Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ዐዐይዕሪ ህዝ«ጳ ፆህሀይ ህሠቅፀ ያር እሪ ሃኛሠሌዷ ሆዴ ከሚለው መጽሐፍ ነው ። ድል ነሽ ሕይወት ሕመ መመመ በመጣ ፍፍ ቋፍ ፍ ዜሐብክ ብሔ ዌ ወ መወ ው ሠ ሎ የምንሰጣቸው ነገሮች ፅዎችን መጀመሪያ ልንሰጥ የሚገባን «የምንወዳቸውን» ነው። እግዚአብሔር እንዲጠቀምባቸው ፈቃደኞች የሆኑ ሁሉ በመንፈስ ቅዱስ ተሞልተው የድል ሕይወት ኖረዋል ምክንያቱም ራሳቸውን ሰጥተዋልና ነው። ለመሆኑ የምንሰጠው ምናችንን ነው። የምንሰጠው ሰውነታችንን ሕያው መስዋዕት አድርጎ ማቅረብ ነው። ይህም የእግዚአብሔር ፈቃድ መልካም ብቻ ሳይሆን ፍጹምም ነው። እርሱን ለሚወዱት ሁሉ የእርሱ ፈቃድ መልካም ነው። የጽሐፋቸው ሁሉ መካክለኛ ሃሳብ «ክርስቶስ ሕይወታችን ነው የሚለው ነው።
ይህ ሕይወት ቅዱስ ኃይለኛ ድል ነሽና የእግዚአብሔርን ፈቃድ በማወቅ ከእርሱ ጋር የማያቋርጥ ግንኙት የሚያደርግ ሕይወት ነው። እግዚአብሔር ለክርስቲያኖች የሰጠው ሕይወት ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር በእግዚአብሔር ውስጥ የተሰወረ ነው። የክርስቶስ ሕይወት ይህ ነው። እግዚአብሔር በክርስቶስ የከበረ ድል አድራጊ ሕይወት ሰጥቶን ም ሣለ እኛ ግን በሽንፈት ሕይወት እንኖራለን። እግዚአብሔር በክርስቶስ የከበረ ድል አድራጊ ሕይወት ሰጥቶን ሣለ እኛ ግን በሽንፈት ሕይወት እንኖራለን። እንዲህ ዓይነት አእ ምሮ ያላቸው ሰዎች ወደ ድል ነሽ ሕይወት አይገቡም። ድል ነሽ ሕይወት የሚቻልና አስፈላጊም ነው ከላይ ለማየት እንደሞክርነውእነዚህ ስምንት ዓይነት ኃጢአቶች ቢኖ ሩብህ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኝ ሕይወት ለመኖር ድል ያስፈል ግሃል። ድል የማይነሣ ከባድ ፈተና ስለሌለ እንዲሁም ለምንም ዓይነት ኃጢአት እጅ ትሰጥ ዘንድ እግዚአብሔር ለእኛ የሰጠን ኃጢአት ከጌታ በላይ ብርቱ ስላልሆነ ጌታን አመስግን። ድል ነሽ ሕይወት የክርስቲያን ሕይወት በመጽሐፍ ቅዱስ እንደተገለጠው «በክርስቶስ በሰማያዊ ሥፍራ በመንፈሳዊ በረከት ሁሉ የባረከን የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ» ኤፌ የክርስቲያን የመሸነፍ ልምምድ በመጀመሪያ ስንድን በእግዚአብሔር ጸጋ ምክንያትልባችንበደስታ ተሞልቶ ነበር። በእግዚአብሔር የተሰጠ የክርስቲያን ሕይወት እስቲ ጥያቄ ልጠይቃችሁ ክርስቲያን ምንዓይነት ሕይወት መኖር አለበት። ይህ ጌታ የሰጠን ሕይወት ነው። በዚህ ዓይነት ሕይወት የሚሟገኝ እንኳ ቢኖር ድል መንሳት አለበት ምክንያቱም ክርስቶስ ሕይወቱ ነውና። ድል ምንድነው። እንደ እግዚአብሔር ቃል የድል ነሽ ሕይወት ገጽታ ባለብዙ መልክ ነው። » እኔ ስለ እኔ የሚባል ድል ነሽ ሕይወት ነገር ፈጽሞ የለም። ቹ ድል ክርስቶስ ራሱ ነው። ድል ክርስቶስ ስለሆነ ግን ፈጽሞ ችግር የለውም። ይህ ቅድስና ነው ይህ ፍጹምነት ነው ይህ ድል ነው ይህ የእግዚአብሔር ልጅ ሕይወት ኝው። ድል የማል ነግው ከባድ የሚባል ኃጢአት የለም የማላሸንፈው ኃይለኛ ፈተና የለም ምክንያቱም ድል የሚነሣው የክርስቶስ ሕይወት እንጂ እኔ አይደ ለሁምና ነው። «በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል ድል መንሣትን ለሚሰጠን ለእግ ዚአብሔር ምስጋና ይሁን» ኛ ቆሮ ድል እግዚአብሔር ለእኛ ሊሰጠን ያዘጋጀው ነገር ነው። ይህ ድል ስጦታ ነው። የድል ሕይወት ማግኘት እንደ ተዓምራት ይቆጠራል «የራሳችሁን መዳን ፈጽሙ ስለ በጐ ፈቃዱ መፈለግንም ማድረግ ንም በእናንተ የሚሠራ እግዚአብሔር ነውና» ፊልጵ ድል ነሽ ሕይወት ጳውሎስ የራሳችንን መዳን እንደ እግዚአብሔር በጐ ፈቃድ የምንፈ ጽምበት ምክንያት በቀላሉ እርሱ እንድንፈጽም ስለሚያስችልን ነው ብሎ ይነግረናል። በራስህ መታገሥ ድል ነሽ ሕ ሕይወት አትችልም። ይህ ወንድም ክርስቲያን ከሆነ በኋላ እነዚህን ልምምዶች ያደርግ ድል ነሽ ሕይወት ረጮ ነበር። ምክንያቱም ድል ወደ አሸናፊነት ሕይወት የምትገባበት በር ስለሆነ ነውጻ ማንም ሰው ለመዳን ምንም ያህል አልቀረውም አይባልም። ድል ድል ነው። ጮ ወደ ድል ሕይወት እንዴት እንደሚገባ ከክርስቶስ ተሰቅያለሁ እኔም አሁን ሕያው ሆፔ አልኖርም። « ትምህርቱ ከክርስቶስ ጋር ተሰቅያለሁ» የሚል ቢሆንም እኔ ግን አሁንም ሕያው ነኝ ድል ነሽ ሕይወት እላለሁ። አንድ ወንድም እንዴት ወደ ድል እንደሚገባ ጠየቀኝ። ጌታ ሆይ ከዚህ በኋላ የበኩሌን ጨርሻለሁ ሙሉ በሙሉ የማል ድል ነሽ ሕይወት ። የእግዚአብሔር ቃል ክርስቶስ ራስ እንደሆነ ይናገራል። በተመሳሳይም ብ ወደ ድል ሕይወት እንዴት እንደሚገባ እንቀበላለን። ይህ ነው የክርስቶስ ድል። ጌታ ብቻ ግን ድል ነሽ ነው። ምን አልባት አንድ ሰው ድል ነሥተህ መሆን አለመሆንህን ቢጠይቅህ በዚህ ነገር ድል የነሣህ በዚያኛው ደግሞ ድል ያላገኘህ እንደሆነ ትመል ሳለህ። እንዲህ ዓይነት ነገር ሲገጥምህ «ጌታ ሆይ ይህ የእኔ ጉዳይ አይ ደለም ድል የአንተ ሥራ ነው። ይህ ድል ነው። ተስፋ እግዚአብሔር ወደፊት ድል ነሽ ሕይወት ሊያደርግልን ያለ ነገር ነው። ድል ነሽ ሕይወት ኣ አንተ ልታምን ከቻልክ ሁሉም ነገር መልካም ነው። በአንድ የእግዚአብሔር ቃል አንድ ሰው ይድናል። አንድ ሰው ድል አድርጐ እንደሆነ ስትጠይቱት የሚሰጠው መልስ ድል እንደማደርግ ተስፋ አደርጋለሁ ቢል ይህ ሰው እምነት እንደሌለው በእርግጠኝነት ማወቅ ትችላላችሁ። አንድ ወንድም «አማኝ ድልን ከተለማመደ በኋላ ጌታ ኢየሱስ የእርሱ ድል እንደነበረ ሁልጊዜ ማስታወስ አለበት። ድል በአንድ የእግዚአብሔር ቃል ላይ የቱመሠረተ ነው። » ማንም ሰው በእግዚአብሔር ቃል ያለማመኑ ኃጢአት እንደ ሆነ ከተረዳ ፈጥኖ ወደ ድል ይሄዳል። በምት ድል ነሽ ሕይወት ፈተኑበት ምንም ዓይነት መከራ ስደት ወይም ተቃውሞ ወይም ጨለማ ካለማወላወል ካመናችሁ እግዚአብሔር ይከብራል። ድል ክርስቶስ ነው እንጂ ከእኔ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም። የሚፈታተነንን ኃጢአት ማሸነፍ ብዙ ክርስቲያኖች ክርስቶስ ድላቸው እንደሆነ አውቀው ወደ ድል ። ድል ነሽ ሕይወት ዩ። በሚቀጥለው ቀን ድል ነሽ ሕይወት ። «ድል» የማሸነፍ ሥራ ሲሆን «ድል ማወጅ» ግን ከድል በኋላ የሚወጣ ቃል ነው። የክርስቶስ ኢየሱስ ሕይወት የአሸናፊነት ሕይወት ነው። ነዢ ግን ይህ ድል እውነተኛ የእግዚአብሔር ድል ነውን። በግል ት እንድናገር ይፈቀድልኝ ይህ ድል የውሸት ድል ነው ሰው ሠራሽ ድል ነው። እግዚአሔር የሚሰጠው ሕይወት ደስታ ድል ነሽ ሕይወት ገ ። ከዚህ ሕይወት ውጭ ማንም ራሱን ቢሰጥ እግዚአብሔር ይህንን ሕይወት አይቀበለውም። » እግዚአብሔር ድል ነሽ ሕይወት በኩል ሲሆን ሁለተኛው ከእኛ በኩል ባለው መሰጠት ነው።