Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
«ቅዳሜ ዕለት ወደ ሱቅ ሄደን ዕቃ እንገዛለን» ይህ ትንሽ ዓላማ ነው። «ዶክተር ለመሆን እፈልጋእለሁ» ይህ ደግሞ ወደ ውብ ሕይወትና ቅድስና ይመራል ሚዛን የጠበቀ ነቀፋም የሌለበት ሕይወት ማለት ነው። መንፈሳዊ ብቻ ሳይሆን በፍጥረተ ዓለም የተሰጠንን ነገር ሁሉ ዕለት በዕለት መለማመድ በሚቻልበት በእግዚአብሔር ሁለንተናዊ ሙላት ሕይወት እንኖራለን። ምናልባት ከሁሉም የሚበልጠው የመጨረሻ ዕጣዬን ማወቅ መቻሌ ላይ ነው። ምክንያቱም ኃጢአቶቼ በእግዚአብሔር ዘንድ ተረስተዋል። የዚህችም መጽሐፍ ዋና ዓላማ ይኸው ነው።
እግዚአብሔር ሰውን ከራሱ ጋር ለማስታረቅ መንገድ ከፍቷል። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ስለ ሰው ልጅ ዓመፅና ጥፋት እናነባለን። ዳሩ ግን በእግዚአብሔር ፊት የራሳችንን ሁኔታ በምንመለከትበት ጊዜ ምናልባት በሃይማኖታዊ «ሥርዓቶች» እና በ «ደግ ሥራዎች» ለማካካስ እንሞክር ይሆናል። «እግዚአብሔርም የአዳም ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ» ዘፍ ከዚያም በኋላ ሰው ከእግዚአብሔር ፍርድ ለማምለጥ «ግንቦች» ለመሥራት ሲሞክር ቆይቷል። » ዘፍ አብርሃም የእግዚአብሔርን ቃል አመነ ከእግዚአብሔርም ቃል ኪዳን ጋር ተጣበቀ። ዳሩ ግን የሚያስደስተው ነገር የአብርሃም እምነት በገቢ መመዝገቢያ ቅጽ ላይ መመዝገቡ ነው «አብርሃም በእግዚአብሔር አመነ ጽድቅም ሆኖ ተቆጠረለት» እግዚአብሔር ከራሱ ዘንድ የሆነውን የሕይወት መሠረትና ከአለመታዘዝ በኋላ የሚገልጸውን የማስታረቅ ደንብ በአብርሃምና በዘሮቹ በኩል ለሰው ልጅ ለማሳወቅ ፈለገ። እስራኤል ሁሉ አዲስ የሕይወት መንገድ እንዲከተሉ እግዚአብሔር አዘዘ። » ዘሌዋውያን ሰው የእግዚአብሔርን ትፅዛዝ ቢተላለፍና እግዚአብሔር በሚፈልገው መንገድ እርቅን ለማድረግ ባይወድ ይጠፋል። እግዚአብሔር ግን ይህን የጭካኔ መንገድ ማለትም መሥዋዕት ለምን መረጠ። ኢየሱስ እነዚህን ጥያቄዎች በዚህ ዓይነት መልሶአቸዋል «የእግዚአብሔር መንግሥት በመጠባበቅ አትመጣም ደግሞም እነኋት በዚህ ወይም እነኋት በዚያ አይሉአትም እነሆ የእግዚአብሔር መንግሥት በመካከላችሁ ናትና። » ሉቃስ እነዚያ የእግዚአብሔር መንግሥት ዜጎች ከእግዚአብሔር ጋር ሰላም አላቸው። » ኤርምያስ ጻድቁ ኢየሱስ ለኃጢአተኛው ሰው በመስቀል ላይ በሞተ ጊዜ አዲስ ኪዳን ፍጻሜ አግኝቷል። ዳሩ ግን የእግዚአብሔርን ፍቅር ለተቃወሙ ወይም ሰው ሠራሽ ሃይማኖት ለመረጡ ሰዎች የምሥራቹ ምንም አይጠቅማቸውም። ስለሆንም እንግዲህ ከእግዚአብሔር ጋር ሰላምን ማድረግ የግል ኃላፊነት ነው ማለት ነው ሁላችንም ይህን ለማድረግ ተጠርተናል ምክንያቱም በመጽሐፍ ቅዱስ «እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር ለእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ። እንደገናም ያንን አዲስ ሕይወት ለመምራት አዲስ ዓይነት ሥልጣንና ምሪት ከእግዚአብሔር ቃል ይቀበላል። ይህም አዲስ ሕይወት አዲስ ፍላጎትን ያመጣል በመጀመሪያ ደረጃ ራስን በመስጠትና በፍቅር በመታዘዝ እግዚአብሔርን የሚያስደስት ሕይወት መኖር።