Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሲል አዳፍሬ ጠየቀው አንድ ይበቃል አለስ አማች ተው አማቻቸው ያስፈልገዋል ብስው ሱ ወሮ ቅርሴ በማግስቱ ማታ በቀጠሮው መሰረት ሁለቱ ሙሽሮች አልማዝ አባት ቤት ሄዱ ሲደርሱ ባለቤቱ ወጥተው መንገዱ አልጠፋችሁምን በማለት በፈገግታ ተቀበልዋቸው ጠፍቶንማ በስንት ጥያቄ ው የደረስነው ምናስ የፅሁፍ ምልከቶች በዋና ዋና አቅጣጣዎች ቢቀመጡ አስች አልማዝ። ምን ነው ሊላት አርስዋ ሀሳቧ ያለው ፅንሱ ሳይ ስለሆነ ዛሬስ ዴዛርል ሱኔስ በጠቅላላው ማለትሽ ነውፇ ብሎ ሲጠይቃት ስለ ልጁ ብዙ ተወራ ማን ነበር ሀኪምሽ ስትል ትልቋ አልማዝን ጠየቀች ይከተር ጎሽሜ አለች አልማዝ እሱን ሰውየ አልወደውም አስች ትልቅ እህት ምነው ምን አደረገሽ አለቻት እኔንስ ምንም አላደረገኝም ግን ቲቲን የወሰድኩ ጊዜ አንዲት ወላጅ አጠገቤ ተኝታጋለች ታዲያ ገና በካር ናት መሰለኝ ኡኡታውን ታቀልጠዋለችፊ እርሱ መጣና ዝም በይ ብሎ በዚያ ባልተወለደ እጁ በጥፊ አያሮላት ምሰስሽ እርስዋም ጥፊዋን ከቀመሰች በኋላ ጥጥ ከዚያ በኋላ ሰውየው ሰውም አይመስለኝም አለች ትንሽዋ እህት ደግሞ ተራዋን አኒም ልጆቼን ሁሉ የተገላገልሁ እዚያ ህኪም ቤት ውስጥ ይዘጋበት ነው የምትይው ሲሉአት ደንገጣ ዝም አለች ተሆነስ ሆነና ትናንት ምን አጣላችሁ ልጄፇ ሲሉ ጠየቁት እረ እማማ ተፊትዎ ይነጥለኝ ምንም አላደረግኋትም እውጭ ሄጄ ስመለስ ተኮፍሳ አገኘኋት ነገሩ እስካሁን ምስጢር ሆኖብኛል አስ አይ አንተ ጥቁቄር ሰማይ አገተ እየዋ እንደ እቃ በር ላይ ጥሎኝ ሂዶ ደግሞ ምንም አላደረግኋት ይላል ብላ ወደ ሰማይ አንጋጠጠች ምን ማለት ነው አልገባኝም እማታውቂው ቦታ ወስጄ ጥየሽ መጣሁ ወይስ የተከፈተ በር እግሮችሽ መራመድ አቃታቸው ወቸጉድ ጆሮ እማይሰማው ነዝር የለ አለ አንተስ ልጄ ምንአስ እቤት ገባ ብለህ ልጆችህን ስመህ እርስዋንም ጥቂት አነጋግረካት ወጣ ብትል አሉት አይ እማማ ሁል ቀን ከመስሪያ ቤቷ እስከ መኖሪያ ቤቷ በእግርዋ አይደለም እንዴ የምትሰልቀው የእኔ እስከ አጥሩ በር በመኪና ማድረስ ጥፋት ሊሆን እረ ግፍ ው አስሽ ጠላ ብትጠምቂ ጠጅ ብትጥይ ሁሉም ይዋጣልሻል አይከአለን ይህን ሳላደርግ የቀረሁ መሰለስሽ አንድ ጊዜ ያውም በፊት ነው መጠጥ ይህ መጠ ዐቃ ማታ ማታ የትም አትዙር አልኩት በመጀመሪያ ቀን በጊዜ መጣና ጠጥ ይምጣልኝ ሲል ይቀርብለታል ምንም የጎደስ የለም በኋላ አሰበ አሰበና ሁሉም ቲዐ ዐዲልጳያፀዳ ሰበብ ብየ አለለቻቸው ኢፌ ይሄንስ ብታቁ ን ው ለላይ እማማ ገርሱ ለቡቂ በሽ ነን ለሄለይር ያለይህሸ በግዙፍ እፈልጋለሁ ሊለኝ ነው ለበብ እንዳያጣ ብለሽ ጨ ይህን ባደርግ ሰፈውስ አስፈ ወደፊት ያ ደርግ ታ ኣ ሰ አይባኝ ብር ምንም አሁን ዝ ደርግ በጊዜ መግባት ያስቸግርህ ይሆ ንክ ስ በዚያም ላይ ዩ ፐቸግሮች ያጋጥማሉ ይማ ሳየዥ ነ እጥረት አስ ቶሎ ተሽቀዳድሞ ነ ማቀመጣ ጭ ብየ ብጠጣ መጋ ስሚመጣ የድሮዎቹ ተናል ድሞ ካልተደረሰ እነዚህ ሌን አደ መካ አይሻለኝም አለ ። ወድም አለና አያምርብሽ ብስ ምንታድ ቸው መጀ ነ ኪባ።
በቄልፉ ከፍቶ ይገባና ከወንበሩ ላይ ዘፍ ይላል ሁናቴውን ላየው ሰው ሁስተኛ ስመነሳት የፈስገ አይመስልም ከዚያ ክፍሉን በአይኑ ከማተረ በኋላ ጠረጴዛው ላይ አተኮረ ትናንት ከንብረት ክፍል ፈርሞ የተቀበስው ስክሪቢቶ የስም ማን ወሰደው ትናንት ከሰአት በኋላ ቢሮውን ሲስቅ ነበረ ነገሩ ከተላላኪውና ከጠራጊዋ ራስ አይወርድም እንዴት ላደርግ ነው ዛሬ ደግሞ ሌላ ስክርቢቶ ከንብረት ክፍል ልጠይቅ ነው ብሎ አሰበ ስዚህ ጥያቄው ወዲያውን እራሱ ምለሰ አላደርገውም ዛሬ እሚሰራ ካስ ከፀሀፊየከሙጣችተውሸ እጠቀማስሁ ስነገ የራሴን ይዝ እመጣስሁ ስመሆኑ ሰው እንግዲህ ከጠረጴዛው ላይ ምንም ነገር ለመተው አይችልም ማለት ነው እንዴት ነው ስክዘስቄታው እንዴት ነውፖ ይህ ብቻ ነው በጣም የናፈቀኝ ግን ቢቆስፍስ የሚከስከለው ነገር ይኖራል ተብሎ ነው ምነው ማስታወሻየ ከመሳቢያው ውስጥ ቁልፉ ሳይከፈት በምስጢራዊ መንገድ አልጠፋም ግን እርሱ ሌላ ነገር ነው ስከሪቢቶየን ቁልፉ ሳይከላከል አይቀርም እንዲህ ብሎ ማስመሪያውንና የወረቀት ማስቀመጫውን ወዲያ ገፋቸው ግን እርሱ ሌላ እንደማለት አይነት ኪሱን ዳበሰና ሲጋራውን አወጣ እንደገና እጁን ኪሱ ከተተ ግን ባይውን ተምለሰ እንደገና ሌዛ ኪሱን ዳበሰ እዚያም የሚፈልገውን አላገኘም ከብሪት አቶ ስሜ አንድ መጥፎ ልማድ አስበት ጠዋት ከእንቅልፉ ሲነቃ እዚያው አልጋው ላይ እንዳስ አንድ ሲጋራ ጣራ ጣራውን እያየ ቦስል ከላደረገ አይነሳም እዚያ ከብሪቱን አቀባጥሎ ጣል አድርጎት ናሮ በኋላ ተነስቶ ከለባበሰ ወዲያ ሲጋራውን ኪሱ ሲጩምር ከብሪቱንም አብሮ የጩመረ መስሎታል ግን መሰለው እንጂ አይደለም አሁን ጥንቅ ሆና ከብሪት ከየት ይምጣ ፀሀፊዋና ተላላኪው ገና አልደረሱም ሰአቱን ቃኘ ገና ከአስር ነው እነሱ ለመምጣት ደቂቃ ይቀራቸዋል ይሄውም ከበሩ ላይ የደራ ወሬ ይዘው ሀይ ያልሞቁ እንደሆነ ነው ግን ምንም ቢሆን ከአንድ ሰአት በላይ አይዘዬም ስራቸውን ይወዳሉ ይህችንም አንድ ሰአት በመስረቃቸው ይሽሸማቀቃሉ የፊርማው መዝገብ የሚቆጣጠራቸው ተኑን በሙሉ ብቻ የተሩ እንደሆነ ነው እንጂ በእስቱ በማንኛውም ሰአት ቢመጡ ሊፈርሙት ይችላሉ ብቻ ስአቶ ስሜ ብስው ዛሬ አስወትሮአቸው ቶሎ በመጡ እርሱ ቢሮ ከገባ መውጣቱን አይወድም ስራም ባይኖረው ይኮ የሚመጣውን መፅሀፍ ያነባል ዛሬ ግን ስማንበብም ስመስራትም ፍላጎት የስውም ሲጋራውን አፉ ላይ ለጉሞ በሩ ላይ አይኖቹ አጉርጠዋል ሰራተኞቼን ውስድ የማስት ሁኔታ ይምስላል በመተላስፊያው የሰው ኮቴ ይሰማል ግን የእርሱን በር የሚነካ የለም በዚህ አይነት ሰአቱ አይገፋም ወጣ ብሎ ክብሪት መፈለጉን መረጠ ያ እንዲያ ዘፍ ካስበት ተሽከርካሪ ወንበር ሳይ ምስማር እንደወጩሙ ቢጤ እንጣጥ ብሎ ተነሳ በሩን ከፈት እንዳደረገ አንድ አደፍ ያስ ካኪ የስበሰ የሊሳ ከፍል ተላላኪ ሳይሆን አልቀረም ውልብ አስ ሰማህ ከብሪት ይዘሀልፖ ሲል ጠየቀው ምን ያደርግልኝ እኔ ጥምባሆ አላጩስም በሚያጩሱትም እስቃለሁ እንዲያው በአጋጣሚ እንኳ ብይዝ ሰጥምባሆ ማቀጣጠያ አልሰጥም አባቴ አስምለውኛል ብሎት ሄደ ነገሩ ገርሞት አቶ ስሜ ዝም ብሎ ይምስተዋል እስቲ ባጭሩ የለኝም እያስ ይህን ሁሉ ምን ያዘበዝባል ሲል አሰበ እየደጋገመ ጥምባሆ ማስቱም አናደደው ቀስ ብሎ በሩን ዘጋና ይንጎራደድ ጆመር አንድ አስር ጊዜ ያህል ከአንድ ዳርቻ እስከ ሌላው ድረስ ከተንጎራደደ በኋላ ተመልሶ ከወንበሩ ተቀመጠ ሰአቱን ቢያይ ገና ነው የሰራተኞቹ መግቢያ ገና አልደረሰም በጥቂቱ ደቂቃ ይቀራል ይህን የቀረውን ሰአት እንዴት እንደሚያሳልፈው ያሰላስል ጀመር ስልከ አንድ ቦታ ለመደወል አሰበና ተፈላጊው ገና ያልገባ እንደሆነ እንደገና ስለሚናደድ ተወሙ ዝም ብሎ እጁን ከጠረጴዛው ላይ አጣምሮ ተቀመጠና አውራጣቶቹን እያፋጩ ይጫወት ጀመር። ሲል አዳፍሬ ጠየቀው አንድ ይበቃል አለ ስሜ ብቻ አለ አዳፍሬ እያቅማማ ባለ ሱቁ ከብሪት ብቻውን አይሸጥም አንድ ሌላ ነገር አብሮ መግዛት ያስፈልጋል አስ ለምሳሌ አለ ስሜ ለምሳሌ እንደስከሪቢቶ አይነት አስ አዳፍሬ መልካም እንግዲያው አንድ ስከሪቢቶ ጩምረህ ግዛ ጥቂት ቆይቶ ሁለቱንም ይኮ መጣና ከእነመልሱ ጠረጴዛው ላይ አስቀመጠ ስሜም አመሰግናለሁ ብሎ ከብሪቱን ከፍቶ ለብዙ ጊዜ አፉ ለይ ይንቀዋስል የነበረውን ሲጃራ አያይዞ አንዴ በረጅሙ ሳበና ጢሱን በአፉና በአፍንጣው አስወጣ አዳፍሬ መልሱን ለሻይ መጠማ ተስፋ አድርጎ ነበረና ይህ ባለመሆኑ ተበሳጭቶ እንዲህ አስ ሰሙ ጌታየመቸም እኔ ስለማከብርዎና ስስምወድዎት ነው እንጂ የመንግስት ሰራተኛ በስራ ስአት የግል ስራ ማከናወን ቀርቷል ገብሬን ያውቁታል ያ የአስተዳዳሪውን ተላላኪ እርሳቸውም እንዲህ እንደእርስዎ አንድ ጊዜ የግል ጉዳይ ያዙታል እርሱም ይህን ገልፆ አሻፈረኝ ይላል እርሳቸውም በእዚህ ቂም ይዘው ኑረው ለፍተሻ ሰው ይመደብ ሲባል ርሱን ያደርጋሉ ግን ስርሳቸው አልጠቀመም ሀ ሲባል ስልጣኑን ያሳየው እርሳቸው ላይ ነው እርሳቸው አገር ደህና ነው ብለው ሰከም ሰከም ሲሉ ለፍተሻ ተባበሩን የሚለውን ፅሁፍ በአንድ ጣቱ እያመስከተ ጌጋየ ይህን ነገር ባያነቡት ነው እንጂ የአስተዳደር ሀላፊ ሆነው ትብብር አይነፍጉም ነበር አስ በለበጣ አነጋገር እርሳቸውም አዎን እርግጥ ነው ብለው ቆም ይላሉ እርሱ ሰውየ በምን ምከንያት እንደሆነ አላውቅም እጁን ያልበዋል በተለይ ደግሞ ጨብጦት ቆይቶ ሲዘረጋው ልክ ውሀ ውስጥ የተነከረ ነው የሚሆው ተንኮለኛው እጁን ጠጨብጦ ቆይቶ ናሮ በትከሻቸው አስከ ጥናቸው ጠረገባቸው ይህ አልበቃ ብሎት ወደ ብብታቸው ገባ ብሎ ሲደባብሳቸው አርሳቸው የጊክርክርቸችች አይወዱምና አስቆ ለቀቃቸው የእንጀራ ነገር ሆኖብኝ ነው እንጂ እርስዎን ፈተሽ አልፈልግም ነበር ብሎ ሸኛቸው እርሱን ሰውየ ይጠንቀቄት ስንት ሰው ይመስልዎታል አን የኒ ተ መቹ ሲሆንለት እንዲህ አይደለም አሁንማ ካድሬ ከሚሆ ተመርጡአል ብሎ ወጥቶ ሄደ እንግዲህ አዳፍሬ ተስ ቶ መፃፊያ ይኮ ለመሄድ እንጂ የቡና መጠጣ ፍራንክ አላገኘም ፋው ማታ ስከሪቢቶዋን ስለልጁ የደን ደ ርን ትምህርት ስሜ በጥሞና ካዳመጠ በኋላ የመጨረሻውን ሲጋራ ማገና ቁራጨን መተር ደህና ተዋጥቶስታል ከና አጠፋው ነገሩ ቁጭቱን ለመወጣት ይመምስላል እዚህስ ላይ ይላል የቡና ሰአት ውይ ዶግ አመድ ነው ያደረገፁ ከዚያ እንግዲህ ወደሚቀጥለው ሰአት የለም ከጀሮው ስጥፎት ድረሱ በሬት አንድ ስልክ ለመደወል ማድመጫውን አነሳ ግን ድምፅ እንደስጠፈ በጣቴ ድምያ ቡት ጀመር ድምፅ ሰጠ ደወስ ተይዚል ማዳመጫውን በጆሮው እገቸ ደወለ ይህና እኳ ጠቁሞ ይጠባበቅ ጀመር አሁንስ እንደአጋጣሚ ቶሎ ድምፅ ምንም አልጨመረችም እንደደግቡ ከለ ም ስልከኛዋ በሰለቸ ድምፅ ህሎ አለች ሌላ በብይ ት ን ለ የመስሪያ ቤቱን ስም መናገር ነበረባት ስሜም የሴትየዋን ካያያዘች በኋላ ተይዚል ደስብቷ በ ገ ን ቨን አህያውን ገቦ ቆየ የፈስሙን ሰው አላገኘም ስልከኛዋ አልክነጋችም የሰ ር ው ር ርይዐዐዲዴጳያይዳ ስሜ ነገሩን እንዲህ በቀላሉ እሚገላገለው እንዳልሆነ ስለተረዳ አንድ ለላ ሲጋራ ለማያያዝ ፈ ማድመጫጣውን በአንገቱና በትከሻው ስር አግብቶ እንቅ አድርጎ መያዙን ነፃ አድርጎ ሲጋራውን አቀጣጠስና አንድ ሁለቴ ቦል አደረገዑ ስገና አረጋገጠ በኋላ እጁን በዚህ ጊዜ መስመር አገኘ በወዲያኛው በኩል ሄሎ የሚል የሴት ድምፅ ተሰማጣ ህሎ አልማዝ ሰላም መልሱ አፀፋ ሰላምታ ሳይሆን ማን ልበል ነበረ እንዴት አላወቅሽኝም አስ አዎን ይቅርታ ያድርጉልኝ ስሜ ነኝ ውይ አንተ ነህ እንዴ እንደምን ላድርግ እባከህ አንዳንድ ሰዎች ይደውሉና የስው ልብ ያወልቃሉ አንዳንድ አልሻቸው ር አኮ ምን ማለትህ ው አልገባኝም ን አይ ወንዶች በጠትላላው ስቁንጅና አክብሮት ስላላቸው ጥቂት አይሆኑም ማስቴ ታዲያ አንተም ከእነርሱ አንዱ መሆንህ ነወ ማስት ነው እንደሱ ሳይሆን አነጋገሬ ስስሌሎች እንጂ እኔን ጨምሬ አይደለም ተግባባን ከ ድምፁን ስለሠሩ አደረገ አልማዝ መቆጣቱ ስስገባት ስጣለሳለስ እንዲህ አለች ። እረ እስከዚህ እስቲ ንገሪኝ ስንታችንን ነው አንጠርጥረሽ የምችቭሁቂን ባስፈው ጊዜ እኮ ከወንዶች ያለኔ ያነጋገረሽ እንደሌለ ነበር የነገርሽኝን ዘነፓሽሸው መሰለኝ አሁን እርሱን እንተወውና ዛሬ የታ ይመችሻል ወይስ አይመችሽም እቅጩን ንገሪኝ በስልክ ብዙ ተነጋገርን እኮ እንዲህ እያስ ኑሩአል የሚየዘው እንዴት የቁጥጥር ኮሚቴ ተቋቋመልኝ እንዴ ዛሬ ማታ ከርብቃ ጋር አንድ የወስደች ጓደኛችንን ለመጠየቅ ጥብቅ ቀጠሮ አድርገናል ልከ ከስራ ስንውካ ፒያሳ ሄደን ያራስ ጥሪ ቢጤ ስመግዛት አስበናል ዛሬ ቀጠሮአችንን ካቫፈረስኩ መቼም ሰው አትለኝ ቀጠሮ ጥብቅ ሰማይ ሩቅ ይላሉ አባቶቻችን ብሎ ስልኩን ዘጋው አባባሉ እንኳን አደራ ጥብቅ ሰማይ ሩቅ ነበር እርሱ ለራሱ እንዲመቸው አዘዋወረው ሁኔታው አልማዝን አስደነገጣት ስሜ እስካሁን ድረስ ዮሚያሳየው ጠባይ የታረመ ነበር ብዙም አይናገር ግን ያችው የተለቀመች ናት ያስወትሮው ገና ሲጀመር አንስቶ ወራረፋት እንዲህ አድርጎ አያውቅም በአእምሮዋ ብዙ ሀሳቦች ተደቀኑ ዋናውና ትልቁ ግን ሌላ ሴት ወደደ ወይ የሚለው ነበር የወንዶች ጠባይ ተለዋዋጭ ነው ይባላል ደሞ አንዷን አጥምዶ ይሆናል ግን አሁን ስታ ስጋብቻ ወስነን ነበር አሁን እንዲህ ምን ግልፍ ግልፍ ያሰኛል አይ ያው ዐዐዲላላ አገኛት ብስው ደንገጥ በማስት ጆሮአችውን አቆብቁበው ይጠብቁ ጀመፎር ይሄውላችሁ እኔ አገር አማን ነው ብየ ጠዋት ቶ ከወንበራችው ላይ ተንሰራፍተው ተቀምጠዋል ገና አማረ ባግዳባ ከን ይ መሰላችሁ ስነ ስርአቱን ያወጣውና ምነው ስነ ስርአቱ አይከበርም አይለኝም ወገኛ ወግ ወጉን ይኮታል ታዲያ እኔ ማን መስልኩት ልከ ልኩን ነገርኩታምን ጎደለ ብየ ወረድኩበት ብላ ዝም አስች ታዲያ ምን አለሽፇ ስትል ሌላዋ ጠየቀች ምን ይላል ው እንደልማዱ ተዘጋ አስች ደብሪቲ እርሱ ሰውየ አለች ሌላዋ ደግሞ ጤነኛ አይመ ስስኝም ደረጃውን ሲወጣ አይታችሁታል ለውን የጎሪጥ እያየ ሁለት ሶስቴን ደረጃ በአንዴ እየተ ራመደ ነው የሚወጣው ይሄው ሳውቀው ስንት አመቴ አንድ ቀን አፉን አውጥቶእንዴት አደርሽ ወይም እንዴት ዋልሽ ብሎኝ አያውቅም ሰላምታ አይሉት ወይም ጥል አጠገቤ ሲደርስ እንደውሻ ቡፍ ብሎ ተ ያልፋል እንዲህ አይነቱ ሰላምታ በአፍንጫየ ይውጣ ስትል ደመደመች ለመሆኑ አግብቷልሮ ስትል ሁስተኛዋ ጠየቀች አላገባም አለች ደብሪቴ እንዲህ አይነቴ ሰው የሚያገባ አይመስልም አለች ሶስተኛዋ እጮኛ ሳትናኖረው አትቀርም የአህያ ውህ ጠጪ ከአንዷ ጋር አሁን እንኳን በስልከ ይነታረከ ነበር መጀመሪያ እሱ ደውሎ አነጋገራትና ስልኩን አስቀመጠ ምን እንደተባባሉ አላውትቅም እኔ የሰው ነገር ማጤን አይሆንልኝም እርሱ አልፎ አልፎ አንዳንድ ሠላት ነው የሚወረውረው እስዋ ግን አነበነበችበች በኋላ እርስዋ ደወስችና ብዙ ተነጋገሩእርሱ በአንድ ሰአት ገደማ ሲል ሳላስበው ጆሮየ ጥልቅ አለ አስች ደብሪቴቱውይ በስመአብ ቀጠሮ ጠየቀችው እንዳትይ ሴቱ መቼም ልቡን ነስቶታል አለች አንደኛዋ ስለኝ አስች ደብሪቱ እርሱ ሰውየ የትዳር ሰው ሳይሆን አይቀርም ከብርጥቆ ጋርም ብዙ የሚተዋወቁ አይመስልምፁ እሚጠጣ ቢሆን ኖሮ እንዲህ በማስዳ ተከስፍልፎ ስራ አይገባም ነበር ስትል ሁሉም እርስ በርሳቸው ተያዩ እዚህ ላይ ሁሉም ቁስል አላቸው ግን እንዲታይ ስስማይፈልጉ አስባብሰውት አለፉ ያጤሳል አስች ደብሪቴ እሱ ብለው ሁሉም ሊያወሩ አቆብቁበው ሳስ አንዷ በጣም ለመናገር ስስጓጓች ስእርስዋ ተውላት እሱ ቀጠስች እርሱ የራሱ ጉዳይ ነው ሰው ሳያስቸግር ጭሱን አምቧሎ አርፎ መቀመጡ እንደቀላል ነገር መታየት የለበትም ብላ ሀሳብዋን ገታችፁ ከሁናቴዋ እንደሚታየው ማጤስን ከስካር ጋር ስማወዳደር ፈልጋ ነበርኳግን ህዘንሽ ቅጥ አጣ ከቤትሽም አልወጣ እንደተባስው ባይነሳ ነው የሚሻስው እዚያ ጠረጴዛ ዙሪያ ካሉት ውስጥ ማንም በዚህ ወሬ አልተደሰተም ስስዚህ ሌላዋ እንዲህ አይነቱ ጭምት ሰው የጎጆ ሰው ነው ይባላል በኛው መካካል ይቅርና አንዳንድ የመስሪያ ቤታችን ልጃገረዶች ልበላቸው ይሆን አጥምደውት ነበረ ብቻ ይህን ሁላችሁም ታውቁት የስ ምን አናገረኝ ብላ ዝም ስትል ሌሎች እረ አልሰማንም ሲሉ ቅሬታቸውን አስተጋቡ ዘነበችን ታውቋታላችሁ ያቺ ኛ ፎቅ ያስችው የዩኒቬርሲቲ ምሩቅ ነኝ ብላ የምትኮራራው እኔ እኮ ይገርመኛል አንድ ብጣሽ ወረተት መያዝ እንዲህ ያኮራል እንዴ ሁላችንም አንዳንድ የምስከር ወረቀት አናጣም ግን ይህን ያህሉን እንደእርስዋ አንመካበትም ብቻ ይሄን ልተወውና ወደተነሳሁት አጅሪት ስሜን ስማጥመድ ፈልጋለች የእርሱ መውጣውና መግቢያው ሰአት የታወቀ ነውና እርሱን ማጥመድ ቀላል ው ልከ ዋናውን በር ሊገባ ሲል ግጥም አሉ አጅሬ ሆይ ግድየለሽ ጥቂት አንገቱን ቀስስ አድርጎ አልፎአት እያናጠረ ደረጃውን ተያያዘው እርስዋም ገርሞአት ትኩር ብላ ተመስከተችውግን ማን መስስ ብሎ ቢያት አናጥሮ ከቢሮው በር ደረለና ከፍቶ ገባ ደግሞ አሰልሳ በዞያው በሚገባበት ስአት ቀደም ብላ ደረጃውን ቀስ እያለች ስትወጣ እርሱ ከኋላ እደተለመደው እያናጠረ ደረሰና ኮር ብሎ አየና ኡ አስና ይጣደፍ ጀመር በርሱ ቤት ሰላም ማስቱ ነው እርስዋም በሁናቴው ተደንቃ ቀስ ብላ ወጥታ ቢሮዋ ደረሰች ስብሰባም ላይ ብዙ ጊዜ አጠገቡ ነው አሉ የምትቀመጠው ታዲያ ምን ይሆናል አባ ግዴስሽ ፍንክች የስ አሁን ደብርየ ወዳጅ አስችው ብትል በጣም ገረመኝ እንዴት አድርጋ አጥምዳው ይሆን ሻዩውን ጎንጩት አለችና ተራውን ስሌሎች ስመልቀቅ አልፈለገችም አንዳንድ ሰው አንዱ ጋ ጥምት ነው ሌላውጋ ተጣዋች ነው ስምሳሌ የኔን ልጅ እንውሰድ ቤት መቸስ ረብሻ ረብሻ ነው ግን ትምህርት ቤት ትንፋሹ አይሰማም አስተማሪዎቹ ቅሬታቸው ይሄው ብቻ ውከፍል ውስጥ አይሳተፍም ከፍሉ ሲጠየቅ እጁን አያነስም ግን መልሱን ያውቀዋል ይላሉ መቸስ በጠባይ ሁልጊዜ አንደኛ ነው እረ በትምህርትም ቢሆን ባለፈው ወቅት ሁስተኛ ወጣልኝ ወላጅ ከልጁ የሚጠብቀው ይሄን ነው አባቱን ይበልጥ እንዲበረታ ሽልማት ግዛስት ብየ ነግሬው ነበር ግን ዛሬ ነገ ሲል እስካሁን አልገዛስትም ቆይ ግድ የለም እኔ እናቱ ልኑርለስት እንጂ የፈስገውን እገዛለታለሁ በማለት ሴላ ርእስ ገባች ሌሎቹን የሚስብ አልነበረፃ በመጀመሪያ ከዚህ በፊት ሰምተውታል ሁስተኛ ደግሞ ደስ ብሎአቸው የሚሳተቶበ። ለ ነ ገዘ ነዚ በፊ ሸ ነ አ አህ ያ ሺ የ የ ሰስ ሶ ከ ገ ፅ ጠር አርቦ ጠ ስሜ መፅህፉን አቡን አቡን ይላል ቃል ትንፍሽ አኣስም መቸስ የክፍሉ ታ ቱ እንደምትስው የሬሳ ቤት ይመስላል ዐጥታውን የሚያደፈርሰው ቢኖር ገፁን ቢብነብቶ የሚኮጃኮሸሁ ወረቀትና የስልኩ ደወል ው እሱም ቢሆን አብዛኛውን ስደብሪቱ ው ቆየ ቆየና ወይዘሮ ደብሪቱ ሲል ተጣራ የዚህን ጊዜ ሳታውቀው ሰውነቷ ሽምቅቅ አስለ አቤት አስች በተሰባበረ ድምፅ አንድ ጊዜ አስ ስሜ ገርበብ ያለውን በእርስዋና በእርሱ ከፍሎች መካከል ያስውን በር ከፈት አደረገችና እንደገና አቤት አለች እርሱም የመፅህፉን ገፅ ደፍቶ ጠረኢዛው ኣይ አስቀመጠና ፊት ስፊቱ ካስው ከማስወሻ ደብተሩ አንድ ቅጠል ቀደደና እነዚህ ሰዎች ደውስው ነበር ስምና ስልከ ቁጥር አልተውም እንጂ ሌሎችም ደውስው ነበር ብሎ ቅጠስን ሰጣት ደብሪቴ ምንም ሳትናገር የተሰጣትን ተቀብላ ወደ ከፍሉዋ አመራች ወንበርዋ ላይ ቁጭ ብካ ስትመስከት የአምስት ሰዎች ስም ዝርዝርና ስልካቸው ተመዝግቧል ሁለቴ ግን በአስቸኳይ የሚል ታከስብታል ስነዚህ ቅድሚያ በመስጠት ስልኩን ታንቃጥል ጀመረ ሁስቴንም አላገኘቻቸውም ብሽቅ አስች ደብሪቱ እንዴት ቶሎ ደውይ ብስው ይጠፋሉ ስትል አጉተመተምመች ከቀሩት ውስጥ አንድ ከቤቷ ስስነበረ እስቲ ስምን እንደሆነ ብላ ደወስች ሰራተኛዋ አነሳች ጣዲቄ ደውስሽ ነበር እትየ ነዎት አዎን ምነው ደህና እረ እትየ መብራቱ ተቆረጠ ማን ቆረጠው ላም ያ መብራት ቆጣሪው ሰውየ ጋሸ ብሩ ወደ ሱቅ ሄደው ሳስ በር ከፈችልኝ አስኝ ማነህ ብለው መብራት ቆጣሪ ነኝ አስ ከፈትኩለስትና ወደ ቆጣሪው ሄይ አንድ ነገር ስኮፍ አደረገና ሊወጣ ሲል መብራቱ መቆረጡን ስባስቤቶቹ ንገሪ አለኝ እንዴ እንዴት ተደርጎ ምጣድ ጥጄ ገና አንድ ሁስት እንጀራ ማስፋቴ ው እባከህ ልጩርስ ስስው ጊዜና እየሳቀ ደጸልኩሽን ለባለቤቶቹ ንገሪ አለኝና ሄደ እትየ አሁን የከፍሉ መብራት አይበራ ምጣዱ አይሰራ ን አይሰራ ስልኩ ብቻ ነው የሚሰራው እርሱንም መተው እግዜር ይስጠው እቴ ደግ ሰው ምሰለኝ ሌላስ ምን አስ የምትነግሪኝ ሌላ ደግሞ እእ እትየ ሲመጡ እንጀራ ገዝተው ኑ አይበቃም የመብራት ማስጠንቀቂያ ከደረሰ አንድ ስድስት ቀናት አልፈዋል ደብሪቱ ከነገ ዛሬ ዘበኛውን ልኬ አስከፍላለሁ ስትል ድንገት እንዲህ አይነት ነገር ተደረገ አሁንማ ማድረግ የሚገባውን ታውቀዋለች ስሁሉም በወንድ ያምራልና ባስቤቷ ከክንድ ደወስች ስጥቂት ስምሳ ሲወጣ ሲል ያክችው ደብሪቱ መብራቱ ተበጠስ አሉ ደመቀ ታዲያ በምሳ ሰአት የት አገር ነው መርዶ የሚነገረው አሉሽ ምው አንችው እዚያው እንደሚሆን እንደሚሆን ብታደርጊው ባልና ሚስት በቅርቡም በርቁም ሆና መጩቃጩቅ ስስማይቀር ይህንኑ ስሜ እንዳይሰማ በማለት አንዴ ቆየኝ ብላ ገርበብ ያስውን በር ዘጋችና ስማ እኔ በስራ ተወጥሬ ነፍሴ በአፍንጫየ ልትወጣ ምንም አልቀራትም ምንም የመፈናፈኛኞ ጊዜ የስኝም አንተ አስቃ በመሆንህ ጊዜ አታጣም አንዴ እንደምንም ወጥተህ የሚከፈስውን ከፍለህ ዛሬውኑ እንዲቀጠል አድርግ ማታ በሻማ ልደናበር አልፈልግም አለች ደመቀ የሚከፈስውን ከፍለህ የሚለው አባባል ደስ አላስውም ባይሆን እንኳን በዚህ አልፈህ ገንዘቡን ውሰድና ከፈል ማስት ሌላ ነገር ነው ሁስት ጩ ምን እይነት ትእዛዝ ነውምከንያት ደርድሮ እ ማስቱን እሱም ስስሚችልበት እ እኔ ያስብኝን ጣጣ ብታይ ታዝኘልኝ ነበር አሁን ማን ይሙት እንደሌላ ጊዜ ቢሆን ኖሮ በዚህን ሰአት ታገኝ ነበር ተወጥሬልሽ ነው እንጂ ዛሬ ከሰአት በኋላ ስስብሰባ የሚቀርብ ፅሁፍ አዘጋጅ ተብየ ይሄው እየተንደፋደፍኩ ነው ምናለው መስለሽ ሄይ ገንዘቡን ከፍሎ መምጣት ነው እነርሱ ወዲያውኑ ይቀጥሉታኃል ከዚህስ በፊት እንዲሁ ተቋርጦ ሳስ አንቺው አይደለሽም ሄደሽ ከፍስሽ ያስቀጠልሽው ምን አሁን እንግዳ ትሆኛስሽሮ ርይዐዐዲጳሪፀላ በሽታ ስላስብን ነው እንጂ ምን ጠልተነው አይደስም የፆምን ጠቃሚነት እናምንበታስን ይጅሆናል መጀመሪያ ጤንነት ው ስዚያውም የንስሀ አባታችንን አስፈቅደን ነው አፈነቸውጡም ግድ የስም እኔ እፆምላችኋስሁ ብለውን ትንሽ የማይረባ መባ ብጤ እንሰጣለን አሉ ይሄ ይቅርታ የሚያስጠይቅ አይደለም ብትዖም ስለራሳችሁ ብትገድፉ ስራሳችሁ እኛን እዚህ ውስጥ ምን አገባን አስች ደብሪቱ ጎሽ መማር እንደዚህ ው ይሄን አነጋገር ትልልቅ ሊቃውንቶችም ሲሉት ሰምቻለሁ እግዚአብሄር ይባርክዎት ወሮ ደብሪቴ ብስው እንዳመሰገኑ ምግቡ ደረሰ እውነትም የፍስኩ ወጥ የተሻስ ነው የበሬ ስጋ ይሁን እንጂ ቀይ ሽንኩርት በደንብ ተከትፎ ተቁላልቷል ድልህ ይሁን አዋዜ ተጨምሮበት በሚገባ ፈልቷል ቁንዶ በርበሬም በመጩረሻ ነስነስ ስላደረጉበት ያውዳል ደብርየ ታዲያ እንዲህ እያወደን ነው ጦምን የምንስው ባፍም ገባ ባፍንማሟ የሚገባው ያው ሆድ ውስጥ ነው አለች አስተዋይ ጓደኛዋ ተይው ንስህ አባታችን ዘንድ ሄደን እንናክዘዛስን አስች ደብሪቴቲ የማስታወቂያው ሁናቴ አሳስቦአቸው ይሁን ወይም ብዙ የፍስኩ ወጥ እንዳይሸታቸው ፈርተው ጥቂት ስካከፈው ብድግ አሉ መልካም ምሳ አሌ ቆም እንዳሉ መሄዳችሁ ነው በሉ ደህና ዋሉ አሉ እኛ በፊት ይናገሩ የነበሩ ሰውወየ ሴቶቹ እልፍ ካሉ በኋላ ወደጓደኛቸው ኮር ብስው አንተ ምን ስጎመህ አሉ ምን ላድርግ ይሂችን ደብሪቱን የሚሉአትን ሰው ሁሉ እንደጦር ነው የሚፈራት ትናገራስች አላየህም አንተንም እኮ ነካካዥህ አስ በል ቶሎ ጩርስና እንሂድ አሉ እንጀራዋ ቀጠን ስፋቷ ምጥን ያስ ስስነበረ እርሳቸው ቶሎ ስመጩልረስ ጊዜ አልወሰደባቸውም እርሱም ጎረስ ጎረስ አደረገና ሲርስ ጠገብከ አሉት ባልጠግብስ ምን ላደርግ ኑርአል አስ ጅጆረህን ትጩምራስህ ብስው ተነሱ መቼም አንድ ደንብ ሲወጣ መከበር የተለመደ በመሆኑ ሁሉም ቶሎ ቶሎ እየተመገበ ውልቅ ውልቅ በማስቱ አንድ ሰአት ባልሞላ ጊዜ አዳራሹ ጭር አስ በመስሪያ ቤቱ አካባቢ ሰባት እስኪሞላ ድረስ ቡድን እየሆነ ግማሹ ያወካል ግማሹ በሹክሹክታ ያወራል አንዳንዱም ነጠል እያስ ለብቻው በህሳብ ተዘፍቆ ይታያል ደብሪቱና ጓደኛዋ ከደረጃ ላይ ተቀምጠው የኑሮን ጉዳይ አንስተው ይወያያሉ ዋናው የሚያውጠነጥኑት የኑሮ ውድነት ነው ገንዘቡ ተመንዝሮ ወዲያው እልም ብሎ ይጠፋል እንኳን መጠባበቂያ ጥቂት ገንዘብ ማስቀመጣቸው ቀርቶ ከወር ወር እንኳን አላስናዝር ብሎአቸዋል እንዴት እንደሚዘለቅ ነው ግራ የገባቸው እንግዲህ እዚያ ከሚጠሉአት በራሪ ውስጥ መግባታቸው ነው ይህ በቅድሚያ ደሞዝን ተበድሮ መውሰድ የተስፋፋው በወንዶች መካከል ነው አሁን ደግሞ በሴቶቹም ሊጀመር ነው ምስስኝ ይህን ሲያወጡ ሲያወርዱ ቆይተው ሰአት ደረሰና ወደእየስራ መደባቸው ተሰማሩ ስሜ ንባቡን እንደተያያዘው ነው ጠዋት የመፅሀፉ የግራ በኩል ቅጠሎች አነስተኛ የቀኝ በኩሉ አያሌ ነበረ አሁን ነገሮች ተለዋውጠዋል የቀኙ በኩል መንምነዋል ሲያልቁ ምን ያህሉንም አልቀረም ያውም አንዳንዴ ሀይስቃሉን በቀይ ሲያለምር አልፎ አልፎም ማስታወሻ ሲይዝ ጊዜ አባከኖ ነው እንጅ እስካሁን ይጩርስ ነበር ደብሪቱም ሱፍ አስቀባትና ስራ ተቋረጠባት አሁን እንግዲህ ምን ትስራ በዚህ ጥቲት አሳብ ገባትና ስልኩን አንስታ አንድ ጓደኛዋ ዘንድ ደወስችፁ ስራ ላይ ነች መሰለኝ ነገሩን ቁርጥ ቁርጥ አደረገችባት ሌለዋ ዘንድም እንዲሁ ሆነባትና ቤቷ ደወስች ሰራተኛዋ አንስታ ን ህሎ ማን ልበልሮ ሰው ደውሎ ነበር ጣዲቄ ውይ እትየ ነሁ እንዴ አንድ ሴት ደውስው ነበር ማንነኝ አስችሮ ጋሽን ነበር የፈስጉት እርስዎን አይደስም ከየት ነው አስች ከ አይ ስዚሁ ሁሉ መች በቅተን ቶሎ ጥርቅም አደረጉት ገብሬ መጣ አዎን መጥተው ምሳ በሉና ተመልሰው ሄዱ የት ሄደ ደሞ ጠጉሬን ልስተካከል ነው አሉ በይ አንቺ ቤቱን በደንብ ጠብቂ ዐዐዲጳሪፀዳላ ነወ ህ በ ገረ ከ ቦ ጠ ዐ ካልዋት እርስዋም አሳምራ ትሰራስች እንጀራውን ማስድ ብላ ተነስታ ሰራተኛዋ ጋግረዋለች። ነው ሁስት ላሞች አሉአቸው ታፍ ትታስባለች እንዲህ ወተት ከቤታቸው ጠፍቶም አያውቅም እክ አ ው ማዚ በይሮም በኩል እንዲሁ ነው አምስት እናት ይሮዎችና አንድ አውራ ከአካባቢያቸው አይጠሩም ከዚህ ሲበዙ ይታረዳሉ ለምሳሌ ዛሬ የታረደችው ዶሮ እዚህ ተፈልፍላ እዚሁ ጥሬ በልታ ያደገች ቄብ ዶሮ ናት በዚህ ሁኔታ እንቁላልም ከቤታቸው አይጠፋ ብቻ ምን ይሆናል ግቢ ያረከሳሉ ምንም ጥንቃቄ ቢደረግ ግቢው የተፈስገውን ያህል ንፅህናው አይጠበቅም ዛሬ ግን ኣላም አላቢውም ሆነ ዘበኛው ተረዳድተው እንዲያፀዱ ስስተነገራቸው ከወዲያ ወዲህ ይራወጡ ጀመር ደግ ነው ምንም አይል ከመሰንበቻው ይሻላኣል ሊያጠፉ ያልቻሉት ሽታውን ነው እርሱ እንግዲህ ምን ይደረጋል አሁን እንግዲህ የቀረው የነስሜ መምጣት ነውጡ እርሱ ከስራ እንደወጣ በተጥታ ወደ ቤት ሄደ መኪናውን ጋራዥ አቁሞ ብቻውን ጡልጡል እያስ ገባ ምነው አሉ ወሮ ቅርሴ ዛሬ አይመቸኝም አስች ሲል በቅሬታ ተናገረ እንዲህ ነዋ ስምን አስች ስን ጎተት አድርገው ጠየቱ ጓደኛዋ ወልዳ እርስዋን ስመጠየቅ ሄዳስች ሲል ምስሰ ስመሆኑ መምጣቷን ሳታረጋግጥ ው የነገርከኝሦ እንከፍ የሚለውን ቃል ስጥቂት ከአፋቸው መለሱት ዱሮማ ቢሆን አንዴ ብቻ ሳይሆን እንከፍ የሰው አንከፍ እየተባለ ይደጋገም ነበር አሁን ጎጆ ስመተቀስስ የተነሳውን ሰውየ እንዲህ ብስው ሲያዋርዱት አልፈስጉም እሺ ይሁንና መቼ ይሁን አለች አሉ ነገ ብላለች አላቸው እረ የዛሬ አመትም አለማለቷ እስዋነቷ ነው ወቸ ጉድ መናር እኮ አንዳንዴ አያሰኝም ብስው ካጉመተምቱ በኋላ ግን እርግጠኛ ነህ አራስ ስመጠየት መሄዷን ሲሉ ጠየቱቴት አለች ይሄ ምን የሚያሳብል ነገር አለው ለመሆኑ ስምን ይሄን ጠየትሽ ሲል እርሱም ጠየቀ አይ በመኪናህ ሸኝተሀት እንደሆነ ብየ ነው እንጂ ሌላ ምን አስ አባትህ አቶ በፍቄ አፈሩን ገለባ ያድርግላቸውና ቆቅ ነበሩእሄ እንኳ በተፈጥሮየ ተበጥ አይደለሁም ብቻ ይበብቁኝ ነበር አንዳንድ ቦታ ልሂድ ስላቸው አንዳንዴ ይፈቅዳሉ አንዳንዴ አይፈቅዱም ቢፈቅዱ በእርግጥ እዚያ ያልኩበት ቦታ መሄዴን አሰልስው ይደርሱበታል አለዘያ ራሳቸው ከተፍ ይላሉ ያን ያህል ቪመን አብረን ስንኖር አንድ ቀን እንኳን እንከን ሳያዩብኝ ይሄው ወደማይጦለሱበት አስም ሄዱ አንተ ግን እንደ አባትህ ጠርጣሪ አይደለህም ማለት ው ያልጠረጠረ ተመነጠረ ተብሎ የለም ብለው ዝም አሉ አቶ ጩጨፍቄቴና ወሮ ቅርሴ ከተጋቡ ብዙ አመታት አልፈዋል አቶ ጩፍቴ የ አመት ጎልማሳ ወሮ ቅርሴ የቼ አመት ቆንጀ ሆነው ቀደም ባስው ዘመን ጋብቻ መፈፀሚያው በዚህ እደሜ ነበር። የሞተ ትዳር አገኙ ንዲህ አይነት ባለሙያ ሴት ማግኘታቸው ፀጋ ነው ት ተይ እለም በሳይ የተባረኩ ልጆች ከአብራካቸው ተገኙ ወንድ ሴቶች ብቻ አ አመታትም ቢሆን ልጅ ሳያገኙ መቆየታቸው ነው ስሜን የፀነሱት አምስተኛውን የጋብቻ በኣካኛቹ አቶ ጠፍቁቄ በተለይ በእድሜ ቸውን ካከበሩ በኋላ ነው እስከዚያ የትካዜ ዘመን ነበር መረዳ እየተሰማቸው ወይኔ ልጅ ሳልወልድ መሞቴ ነው እያሉ ይቆጡ ነበር በቤትም ለባለቤታቸው አልተመቹም ጥፋቱ የሴቷ ይመስል በሆነው ባልሆነው ይበሳጣሉ አንዳንዴም ውህ ቀጠነ ብለው በትር ያሳርፉባቸዋል ሴቲቱም ጓዳ ገብተው ያለቃቅሱና እንባቸውን ጠርገው ይወጣሉ የወረዱ ጊዜ እናታቸው እንጂ እንዲህ ብለው ለማንም አይናገሩም ወሳጆቻቸውን ለመጠየቅ እምቡር ስስኑሮአቸው አጥብቀው ጠይቀዋቸው ነበርና እንዲህ ብለው ትንፍሽ አላሉም አቶ ጩፍቲቴቂን ያባባሱአቸው ዘመዶቻቸው ናቸው አገዷ አክስታቸውማ ምን ይደረግ የስንት ወላድ ከዘር አግባ ብስን ስንለምገህ አንተ መሲናዋን አስወደደህ የሚሱ አማርኛ አላቸው በዚህን ጊዜ ነው በትሩ ላይ ጠንከር የሚሉት እርግዝናው እየገፋ በሄደ ቁጥር የአቶ ጨፍቄ ጠባይ እየተለወጠ ሄደ ያ እልሀቸው ስጥ እንደበላች አህያ ሚስታቸውን እያራርዋጡ በዱላ የሚነርቲት አሁን የለም የቀጨመ ፊታቸው ተፈታ ስሚስታቸው ተገቢ እንከብካቤ ማድረግ ጀመሩ ሲወጡም ሲገቡ እኮ ምን ይሆን የሚያምርሽዖ ሆነ ጥያቄአቸው እነዚህ በካሮች ሲያረግዙ የሚያምራቸው የተለየ ነገር ነው ስንድ ቀን እንዲህ ብለው ሲጠይቁቄአቸው ተማሪ ለምኖ በአኩፋአዳው ያጠራቀመውን አምጣልኝ አሉአቸው አንድ ተማሪ ወዲያው በእንተ ስማ ስማርያም አስ ግባ ተባለና አኮፋዳው ተወስይ ወሮ ቅርሴ ፊት ተዘረገፈላቸው ጥሬውኑብስሉ የእንጀራው ቁራሽ ሁሉም አለ ወሮ ቅርሴ ያንገዋለሉት ምንም የስ ሁሉንም ደስ ብሎአቸው አጣጥመው በሉ ስተማሪው አኩፋዳው በእንጀራ ተሞልቶ ተሰጠውና ተሸኘ ምን ሴላም ሴላም አምጡ የሚላቸው ነገር አለ አንድ ጊዜ አድ ገ በአ ባሴ ባል ወደገፈርሳ ሄደው አመጡና ሰጡአቸው ቁርጥም ቢመባበ ይድ ገበር ርጭቆ አላሰኛቸውም አሁን እንዲህ አይነት አምሮት ቸል ው ሊከበር አንድ ሶስት ወር ሲቀረው ወሮ ቅርሴ ምጥ ያኣቸው ሀኪም ቤት መገላገል እምብዛም ዚዝ የል ዘመዶችና ጎረቤቶችም ተስብስበዋል እንደዛሪ እንደተለመደው መዳመጣ ይ አልትለመደም ደህና ደህና ሁለት አዋላጆች ተጠርተው መጡ ወላድ ጀመረ የተመረገ እቃ ሁሉ ተመር ተቀምጠው ያምጡ ጀመር ሴቲም ማርያም ማርያም ሣስት አይጠናም ይባላል ይሄውም አ ባችም ሱሪዎን ይፍቴ ተባሌ እንዲህ ሲሆን ምጡ ተፎነቀ አዋላጆች የመቃ ምርኬ ግን ወሮ ቅርሴ አልተገላገሉም ሰአቱ ገስገሰ ሰው መቃውን ተደግሬው አገዲንራደ ይምጣ ብለው አዘዙና ሲመጣ ወሮ ቅርሴን ደጋግፈው አስነስተው አልታየም በመጨረሻ ቁና ዱ አደረጉ አቶ ጠፍቄም አንድ ጥይት ተኮሱ ግን ምንም ስውጥ ጠላ ሰጡአቸውና ጠጡ ሴቶቹ ዙሪያውን ከበው እንደበፊቱማርያም ዕዲጽጳዴ«ሮይዳኒ ናሮ ሴት ናት ማለት ነበር ሆናም ነገሩን ይበልጥ ግልፅ ለማድረግ እትብቱን የቆረጠችው አዋአጅ ወንድ ነው አስች ደስታ ቤቱን ሞላው አቶ ጩፍቴ ስሙን ስሜ ብየዋስሁ በቃ እንግዲህ ስሜ ከመቃብር በላይ ውሎአል አሉ የስሜ መወስድ በቤቱ ሰላምን ብቻ አይደለም ያመጣው ብልፅግናና የስራ እድገት ነው በስራቸው እድገት እያገኙ እስከ ከፍል ሹምነት ማእረግ ደርሰዋል ህብቱም የ ሄደ እዚያ ሰፊ የከተማ ቦታ ላይ ዘመናዊ ቤት መኝታ ቤት መታጠቢያ ከፍሎች ያስው ሰርተው ገቡበት መኪናም አንድ ኮከስዋገን ገዝተው እራሳቸው ይነዱ ጀፎመር የህብት ጭራው ነገር ነው ጭቅጭቅ አልተለያቸውም ከወረዳ እስከ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ድረስ ከስ አላቸው ግማሹን እርሳቸው ይግባኝ እያሉ ግማሹን ባለጋራዎቻቸው ወደ ላይ እየወሰዱት ይወዘወኩታል ይህን ሁሉ ጉዳይ ከስራ ጋር ለማስፈፀም አዳጋች በመሆኑ አንድ ጠበቃ ኩሉም ችሎት ስመቆም የሚችል ቀጥረዋል ግን የልባቸውን አያደርስላቸውም ጠበቆች ለብዙ ሰው ስለሆነ የሚቆሙት ያንዱን ጉዳይ ሲከታተሉ ሌላው ያመልጣል በዚህ አይነት ኪሳራ የተቆረጠባቸው ጥቂት ጊዜ አይደለም አሁን ብስጭቱ ከቤት ወጥቶላቸው አደባባይ ደርሰዋል ከሁሉ ደግሞ የሚናደዱት ከጠበቃው ጋር በመጀመሪያው ሲዋዋሉ የሚከፍሉትን ይስማሙና የመጀመሪያውን ከፍያ ሰጥተው ሳስ በየጊዜው ገንዘብ አምጡ የሚስው ነው በየቀጠሮው ትንሽ ትንሽ ካላጎረሱት ነገሩን ቸል ይለዋል በኋላ እንዲህ ሲሰስቻቸው ጊዜ ነገሩን ረትተህ እኩል እንካፈላለን የሚል ውስታ አበጁ ይሄ ተሻስ እየረታ ግማሽ ንብረት ያስገባላቸው ጀመር ብቻ ምን ይሆናል አንዱ ከስ ሲዘጋ ሴላው ይከፈታል ስለዚህ እሳቸው ከስራቸው አንዳንድ ምክንያት እየፈጠሩ በመቅረት ፍርድ ቤት ይውሉ ጀመር ከሱን የሚመሰርቱት ቁልጭ ባስ ማስረጃ አስደግፈውም ቢሆንም ቶሎ አይፈፀምም መልስ የመልስ ምልስ እስኪቀባበሉ ድረስ እንኳ አያሌ ጊዜ ይፈጃል ከዚያ የግራ ቀኝ ምስከር መስጣት አስለ ይህ ከሆነ በኋላ ዳኞች ነገሩን እናጥናው ብስው በቀጠሮ ያቆዩታል በፍርድ ቤት ቀን ደግሞ ዳኛው ወይም ዳኞቹ እከል ያገኛቸውና አይገኙ ይሆናል ጣጣው ብዙ ነው እንዲህም ተደክሞ በመጨረሻም የሚሰጠው ፍርድ አጥጋቢ ላይሆን ይችላል ብር ብሎ የመጣውን መጭ ብሎ ይቀድመዋል ይህ እንግዲህ እልህ ውስጥ ይጩምርና ነገሩ እስከ ጠቅላይ ፍቤት ይጓተታል የአቶ ጩፍቄ እፎይታና ደስታ የሚጀምረው አጥር ግቢያቸውን ሲገቡ ው ሁሉ ነገር በስአት ተዘጋጅቶ ይጠብቃቸዋል ይሄ መቼም አሁን የተፈጠረ ሳይሆን ከወሮ ትርሴ ጋር አብሮ የመጣ ነው ብቻ አልገባ ያላቸው ስሜ ከመወስዱ በፊት ምን እንደሚያስቆጣቸው ው አንኳን ስብትርና ስቁጣ የሚያበቃ ጥፋት ባስቤታቸው ወሮ ቅርሴ አይፈፅም ለባስቤታቸው ስቤታቸው ታጥቀው ው ያሉት ደግሞ ይህን ያህል ሀብት ኖሮ ይቅርና ጥቂትም ቢሆን ወሮ ቅርሴ አብቃቅተውና አጣፍጠው ማቅረብ ይችሉበታል ታዲያ ፍልጥ ማንሳትን ምን አመጣው አሁን ሁናቴውን አቶ ጩጨፍቄ እያስታወሱ ይስቃሉ አንዳንዴም ይገረማሉ ከወሮ ቅርሴ ጋር ግን ስለዚህ ጉዳይ ተወያይተው እንዲያውም ፈፅሞ አንስተው አያውቁም ወሮ ቅርሴን የመሰለ ትእግስተኛ ሚስት አጋጥአቸው ነው እንጂ ሌላ እልከኛ ሚስት ቢገጥማቸው ናሮ ሲያገቡ ሲፈቱ መኖራቸው ነበር ከስራ እንደገቡ ወዲያው የእጅ ውህ ይቀርባል አሁን እንኳን ተነስተው መታጠብ አይወዱም እዚያው እንደተቀመጡ ታጥበው አፋቸውን ተጉምጥምጠው እጃቸውን በፎጣ መጥረግ ነው የሚውዱት ይህን የተመለከቱ አንድ ጓደኛቸው ጩፍቄ እዚህ አዲስ ቤት ከገባህ እንኳን የዱሮውን ባህል አልተውከም ቢሉአቸው እባከህ ቤቱ ነው እንጂ አዲስ እኔ አልተስወፕኩም አሉአቸው እየተባስ ይወራል ከዚያ ምሳ ይቀርባል የወጡ አይነት ብዙ ነው ጠፋ የተባስ እስት አራት አይነት ወጥ ይቀርባል ስሜ ከተወስደ በኋላ ጥቂት ከፍ ካለ በኋላ እሱን ጉልበታቸው ለጅ አስቀምጠው እያጣጫወቱት ነው የሚበሉት ወሮ ቅርሴ እንኳ በዚህ ነገር አልተስማም በ ብቻ ማን ሰምቷቸው እንደርሳቸው አባባል አራስ ልጅ አንድ አመት እስኪሞላው ድረስ አህል እንዲሸተው አይገባም እንግዳ ሲመጣ ብቻ ስሜ አይመጣም እዚያው መሻ ቤቱ ከሞግዚ ይቆያል እናቱም አባቱም የሰው አይን ደግ አይደስም የሚል አማርኛ አላቸው ከቤት ጠጅ ቢታጣ ጠላ አይጠፋም ጠጁን የሚጥሉት ራሳቸው ወሮ ትርሴ ን በጥቅምት ወራት በጥልጌ ገዝተው ያስቀምጣሉ ባስቤታቸው በተሀውን ይውዱኃል ት ላና ደረቁን ነው ሁለቱንም አዘጋጅተው በእንስራ ሾመው ያስቀምጣሉ ከዚያ ሰይ ና በጠርምስ እየተንቆረቆረ ይቀርባል እንዴት እንደሚሆንላቸው እንጃ ጠጃቸው ወፍ ። አንደኛው ልጅ አይራበው አይጥማው እን ን ሰጠ ሁለት ነገሮች በ ር ጅ ሆነው እናታቸው ሲጫወቱት የሰሙት ሲ ው ይናራል የሚለው አባ ስጥታ ህፃን ልጅዋን በተኤ እንዲጣወት ታደርግና እርስዋ ውህ ሴትየዋ ስጥ አስጥ ክርዳለች ስትመለስ ልጅ ሆየ ስጡንና አፈርን እየቀላቀለ ስሯቸ ችት ለች በዚህ ክፉኛ ተናዳ ቶሎ እንስራዋን አውርዳ ትሄድና አንስታ ሲጫወት ሠ ባቂ ዋለች ልጁም ተንፈራፈረና ድርቅብሎ ይተራል ብታገላብጠው ማሚ በድን ነው የዚህን ጊዜ የምታደርገው ጩንቋት ትቅበዘበዝ ከ በ ን መንገድ ይዛ እያጉረመረመች ስትሄድ አንድ ች ቷ አጠገብ የሚያልፈው ከሌ ታገኝና አባቴ ልጅ ስጥ እህል ከአፈር እየደባለቀ ቢያገኙ ምን ጐአ ስትል ጠየቀቻቸው እርሳቸውም ምን ይደረጋል ይህ የሰራከው ስራ መጋር ቀ ራሱን ማሻሸት ነዋ ይሉአታል ነገሩ ስላላረካት መንገዷን ቀጠለችና ሴት መነኩሴ አግኝታ ይህንኑ ጥያቄ ጠየተች ተው ልጄ ይህ የሰራኸው ጥፋት ነው ብሎ ጉገጨን ይዞ ወደ ቤት መግባት እንጂ ሌላ ምን ይሆናል አሉዋትፈ ሰምታ መንገዷን ቀጠለች አንድ ገበሬ አገኘችና አሁገም ያንኑ ጥያቴ ደገመች ተው ይህ ያደረከው ጥፋት ነው ብሎ ትንሽ ጥኑን መቆንጠጥ አንጂ ምን ጉዞዋን ቀጥላ ሌሎች የምታገኛቸውን መንገደኞች ብትጠይቅ ደረጋል አላት ዛፍ ላይ እርስዋ ያደረገችውን የሚደግፍ አንድም ሰው ስላላገኘች በመተነቷ ተንጠልጥላ እራስዋን ሰቀለች አቶ ጠፍቄ በእሊህ በሁለቱ መመሪያዎች መሰረት ልጆቻቸውን ለማሳደግ ነው የፈለጉፐት ልጅን ጠበቅ አድርጎ ካልያዙት መረን ይስቃል እንዲህ ከሆነ ደግሞ ስራሱም ለቤተሰቡም አይበጅ ለህብረተሰብም ሸክም ይሆናል ይላሉ ልጅን መቅጣት በልጅነት ነዉ ብለው ስለሚያምኑ እናታቸው የተናገሩትን በማሰብ በጥቂቱ መቅጣት ጀመሩ ስሜ አንድ ጥፋት ያጠፋ እንደሆነ እርሱኑ እራሱን አርቁፎሜ ቅጠፍና አምጣ ተብሎ ባመጣዑ አርጩሜ ቸብ ቸብ ይደረጋል አንዳንዴ እርሱ አርቁፎሜ ብሎ የሚያመጣት ሳር ታህላለች የዚህን ጊዜ ሌላ አምጣ ይባለላል በዚህ አኳኋን ስሜ አባቱን መፍራት እንዲያውም ማከበር ጀመረ ማለቱ ይሻላል ሴቷም ልጅ ከፍ ስትል በዚህ በተለሙት መንገድ እንድትሄድ ተደረገች ሴቷ ልጅ በተወለደች በኛ አመቷ ሌላ ሴት ልጅ ተደገመች አሁን አቶ ጩፍቄ የጠበቁት ወንድ ነበረና እጅግም ደስ አሳላቸውም ወይዘሮ ቅርሴ ግን ምንም አልከፋቸውም በመካከሉ የስሜ እድሜ ለትምህርት ስለደረሰ ከመንግስት ትምህርት ቤት በተመላላሽ አስገቡት ያኔ በአዳሪነትም ሊያስገቡት ይችሉ ነበር ግን በዚህ ጨቅላ እድሜው ከቤተሰቡ መለየቲ ስአስተዳደጉ አይበጀውም በማስት ተምላላሽነቱገ መረጡ በውነቱ ምርጣቸው የሰመረ ነበር ስዚያውስ ምን አሳጣቸው ሀብቱ እንደሆነ ሞልቷል እንኳን ስልጆቻቸው ቀርቶ ስሌላም ይተርፋል አዳሪ ትምህርት ቤት ስጥናት የፀነነውን ስመጠያየቅ ይመች ይሆናል በምግብ በኩል ግን አይመችም እንደሚወራው ከሆነ መጋቢዎቹ ስእያንዳንዱ ተማሪ የተመደበውን ገንዘብ በምሉ ምግብ ላይ አያውሉትም በዚህ ተማሪዎች ማጉረምረም ነው ስራቸው መውን አስጠሩት ትምህርት ቤት አዳሪ ተማሪዎች ምግቡ እየተበላሸ ሲያስቸግራቸው ጊዜ በ ከሬ ርሱም ምግብ አዳራሽ ሲደርስ ነጠላውን በደንብ አደገደገና ቆመ በፊቱ አትርፎለታል ከበ ን ን ታያል ይህ ሁናቴው ይስሀቅ የሚል ቅፅል ስም ጌቶቼ እናንተ ሁላችሁም በዓዋነ ሳቡ ስለምግቡ መበላሸት ተራ በተራ ን ው ስርሱ ስመ ግን ሁልጊዜ አበር በትምህርት ገበታ ላይ የምትፐኙ ወጣቶች ናችሁ ትማራላችሁ ታጠናላችሁ አንድ ቀን ጥሩ ነው አንድ ቀን መገር ሃተ ነው የምግብ አዘጋጃጅትም እንዲሁ ነው የሚያስገድደን ይህን እንድ ሕበሜ ይህን ሆነ ብለን አድርገነው ሳይሆን ሁኔታው ነው እናንተን ለማስደሰት እሞክራስሁ ብሮ ብሩ ቦቦኩሌ ወደፊት የተቻለኝን ያህል ሁልጊዜ አስር ባስር አታ ብሎ ባጥሩ ግን በምርጥ ቃላት በተካበ አነጋገር አስረዳ ይሄ ገኙም የሚለው ህረግ አከራካሪ ሆነ ከተናጋሪዎች ብዙዎቹ ባለመታደል ዐዴጳያልዳ ይሆናል አስር የሚሉ ከደ ብተራቸው ሳያስቀድም አልፎ አልፎ ገብቶም አያውቅ ጓደ እልፊትም አልቀረ ሞግዚቲ ንን ቸል ይህ ነገሩን አባባ ሎና ግን ብቻውን ጣለት አንድን ነገሩ ቆመ በማግስቲ አቶ መና አደ በዛ የአፍ እያስጠራ ያል ሂፒያን ትናንት ማታ መርሜላድ ቅቤ ስመውሰድ ን አን ተው ከአ ር ይናገታል ለመሆኑ አንይ ትላስህ። መግባትህ ነው እኔኮ የሚገርመኝ አንድ ቀን እንኳን አስመርሳትህ ነው ይሉት ነበረ ወሮ ቅርሴ እርሱ እንደሚለው የለባቱ ሞትና ብቸኛነት ያመጣበት ጠንቅ ነው ዛሬ እንዲህ ባደባባይ ሲያጠስ ትኩር ብለው ይመስከታሉ አናት ያማቻቸው አድራጎት ትክክል እንዳልሆነ ይገባቸዋል ግን የሚሉት እሱ ወንድ ነው በወንድ ሁሉም ያምራል ስዚያውስ ሳስፈው ከረምት ቤት አይሰራም ምን ማድረግ ይቻላል የአልማዝ ሁኔታ ከዚህ በጣም የተስየ ነውና እዚያ ላይ ነው ያተኮሩት መቼም ማንም ሴት ብትሆን ለልጃቸው አቻ ትሆናለች ብለው አያስቡም ስለዚህ ነው አንድ ቀን እንኳን እስኪ ያቶ እገሌ ልጅ ጥሩ ናት ይሳሉ ተመልከታት ብስው አያውቁም አንድ በሁሉም የተዋላች ናት የተባለችውን ልጃገረድ እርሳቸው ያዩና አንድ ነገር እንከን ያገኙላታል ጥሩ ናት ግን ለስሜ አትሆንም ይላሉ እስካሁን ድረስ የአልማዝ እንከን ሁለት ደርሰዋል ገና ምግብ ሲቀርብ ደግሞ አንድ ሁለት ያገኙ ይሆናል ይሄ እንግዲህ አልማዝ ስስሜ ፈፅማ የማትሆን ናት የሚያሰኛቸው ነው መጠጥ በያይነቱ ቀረበ የአልማዝ ምርጣ ለስላሳ መጠጥ ነበር ውሸት ስይምሰል ይቺ ሲያዩዋት መጠጥ የምትመርጥ አይደለችም ዛሬ የመጀመሪያ ቀኗ ስስሆነ አፍራ ነው አሉ በልባቸው ወሮ ቅርሴ ይሄም ሁናቴዋ ነጥብ አላሰጣትም ጣለት ነው መጠጡ ከተነሳ ዘንድ ደህና የሚጎነጠው አማቻቸው ነው እሱ ደህና አድርጎ ያስቀዳው ውስኪ ነው ውሀ ይግባበት ቢባል አስ እዚህ ላይ የአማቴን ቅሬታ ስላስተዋለ በረይ እንዳለህ አምጣ አስው ንጋ አዚዚ ያሮ ቅርሴ አንተ ከአላይኛው መቀዝተዣ ውስጥ ቅረፍና በሳህን አድርገህ አምጣ አድል መር ር መ መስና በኋላ ልዩነቱን ለማወዳደር ነው መሰለኝ ጥቂት ጎንት ነበር በረይው የ ዚህን ይምስላል ብለው ፈሩና ነው እንጂ ተው ስማስት አምሩአቸው ቅሬታ ሁለት ስምንጊዜዜኩም ገጣ ቅርሴ ፊት ላይ የተሳለው እርካታ አማቻቸው ላይ የታየው ንን ው አ ንታዎች ናቸው እዚያ ጨምር አንተ ብስው ስአቅራቢሁ አትውሰደው እዚሁ ማከ ሊጨምር ሲል አንድ ይበቃል አለስ አማች ተው አማቻቸው ያስፈልገዋል ብስው ሱ ወሮ ቅርሴ ምናልባት ጥቂት አየል ያለበት እንደሆነ አይፈልጉም ለአማቱ ብሎ ነው አባይ ሳምደዋል በመካከላቸው ሶስተኛ እንዲገባባቸው ወስኪ ላይ ሲፎሕምሩ ይናደጻል ዶ ፍንካች በረይ እንኳን የክመረው ሰዎች ውህ ወይም በረዶ የጠመቀው እስቲ እኛ ያለመያችን ዜህ ሬ መሙንና ንጥረ ነገሮችን አዋህይ ነው ባለሙያው እገጠምራለን ውሀ ካስፈለገ ሁሉም ለላይ ምን አመጣው እኛ ጠላና ጠጅ ላይ መቸ ወሀ ሌላም ሌላም ይላል በዚህ ነገር ከሚስቱ ጋር « ዐዴልያይዳ ብዙ ጊዜ ተጣልተዋል እርስዋ ከእናቷ ሲነዢ ክልጠምርክ ችላስች እርሱ ደግሞ ትራዕሽን ኣጤ ይዛ ውስከ ሳያይ እንኳን ቀስ ብላ የአምቦ ውህ ጥቂት በ ከፈለግ ው ለዩ የፍ ወሽመጥ ስትቆርጥ ያውልሽ ጠጥርዐው ብ ያደረገች እንደሆ እኔ አልነካውሦ። አልፈ ል ፍይም ህ ንቶቹ ናቸው የማያጤሱ ባከ እ ነ ገ አመት ስመኖር ፅኑ ፍላጎት ስለነበረው በጨ አንድ ሐ የ ተሀርሞ ችቶ ማስት ይመስለኛል አድርጎ ይኖራልና አለ ነች ገርሽ ሰውየ በወነቱን በሚገባ በመሳሪያ እያዳምጠ ከመረዕዑ በ ለነቂ እንደሉ ሁሉ ከጠየቀው በኋላ ኃጤሳለህ ዎልስ እረ በ ሞልስ ያያርግስታል ሊላሦ ቶ ክ በጥራሽ ነ ሲላምሊለም ሌላ ነገር አፌም ገብቶ አያውቅ ህኪም ራዲያ ባዛ መጠጥ መስስ ከጤ ያልገባኝ አለው ይባላል አየሽ አዋቂው ሀኪሦ ው ነ ለማናር እንደረለጥህ ታፓ ነ ትጩቀጥቲኛስሽ አላት ምንም እንዲህ ቢላት ታዲያ በ ነው አንድ ቀን የሚያዳምጠኝ ቀን ይመጣል ትላለች ናገርዋን አልተወም ተስፋዋ ኑኑ ራት ተዘጋጀና ማእድ ቀረቡ አተቀጣመጣቸ ግንባሩን ሁስቱ ሴቶች በቀኝሁለቲ ወንይች ከን መንን ው ወሮ ቅርሴ እንዲጀመር ወሮ ቅርሴ አሳላፊዋን ጠቀስዋት እርስዋ ን ን ወጥ ሲወባ በአልጣዝ ወሮ ቅርሴ ጆመሩ እርስዋ ቀጠለች ከዚያ ሴት ልጃቸው ባበ ራ አለች ስለዚህ ከዚያ ጠጅ ተቀዳ አሁንም አልማዝ ብትባል ብትሰራ ጠጅ አልጠጣም ን ከ ላር በያ ቀጠስች አሁን ይኮላታል በሁስቱም ነጥብ አግኝታስች አጣማቻቸውምሦ እኔም አይ ው እስ ጠጁን እኮ አልቀመ ነን እንደስዋው ንኑ ልቀጥል አልተመስከውም ጣለፊያ ነው አሌት አልጠራጠርም ከ ብቻ ሁለት አይነት መጠጥ የቀላተልኩ እንደሆነ ጤና አይሆነኝም ቤት ገብቼ ልደባደብ አገለለ ቢቀርብኝ ይሻላል አስ ወሮ ቅርሴ እንዳይጣኑት ብሎ ሁለቴም ነሮች ወሮ ቅርሴን አላስደሰቷቸውም በተስይ እፊታቸው ሣስቴን እመታለሁ ማለቴን እንደ ድፍረት ው የቆበሩት ነፍሳቸውን ይማርና ባስቤታቸው አቶ ጨፍቄ ቀደም ብሎ በሚጣቴበት ወቅት ስአማታቸው ቀርቶ ለጣገም ስሌላ ሰው ሚስቴን እመታስሁብስው አያውቁም። የ ብላ ብትፀናም እርስዋን ቤት አድርሶ የኋሄድበት ይሄዳል ን ን መ ው ታዲያ ምን እናድርግ ነው የምትለው ስትል ጠየቀች ጎሽ እንዲህ እ ር ተመልሰን ፊታችንን እናስወጋ ስሜ ገል ን ሰፍተን ድካማችን መና ይቅር እንዴ ምን በወጣን በይ ተነሽ ርክ ር ሰር ስኮከቴል የተጠራው ሰው እየተመለሰ ነው የተረም ቢኖር በጣም ጥቂት ነው ደብሪቱና ባልዋ አንድ ጥግ ቦታ ፈልገው ተቀመጡ አሳለፊው ሲክለፈለፍ መጣ ደብሪቱ እደት አየችው አይን ጦር ቢሆን እዚያው ወድቆ ነበር ባልዋ ግን ስሜቷን አልተካፈለም በምንም አይነት የአሳላፊው መልእከት እንዲጩናገፍ አይፈልግም እስቲ ጠጅ አምጣልን አለ ባል ወዲያው ከመቅፅበት አንድደረቅ አንድ በተሀ ይዞ መጣና ከጠረጴዛቸው አስቀመጠ እንግዲህ በደህና ቤታችን ስለመግባት ከፈለግሽ አንቺም መጠጣት አለብሽ አለዚያ የቀድሞው ታሪከ ይመለሳል ቅድም እይን አይኔን እያየሽኝ ነው ያነገዢር የሆነው አላት አረ እባከህ የእኔ አይን ንፁህ ነው ብለህብለህ ምን ነገር አመጣህ አለች የምትይው ውነት ሊሆን ይችላል ግን እኔ የምነግርሽ ሀቁን ነው ብሎ ስሁለቱም ከደረቁ ቀዳፁ እንደሚባለው የዚህ ቤት ጠጅ በጥርኝ የሚሄድ ነው ሁለቱም ወደዱት እንደቅድሙ እንዳያበዛ በማለት ደብሪቱ በወሬ ጠመደችው ያቺን እዚያ ዘንድ ቀይ ልብስ የለበሰችውን ታያታለህ የእኛ መስሪያ ቤት ባልደረባ ናት ከእኔ በፊት የስሜ ሀፊ ነበረች አይ ስሜ ወዳጆቹን አይረሳ ከማን ጋር ነው እባከህ አብራ የመጣችው እንዴ እሱም የኛ መስሪያ ቤት ባልደረባ ነው ተጋቡ እንዴፇ አልሰማሁም አለች አይ ምናልባት ከአንድ መስሪያ ቤት በመሆናቸው አብረው መጥተው ይሆናል አስ ደመቀ አይመስለኝም አተማመጣቸውና አወራራቸው የለዲስ ፍቅረኛ ው እየተንሾካሸኩ ነው ዮሂያወሩት ተመልከት ደግሞ ወሬ ከ እክ የአዲስ ፍቅረኞች ምልከት ነው አታስታውስም እኛም የተጋባን ለና ። ኢ ተና ሰው ከልጅነት እስከ እውቀት ያደረግሁትን ነገር ሁሉ ዘርዝሮ ሲነግረሻ ከ እንዴት ነው ሊሆን የሚችስውፇ መቼም እናንተ ቄስ ትምህርት ቤት የኖራችኑ ለዎች እንዲህ አይነቴገ ነገር ሳታውቁ አትቀሩም አለች ፊቷን ወደ እርሱ መስስ አድር እንግዲያውስ አንድ ጩዋታ ልንገራችሁ አስ አዳፍሬ አንድ ጊዜ አንዲት ሴትዮ አንድን መፅሀፍ ገላጥእናንተ አዋቂ ነው መሰለኝ የምትሉት እርሱም መፅሀፉን ይገልጥና ከበላች በኋላ ለጥቂት ጊዜ ድከም ይላታል ይላል መፅህፉ እንዴት ነው ይሄ ትከክል ነው የማለዳ እንቅልፍ ይጣፍጣታል ይላል አሁንስ ደሞ አረ እርግጥ ነው ሽንቷን ስትሸና ገፋስ ያስቸግራታል አለ እሚገርም ነው ልክ ነው መቀነቷን ስትፈታ ያሳከካታል ይላል ይሄ እርግጥ ነው እፁብ ድንቅ እረ እፒህስ እግዜር ናቸው የበላሁት ሁሉንም ያውቁታል አለች ይባላል ትጠይቀዋለች የጠጣሀት አልቀራቸውም በዚህ ርእስ ላይ ብዙ መነጋገር ይቻላል ግን ጊዜ የለንም እዚህ ደግሞ ስረጅም ጊዜ መቀመጥ አይፈቀድም እንዳስ ደብሪቱ ቀበል ትልና አዎን እነዚህ ነጃሶች አንድ ነገር በር ሳይ ማአ በፈዋል አዎን ደግ ነር አይበሉዋቸው እንጂ አንዲህ አይነቱን ነገርማ በደንብ ነው ከክ ር ላን ሀሳብ መጣልኝ ለምን እኔ ከፍል ሂደን አንቀጥልም ይሄ በጣም ር ፈአደፍል ዙ ሊያስረዳን ይችላል ማወቄ ጥሩ እኮ ነው ምን ከውስ ለቱን ሴተች ጠየቀች አሁን ያልሽው ትክከል ነው ደብርየ ብቻ አንዴ እት ፈጥሬ ከአለስቃየ ፈቃድ ልቀበል አለች አንዷ ሌላዋም እመጣለሁ አለች እጂን ስስቃየን ደብርየ አንድ ፅሁፍ አናቢኝ ብላኛለች ብየ ሮጠ አመሩ እነዚያ ሁለቴ ሊያጻ ተስማምተው ወጡ ደብሪቱና አዳፍሬ ቀስ እያሉ ወደቢሮአቸው ሁስቴ ሴቶች አንዷ ሌላዋን ከ ሄዱ ደብሪቱና አዳፍሬ ገብተው ቁጥ እንዳሉ ቀጥል አዳፍሬ አለች ሰን ወዲያው ከተፍ አሉና ቦታ ቦታቸውን ያኩ በል እንግዲህ ሓሪሪ ይት በህገራችን በጥንቆላ ስራ እንችላስን ቃልቻ ደብተራ የሸ የተሰማሩትን ለ የዳቭ ነቁሉ ናቸው ደብተራ አውደ ነገአኋ ታዊ ቃልቻ ዎች በሶስት ደረጃ ል ከበቁ ባህታውያን ተልኬ መጣሁ በሣለጊ ተር ነበብ ቆጥሮ ኮና አ እድስቴ ቡቲ ት ጻበሁ። ይ አዲስ አበባ ነበሩ አንድ ጠጅ ትመጣና አባቴ ይህን ያህል ገንዘብ ትርፍ አእ ስማራባት ትፈልግና ካህኑ ዘገድ ትጠይቃስች እርሳቸውም ከቤትሽ ፊትስፊት ን ለ ዞር ብለሽ አንዳታይው ምስር ው የሚበቅለፁ ይሉዋታል እርሳቸውንም በጣም ስስምታምናቸው እንዳሌዋት ከቤ ነ ቆፍራ ትዘራዋስች እርሳቸውም መዝራትዋየን ረ በ ን ደጀ ይዘሩበታል እርስዋም ብታይብታይ አይበቅልምበኋላ ምስር እጅብ ብሎ በቅሎ አየች ከ ጊዜ ካህኑ ዘንድ ትሄድና እረ እዚያ ስፍራ ላይ ሞስር በተስበት ትላቸዋስች ይሄሠላችሁ እንደፈራሁት ትመስከችው ነበር ማለት ነው አሁን ምን ይደረጋል ትልቅ ስህተት ተሰራ ምናለ ነበር ለወሬ ባትቸኩይሮ ብስው አሰናበቱዋት ይሄን ስጠዋታ ብየ አመጣሁት እንጂ እኛ የምገስበው ዘዴ ከዚህ በጣም የተራቀቀ ነበር አስ አንዱዋ የደብሪቱ ጓደኛ በፀጥታ ታዳምጥ የነበረቸው አንተም አንቴም እንዳትል ስለመሆኑ ይሄ አሁን ይሰራበታል ወይስ አይሰራበትም ስትል ጠየቀች አልገባኝም እትየ ምን ስማለት ፈልገው ነው አስ አዳፍሬ ደብሪቱ ቀበል ታደርግና አሁንም ትሰራበታለህ ወይ ወይገስ አትሰራበትም ነው የምትልህ ስትል አብራራች ው የሴትየዋ ነገር መጣ ሴትየዋ ስአራተኛ ጊዜ ይሁን ስአምስተኛ አላውቅም አዲስ ባል ታገባስች እንደኔ ኩርምባጥ ብጤ ኑሮ አንቱም እንዳትስው የሚበዛበት መሰላት አንተም እንዳትለው የተለመደ አይደለም ስአራተኛ አምስተኛ ባል ታዲያ ማታ እግር ለማጠብ ውሀ አጮቃ ታቲርባለች እርሱም ሁኔታውን እንዲለይ ዝም ይላል ሁሉም ዝም ዝም ሲሆን ጊዜ እርስዋእግር ይነሳና ቆሬው ላይ ይቀመና ትላለች እርሱም እንደተባለው አደረገ በኋላ ደግሞ አገዱን እግር አጥባ ስጐከፎርስ ይሄ እግር ሰ ይምጣ አስች ይባስል ግዴስም እትየ አንተ ይበሉኝ አዚህ መስሪይቤቪፒ ያ ኩለ የሚል በጣም ጥቂት ነው እነዚህ አዲስ የተቀጠሩት ልጃገረይች አገቱ በጄ የይ ይሉኛል አለና ዝም አለ አዳፍሬ ጥያቄዋን እኮ አልድስስከሳኒጅ ምን አስታወለች አይ የእኔ ነገር ጠየታው ላይ አተኩሬ ፍሬ ነን ተው ብየ አይቼውም ለመናገር አውደ ነገስቴ የት እንስ አላውቅም ለዲስአበባ ከተመስ ኑዓ ከስታወሳችሁኝ ዘንዳ ፈልጌ ስስንድ አላውቅም ብቻ አንድ ቦታ ተሸሽጎ አስ እንዲያውም አሁን በሰ ነ ንድ ተ መዋህፍ እሰጠዋስሁ ምን ያደርጋል አኔ ዘ ነኝ ጠዋት ስራ እአና ተ ለ በሰፈሬ የከብር ዶከተር ባልሀንርአየ እእ ቸፍ የይ በጓሮየ ዋና ዋና ከመግባቴ በፊት ቢያንስቢያንስ አንድ ኋነለቹ አ አክጥውን ትጠል በሾ ስ ስ ሃጃ ተከያስሁ እንደህ የእኔ ብቤ ስስ ሰክ ይ አብዛኛያቹ ስኔ ከገድ የሚመጡት የእ ሓሪዕ ። ከው ብሮ በኩል ሲወጣ ያሰው ገ ሺር ያሁኑስ አሁን ነው ያሳሰባት ፈቃድዋ አልቴ ምን ያህልም ሽቱ ቢርከፈከፍበት ዴት ሊሆን ው ያለችበት ከፈረንጅ መስሪያ ቤት በ ይዛ ለመሄድ አትፈልግም እርግጥ በፊት ስራ በምትጀምርበት ጊዜ ው እዚያ የለዛባ ሽታ የዋናው ስራ አስኪያጅ ፀሀፊ ናት ላት ይሆናል ግን የስራ አስኪያጁ ሆና የ ርቃጁንም መኖር አስፈላጊነቱ አልገባትም ለእንቁላል ዋን ሁሉም ስሰሚ የዶ አመናት ያላት ተስፋ ር ነ ቅንቅን ነው ደግሞስ እሽ የእንቁላል እጥረት ከሆነ ገዝቶ ለመጠቀም ይቻሳል ገበላ እንደሆነ ይሞታል ወይ ው አባባሉዋ ከጊቢ ውስጥ አለ እንበል ታዲያ እንቁላል ጸብ ጉን ይማረውና አቶ ጨፍቁ ያልተከሉት የፍ ያስደሰቷት ዛፎቹና አበቦቹ አድ ወይራው ኮሶው ዝግባው እረ ስንቱ ተቆጥሮ ይከለቃል ተክል የለም ር ን ያዩ እንደሆነ እንደምንም አምጥተው ያፀድቱታል በአበባም የወ ርሁ ነው የዕጌ ሬዳው አይነት ብቻ ሶስትአራት አይነት ነው ብቻ ምን ይሆናል በኩል ለን ብሎ ስነ ፍጥረትን ለማድነቅ አይመችም የአበቦቹን ሽታ ጥሶ የአዛባፁ በን ለ በሰ ሽታ እንደገና ተቋቄሞ የአዛባውን ለማባረር ጊዜ ይጠይቃል ነገሩ የልጆች ይ ርበያሽ ጩዋታ አይነት ው ቢሆንም እርስዋና ስሜ በቀን ሁለት ጊዜ ጠዋት አንዴ ከቀትር በኋላ አንዴ ወንበር ለውጥተው ከየርካው ስር ይቀመጡና በዳቸውን እየጠጡ ምጎህፍት ያነባሉ ወሮ ቅርሴን ደጋግመው አብረዋቸው ቡና እንዲጠጡ ጋብዘዋቸው ነበረ እሽም አላሉ የቤቴ ስራ አያደርሳቸውም እንጂ ከአድባርዋ ስር ቡና መጠጣቱን ይወዱታል በተለይ ደግሞ ወራቱ ግገቦት በመሆኑ አስፈላጊ ው ስሜና አልማዝ የሚጠጡት ስለራሳቸው እንጂ ስለአድባሩዋ አይደለም መቼም በዚህ ወር ውስጥ አንድ ቀን ወይ ማከሰኞ ወይ ሁስ ወይ ቅዳሜ ማታ ስአድባሩዋ ቆሎ ቆልተው ቡና ማፍላታቸው እማይቀር ነው ብቻ ያን እስት ሁለቲ ሙሽሮች ባይኖሩ ምኞታቸው ነው ምከንያቱም ስሜ ባስፈው ጊዜ አይ እማማ ይህች ቆሌ አድባር የምትያት ነገር የሂበተንላት ቆሎ በልታ ከመሄድ በስተቀር አንድ ፋይዳ ስትሰራ አይቼ አላውቅም አያለ ስለሚቀልድ ሁለተኛ ደግሞ የዚህችን አዲስ ሴት ስለዚህ ያላትን አስተያያት በውል ስላላወቁት ነው በነገር ነገር እንደተረዱት እስዋ ከባሉዋ የተለየች አትመስልምባልና ሚስት ከአንድ ባህር ይቀዳል ተብሎ የለ ብቻ አድባሬ አውግሬ ላንቺ ቦረንቲቻ በማደርግበት ቀን እነዚህን የምትወስጂበት ብታ ውሰጂልኝ አያሉ ይስማመኑዋት ነበረ አንድ አርብ ለሳምንቱ መጨረሻ ሚዜያችን ሶደሬ ጋብዞናል ብለው የሚመለሱትም እሁድ ማታ መሆኑን ነግረው ሄዱ ይህ በወሮ ቅርሴ ቤት የአድባርዋ ስራ ነው አንቺ ሁሉንም ማዘጋጀት ትችይበታለሽ ይሄው እንዳልኩት ሆነ አይደለም አሉና ቅዳሜ ቀን ቆሉው ሲቆላ ቡናው ሲለቀም ዋስ ወደ ማታ ከጎረቤቶቻቸው አንድ ሁለቱን በደንብ የሚያውቋቸውን ጽር ያዘርላቴቹ እናት የሚባሉት በመከራም በደስታ የማይለዩ ናቸው ከዛፉ ስር ምንጣፍ በጠ ነው ሚን በስ መቆላት ጀመረ ወሮ ቅርሴ አያስችላቸውምና አንቺ እንዳታሳርው አቸ መ ረ ቡናው ሲቆላ መቼስ ያውዳል ያ የውጥዎቹ ሰፆች እና በሚዝባ አሽትተው እንድትወቅጠው መለበሮ ከሑአ እቶ ሲወጣ እስቲ አምጠው የጣሞ እናት ጠየ ምንም እነር አሥ ሰጡአት ሙሽሪት ለመደች የስሜ እናት ሲሉ ውጥውን ምን ጣስትዎ ነው ሰ ባስም ውጭ ውጥውን አሉ ወሮ ቅርሴ እንዴት ውጥ ትገባለች ትወጣለች ከባልዋ አትለይም ፍራ ሩት እናት ደግመው ጠየቁ አይ ን ቤት ማድቤት ገብታ ጉድ ጉድ አአ ናት ለማለት ይችላሉ አሉ ወሮ ቅርሴ እንዴት ነዎት ፅድቄ ቀርቶብኝ ጩጨሉ በአህር የማሞ እናት አይ የማሞ እናት እርስዎ የደላፆት በኮነነኝ ዳሩ ግን በእስዋ አይፈረድም አሉ ወሮ ቅርሴ ዩ ዲጳልያይዳየ ታያ አንዱዋን ግን ቆንጆዋን እ ለሁና አሜቴ ከፆታያ አንዱዋን ግ ንድትለሎነ ት ናት ሲሉ ሰምቻለሁና ና እኔን አእምሮ ያለኝን ፍጡር ይረዳኛል ብየ የምትቀልደው ወሉ ያስ አሳደርግም ግኡዝ በዝ ነው የተባለው አቤት ያን እለት ያፈርኩት ይለምኑልኝ ስአት አልያዝኩትም እንች ተነተር ጊቢ ከመውጣቴ በፊት አንገቴን ደኃኤ አ አን ባኛል ተች ሰር ጣዳበር ይወዳል በማለት የጣሞ አና ተለያ ቂት የቤት ፃ ርስ ያውን አማረሩ እኔ የስሜ። ካለኞ ህጅ ቤትዋ ገብታ መፅሀፍ ታነባለች አለዚያ አልጋዋ ለይ ጋደም ብላ ሙዚቃ ተር ፍቅር ገና በልጅ ነቷ ጊዜ አንስቶ በሰውነቷ ስርዖ የዝ ስለሆነ ብኩ የዚቃ ፎት አጠራቅማለች አሁንም አዲስ የወጣ ዘፈን የፈረንጅም ይሁን የአገር ውስጥ ከመግዛት ወደኋላ አትልም አቀማመጡንስ ስታሳምረው በእያንዳንዱ ላይ በጉልህ ደራሲውና ርእሱ ይፍበትና በፊደል ቅደም ተከተል ተራ ትደረድረዋለች በዚህ አኳኋን ለማግኘት ቀለል ው አንድ ርእስ ስትፈልግ ጊዜ አይፈጅባትም ቀብ አድርጋ ታወጣዋለች ጓደኛቿ የሠዚቃ አቃቤ መፃህፍት ው ዮሉዋት አንድ ሙዚቃ ስመስማት ወይም ስመዋስ ሲፈልጉ እስቲ ወደ ቤተ ወጣነህፍት እንሂድ ብው እርስዋ ዘንድ ይመጣሉ አንዱም እነሱን አስተናግድ ብላ ነው ባልትናውን ቸል ያስቸው ወሮ ቅርሴ በሁናቴዋ ተደንቀው ዝም ብለው ይምስቱዋታል እሱዋም አንድ ያልሆነ ነዢ እንደሰራች ገባት ግን አሁን ምን ያደርጋል ሁሉም ነገር ተዘጋጅቷል ወሮ ቅርሴን ሀሳብ የያዛቸው እኔ አንድ ነገር ብሆን እንዴት ሊሆን ነው ስሜ ወጥ ቤት ሊገባ መቼስ የጣይሰማ ጉድ የለ በስምንተኛው ሸ እያሉ ያወጣሉ ያወርዳሉ የለም አሉ ስራሳቸው ይህቺን ልጅ ማሰልጠን አለብኝ የልጆቼን ያህል ባይሆን አንኳን በመጠኑም ማስተማር አስብኝ ስእርስዋስ ቢሆን ይህ ምን ኑሮ ነው እኔ እናቴ ለሴት ልጅ መቅያሱዋ ወየ ቤትዋ ው ትለኝ ነበረ ይሄው ከመጣች ዛሬ ድፍን ሶስት ሳምንቱዋ እንዳው በዚህን ጊዜ ተሳስቶ አንድ ቀን እንኳን ሰው ወጥ ቤት አይገባም እኔ መቺም በአይኔ ያየሁት ጊዜ የለም ደግሞ ችግሩ ከቪሌዔ ሀነን አለመጥፋቱዋ ነው ልንገራት ብል አገዴት ይሆናል እንዲህ አይነቱ ወሬ ባል ም አይደለም በማስት ነገሩን አወጡት አወረዱት በአንድ ነገር ሳይ ውሳኔ ሰጡ ሊ ። አይንም ሰው እንደሆነ ማወቅ ነበረብሽ ያስስራው ስም አትስጥው ማለቴ ነ ለ እናት ቢኖረውም አባት አንደሌለው ማወቅ አለብሽ ሁሉም ጋ ቁስል አለ በማለት ተከዝ አሉ ስጥቂት ጊዜ ፀጥታ ከሰፈነ በኋላ አይ ልጄ አንዲህ አይደለም ገና ታሁኑ ምን ተይኮ ጥርጥር አታብዥ ስዚያውስ ቢሆንወንድ ልጅ አንድ ተን እንዳባቱ አንድ ተቀን እንደናቴ ተብሎ የስ ዋ እናቴ የዛሄ ሴቶች ልጆች የኛን የቀድሞዎቹን ባታዩ እኮ ነው እንዲህ የምትሆኑትኔ በኛ ጊዜ የት ገባህ የት ወጣህ ማለት የለሰም ሲመጣ መቀበል ሲሄድ መሸኘት እንጂ የት ቆመን ነው የት ነበርከ ብለን የምንጠይቀተው ይህ የአለት ሁናቴ ማስመዝገብ በናንተ ዘመን የመጣ ነው እመሂኝ ደግሞ ስሜ የሄደውም የቆየውም ጓደኛው ዘንድ ነው እንደነገረኝ ጓደኛው ብቻውን ስለሆነ ጥሎት መምጣቱን ጠልቶት ነው ይሄ ነው ነገሩ በይ ቁጥ በይ ቡና እስካሁን ሳይፈላ ይቀራል እንጠጣ ግዴስም እቃውን ሴላ ጊዜ ታዘጋጀዋለሽ ብለው መጀመሪያ እሳቸው ተቀመጡ እርስዋም ምንተእፍረቷን ተቀመጠች ማነሽ አንቺ ኦ ኦ እናንተ ስምዋ እኮ ሊጠፋብኝ ው አገሂ ማነሽ ሲሉ ሰራተኛዋ በወጥ ቤት በር መጣ አለችና እመት አለች ልጄ ጀሮሽ ላይ ው የምትቀመሟኳው ይሄን ያህል እንጥል እስኪወርደኝ ስጣራ አትሰሚም በይ አትገተሪብኝ ቡናውን አቅርቢ ምን ከእናንተ ጋር መዳረቅ ነው ሲሉ ብሶቸውን በአጠቃላይ ገለፁ ወዲያው ወደ አልማዝ ዞረው ይሄውልሽ ምን ነበር ጀምረን የነበረውፇ ብስው ማሰላሰል ጀመሩ አልማዝ ትረዳኛለች ብለው አይን አይኗን ቢመለከቱ እርስዋ ነገር ልቧ ገብቶ ው ይሄውልሽ ስሜን ከመውለዴ በፊት የነበረብኝ ጣጣ ብዙ ነው ነው ደግሞ ዱላ አይመ ቁጡ ነበሩ ምን ልበልሽ ውሀ ቀጠነ ብለው ዱላ ማንሳት ይዢመኛል በኋላማ ፍል ዕ ር በፍልጥም በምኑም ያሳርፉብኛል አካስ ጎዶሎ አስመሆኔ ይጠብቃል እኔ መቼም ምንም እሐና ነገር እንዳይፈለጥ አደረግሁ ሰው መደብደቢያውን አዘጋጅቶ ኛል ዝም ያልኩ እንደሆነ በ አዓ ም ገርሳቸው እንደምንም አናግረው በምከንያት ይደበድቡ ሰማዩና ምድሩ ይኮርብኛል ማር ገ። በያ ብታ ወጣችና የህፃኑን መታቀፊያ የሽ ንት ጩርት ሻንጣ ውስጥ እስዋ እንደገባች ወደ ኾንት ቤት በል ሀኪም ቤት እንሂድ አለች እናቱን ነገራቸዜና ጠፎቸና ከዘጋጀች ወዲ ልጥለው መኪናው ውስጥ ገቡና ስሜ የጠጠሩን ምንገ ቶሎ ቶ ለቸውን ብቻ አንጠ ት ሲደርሱ በቀጥታ ወደ ጽ እርሳቸውም ደንግጠው ነጠ ገቡ ተፈተለከ ሀኪም ቤት ሲ ማዋለጃ ክፍል እስኪጠርሱ ቀስ አለና አስፋልት ብ ተሩ አስታማሚዎቹ ወዲህና ወዲያ ሲራወጡ ያያሉ ከዚያ ቅርሴና ስሜ ወዲ መሰላቸው አይ ጆሮአችን ይሆናል ብስው ዝም መጣችና የወሮ አልማዝ ባለቤት እርስዎ ይሆኑፇ ስትል አሉ አንድ አስታማሚ ወደ ስን ልጅ ተገላግለዋል አለች ወሮ ቅርሴ ቀስ ብለው አዎን አለ ወሮ ፈገ እንኳን ምጥ ይጠናባት ነበረ እስዋ ግን ማርያም ቶሎ ቀረበቻት አልል እልል እሰይ አሰይ በ ታማሚዋ ፈገግ አለች ስሜ ነገሩን የተረዳው ቃል በቃል ነው ተመስገን አምላኬ ሲሉ አስ እሱ ሀሳቡ የሄደው እሱ ሲወለድ የነበረው የተረዳችው ነገር አሰ ደ ክተት ስሰው ሲያወሩ ልቅም አድርጎ ሰምቶ ነበረ አስታማሚዋ ወደ ጥታችሁለታል ስትል ጠየቀኝኛ ችና ካርዳ ምን ብየ ልፃፍ ስም አውጥታችሁለ ንስ ይ ቤ ዝን ስሜ አስ እሺ ይህንኑ ፅፌ በሚተኛበት አጎበር ላይ አንጠስጥለዋለሁ ብላ ሄደች በድምሩ ሁለት ሰአት ያህል እንደቆየች አልማዝ ዐወደ መኝታዋ ከፍል ነሳ ናት ወሮ ቅርሴ ልጃቸው ወደ ቤት እንዲወስዳቸው እዚያ እንዳዩዋት ደህና ተወሰደች ጥቂት አጥሚት ጠጣችና አደረጉና የሚበላውን የሚጠጣውን ቶሎ አዘጋጀተው ይዘው ተመለሱ አልማዝ ምግቡን እምቢ አለችኑፁ ብትስመንም ይቆየኝ እያለች እሺ አላለችም በማግስቱ አባቱ ልጁ እንዴት ው አላት እየሳቀች እንዳንተው አስቀያሚ ብጤ ነው አለች ተመስገን አንቺን ይመስላል ብየ ፈርቼ ነበር አለ ስሜ ምን አስቸኮለህ አሁን ህያ አራት ሰአት ሲሞላው ይመጣ የስ አለች እንዳለችውም አስታማሚዋ በመታቀፊያ ጀቡና አመጣችና ያጥቡት ጥቂት ማንጎራጎር ጀምሮአል ረሀብ ሳይሞካከረው አልቀረም ጡትዎ እንዴት ነው አለቻት አረ ተነርቶ ኳስ አከሎአል አለች እንግዲያውስ ስለልጁ ስዙትና ይጣወትበት ብላ አስታቅሩፋት ሄደች አንተነህ ጡት አፉ ዘንድ ሲያርስ ብዙ ጊዜ እንደተስማመደ ሁሉ ያስችግር መጥባት ጀመረ እናቱ አየት አደረገችና ስረ ቆንጅየ ነው ሣን ነበር አስተያሚ ነው ያለው ብላ ስሜን በፈገግታ አየሻው አንግዲህ ከዚህ በፊት ያየሽው አንቺነሽ ሌላ ማን ሊል ይችሳል ለመሆኑ ለት ነራ ነክ አከ ቁር ቢላት ጥቂት አሰብ አደረገችና አባቴን እሱን ቄርጥ ነው አላመንከኝም መለ ስጫም በጥርጣሬ ዝም ብሎ ሲመለከታት እውነቴን እኮ ነው ስሜ ይይጣ ቁርጥ ስጣን አህ ወሮ ቅርሴ አየት አደረጉትና እንሐፍቱፍ ልጄ ከክፉ አይን አባባል ለመስማት ፈልጋ ነ ደለም እንዴ ኤድያ ወላድ እንዲህ ነው አሉ አልማዝ የስሜን ል ነበር ምን እሱ ዝግ ፍጥረት አይኑን እያጉረጠረጠ ዝም አለ ስምንት ። በወሮ ትርሴ አይን ምንም አልበላችም አልማዝ ግን ብዙ የበላች ነው የመሰለት ወሮ ትርሴ ወደ ልጁ አይናቸውን ጣል አድርገው እረ ምንድው እቴ ዝም ብሎ እንቅልፍ ብቻ አይደለም አንዴ አሉ አዎን ቀንቀን ሌት ግን ቁጥ አድርጎኝ ው የሚያድረው አለች አልማዝ ቆይ ይለምደዋል ጥቂት ጊዜ ነው አሉና የተበላበትን ወይም የሚበላው የተቀመምሰበትን እቃ አነሳሱ ማታ ሁለቱም የስሜ እህቶች ከነባሎቻቸው እንኳን ማርያም ማረችሽ ሊልዋት ስጦታ ይዘው መጡ ሁሉም መኝታ ቤት ገብተው ሳሙአትና ቁጥ ብለው ስለምጡ ስለህኪም ቤቱ ስለ ልጁ ብዙ ተወራ ማን ነበር ሀኪምሽ ስትል ትልቋ አልማዝን ጠየቀች ይከተር ጎሽሜ አለች አልማዝ እሱን ሰውየ አልወደውም አስች ትልቅ እህት ምነው ምን አደረገሽ አለቻት እኔንስ ምንም አላደረገኝም ግን ቲቲን የወሰድኩ ጊዜ አንዲት ወላጅ አጠገቤ ተኝታጋለች ታዲያ ገና በካር ናት መሰለኝ ኡኡታውን ታቀልጠዋለችፊ እርሱ መጣና ዝም በይ ብሎ በዚያ ባልተወለደ እጁ በጥፊ አያሮላት ምሰስሽ እርስዋም ጥፊዋን ከቀመሰች በኋላ ጥጥ ከዚያ በኋላ ሰውየው ሰውም አይመስለኝም አለች ትንሽዋ እህት ደግሞ ተራዋን አኒም ልጆቼን ሁሉ የተገላገልሁ እዚያ ህኪም ቤት ው ታዲያ ጀኒን የተገላገልኩ ጊዜ ያ የምታውቁት አልጋ ሸት በወላጆች ተይዚል ታዲያ አንዷ አይ ኢየሱስየ እንዴት ታደርገኝ ይሆን እያለች ኣራ ትናገራለች አስታጭሂዋ ሰማችና አሁን ዮሚሻልሽ የናትየዋን ስም መጥራት ው እስዋ የምትረዳሽ አስቻት እንዲህ ወሬ ደርቶ ሳስ ገንፎ መጣ ወንዶቹ ወደ ፈና ና ይዘው የትልቋ ባል ስሜ ቢ ይሻላል ብሎ ር እስን እወቅ አለው የትልቋ ታዲያ ስሜ ያንተ ቢሮ የተመረጠበት ይረቅ ጣቤቱ ነሰ ታመጣ ነገራች ይዛ መጥታ ባል ስሜ ሰራተኛዋን ጠራና ውስኪና ክር ብሎ የመጀመሪያየ ባል ተጣላት ቀዳች ይዛ ለመሄድ ዞር ስትል የት ይዘሽ ልትሄ ት የት ባል ከመጠጡ አይገፋም ከሲጋራውም ትታ ሄደች ሲጋራቸውን እያንቧለሉ ተያያዙት የትንሽዋ ተስቀዳና እርሱኑ እያየህ አንድ የለበት እኔ እኮ ካንተ ጋር መሄዱን የምጠላው ለዚህ ነው አነር ሩ ምን አዳረቀኝ ስሜ ማህም አኔ ካን ሰው መታዘብ ነው አንድ አይያዝም ዕስ ርን እንጂ ብሎ ቸለስ አደርጎ ጩመረለትና ገንቦው ጎልዋል አስ ምን ጎደስ ትለ ፀ ዲፈጳሪ ሀን ስአእንቁራሪኾች ተውላቸው በሎ ሸርፍ ሲያደርግ ተው ው ይጠጣውን እኔ ምን አውቃለሁ አለ ሞን። ን አጨ ች ጠጋ ብሎ በጆሮው አንድ ነገር ሹክ አለው እርሱም እኛ ችግር ሆነ ወደ ሁለተኛው አማት ጠ ከለናት ነው ቅድም ጠርመሱን ስትወስድ ሁለተኛ መጠጥ የሚሉ እኛ ፊት እንዳታቀርቢ ብለን አስከ ስዚህ ነው ዝም ብላ የቆመችው አለ ፈገግ እያለ ታዲያ እንዲህ አትሉኝም ይሄን ባውቅ አኔስ ለምን አደፋፍር ነበር እውነት አንተም አልጠጣም ብለህ ወሰንከ ሲሉ ወደ መጀመሪያው አማቻቸው ተመለከቱ እርሱም እራሱን ወደላይና ወደ ታች እየነቀነቀ የአዎታ መልስ ሰጠ ፊትለፊት የተቀመጠችው ሚስቱ በደስታ ፈካች ምን የተባረከ ቀን ነው የዛረው ቀን ዛሬ ስላሴዎች አይደሉም በቃ ከዛሬ ጀምሮ አዘክራቸዋለሁ አለች እንግዲህ ለዛሬ እንዲህ ብለን ወስነናል ነገ የሚሆነው አይታወቅምና ለስለት ባትቸኩይ ደህና ነው አለ ያ ሁለተኛው አማቸ አይ ውሳኔ ውሳኔ ነው አሁን ደግሞ የምን ጥርጣሬ ነው በማለት ቆጣ አለች የመጀመሪያዋ ሴት ልጅ ስንት ሰዎች ናቸው ሲጋራ ተውን ብለው እንደገና የሚጀምሩፇ አስ ያው ነ ሰው ተው እንጂ እማይተማመን ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል እንደሚባለው እንዳይሆን አንዴ ቁርጥ ነው አሉ ወሮ ቅርሴ እኛማ እንሞክራስን ምናልባት ፈተናውን ያልተቋቋምነው እንደሆነ ብየ ነው እንጂ በማለት ነገሩን ይበልጥ አፈዘዘው መን ና ያክ አምቦ ጠርመሱን እሸሸ ስንተኛየ ነው አንተ ራት ከተበላ በኋላ በማግስቱ ማለዳ እንነሳለን በሚል ሰበብ ለመሄድ ወስኑ አራስ ቤት ገብተው ማርያም በሽልም ታውጣሽ ብለው ሄዱ ወሮ ቅርሴ ሸኝተው ሲመለሱ በማር የተመታ ተልባ አጥሚትት በማያቀዘቅዝ ጠርስ አምጥተው በይ እንግዲህ እስኪጠማሽ አትቆይ ቶሎ ቶሎ ጠፎ አሉና ወደልጁ ዞር ብለው መንድነው እቴ ፈንደስ ተብሎልኛል በቃ ሁልጊዜ እንቅልፍ ነው ሰውም ደህና ደሩ አይባልም እንዴ አሌና ሄዱ ግን እርሳቸው እንዳሉት አንተነህ ሁልጊዜ እንቅልፍ ት ሮን እርግጥ አልማዝ ከመተኛቷ በፊት ቀስቅሳ አጠባቸው ግን ከዚያ በኋላ ሊተኛ ነው ለ ብላ ስትነቀንቀው አይኑን ይከድናል ግን ይህ እንቅልፍ ወሰደው ማለት አይደለም እሽዝ አያለች ን ረርው ስቅሶውን ይለቅዋል እንደገና አንስታ ጥቂት ታጠባና መቸ በስ አው ለች አይኑን ይከድናል አንቅልፍ እንደያዘው ይተነፍሳል እስኪ ሶስት አራቴ አደረገች በለለ ታቅፋ ቆይታ ስታስተኛው እንደገና ይነጣነጣል እንዲህ እንተን ሳሽቃብጥ አድርው መ ራከማት ሲያለቅስ እረ ወዲያ ላንተ አደግድጌ ቆሜ ሦረርዋን አወቀ ለቅውን ተባለ ጉዳይ ብላ ዝም አለቺው እርሱም ያልቅስ ይንለቅለቅ ምን ላድርጊ ለአልማዝ አልማዝ ልጁ ያለትሳል እኮ አላት ተይ ዛሬ እንግዳ ነው ን ከ ገወው እባክህ ያለዝን ሲደከመው ዝም ይል የለ አለች ተገላብጣ ተኛች የዚህ እላት ተወው አባክህ አንዲህ ከለመደ መቼ ይዘለቃል ብላ ዚህን ጊዜ እሱ ተነሳና ታቅፎ እየተንጎራደደ እሽሩ አንቲ አሽሩ አንቲ የአንቲ እናት ቶሎ ነይለት ዐዐጄልያይጸ ወተቱን በጉያ ስ ይል ጀመር እንቅልፍ ወሰደውና አስተኛው ከይ ብር ን ይዘሽለት ልተነሳም አንተነህ በወላጆቹና በአየ ኮ እንክብ ድ ቃላት መወርወር ማር ዛሽ ደህና አደገ በእግሩም አይገባውም ወላጆቹ የሚመጡበትን አመንን ቃስ ያነ ኹ ማስ በጀው ሰለት ያውቃል እንደሆነቹ እ ሲያሰሙ ቢቢ ቢቢ እያስ ይከላል ር ን ያያል ሲደርሱ የጥሩጥ ለ ፍምባ ድምፅ ዓመ ን ዝ ከመኪና የስውም አባቱም አያሽቃብጠውም ሲወጡ እናቴ ለ የሰራውን ለማውራት ይሞከክራልሩ በ ገና ካሁኑ አንድንዴ ማዎ። ንን ት ለ የእርሳቸው መከፋት ፈል ን ምናስ ብትጨማምሩ ብለቤ እያሳደጉ ደስ ብሎአቸው ናሩ ወጠውም እነዚሁኑ እየተንከባከቡ ደብሪቱ አስቃዋ እረፍት ሲሄድ ምንታርግ ስህተቱ የእርስዋ ብቻ አይደለም መጥተው የቡና ሰአት እስኪደርስ ያዋርዋታል ታ እንዴት ትስራ አንዳንዴ ሳልጠርስ በየአ ያ ከን የለዊ ብዛ ይቺን የያዛኳትን ልጠርስ ያለች እንደሆነ ኡፍ ይሂን ር የራ አስ ሌላዋ ደግሞ ተያት እባክሽ እኛኑ ለማሳጣት ሆነ ብላ ና ሠኑ ኣኳ ቢቀርብን ምን አስ ትላስች የዚህን ጊዜ እርግፍ አድርጋ ትተወዋለች መላቸሁ ተውኩላችሁ አትጩቅጥቴኝ ትልና ወሬ ይጀምራሉ እሚዢመው ወሬ ምንም ቢሆን እና የሚሉበት ጊዜ የለም እንዳውም ሁሉም ሀሳባቸውን ሳይገልፁ ሰአቴ ይደርሳል ሰአት ው ር ቢቻል እንዴት ደህና ነበር ከዚያ የቡናው ሰአት ይደርሳል ሰአት አከብረው ከቡናው ቤት ደጃፍ ይደርሳሉ መቼም እነርሱን የሚቀድም የለቢበዛ እንኳ እኩል የሚደርሱ ይኖራሉ ቡናቸውን አስቀድተው ቁጥ ብለው እያወሩ ፉት በማለት ላይ እንዳሉ ከወደኋላቸው የደመቀ ጩዋታ ተሰማቸው አዳፍሬና እነዚያ ቱ ሰው በሎች ናቸው እንድትፅፋቸው የሰጣትን ቢሮዋ የጓደኞቿ መናሀሪያ ሆኗል አዳፍሬ አንድ ቀን በግእዝ ከመለሰላቸው ወዲህ እነዚያ ሶስቱ ፈልገው መጥተው አይዋ ይቅርታ አድርግልን እስካሁን በደንብ ሳንተዋወቅ በመቅረታችን ለሰላምታ ያህልማ ያንድ መስሪያ ቤት ሰዎች በመሆናችን እንተዋወቃለን ግን የተማርከ መሆንህን ስላላወቅን በሂገባ ተዋውቀን አልተጣወትንም ጥፋቱ የኛ ብቻ አይደለም የሰዎችም ው ያንን የመዝገብ ቤት ተላላኪ ታውቀጥለህሮ ስሙ ማን ነበረ ወየ ጉድ አፌ ላይ እኮ ነው ስሞን አምጣልኝ ብሎ ወደ መብረቁ ኮር አስ በረደድ አለው አዎ እሱ እንደገባ ሰሞን ሁሉም ሜሱ ቄሱ አያሉ ስለሚጠሩት አንድ ቀን ምን ትምህርት እንደተማረ ብጠይቀው ዳዊትና ውዳሴ ጣርያም መሆኑን ነገረኝ ለቅስና ማእረግ ያደረሰው እንግዲህ ይህ ነው አንተም ስራህ ከበረደድ ሠር አንድ ስለሆነ ያንተም የትምህርት ደረጃ ይሄው ዎሰስንና እስካሁን አላነጋገርንህም ስመሆኑ የት ው የቀፀልከው አይዋ ሲል ጠየቀው አዳፍሬም እኔ በልጅነቴ መጀመሪያ እናትና አባቴ ቤት ሳለ ፊደል ቁጥሬ ዳሂዊቭ ቨክርክርቸክ ን ን» ገባ ሠ አል ይደ ቁሬኩ ም መልካም እጣነ ሞገር ተቆሞ ቅኔ ሲሰጥ መልካ ደኛየ ጋር ስለዚሁ ስናወራ እርሱም በበኩሉ ቁፍት አይደድ እያልኩ እቆጭ ነበረ አንድ ቀን በሻ አጆች በመሆናችን እንዴት የት እንደሚኬድ ናሮታል ወደ ተማሪ ቤት ለመሄድ ቆረጥ። በመሸፈን ላይ ናቸው ይህ ስራ ለአዳፍሬ ያንሰዋል እንጂ ከ ደያር መዱ በር ጉያገክት ምንም ደረጃ የስውም በዘመናዊው ትምህርት እስከ ኛ መክ ትም በኩል አንዳቤት ጥቂት ጊዜ የፊደል አጣጣሉን በሚገባ ስላጠና ፅህፈቱ ጥሩ አው አዛፍሬ አይብለጠለጥም ሌላ ሰው የእርሱን የአገልግሎት ዘመንና ትምህርት ቢኖረው ሹም ዘንድ ሂደው ስለሰውየው ማንነትና ኣ ት እድገት አግኝቶ ነበረ ወደ መዝገብ ቤ ነ የምሎት ደረጃ ዘርዝረው አስረዱትና ክፍቱን ቦታ ለእርሱ እንዲሰጠው ማለዱት እርሱም ጥቂት ኋላ መቼም ይህ ከፍል የቄስ ሰፈር ተብሎአል አሁን ደግሞ ይህን ሰው የብ በሌ የረቀል በሉ ይሁን እንዳላችሁ ብቻ ለበላይ አካል ማመልከቻ ማቅረብ ይኖርበታል ከተቻለም አሁን ካስበት አለታው ዘንድ የድጋፍ ደብዳቤ ቢያያይዝ ይረዳዋል አላቸው እነሱም አመስግነው ወጡና አዳፍሬን ጠርተው ማድረግ የሚገባውን ሁሉ ነገሩት ስሜም የድጋፍ ደብዳቤ ፃፈለትና ማመልከቻውን ለአስተዳደር መምሪያ አቀረበ ብዙም ቀን አልፈጀ የዝውውር ደብዳቤ ደረሰው በዚህ አዳፍሬ ፈነጠዘ ያላሰበው ነገር ነው የሆነው ጓደኞቹንም በጣም አማለገነ የአዳፍሬ ከነበረበት ከፍል መሄድ ከሁሉም ከሁሉም ያሳዘነው ሰው ቢናኖር ደብሪቱን ነው ለእርስዋ ታዛዥዋ አማካሪዋ አጣዋቿ ነበረ ስትቆጣው እሽ ብሎ ሳያስከፋት የኖረ ነው አሁን ግን እንደ እሱ አይነት ሰው ታገኝ እንደሆነ እንጃ ታዛዥነቱን ስሜ ይወደው ነበረና ትንሽ የመሰናበቻ የሻይ ግብዣ እዚያው ከፍል ውስጥ ጥቂት ሰዎች ለመጥራትና ትንሽ ስጦታ ሊሰጡት ተስጭ በርከት ያለውን ገንዘብ ስሜ አዋጥቶ ደብሪቲ አዘጋጀች አዳፍሬ በዚህ በጣም ነው የተነካው ጓደኞቹም ደስ አላቸው በአዳፍሬ ምትክ አንድ ሌላ ተላላኪ ከሌላ ክፍል ተቀይሮ መጥቷል ስሙ ብዙነህ ይባላል ፊቱ ጥፍግግ ያስው ነው ደብሪቱን አንቺም እርስዎም አይላት ደወል ሲደወል በሩን ፎት ገብቶ ግሎ ገው ሚተሻስ እጂ ለቤትወሎ አወሳ አይልም መናልባት ከልሰጣቸው ር ር ሰ ይህን ደብዳቤ መዝገብ ቤት ውሰድ ያለችው እንደሆነ ፊቴን ኮሶ አስመስሎ ለጅ ይተለቹል ከ ያመስል ባውራ ጣቱና በአመልካች ጣቴ አንጠልጥሎ ወስዶ አዳፍሬ ጠረኢዛ አዳፍሬም ስ ማሽት ተ ወንድም ያለው እንደሆነ ተፅፎአል ማንበብ ነጥ ይለዋል ምነው አስተምረኝ አልኩህ ማንበብ አትችልም እንዴ ሲስው ገልመጥ ያደርጭና አይ ከዚህ መስሪያ ቤት ያንተ ትምህርት እዚያው በጠበል ይለዋል ከዚያ ሲወጣ ብቻ ይላል ከዚያ ይሆን የምገላገለው እንዳው አንድ ሰው እንኳን ትን የለበት ጠማማ ምድር ቤት ዩወርድና ከመሰሎቹ ጋር ሲዋራ ቆይቶ ወደ ስራው ይምለስና ተፈልጌ ንግግር ስ ሰው ጉ ጠፋህ የውህ ሽታ ሆንከ እኮ ያለቸጩ እንደሆነ ትርፍ ተ ደ ይነገረኝ ሁላችንም ቢሆን በደሞዝ ተቀጣሪዎች ነን ብሎ አንዴ ሲያወርድባት ደብሪቱ እንዲህ አይነት ንግግር አለመደችምና ሽምቅቅ ትላለች እሽ በል ተዉው ትልና ይወጣል ከዚያ ስሜ ከንድ ሻብ ትጆመራለች አርሱም ምን እዚህ እያለ እያጉተመተመ አንጃግራንጃ አልችልም ከዚህ ሰውየ ር እምንዛለቅ አይመስለኝም ጋ ተላላኪ የሚያስፈልግ ከን እዚያው ከመጣበት ቢመለስ ን ምን አስከኢህ አመላልሳስሁ። ያለብሱት እንጩት ላይ መርና ብቻ ትከሻሽም ልብስ ያነሳል አንዳንዱ ምንም በጅ ዘሪ ያንቺ ቢሆን የሰቀሉት ነው የሚምስ ምስ ችው አይ በዚህበ አንፃር ያየኸው ፓውንዱን የመዘዘው እርሱ ነው በማለት ወደ ወጥውም የራስዋ ውና ምስጋናው ሳይቀነስ እንደሆነ ጋብቻችን ሀብትሽ በሀብቴ ቸክ መል ሲል እንደገና አወደሳት ይሄ ሁሉ ሁሉም ለእርስዋ መሆን አስበት አስ ግሩም ሽ አላለችም አንዳንድ ቀለብላባ ሴት ብትሆን ን ብላ ትሰማስች እንጂ ቃል ትንፍሽ ለካ በረ ወዲያው ወደ ሚስቱ ዞር ኑሮ እውነት አምሮብኛል እግዜር ደክ መቼ ነው እንዲህ አይነት ልብስ አለና አየሽ አለቃሽ ያስውን እኮ ወደፊት ብላ ዝም አለች አላት እርስዋም ነገሩን ለማሳጠር ልላ ኒ በሎአል የሰው ፍሳጎት አሁን ያረፊው ዘፈን ሳይነው ግብዣው ከተጀመረ ቆየት ብሎአ ው ደኛው ደግሞ ድምፁ በዜማ ደህና የታረቀና ሙዜዎቹ ሰብሰብ አሉና አንዱ ከበሮውን አነገበ የለዘበ ቀደሰ ዲያቆኑ ቀደሰ ዲያቆኑ ኑ ሲል አወረደና ሌሎቹ ጻው ከዚያ ተማሪን የሚያሞግስ ግጥም ያወርድ ጆመር ከብዙ በጥቂቴ እንዲህ ብሎአል የ ርከ በቪደ ሳይ ቀይ አፈር ስጋው ወደሙ ነው የተማሪ ከንፈር የተማረ እንጂ ነው የተመራመረ ስሙን በድሎ ለነፍሱ ያደረ የተማሪ ከንፈር ማርና ወተቱ ውዳሴ ማርያምን የደገመበቱ ተማሪ ጠጅ ነው አዘንብልሽ ጠጥው ማይምን አተላ ነው ምንጊዜም አታጥው ማሙቀውት ሳለ አንዲት ሰውነታቸው ዳጎስ ያለ አንገታቸው ህ እያሉ ጠዋታውን አ ው መቀር አይኖቻቸው የብር አሎሎ ዮሂያካክል በእድሜም መካከለኛውን ዘመናቸውን ጥቂት አለፍ ያሉ ብድግ ብለው ወደ ውዜዎቹ ቀረቡና እስቲ ለእኛም ከረቦው ይድረስ በማለት በመብት ጠየቁቂ የእአድሜያቸው ከብደት በዚሁም ላይ የአይናቸው ትልቅነት ስላስፈራቸው ይምስላል ከበሮውን አንግቶ ይመታ የነበረው ቶሎ አወስተለና ሰጣቸው እርሳቸውም በትንሹ በኩል ደፉትና መደለቅ ጀመሩ ወዲያው በማቆም እህ እጃችሁ የታለ ሲሉ ጥብጩባው ደመቀ የዚህን ጊዜ የወይን አበባየ የወይን እኛም ወደናል ይሁን እያሉ ማንጎራጎር ጀመሩና ግጥሙን ይደረድሩት ጀመር እሄድ እሄድና እላለሁ እረፉ የጥርስዋ ንቅሳት እየታየኝ ዘርፉ የጥርስዋ ንቅሳት ያይኗ ውጋጋን እረ እናንተ ሆየ ሰበረው ጎኔን ጥርስሽን አየሁት በሳቅ የተነሳ እዱር የፈሰሰ ይመስላል ሳቢሳ እሆሆ ልበልሽ እንደ ንብ አስፋሪ ሽንጥሽ ፀሂያስጉዘው ዘጠኝ ፊታውራሪ የከንፈሩ ለዛ አድጦ ቢጥለኝ አደረቱ ወደቅሁ አሙም ክፉ ነኝ እንደ ተወጋ አውሬ ደም እንዳጠለተው የገላዋ ጥራት ተሚስዋን ዘለተው ደሜ በብርሌ ይንቆርቆርልህ አጥንቴ በቱቴና ይለተምልህ ላንተ እንኳን አይደለም ስቁም ነገርህ እያሉ አሰሙ ከዚያ አንዱ ቀበል አደረገና ኦ ኦ አንዴት ነው ምንጃር ብሎ ሲጀምር ከዳር እስከ ዳር ሰውን አንቀሳቀሰው ሙሽሮቹም ቢሆን የዚህን ጊዜ የበይ ተመልካች አልሆኑም ከእነሙዜዎቻቸው ብድግ ሲሉ መድረኩ ተለቀቀላቸው ጥፈራውንም ደህና ሞካከሩ ወንዶቹ ትንሽ ከሴቶቹ ላቅ ብስው ታይተዋል አሁን ግብዣው ወደ መገባደዱ ገደማ ው አንዳንድ ሰው እየተሰናበተ መውጣት ከትክል ፍዝዝ ብሎ ዘረኑን ይምስከታል ትድም ካልሄድን እያልከ ትወተወት ከን አሁን ምው ወደኋላ አልከፇ አለች ደብሪቱ አንቺ ቸኩየ ይህን ሁሉ ጩዋታ አስበቅሬታ ልዓ እግዜር ይስጥሽ ይዘሽ ያቆየሽኝ ታዲያ አሁን እንሂድ ነው የምትይው እየመሸ ነው ልጆቹም ው ይበቃል ሁሉም ነገር በመጠኑ ሲሆን ነው የሚያምረው ጊዜውም ይክሽችኮ ጋጻሺ ህን በይ ቸውን ናቸው አለች አይ ያንቺ ነዢ በቃ ጀምበር ትንሽ ዘቅዘቅ የዘፈን ምሽት ር ር አንሂድ አስና ተነሳ መኪና ገብተው ሲሄዱ እንዳው ዝም ብስው ደ መስስ ደ ን ነበር የሰርጉ ግትልትል ቢቀር ምናለ ነበር አንቺ ሴቶቹ ጠና አለች ምነው ዝም አልሽ ልነ እድሜ አካባቢ ሳይሆነ አይቀሩም ሲል በዚህ ደብሪቱ በሽቃ ዝም ልሽ ልከ አይደለሁም እንዴ ብሎ ወደ እርስዋ ኮር ብሎ ሲመለከት ርዐዲጳሪፀዳ ይልቅስ መንገድህን እያየህ ንዳ ለሻ ት ይ ከስልኩ ምስሶ ር እንዳጻትሏላህ ነበረበት እንዲህ እያሉ ከቤት የ ከክ ትብልጣታለሽ ቁ ግትቀበሰው ኮ ተከፍቷል ፍሩ በር ተከፈተ ስመፍቀ እኮ ተከፍቷል ግባ እንጂ አለች ደብሪቴ አንድ በ ደመቀ ዝም ብሎ ቁ ማወቅ እንግዲህ እዚያው ቢጣ ቤት ሄይ ስመሰለፍ ላ ታ ደርሸ የምመጣበት ምርር ባስ አነገር ቀልዱን ገች ። አዎን አባባ የሰው ነገር አይስሙ የዛሬ ሰው ስለሰው ክፉ እንጂ በጎ አይናገርም እንዳለ እቤት ገቡና እናትን ሰላም አሉ እርሳቸውም ውይ በሞትኩት ልጄ ምን አገኘህ ምነው እንዲህ ከሳህ በጤናህ ነውፇ ሲሉ በጥያቄ አቀዋከቡት ይህንኑ ነበር ከአባባ ጋር የምንጣወተው ሀሳብ ነዋ እማማ ቤት ንብረት ያለው ሰው እንዳለ አየ ሀሳብ ብቻ እንዲህ አያደርግም እንዳው ትቀማምስ ይሆን አሉት መጠጣትስ መጠን አለው እንዴ አለች ደብሪቱ ሂጅ የት አየሽ ደርሶ ያየች አትመስልምፖ አለ ስሚ እማማ ቢጣ ቤት ገብቶ የሚለውን ልንገርሽ ቆይ እንዴት ነበርሮ ስትል እማታውቂውን አወራለሁ ብለሽ ከመጀመር ማረፉ አይሻልም ብሎ ገልመጥ አደረጋትነ እረፍ አግኝቼዋለሁ ስጥ ስኔ ድገም ስኔ ስጥ ስአንግዳ አንተም ጠጣ ስኔም አምጣ እንዲህ እያለ እየተጋፋ ሲለጋው ይውላል አለች አቤት ምን ያለችዋ ናት እኔ ለቀልድ አንድ ቀን የነገርኳትን እንደሆነ አድርጋ እዚህ ትናገረው ወይ መጥኔውን ይስጥሽ አለ ስመሆኑ ልጄ እዚያ ተራ ጠጅ ቤት ነው የምትገባው አሉት ታዲያ እማማ ዝግ ችሎት ማን ይችላል እዚያ በአንድ ቀን የሚወጣው እዚህ ስፔ ቀን ይበቃኛል አለ ምንድነው ይህ ዝግ ችሎት ሲሉ ደብሪቱን ጠየቋት እነዚህ አንዳንድ ሴቶች የንግድ ፈቃድ ሳይኖራቸው መናሪያ ቤታቸው ምግብና መጠጥ የሚሸጡትን ነው ዝግ ችሎት የሂለው ብላ በሚገባ አብራራች አይ አይ ከዚያስ እዚሁ የስመደበት ይሻላል አሉ አናት አየሽ አለ እየሳቀ እንዴ እማማ ምንድነው የምታደርጊው ደግሞ ጠጡ እያልሽ ትመከሪያለሽ እንዴ ብላ እናቷ ላይ አፈጠጠች አላልኩም ያላልኩትን አትጩምሪብኝ እኔ ያልኩት ከዚያ ይሄ ይሻላል ነው ብለሽ ደግሞ ቤት ውስጥ ይዘጋበት ነው የምትይው ሲሉአት ደንገጣ ዝም አለች ተሆነስ ሆነና ትናንት ምን አጣላችሁ ልጄፇ ሲሉ ጠየቁት እረ እማማ ተፊትዎ ይነጥለኝ ምንም አላደረግኋትም እውጭ ሄጄ ስመለስ ተኮፍሳ አገኘኋት ነገሩ እስካሁን ምስጢር ሆኖብኛል አስ አይ አንተ ጥቁቄር ሰማይ አገተ እየዋ እንደ እቃ በር ላይ ጥሎኝ ሂዶ ደግሞ ምንም አላደረግኋት ይላል ብላ ወደ ሰማይ አንጋጠጠች ምን ማለት ነው አልገባኝም እማታውቂው ቦታ ወስጄ ጥየሽ መጣሁ ወይስ የተከፈተ በር እግሮችሽ መራመድ አቃታቸው ወቸጉድ ጆሮ እማይሰማው ነዝር የለ አለ አንተስ ልጄ ምንአስ እቤት ገባ ብለህ ልጆችህን ስመህ እርስዋንም ጥቂት አነጋግረካት ወጣ ብትል አሉት አይ እማማ ሁል ቀን ከመስሪያ ቤቷ እስከ መኖሪያ ቤቷ በእግርዋ አይደለም እንዴ የምትሰልቀው የእኔ እስከ አጥሩ በር በመኪና ማድረስ ጥፋት ሊሆን እረ ግፍ ው አስ እራሱን እየነቀተነቀ ደግሞ ይገርመዎታል እማማ ጥፋቱ የራስዋ ነው ሰርግ ብላ ቆሎ ማህበር ወስዳኝ ያንን ቆሎ ስከካ ውየ ውሀ ጥም ትጥል አልኩ ታዲያ የሚና ስመቄረጥ አንድ ሁለት ብርጥቆ ልወርውር ብየ ነው የሄድኩት አስ ታዲያ አንቺስ ቢሆን በመሩ ሚፍ ብታዘጋጂ ምናለ መሙያው አስሽ ጠላ ብትጠምቂ ጠጅ ብትጥይ ሁሉም ይዋጣልሻል አይከአለን ይህን ሳላደርግ የቀረሁ መሰለስሽ አንድ ጊዜ ያውም በፊት ነው መጠጥ ይህ መጠ ዐቃ ማታ ማታ የትም አትዙር አልኩት በመጀመሪያ ቀን በጊዜ መጣና ጠጥ ይምጣልኝ ሲል ይቀርብለታል ምንም የጎደስ የለም በኋላ አሰበ አሰበና ሁሉም ቲዐ ዐዲልጳያፀዳ ሰበብ ብየ አለለቻቸው ኢፌ ይሄንስ ብታቁ ን ው ለላይ እማማ ገርሱ ለቡቂ በሽ ነን ለሄለይር ያለይህሸ በግዙፍ እፈልጋለሁ ሊለኝ ነው ለበብ እንዳያጣ ብለሽ ጨ ይህን ባደርግ ሰፈውስ አስፈ ወደፊት ያ ደርግ ታ ኣ ሰ አይባኝ ብር ምንም አሁን ዝ ደርግ በጊዜ መግባት ያስቸግርህ ይሆ ንክ ስ በዚያም ላይ ዩ ፐቸግሮች ያጋጥማሉ ይማ ሳየዥ ነ እጥረት አስ ቶሎ ተሽቀዳድሞ ነ ማቀመጣ ጭ ብየ ብጠጣ መጋ ስሚመጣ የድሮዎቹ ተናል ድሞ ካልተደረሰ እነዚህ ሌን አደ መካ አይሻለኝም አለ ።