Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ኗአኔለ ፈየ የሬ ቋግ ጮዐዷባዓት ፅቲ ናማ ሚአሂረ ዮሐንስ አድማሱ ከ የማይቀር ቢ ሆ ን ምሣር ሕይወትሽ የቱ ነው። የቄጠማ ቋሚ ያንቃ ድጋፍ ነው። ምን ትመስላለች። ቆንጆ ናት ወይ። አ ቃላት ለሷ ለሷ መልክ ለሷ ቆም መቼ ተፈጠሩ ለ እኛን ለመሰሉ ውር ውር ለሚሉ ለሟቾች ነው እንጂ። ማለት የምችለው ከዕለታት አንድ ቀን ስትሄድ አየኋት ውበቷ ረቂቅ ነው ድብቅ ነው አይታይም ብልጭ ብላ ጠፊ አይኖራትም ዕድሜ ይኹ የኛ ዓለም ይጌ። የጳጳሳት ሀገረ ሚመት የሚሾሙበት ሀገር በሃይማኖት የሚያቀኑት ባገባቡ ምንጩ ዐይነቱ ዘሩ ማለት ነው። ጠላት ደመኛ ዲና መታ ማለት ሸፈተ ማለትም ነው። « የሇፈያወኳ ከ ሬጋን ገሰሰ ገረዘዘ ገነታ ገጠር ገፈታ ጋር ጋዘና ጋዘን ጋዝ የኃዘን ተጋደረ ግርምቢጥ የግርንግሪት ግዕዝ ጎዳርንፋስ ጎፍጦ ጠል ጠነዘለ ጥርኝ መፍትሔ ቃላት ከ ክብርናን አጠፋ አዋረደ ዝቅተኛ አደረገ አንጎላጆ እንቅልፍ እንቅልፍ አለ ለሥጋ ሲሆን ደግሞ ገነተረ አልታኘክ አለ።
ዮናስ አድማሱ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአባተ መግለጫ ቹ ዮሐንስ አድማሱ የመጀመሪያ ልጄ ስለሆነ በጣም እወደው ነበር ስሙንም ዮሐንስ ብዬ የሰየምኩት «እስመ ስሙ ይመርሆ ሀበ ግብሩ» ተብሎ በመጽሐፍ እንደተጻፈው ሁሉ እሱም በትምህርቱ በመጎበዝ በከፍተኛ ደረጃ በማዕረግ የክብር ዲግሬውን ተቀብሎ እያስተማረ ሳለ በድንገት ከዚህ ዓለም ስለተለየ በከባድ ኃዘን ላይ ወድቄ እኖራለሁ የኔ ስም የሚታወቀው በሱ ስም ነው በሕይወት በነበረበት ጊዜ ከጻፋቸው ውስጥ የቀኝ ጌታ ዮፍታሔ ንጉሜ ሙሉ የሕይወት ታሪክ ይገኛል ይህንንም በረቂቅ መልኩ ለዩኒቨርሲቲው ሊሰጥ እንዳሰበ በሕይወት በነበረበት ጊዜ ነግሮኛል ዮሐንስ ለሰው አሳቢና ሀገሩን ወዳድ ነበረ ከዮፍታሔ ንጉሜ መዝሙሮች ውስጥ ዮሐንስ ይወዳቸው ከነበሩት ውሰጥ ወላድ ኢትዮጵያ ለልጆቿ ብላ እጅግ ሳይጥሩባት ሳይዘሯት አብቅላ ስንዴውን ጠብቃ እንክርዳዱን ነቅላ ስትመግበን አየን በጸሐይ አብስላ። ተወርዋሪ ኮከብ» ዓም ተወርዋሪው ኮከብ ያልተፈጸመ መግቢያ ጳጎስበውሁጅ መመመ መመ ር ጥሮመ ስለግጥም መድበሉ መታተም ዮሐንስ አድማሱ አርአያነታቸው ታፍኖ ከቆየው የዓለማችን በተለይም የአህጉራችን ደራስያን አንዱ ነው ምክንያቁቱም ዮሐንስ ዝም ብሎ ገጣሚ ዝም ብሎ ባለቅኔ ዝም ብሎ መምህር ዝም ብሎ ተመራማሪ አልነበረም። «ጠገራው» የሚባል አጭር ልቦለድ ከጓደኛው ዘንድ ማየቱን ኃይሉ ጀማነህ ገልቧል «የባለቅኔው የአቶ ዮሐንስ አድማሱ የሕይወት ታሪክ» ለባችለር ዲግሪ ማሟያ ለኢትዮጵያ ቋንቋዎችና ሥነ ጽሑፍ ክፍል የቀረበ ጥናታዊ ጽሑፍ ትምህርት ፋኩሊቲ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሰኔ ዓ ም አዲስ አበባ ገጽ ከነዚህ ሌላ «ውርርዱ» «ከራኒው» እና «ፍለጋው» የተሰኙ አጫጭር ልቦለዶች በዮናስ አድማሱ ተወርዋሪው ኮከብ ያልተፈጸመ መግቢያ እጅ ይገኛሉ የቼሆቭን ገከርፌቪሀዘ የተሰኘ አጭር ልቦለድ በ ዓ ም ዓለማያ እርሻ ኮሌጅ በነበረበት ጊዜ «ሰቆቃው» ብሎ ተርጉሞት ነበር ለጊዜው አርእስቱን ማረጋገጥ ያልተቻለኝን አንድ የፒራንዴሎን ሥራ ተርጉሟል በዮናስ አድማሱ እጅ በከፊል የሚገኘው ሌላው ዐቢይ የትርጉም ሥራው የዶስቶዬቭስኪ እአሪ ሠሠዘና ጸዐሠዐዐህሀ የተሰኘው ልቦለድ ነው። ሰው ሰው ሰው ምንድን ምን ነገር ነው። ዮሐንስ አድማሱ ሞት ለሞት መሞቱ ዴዴ። ን መነጩ ቆባው ባዶ ሁኖ እየጠነዘለ ሰው ለሰው ሲገድል ሞት ለሞት ኪሞ ደፋርነ የፍሬው ጎተራ ፈርሶ ሲደረባ ደግሞም ለመቃብር የመቃብር ይፈልኅ ከንቱ ሁኖ ቀረ ያለም ሰው ባበባ። ታሞ እየሞተ ሳይ ይኸን ሁሉ ጓው ሽቅብ የታመመው ሲድን ጤነኛውም መቶ እጅግ እያዘነም መሬት ለመሬ ነው ያልዘሩት ሲበቅል የዘሩትም ጠፍቶ ሰው ለሰው ተማሰ ወትሮ እንዳየሁ የሚመ የዚህ ዓለም ኑሮ ኑሮው ታላቅ መርዶ ዕንባ ለዕንባ ሲያለቅስ ልብ ለልብ ሲያነባ እምነ ይካበታል ፈጥኖ እንዲህ ወርዶ ወርዶ ዐይን ለዐይን ሲያዝን ፈጥኖ ፈርረሪ ጥንታ ኑሮዬ ኑሮአችሁ መዝገበ ቃላት ፅንባዬን ዕንባዬ ሲያጽናናው ቆይቶ መደምደሚያው ቃሉ ሁለት ቀለም ሞት። » ዮሐንስ አድማሱ ውኃ አነቀ ምላጭ አበጠ ። ለዕውቀት የረቀቀ ለአእምሮ የራቀ ብርሃን ዘእምብርሃን በውበቱ ምጡቅ ለጊዜም ለሕዋው ለሰው ለትውልድም ነበረ ድብቅ በማይነቃነቅ ባስከሬን ሕዝብ ላይ በጨለመ ምድር ለውጥን የማያውቃት የአእምሮ ገባር ይኸ ኮከብ ወርዶ አበቃው በነዲድ በነበልባል ነዶ መኖር ያለ ሕይወት በተለመደበት በጭለማ አገር ያለመመራመር እንበለ ምክንያት የመኖር አሠር አንድ መልክ ባለው ባንድ ቦታ ወርዶ ሰውና አራዊቱ ጨለማና ፅጸዋት በሕግ ተለምዶ ፍጡር ተሰብስቦ ባሪያ ደንጊያ መስሎ በርጅና ክርታስ ኮከብ መጥቶ ነበር በብርሃን በጸዳል ሊያደርገው ሐዲስ። አንድ ገጽ ባለው በጨለመ ቦታ የፍጡር አውታታ የፍጡር ከርታታ በአንድ መልክ ሁኖ ፍጡር ሲንከላወስ ከጥንት ጀምሮ ገቢሩና ሙያው ተጸንሶ በሮሮ ባምልኮ ተመልቶ በኃይል ተበርብሮ ላ ዮሐንስ አድማሱ ባዱኛ መካከል ችጋር አንፈራጣ በሀብት መካከል ድህነት አጊጣ ሰው መኖር ባቃተው በጨለማ ጥግ በማይለይበት ርግቡና እባቡ ልማዳዊ ሕግ ነብሩ ከፍየል ተኩላውም ከበግ ተወርዋሪ ኮከብ በኃያል ብርሃን ብሩህ ሊያደርግ ሲያስብ ጨለማው በግሮት ገብቶ ቀረ ደይን። አንድ መልክ ባለው አንድ ሰፊ ቦታ ሰዉ ተፈንግሎ ሳይኖረው መከታ ዋጋቸውን አጥተው ሕሊናና አእምሮ የወሬም አርእስት የሰዎች እሮሮ ሁኖ የምንሰማው የዘወትር ወሬ ለሚያውቁቱ ሲሆን የሕሊና ድቀት ኑሮ ጥርጣሬ ለጨዋው ደግሞ ሞት በጨለማ ጥፋት እህል በዝርዝር ከንቱ ለሚቀረው ሕይወት ሳያዘምር ጨለማውም ድርብ ሞቱም ሁለት መንታ ባካል በአእምሮ በነፍስ በሕሊና ጥፋት ተንሰራፍታ ሲነዳ ይታያል የሰው ታላቅ መንጋ በሕገ ተፈጥሮ ሲመሽም ሲነጋ። ዮሐንስ አድማሱ ተወርዋሪ ኮከብ ፍጸ ገና ሕፃን ሁኖ ኮከቡ መለኮት ኅብሩ መለኮት ያለ ልቡናውን አምኖ በትስብእት ታይቶ ብርሃን ለመስጠት ሳይ ፍጥረቱን ዘንግቶ ተወርዋሪ ሆነ ታጥ በሠናይት ኮርቶ ስለማይሻ መኖር እንደ ተሸፈነ አይዓ ከሰማይ ላይ ሁኖ መወርወር ጆምሮ መሃሩ ሕሊናውን ለሩቅ ላለም ሁል ሰንዝሮ ከብቱ ተሠማርቶ ኣፋር ተወርዋሪ ኮከብ በራሱ ነበልባል መቃጠሉን አውቆ በውል አበክር አዱኛው በርክከቶ ይፈልነ አላሸበረከ በሕሊናው ቆመ እረኛው ሰልችቶ ቅብ አንዲት ቆንጆ ሊያድን ብርሃን አጎናጽፎ ፊት እንደ ተለመ። በውበት ብትልቅ ይህች የዋህ አበባ ረብ የለው ዘየ በሾህ ተቀንብባ እሾሁ አያስደርስ ቆንጥሩ አያስጠጋ የዘመን ጋሬጣ አድርዓንት ሰለባ በእጦት መቃጠል ነው መዓዛዋ ሲያውድ ከልብ እየገባ ከትራስዋ ደንጊያ ከላይ ጋደም ብሎ ራሱን አቅንቶ የተኛ ተንጋሎ ዐይኑን ቁልጭ አርጎ እያንገዋለለ በዙሪያው ያለውን በድፍን ጨለማ ሲቃኝ እያደረ ሲቃኝ እየዋለ አንድ እባብ ነበረ ሥራው የመረረ አቅሙ ትንሽ ሁኖ መርዙ የከረረ ከቆንጆዋ ዘንድ ካበባዋ ዘንድ በዚህ በጨለማ ለመሄድ ሚፈቅድ ሊያድናት የሚወድ እጅግ የሞከረ በእባብ መርዝ ተነድፎ በጨለማ ቀረ ከትራስዋ ደንጊያ እባብ ካለበት ከግራና ከቀኝ ያለ ሰውነት የሕፃን አስከሬን ገና የቀዘባ ቁም ነገሩ ሳይታይ የቀረ ባበባ የግሩ አጥንት የጁ አጥንት ራስ ቅሉ አጥንቱ የናቱ ልጅ ውድ ደንጊያ ተደግፈው ሁነው ዶግ ዐመድ የሕፃኑ አስከሬን የሕፃን ዘመን የሲቃ ዘመን ዮሐንስ አድማሱ ደንጊያ ተደግፎ ብዙ ዘመን አልፎ እባቡ በደንጊያ ከደንጊያዩ ሥር ቆንጆዋ በሲቃ ተይዛ በጣር እባቡ ተንጋሎ መርዙን በልሳኑ አለመጠን አዝሎ በቆንጆዋ ባበባዋ ልቅሶ በጨለማ ሁኖ እየተደሰተ ያስተውል ነበረ ለጨለማ ቆንጆ መከራ እያተተ። ጊዜ ጊዜ እንጂ ነው ሁሉን የሚገዛ ያለውን የሚቀብር መጪውን የሚወልድ ላለፈው ትርክካ ተባባሪ ሁነት ጊዜና ሞት አሉ በማዝገም ቢቆዩ ቀሪ ይመስላሉ በስቃይ ተዘፍቃ የውበት ሁል አክሊል የውበት ሁል ዳር በጨለመ ቦታ አንድ ሰፊ ምድር ሞት በግዘፍ ሁኖ ሲታይ በመኖር ዮሐንስ አድማሱ ፌዜጌጭጨጌጭዜህህ ጻሕ ሰውም ሁላ ሁኖ ነፍስ ያለው ሙትቻ የቁም አስከሬን ቋንቋም የለው አሉ ሐሳቡ በድን ያለቋንቋ እንዲሁ ከንቱ ሲባክን ቋንቋ ሊፈጥርለት አካልና ዓላማ አእምሮ እንዲገዛ ሐሳቡ እንዲለማ ሰውን ሰው ሊያደርገው ሕይወትን ተክቶ ቆንጆዋን ሊያወጣት ከጨለማ ገብቶ ሳይታወቅ ጠፋ በብርሃን ተመልቶ ነበር ሁኖ ቀረ ከነው መሥመር ወጥቶ። አንድ እግርህ ለብቻው አንድ እጅህም ደግሞ እንዳልሆነ ሁኖ አካልህ ፈጽሞ እረ ምን መሰለ ራስ ቅልህ ዛሬ ሲዘራው ሲያጠራው የነበረው ፍሬ ከንቱ ሁኗል እኮ የትቢያ ቅንጣት በኖ ነፍሶ ቀረ በነፋሱ ሞት። ዮሐንስ አድማሱ እስኪ ተጠየቁ ቸገረኝ ጨነቀኝ ብጠይቅ አጥብቄ ምላሽ አጥቼለት ለልቤ ጥያቄ ያንጀት ልቅሶ ሆኖ የዘመኑ ሳቄ ዐወቅሁ ተማርሁ ስል ሁሉንም ጠንቅቄ ከደመና በላይ ሐሳቤ ቢርቅ ከተራውም ድሀ ፅውቀቴ ቢልቅ በውቀቴ ሳልረዳው የሚጠብቀኝን በተስፋ ሕሊና የኔ ዕውቀት የምለው ሁኖ ቀረ መና። ከሳት ከገባ ዘንድ በውል የሚነድ እስኪ ተጠየቁ መ እንዲሀ ያለ ዐዋቂ የሚታይ በይፋ ራሱ ቢከብደው አቀርቅሮ ሚሄድ ብሎ ዘንበል ደፋ በሕይወት ውስጥ ሁኖ በውቀቱ የለፋ ወትሮ እየዋዝቀ የውኃ ላይ ኩበት ፅውቀት ከመከራ ሲነግድበት ደራርቆ ቀጣጥኖ ሁኖ መታረሪያ በየቦታው ሁሉ የታጣለት ሙያ እንዲህ ዐይነት ነው ወይ በመቃብር ያለው ባለውቀቱ ዜጋ መቁረጡ ያቃተው በመፍራቱ ብቻ ወይ ራሱን ወዶቤቱ የተዘጋ አለ ወይ በናንተ በመቃብር አገር ያልተማረ ጮሌ የወሬ ከተፎ አለሁ ባይ አፈሌ ፅውቀትም ቢኖረው ጮርቃ ያልበሰለ ዘመኑን ሚፈጀው ወሬ እያነጠረ ወሬ እያጠለለ ከዚያ ወዲያ ማዶ ከዚህ ወዲህ ማዶ ሁሉን የሚያጣትስ እያውጠነጠነ ነገር የሚያላብስ ሆዱም ሰፋ ያለ ሁለት ዐይነት ምግብ በጅጉ ሚበላ አንደኛውም ነገር አንደኛው እንጀራ ሳይጠይቁት መላሽ ሳይጠየቅ ሚያወራ የቅበላ ፍየል ክው ክው እያለ መልኩን ሲለዋውጥ መስሎት ያታለለ ሲያጠምድ ይውሳል የዋሁን ሰው ሁሉ ሰሎግ ውሻ መስሎ በግብሩ ባመሉ ሲያስስ የሚውለው ጉራንጉር ሥርቻ በታላቅ ከተማ በእንዲህ ዐይነት ሥራ መስሎ ባለሙያ ሀገሩን ያለማ መች የሚያስደርግ ነው ይኸ ባለዝና ባለታሪክ ቅርስ ለወሬ ተርቦ ወሬ ማግበስበስ አለ ወይ በናንተ እንዲህ ያለ ፍጡር የፍጡር ብኩን ገንዘብ የነቀለው ሕሊና ሥሩን የሥራውን ልኩን ምሥጢሩን አካቶ ያውቀዋል ወይ በወግ አስተንትኖ አስልቶ ጠላትስ እንዳለ አጥቂ በወረራ በመቃብር አገር በቀኝም በግራ ይኸንን ጠላቱን ያገኛል ፈልጎ በጅጉ በርትቶ ያልታወቀ ጥፋት ሳያመጣ ተግቶ። ዮሐንስ አድማሱ የጥንት ረጀቴ ሲሱንሲሱሴሱሴሴችችየዜቂሽሸሻሻመመመመመ መ ን ምንጣፌ ቁንጫው ትራሴ ትኋኑ የምጠጣው ውኃ በልሜም ሆነ በውኔ በነፍሴ ሀገር ይኸ እንኳ መልካም ነው የምንጭ በተኃ ዳግም አልያዝም የምያዝ አይመስለኝ በቅማል ፍቅር ብርድልብሴ ቀጭን የሸረሪት ዝኃ መልካም መቃብር ብቻዬን እንዳልሆን እንዳይባክን ልቤ በናፍቆት ሥራይ ጥሩ መቃብር ሌን በ ሰው ሠሩ ይጨርሳል ከቶ የቅማል ፍቅር ፍቅር ሁል የሚባል እንደዚህ ከሆነ የማይወጡት ጣጣ ስትደባብሰኝ የኔን ሁለንተና ሳይታወቀኝ ያልፋል የመውደድዋ ቃና አልፈልግም እኔስ አያሻኝም እኔስ ባፍንጫዬ ይውጣ። ሊ ቁ ዮሐንስ አድማሱ ር ርፎ። ቀን አልተጠቀሰም አሰናኙ ዓ ም ዮሐንስ አድማሱ ፎፎ የገጠር ቀዘባ ነይ ነይ ነይ ነይ እስኪ ወደኔ እንሁን ፍቅረኛ በማይረጋው ጊዜ በዚህ መጻተኛ። ፓፐፐኹሱዮፐዮ ዮሐንስ አድማሱ ። በድንገት ሳይታሰብ የጠፋበት ቅጡ ፍቅር እምነት ሕይወት በድንገት ሲፈርጡ ድንገት የሆነበት ደርሶ ኑሮ ባዶ አይታሰብ ነገር በድንገት ተወልዶ ውኃ ነበር ያለው ደንጊያ ሁኖበት የተቃጠለ ሰው በውኃ ጥማት ልጥ ነበረ ያለው ሁኖበት እባብ በመርዙ ተነድፎ መድኃኒት ሲያስብ ዮሐንስ አድማሱ ተቀምጩ ውን መ ጋ መመመ ። ዓም ዓ ም ዮሐንስ አድማሱ የዋሁ ገበሬ ። ዮሐንስ አድማሱ ፎጨጨኤዱጅ። ዮሐንስ አድማሱ ። ዮሐንስ አድማሱ ዴ ለዚህ ነው ሐዘኔ ከንቱ መባከኔ። ሬሳ ለሬሳ ተጫጭተው ቢጋቡ እጅግ ተዋደዱ ዘመናዊ ታምር አዲስ ልጅ ወለዱ ይኸ ነው ሐዘኔ ከንቱ መባከኔ። ዓ ም ዮሐንስ አድማሱ እንግዳ ዓለም ዴ ዴ ዴ ዴኤ ችን ሰይጣን ሠለጠነ እንግዳ ዓለም ሰይጣን ሠለጠነ በዚህ እንግዳ ዓለም ቀንዶቹን ነቃቅሎ አዱኛ ብላሽ ጭራውንም ቆርጦ በዚህ እንግዳ ዓለም ከሰው ልጆች ጋራ አንድነት ተቀምጦ ትቶ በሚሸሽ። ዮሐንስ አድማሱ ር ሁለት ዓለም ባንዱ ሁለት ነው መንገዱ ያሁን ሁለት ዓለም ካንድ ነው የወጣ ስንኞች የኑሮውም ጣጣ። ይቅር በይን እባክሽ በዝንጋዔ በዝምታ በድለናል ልጆችሽ ዘግይተን ተረዳን ታሪኩን በውሉ ስምሽ ን የተቀኙት ሁሉ ላንቺ አለመሆኑን ዘይቤው ምሥጢሩ ከዳር ከድንበሩ የጥንካሬሽን የሰውነትሽን የውበት ፈገግታ እነሱ የሚሹት አይደል ለትዝታ አህጉር ቅኔያቸው መግደል ነው አድኖ የቁመና ሞት ቀንብበው የያዜዙሽ ሲጆመር ክጥንት ይቅር በይን እባክሽ በድለናል ልጆችሽ አርጊልን ይቅርታ ስለኛ ስንፍና ስለኛ ቸልታ ለኒያ ለልጆችሽ ተፈጅተው ላለቁ እንጉርጉሮ ሙሾ ብለው ላልጠየቁ ይኸው በውስጣችን እጅግ ታላቅ ብራቅ አስደንጋጭ አሉታ እስከዛሬ ድረስ ታስሮ በዝምታ ይቅር በይን እባክሽ በዝንጋዔ በዝምታ በድለናል ልጆችሽ የተደበቀብን ፍቅርሽ ድንገት ታይቶ ሁሉን ገልጦ አሳየን ጠይም ብርሃን ናኝቶ ያንቺ ጠይም ብርሃን ነው የትንቢት ዛቢያ ዘር የምንለይበት አንስተን ከትቢያ ይህ የምናየው ዘር የዘመን ሕሊና ያለፈውን ጠርቶ መጪውን ያቅፍና ሕያው ያደርግሻል በንሥሐ ሥጋ በንጽሐ ልቡና ይቅር በይን እባክሽ በድለናል ልጆችሽ ዓ ም ዮሐንስ አድማሱ ኤጭጭፍጭጭሎኤፍሎ ምትሐትና ንስሐ በሞት ተጨብጦ ሰውነቱ ተለውጦ ፋራው ጠፍቶ ፍቅር ፍርቅ ሁና አፈር ብትለብስበት ሕይወት መቃብር ፈልቅቆ ሊያወጣት በፍቅር ሱባዔ አንዱም ሳይቋጭለት ይህ የሚሞክረው የሰው ልጅነት ትርፉ ምትሐት ነው የሚለው ሕይወት። ዓ ም ዮሐንስ አድማሱ አዲስ ትውልድ። አበባ መሆንሽን አውቄው ነበረ ብቻ ለምን ይሆን የራቁሽ ንቦቹ ዓም የዝምታ ልጆች ዮሐንስ አድማሱ ከ የማይቀር ቢ ሆ ን ም የዝምታ ልጆች ሞት ቀላል አ ይ ደ ስ ም። ዓለም ውበት ሕይወት እውነት ቁም ነገር እስኪ ሰው እንሁን እስኪ ሰው እንሁን እስኪ ሰው እንሁን እጃችንም መንፈስ ይነሣ ይብቃው በገናውን ሥራ በወግ ይቃኘው። ዮሐንስ አድማሱ ከፎ ዕጸ በለስ ዛሬ ሰማሁ አበክረው ተናገሩ ቃሉ ክፉ ከንቱ አልባ ነበር ሳንሰማ ያ ደወሉ የሙታኑ ፍትሐቱ። ዮሐንስ አድማሱ የኛ መኖር የደም ዋጋ።