Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ውስጤ ያለ የኪነጥበብ ፍቅር ባይኖር ኖሮ እንደምኖርበት ቦታና እንደምስራው ስራ ባህሪ በዚያው ጠፍቹ ልቀር እችል ነበር። ሆኖም ግን አምላከ ለኔ የፈቀደው የህይዎት መስመር አለና ሲከፋኝም ሆነ ሲደላኝ ብሶቴንም ደስታዬንም የምገልጸው በጽሁፍ ነው። ና ፈሰ ጭዎ ረፉ ጋር ገነጠራር። ዐሮ ዖፍ መ ዝ ሲኔድሪዕ ይመጭ ዕነርተፎ ህፎሮዐ ዕፎ ርረፖ ያዝ ያወ ክሮ ርጋ ወ ያወ ዕረ ር እስኪነጋ ድረስ ፖፖ። ስሄድ የመታኝ ድንጋይ ስመለስም ይደግመኛል ለምሳሌ በሰማይ ላይ የሚሄድ አውሮፕላን አንጋጥጨ እያየሁና እሱ ወደ ሚሄድበት አቅጣጫ እየከነፍኩ ሸሚዜን አውጥቼ በመዘርጋት የልጅነት ሕልሞች አንድ አንድ ብር ከፈልንና ቴሌቪዥኑን ከካርቶኑ አውጥተው ካሳዩን በኋላ እቧራ ይቦልበታል ብለው መልሰው አስገቡት ቴድፏቴድፍ ሰሃኑ እስኪተከል ድረስ ዞን ሄዶ ቴሌቪዥን የማየት እድሉን ያገኘው ጋሼ አሰፋ ወደ ከላሳችን ሲገባ ጉድ ይፈላል ብለን ስንጠብቅ የከፍል ስራ ከመሬትና ከፀሐይ ማን ነው የሚዞረው። ሁኖ ነበረ በእርግጥ እናቱ በጣም ድሃ ስለሆነች እንደኛ አይነት ልብስ ልትገዛለት ስላልቻለች በአለባበስ ረገድ መሻሻል አላሳየም ሁኖም ግን ከአስተሳሰብ ረገድ ተለውጦ ነበር በጣም ነጭናጫና ትንሸ ነገር ሲያደርጉት ጥቃቱን ከአባቱ መሞትና ከእናቱ ድህነት ጋር ከሚካሄደው ጦርነት ባለፈ ከሻእቢም ጋር ጦርነት ሊኖር እንደሚችል ጠቁመው አለፉ እኛንወክለውእንዲበሉ መርጠንወደ ፓርላማ የምንላከቸው የፓርላማ አባላት ጦርነቱንስ ለምንእኛን ወክለው አያካሂዱትም የሚል አሳብ አፈለቀ ጎረቢቱ በእዚህ ጉዳይ ላይ ሀሳብ መስጠት ባይፈልግም እውነቴን እኮ ነው። አለች እህቴ ለሳቅ እየተዘጋጀች ምን ብቻውን ይሞታል እኔንም ይዞኝ ሞተ እንጂ ብዬ መለስኩላቸው። አሁን ማንይሙት አፍሪካ ውስጥ የደን ዋና ጥቅም ምሽግነት መሆኑን የሚዘነጋ ሰው አለ። ብለህ ስትጠይቅ የምንሰራው ስራ ዘላቂነት ያለውና ለመጭው ትውልድ ጠቃሚ ሊሆን ይገባዋል በማለት ይመልሱልሃል። ያም ሁኖ ግን ቤቴ ከገባሁ በኋላ አሳሳቁን እያስታወስኩ ቡፍ ማለቴ አልቀረም ዕሷንጋድሪያጎ አንዲህ እንደ ዛሬው ንጉሶቻችን መሳቅ ሳይሳናቸው በፊት መድረኩን ተውትና ቤተመንግስቱንም የሚናኙበት ኮሜዲያኖች ነበሩ ለምሳሌ አለቃ ገብረሃናን መጥቀስ ይቻላል በነገራችን ላይ የአሁን ዘመን ባለስልጣኖች ሲስቁ የማይታዩት ለምንድን ነው። ሐረር ውስጥ የጃንሆይ አባት የራስ መኮነን ሀውልት ይፍረስና የአሚራችን ሀውልት ይተከልልን ብለው ሰዎች ይወክሉና ወደ ጠቅላይ ሚኒስቴሩም ከእንግዶቹ አፍ ጉዳዩን ከሰሙ በኋላ ምን ቢሉ ጥሩ ነው። አለችው ምን። አለችው አስወርጂው አላት ጮህ ብሉ አሁን ደግሞ ኖርማል የሚለውን ቃል ከኮሌስትሮል ጋር አገናኘው አይ እሱማ ግድ ነው። አላቸው ተስፉ የሱ ልጅ አድጎ ዩኒቨርስቲ እስኪገባ ድረስ ይሄ መንግስት ከነፖሊሲው ስልጣን ላይ እንደሚኖር እርግጠኛ ሁኖ ህጻኑ ሁሉ እየጠጣ ለምን የኔ ልጅ ይቀርበታል። በማለት የህሊና እናት በጥላቻ አይን እያዩት ከመውጣታቸው ልጁ ማልቀስ ሲጀምር ሊተወው አሰበና አንዳይታፈዝ ያሉትን አስታውሶ በድንጋጤ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀረብ ብሎ አሸተተው ወተት ወተት የሚሸተው የህጻኑ ገላ አለቅጥ ጣፈጠው የሚጠባውን እጁን ከአፉ ላይ አነሳና ሳም አድርጎት ወደ ቦታው ተመለሰ ይሄን ሁሉ ሲያደርግ መላእከት አያዘዙት ይመሰል ነበር። በዚያ ላይ ደግሞ አሳባጁ እኔ መሆኔን ስረዳ አንበሳ የአይሲስ መሪን እቡ በከር አልባግዳዲን ከመ የሚሰማኝ ጀግንነት የላቀ ነው። የሰው ልጅ የመፈጠርን ሚስጥር በልቶ ከመሞት ጋር ታገናኘዋለች። እኔ የገዛሁት ስጋ ሲሆን በከትፎና በጥብስ መልክ ወድያውኑ ተሰርቶ ድባቅ ይመታል እሷ ግን በራሷ ሂሳብ የገዛችው ስጋ ተዘልዝሎ ቋንጣ ከሆነ አመት ሞላው ከዛሬ ነገ ይወርዳል አያልኩ ቋንጣውን አንጋጥጨ ያየሁበትን ጊዜ ማንጋጠጤን ወደ ሰማያዊው አምላኬ አድርጌው ቢሆን ኑሮ መና ይዘንብልኝ ነበር ሌላው ኤልሲን ቅስሟን ሰብሮያስቀራት ነገር ከእለታት ባንድ ቀን ያወደመችው ብር ነው። ይሄንን ነገር መቼም የምትረሳው አትመስልም ባለፈው ስልጠና ሄጄ ነበር። ውይ አንተ ደግሞ ብር ጠፊ አይደለ እንደ።
እኔ ልጽፍ ስል አለቃዬ ስልከ ደውሎ የቃል ማስጠንቀቂያ ይሰጠኛልእኔ ልጽፍ ስል መንግስት ኮረንቲውን ያጠፋሊ እኔ ልጽፍ ስል ሚስቴ ድራማ የምታዳምጥበት ሷኔጋድሪዕ ሬድዮን ኳርቱ ይዛባል ጫማ የሰኝም ብለህ አትዘን እግር የሌላቸው አሉና በሚል ፍልስፍና ስመራ የኖርኩ ሰው ነኝ እግሬን ያጣሁ ቀን ደግሞ ግር የለኝም ብለህ አትዘን እጅም እግርም የሴላቸው አሉና እያልኩኝ በስሬ አንድ አካል እና አንድ ሰው እስኪቀር ድረስ ከመጽናናት ወጥቼ አላውቅም ነበር ሄን ፍልስፍና መከተሌን የበታቾቼን መመልከቴን ያቆምኩ ዕለት ህይዖቴ የሚያበቃላት ይመስለኛል የሚል ስጋትም ነበረኝ ሆኖም ግን ይሄ አስተሳሰብ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ እግሬ ሳይ ከባድ የቁርጥማት በሽታ ከማምጣት ውጭ የተከረልኝ ነገር የለም ለካ የበታቾችህን ሁሴ ስትመሰከት የበታችነትን አትራክት ታደርገዋለህ የሚለው አመለካት እውነታነት አለው ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በተለይ መፃፍን ሳስብ ምቾትን የመፈለግ ሀብታም የመሆን ምኞት ያናውዘኝ ጀምሯል ጩኸት ሲረብሸኝ ድህነት ሲረብሸኝ ቁንጫ ሲረብሸኝ ጥገኝነት ሲረብሸኝ አይምሮዬ በንደት ከነበረበት ውድማ ተመንጥሮ ይወጣና እንደ ችቦ እየተንቀለቀለ መሆን የሚሻውን ለቅጽበትም ቢሆን ጠቁሞኝ ወደ ስርቻው ይወርዳል ጭራ መቁላት ሲቸከኝ በድህነት ውስጥ ራስን ማጣት እንጂ ራስን መሆን እንደሌለ ሲገባኝ ሀብታም የመሆን ስሜት ልቤን ይናኝበታል ብታም ስልህ ሁሌ የበላዮቹን እያዬ ባለው ነገር መደሰትን እንደማያደርገው ማለቴ አይደለም ህብታም ስልህ ቤት የገዛ ቀን መኪና ያላቸውን እያዬ መኪና የገዛ ቀን ሌላ መኪና ያላቸውን እያዬ ደሴት የገዛ ቀን አህጉር ያላቸውን እያዬ የማይሞላ ልብና የማይሞላ ካዝና ተሸከሞ እንደሚኖረው ማለቴ አይደለም ዝብታም ስልህ መከሊቱን ያወቀ የህይዎት ግቡንና ፍላጎቱን የለየ ማለቴ ነው እኔ ሀብታም የምልህ በቃኝን የሚያውቀው አይነት ማለቴ ነው አለ አይደለ የሚፈልገውን የሚያውቅ የሚፈልገውን የሚጠይቅ ያን ሲያገኝ ደግሞ ደስተኛ የሚሆነው አይነት ሀብታም ማለቴ ነው ምን ዋጋ አለው። ትንቢቱም ተፈጸመና ቀኑ በታሪከ ባልተመዘገበ ዓመተ ምህረት ግራ እጄን አስቀድሜ ከማህጸን በማውጣት ኢትዮጵያ ትቅደም የሚል መፈከር አሰምቼ ወደዚች መሬት ዱብ አልኩኝ ከእኔም መወለድ ጋር ተያይዞ ከተከሰቱት ተአምራቶች አንዱ የአባቴ አሮጌ ጋቢ ለሽንት ጨርቅ አገልግሎት ይውል ዘንድ ለሰባት መሸርከቱ ነው ቋድ ቋቋ ሰዎቸ ስለ ልጅነታቸው ሲያወሩኝ ስልቹ አይምሮዬ ነቃ ነቃ ጥርሴ ፈገግ ፈገግ ማለት ይጀምራል እኔም ብሆን ስለ ነገ ተስፋ ስለ ዛሬ ኑሮ ከማሰብ ይልቅ ወደ ኋላ ተመልሼ ያለፈ ልጅነቴን እያሰቡ በትዝታ መከንፍ ደስ ይለኛል ብዙም በምቾት ውስጥ ሆፔ አላደኩም ልጅነቴ ማርና ወተቴ የምለው አይነት ባይሆንም ከነቁንጫውና ከነፎረፎሩ እወደው ነበር ጳኔፖድሂሪዕ አንደ እኔ አይነት የገጠር ልጅ ልጅነቱን የሚያስታውስ አእምሮ እንጂ ልጅነቱን የሚያስታውስ ፎቶ የለውም ምክንያቱም የተፈጠርኩበት አገር በወቅቱ ክርስትና እንጂ ፎቶ የሚያነሳ ሰው አልነበረም ለሚኒስትሪ እንኳን ፎቶ ለመነሳት ከሃምሳ ኪሎሜትር በላይ በእግር መጓዝን ይጠይቀን ነበር እንደዚያም ተጉዘህ እድለኛ ካልሆንክ የተነሳኸው ፎቶ ተቃጠለ ልትባል ትችላለህ በእኔ የልጅነት ዘመን ሁሉ ነገር ክብር ነበረው የቴክኖሎጅውማ ባይነሳ ይሻላል ወደ ኋላ መለስ ብዬ ስለ ቴክኖሎጂ ሳስብ ከአጎቴ ቴፕ ውጭ የሚመጣልኝ ነገር የለም ገጠሩን ተውትና ከተማም ቢሆን ቴከኖሎጂ የሚባለው ነገር በተናጠል እንጂ እንዲህ እንደ ዛሬው ባንድ ሞባይል ውስጥ ፎቶ ካሜራው ቴኙ ቴሌቪዥኑ ጌሙ ቪዲዮ ካሜራው ኢንተርኔቱ ስልኩ ካልኩሌተሩ መጽሃፉ ታጭቆ አይገኝም ነበር ዛሬ ህጻናቱ ሁሉ ላፕቶፓቸውን አዝለው ተች ስክሪን ሞባይላቸውን እያንሸራተቱ ሳያቸው ይገርመኛል በኛ ጊዜ እኮ ሌላውን ተውትና የጨርቅ ኳስ እንጂ የላስቲከ ኳስ እንኳን ከትምህርት ቤታችን ውጭ አልነበረም እንደዚያም ሆኖ ደስተኛ ነበርን በአካል መኪና አይተን ባናውቅም ከጫማ ቀለም ቆርቆሮና ከሽቦ መኪና ሰርተን ከመዝናናት ቦዝነን አናውቀም ፎቶ ካሜራ ባይኖርም ከጭቃየተሰራ ካሜራ አዘጋጅተንአቃቃስንጫዖት ጓደኞቻችንንአጋብተን ፎቶ ስናነሳ እንውል ነበረ ዛሬ በቴክኖሎጅ ዘመን ከተፈጠረው ልጄ ይልቅ እኔ ደስተኛ ነበርኩኝ አሱ የኮምፒውተር ጌም ሲጫወት ኢንተርኔት ሲጎረጉር እንቅልፍ የሚያጣውን ያህል በኔ የልጅነት ዘመን የነበረው ቁንጫ እንቅልፌን የመንሳት አቅም አልነበረውም ድሑጵሕጽቷቱ ወደ ኋላ ተጉ አስተዳደጌን በትዝታ ስጎበኘው ሁለት የቂጦቹን ጉንጮች ገልጦ የሚያሳይ የኙሊስተር ቁምጣ የለበሰ በባዶ እግሩ የሚጣደፍ ጭንቅላቱ በፎረፎረ የቦለለ ጨዋታ የሚወድ ልጅ ፊቴ መጥቶ ድቅን ይላል ጫማ ስለሌለኝ እንቅፋት በሚባል መብረቅ ከአስሩ የእግር ጣቶቼ ቢያንስ ሶስቱ አደጋ ደርሶባቸው እንደ እብድ ዱላ በጨርቅ እና በከር የተተበተቡ ነበሩ አቤት እንቅፋት ሲወደኝ። በጣም የምወደው ጓደኛዬ ማሙሸት ይባላል እንደ ሴት ጸጉሩን ቅቤ መቀባትና እንደ አይጥ ሊጥ መብላት ይወድ ነበር በተለይ የስንዴ ሊጥ ነፍሱ ነው ማሙሸት ጋር በጣም የምንዋደድ ጓደኛሞች ብንሆንም በሳሪ ጉዳይ ግን ብዙ ጊዜ ግጭት ይፈጠር ነበር ሳቢን እሱም አብዝቶ ይወዳታል በዚህም ምክንያት እሷ ጋር ገዝፎ ለመታየት ያላሳለሰ ጥረት ያደርጋል ከማሙሸት ቀጥሎ ያለኝ ጓደኛ ምትኩ ይባላል ምትኩ የአናዒ ልጅ ሲሆን አባቱ እሱ እንደተወለደ አካባቢ ቤት ሲሰራ ከጣራ ላይ ወድቆ ሙቶበታል ምትኩ ዝፍዝፍ ያለ አልጫ ፊት ያለው ሲሆን አይነግቡ ያልሆነ ልጅ ነው ይህ ልጅ ከጨዋታ ይልቅ አባቱ ትቶለት ያለፈውን መዶሻ በመጠቀም ጎባጣ ሚስማር በማቃናት ቁርጥራጭ ጣውላዎችን በማፈላለግ ቅፎጻ ቅርጽ መስራት ይወዳል ከባድ ቆዢጋድሪዕ ዝናብ ጥሎ ያደረ አለት የጎርፍ መፋሰሻ ቦዮች ውስጥ እየዞረ ጎርፍ ያልወሰዳውን ሜስማሮች መልቀም ታላቅ ደስታ ይሰጠዋል ብዙ ጊዜ መዶሻውን ይዞ ውሻ ያፈረሰውን የሰፈራችንን አጥር በራሱ ሚስማር ሲያድስ ነው የሚውለው ምትኩ ጨዋታ የሚችል ልጅ አይደለም ጅልነትም ያጠቃዋል ብዙ ጊዜ የበታችነት ስለሚሰማው እኛ ስናወራ ማድመጥ እንጂ ብዙም ማውራት አይፈልግም። አዝመራውም ተሰብስቦ ወደ ጎተራ ስለሚገባ ገባያውም ስለሚትረፈረፍ ሰው ሁሉ ጧንቧ ማለት ይጀምራል ለአቅመ ትዳር የደረሱ ጉብላሊቶችና ወጣቶች መተጫጨት እና መጋባት ይጀምራሉ ከጥምቀት ዋዜማ ጀምሮ የፈረስ ግልቢያው ሆታው ጭፈራው ገና ጨዋታው ሁሉ ነገር ይደራል የጥምቀት እለት ደግሞ የሜዳው ሚካኤል ታቦት ስለሚወጣ የአጎቴ ቴፕም ከበዓሉ ቀደም ብሎ መወልወል ይጀመራል በዚያን ጊዜ እኛ አገር አለቅጥ ጥበቃና አንክብካቤ ከሚደረግሳቸው ነገሮች አንደኛው የሜዳው ሚካኤል ታቦት ሲሆን ሁለተኛው አጎቴ ቤት የሚገኘው ባለ ቢጫ መርገጫ ቴፕ ነው የዚህን ቴፕ ያህል አገሪቱ አሉኝ የምትላቸው ቅርሶች እንኳን በቂ ጥበቃ የሚደረግላቸው አይመስለኝም ቴቱ ከስር ሙሉ በሙሉ በላስቲከ ተሸፍኖ ከላይ ደግሞ ነጭ ዳንቴል ተደርቦለት ጠረጴዛ ላይ ይቀመጣል ዝነኛው አጎቴ መቶ አለቃ ነኝ ይላል አንዳንዴ እንዲያውም መቶ አለቃ የሚለው ማእረጉ በሰዎች ዘንድ እየተዘነጋ መምጣቱን ያስተዋለ ጊዜ አንድ እጥር ኒኔያጋድሂሯዕ ምጥን ያለች የፈጠራ ታሪክ ያዘጋጃል ዊገርምሃል ሶማሌ ጋር ስንዋጋ ግራ ክንዴን በክላሽ ተመትቼ ወድቄ ሳለ ኮሌኔል ዳርጌ በሩጫ መጥቶ መቶ አለቃ ብሎ የሚንዝቀዝቅ ደሜን በሸሚዙ ባያስርልኝ ኖሮ ይሄኔ የለሁም ነበር። ብሎ ቢያስብ አይፈርድበትም አሁን ላይ ሆፔ ያን ጊዜ ሳስበው ጥላሁን ገሰሰ ራሱ የአጎቴን ያህል ደማቅ ኮንሰርት ማዘጋጀቱ ያጠራጥረኛል አጎቴ በድንገት ካሴት ሊቀይር ሲቆም ህዝቡም አብሮ ይቆማል በኩፍስ መንፈስ ውስጥ ሆኖ ካሴቱን እያገላበጠ መዳፉ ላይ መታ መታ ያደርግና የቴኾን አልማዝ በጋቢው ጠረግ ጠረግ አድርጎ ያስገባዋል የአጎቴን ኩራት ስታየው የሰው ሳይሆን የራሱን ዘፈን የሚጋብዝ ሊመስልህ ይችላል ቤት ውስጥ ደግሞ በፓኮ ታሸገው ከቴኙ ጎን የሚቀመጡ ካሴቶች አሉ በንጽህና ከነ ፖስተራቸው ተደርድረው ሲታዩ ውበታቸው ልዩ ነው እንዲህ እንደፈለግነው ሙዚቃ ማድመጥ የለም ባለ ድመቱና ስምንት ቁጥር ምልከት ያለው ላምባዲና ሳጥን ውስጥ ይቆለፍበታል ሙዚቃ ለማዳመጥ ግደታ ወይ አመትባል መሆን አለበት ወይም ደግሞ የተከበረ እንግዳ መምጣት ይኖርበታል ከዚህ ውጭ ግን አልማዙና ላምባድናው ስለሚያልቅ መጠቀም አንችልም ከፍ ብዬ ሳስበው መቶ አለቃው አጎቴ ለአገሩ ካለው ፍቅር ይልቅ ለቴ ያለው ፍቅር ያይልበት እንደነበር ይገባኛል ካሉትም ክቡር ካሴቶች አንዱ ከሚደመሰስ ደርግ አለኝ ብሎ የሚኮራበት ሃያ አንደኛ ክፍለ ጦር ቢደመሰስ ይመርጣል ይሄን ያልኩት ዝም ብዬ አይደለም ኢሃአደግ ድል እያደረገች ስትመጣ አጎቴ የልጅነት ሕልሞች ገጠር ሄዶ ዘመዶቹ ጋር ተደብቆ ነበር በአዲስ አበባ በኩል የገባው የወያኔ ጦር ሬድዮ ጣቢያውን ሲቆጣጠር በበጌምድር በኩል የመጣው ጦር ደግሞ የአጎቴን ቴፕ ከነ ካሴቱ ተቆጣጠረ ይህ ዜና ለአጎቴ የደረሰው በየተራ ነበር መጀመሪያ የደርግ ወታደር ሙሉ ለሙሉ መደምሰሱን ሰማ የራሳቸው ጉዳይ ብሎ ተወው ቀጥሎ በበጌ ምድር በኩል የመጣው ጦር ቴን ከቤት መውሰዳቸውንና የጥላሁን ገሰሰን ካሴት የማያውቁበትን እናጫውታለን ብለው እንደደመሰሱት ሲሰማ ደመሰሱት የምትል ቃል አውጥቶ ሽጉጡን ሊጠጣ ሲል አባቴ ደርሶ ነው ያተረፈው እየተባለ ይወራል ሆኖም ግን ከስንት አቤቱታና ምልልስ በኋላ የሜዳው ሚካኤል ረድቶት ቴኙን ማስመለስ ችሏል እናም የጥር ሚካኤል ሲከበር ይሄ ቴፕ ለበዓሉ ድምቀት ከፍተኛ አስተዋጾ ያደርጋል እኔም ለበዓል በሚሰጠኝ ሺልንግየአስር ሳንቲም ሰባት ፍሬ የሚሸጠውን ጠጠር ከረሜላና የተለያየ ቀለም ያላቸውን ድቡልቡል ማስቲካዎች እገዛና ባንድ ጉንጨ ከረሚሳውን በሌላኛው ጉንጨ ማስቲካውን አስገባና ሳቢን ፈረስ እንዳይድጥሽ ከኔ አትለይ እያልኩኝ እጄን በመያዝ ስፈልግ ወደ ፈረስ ግልቢያው ሲያሻኝ ወደ ሆታና ጭፈራው አሊያም ደግሞ በህዝብ ወደ ተከበበው አጎቴ ይዣት ስዞር ደስታዬ ወደር አልነበረውም ለቋጥጽቷ ማሙሸት ጋር ብንጣላ እንኳን ግፋ ቢል ብንኳረፍ እንጂ እስከ መደባደብ ደርሰን አናውቅም ብዙ ጊዜ እንዲያውም አንዳችን ሌላ ልጅ ጋር ከተጣላን እንተጋገዝ ነበር ከጓደኝነት አልፈን እንደ ወንድም ነው የምንተያየው ሆኖም ግን በሳቢቲ ጉዳይ ስንጣላ በስውርም ቢሆን መጎዳዳታችን አይቀርም ነበር ለምሳሌ ከእለታት አንድ ቀን የምሰራውን ሴራ ማሙሸት እንደባነነብኝ ሳላውቅ የምወደውን ድብብቆሸ ጨዋታ ከመጀመሩ በፊት ሳቢን ጠራሁና ከሙዝና ከብርቱካን ብለሽ ተቧደኝና ብርቱካን ሁነሽ ነይ። ሰውዬውን እንደብድበው አለኝና ሃሳቡን ተቀበልኩት ለመጀመሪያ ጊዜ በአንድ ሴት ፍቅር የተለከፍን ሁለት ልጆች ሶስተኛ አፍቃሪን ለመደብደብ ቁርጥ ያለ ውሳኔ ላይ ደረስን ሰውዬው አዲስ አበባ የሚኖር ነጋዴ ሲሆን ሳቢን የሚያገባት በማደጎ ነው የልጅነት ሕልሞች ቀኑን ሙሉ ስንጠብቀው አምሸተን ጀንበር ልትገባ ስትል ወደ እነ ሳቢ ቤት መጣ ማሙሸት እንዳለው ሰውዬው ሽማግሌ ነው እነ ሳቢ ቤት አምሽቶ ኒጊወጣ ይሄን ሸበቶ ጭንቅላቱን በድንጋይ ሰንጥቀን ልንጥለው ተስማምተን ደፍጠን አንጠብቀው ጀመር ሰውዬው እስኪወጣ ድረስ እነ ምትኩ አጥር ስር ተደብቀን ስንጠብቀው አመሸንና ከምሽቱ አንድ ሰዓት አካባቢ ባትሪውን እያንቦገቦገ ወጣ ሁለታችንም ባንድ ላይ የጨበጥናቸውን ድንጋዮች ወደ እሱ አቅጣጫ ወርውረን ወደ ቤታችን ሹልክ ብለን ገባን ይሄ ወሬ ቤተሰቦቻችን ጆሮ እንደ ደረሰ ጉዳዩን ማን እንደፈጸመው ማወቁ ለቤተሰቦቻችን ቀላል ምርምርን የጠየቀ ነበረ ያኔ እንደ ዛሬው በርበሬ ውድ ማዕድን ስላልነበረ ሁለታችንንም በጋራ አንድ ፈረሱላ በርበሬ አጠኑን ሳቢንም ከመንጋጋችን ላይ መንጭቆ አይናችን እያዬ ወደ አዲስ አበባ ወሰዳት ያኔ የተለያየን እስካሁን ድረስ አይቻት አላውቅም ቋፏቋፏፋቴቷ ከረምት አልፎ መስከረም ሲመጣ ባንድ በኩል የዘመን መለወጫና የመስቀል መድረስ ደስታ ይሰጠኛል። ሴቶቹ ለአበባየሁሽ ወንዶቹ ለሆያሆዬ ጭፈራ እንዘጋጃለን ቀለል ቀለል ላሉት የትምህርት አይነቶች ባለ አስራ ስድስት ሉክ ደብተር ለሴሎቹ ደግሞ ባለ ሰላሳ ሁለት ሉከደብተር እንገዛና በስሚንቶ ወረቀትና በላስቲከ ማሸግ እንጀምራለን ለአዲስ አመት አዲስ ልብስ ይገዛልናል አቅም ያለው ቤተሰብ ለልጁ የካሽመሪ ቁምጣና ኮት ያሰፋል የሴለው ደግሞ የኙሊስተር ልብስ ያሰፋል ልክ የመጀመሪያው ከፍለጊዜ ላይ የአምናውን ልብሱን የለበሰ የአምናውን ጫማውን ያደረዝ የአምናውን መጽሃፍ የያዘ መምህር የአምናውን ዱካከ የያዘ ከፍል ውስጥ ማስተማር ሲጀምር ብርር ብሎ መጥፋት ያምረኛል ያውም ያን ጊዜ አብዛኛዎቹ መምህራኖቻችን ከኛ የተሻለ ልብስ ይለብሱ ነበር አሁን ግን ከአለባበስ ዕሷንጋድረዕ አንጻር ተማሪዎቹ ሳይበልጡ አይቀሩም ስለ ትምህርት ቤት ሳስታውስ ቀድሞ ወደ አንጎሌ የሚመጣው የጋሼ አሰፋ ትዝታ ነው የህብረተሰብ ሳይንስ አስተማሪያችን ጋሼ አሰፋ በሀያሉ ጥፊው ምከንያት ሁሉም ተማሪ የሚፈራው መምህር ነበረ አንድ ቀን በዛ ሰፊ መዳፉ ጀሮህ ላይ ከው ካደረገብህ መምህራኑ የሚያስተምሩት ትምህርት ሳይገባህ ብቻ ሳይሆን ሳይሰማህም አስራ ሁለተኛ ከፍልን ልትጨርስ ትችላለህ በምንም መልኩ ቢሆን የሜዳው ሚካኤል ከበሮ የኛን ፊት ያህል ድብደባ ደርሶበታል የሚል አመለካከት የለኝም የድብደባው ምክንያት ከደሞዝ ጥያቄ ጋር የተገናኘ ይመስለኛል እንዲያውም ፈርተን ተውነው አንጂ የሆነ ጊዜ ማሙሸት ይሄ ሰውዬ ጨፍጭፎ ከሚገድለን ለምን ተማሪውን አስተባብረን ደሞዝ እንድጨመርለት ለርእሰ መምህሩ አናመለከትለትም ብሎኝ ነበር ያኔ ደሞዝ የሚጨምረው ርእሰ መምህር ይመስለን ነበር እርግጥ ነው በተቻለን መጠን ኑሮውን ለመደገፍ ጥረት እናደርጋለን አንድ ወቅትለተግባር ትምህርት እያንዳንዱ ተማሪ እንድ አንድ እንቁላል ይዘን እንድንመጣ በነገረን መሰረት ያመጣናቸውን ሃምሳ እንቁላሎች ከሰበሰበ በኋላ በሉል እና በእንቁላል ቅርጽ መሃከል የመጠን እንጂ የቅርጽ ልዩነት አለመኖሩን ነግሮን እንቁላሎቹን ሲወስዳቸው የት ደረሱ። አይኑ ይፍሰስና ይሄ ሰካራም አለኝ እንባ እየተናነቀው እዎ አልኩት እንባ ያቀረረ አይኔን በኮቴ ኮሌታ እየጠረኩኝ ማን እኮ ዝም ብለህ ነው እንጂ ወደ ደቡብ አፍሪካ ያለው መንገድ ቁልቁሲሰት ወደ አውሮፓ ያለው መንገድ አቀበት ወደ አረብ አገር ያለው ደግሞ አግድመት መሆኑን ጋሼ አሰፋን ሳትጠይቅ ካርታውን ብቻ በማየት ማረጋገጥ ትችል ነበር አለኝ በሀሳቡ መስማማቴን ሰመግሰጽ ራሴን ወዘወዝኩሰት እኔ እኮ የሚያናድደኝ ወደ ደቡብ አፍሪካ መሄድ እንዴት እንደሚቻል የማያውቅ መምህር እኛ የምናደንቀው ወደ ጨረቃ የሄዱትን ሳይሆን ጨረቃ ላይ እንዴት መሄድ እንደሚቻል ያስተማሯቸውን መምህራን ነው ብሎ ጉራውን መንፋቱ ነው አልኩት ዐይኔን እያሻሽሁ ጋሼ አሰፋ እንኳን ጨረቃ ላይ ቀርቶ ፎቅ ላይ እንዴት እንደሚወጣ አያውቅም አለኝ ማሙሸት የጨርቅ ኳሱን ኪሱ ውስጥ እየከተተ ዝፈድቁድ ከእለታት አንድ ቀን ጋሼ አሰፋ ምን አንደነካው አላውቅም ዛሬ ግምገማ እንጂ ትምህርት የለንም ከደብተራችሁ ላይ ወረቀት ጊንጥሱና በጽሑፍ ገምግሙኝ አለን መቼም ይሄን ሃሳብ ያመጣውኣረቂውን ጠጥቶ መሆን አለበት ሷናጋድሂዕ በዚያ ዘመን ከደብተሬ ላይ ወረቀት ስገነጥል አገር የገነጠልኩ ይመስለኝ ኒ ነበር ግን ጋሼ አሰፋን ለመገምገም ስለነበር ከባለ አስራ ስድስት ሉከ ደብተሬ ላይ ያለምንም ርህራሄ አንዱን ሉክ ገነደስኩት ማሙሸት እንዳትለቀው በሚል አኳኋን በእጁ ምልክት ሰጠኝ እኔ ምን እንደምጽፍ እያሰላሰልኩ እንዳለ ተማሪው ሁሉ ሼ እጅግ በጣም ጎበዝ መምህር ነህ በዚሁ ቀጥልበት። ሁሌ ገንፎ የጠገበ ጅል መስሎ ብለው ያስቁበታል ልክ እኛ እንደምናጠፋው ሁሉ እሱም ሳት ብሎት ጥፋት ያጠፋ አለት የሞኒተሮቻችን ዱላ ምትኩ ላይ ሲሆን ይበረታል እኒህ ሁሉ የወደፊት ማንነትን የሚያሸመደምዱ ነገሮች በምትኩ ላይ ሲደርሱበት ጥቃቶቹን ከአባቱ ሞትና ከእናቱ ድህነት ጋር ያገናኘው ነበር በርግጥ አስተማሪዎቻችንም ሆኑ ተማሪዎቹ ምትኩ ላይ ስላቅን ሲፈጥሩበት ለሆነ ነገርም የልጅነት ሕልሞች ምርጫ ሲካሄድ አንገዋላው ዳር ሲጥሉት ምትኩ የሚበሳጭ ቀርቶ እንደ ሰው የሚያስብ አይመስላቸውም ነበር አንድ ቀን ከትምህርት ቤት ስንመለስ ብሶቱን ሁሉ ከአባቱ ሞት ጋር አገናኝቶ ዝርግፍ አድርጎ ሲነግረኝ አለቀስኩኝ ከዛ በኋላ እንኳን ልሰድበውና ልጣላው ቀርቶ ሌላ ልጅ ጋራም ሲጣላ ለእሱ ማገዝ ጀመርኩኝ ያም ሁኖ ግን የምትኩ ብስጭትና ንደትእየባሰ ይመጣ ነበር ለምሳሌ መምህራን ወደ ክፍላችን ሲመጣ ከሁሉም ተማሪ ቀድሞ ከመምህሩ ዳስተር ተቀብሎ ብላክ ቦርድ ማጽዳት ይፈልጋል መምህራኖቹ ግን ይሄን አይረዱትም ምን ያከለፈልፍሃል አንተ ጅል። ሀብቱም ስልጣኑም ዝናውም ከብሩም የነሱ ነው ይሄን ስልህ አንድ ረዥም ፕሬዝዳንት ወይም አንድ ረዥም ባለሀብት በአይምሮህ ብልጭ ካለ አትጠራጠር ከዚያ ሰው ጀርባ አንዲት ድንክዬ ሴት አለች እኛ አገር እንኳን በተከታታይ የነገሱትን መንግስታት ብትመለከት ስልጣን የአጫጭር ሰዎች ርስት መሆኑን ትረዳለህ እንዲህ አይነት በስሜት የተሞላ ጅምላ ጨርስ መደምደሚያ ላይ እንዲደርስ ያደረገኝ ሰሞኑን ከአንድ አጭር ጓደኛዬ ጋር በመጋጨቴ ምክንያትነው ይሄ ተንከሲስ ጓደኛዬ ስሙን መላዕከ ሞት ይጥራውና ከስሬ ዲክ ዲከ እያለ የሚያሳየኝ የንቀት ፊት በቃላት የሚገለጽ አይደለም መቼም በአካል ብታውቁት እንዲህ ያለ ድንከ ሰውዬ ይሄን ሁሉ ተንኮል ይሄን ሁሉ ጉረኝነት ይሄን ሁሉ ትዕቢት ይሄን ሁሉ ከፋት እንዴት አድርጎ ቻለው። ትላላችሁ ይሄው ልጅ በቅርቡ ጉቦ በልቶ ቴሌቪዥን ገዝቷል ማታ ማታ ቤቴ ቴሌቪዥን ስለሌለኝ እሱ ቤት እየሄድኩ ፊልም ማየት ጀምሬ ነበር ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ግን ልከ ሲኒማ ቤት የከፈተ ይመስል ቤቱ ስሄድ አለቅጥ ይገላምጠኝ ጀመር መቼም ረዥምነቴ የዋህ ስላደረገኝ ትናንት ባደረገኝ ነገር ቂም መያዝ አይሆንልኝም። እኔም እኮ ሰው ይናፍቀኛል አንድ እንኳን ነቢይ አንድ እንኳን ልበቀና አጥቼ እረኛ እንደሌለው መንጋ ከተውኳችሁ ስንት ዘመን ሞላኝ መሰለህ። ግን አልተሞላም ስልከ ቁጥሯን ብፈልገውም ላገኘው አልቻልኩም የሞባይሌ ቁልፎች ተነቃቅለው መውደቅ እስኪቀራቸው ድረስ የሆነውን ነገር ሁሉ በሚሴጅ ልኬላት መልሷን እጠብቅ ጀመር ጌታ ሆይ አስራኤላውያንን በበረሃ የመራሃቸው አምላከ ህይዎቴን ወደ አካውንቷ አስገባት ብዬ ብፀልይም ኦን ላይን ተጥጄ ካሁን አሁን ገባች እያልኩኝ ለሳምንት ያህል ብጠብቃትም አካውንቷን እንጂ ሮዚን ሳላገኛት ቀረሁ አውቶብስ ውስጥ ነኝ ስልሳ እቅድ ስልሳ መልከ ስልሳ አመል ያሰለን ስልሳ ሰዎች ወደ አንድ አቅጣጫ ለመሄድ አውቶብስ ውስጥ ተቀምጠናል በእንቅልፍ እጦት ምክንያት በሚቆጠቁጠኝ አይኔ ትርምሱን እየታዘብኩ መኪናው እስኪንቀሳቀስ ድረስ እጠብቃለሁ እዘኑልኝ ጎበዝ አእራሩልኝ ለኔ እንደ አደይ አበባ ለፈሰሰው አይኔ እያለ የሚለምን አይነ ስውር በኋለኛው በር በኩል ገባ ፒፕል ዩሜይ ኖው በፊት በር በኩል ደግሞ ለተቃጠለችው ቤተክርስቲያን ማሰሪያ የአቅማችሁን ጣል ጣል አድርጉልን እያለ ምጽዋት የሚጠይቅ ቄስ መጣ አብዛኛው ሰው አይነስውሩን ትቶ ወደ ቄሱ ሳጥን ውስጥ ምጽዋቱን አስገባ ቄሱ የሰበሰበውን ገንዘብ ይዞ ሳይወጣ በፊት ሁለት ፖሊሶች በፊትና በኋለኛው የአውቶብስ በር በመግባት ያዙትና መታወቂያእንዲያሳያቸው ጠየቁት ሰውዬው ከመስቀልና እራሱ ካዘጋጃት ፎርጂድ የድጋፍ ወረቀት ውጭ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ አልነበረውም በወረቀት ያሸጋትን ሳጥንም የሚከፍታት እራሱ ሲሆን ምዕመናኑ ሁሉ በምርመራ ሲያፋጥጡት ቄስ የተባለው ሰውዬ መሸታ ቤት ውስጥ የነጋት ወመኔ ሁኖ ተገኘ ግማሹ ተሳፋሪ በእርግማን ቀሪው ደግሞ በእርግጫ እና በጥፊ ወረዱበት ፖሊሶቹም ምጽዋት መመጽወቱ ተገቢ ቢሆንም ከልግስናችን በፊት ግን የሰዎቹን ትከከለኛነት ማጣራቱ ተገቢ መሆኑን በመናገር ግንዛቤ ለመፍጠር ሞከሩ ከአውቶብሱ ወደ ልቤ ስመለስ በውስጤ እንዲህ የሚል ሙዚቃ ተከፍቷል። አሁን ግን ፍጹም የሆነ ነፃ የመሆን ስሜት ተሰማኝ ልብሴን አወጣሁና ወደ ሻወር ቤት ገባሁ በአልኮል በተቃጠለ ገላዬ ላይ ቀዝቃዛው ውሃ ሲያርፍ ጭስ ተፈጠረ ውሃው የሲጋራውን ሽታ የሴተኛ አዳሪዋን ከሬምና ሎሽን የሮዚን ትዝታ የአልኮሉን ጠረን ትናንትና የሚባልን ቀን አጥብጥብ አድርጎይዞት ወደ ቱቦው ሰረገ ገላዬን ብቻ ሳይሆን በአልኮልና በሲጋራ የወየበውን አፌንም ከፍቼ ለሚንፎለፎሰው ውሃ ጋበዝኩት ነጭ ፎጣ አሸርጨ ነጭ ገዋን ለብሼ ከሻወር ቤቱ ወጣሁኝ መስኮቱአሁንምእንደተከፈተ ነው ጠረጴዛው ላይ ያለውንባኮ ሲጋራአነሳሁና ጨባብጨ በመስኮት ወረወርኩት ከዚህ በኋላ ለኔ ሱስ ማለት እንደዚች ሴተኛ አዳሪ ነው መቼም ተመልሼ አላየውም ከዚች ልጅ ጋር እንደፈጸምኩት ወሲብ ምንም ትዝታ አይኖረውም መቶ ብር አውጥቼ ጠረጴዛውን ላይ አስቀመጥኩላት ሻንጣዬንአነሳሁና ወደ መናሃሪያ ከመሄደ በፊት ወደ ጊዮርጊስ ቤተከርስቲያን በመሄድ ቀዝቃዛውን ግንብ ሳምኩት እጣን እጣን አድሩስ አድሩስ ከርቤ ከርቤ ሸተተኝ ከሮዚ ብቻ ሳይሆን ከሱስም ነጻ ለመሆን በመቁረጤ ውስጤ ንጹህ ሆኖ ነበር ስወስን እንደዚህ ነኝ በዋዛ ፈዛዛ የምፈጽመው ነገር የለም ሮዚ የውሳኔዬ አካል ነበረች ሱሴ የውሳኔዬ አካል ነበረ በውሳኔው ወደ እብደት ጎዳና መሄድ የቻለ ሰው በውሳኔ ወደ ደህንነት መመለስ አይቸግረውም በውሳኔው ከሲጋራ ጭስ ጋር ከአረቂ ቃጠሎ ጋር የተዛመደ ሰው በራሱ ውሳኔ ንጹህ አየር መሳብና ከኢታናል የጸዳ ሕይወትን መጀመር አያቅተውም አሁን ሮዚም ሱሴም የሕይወቴ አካል ሲሆኑ ቀርቶ የትዝታዬም ምዕራፎች የመሆን አቅም የላቸውም መናሃሪያ ስሄድ ኣንድ ሰው አንድ ሰው ብቻ የሚል የወያላ ድምፅ ተሰማኝ ጐንድሙሉ ሰው ነኝ ብዬ ወደ ሚኒባሱ ውስጥ ገባሁኝ ሰው እንደምሆንም እርግጠኛ ነበርኩኝ ተሰቅለህ ቅር ወዮዌ። ዳፅጋ ሬጠጐድፇግምጠጩጋሃ እካኪይ አካኪየቪት ጫኔ ማለት መስሪያ ቤት ውስጥ የተዋወኩት በጣም ከፍተኛ የገንዘብ ችግር ያለበት የስራ ባልደረባዬ ነው ፈጣሪ ይሄን ሰውዬ የሰራው የሩስያ ልብወለዶችን አንብቦ ይመስለኛል ቃሉም ይሳካ ዘንድ በደርግ ጊዜ ተምሮ እንዲመጣ የተላከው ወደ ሞስኮቭ ነበረ የእኛ ርእዮተዓለም ብዙም አይመቸውም የሶሻሊዝም አቀንቃኝ ነው በዚያ ዘመንሩስያ ሄደው የተማሩትን ዜጎቻችንን ስንመለከት በአንዳንዶቹ ላይ የሆነ ለውጥ ይታይባቸዋል ከባህልና ከማህበረሰቡ የማፈንገጥ አይነት አዝማሚያ አላቸው ጫኔም ላይ ይሄው ነገር ስለሚታይ ወፈፈ የሚል ቅጽል ተሰጥቶታል መቼም ያም ሁኖ ከአረብ አገሩ እብደትና ከእኛ አገሩ ቀውስነት የራሸያው ወፈፌነት ሳይሻል አይቀርም የጫኔ የእብደት አይነት ልብስ የሚያስጥል ሳይሆን ቅልጥ ባለ ጠራራ ፀሐይ ሁለት ገበር አልባ ኮት አስደርቦ በረደኝ የሚያስብል ነው አንዱን ኮት ኮሌታውን ዘርግቶ አንዱን አጥፎ ይለብሰዋል ልብስ አለቅጥ ይደራርባል እንዲያውም ለሆነ ነገር ሲቀጥርህ ቤቴ ልብስ እየደረብኩ አጠብቅሃለሁ በማለት ነው እንደዚያም ሆኖ አንድ ቁምሳጥን የማይበቃው ልብስ ደርቦ እየዋለ መስሪያ ቤት ይመጣና አሞኛል ይላል ምንህን። ሸሚዝ ከመሆኑ በፊት ደግሞ እጅጌ ሙሉ ኮት ሆኖ አገልግሏሷል ደሞዙ ያን ያህል ዝቅተኛ የሚባል ባይሆንም ካቲካላ በመጠጣት ነው የሚጨርሰው እንዲያውም በጣም የሰከረ ቀን ኮማሪቶቹ ከኪሱ ሁሉ አውጥተው ሊወስዱበት ይችላሉ ቢሮ ውስጥ ያለው ባህሪ የሚገርም ነው የመረጃ አያያዙ በጣም ዘመናዊና ጥንቃቄ የተሞላበት ሲሆን ባለጉዳይም ሲያስተናግድ በቅንነት ነው አንዳንዴ ቢሮ ውስጥ ስንወያይ ቁምነገር ብሎ የሚያወራቸው ነገሮች ለሌላው ሰው አስቂኝ ሆነው ይታያሉ ባንድ ወቅት የሆነ ጫማ ቤት ጫማ ልገዛ ሄጄ ሁለት ሺ አምስት መቶ ብር አሉኝ እያልኩ ሳወራ ጫኔ ሰማኝና እምስት መቶ ብር ጨምረህ በሶስት ሺ ብር እንዴት ያለ ሰጋር ፈረስ ገዝተህ በባዶ እግርህ አትጋልብም እንዴ። አለው እንደዚህ አይነት ኮት ባሁኑ ሰዓት እንኳን እዚህ ቡቲክ ታይዋን አገር ራሱ እንደማይር እርግጠኛ ነበርኩኝ እሱ ሳልባጅ ነው እንዴ። በሴት እጥረት ፅጳሷድሪታ የወፈፈ ሰው ብልቱን ዘርግቶ ሴት ከማባረር የዘለለ ተግባር አይፈጽምም አኔም ህመሜ ሲነሳ ስደብቃቸው የነበሩ ነገሮችን መቀባጠር አእጀምራለሁ ሆኖም ግን ሰዎች ሊሰሙኝ አይፈልጉም ሙጫ ልጄን እጁን አንጠልጥዬ አሄድና የልጄ አካውንት ውስጥ ያስቀመጥኩትን ብር የከረምት ማገዶ ልገዛበት ስለሆነ አሁኑኑ ስጡኝ ብዬ አንባጓሮ እፈጥራለሁ ጸረሙስናዎች የመጡ እለት አብጃለሁ ብዬ ወደ አማኑኤል የሄድኩት ሀሰት መሆኑን ትከከለኛው እብደቴ ይሄ መሆኑንም ጭምር ባስረዳቸውም የሚሰማኝ አላገኝም ከዚያ በንደት የሆነ ጊዜ ሄን ያህል ብር ሙስና እሰጥሃለሁ ብሎኝ ጉዳዩን ካስፈጸመ በኋላ ቃል ከገባልኝ ብር ላይ አጉድሎ የሰጠኝን ባለሃብት ከአጥሩ ውጭ ሆኘ ያስቀረብኝን ብር ይሰጠኝ ዘንድ መውጫ መግቢያ አሳጣዋለሁ ለነፍስ አባቴ ንዋየ ቅዱሳንን መመዝብሬን የብዙ ሰው ሕይወት ማበላሸቴን እነግራቸዋለሁ እሳቸውም ሲጠየፉኝ ሳይ ደግሞ ወደ ሚስቴ ጋር እሄድና ከሌላ ሴት ስለደቀልኩት ልጄ ማብራሪያ እሰጣታለሁ በጤነኝነቴ ዘመን ከሰዎች እይታ ደብቄ የሰራሁትን ነገር ሁሉ አንድ ባንድ እየዘረዘርኩ ላባለጉዳዩ ባስረዳም ከመጤፍ የሚጥፈኝ ሰው አላገኝም መጨረሻ ላይ ወደ አማኑኤል ይዘውኝ ይሄዱና ዶክተሮቹ እሺ ጌታው አሁንስ ለምን እንደመጣህ ልትነግረን ትችላለህ። ብዬ ቀውጢ አፈላለሁ ያንኑአስቀያሚ ክኒንከመስጠት ባለፈየምሳቸውን ማዳመጥ አይፈልጉም ይሄን ሁሉ እየለፈለፍኩ የሚያይባምጠኝ ሳጣ ራሴን ማጥፋት እፈልጋለሁ በነገራችን ላይ የሰው ልጅ ከሴሎች እንስሳት ለየት የሚያደርገው በፈለገው ጊዜ ራሱን ማጥፋት መቻሉ ነው ራሳችንን በፈለግነው ቦታና ጊዜ የመፍጠር እንጂ የማጥፋት ስልጣኑ ተሰጥቶናል ሰው እንደ ቲማቲምና ቃሪያ አይደለም ጓሮህ የበቀለን ቲማቲም ይሄ ጥሬ ያገረሸብኝ ወቅት ነው ለመቀጠፍ አልደረሰም ይሄ ብስል ነው መቀጠፍ አለበት እያልክ ትለየዋለህ ሰው ግን እንደዚያ አይደለም የሰው ልጅ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ለመቀጠፍ የደረሰ ነው። ይሄን ሲያስብ ኤጭ የሚል ቃል ከአፉ ያመልጠዋል ነፍሱን ጎደሎና ስልቹ አድርጎ ያስቀራት ነገር ለረዥም ዘመን ተሸከሞት የኖረው ድንጉላነቱ እንደሆነ ያምናል ልጆች በመውለጃው ዘመን ላይ ቢሆንም እስካሁን ድረስ የሴት ጭን ውስጥ ገብቶ አያውቅም ባንድ ወቅት እንደ ጥንካሬ ሲቆጥረው የነበረው ድንጉላነቱ ህመም ከሆነበትም ሰንብቷል ከዚህ ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያለው ነገር ሲያነብ ባዮሎጂካል ፍላጎቱ ያልተሟላላት ሰው ደስታን ከማጣት ባለፈ ወደ እብደት ጎዳና ሊሸጋገር አንደሚችልም ከተረዳ በኋላ ይህ ነገር እኔም ላይ ሊከሰት ይችላል የሚል እምነት አያደረበት መጥቷል ከሴት ጋር ቀርቶ ከወንድም ጋር ቢሆን ብዙም ተግባቢ ሰው አይደለም አንዳንድ ሰዎችን ሊቀርባቸው ይፈልግና የአካል ድንጉላነቱን አስተሳሰቡም ላይ ሲንጸባረቅ ይታዘቡታል መሰል በቀላሉ ይርቁታል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አይምሮው ከሴት ጭንና ከሴት ቂጥ ውስጥ አልወጣ አያለው መቸገር ጀምሯል ግን ደግሞ የሚኖርበት ሰፈር ላይ በሱ ፍራቻ በሴቶቹ ተግደርዳሪነት እንዲህ በቀላሉ አይነጥላውን ማስገፈፍ አልቻለም ሴት መጥበስን ሲያስብ ከስድስተኛ የስሜት ህዋሱ ከብልቱ ውጭ ያሉት ህዋሳቶቹ አልታዘዝህ ይሉታል ድጽቴጃ ቤተሰቦቹ በሴት ጉዳይ ላይ ጨዋ መሆኑን ሲያደንቁለት ቢኖሩም አሁን አሁን ግንወንድነቱን ከመጠራጠርም አልፈው እስከ መናገርም ደርሰዋል ለምሳሌ የልደታ ቀን ደጅ ላይ ቡና ተፈልቶ ንፍሮ እየተበላ እንዳለ አባቱ ቆጣ ብለው ለምንድን ነው ሚስት አግብተህ አይንህን በአይንህ የማታየው። ብሎ ተወው በመጨረሻ ይሄን የተረገመ ድንጉላነቱን ለሴተኛ አዳሪ ሰጥቶ አይኑን መግለጥ አንዳለበት ቁርጥ ውሳኔ ላይ ደረሰና የደሞዝ ቀኑ እስኪደርስ ድረስ ይሄን አቋሙን እያጠናከረ ከረመ ተጥዝት ለጨጓራው የከበደውን ዱለት በልቶ ደሞዙን ሲቀበል ወደ ፋይናንስ ሄደ ድንጉላ መንግስት ሰራተኛ መሆኑ ይቆጨዋል በዚች አገር ላይ መንግስትነት እንጂ መንግስት ሰራተኛነት ባባዶ ዋሌት ሸሚዝ ኪስ ላይ እስኪብርቶ ደርድሮ ጥቅም አልባ ቁልፎችን ባንድ ላይ አስሮ ከማንኳኳት ውጭ ጥቅም እንደሌለው ብዙ አመት አገልግሎ አይቶታል በነዚህ አመታት ውስጥ ለዚች ለማትረባ ደሞዙ ስንት ሂስና ስንት ከስ ሲያስተናግድ ዘመኑን ፈጅቶ በየአመቱ ከስራ ልምዱ ውጭ የሚያድግም የሚለወጥም ነገር አላገኘም በፊት በፊት ቢያንስ መንግስት ሰራተኛ መሆን ገንዘብ ባይኖረው እንኳን ከብር ነበረው አሁን ግን ከብሩም ብሩም ተረስቷል ይሄን በማስረጃ ለማረጋገጥ ፍስሃን አራሱን መመልከት በቂ ነው ከደሞዝ ከፋዩ ደባልቄ ጀምሮ እስከ ኃላፊው ድረስ ከቤት አከራዩ ጀማል አንስቶ እስከ ልብስ አጣቢው መዓዛ ድረስ ደጅ ሲያስጠኑት ይውሳላሉ ቁልፉን እየወዘወዘ ፋይናንስ ቢሮ ደረሰና ደሞዝ የሚከፍለው ደባልቄ መሆኑን ሲነግሩት ተበሳጨ ይሄ ደደብ የሆነ ሰውዬ ከዚህ ቢሮ መቼ በጡረታ እንደሚገሰል አይገባውም ቴቋቋጽቋ ምን ፈለከ አለው። ተቀላቅሎ አበሳጨው ደሞዝ ያወጣ ቀን ሁሌም ይበሳጫል ደሞዙን ከተቀበለው ሰዓታት እንኳን ሣይሞላው ከእጁ ላይ ብን ማለት ሲጀምር ያበግነዋል እ ፎ ይ የሚለው ያሉበትን እዳዎቹን ከፋፍሎ ሁሉንም ብሩን ጨርሶ ሲገላገል ነው ቀኑን ሙሉ አዳዎቹን ሲከፍል ውሎ ወደ ቤቱ በመሄድ የቀረውን ብር ቆጠረና አይነጥላውን ለምትገላግለው ሴተኛ አዳሪ የተወሰነ ብር መደበ እራቱንም ሆቴል በልቶ በዚያው ወደ ጭፈራ ቤት ለመሄድ እቅድ ነደፈና አራት እሽግ ኮንዶም በኪሱ አጭቆ ከቤቱ ወጣ ይሄን ሁሉ ኮንዶም ሲሸጠው ይሁን ሊጠቀምበት ግልጽ አይደለም ጽፏጽቋ ጭፈራ ቤቱ ውስጥ ካሉ የጠጭዎች ቁጥር ይልቅ የሴተኛ አዳሪዎቹ ቁጥር በልጦ ሲመለከት አገሪቱ በዚህ ዘርፍ ያስመዘገበችውን የሁለት አሃዝ እድገት ለመጀመሪያ ጊዜ አመነ ብዙ ጊዜ መንግስትን መንቀፍ ያበዛል የሚነቅፍበት ምክንያቱ የሀገሪቱን ድንግልና ወስደው ብቻውን ስላስቀሩት ሊሆን ይቸላል ዝ ድንጉላ የሴቶቹ ቁንጅና አንድ አይነት ሆነበት በአካላቸው ላይ የሚሸከረከረው ላይት ገላቸውን ብልጭ ድርግም እያደረገበት ልቡ ኖሁልሎ ባለበት እንደቆመ አንዲት ለግላጋ ሰውነቷን እርቃኑን ያስቀረች ቆንጆ የሚቀመጥበት ቦታ እየመራች ወሰደችውና ምን ልታዘዝ። ሽፍደትና ቅንዝር አይምሮውን ጋለበው ቢራውን ይዛለት ስትመጣ ለአንችም ታዘዥ ስላላት ጉርደን ይዛ ተመለሰችት ሳሚኛ ድገሚኛ የሚለው ሙዚቃ ዘፍኖ ጨረሰና ትብላው ብሬን የሚለው ዘፈን ተለቀቀ ይሄ ሙዚቃ ሲከፈት ለሴት የሚተርፍ ቀርቶ ለራሱም መጠጫ የሌለው በባዶ ሆዱ ሲጋራ የሚነፋ ሰካራም ሁሉ ለጭፈራ ተነሳ ባንኮኔውን እንደ መደገፍ ብላ ረዥሙ ባለጌ ወንበሩ ላይ ስትቀመጥ ቀሚስ ነኝ የሚለው ሹራቧ ተገለጠና አገልግሏን የሸፈነው ነጭ ፒኪኒ ፓንቷ ወለል ብሎ ታየው ዊስ ይበለው ብላ ነው መሰል እግሯቿን ከፈት ዘጋ ስታደርጋቸው ፒኪኒዋ መሃሉ ላይ የመታጠፍ እና የመነከስ አደጋ ሲደርስበት አስተዋለ ከብልቱ የሚፈልቅ ፈሳሸ በየትኛው ባቡር እንደመጣ ሳይታወቅ ጭኑን ሲያርሰው ተሰማው ሊያዋራት ፈለገና ምራቁ ደርቆ ምላሱ ከስጋነት ወደ እንጨትነት ተለወጠበት ቢራውን አንስቶ ባንድ ትንፋሽ አጋመሰው አብሯት መጨፈር ቢፈልግም ዘመን አመጣሽ እንኩቶ ዘፈኖች አስኪያልፉ ድረስ ተጫዎች እያላት ሲጠብቅ አመሸ ለረዥም ሰዓት ከአሁን አሁን አሪፍ ሙዚቃ ይመጣል ብሎ ቢያስብም ያሰበው አልሆነም እኒህ ዒጄ የሚባሉ ጸጉራም ፍጡሮች ሙዚቃ እንደ ማጫወቱ ማዳመጡንስ መቼ እንደሚጀምሩ አይገባውም የድሮ ሙዚቃ ያጫወቱ እንደሆነ ትባረራላችሁ የተባሉ ይመስል ሳምንት ሳይሰሙ ከቢልቦርድ ላይ የሚወርዱ የዘመኑ ሙዚቃዎች ላይ ያተኩራሉ ቅንቡላ የሚለው ዘፈን አበቃ ብሎ ሲጀምር ኢቦንጎ የሚለው ተተካ ይሄ ዲጄ መቼም ከፌደሬሽን ጽህፈት ቤት ተልኮ የመጣ መሆን አለበት ብሎ ደመደመ ሙዚቃ ሲያማርጥ የማይገኝ እድል እያለፈው ስለሆነ ኪሊኪሌኪሎ ብሎአጄንይዚትለዳንሰ ተነሳ ፊቷን አዙራ ቂጧን ብልቱ ላይ ስታስጠጋለት ረዥም ወገቧን በሁለት እጁ አቅፎ ለመወዛወዝ ሞከረ እውነት ለመናገር መሰረር እንጂ ዝ ጳያጋድሯዕ መጨፈር ይችላል ሙዚቃው ሲያበቃ በአልኮል ብዛት በመጣ ፍጹም ጀግንነት ውስጥ ሆኖ ስንት ይመችሻል አላት እዳውን ሳይከፍል በፊት ከደሞዝ ከፋዩ ከደባልቄ የተቀበለውን የደሞዙን ልክ ነገረቸው ከድንጉላነቱ ነጻ ለመውጣት የጠየቀችው ብር ላይ ትንሸ ጨመር ቢያደርግበት ወደ አረብ አገር ለመውጣት የሚያስችለው ነበረ ወር ሙሉ ሰርቶ የሚያገኘው ደሞዙ ለአንዲት አዳር ሴተኛ አዳሪ ይዞ ለማደር እንደማይበቃው ተረዳ የደሞዝ ጭማሬ ጥናት በሚካድበት ጊዜ ጥናቱ የሴተኛ አዳሪዎችን ዋጋ ግምት ውስጥ ቢያስገባ አሪፍ ነው ብሎ አሰበ ነገሩ እንደከሸፈ ሲገባው ፒኤችዲ የሚል መልስ ከአፏ እየጠበቀ የትምህርት ደረጃዋን ጠየቃት። በማለት አፈጠጠበት ጎረ እኔ አልተንቀባረርኩም አለው ሰርስሮ እያስተዋለው ፊቱን ትኩር ብሎ ሲመለከተው ይሄን የቡና ቤት ጋርድ ጥበብ በሃይለኛው እንደጠራችው ተረዳ ጋርድ ደግሞ ጥበብ የጠራው ቀን አፍንጫ እንጂ ወረቀትና እስኪብርቶ አያስፈልገውም ሊመታው መሰናዳቱን ባስተዋለ ጊዜ ሳይቀድመው በፊት ቢራ የያዘ ብርጭቆውን አይኑ ላይ ደፍቶበት ሲጨናቦስ በዚያች ቅፅበት ብን ብሎ ከአካባቢው ጠፋ አበበ ቢቂላ በሮም አደባባይ መንገድ በስሙ እንደተሰየመለት ሁሉ አሱም የሮጠበት ጎዳና በስሙ መሰየሙንና አለመሰየሙን ዳግም በዛ መንገድ ተመልሶ አላረጋገጠም እንጂ የዩሴን ቦልትን ሪከርድ አንደሰበረው እርግጠኛ ነበር ጽጽቋቁፏቋ ድንጉላነት ነጻ ከመውጣት ከድህነት አረንቋ ነጻ መውጣት ይቀላል ብሎ ደምድሞ ትኩረቱን ወደ መጸሃፍ ባዞረበት ሰአት አንዲት አንባቢ ነኝ የምትል ብዙ ጊዜ በአይኑ ሲመኛት የነበረች የኮሌጅ ተማሪ አንድ ቀን ሰፈራቸው ያለ ጣብቂያ መንገድ ላይ አስቆመችውእዚህ ላይ ጣብቂያ የሚለው ቃል ጣሊያነኛ መሆኑን ልብይሏል ወንድሜ አንድ ጊዜ ላናግርህ እችላለሁ። በሩ ተንኳኳ ዳግማዊት መሆን አለባት ተጣድፎ ሲከፍተው ልብስ አጣቢውን መዓዛን ተገትራ አገኛትልብስህን አጥቤ ጨርሻለሁ አለችው ብሩን በኋላ መጥተሸ ትወስጃለሽ አላት በዳግማዊት መምጫ ሰዓት ግቢው ውስጥ በመኖሯ ተበሳጭቶ ቱድፏቋቋድ አስከትመጣ ድረስ ጎረቢቱ ያለው ተከራይ ቤት ጋር በመሄድ ቴሌቪዥን ማየት ጀመረ መንግስታችን አንዱን የቴሌቪዥን ጣቢያ ከፋፍሎ ወደ ሶስት ለማሳደግ እቅድ ሲነድፍ እሱም ቴሌቪዥን ለመግዛት አቅዶ ነበር በኋላ ግን አልሳካ ሲለው ጊዜ ኢቲቪ እንደሆነ አዲስ ፕሮብሌም እንጂ አዲስ ፕሮግራም ላያመጣ ነገር ምን አታከተኝ ብሎ ተወው እንደተለመደው በቴሌቪዥኑ ውስጥ ዛሬም የሚተላለፈው ስብሰባ ነው ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ፓርላማውን ሰብስበው በቀጣዩ የእድገትና ትራንስፎርሜሸን እቅድ ውስጥ ከድህነት ጋር ከሚካሄደው ጦርነት ባለፈ ከሻእቢም ጋር ጦርነት ሊኖር እንደሚችል ጠቁመው አለፉ እኛንወክለውእንዲበሉ መርጠንወደ ፓርላማ የምንላከቸው የፓርላማ አባላት ጦርነቱንስ ለምንእኛን ወክለው አያካሂዱትም የሚል አሳብ አፈለቀ ጎረቢቱ በእዚህ ጉዳይ ላይ ሀሳብ መስጠት ባይፈልግም እውነቴን እኮ ነው መከላከልን መሰረት ባደረገው የጤና ፖሊሲ አማካኝነት አጎበር አልብሰውን ከርመውየከትባት መዓት ሲወጉን ከርመው ኮንዶም በኪሳችን አሸከመው ሲያስዞሩን ከርመውዝሆኖቹ ወፈፍ ያደረጋቸው እለት ዋጋ ስንሰጣት የከረምናትን ህይዎት ዋጋዋን ሊነፍጓት አይገባም እያለ ባልተረጋጋ አይምሮው ይቀባዥር ጀመር መስሎህ ነው እንጂ ወጣቱ እንደሆነ በጦርነት ባይሞትም በሱስ ከመሞት መቸዳነ ብለህ ነው። ዕኒያድሪጎ አባትነትን በሕግ ስለማውረድ አባዬ ባንድ ወቅት ልጄ አለመሆኑ ይታወቅልኝ ብሎ ለፍርድ ቤት ማመልከቻ ያስገባበት ታላቅ ወንድም አለኝ ቅልጥ ያለ ወመኔ ነው ወመኔነቱን የሚያረጋጋጥ ድግሪ ከአንዱ የግል ኮሌጅ ተሰጥቶታል ምድር ላይ ያሉት ሱስ አስያዥ ንጥረ ነገሮች በአንድ አካባቢ ተወስነው አለመገኘታቸው የሚያበሳጨው ይመስለኛል ከሴት ውጭ ሁሉንም ሱሶቸ ይጠቀማል የአርሴናል ደጋፈ ነው በዚህ ወንድሜ አባቴ ተስፋ የቆረጠበት ሊያስመርቀው ሂዶ የምረቃ መጽሄቱ ላይ ከፎቶው ስር የተጸፈውን ተልኮዬን ጨርሻለሁ የሚል ኑዛዜ ልዩ ሃርዮ በተመለከተ ሰዓት ነው ከተመረቀ አመታት ያለፉት ቢሆንም ስራ የመፈለግ አንዳች ፍላጎት አለማሳየቱ በቤተሰቡ ላይ አግራሞትን መፍጠሩ አልቀረም ያስተማረው ቤተሰብ ስራውንም እንዲፈልግለት ቃል አውጥቶ ባይናገርም አዝማሚያው እንደዚያ ይመስላል በርግጥ በሱስ አንጂ በምግብ ስለማይኖር ሞሰባችንን አራቁቷል የሚል ሰሞታ አልቀረበበትም አባዬ በወጣ በገባ ቁጥር እዚህ ተዘፍዝፈህ ከምትውል ስራ ብታፈላልግ ምናለበት ሳይለው ውሎ አያውቅም እሱ ግን ስራ ተቀምጦ ቀርቶ ተፈልጎ በማይገኝበት ዘመን የተንጨባረረ ጸጉሩን እየገመደ የማንንም ምከር ሊሰማ አልፈለገም አባትነትን በሕግ ስለማውረድ ይሄው ወንድሜ ከአለታት አንድ ቀን ከመሬት ተነስቶ ሰዓሊ ልሆን ነው አለ ሰዓሊ ለመሆን ጸጉርን ማሳደግ እንጂ አእምሮን ማሳደግ አያስፈልግም ብሎ የነገረህ ማነው። ከ ቲር ሳቅ የአማረኛ መዝገበቃላት ሳቅን ሲተረጉም እንደ መናጢ ፈስ ባልታሰበ ሰዓት ሊያመልጥ የሚችል ከውስጥ የሚፈልቅ እንደ ንጥሻ ሊቆጣጠሩትም ሆነ ሊያዙት የማይቻል ነገር ብሎ ይተረጉመዋል አሁን አሁን ጥቃቅን ነገሮች ደስታችንን እየቀሙን ተቸገርን እንጂ መዝገበ ቃላቱ እንዳለውም ውስጥህ ፈካ ያለ ጊዜ ለመሳቅ ሳቁ የሚል ቅስቀሳም ሆነ የኮሜዲያኖቻቸችን እግዣኝ አስፈሳጊ አይደለም ሳቅ እወዳለሁ ጓደኞቼ በሙሉ ሳቂታ ናቸው ይህ የሆነው ያለ ምከንያት አይደለም ጓደኞቼን የምቀርባቸው በሳቃቸው ስለሆነ ነው ምርግ ፊት ከሆንክ የፈለገ ደግ ስብዕና ቢኖርህ እንኳን ልግባባህ አልፈልግም በዚህ ምድር ላይ እንደ ሳቅ የሚያሸገፈኝ ነገር የለም ከመልከኛ ሴት ይልቅ ሳቂታ ሴት በፍቅሯ ትጥለኛሰች ከኪሊዮፓትራእና ከሄሮዳዳ ውበትይልቅ የሳቂታ ሴት ጥርስእግሯ ስር ይሸረኩተኛኗል ውስጤ እንደ መስከረም ሰማይ ፈገግ ያለ እለት ብቻየን ስስቅ ሰው አይቶኝ ሊገረምብኝ ይችላል በልጅነቴም አንዳንዴ ቅዳሴ ላይ ሳይቀር ሳቄ እያመለጠኝ በመቋሚያ እስከ መዝለጥ ደርሼ አውቃለሁ ጭራሽ ሳቄ የሚበረታው እና አስቂኝ ነገር የማገኘው ሳቅ የተከለከለባቸው ቦታዎች ላይ ነው እኛ አገር አጥብቀው ከፈለጉ ቀብር ላይ ምርጫ ላይ ችሎት ላይ ስብሰባ ላይ ፓርላማ ላይ ሳቅ መሸጓል ከኮሜዲያኖቻችን አርቲ ቡርቲ ወሬና ከጋሼ የሳቅ ትምህርት ውጭሁሉንምነገር በንጹህ ልቦናና አይምሮልብ አድርገህ ካየኸው ውስጡ ስላቅ ታሸጓል ለነገሩ እነዚህም ውስጥ ሳቅ የለም ብሎ መደምደም አይቻልም ሳቅ እንደሚመስለኝ በትምህርት የሚመጣ ሳቅ ከጥርስ የሚፈልቅ ነው መቼም አንዲት ፊልም የምትሰራ ተዋናይና አንድ ልጄን ቀብራ የምትመጣ እናት የሚያፈሱት እንባ በአንድ የሚፈረጅ አይደለም የተዋናይ እንባ ከአይን የሚፈልቅ ሲሆን የእናት ለቅሶ ግን ከልብ የሚፈልቅ ነው ሳቅም እንደዛው ነው ከጥርስ ሳይሆን ከልብ ነው የሚፈልቀው ስለ ሳቅ ማብራራቱን ጋብ እናድርግና ወደ ሳቃችንማ እንመለስ እና እንዳልኳችሁ ሳቅ እወዳለሁ ለምሳሌ ዛሬ እንኳን ከነጋ በስንቱ ነገር በፎጣዬ ተሸፋፍኙፔ ስደክም ነበር የተቃዋሚ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ጋሼ አበራ እንኳን አገር ሊመሩ ቀርቶ አይናቸው ከመድከሙ የተነሳ ከአረብ አገር ልጃቸው የላከቸላቸውን ተች ስከሪን ሞባይል አይናቸው ስር ጥደው በቅንድባቸው ሲያንሸራትቱት ስመለከት አጎቴ ብወረዳቸችን ባለው ተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ አባል ሁፔ በነበር አበራን የወረዳ ሊቀመንበር ያደረገ ፓርቲ እኔን ሚኒስቴር ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማይል ሲነግረኝ ቆይቶ በበራችን ላይ ፖሊሶች ውርውር ማለት ሲጀምሩ ደግሞ ቅድም ያለኝን ሀሳብ ሰርዞ የታጠቀ ያሸንፋል ብሏል ሌሊን ሲለኝ ይሄን አባባል አጎቴ እንጂ ሌሊን አለማለቱን ስረዳ እንደጉድ ስስቅ ነበር ከዛደግሞ ከምርጫ ጣቢያው ስወጣ ይሄው አጎቴ በስተርጅና ያገባትን ሚስቱን ሺ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሁለት ዓመተ ምህረት የገዛሁትን ሸሚዝ አጥባ ላታጥብ ነገር ኮሌታውን ቀደደቸብኝ ብሎ ሲያባርራት ሳይ ተቀደደ በተባለው ሸሚዝ አፌን አፍፔ ስስቅ ነበር በዛው ልከ ደግሞ አንዳንድ ጅል አለ በማያሳቀው ነገር ሊያስቅ የሚሞከር አሁን ያ ጓደኛዬ ዳፔ በሰላም ቁጭ ብዬ ቡና የምጠጣበት ካፌ ድንገት መጥቶ መርጨ መጣሁ ብሎ ገጣጣ ጥርሱን በመዳፉ ሸፍኖ ይስቅና ሳቁ ሊያባራ ነው ብዬ ሳስብ ደግሞ ተይህ በላይ ቀልድ ከየት ይገኛል። ሲላት ስልኩን በንደት ጆሮው ላይ ጠረቀመችበት እንኳን ሰው ችግኝ ተከላም በፕሮግራም በሆነበት ዘመን አረገዝኩ ትለኛለች እንዴ። ብለው ይዘውት ሄዱ የሄደበትን ምክንያት ለማዎቅ አልቸኮለም ህሊና የከፋ ነገር ራሷ ላይ እንዳደረገች ግልጽ ሁናለታል አሁን ማዎቅ የፈለገው ነገር በሕይወት አለች ወይስ የለችም የሚለውን ነገር ነው መርማሪው ፖሊስ ወንበር ላይ እንዲቀመጥ ጋበዘው ሊና በትናንትናው እለት ጽንስ ለማስወረድ ስትል በርካታ ክኒን ከኮካ ጋር ቀላቅላ በመውሰዷ ምክንያት ሕይወቷ አደጋ ውስጥ በመግባቱ ሆስፒታል ትገኛለች ይሄን እንዲታደርግ ደግሞ ካንተ በኩል ከፍተኛ ግፊት ሲደረግ እንደነበር ተረድተናል ስለዚህ ጉዳዩ በምርመራ እስኪጣራ ድረስ ወህኒ ቤት ትቆያለህ ብሎ አሰናበተው ጽፏቋቋ ወህኒ ቤት ውስጥ በቆየባቸው ሶስት ቀናት ሲጨነቅ የነበረው ስለእሱ መታሰር ሳይሆን ስለ ህሲና ጤንነት ጉዳይ ነበር ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲያስበው ሲያደርገው የነበረው ነገር የልጅ ስራ እንደነበር ተገለጸለት አስወርጂ ሲላት ልጅ ካለመፈለጉ በቀር በጤንነቷ ላይ ስለሚያመጣው ጉዳት በጥልቀት ማሰብ አልቻለም ነበር ሆኖምፈጣሪ ሲረዳው ህሊናም ሳትጎዳ ልጁም ሳይወርድ በሃኪሞች እርዳታ መትረፍ ቻለችና ለተስፉ ካለት ፍቅር የተነሳ ጉዳዩን የፈጸምኩት በራሴ ውሳኔ እንጂ በተስፉ ግፊት አይደለም በማለቷ ምክንያት ከወህኒ ሊወጣ ቻለ ድቋቋጁ ከተወሰነ ወራት በኋላ ተስፉ ባላሰበው ጊዜ ባልታሰበ ቦታ ባልታሰበ ሁኔታ ይከሰት ጀመር አራዳ ገባያ መሃል አጃ ዳይፐር ጡጦ ናን ወተት ጆንሰን ሳሙና እንቁላል በፔስታል ተሸከሞ ዝርክርከ ብሎ ራሱን ሲያገኘው የገዛውን አስቤዛ ገባያው መሃል በትኖሚኒባስ በመሳፈር በሀረጎ በኩል ብን ብሎ መጥፋት አማረው የባለፈው ጥፋቱ አንሶት አሁንም ልጁ ከተወለደም በኋላ አባት መሆኑን ለመቀበል ማቅማማት ይታይበታል ወልዳችሁ ቅመሱት በቆመበት ከምኔው ከአንበሳ ወተት ወደ ናን ወተት እንደተሸጋገረ ሲያስበው ፈገግ አለ ስሜቱን ተቆጣጥሮ ወደ ሰፈሩ ሲያመራ የብቸኝነት መዲና የነበረቸው ቤቱ በሰው መዓት ተሞልታ አገኛት ለጠፋው ብቸኝነቱ ኡ ኡ ኡ ብሎ መጮህ አማረው ጸጥታንና ኖርማል ሕይወትን አለቅጥ ፈለገ ተስፉ ኖርማል ሕይወት የሚለው ነገር ለሌላው ሰው የሚጥም አይደለም ፔስታሉን ለሰራተኛዋ አቀብሎ መጋረጃውን ገለጥ አድርጎ በመግባት ህሲና አጠገብ ሄዶ ተቀመጠ ኔ ከንፈር አፈር መስሎ አንቺ በቅቤ የላሸቀ ሾርባሽን በኩባያ ትልፊያለሽ የሚል ስሞታ አይኑ ላይ ያነበበች መሰላት እስከ እኩለ ቀን ድረስ ጠያቂዎች እየመጡ እንኳን ማሪያም ማረችሽ ባሉ ቁጥር የመጣበትን መዓት በልቡ እያሰበ በአፉ ግን ንኳን አብራ ማረችን ሲል ዋለ መቼም የሰውነቱ መጎሳቆል ሲታይ የወለደ እንጂ ያስወለደ አይመስልም የሚገርመው ነገር ከወለደች ቀናት ያለፏት ቢሆንም የተወለደለትን ልጅ ገልጦ ለማዬት አልፈለገም እንዲያውም ህጻኑን ጥምድ አድርጎ ይዞታል ጽጽጽቋቱሃ የሆነ ምሸት ላይ ኸረ ለዚህ ልጅ የአሳ ዘይት ይገዛለት። የሆነ ጊዜ የመጀመሪያ ፍቅር በልብ ውስጥ ተዳፍኖ የሚቀር እሳት ነው የሚል ጥቅስ ለጥፋ አገኘኋት አመድ የሆነው ብር ሣማን ነው አልኳት። አልኳት እንደነገረችኝ እያስታወስኩ ብቃ በአምስት ሺህ ብር አስራ አራት ኢንች ቴሌቪዥን ከነ ዲሹ መግዛቴን ጎሲያጋድሪዕ አስታውሳለሁ ከዛስ ከዛማ ሶስት ግራም ወርቅ በሁለት ሺህ አምሰት መቶ ብር ከመግዛቴ ውጭ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር አካባቢ ባንክ ወስጄ አካውንቴ ላይ ጣል አድርጌያለሁ እንጂ ሌላውን ብር ሌባ ይስረቀኝ መንገድ ላይ ልጣለው መደሃኒያለም እሱ ይወቅ ብላ ትክዝ አለችቾ ኤልሲ አመድ አደረኩት የምትለውን አስር ሺህ ብር እንዴት ሁኖ እንደጠፋ እኔ ቀርቶ ኦዲተር እንኳን ቢመጣ የሚደርስበት ባይመስልም ፇንቺ ደግሞ ከኔ የባሽ ብር አባካኝ ነሸ በማለት አብሬ ተከዝኩ ዋጋ ብር ገን ሀ።