Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከመስፍን ከን ይ ሥጋ ሄሃፖ ከመስፍን ወልደ ማርያጃ ውጫ ገጽ መቅድም ግድ የለም ሰምታለች ፔ ታሪክ የደራሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው ። ብቸኛነት መሰላል መውጣት ቋ ቋ ቋ ፀ ቋ ቆሜ አየዋለሁ የት አለ ። የደላቸው ሰዎች ጊዜውን ሲለዩት በቀንና ሌሊት ትናንት ዛሬ ነገ እያሉ ከፍለውት ሁሉም ያው ነው ለኔ የለውም ልዩነት ፅውር ዲዳ ሆሄ ምን እንድነግራቸው። ምንስ እንዲነግሩኝ ኢፌ የሞተ ኅሊና የማይጣላ ኅሊና ያለው እንዴት የታደለ ነው ። ምን ሊያቅተው። እረ የት ነው ጉዞው። ዓላማው ምንድን ነው። የት ጠፉ። ጨልም ። ድፍን ብለህ ጨልም ። አንዱ አንዱን ሳይንቀው በርግጥ እየናቀው በብርሃን ደግነት በጨለማ ክፋት ጨልም ። የተዳፈነውን በቀኑ ለኩሰው መንታ መንታውን ነው ጭካኔ እሚወልደው እሳት በሳት ነጥሮ እሳት እንዲሆን ሰው ። አንደኛው መከታው አንደኛው ጠሩ ነው ። ነግሬሽ ነበረ ከንቱውን ምኞቴን የስሜቴን ቅዣት ላንቺ ስል መጥላቴን ሰው ሁሉ ጨርሰን እኔና አንቺ ቀርተን። የኔን ያንቺን ፍቅር። ዓይን ነው አጀብሽ። አኔ በአንቺ አልፈርድም በጊዜው ነው እንጂ ሌላ ምን ልበልሽ። ኃይልዋን አሳይታ ራቀች ረቀቀች ላይንስ የት ተገኝታ። ወንዱ ልጅ ያቅራራ።
ተጠየቅ መስከረም የሰው አውሬ የቁልቁለቱ ኃይል ሀ ሰው አልተፈጠረም ጂ የወፍጮ እንጉርጉሮ ጽ ማኅበር ጅ ዘ ቻይ መሬት የገበሬ እንጉርጉሮ ፄ እረ ስማ እግዚአብሔር ቿ እነዚያ ጆስት ወጣት ዘ እንዲያ ዝም ጵ መስከረም ዓም ወይ አንገላገል በኮከብ ማተሚያ ቤት ታኅተመ ። ብቸኛነት መሰላል መውጣት ቋ ቋ ቋ ፀ ቋ ቆሜ አየዋለሁ የት አለ ወንዱ ልጅ። ግራ ገባኝ ሞት ማለት በጋን ያለ መብራት የሞተ ኅሊና ምጽዓት ስብሐት ለጨለማ የጥንቱ አገረሸ ናፍቆት ከልቤም አትወጪ። ፍቅር መስዋዕት ሆነ የኔ ፍቅር የሕይወት ቃር እኔ በአንቺ አልፈርድም ዕፀ በለስ አስናቀች ባልተመቸ ጊዜ ይናፍቀኛል ሕያው ኢትዮጵያ ፃ ቋ ቋጣፄ ቋዉ መቅድም ሰው ሁልጊዜም ጊዜውና ሁኔታው በሚያጋጥመው ወይም ከውስጡ በሚመነጨው የሕይወት ኃይል ስሜቱ በጣም ይለዋወጣል ። አንድ ሰው ከገዛ ራሱ ስሜት ጋር የሚያደርገው ትግል ነው ። ውበትሽስ የት ነው። ዴ የወፍጮ እንጉርጉሮ ወይ ዕድል ። ሰው ሁሉ ምን ነካው። ሰው አለ ወይ ባገር። እኔ እንደዚህ ስዋኝ ባሳብ በትካዜ የት ይሆን ያለሽው አንቺ ይህን ጊዜ። » «እንደመንገድህ ነው » አለ «እንደፍላጎትህ ማንም አይከለክልህ ታች ታቹን ከሄድህ አፋፍ አትወጣም የት ይቁ መፍ ሓጅ የት አለ ወንዱ ልጅ ኮስታራው ኮፍናናው ። ህ የት አለ ወንዱ ልጅ ችግር የሚደፍረው ። የት አለ ወንዱ ልጅ ማተቡን ያሰረው ግትሩ ነፍስ ያለው ሞት አይቀርም ብሎ በቁም ነገር ሁሉ የማይወላውለው የትኛው መንገድ ነው የሚሻለኝ ። » የት አለ ወንዱ ልጅ ጥቃት የማይወደው ። የሚለው ብዬ ብጠይቀው የት አለ ወንዱ ልጅ ሽለላ ፉከራ ደሙን የሚያፈላው። የት አለ ወንዱ ልጅ ሱሪ የታጠቀው ። የት አለ ወንዱ ልጅ እንዳባቱ ያለው ። የት አለ ወንዱ ልጅ ሴትነት ታቦቱ መስጊዱ ያልሆነው። አለኝና ቀጠለ ቁልቁለቱን ወንዱ ልጅ የት አለ ። እረ የት ነው ጉዞው። የት ገቡ። የት ጠፉ። ብርሃን የት ይገኛል ጨለማ እሚገልጠው ። የኔ ፍቅር የኔ ፍቅር ላንቺ ከጉዳይ ባይገባም ብታውቂኝ ባታውቂኝ አንቺ ባትወጂኝም ፍቅሬ አይለወጥም ለውጡን አልጠብቅም ስሜቴ አይሸጥም ። ወንዱ ልጅ ያቅራራ። ሰው ይነቃነቅ ።