Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የገሀነምንም ሸለቆ በእርግጥ ያገኛሉ ሌላ ቦታ ተመሳሳይ አገላለጽ እናገኛለን ሰይጣን እንዲህ ማለቱ ተገልጸዋል «ስለአጠመምከኝም ለእነርሱ በቀጥተኛው መንገድ ላይ ትግል በማንኛዉም መንገድና አቅማችን በፈቀደዉ እስካደረግን ሊመራን ቃል ገብተል ቾቾቾችቾቹቹቾችቹችችቹች አራተኛ ሌላዉ እኛ አላህን ብንክደዉም ብናመሰግነዉ ለሱ ከስልጣኑም ምንም አይጨምርም አይጎዳዉም ለራሳችን ስንል ማደረግ እንዳለብንና በእኛ መካድ የሚጠቀመዉም ነገር የለም ፍላጎቱም አይደልም የልቅ ከህደትን አይወድልንም ቁርአን ብትከዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም ቢል ትርጉም የለዉም ስለዚህ ሰዎች የራሳቸዉ ምርጫ ስራቸዉነዉ የሚያጠማቸዉም የሚያቀኛቸዉም ለምሳሴ ከስር ያሉትን እንይ ቁርአን መልካም የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው ያጠፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው ጌታህም ለባሮቹ በዳይ አይደለም ቁርአን ከሓዲዎችን ከቀን አንዲትን ሰዓት አንጂ አንዳልቆዩ መስለው በመካከላቸው የሚተዋወቁ ሲሆኑ በምንሰበስባቸው ቀን አስታውስ እነዚያ በአላህ መገናኘት ያስተባበሉት በአርግጥ ከሰሩ የተመሩም አልነበሩም እንዚህ አላህን አናገኘዉም እያሉ አስተባብለዋል ቁርአን ከሓዲዎች መላእከት ወደ እነሱ መምጣትን ወይም የጌታህ ትእዛዝ መምጣቱን እንጂ አይጠባበቁምጉ ከእነሱ በፊት የነበሩት አንደዚህ ሠርተዋል አላህም አልበደላቸውም ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ ታዲያ የትኞቺን ነዉ አላህ የሚያጠመቸዉ። አኔ ወደእናንተ የአላህ መልከተኛ መሆኔን በአርግጥ የምታውቁ ስትሆኡ ለምን ታሰቃዩኛላችሁ። የዚህ ጥያቄ መሰረቱ አላህ የሚሻውን ያጠማል የሚለው ኃይለ ቃል ነው አዎ አላህ የፈለገውን ያጠማል እንዲሁ በግልቡ ስናየው ለምን። ከጋኔንም ከሠዎችም ብዙዎችን ለገሀነም በእርግጥ ፈጠርን ለእነርሱ በሳቸው የማያውቁባቸው ልቦች አሏቸው ለእነሱም በሳቸው የማይሰሙባቸው ጆሮዎች አሏቸው እነዚያ እንደ እንሰሳዎች ናቸው ይልቁኑም እነርሱ በጣም የተሳሳቱ ናቸው እነዚያ ዘንጊዎቹ እነርሱ ናቸው ሱረቱል አዕራፍ ከዚህ ሙሱ አንቀጽ የምንወስደው መልከት በተሰጣቸው የሰውነት መሳሪያ ልብ አይን ጆሮ ባለመጠቀማቸው ምከንያት ለአሳት የተፈጠሩ መሆናቸውን ነው ለእሳት በርግጥ ፈጠርን ማለት ለዚያ ዓላማ ታስቦ ማለት አይደለም ሊጀሀነመ የሚለው የዐረብኛው ቃል ውስጥ ያለችዋ የመጀመሪያ ፊደል ላም ላሙልዓቂባህን ትባላለች ፍጻሜያቸውና መጨረሻቸው ምን እንደሆነ ቀድሞ በመታወቁ ምከንያት ለዚያ የተፈጠሩና የተዘጋጁ ማለት ነው ይህንን ሀሳብ የሚደግፍ አንድ የቅዱስ ቁርኣን ጥቅስ እንመልከት ነዎ ጐታኢ ሥታ ሠ ን እጹ ዕዕ ነ መ የፈርዖን ቤተሰቦችም መጨረሻው ለእነርሱ ጠላት ሐዘንም ይሆን ዘንድ አነሱት ፈርዖንና ሃማንም ሰራዊቶቻቸውም ሀጢአተኞች ነበሩ ሱረቱል ቀሶስ እውነት ፊርዐውንና የሱ ቤተሰቦች በከህደት አምሳዮቹ ባለቤቱ ስትቀር ሙሳን ዐለይሂሰላም ከባሕሩ ያነሱትና ያሳደጉት ጠላትና ሐዘን ይሆንባቸው ዘንድ ነው እንዴ። እነዚህን የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅስ አንዴት ልትፈቱት ነው። ፈቃዱንስ የሚቃወም ማን ነው።
ጆ እነዚያም የተመሩት አላህ መመራትን ጨመረላቸው ከእሳት መጥጠበቂያቸውንም ሰጣቸው ስለዚህ አላህ ሰዎችን አይመራም ሲል በተናጠል የሚገልጸው የሶስተኛውን ከፍል ሲሆን ይህም የማይመሩበት ምከንያት ራሳቸውን ለአውነት ከፍት ባለማድረጋቸውን ለመልካም ስራ ያላቸው ተነሳሽነት የወረደ በመሆኑ ነው ግለሰቡ ራሱን ለለውጥ ካላነሳሳና ማንነቱን ለአውነት ዝግ ካደረገ አላህ ሱወ አሱን የሚያስገድድበት ምንም ምከንያት የለም አላህ ሰወ እንዲህ ይላል ር ይደነ ገን ማርግ ስች ን ረረአላህ በሕዝቦች ዘንድ ያለውን ጸጋ በነፍሶቻቸው ያለውን ኹኔታ እስከሚለውጡ ድረስ አይለውጥም አላህ የሚሻውን ይመራል የሚለው አገላለጽ ምንነት በቁርአን ውስጥ አንዳንድ አንቀጾች አላህ ሱወ የሚሻውን እንደሚመራና የሚሻውን እንደሚያጠም የሚገልጹ አሉ ለምሳሴ ህን ሠቓ ኒዓ ። ይን ኙ አጩ ዕ ዕ ረረ እውነቱም ከጌታችሁ ነው የሻም ሰው ይመን የሻም ሰው ይካድ» በላቸው አላህ የሚመራቸው ሰዎች አላህ ሱወ የሚመራቸውንና የሚያጠማቸውን ሰዎች ማንነት እንዲሁም ማን በምን ምከንያት እንደሚመራና እንደሚጠም ጭምር አብራርቶ ነግሮናል ህ። ፍ ዕጩ ሥሠቦነባ እነዚያም የካዱት «በእርሱ ላይ ከጌታው ተዓምር ለምን አልተወረደም» ይላሉ «አላህ የሚሻውን ያጠምማል የተመለሰውንም ሰው ወደርሱ ይመራል» በላቸው ኡ ይጠ ዕጨሬ ዳዳ ረረ እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በአርግጥ እንመራቸዋለን አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው « ዓዓ ። የገሀነምንም ሸለቆ በእርግጥ ያገኛሉ ሌላ ቦታ ተመሳሳይ አገላለጽ እናገኛለን ሰይጣን እንዲህ ማለቱ ተገልጸዋል «ስለአጠመምከኝም ለእነርሱ በቀጥተኛው መንገድ ላይ በአርግጥ አቀመጥባቸዋለሁ አለ በተመሳሳይ ነገር ግን በጣም የሚገርመው እነኝህ ከአላህ ይቅርታን የሚለምኑ የሰይጣን ንግግሮች ጥፋቱን አምኖ ነገር ግን የተጠቀመው ቃል አላህ እንዳጠመመው በመገልጽ ነበር ሰይጣን ለጥመቱ ምርጫው የራሱ ውሳኔ እንደነበር ግልጽ ነው ዛሬም መሰሎቹ አላህ ልቦችን አትሞባቸዋል የሚለው አገላለጽ አንዳንድ ሰዎች ደግሞ እነኝህን አንቀጾች በመጥቀስ አላህ መጀመሪውኑ የከሀድያንን ልብ ካተመባቸው ለምን ተጠያቂ ያደርጋቸዋል ሲሉ ይሞግታሉ እነኝህ ቁንጽል የሆኑ አለመረዳቶች ጥቅል የሆነውን ይዘት ካለመረዳት የመነጨ ነው አላህ ልቦቻቸውን የሚያትምባቸው ሰዎች መጀመሪያውኑ ለእውነት አሻፈረኝ ብለው በምርጫቸው የጸኑና በዚህም ለለውጥ ራሳቸውን ዝግ ያደረጉ ሰዎችን ነው ወይንም በአጭሩ ከላይ እንደተመለከትነው ማለት ነው ለዚህም ነው አላህ ሁሌም አላህ ልቦቻቸውን አትሞባቸዋል የሚለውን አንቀጽ ሲጠቀም አውነታውን ላልተቀበሱና አሻፈረኝ ብለው ለጸኑ ሰዎች ብቻ እንደሆነ አብሮ አያይዞ የሚገልጸው ምሳሌ አንኝህ ሁሉ አንቀጾች የሚገልጹት ለእውነት ራሳቸውን ዝግ አድርገው ቅኑን መንገድ በፈቃዳቸው ስላልመረጡ ሰዎች ነው ሲጠቃለል አላህ ሱወ ለሰው ልጅ ከምርጫው ጋር እውነትና ሀሰቱን አብራርቶ ገልዷል ይህም በፍጥረታት ተዓምራት በውስጣችን ባለው ስሜት ነብያትን በመላክና መለኮታዊ መጽሀፍትን በማውረድ ጭምር ነው እውነታውን ለመከተል ለሚፈልግና ጥረት ለሚያደርግ ሰው አላህ ይመራዋልከአውነታው በተቃራኒ መቆም ለሚፈልግ አላህ ከነምርጫው ይተወዋል በዚህም ምርጫውና ውሳኔው ምከንያት ፍጻሜው ታትሞ አንደጠመመ ይቀራል አላህ ይጠብቀንና እስኪ እኛም እንጠይቅር በበር የሀ ከፎ ቋከዩ ከርስቲያን ሚሽነሪዎች እንደነኝህ አይነት ጥያቄዎችን ከቁርአን እየመዘዙ ሲጠይቁ ተመሳሳይ አገላለጾች መጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ አራሱ መኖራቸውን ይዘነጓቸዋል እስኪ በማስረጃ እኛ እናስታውሳቸው እንደመጽሀፍ ቅዱስ አገላለጽ እግዚአብሄር የፈርዖንን ልብ እንዳጸናው ይገልጻል እግዚአብሔርም ሙሴን አለው ወደ ግብፅ ስትመለስ በእጅህ ያደረግሁትን ተአምራት ሁሉ በፈርዖን ፊት ታደርገው ዘንድ ተመልከት እኔ ግን ልቡን አጸናዋለሁ ሕዝቡንም አይለቅቅም ሁሪት ዘጸአት ተመሳሳይ አገላለጾችን ዘጸአት እና ላይ እና ታዲያ ዋናውን አመጸኛ ሰው የፈርኦንን ልብ እግዚአብሄር ለምን ርኦን አመጸኛ የሆነው እግዚብሄር ልቡን ስላጸናበት ከሆነ ፈርኦን ጥፋቱ ምኑ ላይ ነው። አላህ የሚሻውን ያጠማል የሚሻውን ያቀናል ለምን ሰው እኩል አይደለም ማለት ነው ። ቸቸቸፍፍቸቸፍፍቹችቸችቹችች ፍ አላህ የሚሻውን ያጠማል የሚሻውን ያቀናል ለምን ሰው እኩል አይደለም ማለት ነው የሚያብራራ ሙስልም ታድያ ወደ መጽሐፍ ቅዱስ እንዳትገቡ መልስ ስትሰጡ ወደ ሁለተኛዉ ስንገባ አላህሱወ ሰዎችን የፈለጉትን መንገድ የመምረጥ ምርጫ ወይም ፍሪዊል ሰጥዋል ነገር ግን ይህንን ፊሪዊል በፈለከበት መንግድ የመጠቀም መብት ያንተ ሲሆን አንተም በፈለከዉ መንገድ ላይ ያቆይሃል አስኪ አንተ እራስህ ከጠቀስከዉ ጥቅስ እንጀምር ቾቾቾችቾቹችችቹቹ አንድ በል ከላይ ሲጀምር ሰዎችን በጌታቸው ፈቃድ ከጨለማዎች ወደ ብርሃን አሸናፊ ምስጉን ወደ ኾነው ጌታ መንገድ ታወጣ ዘንድ ወዳንተ ያወረድነው መጽሐፍ ነውይልና እነዚያ የቅርቢቱን ሕይወት ከመጨረሻይቱ ሕይወት ይበልጥ የሚወዱ ከአላህም መንገድ የሚያግዱ መጥመሟንም የሚፈልጉዋት ናቸው ይላል እነዚህ ሰዎች መጥመሟንም ይፈግሉ ይልሃል ስለዚህ አላህም በፍላጎታቸዉ ላይ ይተዋቸዋል ቾቾቾችቾቹቹቾችቹችችቹች ሁለተኛበ ቁርአን «እውነቱም ከጌታችሁ ነው የሻም ሰው ይመን የሻም ሰው ይካድ» በላቸው ግልፅ ባለ አማርኛ ነግሮናል ይህ ማለት ሰዎች ነጻነታቸዉን መጠቀም እነደሚችሉ ይነግርህና ምን አእንደሚጠብቃቸዉም ጨምሮ ይነግርሃል ቀሪዉን እንብብዉ ቾቾቾችቾቹቹቾችቹችችቹች ሦስተኛአላህ ትከከለኛዉን መንገድ እንዲመራን ዝም ብለን ቁጭ ብለን ፈጣሪ ሆይ ምራኝ ማለት ብቻ ሳይሆን ትግል ማድረግ እናዳለብን ኖሮ በ አንዲህ ይለናል እነዚያም በእኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በአርግጥ እንመራቸዋለን አላህም በእርግጥ ከበጎ ሠሪዎች ጋር ነው ፈጣሪ ምርጫ ሣይሰጠን ማን ወደ ገነት ማን ወደ ገሃነም አንደሚሔድ ቀድሞ ወስኖብን ቢሆን አለህ በእኛ መንገድ የታገሱ መንገዳችንን በአርግጥ እንመራቸዋለን ማለቱ ትርጉም አይኖረዉም ነበር ስለዚህ እኛ በሱ መንገድ ላይ ትግል በማንኛዉም መንገድና አቅማችን በፈቀደዉ እስካደረግን ሊመራን ቃል ገብተል ቾቾቾችቾቹቹቾችቹችችቹች አራተኛ ሌላዉ እኛ አላህን ብንክደዉም ብናመሰግነዉ ለሱ ከስልጣኑም ምንም አይጨምርም አይጎዳዉም ለራሳችን ስንል ማደረግ እንዳለብንና በእኛ መካድ የሚጠቀመዉም ነገር የለም ፍላጎቱም አይደልም የልቅ ከህደትን አይወድልንም ቁርአን ብትከዱ አላህ ከእናንተ የተብቃቃ ነው ለባሪያዎቹም ከህደትን አይወድም ብታመሰግኑም እርሱን ይወድላችኋል አሁንም ከዚህ የምንረዳዉ ነጻነቱን ሳይሰጣቸዉ ሰዎች የፈለጉትን ነገር እንዲያደርጉ በግድ አድርጎ ከህደትን አይወድም ቢል ትርጉም የለዉም ስለዚህ ሰዎች የራሳቸዉ ምርጫ ስራቸዉነዉ የሚያጠማቸዉም የሚያቀኛቸዉም ለምሳሴ ከስር ያሉትን እንይ ቁርአን መልካም የሠራ ሰው ለነፍሱ ነው ያጠፋም ሰው በእርሷ ላይ ነው ጌታህም ለባሮቹ በዳይ አይደለም ቁርአን ከሓዲዎችን ከቀን አንዲትን ሰዓት አንጂ አንዳልቆዩ መስለው በመካከላቸው የሚተዋወቁ ሲሆኑ በምንሰበስባቸው ቀን አስታውስ እነዚያ በአላህ መገናኘት ያስተባበሉት በአርግጥ ከሰሩ የተመሩም አልነበሩም እንዚህ አላህን አናገኘዉም እያሉ አስተባብለዋል ቁርአን ከሓዲዎች መላእከት ወደ እነሱ መምጣትን ወይም የጌታህ ትእዛዝ መምጣቱን እንጂ አይጠባበቁምጉ ከእነሱ በፊት የነበሩት አንደዚህ ሠርተዋል አላህም አልበደላቸውም ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ የሠሩዋቸውም ኀጢአቶች ቅጣት አገኛቸው በእርሱም ይሳለቁበት የነበሩት ሁሉ በነሱ ላይ ወረደባቸው አላህም አልበደላቸውም ግን ነፍሶቻቸውን የሚበድሉ ነበሩ ታዲያ የትኞቺን ነዉ አላህ የሚያጠመቸዉ። ነጥብ ሶስት አላህ የሚመራው አላህ የሚመራው ነጻ ምርጫውን ተጠቅሞ አላህ ለማግኘት የሚታገለውን እሾትና ጥማት ያለውን ወደ አላህ በተውበት የሚመለሰውን ውዴታውን የተከተለውን ወደ ብርሃኑ የሚመጣውን በአላህም የሚያምነውን ነው እነዚያም በኛ መንገድ የታገሉ መንገዳችንን በእርግጥ አንመራቸዋለን አላህ የሚሻውን ያጠማል የተመለሰውንም ሰው ወደርሱ ይመራል በላቸው አላህም እነዚያን ያመኑትን ወደ ቀጥተኛው መንገድ በእርግጥ መሪ ነው በአላህም የሚያምን ሰው ልቡን ይመራዋል አላህ ውዴታውን የተከተሉትን ሰዎች የሰላምን መንገዶች በርሱ ይመራቸዋል። አነዚያን በአላህ አንቀጾች የማያምኑትን አላህ አይመራቸውም አላህ አርሱ ውሸታም ከሐዲ የሆነን ሰው አያቀናም። ነጥብ አምስት አላህ የሚያጠመው አላህ የሚያጠመው ማለት ትርጉሙ አላህ ያላቀናው ማለት ነው ለምሳሌ አንድ ሰው የጸሐይ ብርሃን አልፈልግም ብሎ ወደቤት ቢገባ ጸሀይ ብርሃኗን ትነሳዋለች ብርሃኗን ለፈለ ትሰጣለች ቢባል አዳላች ማለት አይደለም አንድ ሰው ሂዳያህ አልፈልግም ካለ አላህ ሂዳያህ አይሰጠውም ማለት ጠሟል ማለት ነው ያ የጠመመውን ሰው አላህ በነጻ ምርጫው እስኪያምን ድረስ አላህ ያጠመዋል አላህ እንዲህ ያለውን ከሃዲና ወሰን አላፊ አጥሞታል ከሐዲዎችንም አላህ ያጠማቸዋል አንደዚሁ አላህ ከሀዲዎችን ያጠማል ። ጆ ሃ ዢ ቫዕኀ ዊን ካ ሙሽ እነዚያም የካዱት በርሱ ላይ ከጌታው ታምር ለምን አልተወረደም ይላሉ አላህ የሚሻውን ያጠማል የተመለሰውንም ሰው ወደርሱ ይመራል በላቸው ሱረቱረዕድ የአንደኛው ጥያቄ መልስ በመጠኑ ይህን ይመስላል ለምንድነው የሚያጠመው። የዚህ ጥያቄ መሰረቱ አላህ የሚሻውን ያጠማል የሚለው ኃይለ ቃል ነው አዎ አላህ የፈለገውን ያጠማል እንዲሁ በግልቡ ስናየው ለምን። ሰዎች የአላህን መንገድ ከልባቸው እየፈለጉ በስራም እየገለጹ አላህ ግን መንገዱን ዘጋባቸው ሐቅን እንዳይቀበሉ አጠመማቸው ማለት ነው ብለን በፍጹም ልንረዳው አይገባም ቀጣዩ አንቀጽ ይህንን ያስረዳል ጮ ዓዓ ሚክ ሻን መመን አንተ የወደድከውን ሰው ፈጽሞ አታቀናም ግን አላህ የሚሻውን ሰው ያቀናል እርሱም ቅኖቹን ዐዋቂ ነው ሱረቱል ቀሶስ በዚህ አንቀጽ ስር አላህ ሰዎችን ማቅናትና ልባቸው እውነትን አምኖ አንዲቀበል ማድረግ የሱ ስልጣን እንጂ የማንም እንዳልሆነ ከገለጸ በኋላ ምክንያቱን ሲያብራራ ደግም እርሱም ቅኖቹን ዐዋቂ ነው በማለት ቅናቻ ሂዳያ የሚገባቸው ሰዎች እነማን እንደሆኑ የማውቀው እኔ ብቻ ነኝ አለ እኛ የሰዎችን ውጪያዊ ገጽታ አይተን ከመፍረድ ውጪ ልባቸውን አናውቅም ስለዚህ ማን ለጌታው መንገድ ተገቢ እንደሆነና ማን ለጥመት የሚገባው እንደሆነ ልብን ለሚያውቀው አላህ መተው ለራሳችንም መልካም ነው ያለሙያችን በአላህ ስራ ገብቶ ለምን ይህን ያደርጋል።