Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
እያለ ይበሳጫል በዚህ በኩል ጋሸ ውሴን እውነቱን ነው። አገር አቅንቷል የሚል አቋም ባይኖረኝም መድረክ ሲያቃና ለመኖሩ ግን ጥርጣሬ የለኝም ዛሬም በቀበሌችን ምርጫውን መንግስታችን ስላሸነፈ እንኳን ደስ አላችሁ ሊለን መድረኩን ከፕሮግራም መሪው ተረከበና በተሰላቸ መንፈስ ውስጥ ሁኖ ከማስተማሪያነት ባለፈ የቤት ግድግዳ ለመለጠፍ በሚጠቅመው ድርጅታዊ ጋዜጣ በመታገዝ ንግግር ያደርግ ጀመር ብቡራንና ክቡራት የቀበሌችን ህዝቦች በማለት ንግግሩን አሃዱ አለና ባለፉት አመታት ድርጅቱ ያከናወናቸውን ስራዎች ከዘረዘረ በኋላ ወደፊትም ይሄንኑ ለማስቀጠል ቆርጠን ተነስተናል በማለት በቀጣይ ትኩረት የሚሰጥባቸው ተግባራትን ወደ መዘርዘር ተሸጋገረ የውሃ ተቋማትን በሁለት ኪሎ ሜትር ርቀት ለሁሉም ህዝብ ተደራሸ እናደርጋለን አለና ስለውሃ ሲያነሳ ውሃ ጠማው መሰል አንዱን ተሰብሳቢ ውሃ ቀድቶ እንድያመጣለት ባዶ ኮዳ አቀብሎት ንግግሩን ቀጠለ በመጭው አምስት ዓመታት የመብራት መቆራረጥን ቀርቶ አምፖል የማይበራበት አካባቢ ሊኖር እንደማይችል ተናግሮ ሳይጨርስ መብራት ጠፋና አዳራሹ ጨለ አላህ ያዳፍናችሁ የሚል ቃል ከጋሽ ውሴን አፍ በለሆሳስ አመለጠ እንዲህ አይነት ነገር ሲቆይ የስነልቦና መሰበር ያስከትልና ያልተገባ ነገር ለማድረግ ያነሳሳል እያለ ሊያስረዳ ሲሞክር ምን ስነልቦናው ይሰበራል የኛን ቅስም ሰባበረው እንጂ። ይሄ ሹርባ የትግራይ እንጂ የጎንደር መቼ ነው። እኔ መቼም በምንም ታምር ይሄ ስዕል ከሹሩባው ውጭ እነዚህን ንጉሶች ቀርቶ ሰብአዊ ፍጡርን ይመስላል ብዬ አላስብም በማለት የውስጡን ዘርግፎ ተናህዢረ ከሱ ቀጥለው የተናገረው አያታችን ነበረ መቼስ ይሄ ልጅ ይሄን ስዕል አጤ ቴዎድሮስ ነው ካለ ምን ይደረጋል። በመቀጠል ሃሳብ የሰጠው ጋሸ ታደሰ ሲሆን በቃ ስዕሉ አጹ ቴዎድሮስን እንዲመስል መድፉን ከፍቱ ቦታ ላይ ብትስለው ሰውዬውን አይቶ ማወቅ የተሳነው ሰው ቢያንስ መድፉን አይቶ ሊለየው ይችላል በማለት ቴክኒካል አስተያየት ሰጠና አኢግዚቪሽኑ በዚሁ ተጠናቀቀ ሀሳቡን ተቀብሎ መድፉን ሲሰራው የሙቀጫ ቅርጽ እየያዘ አስቸገረው መጨረሻ ላይ ፇንግሊዞች ባግባቡ ያልሰሩት መድፍ እኔ እሰራለሁ ብዬ ምን አታገለኝ። ብሎ ሲጠይቅ እማዬ ብአንበሳ እየተጠበቀ ባይዘጋስ ምጉይሆናለህ ብለህ ነው። ምን ሆነሃል። አለው አባዬ ደሙ እየፈላ ማለቴለስራ ፍለጋ የማባከነውን ጊዜና ጉልበት እንደ ኮሎምቦስ አገር በመፈለግ ላይ ባውለው አሜሪካንን ባላገኝ እንኳን ኢትዮጵያን የመሰለች አንዲት ተረስታ የኖረች አገር ማግኘቴ አይቀርም የሚል የወፈፌ መልስ ሰጠ እይ አንተ ወሬ ስትፈተፍት ከምትውል አእምርህን ለበጎ ነገር ብታውለው ይሻል ነበር። የዛሬ ዘመን ልጆች ህይዎታችሁን ማበላሸታችሁ ብቻ ሳይሆን ላበላሻችሁት ህይዎት ተጠያቂ እራሳችሁን አለማድረጋችሁ ነው የሚያሳዝነው። ኢነርጂው ሳይኖርህ ቀመሩ ምን ያደርግልሃል። አለ አባዬ ቆንጥሮ እየጎረሰ በለፈው እኮ ስራ ተወዳድሬ ነበር። አለ ወንድሜ ጥርሱን ብልጭ እያደረገ ቤተሰቡ ሁሉ በግርምት ዙረን አየነው ኑ ኒያጋድሪያ ከምሬ እኮ ነው። አለችው ምን። አለችው አስወርጂው አላት ጮህ ብሉ አሁን ደግሞ ኖርማል የሚለውን ቃል ከኮሌስትሮል ጋር አገናኘው አይ እሱማ ግድ ነው። አላቸው ተስፉ የሱ ልጅ አድጎ ዩኒቨርስቲ እስኪገባ ድረስ ይሄ መንግስት ከነፖሊሲው ስልጣን ላይ እንደሚኖር እርግጠኛ ሁኖ ህጻኑ ሁሉ እየጠጣ ለምን የኔ ልጅ ይቀርበታል። በማለት የህሊና እናት በጥላቻ አይን እያዩት ከመውጣታቸው ልጁ ማልቀስ ሲጀምር ሊተወው አሰበና አንዳይታፈዝ ያሉትን አስታውሶ በድንጋጤ ለመጀመሪያ ጊዜ ቀረብ ብሎ አሸተተው ወተት ወተት የሚሸተው የህጻኑ ገላ አለቅጥ ጣፈጠው የሚጠባውን እጁን ከአፉ ላይ አነሳና ሳም አድርጎት ወደ ቦታው ተመለሰ ይሄን ሁሉ ሲያደርግ መላእከት አያዘዙት ይመሰል ነበር። በዚያ ላይ ደግሞ አሳባጁ እኔ መሆኔን ስረዳ አንበሳ የአይሲስ መሪን እቡ በከር አልባግዳዲን ከመ የሚሰማኝ ጀግንነት የላቀ ነው። የሰው ልጅ የመፈጠርን ሚስጥር በልቶ ከመሞት ጋር ታገናኘዋለች። እኔ የገዛሁት ስጋ ሲሆን በከትፎና በጥብስ መልክ ወድያውኑ ተሰርቶ ድባቅ ይመታል እሷ ግን በራሷ ሂሳብ የገዛችው ስጋ ተዘልዝሎ ቋንጣ ከሆነ አመት ሞላው ከዛሬ ነገ ይወርዳል አያልኩ ቋንጣውን አንጋጥጨ ያየሁበትን ጊዜ ማንጋጠጤን ወደ ሰማያዊው አምላኬ አድርጌው ቢሆን ኑሮ መና ይዘንብልኝ ነበር ሌላው ኤልሲን ቅስሟን ሰብሮያስቀራት ነገር ከእለታት ባንድ ቀን ያወደመችው ብር ነው። ይሄንን ነገር መቼም የምትረሳው አትመስልም ባለፈው ስልጠና ሄጄ ነበር። ውይ አንተ ደግሞ ብር ጠፊ አይደለ እንደ።
ግን አልተሞላም ስልከ ቁጥሯን ብፈልገውም ላገኘው አልቻልኩም የሞባይሌ ቁልፎች ተነቃቅለው መውደቅ እስኪቀራቸው ድረስ የሆነውን ነገር ሁሉ በሚሴጅ ልኬላት መልሷን እጠብቅ ጀመር ጌታ ሆይ አስራኤላውያንን በበረሃ የመራሃቸው አምላከ ህይዎቴን ወደ አካውንቷ አስገባት ብዬ ብፀልይም ኦን ላይን ተጥጄ ካሁን አሁን ገባች እያልኩኝ ለሳምንት ያህል ብጠብቃትም አካውንቷን እንጂ ሮዚን ሳላገኛት ቀረሁ አውቶብስ ውስጥ ነኝ ስልሳ እቅድ ስልሳ መልከ ስልሳ አመል ያሰለን ስልሳ ሰዎች ወደ አንድ አቅጣጫ ለመሄድ አውቶብስ ውስጥ ተቀምጠናል በእንቅልፍ እጦት ምክንያት በሚቆጠቁጠኝ አይኔ ትርምሱን እየታዘብኩ መኪናው እስኪንቀሳቀስ ድረስ እጠብቃለሁ እዘኑልኝ ጎበዝ አእራሩልኝ ለኔ እንደ አደይ አበባ ለፈሰሰው አይኔ እያለ የሚለምን አይነ ስውር በኋለኛው በር በኩል ገባ ፒፕል ዩሜይ ኖው በፊት በር በኩል ደግሞ ለተቃጠለችው ቤተክርስቲያን ማሰሪያ የአቅማችሁን ጣል ጣል አድርጉልን እያለ ምጽዋት የሚጠይቅ ቄስ መጣ አብዛኛው ሰው አይነስውሩን ትቶ ወደ ቄሱ ሳጥን ውስጥ ምጽዋቱን አስገባ ቄሱ የሰበሰበውን ገንዘብ ይዞ ሳይወጣ በፊት ሁለት ፖሊሶች በፊትና በኋለኛው የአውቶብስ በር በመግባት ያዙትና መታወቂያእንዲያሳያቸው ጠየቁት ሰውዬው ከመስቀልና እራሱ ካዘጋጃት ፎርጂድ የድጋፍ ወረቀት ውጭ ማንነቱን የሚገልጽ መታወቂያ አልነበረውም በወረቀት ያሸጋትን ሳጥንም የሚከፍታት እራሱ ሲሆን ምዕመናኑ ሁሉ በምርመራ ሲያፋጥጡት ቄስ የተባለው ሰውዬ መሸታ ቤት ውስጥ የነጋት ወመኔ ሁኖ ተገኘ ግማሹ ተሳፋሪ በእርግማን ቀሪው ደግሞ በእርግጫ እና በጥፊ ወረዱበት ፖሊሶቹም ምጽዋት መመጽወቱ ተገቢ ቢሆንም ከልግስናችን በፊት ግን የሰዎቹን ትከከለኛነት ማጣራቱ ተገቢ መሆኑን በመናገር ግንዛቤ ለመፍጠር ሞከሩ ከአውቶብሱ ወደ ልቤ ስመለስ በውስጤ እንዲህ የሚል ሙዚቃ ተከፍቷል። አሁን ግን ፍጹም የሆነ ነፃ የመሆን ስሜት ተሰማኝ ልብሴን አወጣሁና ወደ ሻወር ቤት ገባሁ በአልኮል በተቃጠለ ገላዬ ላይ ቀዝቃዛው ውሃ ሲያርፍ ጭስ ተፈጠረ ውሃው የሲጋራውን ሽታ የሴተኛ አዳሪዋን ከሬምና ሎሽን የሮዚን ትዝታ የአልኮሉን ጠረን ትናንትና የሚባልን ቀን አጥብጥብ አድርጎይዞት ወደ ቱቦው ሰረገ ገላዬን ብቻ ሳይሆን በአልኮልና በሲጋራ የወየበውን አፌንም ከፍቼ ለሚንፎለፎሰው ውሃ ጋበዝኩት ነጭ ፎጣ አሸርጨ ነጭ ገዋን ለብሼ ከሻወር ቤቱ ወጣሁኝ መስኮቱአሁንምእንደተከፈተ ነው ጠረጴዛው ላይ ያለውንባኮ ሲጋራአነሳሁና ጨባብጨ በመስኮት ወረወርኩት ከዚህ በኋላ ለኔ ሱስ ማለት እንደዚች ሴተኛ አዳሪ ነው መቼም ተመልሼ አላየውም ከዚች ልጅ ጋር እንደፈጸምኩት ወሲብ ምንም ትዝታ አይኖረውም መቶ ብር አውጥቼ ጠረጴዛውን ላይ አስቀመጥኩላት ሻንጣዬንአነሳሁና ወደ መናሃሪያ ከመሄደ በፊት ወደ ጊዮርጊስ ቤተከርስቲያን በመሄድ ቀዝቃዛውን ግንብ ሳምኩት እጣን እጣን አድሩስ አድሩስ ከርቤ ከርቤ ሸተተኝ ከሮዚ ብቻ ሳይሆን ከሱስም ነጻ ለመሆን በመቁረጤ ውስጤ ንጹህ ሆኖ ነበር ስወስን እንደዚህ ነኝ በዋዛ ፈዛዛ የምፈጽመው ነገር የለም ሮዚ የውሳኔዬ አካል ነበረች ሱሴ የውሳኔዬ አካል ነበረ በውሳኔው ወደ እብደት ጎዳና መሄድ የቻለ ሰው በውሳኔ ወደ ደህንነት መመለስ አይቸግረውም በውሳኔው ከሲጋራ ጭስ ጋር ከአረቂ ቃጠሎ ጋር የተዛመደ ሰው በራሱ ውሳኔ ንጹህ አየር መሳብና ከኢታናል የጸዳ ሕይወትን መጀመር አያቅተውም አሁን ሮዚም ሱሴም የሕይወቴ አካል ሲሆኑ ቀርቶ የትዝታዬም ምዕራፎች የመሆን አቅም የላቸውም መናሃሪያ ስሄድ ኣንድ ሰው አንድ ሰው ብቻ የሚል የወያላ ድምፅ ተሰማኝ ጐንድሙሉ ሰው ነኝ ብዬ ወደ ሚኒባሱ ውስጥ ገባሁኝ ሰው እንደምሆንም እርግጠኛ ነበርኩኝ ተሰቅለህ ቅር ወዮዌ። ዳፅጋ ሬጠጐድፇግምጠጩጋሃ እካኪይ አካኪየቪት ጫኔ ማለት መስሪያ ቤት ውስጥ የተዋወኩት በጣም ከፍተኛ የገንዘብ ችግር ያለበት የስራ ባልደረባዬ ነው ፈጣሪ ይሄን ሰውዬ የሰራው የሩስያ ልብወለዶችን አንብቦ ይመስለኛል ቃሉም ይሳካ ዘንድ በደርግ ጊዜ ተምሮ እንዲመጣ የተላከው ወደ ሞስኮቭ ነበረ የእኛ ርእዮተዓለም ብዙም አይመቸውም የሶሻሊዝም አቀንቃኝ ነው በዚያ ዘመንሩስያ ሄደው የተማሩትን ዜጎቻችንን ስንመለከት በአንዳንዶቹ ላይ የሆነ ለውጥ ይታይባቸዋል ከባህልና ከማህበረሰቡ የማፈንገጥ አይነት አዝማሚያ አላቸው ጫኔም ላይ ይሄው ነገር ስለሚታይ ወፈፈ የሚል ቅጽል ተሰጥቶታል መቼም ያም ሁኖ ከአረብ አገሩ እብደትና ከእኛ አገሩ ቀውስነት የራሸያው ወፈፌነት ሳይሻል አይቀርም የጫኔ የእብደት አይነት ልብስ የሚያስጥል ሳይሆን ቅልጥ ባለ ጠራራ ፀሐይ ሁለት ገበር አልባ ኮት አስደርቦ በረደኝ የሚያስብል ነው አንዱን ኮት ኮሌታውን ዘርግቶ አንዱን አጥፎ ይለብሰዋል ልብስ አለቅጥ ይደራርባል እንዲያውም ለሆነ ነገር ሲቀጥርህ ቤቴ ልብስ እየደረብኩ አጠብቅሃለሁ በማለት ነው እንደዚያም ሆኖ አንድ ቁምሳጥን የማይበቃው ልብስ ደርቦ እየዋለ መስሪያ ቤት ይመጣና አሞኛል ይላል ምንህን። ሸሚዝ ከመሆኑ በፊት ደግሞ እጅጌ ሙሉ ኮት ሆኖ አገልግሏሷል ደሞዙ ያን ያህል ዝቅተኛ የሚባል ባይሆንም ካቲካላ በመጠጣት ነው የሚጨርሰው እንዲያውም በጣም የሰከረ ቀን ኮማሪቶቹ ከኪሱ ሁሉ አውጥተው ሊወስዱበት ይችላሉ ቢሮ ውስጥ ያለው ባህሪ የሚገርም ነው የመረጃ አያያዙ በጣም ዘመናዊና ጥንቃቄ የተሞላበት ሲሆን ባለጉዳይም ሲያስተናግድ በቅንነት ነው አንዳንዴ ቢሮ ውስጥ ስንወያይ ቁምነገር ብሎ የሚያወራቸው ነገሮች ለሌላው ሰው አስቂኝ ሆነው ይታያሉ ባንድ ወቅት የሆነ ጫማ ቤት ጫማ ልገዛ ሄጄ ሁለት ሺ አምስት መቶ ብር አሉኝ እያልኩ ሳወራ ጫኔ ሰማኝና እምስት መቶ ብር ጨምረህ በሶስት ሺ ብር እንዴት ያለ ሰጋር ፈረስ ገዝተህ በባዶ እግርህ አትጋልብም እንዴ። አለው እንደዚህ አይነት ኮት ባሁኑ ሰዓት እንኳን እዚህ ቡቲክ ታይዋን አገር ራሱ እንደማይር እርግጠኛ ነበርኩኝ እሱ ሳልባጅ ነው እንዴ። በሴት እጥረት ፅጳሷድሪታ የወፈፈ ሰው ብልቱን ዘርግቶ ሴት ከማባረር የዘለለ ተግባር አይፈጽምም አኔም ህመሜ ሲነሳ ስደብቃቸው የነበሩ ነገሮችን መቀባጠር አእጀምራለሁ ሆኖም ግን ሰዎች ሊሰሙኝ አይፈልጉም ሙጫ ልጄን እጁን አንጠልጥዬ አሄድና የልጄ አካውንት ውስጥ ያስቀመጥኩትን ብር የከረምት ማገዶ ልገዛበት ስለሆነ አሁኑኑ ስጡኝ ብዬ አንባጓሮ እፈጥራለሁ ጸረሙስናዎች የመጡ እለት አብጃለሁ ብዬ ወደ አማኑኤል የሄድኩት ሀሰት መሆኑን ትከከለኛው እብደቴ ይሄ መሆኑንም ጭምር ባስረዳቸውም የሚሰማኝ አላገኝም ከዚያ በንደት የሆነ ጊዜ ሄን ያህል ብር ሙስና እሰጥሃለሁ ብሎኝ ጉዳዩን ካስፈጸመ በኋላ ቃል ከገባልኝ ብር ላይ አጉድሎ የሰጠኝን ባለሃብት ከአጥሩ ውጭ ሆኘ ያስቀረብኝን ብር ይሰጠኝ ዘንድ መውጫ መግቢያ አሳጣዋለሁ ለነፍስ አባቴ ንዋየ ቅዱሳንን መመዝብሬን የብዙ ሰው ሕይወት ማበላሸቴን እነግራቸዋለሁ እሳቸውም ሲጠየፉኝ ሳይ ደግሞ ወደ ሚስቴ ጋር እሄድና ከሌላ ሴት ስለደቀልኩት ልጄ ማብራሪያ እሰጣታለሁ በጤነኝነቴ ዘመን ከሰዎች እይታ ደብቄ የሰራሁትን ነገር ሁሉ አንድ ባንድ እየዘረዘርኩ ላባለጉዳዩ ባስረዳም ከመጤፍ የሚጥፈኝ ሰው አላገኝም መጨረሻ ላይ ወደ አማኑኤል ይዘውኝ ይሄዱና ዶክተሮቹ እሺ ጌታው አሁንስ ለምን እንደመጣህ ልትነግረን ትችላለህ። ብዬ ቀውጢ አፈላለሁ ያንኑአስቀያሚ ክኒንከመስጠት ባለፈየምሳቸውን ማዳመጥ አይፈልጉም ይሄን ሁሉ እየለፈለፍኩ የሚያይባምጠኝ ሳጣ ራሴን ማጥፋት እፈልጋለሁ በነገራችን ላይ የሰው ልጅ ከሴሎች እንስሳት ለየት የሚያደርገው በፈለገው ጊዜ ራሱን ማጥፋት መቻሉ ነው ራሳችንን በፈለግነው ቦታና ጊዜ የመፍጠር እንጂ የማጥፋት ስልጣኑ ተሰጥቶናል ሰው እንደ ቲማቲምና ቃሪያ አይደለም ጓሮህ የበቀለን ቲማቲም ይሄ ጥሬ ያገረሸብኝ ወቅት ነው ለመቀጠፍ አልደረሰም ይሄ ብስል ነው መቀጠፍ አለበት እያልክ ትለየዋለህ ሰው ግን እንደዚያ አይደለም የሰው ልጅ ከተፈጠረ ጊዜ ጀምሮ ለመቀጠፍ የደረሰ ነው። ይሄን ሲያስብ ኤጭ የሚል ቃል ከአፉ ያመልጠዋል ነፍሱን ጎደሎና ስልቹ አድርጎ ያስቀራት ነገር ለረዥም ዘመን ተሸከሞት የኖረው ድንጉላነቱ እንደሆነ ያምናል ልጆች በመውለጃው ዘመን ላይ ቢሆንም እስካሁን ድረስ የሴት ጭን ውስጥ ገብቶ አያውቅም ባንድ ወቅት እንደ ጥንካሬ ሲቆጥረው የነበረው ድንጉላነቱ ህመም ከሆነበትም ሰንብቷል ከዚህ ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያለው ነገር ሲያነብ ባዮሎጂካል ፍላጎቱ ያልተሟላላት ሰው ደስታን ከማጣት ባለፈ ወደ እብደት ጎዳና ሊሸጋገር አንደሚችልም ከተረዳ በኋላ ይህ ነገር እኔም ላይ ሊከሰት ይችላል የሚል እምነት አያደረበት መጥቷል ከሴት ጋር ቀርቶ ከወንድም ጋር ቢሆን ብዙም ተግባቢ ሰው አይደለም አንዳንድ ሰዎችን ሊቀርባቸው ይፈልግና የአካል ድንጉላነቱን አስተሳሰቡም ላይ ሲንጸባረቅ ይታዘቡታል መሰል በቀላሉ ይርቁታል ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አይምሮው ከሴት ጭንና ከሴት ቂጥ ውስጥ አልወጣ አያለው መቸገር ጀምሯል ግን ደግሞ የሚኖርበት ሰፈር ላይ በሱ ፍራቻ በሴቶቹ ተግደርዳሪነት እንዲህ በቀላሉ አይነጥላውን ማስገፈፍ አልቻለም ሴት መጥበስን ሲያስብ ከስድስተኛ የስሜት ህዋሱ ከብልቱ ውጭ ያሉት ህዋሳቶቹ አልታዘዝህ ይሉታል ድጽቴጃ ቤተሰቦቹ በሴት ጉዳይ ላይ ጨዋ መሆኑን ሲያደንቁለት ቢኖሩም አሁን አሁን ግንወንድነቱን ከመጠራጠርም አልፈው እስከ መናገርም ደርሰዋል ለምሳሌ የልደታ ቀን ደጅ ላይ ቡና ተፈልቶ ንፍሮ እየተበላ እንዳለ አባቱ ቆጣ ብለው ለምንድን ነው ሚስት አግብተህ አይንህን በአይንህ የማታየው። ብሎ ተወው በመጨረሻ ይሄን የተረገመ ድንጉላነቱን ለሴተኛ አዳሪ ሰጥቶ አይኑን መግለጥ አንዳለበት ቁርጥ ውሳኔ ላይ ደረሰና የደሞዝ ቀኑ እስኪደርስ ድረስ ይሄን አቋሙን እያጠናከረ ከረመ ተጥዝት ለጨጓራው የከበደውን ዱለት በልቶ ደሞዙን ሲቀበል ወደ ፋይናንስ ሄደ ድንጉላ መንግስት ሰራተኛ መሆኑ ይቆጨዋል በዚች አገር ላይ መንግስትነት እንጂ መንግስት ሰራተኛነት ባባዶ ዋሌት ሸሚዝ ኪስ ላይ እስኪብርቶ ደርድሮ ጥቅም አልባ ቁልፎችን ባንድ ላይ አስሮ ከማንኳኳት ውጭ ጥቅም እንደሌለው ብዙ አመት አገልግሎ አይቶታል በነዚህ አመታት ውስጥ ለዚች ለማትረባ ደሞዙ ስንት ሂስና ስንት ከስ ሲያስተናግድ ዘመኑን ፈጅቶ በየአመቱ ከስራ ልምዱ ውጭ የሚያድግም የሚለወጥም ነገር አላገኘም በፊት በፊት ቢያንስ መንግስት ሰራተኛ መሆን ገንዘብ ባይኖረው እንኳን ከብር ነበረው አሁን ግን ከብሩም ብሩም ተረስቷል ይሄን በማስረጃ ለማረጋገጥ ፍስሃን አራሱን መመልከት በቂ ነው ከደሞዝ ከፋዩ ደባልቄ ጀምሮ እስከ ኃላፊው ድረስ ከቤት አከራዩ ጀማል አንስቶ እስከ ልብስ አጣቢው መዓዛ ድረስ ደጅ ሲያስጠኑት ይውሳላሉ ቁልፉን እየወዘወዘ ፋይናንስ ቢሮ ደረሰና ደሞዝ የሚከፍለው ደባልቄ መሆኑን ሲነግሩት ተበሳጨ ይሄ ደደብ የሆነ ሰውዬ ከዚህ ቢሮ መቼ በጡረታ እንደሚገሰል አይገባውም ቴቋቋጽቋ ምን ፈለከ አለው። በሃሜት የጠፋ ስምን እንኳን ለማስመለስ ይሄን ያህል ጊዜ አያስፈልግም በመጨረሻ ፈልጎ አገኘውና ቆጠራ ጀመረ ቆጠራውን የሚያከናውነው በዝግታና በተመስጦ ነው ኮከብ እንጂ ብር የሚቆጥር አይመስልም ሁለት ባለ መቶ ጥቅል የአስር ብር ኖቶችን በስንት ትግል ቆጥሮ ጨረሰ ሶስተኛውን ጥቅል ግን ሰማንያ ኳለ በኋላ ሰማነያ አንድ ይላል ብሎ ሲጠብቅ ክ ሪጳኔጋድ የተቆጠረውንና ያልተቆጠረውን ድብልቅ አደርጎ ከአንድ ጀመረ ስምን መልዓከ ያወጣዋል አሉ። ተቀላቅሎ አበሳጨው ደሞዝ ያወጣ ቀን ሁሌም ይበሳጫል ደሞዙን ከተቀበለው ሰዓታት እንኳን ሣይሞላው ከእጁ ላይ ብን ማለት ሲጀምር ያበግነዋል እ ፎ ይ የሚለው ያሉበትን እዳዎቹን ከፋፍሎ ሁሉንም ብሩን ጨርሶ ሲገላገል ነው ቀኑን ሙሉ አዳዎቹን ሲከፍል ውሎ ወደ ቤቱ በመሄድ የቀረውን ብር ቆጠረና አይነጥላውን ለምትገላግለው ሴተኛ አዳሪ የተወሰነ ብር መደበ እራቱንም ሆቴል በልቶ በዚያው ወደ ጭፈራ ቤት ለመሄድ እቅድ ነደፈና አራት እሽግ ኮንዶም በኪሱ አጭቆ ከቤቱ ወጣ ይሄን ሁሉ ኮንዶም ሲሸጠው ይሁን ሊጠቀምበት ግልጽ አይደለም ጽፏጽቋ ጭፈራ ቤቱ ውስጥ ካሉ የጠጭዎች ቁጥር ይልቅ የሴተኛ አዳሪዎቹ ቁጥር በልጦ ሲመለከት አገሪቱ በዚህ ዘርፍ ያስመዘገበችውን የሁለት አሃዝ እድገት ለመጀመሪያ ጊዜ አመነ ብዙ ጊዜ መንግስትን መንቀፍ ያበዛል የሚነቅፍበት ምክንያቱ የሀገሪቱን ድንግልና ወስደው ብቻውን ስላስቀሩት ሊሆን ይቸላል ዝ ድንጉላ የሴቶቹ ቁንጅና አንድ አይነት ሆነበት በአካላቸው ላይ የሚሸከረከረው ላይት ገላቸውን ብልጭ ድርግም እያደረገበት ልቡ ኖሁልሎ ባለበት እንደቆመ አንዲት ለግላጋ ሰውነቷን እርቃኑን ያስቀረች ቆንጆ የሚቀመጥበት ቦታ እየመራች ወሰደችውና ምን ልታዘዝ። ሽፍደትና ቅንዝር አይምሮውን ጋለበው ቢራውን ይዛለት ስትመጣ ለአንችም ታዘዥ ስላላት ጉርደን ይዛ ተመለሰችት ሳሚኛ ድገሚኛ የሚለው ሙዚቃ ዘፍኖ ጨረሰና ትብላው ብሬን የሚለው ዘፈን ተለቀቀ ይሄ ሙዚቃ ሲከፈት ለሴት የሚተርፍ ቀርቶ ለራሱም መጠጫ የሌለው በባዶ ሆዱ ሲጋራ የሚነፋ ሰካራም ሁሉ ለጭፈራ ተነሳ ባንኮኔውን እንደ መደገፍ ብላ ረዥሙ ባለጌ ወንበሩ ላይ ስትቀመጥ ቀሚስ ነኝ የሚለው ሹራቧ ተገለጠና አገልግሏን የሸፈነው ነጭ ፒኪኒ ፓንቷ ወለል ብሎ ታየው ዊስ ይበለው ብላ ነው መሰል እግሯቿን ከፈት ዘጋ ስታደርጋቸው ፒኪኒዋ መሃሉ ላይ የመታጠፍ እና የመነከስ አደጋ ሲደርስበት አስተዋለ ከብልቱ የሚፈልቅ ፈሳሸ በየትኛው ባቡር እንደመጣ ሳይታወቅ ጭኑን ሲያርሰው ተሰማው ሊያዋራት ፈለገና ምራቁ ደርቆ ምላሱ ከስጋነት ወደ እንጨትነት ተለወጠበት ቢራውን አንስቶ ባንድ ትንፋሽ አጋመሰው አብሯት መጨፈር ቢፈልግም ዘመን አመጣሽ እንኩቶ ዘፈኖች አስኪያልፉ ድረስ ተጫዎች እያላት ሲጠብቅ አመሸ ለረዥም ሰዓት ከአሁን አሁን አሪፍ ሙዚቃ ይመጣል ብሎ ቢያስብም ያሰበው አልሆነም እኒህ ዒጄ የሚባሉ ጸጉራም ፍጡሮች ሙዚቃ እንደ ማጫወቱ ማዳመጡንስ መቼ እንደሚጀምሩ አይገባውም የድሮ ሙዚቃ ያጫወቱ እንደሆነ ትባረራላችሁ የተባሉ ይመስል ሳምንት ሳይሰሙ ከቢልቦርድ ላይ የሚወርዱ የዘመኑ ሙዚቃዎች ላይ ያተኩራሉ ቅንቡላ የሚለው ዘፈን አበቃ ብሎ ሲጀምር ኢቦንጎ የሚለው ተተካ ይሄ ዲጄ መቼም ከፌደሬሽን ጽህፈት ቤት ተልኮ የመጣ መሆን አለበት ብሎ ደመደመ ሙዚቃ ሲያማርጥ የማይገኝ እድል እያለፈው ስለሆነ ኪሊኪሌኪሎ ብሎአጄንይዚትለዳንሰ ተነሳ ፊቷን አዙራ ቂጧን ብልቱ ላይ ስታስጠጋለት ረዥም ወገቧን በሁለት እጁ አቅፎ ለመወዛወዝ ሞከረ እውነት ለመናገር መሰረር እንጂ ዝ ጳያጋድሯዕ መጨፈር ይችላል ሙዚቃው ሲያበቃ በአልኮል ብዛት በመጣ ፍጹም ጀግንነት ውስጥ ሆኖ ስንት ይመችሻል አላት እዳውን ሳይከፍል በፊት ከደሞዝ ከፋዩ ከደባልቄ የተቀበለውን የደሞዙን ልክ ነገረቸው ከድንጉላነቱ ነጻ ለመውጣት የጠየቀችው ብር ላይ ትንሸ ጨመር ቢያደርግበት ወደ አረብ አገር ለመውጣት የሚያስችለው ነበረ ወር ሙሉ ሰርቶ የሚያገኘው ደሞዙ ለአንዲት አዳር ሴተኛ አዳሪ ይዞ ለማደር እንደማይበቃው ተረዳ የደሞዝ ጭማሬ ጥናት በሚካድበት ጊዜ ጥናቱ የሴተኛ አዳሪዎችን ዋጋ ግምት ውስጥ ቢያስገባ አሪፍ ነው ብሎ አሰበ ነገሩ እንደከሸፈ ሲገባው ፒኤችዲ የሚል መልስ ከአፏ እየጠበቀ የትምህርት ደረጃዋን ጠየቃት። በሩ ተንኳኳ ዳግማዊት መሆን አለባት ተጣድፎ ሲከፍተው ልብስ አጣቢውን መዓዛን ተገትራ አገኛትልብስህን አጥቤ ጨርሻለሁ አለችው ብሩን በኋላ መጥተሸ ትወስጃለሽ አላት በዳግማዊት መምጫ ሰዓት ግቢው ውስጥ በመኖሯ ተበሳጭቶ ቱድፏቋቋድ አስከትመጣ ድረስ ጎረቢቱ ያለው ተከራይ ቤት ጋር በመሄድ ቴሌቪዥን ማየት ጀመረ መንግስታችን አንዱን የቴሌቪዥን ጣቢያ ከፋፍሎ ወደ ሶስት ለማሳደግ እቅድ ሲነድፍ እሱም ቴሌቪዥን ለመግዛት አቅዶ ነበር በኋላ ግን አልሳካ ሲለው ጊዜ ኢቲቪ እንደሆነ አዲስ ፕሮብሌም እንጂ አዲስ ፕሮግራም ላያመጣ ነገር ምን አታከተኝ ብሎ ተወው እንደተለመደው በቴሌቪዥኑ ውስጥ ዛሬም የሚተላለፈው ስብሰባ ነው ጠቅላይ ሚኒስቴሩ ፓርላማውን ሰብስበው በቀጣዩ የእድገትና ትራንስፎርሜሸን እቅድ ውስጥ ከድህነት ጋር ከሚካሄደው ጦርነት ባለፈ ከሻእቢም ጋር ጦርነት ሊኖር እንደሚችል ጠቁመው አለፉ እኛንወክለውእንዲበሉ መርጠንወደ ፓርላማ የምንላከቸው የፓርላማ አባላት ጦርነቱንስ ለምንእኛን ወክለው አያካሂዱትም የሚል አሳብ አፈለቀ ጎረቢቱ በእዚህ ጉዳይ ላይ ሀሳብ መስጠት ባይፈልግም እውነቴን እኮ ነው መከላከልን መሰረት ባደረገው የጤና ፖሊሲ አማካኝነት አጎበር አልብሰውን ከርመውየከትባት መዓት ሲወጉን ከርመው ኮንዶም በኪሳችን አሸከመው ሲያስዞሩን ከርመውዝሆኖቹ ወፈፍ ያደረጋቸው እለት ዋጋ ስንሰጣት የከረምናትን ህይዎት ዋጋዋን ሊነፍጓት አይገባም እያለ ባልተረጋጋ አይምሮው ይቀባዥር ጀመር መስሎህ ነው እንጂ ወጣቱ እንደሆነ በጦርነት ባይሞትም በሱስ ከመሞት መቸዳነ ብለህ ነው። አላት ምኑን አለችው እየተቅለሰለሰች ማብረስጋውን አላት ቃላት ሳይመርጥ እንዴ። ዕኒያድሪጎ አባትነትን በሕግ ስለማውረድ አባዬ ባንድ ወቅት ልጄ አለመሆኑ ይታወቅልኝ ብሎ ለፍርድ ቤት ማመልከቻ ያስገባበት ታላቅ ወንድም አለኝ ቅልጥ ያለ ወመኔ ነው ወመኔነቱን የሚያረጋጋጥ ድግሪ ከአንዱ የግል ኮሌጅ ተሰጥቶታል ምድር ላይ ያሉት ሱስ አስያዥ ንጥረ ነገሮች በአንድ አካባቢ ተወስነው አለመገኘታቸው የሚያበሳጨው ይመስለኛል ከሴት ውጭ ሁሉንም ሱሶቸ ይጠቀማል የአርሴናል ደጋፈ ነው በዚህ ወንድሜ አባቴ ተስፋ የቆረጠበት ሊያስመርቀው ሂዶ የምረቃ መጽሄቱ ላይ ከፎቶው ስር የተጸፈውን ተልኮዬን ጨርሻለሁ የሚል ኑዛዜ ልዩ ሃርዮ በተመለከተ ሰዓት ነው ከተመረቀ አመታት ያለፉት ቢሆንም ስራ የመፈለግ አንዳች ፍላጎት አለማሳየቱ በቤተሰቡ ላይ አግራሞትን መፍጠሩ አልቀረም ያስተማረው ቤተሰብ ስራውንም እንዲፈልግለት ቃል አውጥቶ ባይናገርም አዝማሚያው እንደዚያ ይመስላል በርግጥ በሱስ አንጂ በምግብ ስለማይኖር ሞሰባችንን አራቁቷል የሚል ሰሞታ አልቀረበበትም አባዬ በወጣ በገባ ቁጥር እዚህ ተዘፍዝፈህ ከምትውል ስራ ብታፈላልግ ምናለበት ሳይለው ውሎ አያውቅም እሱ ግን ስራ ተቀምጦ ቀርቶ ተፈልጎ በማይገኝበት ዘመን የተንጨባረረ ጸጉሩን እየገመደ የማንንም ምከር ሊሰማ አልፈለገም አባትነትን በሕግ ስለማውረድ ይሄው ወንድሜ ከአለታት አንድ ቀን ከመሬት ተነስቶ ሰዓሊ ልሆን ነው አለ ሰዓሊ ለመሆን ጸጉርን ማሳደግ እንጂ አእምሮን ማሳደግ አያስፈልግም ብሎ የነገረህ ማነው። አሉ ወንድማችን በሱ ስዕል የተነሳ የጦፈውን ከርክር ሲመለከት ከባድ ፈገግታ ፊቱ ላይ ነገሰ ግን ደግሞ ይሄ አ ዮሃንስ የሚባል ንጉስ ሙቶም አ ቴዎድሮስን መቀናቀን አለማቆሙ ገረመው በክርከሩ መሃል ጓደኛው ቦ ይሄ ልጅ ሙድ ሲይዝብን እንጂ ይሄ ስዕል ሁለቱንም አይመስልም በማለት ተናገረ እንዴት ተባለ እስከማስታውሰው ድረስ ሁለቱም ንጉሶች በልጅነት ልምሻ በሸታ ስለመጠቃታቸው የሰማሁት ነገር የለም ደግሞ ሰዕሉን እንደምታዩት ነው በዚህ እጅ ነው እንዴ አጹ ቴዎድሮስ መድፍ የገተቱት። ይልቅ ከዛ በፊት ስራህን ብታፈላልግ ይሻልሃል አለው አባዬ ቁርጥ ባለ አነጋገር ስራ ከመፈለግ አገር መፈለግ ይቀላል። የሚል ጥያቄ ውስጤ ይፈጠርብኛል የዚህን ጥያቄየን መልስ ለአፍሪካ መሪዎች ልተውና ወደ ዋናው ሃሳቤ ልመለስ እና ከላይ እንዳልኳችሁ በፎቶ ካሜራ ሳይሆን በፎቶ ሲንቴሲስ የሚኖር ችግኝ ግሎባል ዋርሚንግ ልተክል ወስኛለሁ ችግኝ ትከሉ የሚለው መልዕከት ባይደርሰኝም ድፍን መቶ ብር ይዝ ችግኝ ለመግዛት ወደ አካባቢዬ ያለ ርሰሪ ሳይት ሄድኩኝ የዚህ ነርሰሪ ሳይት ባለቤት ሴት ስትሆን መንግስት በርካታ ሄክታር መሬት ወንዝ ዳር ስለሰጣት አካባቢውን በጉደኛ እጽዋት ሸፍናው ወደ ቅጥሩ ስትገቡ ትገረማላችሁ ፍራፍሬው ችግኙ አበባው ሳሩ ጎጆዎቹ መናፈሻው ሁሉ ነገር ገነት የሆነ ቦታ ነው የመትከል እንጂ የመዝናናት አላማ ስለሌለኝ ወደ ችግኝ ጣቢያው አመራሁኝና ሁለት እጆቼን ኪሴ ውስጥ ከትቼ ችግኞችን እመርጥ ጀመር ምናልባት ያሻኝን ያህል ችግኝ ገዝቼ ከመቶ ብሩ ላይ የሚተርፈኝ ከሆነ ወደ መናፈሻው ጎራ ብዬ ኮካ ለመጎንጨት አእስቤያለሁ ስምንት አይነት የዛፍ ዝርያዎችን መረጥኩና ከእያንዳንዳቸው ሁለት ሁለት ችግኝ ለመውሰድ ወሰንኩኝ አንዲያውም እዚሁ መናፈሻ ላይ ከጎኔ ሲወዛወዝ የማየውን ከምክም ያለ ሾጣጣ የጽድ ዝርያ ችግኝ ጣቢያው ውስጥ ስላገኘሁ የሱን አይነት ሶስት ችግኝ ለመግዛት አቀድኩኝ እነዚህ ችግኞች ስንት ስንት ብር ናቸው። ከ ቲር ሳቅ የአማረኛ መዝገበቃላት ሳቅን ሲተረጉም እንደ መናጢ ፈስ ባልታሰበ ሰዓት ሊያመልጥ የሚችል ከውስጥ የሚፈልቅ እንደ ንጥሻ ሊቆጣጠሩትም ሆነ ሊያዙት የማይቻል ነገር ብሎ ይተረጉመዋል አሁን አሁን ጥቃቅን ነገሮች ደስታችንን እየቀሙን ተቸገርን እንጂ መዝገበ ቃላቱ እንዳለውም ውስጥህ ፈካ ያለ ጊዜ ለመሳቅ ሳቁ የሚል ቅስቀሳም ሆነ የኮሜዲያኖቻቸችን እግዣኝ አስፈሳጊ አይደለም ሳቅ እወዳለሁ ጓደኞቼ በሙሉ ሳቂታ ናቸው ይህ የሆነው ያለ ምከንያት አይደለም ጓደኞቼን የምቀርባቸው በሳቃቸው ስለሆነ ነው ምርግ ፊት ከሆንክ የፈለገ ደግ ስብዕና ቢኖርህ እንኳን ልግባባህ አልፈልግም በዚህ ምድር ላይ እንደ ሳቅ የሚያሸገፈኝ ነገር የለም ከመልከኛ ሴት ይልቅ ሳቂታ ሴት በፍቅሯ ትጥለኛሰች ከኪሊዮፓትራእና ከሄሮዳዳ ውበትይልቅ የሳቂታ ሴት ጥርስእግሯ ስር ይሸረኩተኛኗል ውስጤ እንደ መስከረም ሰማይ ፈገግ ያለ እለት ብቻየን ስስቅ ሰው አይቶኝ ሊገረምብኝ ይችላል በልጅነቴም አንዳንዴ ቅዳሴ ላይ ሳይቀር ሳቄ እያመለጠኝ በመቋሚያ እስከ መዝለጥ ደርሼ አውቃለሁ ጭራሽ ሳቄ የሚበረታው እና አስቂኝ ነገር የማገኘው ሳቅ የተከለከለባቸው ቦታዎች ላይ ነው እኛ አገር አጥብቀው ከፈለጉ ቀብር ላይ ምርጫ ላይ ችሎት ላይ ስብሰባ ላይ ፓርላማ ላይ ሳቅ መሸጓል ከኮሜዲያኖቻችን አርቲ ቡርቲ ወሬና ከጋሼ የሳቅ ትምህርት ውጭሁሉንምነገር በንጹህ ልቦናና አይምሮልብ አድርገህ ካየኸው ውስጡ ስላቅ ታሸጓል ለነገሩ እነዚህም ውስጥ ሳቅ የለም ብሎ መደምደም አይቻልም ሳቅ እንደሚመስለኝ በትምህርት የሚመጣ ሳቅ ከጥርስ የሚፈልቅ ነው መቼም አንዲት ፊልም የምትሰራ ተዋናይና አንድ ልጄን ቀብራ የምትመጣ እናት የሚያፈሱት እንባ በአንድ የሚፈረጅ አይደለም የተዋናይ እንባ ከአይን የሚፈልቅ ሲሆን የእናት ለቅሶ ግን ከልብ የሚፈልቅ ነው ሳቅም እንደዛው ነው ከጥርስ ሳይሆን ከልብ ነው የሚፈልቀው ስለ ሳቅ ማብራራቱን ጋብ እናድርግና ወደ ሳቃችንማ እንመለስ እና እንዳልኳችሁ ሳቅ እወዳለሁ ለምሳሌ ዛሬ እንኳን ከነጋ በስንቱ ነገር በፎጣዬ ተሸፋፍኙፔ ስደክም ነበር የተቃዋሚ ፓርቲ ሊቀመንበር የሆኑት ጋሼ አበራ እንኳን አገር ሊመሩ ቀርቶ አይናቸው ከመድከሙ የተነሳ ከአረብ አገር ልጃቸው የላከቸላቸውን ተች ስከሪን ሞባይል አይናቸው ስር ጥደው በቅንድባቸው ሲያንሸራትቱት ስመለከት አጎቴ ብወረዳቸችን ባለው ተቃዋሚ ፓርቲ ውስጥ አባል ሁፔ በነበር አበራን የወረዳ ሊቀመንበር ያደረገ ፓርቲ እኔን ሚኒስቴር ከማድረግ ወደ ኋላ እንደማይል ሲነግረኝ ቆይቶ በበራችን ላይ ፖሊሶች ውርውር ማለት ሲጀምሩ ደግሞ ቅድም ያለኝን ሀሳብ ሰርዞ የታጠቀ ያሸንፋል ብሏል ሌሊን ሲለኝ ይሄን አባባል አጎቴ እንጂ ሌሊን አለማለቱን ስረዳ እንደጉድ ስስቅ ነበር ከዛደግሞ ከምርጫ ጣቢያው ስወጣ ይሄው አጎቴ በስተርጅና ያገባትን ሚስቱን ሺ ዘጠኝ መቶ ዘጠና ሁለት ዓመተ ምህረት የገዛሁትን ሸሚዝ አጥባ ላታጥብ ነገር ኮሌታውን ቀደደቸብኝ ብሎ ሲያባርራት ሳይ ተቀደደ በተባለው ሸሚዝ አፌን አፍፔ ስስቅ ነበር በዛው ልከ ደግሞ አንዳንድ ጅል አለ በማያሳቀው ነገር ሊያስቅ የሚሞከር አሁን ያ ጓደኛዬ ዳፔ በሰላም ቁጭ ብዬ ቡና የምጠጣበት ካፌ ድንገት መጥቶ መርጨ መጣሁ ብሎ ገጣጣ ጥርሱን በመዳፉ ሸፍኖ ይስቅና ሳቁ ሊያባራ ነው ብዬ ሳስብ ደግሞ ተይህ በላይ ቀልድ ከየት ይገኛል። አለችው ምን። ሲላት ስልኩን በንደት ጆሮው ላይ ጠረቀመችበት እንኳን ሰው ችግኝ ተከላም በፕሮግራም በሆነበት ዘመን አረገዝኩ ትለኛለች እንዴ። ብለው ይዘውት ሄዱ የሄደበትን ምክንያት ለማዎቅ አልቸኮለም ህሊና የከፋ ነገር ራሷ ላይ እንዳደረገች ግልጽ ሁናለታል አሁን ማዎቅ የፈለገው ነገር በሕይወት አለች ወይስ የለችም የሚለውን ነገር ነው መርማሪው ፖሊስ ወንበር ላይ እንዲቀመጥ ጋበዘው ሊና በትናንትናው እለት ጽንስ ለማስወረድ ስትል በርካታ ክኒን ከኮካ ጋር ቀላቅላ በመውሰዷ ምክንያት ሕይወቷ አደጋ ውስጥ በመግባቱ ሆስፒታል ትገኛለች ይሄን እንዲታደርግ ደግሞ ካንተ በኩል ከፍተኛ ግፊት ሲደረግ እንደነበር ተረድተናል ስለዚህ ጉዳዩ በምርመራ እስኪጣራ ድረስ ወህኒ ቤት ትቆያለህ ብሎ አሰናበተው ጽፏቋቋ ወህኒ ቤት ውስጥ በቆየባቸው ሶስት ቀናት ሲጨነቅ የነበረው ስለእሱ መታሰር ሳይሆን ስለ ህሲና ጤንነት ጉዳይ ነበር ወደ ኋላ መለስ ብሎ ሲያስበው ሲያደርገው የነበረው ነገር የልጅ ስራ እንደነበር ተገለጸለት አስወርጂ ሲላት ልጅ ካለመፈለጉ በቀር በጤንነቷ ላይ ስለሚያመጣው ጉዳት በጥልቀት ማሰብ አልቻለም ነበር ሆኖምፈጣሪ ሲረዳው ህሊናም ሳትጎዳ ልጁም ሳይወርድ በሃኪሞች እርዳታ መትረፍ ቻለችና ለተስፉ ካለት ፍቅር የተነሳ ጉዳዩን የፈጸምኩት በራሴ ውሳኔ እንጂ በተስፉ ግፊት አይደለም በማለቷ ምክንያት ከወህኒ ሊወጣ ቻለ ድቋቋጁ ከተወሰነ ወራት በኋላ ተስፉ ባላሰበው ጊዜ ባልታሰበ ቦታ ባልታሰበ ሁኔታ ይከሰት ጀመር አራዳ ገባያ መሃል አጃ ዳይፐር ጡጦ ናን ወተት ጆንሰን ሳሙና እንቁላል በፔስታል ተሸከሞ ዝርክርከ ብሎ ራሱን ሲያገኘው የገዛውን አስቤዛ ገባያው መሃል በትኖሚኒባስ በመሳፈር በሀረጎ በኩል ብን ብሎ መጥፋት አማረው የባለፈው ጥፋቱ አንሶት አሁንም ልጁ ከተወለደም በኋላ አባት መሆኑን ለመቀበል ማቅማማት ይታይበታል ወልዳችሁ ቅመሱት በቆመበት ከምኔው ከአንበሳ ወተት ወደ ናን ወተት እንደተሸጋገረ ሲያስበው ፈገግ አለ ስሜቱን ተቆጣጥሮ ወደ ሰፈሩ ሲያመራ የብቸኝነት መዲና የነበረቸው ቤቱ በሰው መዓት ተሞልታ አገኛት ለጠፋው ብቸኝነቱ ኡ ኡ ኡ ብሎ መጮህ አማረው ጸጥታንና ኖርማል ሕይወትን አለቅጥ ፈለገ ተስፉ ኖርማል ሕይወት የሚለው ነገር ለሌላው ሰው የሚጥም አይደለም ፔስታሉን ለሰራተኛዋ አቀብሎ መጋረጃውን ገለጥ አድርጎ በመግባት ህሲና አጠገብ ሄዶ ተቀመጠ ኔ ከንፈር አፈር መስሎ አንቺ በቅቤ የላሸቀ ሾርባሽን በኩባያ ትልፊያለሽ የሚል ስሞታ አይኑ ላይ ያነበበች መሰላት እስከ እኩለ ቀን ድረስ ጠያቂዎች እየመጡ እንኳን ማሪያም ማረችሽ ባሉ ቁጥር የመጣበትን መዓት በልቡ እያሰበ በአፉ ግን ንኳን አብራ ማረችን ሲል ዋለ መቼም የሰውነቱ መጎሳቆል ሲታይ የወለደ እንጂ ያስወለደ አይመስልም የሚገርመው ነገር ከወለደች ቀናት ያለፏት ቢሆንም የተወለደለትን ልጅ ገልጦ ለማዬት አልፈለገም እንዲያውም ህጻኑን ጥምድ አድርጎ ይዞታል ጽጽጽቋቱሃ የሆነ ምሸት ላይ ኸረ ለዚህ ልጅ የአሳ ዘይት ይገዛለት። የሆነ ጊዜ የመጀመሪያ ፍቅር በልብ ውስጥ ተዳፍኖ የሚቀር እሳት ነው የሚል ጥቅስ ለጥፋ አገኘኋት አመድ የሆነው ብር ሣማን ነው አልኳት። አልኳት እንደነገረችኝ እያስታወስኩ ብቃ በአምስት ሺህ ብር አስራ አራት ኢንች ቴሌቪዥን ከነ ዲሹ መግዛቴን ጎሲያጋድሪዕ አስታውሳለሁ ከዛስ ከዛማ ሶስት ግራም ወርቅ በሁለት ሺህ አምሰት መቶ ብር ከመግዛቴ ውጭ ሁለት ሺህ ሁለት መቶ ብር አካባቢ ባንክ ወስጄ አካውንቴ ላይ ጣል አድርጌያለሁ እንጂ ሌላውን ብር ሌባ ይስረቀኝ መንገድ ላይ ልጣለው መደሃኒያለም እሱ ይወቅ ብላ ትክዝ አለችቾ ኤልሲ አመድ አደረኩት የምትለውን አስር ሺህ ብር እንዴት ሁኖ እንደጠፋ እኔ ቀርቶ ኦዲተር እንኳን ቢመጣ የሚደርስበት ባይመስልም ፇንቺ ደግሞ ከኔ የባሽ ብር አባካኝ ነሸ በማለት አብሬ ተከዝኩ ዋጋ ብር ገን ሀ።