጎዳና ተከትለን ጥቂት እንደተጓዝን ሁለት መንታ መንገድ ላይ ደረስን አዚያም የምድር ሰዎች ሁሉ ተሰልፈው ወረፋቸውን ሲጠባበቁ ተመለከትሁ እነርሱም በቅደም ተከተላቸው ወደ መንታው መንገድ ይመጡና ይሰለፋሉ ከመንገዶቹ አንዱ የጠጠር መንገድ ሲሆን ዳርና ዳሩ ገደል የሆነ ነው ለመሄድ የማይመች እና ረግረግ ያለበትም ነው ይህ የኢየሱስ መንገድ ነው የሚል ፅሁፍም ተፅፎ በቀስት መልከ ተሰቅሎበታል ሁለተኛው መንገድ ደግሞ ብዙ መንታ መንገዶች ያሉት ሆኖ አስፋልት እና ሲጓዙበት ቀና የሚመስል ጎዳና ነው በኋላም እዚያ መነሻ ላይ ቆመው በዚህጋ ሂዱ ይሄ መንገዱ ቅርብ ነው ምቹ ነው እያሉ የተለያዩ የሐይማኖት አባቶች ሳይንቲስቶች አለም እራሷ ሰው ተመስላ ሰዉን ይገፋፉ ነበር እንዲሁም ራሱ ሰይጣንም አማራጭ መንገድ አለኝ አያለ ይለፈልፍ ነበር ክህደትም ቆሞ እባካችሁ የሚሏችሁ ሁሉ ዝም ብሎ ነው ውሸት ነው አትመኑ በአይናችሁ የሚታየው ብቻ ነው ልከ መልካም የሆነውን አይታችሁ ሂዱ እያለ ማስታወቂያውን ይናገር ነበር በኢየሱስ መንገድ ላይ ደግሞ ወንጌላውያን ፓስተሮች እና ነቢያት ሁሉ የተዘረጋ መፅሃፍ ቅዱስ በሚመስል ውሃ ላይ ቆመው በብዙ ፈገግታ እባካችሁን ወደ ኢየሱስ መንገድ ኑ ይሄ ነው አውነተኛው መንገድ እያሉ በትህትና እና ልመና በሚመስል መልኩ እየተቀባበሉ እጆቻቸውን ዘርግተው ይማፀኑ ነበር በዚህ በኢየሱስ መንገድ ወደ ኋላ ለመመለስ መሞከር በጣም አስቸጋሪ ነው በሌሎቹ መንገዶች ግን ሰዎች አንደፈለጉ በአንዱ የተወሰነ ይሄዱና ደግሞ ወደ ሌላው ይቀይሩ ነበር ጌታም ልጄ ያየኸውን በደንብ ፃፈው ብሎ አዕምሮዬን በእጆቹ ዳሰሰው ከዚያም እያንዳንዱን አንቅስቃሴ በጥልቀት የምመለከትበትን ዓይን ሰጠኝ ቀድሞ ከነበረኝ አይታ መቶ እጥፍ አድርጎ የገጠመልኝ ዓይን እይታዬን በእጅጉ አጠራው በኋላም ስመለከት ከተሰለፉት እጅግ ብዙ የምድር ህዝቦች አንዳንዶቹ በአስፓልቱ አንሂድ ወይንስ በእውነት መንገድ በኢየሱስ መንገድ እንሂድ እያሉ ተራቸውን እያሳለፉ ትራከቶችን እየወሰዱ እያነበቡ እየጣሉ እዚያው መንገድ ላይ እንደቆሙ ዘመናቸው የሚያልቅ እና የሚያረጁ ሰዎችን ተመለከትሁ ከዚያም ቆይታህን ጨርሰሃል እያሉ ቆይታቸውን የጨረሱትን ሰዎች ነፍሳቸውን ከስጋቸው እየለዩ ከፉ መናፍስቱ ይወስዷቸው ነበር መንታው መንገድ ላይ ሲያመነቱ ጊዜያቸውን የጨረሱትን ሰዎች የሰይጣን ሰራዊቶች አስገድደው በሰፊው መንገድ አቻኩለው መጨረሻው ገደል ወደሆነ ስፍራ ወደ ሲዖል አፍ ወደ እሳቱ ይጨምሯቸው ነበር በነገራችን ላይ እዚህ መንገድ ላይ የቆሙትም ሆኑ መርጠው የሚጓዙት ከእግዚአብሔር የተወሰነላቸው የምድር ቆይታ ከአስከ የተባለ የተገደበ እድሜ አላቸው ይህንን እድሜ ሲጨርሱ ለሰው ልጆች ሁሉ እየመረጡ ግዜህን ጨርሰሃል የሚል በቀይ ካርድ ላይ የተፃፈ ፅሁፍ ሲሰጡት ወዲያው ነፍሱ ከስጋው ትለይና በጠባቡ መንገድ የሚሄድ ከሆነ መላዕከቱ በሰፊው ጎዳና የሚሄድ ከሆነ ደግሞ እርኩሳን መናፍስቱ ይወስዱት ነበር ሰፊው ጎዳና ሰፊ ጎዳና ተብሎ ከላይ የተጠቀሰው መንገድ መጀመሪያው ላይ እጅግ ሰፊ ሆኖ ከዚያም ወደ ውስጥ ሲሄድ የተለያዩ መንታ መንገዶች ያሉት ነው እነዚህ አቋራጭ መንታ መንገዶች በቀስት የተለያየ ፅሁፍ የተፃፈባቸው ናቸው ከእነዚህም አንዳንዶቹ ወደ ቡዲህዝም ወደ እስልምና ወደ ጂሆባወደ ኢየሱስ ብቻ ቤተከርስቲያን ወደ ሰይጣኒዝም ወዘተ እያለ ለቁጥር በሚያታከቱ መገንጠያዎች የተሞላ ነበር ታዲያ አያንዳንዳቸው ሐይማኖቶች አንደ ባዛር የየራሳቸው ወኪል አስቀምጠው ልክ አየር ማረፊያ ላይ የተለያዩ ሆቴሎች አንግዳ ለመቀበል እንደሚያደርጉት አይነት ጥረት በትንንሽ ጎጆዎች ውስጥ ሆነው ለሰው ሁሉ አማራጮቻቸውን በሐይማኖት አስተማሪዎቻቸው በኩል ያቀርቡ ነበር ሰዎችንም ያዋከቡ ነበር ታዲያ አንዳንዱ ሰው ሁሉንም ናቅ አድርጎ ጅው ብሎ ይሄድና በቀጥታ መጨረሻ ላይ ባለው ገደል ደርሶ ቀዩ ካርድ ሲሰጠው እየጮኸ ወደ ሲኦል አፍ በሰይጣን ይወረወር ነበር ከላይ እንደገለፅኩት ሰይጣን ራሱን እንደ አንድ አማራጭ አድርጎ ያቀርባል ስለዚህ እነዚህ ምንም ምርጫ ሳይመርጡ የሚመጡትን ሰዎች እርኩሳን መናፍስቱ ካርዱን በሚሰጧቸው ሰዓት ሰይጣን ራሱ ወደ ሲኦል ሲወረውራቸው መራጩ በዓይኑ አይታየውም ነበር ቀደም ሲል የገለፅኩት ሰፊ መንገድ ሰፊ ሆኖ ጀምሮ በብዙ አማራጮች የተሞላው ምቹው አስፓልት ሰው ሁሉ እንደ ፍቃዱ የሚጓዝበት ሆኖ ሁሉም ተገንጣይ መንገዶች እንደ እስታዲየም መግቢያ አይነት ነበሩ አንድ ሰው አስታዲየም ወደሚመስለው ስፍራ ብቅ ሲል አጋንንቶች አስታዲየሙን ሞልተውት በፉጨት እና በጩኸት ይቀበሉት ነበር እስታዲየሙ መሃል እንደ እባብ ምላስ መንታ የሆነ የእሳት ነበልባል ይታያል ሰውዬው ደንግጦ ሁሉም ስፍራ መጨረሻው አንድ መሆኑን ሲረዳ ወዲያው ቀይ ካርድ ይሰጠዋል ከዚያም በሰይጣን እየተዘበጠ ወደ እሳቱ ምላስ እንደ ኳስ ተጠልዞ ሲገባ መናፍስቱ ልከ በእግር ኳስ ሜዳ ጎል ሲገባ ደጋፊዎች እንደሚጮሁት አይነት ጩኸት እና ድጋፍ ያሰማሉ ከዚያም በእርኩሳን መናፍስቱ እየተገፈተረ እና ከብሩን አጥቶ ሰራንልህ አይደል መንታ መንገድ አብዝተን አደናግረን አስገባንሆ እያሉ በማሸካካት ልከ በመጣበት ተምሳሌት የሆነ ጉድጓድ ውስጥ ይጥሉታል ይህም ማለት ሙስሊም ከሆነ በመሃመድ የእሳት ጉድጓድጣኦት አምላኪ ከሆነ የጣኦቱ ስም በተፃፈበት እና ጣኦቱን የቀረፀው እና አስተምህሮቱን የጀመረው ሰው ወዳለበት ጉድጓድ እንዲቃጠል እና እንዲሰቃይ ይጣል ነበር ወደ መንታው መንገድ ተመልሰን እዚያውጋ ቆመው የተለያዩ መናፍስት ሣጢያት የሚባል ነገር የለም እስካለህ ድረስ ተዝናና በሚል ስብከት እንደ አማራጭ ሆኖ የቀረበው አምነት ተከታዮች ለሰይጣን እየተገዙ እጅግ ብዙ ትርኢቶችን ያቀርቡ ነበር ብዙዎቹ ወደዚህ እምነት የሚመጡት ቀይ ካርዱ እስከሚሰጣቸው ድረስ እዚያው መንታ መንገድ ላይ ቆመው ሰዎችን ለሃጢያት ያነሳሳሉ ዘፈኖችን ይቀምራሉ ዝሙት ቤቶችን ያስፋፋሉ ከአለም ጋር በመተባበር ያሰርቃሉ ያስገድላሉ በነገራችን ላይ ሰይጣን ለአያንዳንዱ መንገድ የብርሃን መላእከ የመሰሉ ጥርሳቸው አንደ ቫምፓየር የሆኑ መናፍስትን አስቀምጦ ነበር እነዚህ አርኩሳን መናፍስት በሜካፕ አማምረው ሃይል ተሞልተው በተለያዩ ስሞች ለሰይጣን አምልኮ ያመጡለት ነበር ሰይጣን እጅግ ደስ የሚለው ጊዜ ቢኖር በእግዚአብሔር ስምበኢየሱስ ስም አምልኮ ሲቀርብለት መሆኑን ተገነዘብኩ ለምሳሌ አንድ የእስልምና መስጊድ ከጌታ ጋር ሄድን በዚያም የተሰበሰቡት ስርዓቱ በሚያዘው መልኩ አምልኳቸውን በአላህ ስም ሲያቀርቡ አንዳንዶች በተመስጦ በመንፈሳቸው ያመልኩ ነበር አላህ ነኝ ብሎ በሰይጣን ሜካፕ ተመስሎ የተቀመጠው ግን አራሱ ሰይጣን ነበር ለውስጣቸው ይህንን በማድረጋቸው ደስታ እንዲሰጣቸው ሲያደርግ ተመለከትሁ ያ ደስታ ግን ወዲያው ከግቢ ሲወጡ ከእነርሱ ይጠፋ ነበር በሚለምኑትም ግዜ ልከ እንደ አላህ ሆኖ የለመኑትን ይፈፅምላቸው ነበር አላህን መስሎ ለሊት እና ቀን ከርስቶስን እንዳያውቁ አጥርን ያጥር ነበር ምእመናኑ ስለ ኢየሱስ እንዳያወሩም እንዳይሰሙም ይከላከላል ለዚህም ጉዳይ ሰራዊቱን አሰልፎ ይቆጣጠር እና ይገዛቸዋል ሁሉን ግዛ የተባለው ያ ሰው ስልጣኑን በፈቃዱ ለሰይጣን ሰጥቶ በሰጠው በትር ተመልሶ በእሳት በጊንጥ አና በአባብ ሲገረፍ ተመለከትኩት ሰይጣን ለየትኛውም አማራጭ አለኝ ለሚል ሰው በሩ ከፍት ነው በጀት ሲበጅት ሀብት እና ንብረት ሲሰጥ ይህ ሁሉ ጉዳዩ አይደለም ብቻ የኢየሱስ ስም የአዳኙ እና የሰው ልጆች ቤዛ የሆነው ይህ ስም አይጠራ እንጂ ሰይጣን ለገንዘብ ችግር የለበትም መስጊድ ውስጥ ሰግደው ከወጡ በኋላ ወደተለያየ የማጭበርበር እና የሃጢያት ተግባር ሲከትታቸው ሳይ ገረመኝ ጌታም አለኝ አየህ ሀጢያትን ማሸነፍ የሚቻለው በፀጋ እንጂ በህግ ቀፍድዶ በመያዝ አይደለም ተፈጥሮአዊ ማንነታቸው ሃጢያተኛ እና የሀጢያት ዘር ያለበት ስለሆነ ያለ ሀጢያት መኖር አይቸሉም ለዚህ ነው ብዙ ህጎችን ሲፅፉ ሰይጣን ዝም ያላቸው እንደማያደርጉት ስለሚያውቅ ማንም ሀጢያተኝ ደግሞ ወደ መንግስተ ሰማያት እንደማይገባ ያውቃል ለዚህ ነው የዚህ አለም ገዢ የማያምኑትን ሀሳብ አሳወረ የሚለው መፅሀፉ እንግዲህ ምህረት ለሮጠ እና ለወደደ አይደለም ከሚምር ከአግዚአብሔር ዘንድ ነው አንጂ እግዚአብሔር የመረጣቸውን ማን ይከሳቸዋል። ያስብል ነበር ምከንያቱም ሰዎች በፍጥረታዊ አይኖቻቸው መንፈስ ቅዱስን ማየት ስለማይችሉ ነዉ መንገዱ ዉጣ ዉረድ ይብዛዉ እንጂ ሲወድቁ የሚያነሳቸዉ ሲደከሙ የሚያበረታቸዉ የእግዚአብሔር እጅ በመንገዳቸዉ ሁሉ ነበረ እነዚህ ተጓዥች ስጋ መንፈስና ነፍስ ነበራቸዉ አንዳንዴ ሶስቱ እርስ በእርሳቸዉ ዉስጣቸዉ ይጣሉ ነበር በአጃቸዉ በያዙት መፅሃፍ ብልሆቹ ስጋቸውንና መንፈሳቸዉን ለአግዚአብሔር መንፈስ ያስገዙ ነበር ሰፊ መንገዱም ጎን ለጎን ስለነበር በዚያኛዉ ጎዳና ምን አንደሚሰራ በግልፅ ስለሚታይ አንዳንዴ ስጋቸዉ ወደ ሰፊዉ ጎዳና ሲቀላዉጥ እመለከት ነበር በኋላም አንዳንዶች ከመንገዱ በገንዘብ አቋራጭ በዝሙት በሀጥያት አቋራጭ ከመንገድ ወጥተዉ ወደ ሰፊዉ መንገድ ሲቀላቀሉ እንመለከት ነበር ከዚያም መንፈስ ቅዱስ እዚያዉ ያሱበት መንገድ ድረስ በመሄድ እንደገና አባብሎና ወቅሶ ይመልሳቸዉ ነበር አንዳንዶች አምነታቸዉን አየጣሉ መንገዱን ምቹ ለማድረግ ዘመናቸውን በመንገዱ ስራ ላይ ሲጨርሱ እና ሲያረጁ እመለከት ነበር በዚህ መንገድ አንዳንዶች ሲጓዙ ሳለ ተራራ ሲገጥማቸዉ ይህንን ተራራ መዉጣት አልችልም ብለዉ ያፈገፍጉና ወደ ሰፊዉ መንገድ ይገቡ ነበር የፀኑት ግን ተራራዉን ሲጨርሱ እንደ ሊፍት ያለ ድጋፍ ከተራራ ተራራ የሚያሻግር መሄጃ ላይ ሳይያዙ ሸለቆ ስርጓጎጡን ገደሉን ሁሉ ወደታች እያዩ ሲሻገሩ እመለከት ነበር ከዚያም እኛም በብርሃን ሉላችን ወደ ጠባቡ ጎዳና ገብተን መጓዝ ጀመርን ወደታች ስንመለከት እየተጓዙ ያሉት ሰዎች በሙሱ ሲፀልዩ ሃይል በቀን በማታ ከእግዚአብሔር ዙፋን ይመጣላቸዉ ነበር አንዳንዴም ሰይጣን በተንኮል መንገዳቸዉ ላይ መሸጎ ሲጠብቅ ብዙ ጊዜ ለእነርሱ በማይታይ ድብቅ ጦር ያደባላቸዉ ነበር አንዳንዴም በአብዛኛዉ እርኩሳን መናፍስቶችን የሚመታ አልፎ በሰፊዉ ጎዳና አስከ ሲኦል ድረስ ከአፋቸዉ ስለታም ሰይፍና ከእጃቸዉ ሁል ጊዜ በከፋት ጠላት ላይ በኢየሱስ ስም ሲሉ የሚወነጨፍ አንደ ሚሳኤል አይነት መሳሪያ የሰይጣን ሰራዊትን ይፈጃቸዉ ነበር እነርሱም ሲመቱ ብዙ በረከቶችን ይለቁ ጥለዉ ይሸሹ ነበር ከርስቲያኖች ሁሉ ላይ የእምነትን ድልድይ ገና ሲሻገሩ የደሙ ማህተም በግንባራቸዉ ይደረግ ነበር ትንሽ እንደሄዱ ደግሞ ቆሻሻቸውን የሚታጠቡበትና ቃልኪዳን የሚገቡበት ስፍራ ነበር ከውሃውም ሲወጡ የከርስቶስን ስጋ ሲበሉና ደሙንም ሲጠጡ እመለከት ነበር ኋላም ደማቸዉ ፈጽሞ የከርስቶስ ሆኖ ይቀየር ነበር ስጋቸዉም የእግዚአብሔር መቅደስ የመንፈሱም ማደሪያ ሆኖ ሲሰራ ተመለከትሁ ከዚያም ጉዚቸዉን ፈጽመዉ ያለመታከት የሚሄዱበት የመንፈስ ቅዱስ ጥምቀት ከተከናወነላቸው በኋላ ለሁሉም የተለያዩ ማዕረጎች ተሰጣቸዉና በአስር እጥፍ ፍጥነት በመንፈስ ቅዱስ እርዳታ መጓዝ ጀመሩ የሰይጣን ፈተና ሰይጣን እነዚህን የፅድቅ መንገድ ተጓፐች መንገዳቸውን የተጨናነቀ ያደርግባቸው ነበር በአንዳንዶች ላይ በመንገዳቸው ጉድጓድ ቆፍሮ በውስጡ ጦሮችን ሰከቶ ልከ አውሬ አንደሚታደን ያድናቸው ነበር በሌሎቹ ደግሞ አሽከላን ይዘረጋባቸውና የሚፈልጉትን ነገር በአሽከላ ያጥረው ነበር ቅዱሳኑም ልከ እንደ በጎች መስለው ታዩን ሰይጣንም አንደ አንበሳ ድምጽ ሆኖ ያጓራባቸው እና ይዞራቸው ገባ ግማሹ በርግገው ፈርተው ሲወድቁ በወጥመዱ ሲያዙ ተመለከትሁ ሌሎቹ ግን ፀንተው ይቃወሙት ነበር ከዚያም ከበጎቹ የሚምዘገዘግ ሚሳኤል ነገር እሳት ሆኖ አንበሶቹን ፈጃቸው የቃሉንም ሰይፍ ታጥቀው በእምነት ጥሩር ተጫምተው በጠላት አሽከላ ለይ ተረማምደው በመንፈስ ቅዱስ ምሪት ሆነው ጉድጓዶችን በጥንቃቄ አልፈው ሲሄዱ ተመሰከትኩ ግማሾቹ አርኩሳን መናፍስቶች አባብና ጊንጥ መስለው በየመንገዳቸው ተሰውረው አመለከት ነበር ነገር ግን ለሁሉም እንደ ጋሉ ነሃስ የሆኑ ጫማዎች ተሰጣቸው በየጥሻ ውስጥ ተሰውረው የነበሩትን እየረጋገጡ አባቦቹና ጊንጦቹ አንደ ፌስታል አየተጨማደዱ ሲፈነዱ አነርሱ ግን ጉዚቸውን ቀጠሉ እባብና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ በከፉ ሃይል ላይ ስልጣንን ሰጥቻቸኋለሁ የሚለውን ቃል አስታወስኩ ከርስቲያኖች ብቻቸውን ከሚሄዱ ይልቅ በህብረት ሲጓዙ እጅግ ውጤታማ መሆናቸውን በከፉ ሃይላት ላይ አቅማቸው በአስር አጥፍ እንደሚጨምርም ተገነዘብሁ የዩዮን መንገደኛው በመንግስተ ሰማያት መንገድ አንድ እጅግ ቅንና ተጋዳይ ከርስቲያን እንዲሁም አርበኛው የዮን መንገደኛ የሚል ፅሁፍ በደረቱና በግንባሩ ላይ የተፃፈበት አገልጋይ ተመለከትሁ ይጓዝበት የነበረበት መንገድ እጅግ ሻካራ እና አስቸጋሪ ከመሆኑም በላይ ይህ ወንድም ለሌሎች መንገደኞች የሚሆን አጅግ የከበረ እና የከበደ ልከ የኦርቶዶክስ ቤተከርስቲያን ቄሶች እንደሚሸከሙት ታቦት በጭንቅላቱ ላይ ጣፋጭ ምግብ ተሸከሞ ነበር እንዲህም ሆኖ እየወደቀ እና እየተነሳ ሳያቋርጥ ይጓዝ ነበር ይህም በመሆኑ መንገዱ ለእርሱ እጅግ አስቸጋሪ ሆኖበት ነበር ለዚህም ነበር ከሌሎች መንገደኞች በተለየ እጅግ በጥንቃቄ የሚሄደው ስለዚህም ብዙዎች ከተለያየ የአለም አገራት የመጡ መንገደኞች ከተሸከመው ምግብ ላይ በመውሰድ እየበሉ በመጠንከር ረጅሙን የመንግስተ ሰማያት መንገድ ይጓዙ ነበር የዚህ ወንድም በዚህ መንገድ ላይ መገኘት ከራሱ በዘለለ ለሌሎች መንገደኞች እጅግ አስፈላጊ ነበር ለእርሱ ግን የተሸከመው የሌሎችንም ስንቅ ጭምር ስለነበር ጉዞው ከብዶበት መንገዱ አጅግ አስቸጋሪ እና በፈተና የተሞላ ሆኖበት ነበር በኋላም እየተጓዘ እያለ ሲከብደው በመሰላቸት አንዳንዴ የተሸከመውን እቃ ከቡርነት መረዳት ተስኖት ከመሃል መንገድ በሚያወጡ አቋራጭ እና ቀላል በሚመስሉ ነገር ግን አጅግ ከባድ እና አደገኛ መንገዶች ይወጣ ነበር ከዚያም በመንፈስ ቅዱስ እና በመላእከት እየታገዘ ወደ መንገዱ ይመለስ ነበር አንዳንዴም እያዳለጠው ጭቃ ላይ በቂጡ ይወድቅ ነበር ነገር ግን ተሸከሞት የነበረው እቃ ልከ ከጭንቅላቱ ጋር እንደተሰፋ ሆኖ ፈፅሞ ከላዩ ላይ አይወድቅም ነበር ሆኖም ግን ሲወድቅ ሰውነቱ ይላላጥ ነበር ይሁንና ግን ይሄ ወንድም ወድቆም ቢሆን መንገዱን አያቆምም ነበር በደረቱም ሳይቀር እየተሳበ ይጓዝ ነበር ይህንን ወንድም በአትኩሮት እያየሁት ሳለ በመንፈስ የልጅነቱን ህይወት መመልከት ጀመርኩኝ ይኹ ወጣት በአንዲት አነስተኛ ከተማ ውስጥ ነው የተወለደው ቤተሰቦቹ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን አማንያን በመሆናቸውና እንዲሁም ለቤተከስቲያኗ የሰበካ ጉባኤ አባቱ በሀላፊነት ያገለግሉ ስለነበር ብዙ ግዜ ከህፃንነቱ ጀምሮ ከቤተእምነቱ አካባቢ አይጠፋም ነበር ነገር ግን የአውነትን መንገድ የመፈለግ ጥማት በልቡ ውስጥ ይብላላ ነበር ይህም የሆነው በልጅነቱ እግዚአብሔር ሆይ አድነኝ እያለ ከተለያዩ ቸግሮች በመውጣቱ ነበር ስለዚህ ለእግዚአብሔር ትልቅ ቦታ ነበረው በኑሮ ረገድ መካከለኛ ገቢ አላቸው ከሚባሉ ቤተሰቦች ቢወለድም በአካባቢው አንዳሱ ጓደኞቹ ሁሉ እርሱም በተመሳሳይ ከብቶች በመጠበቅ አንዲሁም ቤተሰቦቹን በተለያየ ስራ በማገዝ ከወንድሞቹና ከእድሜ እኩዮቹ ጋር ይኖር ነበር በኃላም እድሜው ለትምህርት ሲደርስ በከተማው ባለ ትምህርት ቤት እየተማረ ሳለ በዓም የደርግ መንግስት መውደቅን ተከትሎ አባቱ ይሰሩበት ከነበረበት የመንግስት ሃላፊነት ይወርዳሉ ከዚህም ባሻገር በተለያየ የንግድ ስራ ይተዳደሩበት የነበረውም ንብረት አብሮ ይከስርና ይህ ልጅ ትምህርቱን እንኳን መማር እስከማይቸልበት ደረጃ ላይ ይደርሳል ይሁንና ግን ይህ ልጅ በትምሀርቱ የት ይደርሳል የሚባል እና ብሩህ አዕምሮ የነበረው አጅግ ፈጣንና አስተዋይ ልጅ ነበር ምንም አንኳን እጅግ ጎበዝ ተማሪ ቢሆንም ግን ለትምሀርት ምንም ምቹ ሁኔታ ሊፈጠርለት ስላልቻለ በልጅነት እድሜው ሰዎች ጋር አየተላላከ አንዲሁም በከተማዋ አነስተኛ የሚባሉ ስራዎችን እየሰራ ይማር ጀመር ይህ በእንዲህ አንዳለ በከተማው ውስጥ የነበረች አንዲት ሆቴል የነበራት ሴት ይህንን ልጅ ታስጠጋውና በትርፍ ግዜው እየረዳት ትምሀርቱን ይከታተል ጀመር ይሄ ወጣት መልከመልካም በመሆኑ እያደገና አየጠነከረ ሲመጣ ይህቸው ሴት አንድ ቀን ወደ መኝታ ከፍሏ ከላከቸው በኋላ አውቃ ቆይታ ትመጣና የመኝታ ከፍሉን ከውስጥ በመቆለፍ እንዲቀመጥ ከነገረችው በኋላ ልብሷን ማወላለቅ ትጀምራለች ይሄኔ ልጁ ሮጦ ሊወጣ ሲሞከር ሹራቡን ጎትታ አልጋዋ ላይ ትጥለዋለች ከዚያም በኋላ በማስገደድ የግብረ ስጋ ግንኙነት አብሯት እንዲያደርግ ካደረገቸው በኋላ ለማንም አንዳይናገር ነግራውና አስጠንቅቃው ትለቅቀዋለች ይህች ሴት ግን ከተለያዩ ወንዶች ጋር መውጣት ነበር ስራዋ ምንም እንኳን ሆቴል ቢኖራትም እርሷ ግን ከሴተኛ አዳሪነት ህይወት ስለሆነ የመጣቸው ይሄ ተግባሯ የተለመደ ነበር ይሁን አና ይሄ ልጅ የኢኮኖሚ ጥገኝነት ስለነበረበት ምንም አንዲል ጭንቅላቱ ባይፈቅድም እንኳን ከእርስዋ ጋር በተደጋጋሚ መውጣቱን በድብቅ ይቀጥላል አርሷም ልዩ ምስጢራዊ ድጋፍ ታደርግለት ነበር ይሁንና ግን በአድሜው የልጄ እኩያ ነበር የሚሆነው ይህ ልጅ ህይወት በራሷ ግዜ ከከፈተችለት መንገድ ውጪ ምንም አማራጭ ያልነበረው በመሆኑ ይህን ሁሉ ጉድ በሆዱ ችሎ ለሆዱ መኖሩን ቀጠለ ታዲያ ይሄ ልጅ አንድ በከተማው ውስጥ የነበረ ወንጌላዊ አንድ ቀን ወንጌል ሰብኮት ጌታን ይቀበልና አልፎ አልፎ ወደ ቤተከርስቲያን ቢሄድም ሰይጣን በህልሙ ሲያስጨንቀው እንዲሁም ከሚረዱት ሰዎች ጋር ሳይቀር ያጣላው ነበር ሴትዮዋም ይህን ሁሉ ጉድ እያደረገች ነጠላዋን ለብሳ ኦርቶዶክስ ቤተክርስተያን አትቀርም ነበር ኸረ አንደውም እንደ አገልጋይ ትታይ ነበር በዚሁም ምከንያት ቄሶች አገልጋዮች ዲያቆኖች ሳይቀሩ አብረዋት በአልጋ ላይ ይዳሩ ነበር በከተማዋ የሚገኙ ሀብታሞችን ሹፌሮችን ሳይቀር አያቀያየረች ትዘሙት ነበር ፈፅማ አይን ያወጣች ዝሙተኛ ነበረች እንዲያውም ትዳራቸውን ሳይቀር ትተው በድብቅ ነጋዴዎች ሃብታሞች ሰራተኞች ፖሊሶች ብቻ በወቅቱ በከተማዋ ከሚገኙ ዱርዬዎች ሳይቀር ትዘሙት ነበር ታዲያ ብዙ ግዜ አዲስ አበባ ትመላለስ ነበርፈ በመጨረሻም መታመም ትጀምራለች ሆኖም ግን ታማም ቢሆን ያንን ተግባሯን አታቋርጥም ነበር ከዚያም ህመሙ እየበረታባት መሄድ ጀመረ አዲስ አበባም ሆስፒታል ተኝታ የኤችአይቪ ታማሚ እንደሆነችና እንደማትተርፍ ተነግሯት ወደ አገሯ ትመለሳለች ከዚያም በጭምጭምታ ሴትዬዋ የኤድስ በሽተኛ መሆኗ ይወራል ወዲያውም ብዙዎች በፍርሃት ደንግጠው ሰው ሁሉ መሸበር ይጀምራል እንዲያውም ስራዋን በሚያውቁ ሰዎች ከእርሷ ጋር የወጡትን ሰዎች ስም ዝርዝር ለቤተሰቦቿ ሰጠች ተብሎ በከተማዋ ይወራ ጀመር በኋላም ታዲያ ተመላልጣ በቁስል ተመትታ እና በቁሟ ሸትታ ስትሞት አከታትሎም በከተማው የነበሩ ከባለስልጣን አንስቶ አስከ ዱርዬ እንዲሁም ነጋዴዎች ሳይቀሩ ይረግፉ ያዙ ብቻ በተከታታይ በ ዓመት ውስጥ ከተማዋ ላይ አሉ የተባሉ ወጣት አዛውንት ሳይቀር በኤድስ ሲረግፉ ይሄ ልጅ ተስፋ ቆርጦ ወደ ውትድርና ይገባል ከዚያም ከውትድርና ከወጣም በኋላ እራሱን በመጣል እና ተስፋ በመቁረጥ አርቆ ማሰብ ያቆማል እርሱ ከዚያች ሴት ግንኙነት እንደነበረው ማንም ባያውቅም ቅሉ ልጁ ግን ፈፅሞ ተስፋው ሁሉ ተንኮታኩቶ በውስጡ ሞቱን አየተጠባበቀ ይዘሙት ነበር በዚህ ወጣት ህይወት ደህንነት ምን ያህል የሰው ህይወት ላይ ከባድ ተፅእኖ እንዳለው ማየት ቻልኩ ይህ ወጣት በትምህርቱ ገፍቶ በሰላም ተምሮ ቢሆን ኖሮ በሃገሪቱ ተፅእኖ መፍጠር ከሚችሉ ሰዎች መሃከል አንዱ በሆነ ነበር ነገር ግን በወቅቱ ለነበረበት ችግር የወሰደው አማራጭ ውስጡን ካሉት በታች ከሌሉት በላይ አድርጎት እጅግ ላልተገቡ ሱሶችና ወንጀሎች ዳርጎት ነበር ይሄ ወጣት በተለያየ ግዜ በአካባቢው ወደሚገኝ ቤተከርስቲያን እየመጣ ጌታን የምትቀበሉ ሲባል አጁን አውጥቶ ይቀበልና ነገር ግን አይፀናም ነበር ፈፅሞ ውስጡ ሰላም የሌለው እና የስነልቦና ችግር ሰለባ ለመሆን በቃ በኋላም ከወታደር ቤት ከወጣ በኋላ በአካባቢው ካሉ የፀጥታ አስከባሪዎች ጋር አብሮ ፀጥታ እያስከበረ ሳለ በአካባቢው ሰዎች አንድን ሰው ደብድበው ሲጥሱ ይመለከትና ሰዎቹን ይዞ ወደ ህግ ያቀርባቸዋል የተደበደበውንም ሰው ለማትረፍ ብዙ ቢሞከርም የማይቻል ይሆንና በመጨረሻ ሰውዬው ህይወቱ ያልፋል ነገር ግን አነዚያ ሰውዬውን የገደሱት ሰዎች በታሰሩበት ሆነው ተስማምተው በመካድ እንዲያውም ይሄ ወጣት ይህንን አንዳደረገ አድርገው የእምነት ከህደታቸውን ከሰጡ በኋላ በስተመጨረሻ ፖሊስ ይህንን ወጣት ሊይዘው ሲል ጠፍቶ ወደ ጅጅጋ በመሄድ አንዳንድ ኮንትሮባንድ የሚሰሩ ጓደኞቹን በመያዝ ይሰራ ጀመር ይሁንና አርሱ ገና ዓመት አንኳን ሳይሞላው ዋናው የሰውዬው ገዳይ በእስር ቤት አያለ በተቅማጥ ለመሞት በቃ በመቀጠልም ተባባሪዎቹ ከተፈረደባቸው በኋላ ይህ ወጣት ነፃ መሆኑ ይረጋገጣል ልጁ ግን መቸሃራ መስመር የጀመረው ንግድ ብዙ ትርፍ ያመጣለት ጀመር ብዙ ገንዘብም እያገኘ ነበር ነገር ግን ውስጡ ምንም ተስፋ ስለሌለ ሁልግዜ በየመሸታ ቤቱ ነበር አዳሩ አንድ ቀን መድሃኒት ጭነው ከጓደኞቹ ጋር ወደ አዲስ አበባ ለማስገባት ሲሞከሩ በአዋሸ ኬላ ላይ ተይዘው ያለውን በሙሉ በሚባል ደረጃ ተወረሰበት ያኔ ታዲያ ቀድሞም በህይወት መኖር ምን ማለት እንደሆነ ያልገባው ይሄ ወጣት በአንድ አሁድ አራሱን ለማጥፋት ይወስናል ይህንንም ለማድረግ አሰበ ተፈሪ ከተማ ውስጥ በሚገኝ አንድ ወንዝ ወርዶ እዚያ በያዘው በገመድ ራሱን አንቆ ለመግደል አስቦ ወደ ወንዙ በሚሄድበት ሰዓት በመንገዱ ላይ በሚገኝ በአንድ ቤተከርስቲያን አጠገብ ሲያልፍ ሰዓቱ አካባቢ ስለነበር በቤተከርስቲያኑ ውስጥ ደግሞ ኮንፈረንስ ተዘጋጅቶ ኖሮ በግቢው ውስጥ በግምት ሰዎችን የሚያህል ምዕመን ተሰብስቦ አንድ ወንጌላዊ በመስበከ ላይ ነበር ስብከቱ በአምፕሊፋየር ስለነበር ከአጥር ውጭ ያለም ሰው ጥርት አድርጎ መስማት ይቸል ነበር ይሁንና ይህ ሰው ወደሞት ወስኖ እየተጓዘ ሳለ ድንገት ጌታ የሟቹን ሞት አይወድም በሽታ ችግር መከራ ያልፋሉ የማያልፈው በዘላለማዊ ፍቅሩ የወደደን ኢየሱስ ከርስቶስ ነው እናንተ ደካሞች ሸከማችሁ የከበዳችሁ ወደ እርሱ ኑ አርሱም ያሳርፋችኋል አያለ ሰባኪው ይጣራ ነበር አገልጋዩ በመንፈስ ቅዱስ እየተመራ ለዚህ ሰው ብቻ ያወራ አስኪመስል ድረስ መጣራቱን ቀጥሷል ይህ ሰው ግን ለመራመድ እየሞከረ አንድ ሁለቴ አንደተራመደ መንፈስ ቅዱስ ለምን መልእከቱን ሰምተህ አትሄድም። እያለ ከሰይጣን የሚደርስበትን ክስ መቋቋም ያቅተዋል በማስከተልም መንፈስ ቅዱስ ፈፅሞ ይቅር እንደሚባል ጥቅስ እየሰጠ ያፅናናው ነበር እርሱ ግን እራሱን ፈፅሞ ጠልቶ ወደ መማረር ረግረግ ውስጥ አየሰጠመ ነበር ኋላም ማታ በቅጡም እንቅልፍ አላገኘም ነበርና መኪናው ውስጥ እየተኛ ሲጓዝ ሳለ የሰዎች ጩኸትና የመኪናው ጋጋታ ከአንቅልፉ ያነቃዋል ሲነቃ መኪናው በጎኑ ተኝቶ ሰው ሁሉ ፈፅሞ ህይወቱን ለማትረፍ እየተሯሯጠ ነበር እርሱም በመሯሯጥ ከመኪናው እንደ ምንም ብሎ ሲወጣ መኪናው በጫካ ውስጥ ተጨረማምቶ ነበር ከዚያም እኔ ድኛለሁ ኢየሱሴ አድኖኛል እያለ ከመኪናው ውስጥ ያሉ የተጎዱ እና የሞቱ ሰዎችን ማውጣቱን ቀጠሰ አንዲት ሴትና ወንድ ልጅ እርሱ ተቀምጦበት ከነበረው ወንበር ፊት ለፊት ተቀምጠው ነበር አብረው ነበር ጉረሱም ያደሩት መኪናው በግንድ በተመታበት አጠገብ ስለነበር የተቀመጡት ብረቱ ጨፍልቋቸው ፈፅመው ሞተው ነበር ወደ የሚሆኑ ሰዎችም ተጎድተው ነበር ወዲያውም ከኋላ የነበረ አንድ ሌላ የመንግስት አስካኒያ መኪና በመድረሱ የተጎዱትንና አስከሬኑን ጭነው ወደ ጅጅጋ ከተማ ይወስዷቸዋል በመቀጠልም ከዚህ አደጋ ኋላ ሆና ስታቀነባብር የነበረቸው ያቸው ሴት ነበረች ይህች አጋንንት ያ ወንድም በመትረፉ ተበሳጭታ በአየሩ ላይ ስትንጨረጨር እንመለከታት ነበር በስተመጨረሻ ልጁ ተርፎ በሌላ መኪና ተጭኖ ወደ ጅጅጋ ከተማ ከገባ በኋላ በዚያም ሁለት ቀናት ቆይቶ በኋላም ፈፅሞ በመፀፀት እና ንስሃ በመግባት ከእግዚአብሔር ጋር በመታረቅ ጉዞውን ወደ ገጠር በማድረግ በጅጅጋ አካባቢ ሲያገልግል ከቆየ በኋላ በብዙ ርሃብና እርዛት ችግር ቆይቶ በስተመጨረሻ በነበረበት ገጠር በወባ በሽታ ከታመመ በኋላ አንደምንም ወደ ጅጅጋ ከተማ ይመልሱታል ታዲያ እጅግ ስቅስቅ ብሎ በማልቀስ ተመልሶ ወደ ሌላ ስፍራ በመምጣት በዚያች ከተማ ከተያዘው የወባ በሸታ ከዳነ በኋላ በአንድ ምሸት ጌታ ራሱ በህልሙ ይገለጥለትና ሰላም ለአንተ ይሁን ብሎ በብርሃን ወደ ራሱ እጁን ይዞት ይወስደውና ወደ አንድ ከፍ ወዳለ ተራራ ካወጣው በኋላ በብሱይ ኪዳን አንዳለው አይነት መሰዊያ ላይ አስተኝቶት ልክ አንደ ዶከተር የሰውነት ከፍሉን ከፈወሰ በኋላ ደሙንም ከውስጡ ቀድቶ መሰዊያው ላይ ያፈስሰዋል አስከትሎም ጌታ የራሱን ደም በውስጡ በመጨመር እንደገና ያነቃውና ልጄ ዛሬ ከኤችአይቪ በሽታና ከሌሎች ቫይረሶች እና ህመሞች ፈውሼሃለሁ ነገ ሄደህ የህከምና ምርመራ በማድረግ ማረጋገጥ ትችላለህ ብሎ ወደ አንድ ሴላ ከፍታ አውጥቶት ከከፍታው ላይ ከጌታ ጋር እየበረሩ ከተሞችን ወደታች እየተመለከቱ ያለምንም ከንፍ ከመሬት ስበት ውጪ ልከ ውሃ አንደሚዋኝ ህዋውን ይዋኙ ነበር ጌታም በአንተ ውስጥ ያለው ደሜ ነው ማንም ሰው በእምነት ቢነካህ አንተም ደግሞ ሰዎችን ብትነካ ካሉባቸው ከማንኛውም ደዌ ነፃ መውጣት ይችላሉ በማለት እጅግ የከበሩ መንፈሳዊ ማእረጎችን ካስያዘው በኋላ የቃልኪዳን ቦታ ወደሆነችው ቤተልሄም ከተማ አስራኤል አገር ውስጥ በሚገኝ ከፍታ ቦታ አጠገብ ወዳለው ገደል አፋፍ ወስዶት ጌታ አንተም ላትተወኝ እኔም ላልተውህ እነዚህ ጠጠሮች ምስከሮች ናቸው በማለት ጠጠሮችን ወደ ገደሉ እንዲወረወር ያደርገዋል አርሱም ከወረወረ በኋላ በማስከተል የህይወት ታሪኩን ሁሉ የኋላውንም የወደፊቱንም አሳየው በኋላም ዘይትን አንስቶ በጭንቅላቱ ላይ አፍስሶበት በመጨረሻው ዘመን የሚገለጠው ከብር አንዲያገኘው በስልጣኑ ከሾመው በኋላ ያ ወንድም ሲነቃ በውስጡ ጌታን አያመሰገነ አና እየባረከ ለሊቱ ሲነጋ ወደ ሆስፒታል ሄዶ ሲመረመር ፍፁም ጤነኛ አንደሆነ ይገለፅለታል ማመን አቃተው ይህ ሰው ከእርሱ ጋር የግብረስጋ ግንኙነት የፈፀሙ እና ከእርሱ ጋር ያሳለፉ ሶስት ሴቶች ያለ ምህረት በዚህ በሸታ ማቅቀው አና ተላልጠው ሲሞቱ ተመልክቷልና እናም ይህንን ታሪኩን ሰዎች በሙሉ ያውቁ ኖሯል እና ፈፅሞ ማመን ተሳነው በመቀጠልም በሌሎች ሁለት የህከምና ተቋማት በመሄድ በተመሳሳይ ቢመረመርም ዶከተሩ ኢየሱስ ፈውሶት ነበርና ዳግመኛ ሊገኝበት አልቻለም ነበር ይህ ወንድም በሚገኝበት ጉባኤ ፈፅሞ ድንዛዜ ማየት ይከብዳል ሲያመልከ የምሩን ያመልካል ሲፀልይ የምሩን ይፀልያል ለጌታ የምሩን ነበር የሚኖረው ነገር ግን በህይወቱ ከዚህም በኋላ እጅግ ብዙ ፈተናዎች አየመቱት ይጥሉት እና ይነሳ ነበር እርሱ ራሱ በላዩ ላይ ያለውን ከብር እኛ የምናየውን ያህል አያውቀውም ነበር ለዚህ ወንድም ስፍራ የሰጡት ሁሉ እጅግ ይከብሩ ነበር ሁልጊዜ የጌታ ዓይኖች በእርሱ ላይ ነበሩ የባረኩት ይባረኩ ነበር የረገሙት እየተረገሙ እስከ ሞት ድረስ ይመቱ ነበር እንዲፀልይላቸው አንኳን ፈቅደው ወደ አርሱ የመጡ ሁሉ ከማንኛውም ችግር ነፃ ይወጡ ነበር ሰይጣንም ይህንን አውቆ በብዙ ቀን ከለሊት ይዋጋው ነበር ጌታ ግን የሰይጣንንም ፈተናዎች ጭምር ወደ በጎ የእርሱንም ድካም ለመልካም አየለወጠ ወደ ፊት ያስገሰግሰው ነበር በዚህ ወንድም የተገለጡ ብዙ ጉዳዮች ነበሩ ለምሳሌ የመለስ ዜናዊ ሞት ከመሞቱ ከሁለት አመት በፊት ተገልጦለት ይፀልይ እና ያስፀልይ ነበር አንዲሁም በሃገሪቱ ውስጥ የሚገኘውን የሼህ ሁሴን የጣኦት አምልኮ ተከታዮች ላይ በአላቸውን በሚያመልኩበት በአንዱ ቀን በጉባኤ ብዙ ህዝብ በተቅማጥ በዚያ በማምለኪያ አፀድ እንደሚሞትና እንዲሁም ከዚያ የሚመጡትም ከከተማ ውጪ እንደ እርኩስ በድንኳን ተገልለው እንደሚቀመጡ አስቀድሞ በመግለጥ ደም በቀላቀለው ተቅማጥ በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ የዚህ ጣኦት አምላኪዎች ለመሞት በቅተዋል በሌላ ጊዜ ደግሞ በአገሪቱ ተከስቶ በነበረው የእስልምና ተከታዮች ነውጥ አከራሪ ሃይሉ ከየአገሪቱ አጠቃላይ አካባቢዎች እስከ ሚሊዮን የሚደርሱ የሃይማኖቱ ተከታዮችን ወደ አዲስ አበባ በማስገባት የፆማቸው ፍቺ እለት የተለያዩ የመንግስትን ታላላቅ ተቋማት ከቤተመንግስት ጭምር ሬዲዮ ጣቢያ መከላከያ መስሪያ ቤት ወዘተ ለመውረር በድብቅ የመፍትሄ አፈላላጊ ናቸው በሚሏቸው ኃይሎች የተጠነሰሰን ምከር ለዚህ ወንድም ጌታ ከገለጠለት በኋላ እቅዱን ያሳየዋል ኋላም የአገሪቱን የፀጥታ እና የደህንነት ሚኒስትር በስልከ ካገኛቸው በኋላ መረጃውን ማንነቱን ሳይገልጥ ያስተላልፋል መንግስትም ጉዳዩን በመከታተል በአዲስ አበባ የተለያዩ መግቢያዎች ላይ ፍተሻውን በፀጥታ ኃይሎች በማጠናከር ከበአሉ ቀደም ባሉ ቀናት መንገደኞችን መታወቂያቸውን በማየት እና ወደመጡበት በመመለስ እንዲሁም በውስጥ አስቀድሞ ገብተው የነበሩትን በተቀናጀ መልኩ ሙከራቸውን በማምከን ከፍተኛ የሆነ ድል እንዲያስመዘግብ ምከንያት ሆኖ ነበር በነገራችን ላይ ይህን አይነት ምከር በኢትዮጵያ ያሉ ሙስሊሞችን ሰይጣን ሁልጊዜ ይመከራቸዋል ለዚህች አገር ስጋቷ እንደሆነ መንግስት አውቆ ሰላማዊውን ሙስሊም ከአሸባሪው በመለየት እየተከታተለ ምክራቸውን ማፍረስ ካልቻለ ውስጥ ውስጡን በስውር የሚንቀሳቀሱ ቅጥረኞች አንዲሁም ጅሃዲስቶች ይኸው ምከር መልኩን በመቀየር የኢትዮጵያ ህዝቦች አንድ ስጋት መሆኑን ጌታ ተናግሮኛል እናም ታዲያ ይሄ ወንድም በብዙ መከራ እና ችግር በላዩ ላይ ከተሸከመው የዩዮን መንገደኞች ምግብ መሃከል አንዳንዶቹ ይህን ይመሳስሉ ነበር እየተጓዘም ሳለ ተይዞ ከነበረበት የረግረግ እና የጭቃ መንገድ በነጭ እምነበረድ አንደተሰራ በሚያምር እና ፍፁም ሙላት ወደተባለው መንገድ ገባ እና ያለምንም ማመንታት መንገደኞችን እየመገበ ወደ ገነት በሚወስደው መንገድ መገስገሱን ቀጠለ ሰይጣን እጅግ በብዙ ወጥመዶች ሊያሰናከለው ቢሞከርም አልቻለም ነበር ሰይጣን የቱንም ያህል በዚህ መንገድ ቢዋጋም እንኳን በእምነት በጌታ ይቅር ባይነት ምህረት ላይ የተደገፈ ሰው አሸንፎ ለድል እንደሚበቃ ከዚህ ወንድም ህይወት ለመረዳት ችያለሁ ወንድሜ በዚህ መንገድ ብዙ ተስፋ አስቆራጭ ሁኔታ ድካም ሃጢት በሽታ ድህነት ኪሳራ ወዘተ ሊገጥምህ ይችላል የጌታ ሃሳብ በአንተ እንዲፈጸም ከወደቅህበት እየተነሳህ መራመድህን ማቆም ለብህም ብቻ ባይገባህም እያለቀስህም ቢሆን ተጓዝ ሰዎች ባይረዱህም አንዳንዴ ያንተ ነገር ለማንም ባይገባም ተራመድ ያን ግዜ ሃይል ታገኛለህ ከርስቲያን ከሆንከ ተስፋ መቁረጥ የለብህም እስትንፋስህ እስካለ ድረስ እንደገና የመመለስ እና የመታደስ እድሉ ያለህ መሆኑን ላስገነዝብህ እወዳለሁ ታሪከኛው ታሪኩ አነዚህ ቅዱሳን የህይወት መንገድ ተጓፐች ጉዚቸውን እየቀጠሉ ሳለ በመንገዳቸው ላይ ትልቅ ወንዝ ገጠማቸው ሁሉም አንድ ላይ ሆነው በኃይል በመፀለይ ላይ ሳሉ ጌታ ቃል አወጣበትና ወንዙ አቅጣጫውን ቀይሮ ይጓዝ ጀመር ከዚያም ከርቀት በኦሮሚያ ከልል በወርቃ ከተማ አካባቢ የሚኖር አንድ ወጣት ወደ ህይወት መንገድ ሲገባ ተመለከትሁና ትኩረቴን ሳበው ይሄ ወጣት ታሪኩ ሞቲ ይባላል አለኝ ጌታ በባሌ ዞን ከወርቃ ከተማ ኪሎ ሜትር እርቀት ላይ በምትገኝ አንዲት መንደር ነው ተወልዶ ያደገው አባቱና እናቱ በግብርና ስራ ነው የሚተዳደሩት ይሄ ታሪኩ የተባለው ወጣት የአንደኛ ደረጃ ትምህርቱን በተወለደበት ቀበሌ ከተማረ በኋላ ከዚያ በመቀጠል የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን ቤተሰቦቹ ከተማ ልከው ሊያስተምሩት ስላልቻሉ አዋሳ ዩኒቨርሲቲ ያስተምር የነበረው አጎቱ ጋር ሄዶ አንዲማር ነገሮች ይመቻቹለታል ከዚያም አጎቱ በተከራየበት አንድ የከርስቲያኖች ግቢ ውስጥ ትምህርቱን በትጋት እያጠና መኖር ይጀምራል ታሪኩ መልከመልካም እና ትሁት ነበርና ግቢ በሚያሳልፍበት ወቅት የቤቱን ባለቤቶች ደከመኝ ታከተኝ ሳይል ይረዳቸው እና ይታዘዛቸው ነበር በኋላም በድብቅ የቤተሰቡ ልጅ ወደ ቤተከርስቲያን ትወስደውና የአግዚአብሔርን ቃል እንዲሰማ ታደርገዋለች ታዲያ ይሄ ልጅ በውስጡ ይሄ ኢየሱስ ማነው። በእኔ ላይ ተነስተው አሁን ከዚህ መሬት በታች ሆነዋል ይሄም ሰው ከሰአታት በኋላ እንዲሁ ይሆናል ብሎ የተዘጋጀው መርዝ እንዲመጣለት አስደረገ ታሪኩ ከመቀመጫው ተነሳና ወንጌልን ለሁሉ በሚገባ መልኩ ከመሰከረ በኋላ እንዲህ አለ ይሄ መርዝ ሊገድለኝ አይቸልም ብሎ የተዘጋጀለትን በቀዘቀዘ ቁጢ የተቀመመ መርዝ አንስቶ በአንድ ትንፋሽ ጨልጦ ወንጌልን መናገሩን ቀጠሰ ቢጠብቁት ቢጠብቁት ምንም አይሆን አንድ ሰዓት እስከሚሆን ቢጠብቁ ምንም አዲስ ነገር አልተፈጠረም ነበር ኋላም ጠንቋዩ ተነሳና እባቦችን ይይዛሉ ይላል ብለህ የለ እንዴ እስኪ ይህን አባብ ያዘው ብሎ ዘንዶ የመሰለ አባብ ከቤቱ እሮጦ አምጥቶ ታሪኩ ላይ ወረወረው ታሪኩም ህዝብ እያየው በጌታ በኢየሱስ ስም አንተ አባብ አንዳትነቃነቅ ቁም ሲለው እባቡ ባለበት ደርቆ ሞተ ያንጊዜ ጠንቋዩ ሽጉጡን ሲያመጣ ተነስቶ ሊሮጥ ሲል መልአኩ ልቡን ወጋው አደናቅፎትም ወድቆ ሞተ ህዝቡም በድንጋጤ የተወሰነው ይሸሽ ጀመር ሌላው ደግሞ ለታሪኩ መስገድ ጀመረ ታሪኩም እሮጦ ሄዶ አትስገዱ ይልቅኑ የመዳንን መንገድ አስተምራችኋለሁ ብሎ ይዚቸው ወደ አከስቱ ቤት ሲሄድ ብዙ ህዝብ ተከትሎት መጣ ግማሹ ህዝብም በስሜት አሮጦ እየጮኸ የጠንቋዩን መስጊድ አቃጠሉት ንብረቱንም ዘረፉት ታዲያ ከዚያን ቀን በኋላ ታሪኩ በአካባቢው ታዋቂ ሰው ሆነ ብዙ ሰዎች ሲታመሙ ወደ አርሱ ይመጡ ነበር አርሱም ሲፀልይላቸው ይፈወሱ ነበር አንዲህ እንዲህ አያለ በአካባቢው ወንጌል እየሰበከ እየፈወሰ ይዞር ነበር በሚሄድበት አካባቢ ሁሉ እግዚአብሔር ሞገስ ሆኖት ነበር ከአለታት አንድ ቀን ከሰፈሩ ራቅ ካለ ቦታ በአግሩ አየተጓዘ ወደ ቤቱ እየመጣ ሳለ ሰይጣን የጠንቋዮን ዘመዶች አነሳሳበትና በመንገዱ ሜጫ ብትር ገጀራ ይዘው የሆነ ገደል ጋር መሸገው ይጠብቁትና ሳያያቸው በዱላ አንገቱን ሲመቱት ጥቅልል ብሎ ይወድቃል ታድያ ያኔ ተጠግተው ሲያዩት ፍፁም ሞቶ ነበር በቆንጨራ እንዳይመቱት ቀድሞ ሞቶ ስለነበር እግርና እጁን ይዘው ከመንገድ አምስት መቶ ሜትር ርቀት ላይ ወደሚገኝ እና ጥልቀቱ ከሁለት መቶ እስከ ሶስት መቶ ሜትር ድረስ ወደ ሆነ ገደል ይወረውሩታል ሆኖም ገደሉ አፋፍ ላይ ያሉ ቁጥቋጦዎች ወደ ታች እንዳይወድቅ ይዘው ያስቀሩታል ኋላም በአካባቢው ይሄድ የነበረ ሰው መንገድ ላይ ከብት ሲፈልግ ታሪኩ ደግሞ ነፍሱ ተመልሳለት ሲጮህ ያየዋል ከዚያም ገመድ ይዞ ነበርና የያዘውን ገመድ ወርውሮለት ከብዙ ትግል በኋላ ያወጣዋል ተሸከሞ ወደ መንገድ ካወጣው በኋላ የሚረዳው መንገደኛ ጠብቆ ተሸከሞ ወደ ቤቱ ያደርሁዋል ከዚያም አንድ ሳምንት ከተኛ በኋላ የጌታ እጅ የተሰባበሩ አጥንቶቹን ሳይቀር ፈወሰችውና ዳግመኛ ቆሞ መሄድ ቻሰ ጤንነቱ ከተመለሰ በኋላ ታሪኩ ወደ ቤተከርስቲያን ሲሄድ እጅግ ደስ አለዉ ዳግመኛ ጠላቱ እያየ አምላኩን ማምለከ መቻሉ በጣም ደስ ብሎት እግዚአብሔርን ማመስገን ቀጠለ እያየሁት እጅግ የገረመኝ ነገር ይሄ ልጅ የትኛዉም የቲዎሎጂ ኮሌጅ ሄዶ ተምሮ አልነበረም ነገር ግን የገባዉን እርሱን ነዉ ለሰዉ ማካፈል የቻለዉ ስለዚህም ጌታ አከብሮት በድንቅ አና ተአምራት ይሰራበት ነበር ታዲያ በዚህ በብዙ ድብደባ ዉስጥ አልፎ ደስ ብሎት ጌታን ሲያገለግልና ሲያመልከ ሳየዉ ብዙዎች አገልጋይ ነን የሚሉ ምንም መከራ ላለመቀበል ጥበብ እያሉ እንግዲህ ከሰዉ ሁሉ ጋር በሰላም ኑሩ ነዉ የተባለዉ እያሉ ጥቅስን ከጥቅስ አያጋጩ የሚኖሩ ፈሪ ከርስቲያኖች ምድራችን ላይ እንደ አሸን መፍላታቸው አሳዘነኝ የራሳቸዉ በመከራ ያልተፈተሸ ማንነት ተጽአኖ አድርጎባቸዉ ህዝቡን የስርአትና የህግ ተገዢ አደረጉትና ደረቅ ቃል ብቻ እየመገቡት አድርቀዉት ቅጥር ሰርተዉ የወንጌል አጀንዳ ቤተከርስቲያን ነን ከሚሉ ትልልቅ አዳራሾች እና መሪዎች ሲጠፋ እጅግ ያሳዝናለ ታሪኩ ከአካባቢዉ ርቆ በመሄድ ጭምር ወንጌልን ይሰብክ ነበር በወቅቱ አደጋ አድርሰዉበት የነበሩትን ሰዎች ህዝቡ ያዉቅ ኖሮ አድኖ ያስይዛቸዉና በፖሊስ ለእርሱ መልእከት ይልኩለታል ታሪኩ ግን አልመጣም እነርሱ አይደሱም ጠላቴ ዲያቢሎስ ነዉ እርሱን ካገኛችሁ አሳስሩት ብሎ መልእከተኛ ይልካል ህዝቡም ለፖሊሶች ይህንኑ ከነገሩ በኋላ እንዲፈቱ ያደርጓቸዋል ኋላም ሰዎቹ ልባቸዉ በሀዘን ተነከቶ አንድ እሁድ ቀን ቤተ ከርስቲያን መጥተዉ ይቅርታ ይጠይቁታል አርሱም ይቅር አላቸዉ ሁሉም ጌታን እንደ ግል አዳኛቸዉ አድርገዉ ተቀበሉ ቤተሰቦቻቸዉንና ዘመዶቻቸዉን ጭምር እንዲቀበሉ አደረጉ ወንጌል በመከራ በሚፀኑ እንዴት እንደሚያፈራ ከዚህ ወጣት ህይወት ተረዳሁ ለካ በጌታ ፊት የታወቀ በአጋንንቱ አለም የሚያስፈራ አገልጋይ ለመሆን ጌታን መቀበል ብቻዉን በቂ ነበር ይሄ ልጅ ለራሱ እንኳን አዲስ ከርስቲያን ነዉ ነገር ግን አርበኛ ነው ኢትዮጵያ ዉስጥ ካሱ አገልጋዮች ሁሉ ሞዴል አድርጎ ጌታ ያየዉ ነበር ይህ ወጣት ከዚያም በአጭር ጊዜ ወደ አስራ አራት ቤተክርስቲያናት ሊተከል በቃ እርሱ በሚያልፍበት መንገድ መናፍስቱ ላይ ሽብር ይሆን ነበር በኋላም የጠንቋዩ ልጅ የነበረቸዉን ቀይ መልከመልካም የሆነች ወጣት በቤተ ከርስቲያን ጌታ በተገኘበት ስነስርዓት አገባ ቀጥሎም የሚያምሩ አንድ ወንድና አንዲት ሴት ልጅ ጌታ ሰጣቸዉ አሁን በአካባቢዉ ታዋቂ አገልጋይ ሆኖ ይኖራል እግዚአብሔር በኑሮ እና በሀብት ባርኮታል እርሱ ግን ዛሬም የወንጌል ሰራተኛ ነዉ ዛሬም ይመሰከራል ቤተከርስቲያን ይተከላል ጌታም ይህንን ሁሉ ካሳየኝ በኋላ ታሪኩ ትልቅ ሰዉ ሆኖ እየዘመረ ልጆቹንና ሚስቱን ይዞ ወደ መንግስተ ሰማያት ጫካዉ ዱሩን አየበጣጠሰ በእምነት እየዘመረ ሲሄድ ተመለከትሁት መልኩ ፈፅሞ በዚህ ሁሉ ዉጣ ዉረድ ውስጥ ያለፈ እስከማይመስል ድረስ ፊቱ ያበራ ነበር እየገሰገሰ እየመሰከረ በእምነት በበጉ ደም ሰይጣንን ድል ነስቶ ዘልቆ ወደ መንግስተ ሰማይ ሄዶ ተመለከትሁት የፍፁማን መንገድ እኛም በጠባቡና የመንግስተ ሰማይ መግቢያ በሆነዉ በኢየሱስ መንገድ ከጌታ ጋር ዉስጤን ደስ አያለዉ በሀሴት ተሞልቼ በብርሃን ሉሏ ውስጥ ሆነን በፍጥነት እንጓዝ ጀመር በየመንገዱ በጉዞ የደከሙትን እያበረቱ በረግረግ ዉስጥ የተጣሉትን ከእግዚአብሔር መንፈስ ጋር ሆነው እየደገፉ በስራ እጅግ ተወጥረዉ የጌታን መላአከት አየኋቸዉ ጊዜዉን ለጨረሰውም ተጓዥ አረንጓዴ ካርድ ይሰጡት ነበር ወዲያውም ስጋውን እንደ ልብስ አውልቆ መንፈሳዊውን ስጋ ይለብስና በሁለት መላእከት በፍጥነት ወደ መንግስተ ሰማይ እንዲገባ ይደረግ ነበር ሰይጣንም በግ የመሰሉ ተኩላዎችን ወደ መንገድ ሲያስገባ አየሁት እነርሱም ውስጥ ውስጡን እየሄዱ አውነተኛዎቹን በጎች ይነከሷቸውና ያስነከሷቸው ነበር አንዳንዱንም ከመንገድ አውጥተው ሲበሏቸው ሲሉ የጌታ መላእከት እየደረሱ ሲያስጥሏቸው አይ ነበር ተኩላዎቹ ምንም እንኳን ባያስታውቁም በአይናቸው ይታወቁ ነበር አይናቸው አሻጥር ብቻ ነው የሚያየው በዚያ ላይ ወደ ግራ ወደ ቀኝ ይቀላውጣሉ ያደባሉ ይሄ ነበር የተኩላዎቹ መለያ በዚህም መንገድ ከጥቂት ጉዞ በኋላ እጅግ ምቹ የሆነ እና አንደ ሴራሚክ ንፁህ የሆነ ነጭ አስፓልት ዙሪያው በኢትፍሩት ማንጎ ፓፓያ መዝ አቡካዶ አፕል ወዘተ የሞሉበት ሰው ሁሉ በፈለገ ሰዓት ጎራ አያለ የሚያርፍባቸው ዘመናዊ መቀመጫዎች ያሉት ማንም ሲፈልግ በዚያ የሚያልፍ ያለ ችግር የፈለገውን በነፃ መጠቀም የሚችልበት ሰፊ አስፋልት ላይ ደረስን አዚህ መንገድ ላይ የደረሱት ሰዎች ከርስትና ፈጽሞ ቀላል ሆኖላቸው እየተዝናኑ ነበር የሚጓዙት የፈለጉት አይነት የትራንስፖርት አማራጭ ቀርቦላቸው ነበር ጌታም እነዚህ ወደ ፍፁም ሙላት የደረሱ ናቸው አለኝ የመንግስተ ሰማያትን ኑሮ በምድር ጀምረውታል አስከ መጨረሻ የሚፀኑት በምድር መቶ አጥፍ በመንግስተ ሰማይ የዘላለም ህይወት እድል ፈንታቸው ይሆናል አለኝ በነገራችን ላይ በዚያ አስቸጋሪ ጉዞ ለሚደርስባቸው ማንኛውም መከራ አዚያው እጥፍ በረከት የሚቀበሉ ብዙ ሰዎችን እመለከት ነበር የበለጠ ከትናንት ይልቅ ዛሬ የተሻለና ምቹ እየሆነላቸው ጉዚቸውን ይጓዙ ነበር እዚህ ፍፁም ሙላት ለመድረስ መጽናት እና ማመን ትልቁን ቦታ ይይዛሉ አለኝ ጌታ ህዝቤ በአምነት ቢጓዝ ደግሞም ፀንቶ ቢጠብቅ ይሄ ጠባቡና አስቸጋሪው መንገድ ያጥርለታል እንዲያውም የአረፍትን ህይወት በምድር ይጀምራል አለኝ ነገር ግን እስከ ፍፁም ሙላት የደረሱትን ሰይጣን አማራጭ የሚመስሉ ትንንሽ መንገዶችን እና ምቹ የሆነ ትራንስፖርት አዘጋጅቶ ት ይሄኛው ይሻላል እያለ እስከ መጨረሻው ድረስ ይዋጋቸው ነበር እራሱን የእግዚአብሔር መልአከ እያስመሰለ ሁሉ ለማሳሳት ይሞከር ነበር ነገር ግን እነዚህኛዎቹ ተጓች የሰይጣንን ሃሳብ በመንፈስ ቅዱስ ስለሚመረምሩ ሃሳቡን አይስቱትም ነበር ኋላም ሲያልፉት ወደ መንግስተ ሰማይ እያማተረ በቅናት አይኑ ደም ይለብስ ነበር ገነት እኛም በነጩ አስፓልት ወደ መንግስተ ሰማይ በብርሃን ሉላችን እየሄድን እያለ በመንገዱ ዳርና ዳር መላእከት ቆመው በታላቅ ጭብጨባ ተጓን ያበረታቱ ነበር ወደ መንግስተ ሰማይ ልንቀርብ ስንል የዘንባባ ዝንጣፊ አይነት ነገር ግን የማይደርቅ ህይወት ያለው ዘንባባ ለተጓፐቹ ሁሉ ይሰጥ ነበር መንገደኞቹም በዝማሬና በልሳን እያመሰገኑ ይገቡ ነበር እኛም ህይወት ህይወት የሚሸት አካባቢ ደረስን ከዚያም ወደ ላይ ስንጓዝበት ሰባት እጥፍ በሆነ ፍጥነት ጠፈሩን ሰንጥቀን ወጣን እጅግ ደማቅ ወደ ሆነ በአይን ሊታይ ወደማይችል ብርሃን ውስጥ ዘልቀን ገባን ኋላም ቀስ አያለ አንዳንድ ነገሮችን ማየት የምችልበትን ፀጋ ጌታ አይኔን ዳሰሰኝና እሁን ሁሉንም አንድም ሳታስቀር ያየኸውን ሁሱ የፍ ብሎኝ ስመለከት ሁሉም ነገር በስርዓት ዝንፍ ሳይል የሚከናወንበት ስፍራ መሆኑን በውስጤ ከማያቸው ሁኔታዎች ተረዳሁ እጅግ አከብሮት ያለው እግዚአብሔርን መፍራት ሁሉን አካባቢ ተቆጣጥሮት ነበር ሁሉም ነገር ህያው ነበረ ከተዘረጋው አስፓልት ጀምሮ እንደሚራመዱበት ሰዎች ፍላጎት የሚቀያየር ነበር ስፍራው ከሰማያት ሁሉ በላይ ነበር ጌታ በሚያልፍበት ጎዳና ሁሉ ያሉ መላአከቶች ለጌታ በደረታቸው ለጥ እያሱ እጅ ይነሱት ነበር እርሱም እጅግ በትህትና እና በፈገግታ በጭንቅላቱ ሰላምታ ይሰጣቸው ነበር አየቀረብን ሳለ ብዙ ደረጃዎች ያሉት ሰፊ በር ተመለከትሁ አሁን ከብርሃን ሉሏ ወጥተን በአግራችን መጓዝ ጀምረን ነበር ከአንዱ ደረጃ ወደ አንድ ደረጃ ስንወጣ ሌላ አይታ ሌላ ከብር ሴላ አዲስ የሆነ እንቅስቃሴ ይታይ ነበር ኋላም እየተራመድሁ ከአግሮቼና ከአጆቼ አንዲሁም ከፊቴ ጀምሮ ቅርፊት እየወደቀ አየወደቀ ነበር ልቤ ፍስስ ብላ አንዱ ደረጃ ላይ ወደቅሁኝ ጌታም መጣና አጄን ያዘኝ በቀኙ ዳሰሰኝና ፍፁም አዲስ ሰው ሆፔ እንደገና ቆምኩኝ ኋላም ና ልጄ አለኝና ጉዚችንን ቀጠልን አየተጓዝን ሳለ ደረጃው አጅግ ብዙ ስለሆነ ብሎ በቀኝ አጁ ያዘኝና አንደሚንሳፈፍ ሆነን የመጨረሻው ደረጃ ላይ ስንደርስ ሁለት ግዙፍ የሚያማምሩ አይኖች ያላቸው መላእከት ረጃጅም ነጭ ከንፋቸውን አጥፈው ደረታቸውን በጥሩር ታጥቀው እግራቸው በነሃስ ገንባሌ ከጉልበታቸው በታች ተሸፍኖ በሁለት በኩል የተሳለ ሰይፍ ይዘው በሌላኛው እጃቸው ጋሻና ጦር ይዘው በተጠንቀቅ ከቆሙበት እንዲሁም እበሩ ላይ የህይወት መዝገብ በቀኝ በኩል ይዞ ከቆመው መልአክ ጋር በደረታቸው ለጥ ብለው ጌታን እጅ ነሱትና በፍጥነት በሩን ወለል አድርገው ሲከፍቱልን ታላቅ ብርሃን ሁሉን ስፍራ ፈጽሞ አበራው በነገራችን ላይ ጌታ እራሱ ብርሃን ነበር የምንሄድበትም መንገድ አይን የማይወጋ ታላቅ ብርሃን ነበረው ኋላም ከበሩ በወጣው ብርሃን ውስጥ ስንገባ እጅግ አረንጓዴ በሆነ መስከ ላይ ነጫጭ ልብስ የለበሱ የዘንባባ አይነት የወርቅ ዝንጣፊ በጭንቅላታቸው ላይ የደፉ እጅግ ብዙ የሰው ቁጥር ሊቆጥር የማይችላቸው የተለያዩ ቀለም ያላቸው በተለያየ የአድሜ ደረጃ ላይ ያሉ ሰዎች የተለያዩ የሙዚቃ መሳሪያን ይዘው ባታ። አያልኩ ሳስብ እንዲህ አለኝ ጌታ የውስጤን አውቆ ልጄ አትገረም በአነዚህ ቤተክርስቲያናት በመንፈሴ በስራ ላይ ነኝ ብዙዎች መፅሃፍ ቅዱስን አያነበቡ ናቸው ስለዚህም በእውነትና በመንፈስ እኔን ብቻ አያመለኩ ያሱ ብዙ ልጆች አሉኝ ወደ ፊትም በመንፈሴ አናውጣቸዋለሁ ብዙዎችን የሚለውጥ ሪቫይቫል አመጣለሁ ወደ እኔ ይመለሳሉ ብሎ አለኝ ግን እስካሁን ፕቂቶች ናቸው የዳኑት ከፊታቸው እነዚያን አማልእከቶች እጠርጋለሁ በደሜ የመሰረትኳትን ቤተከርስቲያኔን አነፃለሁ አጠራለሁ እውነትን አያዩ የሚሸቅጡትን ሸቃጮች ሞገስ አሳጣቸዋለሁ ከብሬን የጋረዱ መሪዎቻቸውን ከፊታቸው አነሳለሁ ይህ ከፉ ተሰውሮ አምልኮን አይወስድም አለኝ ኋላም በገነት ውስጥ ስመለከት ቅዱሳን መላአከቱና ቅዱሳን ሰማዕታት በሙሉ ያሬዳዊ በሆነ ሰማያዊ ዜማ ልከ በኦርቶዶክስ ቤተከርስቲያን አዘማመር ስልት ነበር ይዘምሩ የነበሩት ይህ ዜማ አለኝ ጌታ ለያሬድ በመንፈስ ቅዱስ ተገልጦለት ነው የተሰጠው በዘመኑ ፈፅሞ አኔን በመፈለግ ልብ በተመስጦ ሲዘምር ሰማያትን ከፍቼ ገለጥኩለት ከዚያ ዘመን ጀምሮ እስከ አሁን በአገርህ ያለችው ኦርቶዶክስ ቤተከርስቲያን እስከ ዛሬ ተጠቅምበታለች ህዝቤን እንዲህ በላቸው በፃድቃንና በሰማዕታት አንዲሁም በመላእከቶቼ ስም ቤተከርስቲያን መሰራቱን አትቃወሙ እነርሱን እየተቃወማችሁ በስማችሁ ቤተከርስቲያን ትተከላለችሁ መልካም ተሞከሮ ያላቸው ቅዱሳንና መላእከቶቼን ያከበረ እኔን እንዳከበረ ነው በስማቸው ለድሃ ቢለግሱ ይሄም በእኔ ዘንድ ያማረ ነው ህዝቤ እኮ በአኔ ስም እንኳን መስዋት ከመስጠት ይልቅ ለራሱ በተብለጨለጩ ጌጣጌጦች መኳኳል እና መመፃደቅ ሆኗል ስራው ያውም በመናፍስት በተሞሱ ዲዛይነሮች የሚሰሩ ዝሙት ቀስቃሽ አልባሳትን ለብሰው በድፍረት በፊቴ ይጨፍራሉ በአፋቸው ይሸነግሉኛል በሰውነታቸው ደግሞ ዲያቢሎስን ያገለግላሉ ሊያመልክ የመጣውን ሰው ሳይቀር በቤቴ ያሰናከላሉ ለእኔ አከብሮት የላቸውም አለምንና ቤቴን ቀላቅለውታል በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን በአለባበስ እህቶች በይበልጥ ትኩረት አድርገው ገላቸውን መሸፈንን ለሌላው ማሰብን በስጋቸው እኔን ማከበራቸውን ወደ መቅደሴ ሲመጡ የሚለብሱትን አለባበስ እወደዋለሁ በቤቴ ውስጥ በአከብሮት ለረጅም ሰዓት ቆመው ማምለካቸውን በፆምና በፀሎት መትጋታቸውንም አንዲሁም እንደ ማህተማቸው የመስቀሌን ምልከት ማድረጋቸውም ልከ ነው ማማተባቸውንም አትንቀፉ እነርሱን ነቅፋቸችሁ ብዙ ህዝቦቼ በአንገታቸውና በቀለበታቸው ባአዳን ምልከቶችን ከማድረግ የእነርሱው ይሻላል ለመምህሮቻቸውም ያላቸው አከብሮት መልካም ነው ብቻ አምልኳቸው ከልብና በቅንነት ይሁን አንጂ በአንደዚህ አይነት ስርዓት ከዚህ ከፉ ዘመን መጠበቁ ትከከል ነው እነዚህን የሚከለከል ህግ በቃሌ ውስጥም የለም ነገር ግን ከዚህች ቤተከርስቲያን የምነቅፍባት በውስጧ የተሰገሰጉትን ባአዳን አስተምህሮቶችና የቀደመውን የተሻረውን ፅላት እየቀረፁ በቅዱሳን ስም ማስመለካቸውን እንዲያቆሙ አስጠንቅቅልኝ ህዝባቸውን እውነተኛ የሆነውን የእኔን ወንጌል በማስተማር ላይ እንዲተጉ አሳስባቸው ከእኔ ሌላ አዳኝ ከአኔ ሌላ አማላጅ ከእኔ ሌላ ፈራጅም የለም እኔ እኔ ነኝ አምልኮና ስግደታቸሁ በአውነትና በመንፈስ ሆኖ እኔን ለማከበር አባቴን ለማደናነቅ መንፈሴን በመቀበል ትጉ የዚህች ቤተከርስቲያን ስርዓተ አምልኮ ፍፁም በመንፈስ ቅዱስ ሙላት እና በትንቢት በፈውስ በፀበላቱ እና በገዳማቱ ሁሉ ላይ ታላላቅ ነብያትን አስነሳለሁ በዝማሬያቸው አለምን የሚከድኑ ዘማሪዎች ይነሳሉ ካለኝ በኋላ እነዚህ በዚህ ስፍራ ያየሃቸው የዳኑት እንደዚህ ባለ ትጋት ውስጥ አልፈው ነው ብሎኝ ጉዚችንን ቀጠልን አዲሲቱ ኢየሩሳሌም እየሄድንም ገነትን መሀል ለመሃል አቋርጦ የሚያልፍ የህይወት ዉሃ ወንዝ ተመለከትን ከዚህ የህይወት ዉሃ አንዴ የጠጣ ሰዉ ዳግመኛ አይጠማም ነበር ኋላም አዳዲስ ከምድር ድል ነስተዉ የሚመጡ ሰዎች ሁሉ እየተሻሙ ሲጠጡ ተመለከትሁ በወንዙ አንፃር በቀኙ እየተጓዝን ሳለ አዲስ አጅግ ያማረች በመሰራት ላይ ያለች የምታምር ከተማ ተመለከትሁ ደጆቿ ቅጥሯ በሙሉ እንደ ወርቅ የሚያበራ ነው ንፁህ ወርቅም ነበር አጅግ ብዙ መላእከትም በዙሪያዋ በስራ ላይ ነበሩ አያንዳንዱን ደረጃ ሲወጡ ከብርን የሚጨምሩ ብዙ ደረጃዎችን ካለፍን በኋላ ወደ በሩ ስንቀርብ አዉቆ ወለል ብሎ ተከፈተልን በቅጥሩ ላይም በቅጥሩ ዉስጥም በስራ ላይ የነበሩ መላእከት በደረታቸዉ ለጥ ብለዉ ለጌታ ሰላምታ ሰጡ ከብር ለታረደዉ በግ ለኢየሱስ ከርስቶስ ይሁን ምስጋናም ለአምላካችን ለአግዚአብሔር ብለዉ ተነስተዉ በተጠንቀቅ ከቆሙ በኋላ ጌታ በብዙ ፍቅርና አከብሮት ሰላምታ ሰጣቸዉ እንደ መስታወት በሚያበራዉ አስፓልት ላይ አየተራመድን ወደ ዉስጥ መራመድ ቀዋጠልን መላአከቱም ሁሉም በስራ ተጠምደዉ ነበር ጌታም የከተማይቱ ዲዛይነር አግዚአብሔር ነዉ የሚልና ሁልጊዜ የሚቀያየር በከተማ ዉስጥ ወደተቀመጠ ትልቅ እስከሪን አመለከተኝና እስከሪኑን ለእኔ በሚገባኝ መልኩ መላአኩ አንዲያስረዳኝ ነገረው መላእኩም የሚያምር ወንበር አምጥቶልኝ አላዩ ላይ ልቀመጥ በሚመቸኝ መልኩ አንደ ፍላጎቴ አንድቀመጥ አደረገኝ ልከ ወንበሩ ላይ ስቀመጥ ለዘላለም በደስታ የማረፍ አይነት ስሜት ሰጠኝ ከዚያም ተቀምጩ ከተማዋ ያላትን ዲዛይን መመልከት ጀመርኩ ብዙ ብዙ ምድር ላይ የማይታዩ አይነት ነጫጭ ፎቆች ለሰዉ ምቹ ተደርገዉ ተገንብተዉ ነበር የሚያስጎበኘኝ መልአከ በምረዳዉ መልኩ ከእስከሪኑ ዉስጥ ስሜን ጠርቶ ዳንኤል ሰላም ለአንተ ይሁን ብሎ ያብራራልኝ ጀመር የመኖሪያ ቤቱን አንዱን አቅርቦ ሲያሳየኝ ቤቱ ጂ ፕላስ ዋን ሆኖ ነገር ግን በሚኖርበት ሰዉ ፍላጎት መሰረት እስከ ፎቅ ድረስ ሊደርስ እንዲችል ተደርጎ እንደተሰራ ከፍ ዝቅ እያደረገ ያብራራልኝ ጀመር በግቢው ዉስጥ የምንጭ ዉሃ ኩልል እያለ ያልፍ ነበር ዉሃዉ የሚያልፍበትም ስፍራ በአበቦች አሸብርቆ ነበር ህይወት ያላቸዉ አነስ አነስ ያሉ የሚያማምሩ ዛፎፍ ነበሩበት በተለያዩ ህብረቀሰማት ያማሩ አእዋፋት በዝማሬ አምላካቸዉን ይባርኩ ነበር ግቢዉ በሙሉ በአረንጓዴ መስከ ያማረ ነበር ሰዉ ሁልጊዜ የሚከረከመዉ ይመስል ነበር እያንዳንዱ ግቢ ዉስጥ ያለ ነገር እራሱን ከማጽዳት ጀምሮ እራሱን በነዋሪዉ ፍላጎት መሰረት የማስተካከል ሃላፊነት አለበት በጀርባም በኩል የሚያማምር ጣዕም ያላቸዉ ለሰዉ ልጅ አስፈላጊ የሆኑ አትከልትና ፍራፍሬዎች ነበሩ የመስኩ ሳር የቱንም ያህል ሰዉ ቢሄድበት የማይደርቅ እና ህይወት ያለዉ ነበር የቤቱን የዉስጠኛውን ከፍል ስመለከት በአሁን ዘመን እንኳን ዘመናዊ የምንላቸዉ እቃዎች በቤቱ ውስጥ ካሉ እቃዎች ጋር ሲነፃፀሩ እንደ ቆሻሻ ይቆጠሩ ነበር አንደ ኤሊኮፕተር አይነት ቅርጽ ያላቸዉ ሁለት የግል የብርሃን መጓጓዣዎች አሉት እነዚህ መጓጓዣዎች ዙሪያቸዉ አጠቃላይ ከከበረ እንቁ የተሰራ ሲሆን ወደ የትኛዉም ህዋ ሊጓዙ የሚችሉ ነበሩ በየትኛውም ስፍራ የሚከናወንን ነገር ለመከታተል የሚቻልበት በሳሎን ውስጥ አጅግ ዘመናዊ ከሰው ቁመት ሁለት እጥፍ የሚበልጥ እስከሪን ነበር ህያው የሆኑ ፎቴዎች ዘመናዊ ላይብራሪና ድሮወሮች ሼልፎች አሉት ሁሉም ቁሳቁሶች ከወርቅ ከእንቁና እጅግ ከከበሩ መአድኖች ከከበሩ ድንጋዮች ነበር የተሰሩት በዚያ ላይ አንደየ ሰዉ ፍላጎት የሚቀያየሩ ናቸው አንድ ሰው ጠዋት እንደዚህ አይነት ቤት ውስጥ ከነበረ ትንሽ ቆይቶ ደግሞ የፈለገውን አይነት አድርጎ መኖር ይችቸላል ከማንኛውም አደጋ ነፃ ነው ረሃብ እና ችግር ራቁትነት ህመም ሃዘን ጨለማ በዚህ አይታወቁም አለኝ ውጪ ላይ መስኩ የመዋኛ ገንዳ ነበረው ከቀለሙ ጀምሮ መጠኑን እንደ ነዋሪው ፍላጎት መቀያየር ይቻላል ነዋሪው ያለ ሀሳብ ሁልጊዜ አዲስ የሆነውን የእግዚአብሔርን ፊት እያየ በመገረም ማምለከና ማወደስ ብቻ ነው ስራው በኋላም ቤቱን እየጎበኘሁ ሳለ በቤቱ ውስጥ የሚስተናገዱ ሰዎችን እመለከት ነበር ከእጃቸው በሚወጣ ጨረር መሳይ ነገር አንድ ወንበርና ጠረጴዛ ላይ ቁጭ ብለው የሚፈልጉትን እቃ አየሩን አንደ መቅዘፍ እያሉ ትልልቅ እቃዎችን ሳይቀር ሲያንቀሳቅሱና ለሚፈልጉት ግልጋሎት ሲያውሉት እመለከት ነበር የቤታቸውን ቀለም ዲዛይን በፈለጉት አይነት ሁኔታ ይቀያይሩትም ነበር ብቻ ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቅሱ በተለያዩ የብርሃን ሉሎች ተጠቅመው ይጓጓዙ ነበር በተፈጠረላቸው አዲስ ሰማይ እና አዲስ ምድር ውስጥ የሚገኙትን ማናቸውንም የጠፈር አካላት የመጎብኘት በፈለጉት ስፍራም የመኖር መብት ነበራቸው በዚህ ስፍራ ከራሱ ከአግዚአብሔር ጀምሮ ምንም ምስጢር የሚባል ነገር አልነበረም ጠፈሩን በሙሉ አግዚአብሔር ራሱ ታላቅ ብርሃን ሆኖ ሞልቶት ከድኖት ነበር ምንም የጭለማ ከፍል አልነበረም ብቻ የሰው ልጆች ከእግዚአብሔር የመፍጠር ችሎታ ተካፋይ ሆነው በውስጡ ለዘላለም በሃሴትና በደስታ ተሞልተው ልከ ያማረ ዝማሬ ስንሰማ ከሚሰማን በአስር አጥፍ በሆነ ደስታ ለሊትና ቀን ማምለከ ነው ስራቸው ሁልጊዜ አግዚአብሔር ሲመለከ ማንም ከዚህ በፊት አይቷቸው የማያውቃቸው አዳዲስ ነገሮች ያለማቋረጥ ከውስጡ ስለሚፈልቁ ስለዚህ ሁሉም በደስታ ነበር የሚያመልኩት በአዲሱ ጠፈር ውስጥ በተለያዩ ግን አንድ በሆኑ መንገዶች በራሱ በእግዚአብሔር ውስጥ ሆነው የተለያዩ ሽርሽሮችን ያደርጉ ነበር አርስ በእርስ ፍቅር ነግሶባቸው ነበር ሁሉም አንዱ ለአንዱ ነበር የሚኖረው ሁልጊዜ ወዳጁን ለማስደሰት የተለየ አዲስ ነገርን ይሞከራል ያስደንቀዋል በዚህ ነበር ልዩ የሆነ አከብሮትና ፍቅራቸውን የሚገላለፁት በዚህ አሮጌው ማንነት ስለሌለ ውሸት ከየሰዉ አአምሮ ውስጥ ጠፍቷል ሰው ሁሉ የተናገረውን የማድረግ ብቃት ነበረው ስለዚህ ነው ይህችን ውብ ከተማ መግለፅ ያቃተኝ ጠፈር ላይ ከፕላኔት ፕላኔት በሚንሸራሸሩ ጎብፒዎች ሰማዩ በአየር ላይ ትራንስፖርት ተጨናንቆ ነበር አጅግ የሚያማምሩ ፎቆችና ከተማዎች በአየር ላይ በሰዎች ይሰራሉ ጦርነት ጥላቻ ቅናት ምቀኝነት ፈፅሞ አይታወቁም በየትኛውም የጠፈር ከፍል ሆኖ ከጓደኛና ከወዳጅ ጋር አብሮ መሆንና አብሮ መብላት መጠጣት ማውራት መተያየት ሁሉ ያለ ምንም ሴላ ነገር አርዳታ ይቻል ነበር ምድር አጅግ አዲስ ከመሆኗ የተነሳ አዳዲስ ፍጥረቶችን ተሞልታና አምራ ትታይ ነበር እውነተኛ ነፃነት ያለበት ቦታና ሁኔታ ነበር ሰው ብቻ ሳይሆን ፍጥረት ሁሉ በደስታና በሃሴት በነፃነት የሚኖርበት እውነተኛ አለም ነው ኢየሱስ የሁሉ ብርሃን ሆኖ አጅግ አምሮና ደምቆ ከሁሉም ጋር በአካል ይታይ ነበር ተከፋፍሎ ሳይሆን አንድ ሆኖ ነበር የሚታየው ይሄ ሁኔታው ፍፁም አሁን ባለው የሰው ልጆች አስተሳሰብ ሊታወቅ የሚጎል አልነበረም ነገር ግን ብቻውን ንጉስ ሆኖ ከሁሉ ሰው ጋር አንድ ብቻውን ሆኖ ይታይ ነበር ሁሉም ሰው አጠገቡ እንዳለ በአካል በየትኛው የጠፈር ከፍል ውስጥ ሆኖ ሊያየው ይችላል በቅንነትና በፍቅር ሁሉንም ፍጥረት ያስተዳድራል እንዲሁም መንፈስ ቅዱስ የሰው ልጆች ልብስ ሆኖ ይታየኝ ነበር ግን አካል ሆኖ ነበር የሚታየው ያለ ልከ በዝቶ ጠፈርን ከድኖ በአካል መልክ ይታይ ነበር ሰው ሁሉ ውስጥ ያለው እስትንፋሳቸው እራሱ መንፈስ ቅዱስ ነበር ሰው ሁሉ ሲተነፍስ ከውስጡ የሚያማምሩ አጅግ ውብ የሆኑ መዓዛዎች ይወጡና አካባቢውን ይሞሉት ነበር የዚህ አለም የዘመን አቆጣጠር ፈፅሞ አልነበርም ሁሉም ነገር ዛሬ ነው አሁንም መደነቅ ቀጥሎም መደነቅ ትዝታ የሚባል ነገርም አልነበረም ነገ የሚባልም ጉዳይ አልነበረም ሁሉም በአሁንና አሁን ውስጥ ነበር የነበረው እያንዳንዱ ጊዜ ጣፋጭ ከመሆኑ የተነሳ ለአንድ ሺህ ዓመት በዚህ ስፍራ ማሳለፍ በምድር አንድ ደቂቃ አጅግ ደስ በሚያሰኝ ስሜት ውስጥ ከመሆን ጋር ቢነፃፀር የምድሩ አንድ ደቂቃ እንደ ብዙ ዓመታት ይቆጠራል የጊዜ አጠቃቀም እንደተጠቀምከበት ጉዳይ አንጂ የጊዜ አጭር ወይንም ረጅም እንደሌለ መገንዘብ ቻልኩኝ አየተመለከትሁ እያለሁ ብቻ ፍዝዝ ብዬ አይኔን እስክሪን መሳይ መመልከቻው ላይ አፍጥጩ ሳለሁ ልጄ ገና ብዙ ያላየኸው ብዙ ነገር አለ ለሰው ሁሉ ይህንን መልአከቴን ፃፈው አለኝ ጌታ መልአኩም ለበጉ መዘመር ገና አልጨረስንም ከተማይቱን እየሰራን ነው ብሎ ከተማዋን ሲያሳየኝ በከተማ መሃከል አንድ ከፍ ያለ ቦታ ነበር በዚያም የእግዚአብሔር ዙፋን መቀመጫ ነው አለኝ በቀኙም ሌላ ዙፋን ነበር ይሄ ደግሞ የበጉ ነው አለኝ ግን አዚያው ሆሄ ከተማዋን በሰው ቋንቋ መግለጽ እጅግ ከበደኝ ምከንያቱም የሰው ቋንቋ ውሱን ነው አዳዲስ ነገሮች በበዙበት በእንደዚህ አይነት ከተማ የማየው ነገር ሁሉ አዲስ ሆነብኝ ለምሳሌ አንዳንድ ቤቶች ያለምንም ድጋፍ በአይር ላይ ይንሳፈፉ ነበር ብቻ በምድር በፈልም ካየኋቸው ከተሞች ይህችን ከተማ ይመጥናል ብዬ ለንጽጽር የምገልጽላችሁ ነገር የለም የዱባይ ህንፃዎች በሉ የፈረንሳይ የለንደን ሆነ የሞስኮ አንዲሁም የኒው ዮርከ ሆነ የጃፖን የቻይና ወይንም የሲንጋፖር በዚህች ከተማ አይን ሁሉም አንደ ቆሻሻ ነው የሚቆጠሩት ደግሞም ገና እኔም ካየኋት በላይ ትሰራለች አሁንም ትሰራለች ሁሌም እየተሰራች ነው ለዚህ ነው መግለፅ ያቃተኝ ያለ ምከንያት በከተማዋ የነበረ ተራራም ሆነ ወንዝ አፅዋትም ሆነ አራዊት ምንም አልነበረም እንዲህ እንዲህ እያሰብኩ ሳለሁ ከዚህ ቦታ መሄድን እራሱ ነፍሴ ጠላች ጌታም ከተማይቱን የሚሰሩትን መላእከት ከጎበኘ በኋላ ተመልሶ ኖሮ ትከሻዬን መታ መታ እያደረገ አይዞህ ለአንተና ለአንተ ወንድምና እህቶች አንተን ለመሰሉ የህይወታቸው አዳኝ አድርገው በላያቸው ላይ እኔን ፈቅደው ለሾሙኝ ነው ያዘጋጀሁት ድል የነሳው ይህንን ከተማ ይወርሳል አምላከም እሆነዋለው እርሱም ልጅ ይሆነኛል ዳሩ ግን ለሚፈሩ እና ለማያምኑ ለሃጢያተኞች በዲን አሳት እንዲቃጠሉ የእሳት ባህር ተዘጋጅቶላቸዋል አለኝና እጄን ይዞኝ ተነሳ ከዚያም እንሂድ አሁን ደግሞ የእግዚአብሔርን ዙፋን አሳይሀለሁ አለኝ አንባቢዎቹ ተረዱልኝ ከላይ የገለፅሁላችሁ የእግዚአብሔር እና የበጉ ዙፋን በአዲሲቱ ኢየሩሳሌም የሚገኝ ሲሆን አሁን ግን አገልግሎት ያልጀመረ መሆኑን እንድትገነዘቡልኝ አሻለሁ ጌታም ሲያነጋግረኝ ልከ እንደ ወንድም በትህትና ነበር ለእኔ ያለው አመለካከት ይገርመኝ ነበር ከዚያም አንዲት አንደ ወርቅ ንፁህ የሆነች የብርሃን ሉል ከከተማው መጥታ እንደ ሜዳ ተነጥፋ አጅ ከነሳቸው በኋላ በሌላው በኩል ተሰብስባ በአንድ እኛ ባለንበት በኩል ብቻ ተዘርግታ እባከህን ጌታዬ አንተ በእኔ ውስጥ በመጓጓዝህ ደስታዬ ታላቅ ነውና የከብር ንጉስ አለችው ጌታም እጄን ይዞ ወደ ውስጥ ገባ እና ምቹ በሆነ ወንበር ላይ አስቀምጦኝ እርሱም ተቀመጠ ወዲያውም በልቤ ብርሃናት ሁሉ ያወሩታል እንዴት የሚገርም አምላክከ ነው።