Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ወንድሜ ሙሴ እግዚአብሔር አምላክከ «ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውምም» የሚለው ትአዛዝ ስለ አንድ ነገር ስለ አምልኮት እየተናገረ ቢሆንም ሦስት ደረጃዎችን ግን ያሳየናል በመጀመሪያ የራስ በማድረግ ከዚያም በመስገድ አምልኮ መፈጸም የሚገባ አለመሆኑን አሳይቶናል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ማጠቃለያ ሰዎች ስሜታቸውንና ልማዳቸውን ተከትለው የሚያደርጉት ነገር ከቃለ እግዚአብሔር የሚያርቃቸውና ወደ ተሳሳተ መንገድ የሚወስዳቸው ከሆነ አካሄዳቸውን በመመርመር ወደ ትክከለኛው መንገድ ለመመለስ ጥረት ማድረግ አለባቸው የድርሳነ ኢያቄም ወሐና ጥሩ ማሳያ ነው በድርሳኑ የዘሯቸው የኑፋቄ ዘሮች አንደሚያሳዩት ከሆነ አዘጋጆቹ ከመጽሐፍ ቅዱስ እውነት ጋር ከፉኛ እየተጋጩ ነው ይህን የሚያደርጉትም ተሳስተው ሳይሆን አስበውበት መሆኑን መጽሐፋቸው ያረጋግጣል የሚገርመው የእነርሱ በጥፋት ላይ ጥፋት መደራረብ ሳይሆን መንጋውን በአደራ የተረከቡት እረኞች አባቶች ድምጽ መጥፋት ነው ቤተ ከርስቲያን ትምህርት አይደለም የሚልና መጥፎውን ከጥሩው ለይቶ የሚያሳይ አባት ያስፈልግ ነበር አንደዚህ ያሉ አባቶች አለመኖራቸው ለጥንተ ጠላታችን ለሰይጣንና ለታማኝ ደቀ መዛሙርቱ ስለ ተመቻቸው ያለ ከልካይ የወደዱትን እያደረጉ ይገኛሉ ከዚህ የተነሣ አረኛ መሆን የሚችሉ አባቶች እስከሚነሥና በጐቹን መጠበቅ አስከሚጀምሩ ድረስ ፍሬውን ከገለባው ለይቶ በማሳየት ምእመናን ፍሬውን እየተጠቀሙ ገለባውን ለነፋስ እንዲሰጡት በዚህ መልኩ ጥሪ ማስተላለፉን እንቀጥላለን በነገር ሁሉ የረዳን አምላከ ለቤተ ከርስቲያናችን የሚያስቡና የሚጋደሉ አባቶች በማስነሣት የተሻለውን ዘመን እንዲያመጣልን ጸሎታችን ነው።
የሚል ጥያቄ እንዳይነሣበትም እንደ ድርሳነ ሐና ወኢያቄም ያሉ መጻሕፍትን አዋልድ ልጆች የምንላቸውም ከዐሥራው መጻሕፍት ከመጽሐፍ ቅዱስ ሐሳብ ሳይወጡ ዐሥራው መጻሕፍትን አመስጥረው ስለሚያስረዱ ነው ከድርሳነ ቄም ወሐና የምናስተውለውም ይህንኑ ነው የሚል ቅደመ ጥያቄ የተሰጠ መልስ ይነበባል ከግእዝ ወደ አማርኛ በመምህር ተስፋ ሚካኤል ታከለ ተተርጉሞ በማኅበረ ቅዱሳን ኤዲቶሪያል ቦርድ ታርሞና ተስተካከሎ በማኅበሩ አሳታሚነት የታተመው ይህ መጽሐፍ ከመግቢያው ውጪ ገጾች ያሉትና በሦስት ከፍሎች ማለትም ከዚህ በፊት በግእዝ ቋንቋ በብራና የነበረውን መጽሐፍ ወደ አማርኛ ቋንቋ በመተርጎም መግቢያውን ሳይጨምር በ ገጽ ያደራጁትና በ ዓመተ ምሕረት ለንባብ ያበቁት መምህር ተስፋ ሚካኤል ታከለ እንደ ሆኑ ተገልዷል በመጽሐፉ በገጽ ላይ ጸሐፊው ተስፋ ሚካኤልንም ከማይዳሰስ የርኩሰት ኀጢአታዊ መንገድ ያድነው ተብሎ የተገለጸው ተርጓሚውን መምህር ተስፋ ሚካኤልን ይሁን ወይም ደግሞ በግእዝ ቋንቋ በብራና ተጽፏል ተብሎ የሚነገረውን ግልጽ አይደለም ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ገጽ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ አና በአማርኛ የመግቢያው ሁለተኛው ገጽ አንቀጽ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ የመግቢያው ሁለተኛው ገጽ አንቀጽ ታርሞና ተስተካከሎ የሚለውን ስመለከት የቅዱሳኑን «አውነተኛ ታሪከ የያዘው ድርሳን ሳይታረምና ሳይስተካከል ቢወጣ ምን ዓይነት መልከ ይኖረው ነበር። የሚሉ ጥያቄዎችን ፈጥሮብኛል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ጸጋና ጽድቅ በሐና ተሰጠን የቤተ ከርስቲያን መመሪያ የሆነው መጽሐፍ ቅዱስ ጸጋና እውነት በኢየሱስ ከርስቶስ መሆኑን በሚከተለው መልኩ ያስቀምጣል «ጸጋና እውነት ግን በኢየሱስ ከርስቶስ ሆነ «ነገር ግን በጌታችንና በመድኃኒታችን በኢየሱስ ከርስቶስ ጸጋና እውቀት እደጉ «በአንዱም በደል ሞት በአንዱ በኩል ከነገሠ ይልቁን የጸጋን ብዛትና የጽድቅን ስጦታ ብዛት የሚቀበሉ በአንዱ በኢየሱስ ከርስቶስ በኩል በሕይወት ይነግሣሉ «የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በከርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው «ለእግዚአብሔርም ከብርና ምስጋና ከኢየሱስ ከርስቶስ የሚገኝ የጽድቅ ፍሬ ሞልቶባችሁ ለከርስቶስ ቀን ተዘጋጅታቸሁ ቅኖችና አለ ነውር እንድትሆኑ የሚሻለውን ነገር ፈትናችሁ ትወዱ ዘንድ ፍቅራችሁ በእውቀትና በማስተዋል ሁሉ ከፊት ይልቅ እያደገ እንዲበዛ ይህን እጸልያለሁ «ያዳነን በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ አንደ ሥራችን መጠን አይደለም ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በከርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን ከዚህ የተለየ ሐሳብ ያላቸው የሚመስሉት የድርሳነ ኢያቄም ወሐና አዘጋጆች ጸጋና ጽድቅ በፍጡር እንደ ተሰጠን አድርገው እንዲህ እያሉ ይሰብኩናል ዮሐንስ ኛ ጴጥሮስ ሮሜ አጽንዖት የግል ኛ ቆሮንቶስ አጽንዖት የግል ፊልጵስዮስ ዝ አጽንዖት የግል ኛ ጢሞቴዊስ በዚህ መጽሐፍ የድርሳነ ኢያቄም ወሐና አዘጋጆች የሚለውን በተደጋጋሚ ያገኛሉ በዚህ አገላለጽ የተጠሩት መጽሐፉን በግእዝ ቋንቋ የጻፈው ጸሐፊ ወደ አማርኛ የተረጎሙት መምህር እርማትና ማስተካከያ የሠሩለት አካላትና በማሳተም ለንባብ ያበቁት ናቸው ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ የተባረከች ንጽሕት ቅድስት የሆነች ማርያምን ባፈሩልን በሐናና በኢያቄም ጸጋና ጽደቅ ተሰጠን በሰማይም ቢሆን በምድርም ቢሆን እንደ እርሷ ያለ አልነበረም በዚህ መልአከት ውስጥ ሁለት ስሕተቶች ይታያሉ የመጀመሪያው ጸጋና ጽደቅ በፍጡራን እንደ ተሰጠን መስሎ የቀረበው ነው ይህም ደግሞ ጸጋ አውነት ጽደቅ ቅድስናም ቤዛነትም የተደረገልን በመድኅነ ዓለም በከርስቶስ መሆኑን የሚነግረንን ቅዱስ መጽሐፍ አንቀበልም ከዚህ ይልቅ ሸንበቆ በሆኑት በፍጡራን ብንደገፍ ይሻለናል የሚል መልእከት እያስተላለፉ መሆኑን ያሳያል ሁለተኛው ደግሞ «በሰማይም ቢሆን በምድርም ቢሆን እንደ አርሷ ያለ አልነበረም ያሉት ነው እንደ እርሷ ያለ አልነበረም የሚለው የተነገረው ለማርያም ይሁን ለሐና ብዙም ግልጽ ባይሆንም የተነገረው ለማንም ይሁን ለማን በሰማይም ሆነ በምድር እንደ እርሱ ያለ የሌለ ሁሉን ቻዩ ፈጣሪ አግዚአብሔር ብቻ እንደ ሆነ መጽሐፍ ቅዱስ አስረግጦ ያስተምራል ነገር ግን ዐሥራው መጻሕፍትን ያስረዳሉ በሚል ሽፋን ከዚህ እውነት ተቃራኒ የሆነ መልእከት ለማስተላለፍ መነሣት ለቅዱሱ መጽሐፍ አልታዘዝም ባይነት ካልሆነ በቀር ምንም ሊባል አይችልም ሕዝቅኤል ያያቸው ዐጽሞች ለሐና የሚመሰከሩ ናቸው ወገኖቼ ያሉበት የስሕተት ጥግ እነርሱ ቅዱስ ነው የሚሉትን ድርሳንን ብቻ ሳይሆን መጽሐፍ ቅዱስንም በኤዲቶሪያል ቦርድ አርመውና አስተካከለው እስከማውጣት ድረስ የሄደ በመሆኑና የፈለጉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ምንባብ ወስደው ከመልእከቱ ውጪ ሲተረጉሙት ሃይ የሚል በመጥፋቱ የአግዚአብሔርን ቃል እንደ የቤተ ከርስቲያን ልሳን ጋዜጣ አልያም የሆነ ዲያቆን አንዲያሳትሙለት ይዞት እንደ መጣው ሐሳብ ወለድ መጽሐፍ ሳያዩት አልቀሩም ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ ዘዳግም ኛ ሳሙኤል መዝሙር ኤርምያስ ሚከያስ ለአንድ ቤተ አምነት ድጋፍ አንዲሆን በማሰብ መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተሠራውን ተገቢ ያልሆነ ሥራ ለመመልከት ሰማንያ አሐዱ በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን በሚል ርዕስ በ ዓመተ ምሕረት ለንባብ የበቃውን አራተኛውን ዕትም መጽሐፍ ይመልከቱ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ለዚህም የድርሳነ ኢያቄም ወሐና አዘጋጆች ሕዝቅኤል የተናገረላቸው ዐሥራ ሁለቱ ደቂቀ አስራኤል ናቸው እንደ ደረቁ ዐፅሞች ሁነው በተመለከተ ጊዜ እግዚአብሔር ሕዝቅኤልን ስለ ደረቁ ስለ ዐሥራ ሁለቱ ዐፅሞች ተናገር አለው ስለ እነርሱም ተናገረ በአነርሱ ላይም እፍ አለና የሕይወትን መንፈስ ጸጋንም አሳደረባቸው ስለ ተባረከችዋ ሐና አስከሚመሰከሩ ድረስ በማለት ያሰፈሩት ጥሩ ማሳያ ይሆናል በትንቢተ ሕዝቅኤል እንደ ተጻፈው አግዚአብሔር ሕዝቅኤልን አጥንቶች በሞላበት ሸለቆ መካከል አደረገውና በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር አለው ሕዝቅኤልም እንደ ታዘዘው ሲያደርግ አጥንቶቹ ተገጣጠሙ ከዚያም ጅማት በመቀጠልም ሥጋ እንደ ገናም ደግሞ ቁርበት ለበሱ በመጨረሻም ትንፋሸ ገብቶባቸው ታላቅ ሠራዊት ሆነው ቆሙ የዚህ ሁሉ ከንውን ትርጉም እነዚህ አጥንቶች የእስራኤልን ቤት ሁሉ የሚወክሉ መሆናቸውን ከፍሉ ይናገራል ቀጥር ክ የአጥንቶቹ መድረቅ ተስፋቸንም ጠፍቷል ተስፋ ቆርጠናል ማለታቸው ቢሆንም ከመቃብር እንዳወጣቸውና መንፈሱን በውስጣቸው እንደሚያሳድር በሕይወትም እንደሚኖሩ ያበስራቸዋልሹ የትንቢተ ሕዝቅኤል አንድምታም ይህን ሐሳብ በሚከተለው መልኩ ያቀርበዋል «ታድሰው ሲነሥሠ ያየሃቸው እሊህ አዕፅማት መላው ቤተ እስራኤል ናቸው ዘቤተ እስራኤል ቢል ግን እንደ ሙታን ሥጋችን አለቀ አጥንታችን ደረቀ ተስፋ ሚጠታችን ቀረ ከንቱ ሆነ ወተገዘርነ ከአገራችን እንደ ወጣን ከርስታችን እንደ ተነቀልን ቀረነ ከፈጣሪያችን ተለየነ ብለዋልና» ስለዚህ አጥንቶቹ ለሐና መሰከሩ የሚለው ትረካ በመጽሐፍ ቅዱስ የሌለ በቤተ ከርስቲያኗ ትርጓሜም የማይታወቅ የስሕተት ትምህርት መሆኑን ማስተዋል ይገባል ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ ሕዝቅኤል የ ዕትም ሰማንያ አሐቶ ኪዳነ ወልድ ከፍሌ መጽሐፈ ሕዝቅኤል ከትርጓሜው ጋራ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ አኗኗሯ ከጥንት የሆነ ከፍጥረት ወገን መጀመሪያ የሌለውና ከጥንት የነበረ ተብሎ የሚነገርለት የሌለ ሲሆን ለፈጣሪ ደግሞ አኗኗሩን በተመለከተ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ነው አይባልለትም መጽሐፍ ቅዱስም ጅማሮም ሆነ መጨረሻ የሌለው ዘላለማዊው አምላከ እግዚአብሔር ብቻ እንደ ሆነ ደግሞና ደጋግሞ ተናገሯል ለአብነትም ቤዛ የላቸውምና አግዚአብሔርንም አልፈሩትምና ከጥንት ጀምሮ የነበረ እግዚአብሔር ሰምቶ ያጐሰቀነላቸዋል «እግዚአብሔር ነገሠ ከብርንም ለበሰ እግዚአብሔር ኃይልን ለበሰ ታጠቀም ዓለምን አንዳትናወጥ አጸናት ዙፋንህ ከጥንት ጀምሮ የተዘጋጀ ነው አንተም ከዘላለም ነህ « ከጥንት ጀምሮ እኔ ነኝ ከእጄም የሚያመልጥ የለም እሠራለሁ የሚከለከልስ ማን ነው ። በዚያን ጊዜም ሰሎሞን ለሞዓብ ርኩሰት ለካሞሽ ለአሞንም ልጆች ርኩሰት ለሞሎክ በኢየሩሳሌም ፊት ለፊት ባለው ተራራ ላይ መስገጃ ሠራ በዚህ ከፍል ውስጥ ሰሎሞን መስገጃ መሥራቱንና ሌሎች አማልከትን መከተሉን አንጂ ማምለኩን የሚያሳይ ቃል የለም አግዚአብሔር ግን «ሰሎሞንን ተቄጣ ምከንያቱም በልቡ አምልኮት ፈጽሟልና ልቡን ከፈቃደ እግዚአብሔር ዘወር አድርጓልና የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ የሚለውን ትእዛዝ በግልጽ ተላልፏልና ከዚህም ሌላ ምናሴ ሮብዓም ኤዶምያስ የመስገጃ አጸድ መሥራታቸው ተጽፏል የመስገጃ አጸዱ አምልኮ መፈጸሚያ በመሆኑ እግዚአብሔር በጣም አዝኗል በአንጻሩም እግዚአብሔር ደስ የተሰኘባቸው ነገሥታት ያደረጉትን ስንመለከት ደግሞ ቀዳሚ ሥራቸው የመስገጃ አጸዶችን መሰባበር ሆኖ እናገኘዋለን ሰይጣን ክርስቶስን ሊፈትን በመጣ ጊዜ ካቀረባቸው ሦስት ፈተናዎች መካከል አንዱ «ብትሰገድልኝ የሚል ነበር አንባቢው ልብ እንዲል የሚያስፈልገው በታመልከኝ ወይም «የአምልኮ ስግደት ብትሰግድልኝ አላለውም የሰይጣን ጥያቄ አንዲት ስግደት ነበር ኢየሱስም «ለጌታህ ለአምላከህ ስገድ አርሱንም ብቻ አምልክ» የሚልና ቁርጥ ያለ መልስ ነው የሰጠው ምንም እንኳን በሰይጣን ንግግር ውስጥ ስገድልኝ እንጂ «አምልከኝ የሚል ቃል ባይኖርም ከርስቶስ ሲመልስለት «እርሱንም ብቻ አምልከ በማለት ስግደትና አምልኮ የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች መሆናቸውን አሳይቷል ኛ ነገሥት ዝ ኛ ነገሥት ኛ ዜና ከ ዝ ኛ ነገሥት ኛ ዜና ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ የድርሳነ ኢያቄም ወሐና አዘጋጆች አግዚአብሔር ስግደት ላይ ያለውን ጠንካራ አቋም ያውቃሉ ተብሎ ተስፋ ይደረጋል ምክንያቱም የመጽሐፉን አንዳንድ ከፍሎች ስንመለከት አዘጋጆቹ ከርስቲያኖችና የመጽሐፍ ቅዱስ አማኞች ሳይሆኑ አይቀሩም የሚያስብሉ ነገሮች ይታያሉና የሚገርመው ግን ሊሰገድለትና ሊመለከ የሚገባው እግዚአብሔር ብቻ መሆኑን እያወቁ እርሱን ለማስቄቁጣት በሚመስል ሁኔታ ፍጡር ለፍጡር እንዲሰግድ ሲመከሩና ሲያበረታቱ ይታያሉ ሐሳባቸውንም ያቀረቡት በሚከተለው መልኩ ነው ቅድስት ሐና ሆይ ፈጥኖ የሚያልፍ ምድራዊና ኃላፊ ደስታን ተይውና የማያልቀው ዘወትር የማያልፈው ሰማያዊ ደስታ ይገባሻል ሔዋን ሠላሳ ወንዶችን ሠላሳ ሴቶችን ወለደች ነገር ግን ምንም አልቀሩም ከችግር ከስቃይ ዐፅምን ከመስበር በስተቀር ምንም ያገኘችው የለም እርሷም ያንቺን መምጣት ትጠባበቃለች በልጅሽ ልጅ በከርስቶስ ትንሣኤን ስታገኝ ትሰግድልሻለች ጽኑ የሆንሸ ቅድስት ሐና ሆይ ከአንቺ በፊትም ከአንቺ በኋላም ከነበሩ ሴቶች ይልቅ ምስጋናሽ ምን ይበዛ እንደ አንቺ ሞገስን አላገኙምና ይህ ሁሉ እግዚአብሔርን ለማስቁቄጣት ሰይጣን የነደፈው እቅድ አንጂ ከአግዚአብሔር ሌላ ስግደት የሚገባው አካል እንደሌለ መጽሐፍ ቅዱስ «በላይ በሰማይ ካለው በታችም በምድር ካለው ከምድርም በታች በውሃ ካለው ነገር ዖ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ አጽንዖት የግል ዖ በሰማይ ቅዱሳን መላእከት ሰማይ ፀሐይ ጨረቃና ከዋከብት አእዋፋት ይገኛሉ መጽሐፉ «በላይ በሰማይ ካለው የማናቸውንም ምሳሌሊ ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውምም» ሲል እነዚህን ሁሉ ይመለከታል በምድር የሰው ልጆች በተለያየ ቅርጽ መልከአ ምድር የሚታይ መሬት ልዩ ልዩ እንስሳት ልዩ ልዩ እጽዋት ይገኛሉ መጽሐፉ በታች በምድር ካለው የማናቸውንም ምሳሊ ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውምም ሲል እነዚህን ሁሉ ይመለከታል በውሃ ራሱን ውሃውን ጨምሮ ልዩ ልዩ አጽዋት የተለያየ ዝርያ ያላቸው ዓሣዎች ይገኛሉ መጽሐፉ «በታች በውሃ ካለው የማናቸውንም ምሳሌ ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውምም» ሲል እነዚህን ሁሉ ይመለከታል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምስል ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውምም በሚጠሉኝ እስከ ሦስተኛና እስከ አራተኛ ትውልድ ድረስ የአባቶችን ኀጢአት በልጆች ላይ የማመጣ ለሚወድዱኝ ትእዛዜንም ለሚጠብቁ በዚህ ስፍራ ላይ የተገለጡት ሁሉ በባሕርያቸው የሚመለኩ ጣዖታት የሆኑ አይደሉም ሰዎች ግን በራሳቸው ተነሣሽነት ያለ ባሕርያቸው ስላስቀመጧቸው አማልከት» ወይም ጣዖታት ይሆናሉ በእኛ ቤተ ከርስቲያንም እኛ ቅዱሳንን አናመልከም የሚል አባባል የተለመደ ነው ምንም እንኳ የምናቀርብላቸው የጸጋ ስግደት ነው የሚል ነገር ተደጋግሞ ቢነገርም የጸጋ» በሚል ስም የተሰጠውም ስግደት የሚገባቸው ባለመሆኑ ያለባሕርያቸው እንዲቀመጡ አድርጓቸዋል ስለዚህ «አናመልካቸውም» ቢባልም እየቀረበላቸው ያለው ግን አምልኮት ነው የሚያሳዝነው በቅዱሳን ስም እየቀረበ ያለውን ይህን አምልኮት የሚቀበለው ጠላት መሆኑ ነው የማናቸውንም ምሳሌ የሚለውን በ ዓመተ ምሕረት የታተመው ሰማንያ አሐዱ «የማናቸውንም ምስል በሚል አስቀምጦታል ምሳሌም ሆነ ምስል አንድን አካል አንዲወከል ተደርጎ የሚቀርብ የሰው የእጅ ሥራ ውጤት መሆኑ ግልጽ ነው ከላይ አንደተመለከትነው በሰማይ ካሉት መላእከትም ቢሆን ወይም በምድር ካሉት ሰዎች መካከል የማናቸውንም ምሳሌ በስእልም ሆነ በቅርጽ እንድንሠራ ፈቃድ የለንም ምንም ዓይነት መንፈሳዊ ስያሜና ሸፋን ብንሰጠውም እያደረግን ያለነው ነገር እግዚአብሔር አምላክከ «ለአንተ አታድርግ ያለውን ግልጽ ትእዛዝ ለመታዘዝ ፈቃደኛ አለመሆናችንን ያሳያል ጆኖ ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸው አታምልካቸውምም» የሚለው ትአዛዝ ስለ አንድ ነገር ስለ አምልኮት እየተናገረ ቢሆንም ሦስት ደረጃዎችን ግን ያሳየናል በመጀመሪያ የራስ ስለማድረግ የሚናገረው ነው ይሄውም መልክ በመስጠት በቀደመው ዘመን በስዕል ወይም በምስል በዘመናችን ደግሞ በተንቀሳቃሽ ስልካችን ወይም በሰውነታችን በንቅሳት መያዝን ወይም ወደ ቤታችን ማስገባትን ያሳያል ቀጣዩ ደግሞ የራሴ ያደረኩትን ያንን ባዕድ ነገር ከፊቴ አስቀምጩ የማቅርብለትን ስግደት ያሳያል ብዙ ጊዜ ሰዎች ስግደትን በሁለት በመከፈል አንደኛው የአምልኮት ስግደት የሚባል እንደ ሆነ ሲናገሩ ይሰማል በዚህ ስፍራ ላይ ስግደቱ ራሱን ችሎ የቆመ መሆኑን ስንመለከት ስግደት አንዲት እርሷም አምልኮ የሚፈጸምባት መሆኗን መረዳት ይቻላል ለዚህም ሰይጣን ጌታችንን ሲፈትን ያቀረበውን ጥያቄና መልስ ለምሳሌነት ማቅረብ ይቻላል ሰይጣን ለኢየሱስ የዓለምን መንግሥታት እንደሚሰጠው ቃል የገባው ወድቀህ ብትሰግደልኝ በማለት ብቻ ነው እንጂ «የአምልኮ ስግደት» የሚል የለውም የሰይጣን ጥያቄ ለአንዳንዶች ግልጽ ያልሆነ ቢመስልም ኢየሱስና እርሱ ግን ተግባብተዋልና ኢየሱስ «ሂድ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላከህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልከ ተብሎ ተጽፎአልና አለው» ማቴዎስ የከርስቶስ መልስ «ለጌታህ ለአምላከህ ስገድ አርሱንም ብቻ አምልክከ የሚል መሆኑን ልብ ይበሉ ስግደት ሁለት ዓይነት ትርጐም ያለው እኛ ጋር ብቻ ነው ሰይጣን ለኢየሱስ ስግደት ብቻ ጠየቀው ኢየሱስ ደግሞ ስግደት ውስጥ አምልኮ መኖሩን ሊያሳየን የሚችል መልስ ሰጠው በመጨረሻ የተቀመጠው አታምልካቸው የሚለው ነው በዚህም ስግደትና አምልኮት የተለያዩ ነገሮች መሆናቸውን ለመረዳት ይቻላል አምልኮ በተለያዩ መንገዶች በዝማሬ በጸሎት በመታዘዝ በስግደት የሚፈጸም ሲሆን ከእነዚህም ውስጥ አንዱ ስግደት ነው የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላትም ሰው በአምላኩ ፊት አምልኮትን የሚፈጽምበት መሆኑን አስፍሯል የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ዐዲስ አበባ ስምንተኛ ዕትም ገጽ በዚህ ትእዛዝ በመጀመሪያ የራስ በማድረግ ከዚያም በመስገድ አምልኮ መፈጸም የሚገባ አለመሆኑን አሳይቶናል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ እስከ ሺህ ትውልድ ድረስ ምሕረትን የማደርግ እኔ እግዚአብሔር አምላከህ ቀናተኛ አምላከ ነኝና በማለት ዘግቶታል ሌላው ደግሞ ያንቺን መምጣት ትጠብቃለች የሚለውም ከአውነታው የራቀ አስተሳሰብ ነው አዳምና ሔዋን በበደሉ ጊዜ አግዚአብሔር አምላከ የሰጣቸው የተስፋ ቃል ውስጥ በአንተና በሴቲቱ መካከል በዘርህና በዘርዋም መካከል ጠላትነትን አደርጋለሁ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል አንተም ሰኩናውን ትቀጠቅጣለህ በሚል ሊጠብቁት የሚገባቸው ማንን እንደ ሆነ አመላከቷቸዋል ዘፍጥረት በቀደመው ኪዳን የነበሩ ነቢያት ሁሉ ሲናገሩ የነበሩት በጌታችን ዘመነ ሥጋዌ የነበሩ ሰዎችም በተስፋ እየጠበቁት የነበረው መሲሑን መሆኑን ቅዱሱ መጽሐፍ ያስረዳል ከዚህም ሌላ በልጅሽ ልጅ በከርስቶስ ትንሣኤን ስታገኝ ትሰግድልሻለች በሚለው ዐረፍተ ነገር ውስጥ ትንሣኤን የሚሰጠውና ስግደት የሚቀበለው አካል የተለያዩ ሆነው ቀርበዋል ይህ ደግሞ የሚገባውን ለሚገባው ያለ መስጠት ችግር ነው እንዲህ ያለው ችግር በሁሉም አዋልድ መጻሕፍት ውስጥ የሚታይ ነው ጥቅስ ማጣመም የመጽሐፉ አዘጋጆች የመጽሐፍ ቅዱስ እውቀት የጎደላቸውና ከዚህም የተነሣ ጥፋት የሚያጠፉ ሰዎች አይደሉም ከዚህ ይልቅ መጽሐፍ ቅዱሳዊ እውቀታቸው ጥሩ የሚባል ሆኖ እያለ አውቀታቸውን ግን ለገዛ ጥፋታቸው ጥቅሶችን በማጣመም ያለመልእክታቸው እንዲናገሩ የሚያደርጉ ሰዎች ናቸው ለዚህም ጥሩ ማሳያ የሚሆነው ነቢያት በብዙ ድካምና መከራ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንገባ ዘንድ አለን ብለዋል በሚል የሰፈረው ነው በዚህም ከፍል ሁለት መሠረታዊ ችግሮች ይታያሉ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል ያሉት የከርስቶስ ደቀ መዛሙርት አንጂ ቀደም ሲል የነበሩ ነቢያት አይደሉም ዘጸአት ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ አና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ሐዋርያት የተናገሩትን ነቢያት ነው የተናገሩት የተባለበት ምከንያት በመጽሐፉ ላይ በሰፈረው ታሪክ መሠረት ሐዋርያትን መከተት ለመጽሐፉ አዘጋጆች የሚያስቸግር በመሆኑ ነው የመጽሐፉ ስሐተት የጥቅሱን ባለቤት መለወጥ ብቻ ሳይሆን ያለ ዐወዱ በማስፈሩም ነው ሐዋርያት እንዲህ ያሉት ወደ ሊቃኦንያ ከተማዎች ገብተው ሲሰብኩና ተኣምራት ሲያደርጉ ሕዝቡ አማልከት ናቸው ብለው ሊሰዉላቸው ደፋ ቀና ማለት በመጀመራቸው ነው ጳወሎስና በርናባስም ልብሳቸውን ቀደው በመጮህ በጭንቅ ካስቆሟቸው በኋላ «አይሁድ ግን ከአንጾኪያና ከኢቆንዮን መጡ ሕዝቡንም አባብለው ጳውሎስን ወገሩ የሞተም መስሎአቸው ከከተማ ወደ ውጭ ጉተቱት ከዚህ ሁሉ በኋላ ጳውሎስ ተነሥቶ ወደ ደርቤን ገብተው «የደቀ መዛሙርትን ልብ እያጸኑ በሃይማኖትም ጸንተው እንዲኖሩ እየመከሩና ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል እያሉ ወደ ልስጥራን ወደ ኢቆንዮንም ወደ አንጾኪያም ተመለሱ ታዲያ የመጽሐፉ አዘጋጆች የሠሩት ስሐተት ምንድን ነው። ከተባለ በመጽሐፋቸው ውስጥ ያሰፈሩት ታሪከ ሐናንም በመጀመሪያ ልጅን በማሳጣት ምግብን በመንሣት ፈተናት የሕሊናዋን ትዕግስት አውቆ በእስራኤል ወገኖች ሁሉ ዘንድ ግፍን ትቀበል ዘንድ በብዙ ኀዘን ስቃይም በጎ ትርፍንና መልካም ፅድልን ሰጣት የሚነጥቃትም የለም ነቢያት በብዙ ድካምና መከራ የእግዚአብሔርን መንግሥት እንገባ ዘንድ አለን አንዳሉ የሚልና ከተነገረበት መሠረተ ሐሳብ የተለየ መሆኑ ነው አንባቢው አሁን በራሱ መመልከት አንደሚቸለው የከርስቶስ ደቀ መዛሙርት ይህን ማለታቸው የእግዚአብሔርን ቃለ በማስተማራቸው ስለ ደረሰባቸው መከራ ሲሆን ይህ ቃል ለሐና የተነገረላት ግን ልጅና ምግብ በማጣቷ ስለ ደረሰባት ችግር ነው ስለዚህ በሁለቱ መጻሕፍት መካከል የታሪከም የእውነታም ልዩነት መኖሩ ግልጽ ስለሆነ ከዚህ በላይ ማለቱ አስፈላጊ አይደለም የሐዋርያት ሥራ የሐዋርያት ሥራ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ሕይወታችን ማርያም ናት መጽሐፍ ቅዱስ የሕይወትንም ራስ ገደላችሁት እርሱን ግን እግዚአብሔር ከሙታን አስነሣው ለዚህም ነገር እኛ ምስከሮች ነን በማለት «የሕይወት ራስ ከርስቶስ መሆኑን ሲናገር «ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን በማለት በሕይወት ለመኖር የሚቻለው በእርሱ እንደ ሆነ ያስተምራል እንደገናም ደግሞ ኋለኛው አዳም ተብሎ የተጠራው መድኅነ ዓለም ከርስቶስ ሕይወትን የሚሰጥ መሆኑን ይህን ሕይወት ሲሰጠንም ራሱን አሳልፎ በመስጠት ስለ እኛ መሞቱን መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል ለዚህም ነው ሐዋርያው ዮሐንስ «ልጁ ያለው ሕይወት አለው የእግዚአብሔር ልጅ የሌለው ሕይወት የለውም» ያለው «እርሱ እውነተኛ አምላከና የዘላለም ሕይወት ነውና የእግዚአብሔር ቃል የሆነው ቅዱሱ መጽሐፍ ከዚህም በላይ በብዙ መንገድና ሁኔታ የሰው ሁሉ ሕይወት ከርስቶስ እንደ ሆነ ቢያስገነዝበም እንዲህ ያለውን እውነት መቀበል የከበዳቸው የመጽሐፉ አዘጋጆች «ቅድስት ሐና ሆይ ብፅዕት ሣራና ርብቃ ከእግሮችሽ የአንዲቷ ጥፍር ዋጋ አይሆኑም የሕይወት እናት ነሸና ሕይወታችንም እመቤታችን ናት በማለት እንግዳ ትምህርት አስተላልፈዋል በዚህም ሐሳባቸው ልዩ ልዩ ስሕተቶችን አቅርበዋል ሣራና ርብቃ ታሪካቸው በብሉይ ኪዳን የሰፈረ ከሐናም ሆነ ከማርያም ቀደም ብለው የነበሩ ታላላቅ ሴቶች ናቸው ሣራ የአብርሃም ሚስት ስትሆን የተስፋ ልጅ የሆነውን ይስሐቅን በእርጅና ዘመኗ በመሳም ሳቅ በሳቅ የሆነች ሴት ናት ርብቃ ደግሞ የአብርሃም ወንድም የናኮር የልጅ ልጅ የላባ እኅት የይስሐቅ የሐዋርያት ሥራ ሮሜ ኛ ቆሮንቶስ ኛ ተሰሎንቄ ኛ ዮሐንስ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ሚስት የያዕቆብና የኤሳው አናት ናትጮ የሥላሴ ፍጡር የሆኑትና እግዚአብሔር ታላላቅ ነገር የሠራባቸውን እነዚህን እናቶች የሐና የእግሮቿ የአንዲቷ ጥፍር እንኳ ያህል ዋጋ የሌላቸው መሆናቸውን ያሰፈረው ጸሐፊ ይህን ለማለት ምንም ያቀረበው ምከንያት ባይኖርም ተቄርጦ የሚጣለን ጥፍር ከቅዱሳን እንስቶች ጋር ለማወዳደርና ብሎም ጥፍሩን አልቆ ቅዱሳኑን ለማሳነስ መጀገኑ የሚገርም ነው ሐናን የሕይወት እናት ነሽ ልጄን ደግሞ «ሕይወታችን በማለት ማርያም ለሁሉ ሕይወት አንደ ሆነች አስመስሎ አቅርቧል ይህ ደግሞ ቀደም ሲል እንደ ተባለው ሕይወት የሆነውን ከርስቶስን በመጋረድ ዓይናችንን ፍጡር ላይ እንድናደርግ የተሠራ ሥራ ነው በዚህ ጽሐፍ መግቢያ ላይ እንደተባለው ከርስቶስ ሕይወት መሆኑን በመጽሐፍ ቅዱስ በተደጋጋሚ የሰፈረ ሲሆን ከከርስቶስ ውጪ ሕይወት የሆነ ፍጡር እንዳለ የተጻፈ ነገር ለማግኘት አይቻልም ለዚህ ደግሞ ራሱ ከርስቶስ የተናገረውን ማስፈሩ የተሻለ ነው «አኔ መንገድና እውነት ሕይወትም ነኝ በእኔ በቀር ወደ አብ የሚመጣ የለም በዚህ በከርስቶስ ንግግር ውስጥ እኛ ሳይሆን እኔ ማለቱን ልብ ማለት ያስፈልጋል ይህም ሕይወት የሆነን አንድ ብቻ እርሱም ከርስቶስ መሆኑን ያሳያል ማርያም መባል በለምጽ ያስመታል። ባማቸው ጊዜ በለምጽ ተያዘች ይላል እኔ ግን እግዚአብሔር ስለ እናቱ በመቅናቱ ሊያጠፋት በወደደ ጊዜ ምከንያትን ፈለገላት እላለሁ እርሷ በእናቱ ስም ትጠራ ዘንድ አልፈቀደምና ዘጸአት ኛ ዜና መዋዕል ዮሐንስ ዝ ዮሐንስ ማርቆስ ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት በ ስምንተኛ ዕትም ገጽ ገጽ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ አጽንዖት የግል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ቀደም ሲል በተደጋጋሚ እንደተባለው የመጽሐፉ አዘጋጆች የሠሩትን ስሕተት ሁሉ የሠሩት የእግዚአብሔር ቃል የሚለውን ስለማያውቁ ሳይሆን አያወቁ ሆነ ብለው በድፍረት ነው ቀደም ሲል የቀረበው መልእከታቸው ይህን በሚገባ ያሳያል በተለይ በዚህ ከፍል የሰዎቹን የልብ ጥንካሬና ሆነ ብለው የማጥፋት ተግባራቸው «ኦሪትም ይላል እኔ ግን እላለሁ በሚል አስቀምጠውታል መጽሐፍ ቅዱስ የሙሴ እኅት በለምጽ የተመታችበትን ምከንያት ከአሮን ጋር ስለ ሙሴ ከፉ ነገር በመነጋገራቸው መሆኑን በሚገባ ያሰፈረ ቢሆንም የድርሳነ ኢያቄም ወሐና ጸሐፊዎች ግን ይህን አንቀበልም የሚል ግልጽ ተቃውሞ በማቅረብ ላይ ናቸው ይህን ለማድረግ የፈለጉትም «ማርያም በሚለው ስም ከኢየሱስ እናት ከቅድስት ማርያም ውጪ ማንም ሊጠራበት አይችልም በሚል እሳቤ መሆኑን «በእናቱ ስም ትጠራ ዘንድ አልፈቀደምና» በማለት ገልጸውታል ቀደም ሲል አንደቀረበው የተለያዩ ሴቶች በዚህ ስም የተጠሩ ቢሆንም በዚህ ምክንያት ቅጣት የተቀጡ መሆናቸው ግን አልተጻፈም ከዚህ ይልቅ ራሱ ጌታችን መግደላዊት ማርያምን «ማርያም ብሎ በመጥራት ከዚህ ስም ጋር በተያያዘ ሌሎች ቢጠሩበት ምንም ችግር የሌለ መሆኑን አሳይቷል ከሰባቱ ሴቶች አንዲቱን ብቻ በለምጽ ቀጥቷታልና ይህን ስም መጠቀም ለቅጣት ይዳርጋል የሚለው የመናፍቃኑ የተሳሳተ መልእከት ቀሪዎቹ ስድስቱ ለምን ሳይቀጡ ቀሩ ሊያውም የሚበዙቱ በአናቱ ስም እየተጠሩ ጌታችንን ሲያገለግሉ የደቀ መዛሙርቱን ስም ሲቀይር የእነርሱን ዝም ያለበት ምከንያት ምን ይሆን። ፍጡር ወደ ፈጣሪ ያስጠጋናል ይል የነበረው ትምህርት አሁን ደግሞ ከፍጡር ወደ ፍጡር የምንጠለጠል ደካማ ፍጡራን አድርጎናል በአንድ በኩል ማርያምን የላቀች ለማድረግ ሌሎች ወደ እሲሷ አሷ ደግሞ ወደ ጌታ እንደምትጸልይ ሊያሳዩን ይሞከራሉ በዚህም አማላጅ ነው የሚሉንን አካል መልሰው ተማላጅ ሊሆን አንደሚትል እየነገሩን ነው በሌላ በኩል ደግሞ አማላጅ ማለት በሁለት አካላት መካከል ገብቶ አንዱ ለሌላው ምሕረት ይቅርታና ቸርነት እንዲያደርግ የሚለምን ማለት ነው በዚህ ደገኛ ተግባር ውስጥ የሚሳተፉ ወገኖች ሦስት ሲሆኑ አእነርሱም የሚለምን የሚለመንለት እና የሚለመን ናቸው በሌላ አነጋገር አማላጅ የሚማለድለት እና ተማላጅ ብሎ መፍታት ይቻላል እነዚህ ሦስት አካላት በመንፈሳዊው ዓለም የየራሳቸው ግብር እና ድርሻ አላቸው አንዱ በአንዱ ኃላፊነት ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሐሙስ ቀጥር ገጽ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ እና ድርሻ ውስጥ በኃይል አይገባም በሌላ አነጋገር ተማላጁ አማላጅ ወይም ማላጁ ተማላጅ ሊሆን አይትልም አንዳንድ ጊዜ ግን የሚለመንለት ሰው በትከከለኛ የንስሐ ሕይወት ውስጥ ሲያልፍ ወደ አማላጅነት ሊሸጋገር ይችላል በማለት አማላጅ የሆነ ተማላጅ እንደማይሆንና አንዲህ ያለ የስልጣን እድገት አንደማይኖር ይነግሩናል ይህም ትምህርታቸው የረጋ ነገር የሌለውና በየጊዜው ተለዋዋጭ መሆኑን በሚገባ ያሳያል ለዚህም ደግሞ ምከንያቱ የቅዱሳን ምልጃ የሚባለው ነገር መጽሐፍ ቅዱሳዊ አለመሆኑ ነው ሌላው የዚህ መልእከት ችግር የእናትና አባቷን የኢያቄምንና የሐናን ጸሎት ሰምታ ታማልደናለች የተባለችዋ ማርያም ወደ ልጄ ጸሎትን በማቅረብ ይቅር በላቸው ማራቸው ጸሎታቸውን ስማሚ ማለት ሳይሆን «ጎጢአታቸውንም ሁሉ ታስተሰርያለች ወደ ዘላለም ሕይወትም ትመራቸዋለች ተብሎ መጻፉ ሲሆን ይህም ሰይጣን የከርስቶስን ሥልጣንና ግብር ለመቀማት ምን ያህል ጥረት እያደረገ አንደ ሆነ ለማስተዋል ይረዳል በእነዚህ ሰዎች ትምህርት እንደሚታየው ቀደም ሲል አንዳንድ አስተውሎት በጎደላቸው ሰዎች ማርያም ነጢአታቸውን ይቅር በልና ወደ ዘላለም ሕይወት ምራቸው አስገባቸውነ እያለች ትጸልያለች እየተባለ ይነገር የነበረው በራሱ ችግር የነበረበት ትምህርት ተቀይሮ ከዚያ በከፋ ሁኔታ ኀጢአት የምታስተሰርይና ወደ ዘላለም ሕይወት የምታስገባ አምላከ ባለ ሥልጣን ተደርጋ መቅረቧ በከርስትና ትምህርት ውስጥ መሠረት የሌለው ኑፋቄ ነው ነፍስን ከባሕር የምታሻግረዋ ሐና ጸሐፊው ሐናን ከባሕር የምታሻግር የሚላት በታንኳ አልያም በመርከብ ከአንዱ የባሕር ዳርቻ ወደ ሌላኛው ዳርቻ ስለምታሻግር አይደለም አንደ ጸሐፊው ሐሳብ ከሆነ ከባሕር የምታሻግረው ነፍስን ሲሆን እሷን ደግሞ «የሕይወት መርከብ ሲል ይጠራታልና ከባሕር ታሻግሪያለሽሸ ማለቱ ከፍርድ ነጻ ታወጫለሽ የዘላለም ሕይወት ኃይለ ማርያም ላቀው መምህር ሐውልተ ስምዕ ገጽ አጽንዖት የግል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ እንዲያገኙ ታደርጊያለሽ ለማለት መሆኑ ግልጽ ነው ሐሳቡም እንዲህ ይነበባል «ፍስን ከባሕር የምታሻግር የሕይወት መርከብ አንቺ ነሽ እልሻለሁ» በዚህ መልእከት መሠረት ከባሕር የምታሻግረዋ የሕይወት መርከብ ሐና ሆና ስትቀመጥ በሌላ በኩል ደግሞ አማናዊቷ ሐመረ ኖኅ አመቤታችንም ከማየ ኀጢአትና ከጥፋት ማዕበል የዳንባት የሕይወት መርከብ የዕረፍት ወደብ ናት የሚል ትምህርት አለ በዚህ መሠረት ከባሕር መሻገሪያ የተባሉ ሁለት ሰው ሠራሽ መርከቦች ሐናና ማርያም እናትና ልጅ አሉን ማለት ነው ቀደም ሲል እንደ ተባለው ሐና የምታሻግረን ተብሎ የቀረበው ወደ ዘላለም ሕይወት ነው ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ ወደ ዘላለም ሕይወት እንደ ተሻገርን የሚነገረን በኢየሱስ ከርስቶስ ብቻ መሆኑን ነው ራሱ መድኅነ ዓለም ከርስቶስ «እውነት እውነት እላችኋለሁ ቃሌን የሚሰማ የላከኝንም የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው ከሞትም ወደ ሕይወት ተሻገረ እንጂ ወደ ፍርድ አይመጣም» ማለቱን መመልከቱ ምንኛ ልብን የሚያሳርፍ ነው እንግዲህ የከርስቶስን ንግግር እንደ ተራ ነገር ካልቄጠርነው በቀር አንደኛ መሻገሪያ ሐና አያት ሁለተኛ መሻገሪያ ማርያም እናት ሦስተኛ መሻገሪያ ኢየሱሰ ልጅ በሚል እንድናስብ የሚያደርገን ምንም ምከንያት የለም ምከንያቱም ቃሉ የታመነ ስለሆነ የእሱ መሻገሪያነት ብቻ ለሁሉ በቂ ነው በሌላ ቃል ከከርስቶስ ውጭ ያለው ሁሉ በከርስቶስ መሻገር የሚገባው በመሆኑ ራሱን ማሻገር ባለ መቻሉ አሻጋሪ ያስፈለገው ፍጡር ሰው ለሌላ ሰው መሻገሪያ አሻጋሪ ለመሆን አይቸልም የጻፈ ያስጻፈ ገድላትና ድርሳናት በእጅ እየተገለበጡ ይባዙ ይነበቡና ለትውልድ ይተላለፉ በነበረበት በቀደመው ዘመን የመጻፍና የማንበብ ችሎታ ያላቸው ጥቂቶች ነበሩ እነርሱም ቢሆኑ በቤተ ከህነት አካባቢ የሚገኙ በመሆናቸው ብዙዎቹ መንፈሳዊ ነገር ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሐሙስ ቀጥር ገጽ አንዱ ዓለም ዳግማዊ መምህር ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት ሚያዝያ ገጽ ዮሐንስ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ላይ ትኩርት ያደረጉ ናቸው ይህም ለአዋልድ መጻሕፍት መብዛትና ማበብ የበኩልን አስተዋፅዖ አድርጓል እነዚህ ሰዎች እከሌ ተገለጠልኝ እንቶኔ በራእይ ታየችኝ ወዘተ በማለት የሚጽፉት ገድል ወይም ድርሳን አልያም ተኣምር በዚያው በእነሱ ዘመንና አካባቢ ብቻ ተወስኖ እንዳይቀር በማሰብ ይህን የጻፈ ያስጻፈ የሚሉትን መሠረተ ቢስ ብልጠት ለመጠቀም ሞከረዋል የድርሳነ ኢያቄም ወሐና አዘጋጅም ተመሳሳይ መንገድ በመጠቀም አምላከን የወለደች አመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያምን የወለደቻት የተቀደሰችና ለቅድስና የተመረጠች የሐናን ዜና የምትናገር ይህችን መጽሐፍ የጻፈውን በብዙ ትጋትና ንቃት ያስጻፈውን ሰው ሰም ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በማይናወጥና በማይወድቅ የወርቅ ዐምድ በሚያበራና በሚያንጸባርቅ በወርቅ ቀለም ስሙን ይጻፍ የጽድቅ ጌታን ፈቃድ ያደረጉ ምእመናን በተሰበሰቡበት ቦታም የሚያንጸባርቅ የሰርግ ልብስን ለብሶ በጸሎቷም ተውቦ በደስታ እየሳቀ በመካከላቸው ተሰብሳቢ ሆኖ ይቀመጥ በሐና ጸሎት የልጄ ልጅ ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ የዕዳ ደብዳቤውን ይደምስስለት ይቅደድለትም በማይሻርና በማይናወጥ ጌትነቱም ከእርሷ ጋር በቀኝ መቆም ያድለው ይላል በዚህ ስፍራ ደግሞ ድርሳኑን የጻፈ ወይምእእና ያስጻፈ እነዚህ ጥቅሞች ያገኛል በወርቅ ቀለም ስሙን ይጻፍ ማለትም ወደ ዘላለም ሕይወት ይግባ የሰርግ ልብስ ለብሶ የጌታን ፈቃድ ባደረጉ ምእመናን መካከል ይቀመጥ ማለትም ወደ ዘላለም ሕይወት ይግባ የዕዳ ደብዳቤው ይደመስስለት ይቀደድለትም ማለትም ወደ ዘላለም ሕይወት ይግባ ከእርሷ ጋር በጌታ ቀኝ መቆምን ያድለው ማለትም ወደ ዘላለም ሕይወት ይግባ የሚገርመው ይህ ሁሉ የተባለው ዋጋ በከፈለለት በከርስቶስ በማመኑ ወይም ኀጢአተኛነቱ ተሰምቶት ንስሐ በመግባቱ ወይም ጻድቅ ፈራጅ ወደ ሆነው አምላከ በመጠጋቱ ሳይሆን መጽሐፉን በመጻፉ ወይምእና በማስጻፉ ነው በጣም የሚያሳዝነው የተባሉትን የተስፋ ቃሎች ለማግኘት የሚታደሉትና የየድርሻቸውን ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሐሙስ ቀጥር ገጽ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ የሚያገኙበት ጥቂቱ የመጀመሪያዎቹ መጻፍና ማንበብ የሚችሉትና ከእነርሱ ሲያልፍ ደግሞ ማንበብና መጻፍ የማይቸሉ ነገር ግን ገንዘብ ከፍለው ለማስጻፍ አልያም ለማስነበብ እድል ያላቸው ሲሆኑ ከእነዚሀ ከሁለቱ ውጪ ያሉ ምስኪናን ማንበብና መጻፍ የማይችሉና ገንዘብ የሌላቸው ግን ከተስፋ ቃሉ ሽርፍራፊ እንኳ የማይደርሳቸው መሆኑ ነው እንደ ደራሲው አስተሳሰብ መጽሐፍ መጻፍና ማስጻፍ ማንበብና ማስነበብ የዘላለም ሕይወትን የሚያስገኝ ቢሆን ከወንጌላት የተሻለ ሌላ መጽሐፍ ስለሌለ ሁሉም መጻሕፍት የመጽሐፍ ቅዱስ ልጆች ናቸው ተብሎ የሚታመን በመሆኑ እርሱን እየጻፍንና እያስጻፍን የዘላለም ሕይወት ተካፋዮች በሆን ነበር ለጌታም እስከ መስቀል በሚደርስ መከራ ውስጥ ከማለፍ ይልቅ የሚቀለው መጻሕፍቱን ጻፉ አስጽፉ አንብቡ አስነብቡ የሚለው ነበር ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ የሚነግረን «ኢየሱስ እርሱ ከርስቶስ የአግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል» በማለት ሕይወት የሚገኘው በመጻፍ ወይም በማስጻፍ ሳይሆን በማመን መሆኑን ስለ ሆነ የእነዚያ የድርሳናትና የመሳሰሉት መጻሕፍት ጸሐፊዎችን አሳሳች የፈጠራ ትምህርት ከመስማትና ከእግዚአብሔር ቃል ከመራቅ መጠንቀቅ ይገባል ተራሮች ኅብስት ባሕሩም ወተትና ማር ሆኑ የእግዚአብሔር ቃል እንደሚያስተምረው በእግዚአብሔር እጅ የተለያዩ ድንቅ ድንቅ ነገሮች ተከናውነዋል ለምሳሌ ከምንም ነገር ሰማይንና ምድርን ከመፍጠር በላይ ምን ድንቅ ነገር አለ ይህን ላደረገ አምላከም ውሃን ወደ ደም መቀየር አህያን ማናገር የሞተን ማስነሣት ባሕር መከፈል ፀሐይን ማቆም ምንኛ ተራ ነገር ነው እርሱ የተኣምራት አምላከ ነውና እርሱ ላይ እንጂ ተኣምራት ላይ ትኩረት እንዳናደርግ አጠነከሮ መከሮናል ምከንያቱም ሐሰተኞች ከርስቶሶቸና ሐሰተኞች ዮሐንስ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ነቢያት «የተመረጡትን እንኳ ያስቱ ዘንድ ምልከትና ድንቅ ያደርጋሉ። በኅሊናዋም በሥጋዋም በነፍሷም ንጽሕት እንደ ከዚህም በተጨማሪ ንጽሕት በሆነች በሚስቱ ማሕፀን የመፀነሷን ነገር መልአኩ ለአባቷ እንደነገረው መካን በሆነች በሐና ማሕፀን ተጸነሰች በማለት የምን ማርያም ብቻ ሐናም ብትሆን ምንም የለባትም የሚልም ጨምረዋል ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘዓርብ ቀጥር ገጽ በዚህ ደግሞ አንድ ብቻ ሳይሆን ሁለት ንጹሕ የሆኑ ሰዎች አንዳሉን አመላከተዋል ምናልባት ወደ ፊት ደግሞ ሦስት ዐራት እያለ ይቀጥል ይሆናል ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ሆነች አንደ እመቤታችን ማርያም መላእከት አንኳ ፈጽመው አይመስሏትም የሚል ነገር አስነብበዋል የመጽሐፍ ቅዱስ ተማሪዎች እንደመሆናችን አንዲሁም የቤተ ክርስቲያናችን መመሪያ በመሆኑ ነገሮችን ከእርሱ በመነሣት መመርመር አስፈላጊ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ ስለ ንጽሕና ሲናገር የኢየሱሰን ንጽሕና ብቻ ነው የሚያውጀው ከእርሱ ውጪ በኅሊናም በሥጋም በነፍስም ንጹሕ ሆኖ ለመመስገን የሚችል ሰው የለም ቅዱሱን መጽሐፍ የጻፉት ወንጌላውያንና የከርስቶስ ደቀ መዛሙርት አሁን ላይ ቅድስት ድንግል ማርያም እንዲህ ናት አንዲያ ናት ከምንለው ይልቅ ለእርሷ ቅርብ ሰዎቸ ነበሩ በቃታና በነበረው ሰርግ ላይ ደቀ መዛሙርቱና እናቱ አብረው ነበሩ ሰጸሎት አብራቸው ትተጋ ነበር በአደራ የተሰጠቸውም ከደቀ መዛሙርቱ መካከል የወደው ለነበረው ለዮሐንስ ነበር ነገር ግን በአነዚህ የከርስቶስ ደቀ መዛሙርትና ተከታዮች በተጻፉት የዐዲስ ኪዳን ቅዱሳት መጻሕፍት ውስጥ ስለ ማርያም ከሰው ዘር ሁሉ የተለየ ቅድስና መናገር ቀርቶ ፍንጭ የሚሰጥ እንኳ ያለ መኖሩ አስገራሚ ነው በተለይም ከሃያ ሰባቱ መጻሕፍት ውስጥ አምስት መጻሕፍት አንድ ወንጌል ሦስት መልእከታት አንድ ራእይ የጻፈው ወንጌላዊው ዮሐንስ ማርያምን በአደራ ተቀብሎ ወደ ቤቱ እንደ መውሰዱ ስለ ማርያም ብዙ ነገሮችን ሊሰማና ሊያውቅ የሚችልበት ፅድል ነበረው አስገራሚው ነገር ግን ከአምስቱ መጻሕፍት ውስጥ በአንድ ስፍራ እንኳ ማርያምን በተመለከተ የዘር ውርስ ኀጢአት የለባትም» «ከሰው ወገን ንጽሕት ናት «ከመላእከት ወገን እሷን የሚመስል የለም ታማልዳለች ወዘዚተ የሚል አስተያየት አለመሰጠቱ ነው ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘሰኑይ ቀጥር ገጽ አጽንዖት የግል ዮሐንስ የሐዋርያት ሥራ ዮሐንስ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ ታዲያ አነጋጋሪ የሚሆነው ከዮሐንስ ይልቅ ራሳቸውን የተሻሉ አድርገው ያስቀመጡ ሰዎች በራአይ ተገለጠቸልን በሚል ሽፋን ተከልለው የአግዚአብሔር ቃል የማያውቀውን የሰው ትምህርት ወደ ቤተ ከርስቲያን አሾልከው ሲያስገቡ የቤተ ከርስቲያን አባቶች በዝምታ መመልከታቸውና ምእመኑን ለሐሰተኛ ትምህርት ማጋለጣቸው ነው መጽሐፈ ዲድስቅልያም ስለ እኛ ሰው ከሆነው ከአንዱ ከአግዚአብሔር ቃል በቀር አንድ ሰዓት እንኳ ያለ ኀጢአት የሚኖር ሰው የለምና በሚለው መልእአከቱ ከድርሳነ ኢያቄም ወሐና ጋር እንደማይስማማ በይፋ ያውጃልጮ ይህም ቤተ ከርስቲያን ትምህርቷን መለስ ብላ እንድትመረምር ያነሣሣል በዚህ በመጽሐፈ ዲድስቅልያ ሐሳብ ውስጥ አብሮ የተጠቀሰ አካል የሌለ መሆኑ ብቻ ሳይሆን «ከእግዚአብሔር ቃል በቀር» ለአንድ ሰዓት እንኳ ያለ ኀጢአት የሚኖር ሰው የለም በማለት የአዳም ዘር ሆኖ ኀጢአተኛ ያልሆነና የማይሆን አንደሌለ ያስተምራል ይህም መጽሐፍ ቅዱስ ጸድቅ የለም አንድስ እንኳ እያለ ከሚያስተምረው ጋር ይስማማል ከሴቶች ይልቅ ምስጋናሽ ይብዛ ርዕስ ሆኖ የተቀመጠውን ሲመለከቱ ይህ ምስጋና ለማርያም ነው ብለው አሰበው ይሆናል እስከ ዛሬ በዚህ ዓይነት አገላለጽ «ምስጋና ይቀርብ የነበረው ለማርያም ስለሆነ እንዲህ ማሰብዎ ከተለመደው አንጻር ትከከል ነው ነገር ግን ይህ ምስጋና ለማርያም የቀረበ ባለመሆኑ ግምትዎ ስሕተት ነው ስለዚህ መጽሐፉ ምስጋናውን ለማን እንደሚያቀርብ አብረን እንመልከት ጽኑ የሆንሽ ቅድስት ሐና ሆይ ከአንቺ በፊትም ከአንቺ በኋላም ከነበሩ ሴቶች ይልቅ ምስጋናሽ ምን ይበዛ እንደ አንቺ ሞገስን አላገኙምና ትንሣኤ ማሳተሚያ ድርጅት መጽሐፈ ዲድስቅልያ አንቀጽ ቀጥር አጽንዖት የግል ሮሜ ። የሚል ጥያቄ ያስነሳል ጸሐፊው ለምን «በጨከነ ልቡና» ወደ ሐና መጸለይ እንዳለብን ለማሳየት የሞከረውም ለኀጢአታችን ስርየት አንደምታስገኝልን በመግለጽ ነው ይህ ደግሞ ከነገረ ድኅነት ትምህርት በተቃራኒ የቆመ ፍልስፍና ነው የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ዐዲስ አበባ ስምንተኛ ዕትም ገጽ ግሎባል የሥነ ጽሑፍ አገልግሎት ዐዲስ የመጽሐፍ ቅዱስ መዝገበ ቃላት ሁለተኛ ዕትም ገጽ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘረቡዕ ቀጥር ገጽ መዝሙረ ዳዊት ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ እግዚአብሔር በገለጸው ዘላለማዊ ፈቃዱ መሠረት የኀጢአት ስርየት ያገኘነው በከርስቶስ ደም ብቻ ነው ሐዋርያው ደም ሳይፈስ ስርየት የለም» የሚለውን የጻፈው በልመና የሚገኝ ስርየተ ኀጢአት እንደሌለ መንፈስ ቅዱስ ስለ ገለጠለትና ስለ ተገነዘበ አንጂ የሚቻል ቢሆን ኖሮ እንደ ድርሳን ጸሐፊዎቹ ለምናችሁ ወይም አስለምናችሁ ከኀጢአታችሁ ንጹ ማለት አስቸግሮት አይደለም መጽሐፍ ቅዱስ እንደሚለው ኀጢአትን የምትሠራ ነፍስ አርስዋ ትሞታለኾ ምክንያቱም የኀጢአት ደመወዝ ሞት ነውና በዚህም ምከንያት በቀደመው ኪዳን እንኳ ስለ ሰው ኀጢአት እንስሳት ምትከ ሆነው ይሰዉ እንደ ነበር ማስታወሱ መልካም ነው ለዚህ ነው ሐዋርያው ደም ሳይፈስ ስርየት የለም» ከማለቱ አስቀድሞ አንደ ሕጉም ከጥቂቶች በቀር ነገር ሁሉ በደም ይነጻል» ያለው በተጨማሪም መጽሐፍ ቅዱስ የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለአግዚአብሔር ያቀረበ የከርስቶስ ደም አንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን። እንዲህ አልተከበርሁም ብላ ማቴዎስ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘረቡዕ ቀጥር ገጽ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚን ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘረቡዕ ቀጥር ገጽ ሉቃስ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ አቤቱታ የምታቀርብ ሴት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ በመናቅም ሆነ ቸል በማለት ለሚበድሱ ሰዎች የሚማልድ ምን ዓይነት ስብዕና ይኖራታል። ቄላስይስ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘአሑድ ቀጥር ገጽ በርግጥ አሁን አሁን በዕለቱ ፈጣሪ የሆነውን ኢየሱስን ከማከበር ይልቅ በፍጡር አምልኮ እየተዋጠ መሆኑ በግልጽ እየታየ ነው ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ የእግዚአብሔር መንግሥት በሆነ ፅለት የሆነ ነገር በማድረግ የምትገኝ ከሆነ አንዴት በቅዱስ ቃሉ ሳይነገረን ቀረ ይህም እስከ ሞት በሚደርስ መከራ ከተገኘው ቤዛነት ይልቅ ቀላሉ መንገድ ስለሆነ አድርጉ ብሎ መንገሩ በተሻለ ከከርስቶስ ልደት በፊት የነበሩ ብዙ ደጋግና እግዚአብሔርን የሚፈሩ አባቶችም ሰንበትን ቀናትን በማከበራቸው የእግዚአብሔር መንግሥት የእነርሱ በሆነች ነበር ባጭሩ የከርስቶስ መሞት ባላስፈለገ ነበር ስሙን በማይጠፋ ብርሃናዊ ቀለም ይጻፈው የብፅዕት ሐናን ዜና የሚናገር ይህን መጽሐፍ የጻፈውን የከቡር ኢያቄምን የልደቱን ዜና የጻፈውን ጌታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ስሙን በማይደመሰስ በማይጠፋ ብርሃናዊ ቀለም ይጻፈው ጸሐፊው ተስፋ ሚካኤልንም ከማይደመሰስ የርኩሰት ጎኀጢአታዊ መንገድ ያድነው የሐናና የኢያቄም አማላጄነትም በስቃይና በነቀፋ ቀን ጸሐፊውን ይጠብቅ ለዘላለሙ አሜን የሚለው ሌላው የድርሳኑ ሐሳብ ነው የተለያዩ የገድላት የድርሳናትና የተኣምራት መጻሕፍት አዘጋጆች ይህን መንገድ ይከተላሉ ለዚህም ምክንያቱ ደግሞ መጽሐፉ ተነባቢ እንዲሆንና ተቀባይነት እንዲኖረው ለማድረግ ነው የድርሳነ ኢያቄም ወሐና አዘጋጆችም ይህን መጽሐፍ የጻፈውን ሰው ስም በማይጠፋ ብርሃናዊ ቀለም ይጻፈው ሲሉ ይህን መጽሐፍ በመጻፍ የሰማያዊው መንግሥት ተካፋይ ለመሆን ያላቸውን ረሀብ ያሳያል ከዚህ በመቀጠል ጸሐፊው ተስፋ ሚካኤልንም» ከኀጢአታዊ መንገድ ያድነው ሲል ያቀረበው ሐሳብ የጸሐፊው የውስጥ ጩኸት ጽድቅ መሆኑን ያመለከታል ሁሉም ሰው ለመጽደቅ የሚፈልግና ገነት መንግሥተ ሰማያትን የሚሻ በመሆኑ ተስፋ ሚካኤል ይህን መሻቱን በማስፈሩ ምንም ስሕተት አልሠራም ስሕተቱ የአግዚአብሔርን መንግሥት ለማግኘት ድርሳኑን በመጻፉና የሐናና የኢያቄምን አማላጅነት በመተማመን የሚጸድቅ እንደ ሆነ ተስፋ በማድረጉ ነው ምከንያቱም መጽሐፍ ቅዱስ የሚያጸድቅ አግዚአብሔር ነው እና ነገር ግን የሚመካ ተስፋ ሚካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዘአሑድ ቀጥር ገጽ ሮሜ ሃይማኖታዋ እንክርዳድ አ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በከርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ በእርሱ ነው በማለት ጽድቅ የሰዎችን ታሪከ በመጻፍና በፍጡራን ምልጃ እንደማይገኝ ያስረዳልና መጽሐፍ መጻፍ ኀጢአት ያልሆነ በጎ ተግባር ቢሆንም ለጽድቅ የሚሰጠው ዋጋ ግን የለም።