Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • ወደ ፒዲኤፍ ቀይር
  • የንባብ ዝርዝር
  • አጠሬራ
  • ኦዲዮ መጽሐፍ
  • ፍለጋ
  • ይስቀሉ
  • የኔዞን
  • ይግቡ
  • ይመዝገቡ
English  አማርኛ  Français  العربية
የዕለቱ መጽሐፍ

ዴርቶጋዳ ይስማዕከ ወርቁ.pdf


  • የቃላት ደመና

ዴርቶጋዳ ይስማዕከ ወርቁ.pdf
  • የማውጣት አጠሬራ

ራሴን ጎዝጉዢ በራሴ ላይ ተኝቼ ነበር። በርግጥ እግዜር የፈጠራቸው ገፀ ባህርያት የተሠሩት ከጭቃ ሲሆን እኔ መፍጠርን ከፈጠረኝ ተምሬ የፈጠርኳቸው አምሳለ ሰብዓት መካከል አንድ ልዩነት አለ። ይህ ኢትዮ አሜሪካዊ ወጣት ፓይለት ከመሰወሩ በፊት በአሜሪካ የህዋ ምርምር ተቋም ናሳ ያበረከተው ግኝት ገና በተደረገለት በአራተኛው ቀ ዓለምን ያነጋገረው ዜና ዕረፍቱ በቅፅበት ተዳረሰ የኢንጂነሩን ሞት በሰሙ በአሜሪካና በመላው ዓለም ባሉ የቴክኖሎጂ ማህበረሰቦች ላይ ታላቅ የሀዘን ጥላ ወደቀ ከቤተዘዜመዶቹ በላይ በእሱ ላይ ተስፋ ጥለው የነበሩ ኢትዮጵያውያን ሀዘናቸውን መቆጣጠር አቃታቸው በመላው ኢትዮጵያ በታወቀበትና ስሙ ክምንጊዜውም በላይ በተነሣበት ወቅት ሞተ የሚለው ዜና ሲሰማ ሁሉም በድንጋጤ ተዋጠእንደ ጠዋት ጤዛ ወዲያው አይተውት ወዲያው ገና የመጀመሪያው ፀሐይ ሳይወጣ ኅ ው ባና ከመቼውም ጊዜ በላይ ፊቱን ወደ አፍሪካ በተለይም የዓለም ጭራ ወደምትባል ሀገሩ ባዞረበት ወቅት በተለይም አፍሪካውያን ተገቢውን ድርሻ እንዲያገኙ ማገዝ የረዥም ጊዜ ህልሜ ነው። እንደዚህ የሚፈትን ተውኔት ደግሞ ነፍሴ ነው የመድረክ ተውኔት እንጂ እውነተኛው የህይወት ተውኔት ከሞት በቀር መቋጫ የለውም ነው። ከአሥራ አምስት ቀናት በፊት ኢንጅነሩ ቴልአቪቭ ካልደረሰ ሁሉም ነገር አከተመለት ማለት ነው ኦሜርታ አይቶም ሰምቶም ዝም የማለት ህግ ነው። ከሚለው ቃል ተደባልቀው እየተሰሙት ራቅ ብሎ ወደ ድንኳኑ ዞሮ ቆመ ወዲያው ደሴቲ በክፍተኛ ፍንዳታ ተናወጠች ዲዎላ የታጥጣቃቸውን ቦንሶኙ እየፈታ ወደ ድንኳነ ወረወራቸው ከመሸገበት ቋጥኝ አድፍጦ የተቀባበለውን አውቶማቲክ መሣሪያ በእሳት ከሚጋየው ድንኳን ላይ አርከፈከፈው ሞርሞርዲኖና ሜኒስትሩ ከጠባቂዎቻቸው ጋር የተሰበሰቡበት ድንኳን በእሳት ሲጋይ በእሳት ተያይዘው የሚወጡትን በጥይት መልቀም ጀመረ በዚሁ ቅፅበት ሚኒስትሩና ሶስት ሰዎች በአቅራቢያው ወደ ቆመችው ሄሊ ኮፕተር ሲሮጡ የሚኒስትሩ ኮት በአሳት ነበልባል ተያይዞ ነበር። አአዎ ከእሷ ጋር ነኝ አለ እያቃሰተ ለውነቱ በደም ተጨማልቋል ወደ ውስጥ ሰብሮ ሲገባ ተይዞ ነው። ከዳጋው የምድር ውስጡ ዴርቶጋዳ ዋሻ አየወጡ የፈፀመውን ጀብዱ ተረከላቸው በጥይት የቆሰለውን ግራ እጁን በጨርቅ ግጥም አድርጎ ሳመው ዶር ዣንጊዳ ህመሙን ረስቶ በዲዎላ ፈገግ አለ ዲዎላ። ሰሮጭቭኝ ይላምኑታታ ፇጋጃ ኃሰጋ ለማጣማቻቾሯ ፅለፖ ከዚህ ውስጥ ምሰሶ የሚለውን ኛውን ቃል ኛው ስንኝ ኛውና ኛው ቃል ጥፇማደ መፅሰፇሴፋ ፉሦኖ ለታሥቭታ ለዓመሙም ክዚህ ስንኝ ውስጥ ዳጣም። የሚል ካርታዊ ዐረፍተ ነገር መሠረተለት። አሉት ሽማግሌው ህና ነኝ ምን ደህንነት አለ። በጥንተ ስሙ የሎስ ድልድይ በመባልም ይታወቃል በቃ እንንቀሳቀስ ዴር መልህቋን ጥላ ወደተደበቀችበት ሲደርሱ የጣና ሐይቅ ፀጥ ረጭ ብሎ ነበር ማዕበሉ ሰክኖ ኢንጂነር ጌራ ሞተሯን ካስነሳ በኋላ በሐይቁ ውስጥ ለውስጥ ነድቶ ወደ ላይኛው የሐይቁ ክፍል አወጣት ከዛም ሁሌም እንደሚያደርገው መሪዋ ጥግ ያሉትን ቁልፎች ሲጫን ከሆዲ ውስጥ ሁሰት ክንፎች ወጡ በጣና ሐይቅ ላይ ክንፏን እንደዘረጋች ካኮበኮባት በኋላ ወደ አየር አወጣት በአባይ ሸለቆ ውስጥ ዓባይን ቁልቁል አየተመለከቱ ወደ ጢስ አባይ ከተማ ጥምዝምዙን የአባይን ውዛ ጉዞ ተያያዙት ወጠ ሰባራ ድልድይ ላይ ሲደርስ ልቡ በአፉ ቱር ብላ እስክትወጣ ከመጠን በላይ በመሮጡ እያለክከለክ ነበር ከሰባራው ድልድይ ወዲህ ማዶ ቆሞ ወዲያኛው ማዶ ያሰውን የድልድዩን ምሰሶ ተመለከተ ይህ ምሰሶ ጥንት የሎስ ምሰሶ»ተብሎ የሚታወቀው መሆኑን አልረሳውምድልድዩ የተያያዘው በቀጭን ገመድ ነው። ይፄ ነው።

  • Cosine ማጠቃለያ

በጣም በጥብቅ የተያዘ ምስጢር ይመስለኛል ብቻ እግዚአብሔር ከረዳኝ ባደርግልህ ደስታውን አልችለውም ነበር ዶር ሚራዥ አፍንጫው ላይ የተሰካውን ነጭ መነፅሩን አንስቶ ከነጭ ጋዋኑ ኪስ ባወጣው መሐረቡ የአይኑን ሥር እየጠራረገ ተነስቶ ጠረጴዛው ላይ ያስቀመጠውን ላፕቶፕ ኮምፒዩተር ቁልፎች መነካካት ጀመረ ኢንጂነር ሻጊዝ ግንባሩን ወደላይ እንደሸበሸበ ዶር ሚራዥን በጥያቄ ይከታተለዋል ከዕውቅናውና ከስኬቱ ጀርባ ውጣ ውረድ የበዛበት የህይወቱ ጉዞ ከአዕምሮው ተሰነቀረ ጠፈርን ገዝተዋል ከሚባሉት እውቅ የህዋ ላይንቲስቶች አንዱ የሆነው ኢንጂነር ሻጊዝ ለአሜሪካ የህዋ ምርምር ተቋም ናሳ ያበረከተው ግኝት ገና በ አመቱ በአሜሪካ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ማህበረሰብ ዘንድ እውቅናን አስገኝቶለታል በናሳ ውስጥ የመንኮራኩር ሲስተም ዲዛይን ኢንጂነር ሆኖ ጨረቃ ላይ በመውጣት ሁለተኛ ሰው ከሆነው የአፖሎ ጠፈተኛ ቡዝ አልድሪን ጋር በመሆን ሁለት የሀዋ መንኮራኩሮችን ዲዛይን አድርጓል የጁፒተር የሳተርን በተለይም በቀጣይ ለአሜሪካና ለዓለማችን ሀያላን ሀገራት ማረፊያነት ተስፋ የተጣለባት ፕላኔት ማርስን ውስጣዊና ውጫፍ አካል የሚያጠናውን ልዩ የሳይንቲስቶች ቡድን መሪ በቦመሆን ለጠፈር ምርምር ያደረገው አስተዋዕኦ ቀላል እንዳልሆነ ይነገራል በዚህ ወቅት የመሬትን ውስጣዊና ውጫዊ ሀብት ከመመርመሩም ባሻገር ስለ ሳተላይቶችና ራዳሮችም የጠለቀ እውቀት ካላቸው ሳይንቲስቶች ግንባር ቀደሙ ሳይንቲስት ነው ይህ ሰው ወደ አሜሪካ ካገባ ጊዜ ጀምሮ በሠራው አስደናቂ ሥራ ምክንያት ከአንድ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት እጅ በጣም ጥቂቶች ብቻ የሚያገኙትን ሽልማት ተተዳጅቷል በተራቀቁ ላቦራቶሪዎችና በአሜሪካ ምስጢራዊ የቴክኖሎጂ ተቋማት ውስጥ በያዛቸው ጥብቅ የቴክኖሎጂ ምስጢሮች ምክንያት አንድም ቀን አንዲትም ደቂቃ ከጥበቃና ከክትትል ውጪ ሆኖ አያውቅም እንዲያውም ወደ ኢትዮጵያ ከመጣበት ጊዜ ቀደም ብሎ ኢትዮጵያ የገባው የሲአይኤ ቡድን ለደህንነቱ ሥጋት የሆኑ ነገሮችን ካጠናና ካስወገደ በኋላ ነበር አሜሪካ የፈቀደችለት ኢትዮጵያ በመጣበት ጊዜ ይደረግለት የነበረው ጥበቃም አንድ አሜሪካዊ ባለስልጣን ከሚደረግለት ጥበቃ በላይ ነበር ይባላል ኢትዮጵያ ውስጥ እንዳይቀርም ለተፈቀደለት ጊዜ ብቻ የሚያቆይ ምስጢራዊ ህክምና እንደተሰጠው እሱ ብቻ ነው የሚያውቀው ፈጥና የተመለሰበትም ምክንያት ይህ ነበር በግልፅ ከተቀጠሩለት እስከ አፍንጫቸው ከታጠቁ አጃቢዎቹ በተጨማሪ በዙሪያው የሚያንዣብቡ የሲአይኤ ሰዎች በዓይነ ቁራኛ ይጠባበቁታል ወደሚንቀሳቀስበት ቦታ ሁሉ እየተንቀሳቀሱ በጥብቅ ይጠብቁታል ጠፈርን የገዛ የአሜሪካ ሠፌፁዲረ ኮክ ዳናር ዓር የጠፈር ምርምር ሳይንቲስት መሆኑ ብቻም ሳይሆን የቋጠረው የአሜሪካ የቴክኖሎጂ ምስጢር የበለጠ ጥበቃውን አክሮታል ቻይና ጃፓን ኢራን ህንድ ፓኪስታን ሰሜንኮርያ እስራኤልና ሩሲያ ይህንን ሳይንቲስት በእጃቸው ለማስገባት ጥያቄያቸውን በምስጢር ሲያቀርቡለት ረብጣ ገንዘብም በመቋጠር ነበር እስራኤልም ከነዚህ ሀገራት ጋር ያረገውን ግንኙነት ስታነፈንፍ ከኖረች በኋላ ጥያቄዋን አለመቀበሉን ስትረዳ ከእሷ በቀር ወደ የትኛውም ሌላ ሀገር እንዳይሄድ በተለይም በአረብ ሀገራት እጅ እንዳይገባ በስለላ ድርጅቷ ሞሳድ በኩል ጥብቅ ክትትል ለማድረግ ከሲአይኤ ጋር ተቀላቅላለች ከአሜሪካ መንጋጋ ፈልቅቀው ለመውሰድ የሚኳትኑትን ሀገራት አሻፈረኝ ቢላቸውም ክትትላቸውን ግን አላቋረጡምሥ በነዚህ ሀገራት ክትትል ምክንያትም ሞሳድና ሲአይኤ የበለጠ ጥበቃቸውን እንዲያጠናክሩ አድርጓቸዋል ይህንን ሳይንቲስት ሁሉም የዓለም ሀገራት ይፈልጉታልከኢትዮጵያ በቀር ፍፍፍሩፍጥተተፍቸጥዱፍሇዱፍቸውሩው ፍፍ ቸ ላጭ» ጭችችቴተጎቹ ጨበጠ ቤቱ ከተከበበ ሶስተኛ ቀነ ነው። ጉድ ነው አባ ፊንሐስ ከአንድ ቀን በፊት ከዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም መጥተው ለሲጳራ መንፈሳዊ ብርታት የሚሰጥ ያሉትን ቀኖና እና ስግደት ሰጥተዋት ተመልሰው ነበር ወደሴቶች ገዳም የመጡት የሴተች ገዳም እመምኔት የሆኑት እሆይ ወለተ ኪሮስ መድከሣቸውን ምክንያት በማድረግ ቢሆንም ከሲጳራ የሚፈልጉት አንድ ታላቅ ጉዳይ ነበራቸው ሲጳራን እየዞሩ የሴቶች ገዳም ውስጥ ሲፈልጉም ነበር ሚራዥ አፉ ተሳሰረ ሲጳራ እንዳትደነግጥ ሲል የራሱን መሸማቀቅ ወደ ውስጡ አመቀው አይዞሽ እን ይዚት ከመቃብር ቤቱ ወጡ እሱም ተጨንቋል ነገር ግን ምንም ያልተሰማው መስሎ እያፅናና ይዚት ወደ ወደቡ ወረደ ከወደቡ የተጠጋ ታንኳና ጀልባ ሲያይ ወደታንኳው እየመራ ተከተይኝ አላት አብረን እንሄዳለን ወዴት መሄድ እንችላለን። እምቢ አልኳቸዋ ከዓይኖቹ ውስጥ የወጣ የማትቆጣጠረው ኃይል አስፈንጥሮ ደረቱ ላይ አላጠቃት ተብሰክስካ ከንፈሮቹን ጎረሰችው እሱም ተንገብግቦ ጎረሳት ወዲያው ከኋላዋ እጅዋን ለቀም አድርጎ አንድ ሰው ሲጨብጣት በድንጋጤ ጮኸኽች አባ ፊንሐስ ናቸው ምንም ሳይናገሩ በፍጥነት ሞተሩን አስነስቶ ከሚያጓራው ጀልባ ውስጥ ጎትተው ከተቷት ጀልባውን የሚነዱት መነኩሴ አባ ማቴዎስ ናቸው የሞተሩ ድምፅ ይበልጥ ጨመረና ኃይቁን በሐይል ቀዝፎ ይቧት ጉዞ ሲጀምር ሲጳራ እሪታዋን አቀለጠችው በተለይም ጀልባው እሷን ብቻ ይዞ ባህሩን እየሰነጠቀ ሲፄድ ኡኡታዋን አቀለጠችው አባ ፊንሐስና ጀልባውን የሚነዱት መነኩሴ አባ ማቴዎስ አንድም ቃል ሳይተነፍሱ ዝም አሏት በዋና ወደ ሚራዥ ልትሄድ ወደ ሐይቁ ተወረወረች አባ ፊንሐስ እጆቿን ይዘው እንደ ገና መልሰው ጀልባው ላይ ጭነው ይዘዋት ከነፉ የሚራዥ ደምፅ ከሩቅ ይሰማታል ሲጠራት የህልም ጥሪ ሆነባት ድምፁ እየራቃት ፄደ የሞተሩ ድምፅና የጣና ማዕበል ድምፁን ዋጡባት ሁለቱን መንትያ ደሴቶች ወደላ እያየቻቸው እንደህልም አለም እየራቋት ከእይታዋ ውጭ ሆኑ ሜራዥ ዘሎ ሐይቁ ውስጥ ገብቶ በዋና ጀልባውን መከተል ጀመረ በጀልባውና በእሱ መካከል ያለው ርቀት የአድማስ ዳርቻ ያህል ሲርቀው ሆዱን ባር ባር ብሎት ዕንባ ባነቀው ድምፅ ለመጨረሻ ጊዜ ተጣራ ሲጳራሲጳሲሲሲ ተስፋ የከዳው የሰለለ ድምፁ ለእሱም አልሰማው አለ የእሷም ድምፅ እየሰለለ እየመነመነ በጣና ማዕበል ተዋጠ ውፃውን ጨብጦ ወደ ፄደችበት በትኖ እየተነፋረቀ በሁለቱ ደሴቶች መካከል ፈዞ ምራሩ ቅ ፍፍ ። » ፈገግ አለች «አትቀልጂ ንገሪን ዣንጊዳ ደግሞ ጠየቃት «እሱን ለሌሳ ጊዜ እንተወው አሁን በአላማ አንድ ሆነናል ስለዚህ አብረን የጀመርነውን ጉዞ መጀመሪያ እንጨርስ ሊላው አያመልጠንም «ተስማምተናል ወጥ ቤት ስለካርታው ትንታኔሸን ቀጥይ» ሚራዥ በሚያስገመግም ድምፁ አግተመተመ «እዚህ ካምኘ ላይ ሶሰት ብርጌድ ሠራዊት አለ እዛኛው ላይ ደግሞ ሁለት ብርጌድ ካርታው የሰሜን ኢትዮጵያን የወታደራዊ ቁልፍ ቦታዎችና የጦር ስፍሮችን የያዘና በመረጃ የተሞላ ነው የወታደር ብዛት የመሳሪያ አይነት የሰለጠነ የሰው ኃይል ብዛት ወታደራዊ ብቃት የመልክአ ምድር ድጋፍ በካርታው ግርጌ በቁጥርና በኮድ ምልክቶች ታጭቋል «ከዚህች ሴት ጀርባ አንድ ትልቅ ኃይል አለ ሲል አሰበ ዣንጊዳ ሣንም ይኑር ማን ብቻ እኔንና ሚራዥን ከዚህ ጥልፍልፍ እሳት ታውጣ «አሁን አለች ሜሮዳ «ልብሶቻችሁን አውልቁ» ሁለቱም «ምን አሉ ወደሷ በአንድ ላይ አፍጠው ሻንጣዋን ፈትታ ሶስት የተለያዩ የሴት አሮጌ ቀሚሶችና የተቀዳደዱ ነጠ ላዎች አወጣችት «ለዛሬ ሴት መሆን አትፈልጉም አለች እንዲለብሱት እየጋበዘቻቸው «እንሆናለን እንጂ አለ ዣንጊዳ በሞተ ድምፅ ሚራዥ ቀሚሱን ሲለብስ ሳቁ አፈነው «እኔ ግን ሰው ቢያገኘኝ የምስቅ ይመስለኛልለመሆኑ ጢም ያለው ሴት አለ አለ ሚራዥ ሳቁ እየመጣ «ሞልቶ» «ሙት በይኝ እስቲ» «ግዴለህም ጢምህን እኔ ድራሹን አጠፋልህና በነዚህ ቀለሞች ሳሰማምርህ ቁርጥ ጣል የገጠር ሴት ነው የምትመስለው ግንባርህን ሸብሽበው» «ሸብሽቤ ልጓዝ» «ሸበሸብኸው በዚህ ቀለም ከቀባሁት በኋላ ስትለቀው ቀለሙ በሚፈጥረው ሸንተረር የተሸበሸበ ይመስላል ከዚያም አሮጊት ትመስላለህ አለችና ሜሮዳ እንደነገረችው አደረገችለት ራቱን በሰጠችው መስተዋት እያየ ከተገረመ በኋላ ሻንጣውን ማዳበሪያ ውስጥ ከተተችለትና ወገቡ ላይ ጭና በነጠላ አስነገተችው ምርኩዝ አስይዛው ጉንበስ ብሎ መሄድ አለማመደችው አጭር የሴት ጥላም ያዘ ዣንጊዳን ደግሞ በራሱ አቁርሮ እንዲሸከም አደረገች በወገቧ ሻንጣዋን ጠቅልላ ተሸክማ እሷ ከፊት ሚራዥ ከመሃል ዣንጊዳ ደግሞ ከኋላ ሆነው ጉዷቸውን ቀጠሉ በጦርነቱ የተፈናቀሉ ሴቶች ነው የሚመስሉት ገላጣ ቦታዎች ላይ ወሬ እየሰለቁ አስቸጋሪ ቦታዎችን ደግሞ ድምጥማጣቸውን እያጠፉ ብዙ ርቀት ከተጓዙ በኋላ የሚንደቀደቅ ድምጽ ሲሰሙ ሁላቸውም በድንጋጤ ወደኋላቸው ዞሩ አረንጓዴ ሬንጀር ቀለም ያለው ሄሊኮፍተር ደርሶባቸዋል ከሄሊኮፍተሩ በር ላይ መትረየስ ወድሮ የመገናኛ ሬድዮ ጆሮው ላይ የሰካው ተኳሽ በሬዲዮው እየወሸከተ ቁልቁል አንዳች ነገር ያስሳል ዓይኑ ቁጥቋጦውና ቋጥኙ ላይ ሁሉ ይቃብዛል ሂሊኮፍተሩ ዝቅ ብሎ እየበረረ ይንደቀደቃል በሬድዮ የሚለፈልፈውና መትረየስ የወደረው ወታደር ጥቁር መነዕሩን አውልቆ በጦር ሜዳ መነዕር ሲመለከት ሶሰት ቡትቶ የለበሱ ሴቶች ውልብ አሉለት መነፅሩ ውስጥፅ መትረየሱን አስተካክሉ በፍጥነት አነጣጠረባቸው «ምን ይሻላል አለ ሚራዥ «እኔ እንጃ። ሜሮዳ በፍጥነት ወደነ ሚራዥ ከመጣች በኋላ ይዛቸው ፄደችና መኪናዋ ውስጥ ገቡ መኪናዋ ፊቷን መልሳ ወደ መጠጠች ሮዳ የሲአይኤ ሰላይ መሆንዋን ያወቁት ሱዳን ካርቱም ከተማ ውስጥ በተከራየችላቸው አነስተኛ ቤት ለሳምንታት ከቆዩ ላ ድ መቃታማዋ ካርቱም ከተማ ውስጥ ለወራት ከቆዩ በኋላ በሜሮዳ እገዛ አሜሪካን ሀገር ገብተው ሁለቱም የሎሳንጀለስ ከተማ ኑ ነች ጊዳ ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ትምሀርት ማስረጃውን አገኝ ሚራዥም በሎሳንጀለስ ከተማ ደቡባዊ ምዕራብ ዳርቻ በአትክልተኝነት ተቀጥሮ በኋላ ዣንጊዳ በህክምና ሙያው ስለተቀጠረ በእርሱ እርዳታ ተምህር ት ትምህርቱን በአጭር ጊዜ ውስጥ ለማጠናቀቁ ምክንያት የሆነው ቀድሞ የተማረው የገዳሙ ውስጥ የአብነት ትምሀርት ሲሆን ከዓመታት በኋላ ለተመረቀበት የህክምና ሙያ መንስኤ የሆነውም በውትድርናው ወራት ያየው የቁስለኞች ሥቃይ ነው ዶር ሚራዥ አሉ ከተባሉ ሰርጂኖች ተራ ለመመደብ ጊዜ አልፈጀበትም ከዶር ዣንጊዳ ጋር ግንኙነታቸው እስከአሁን አልተቋረጠም ዶር ዣንጊዳ ወደ ሚሠራበት በቴክሳስ ግዛት ውስጥ ወደ ሚገኘው ኦውስቲን የህክምና ማዕከል ብቅ እያለም ይጠ ይቀዋል ሜሮዳ አልፋ አልፋ እየመጣች ትጠይቀዋለች በዚህ አፓርታማ ስምንተኛ ፎቅ ላይ የሚንሳፈፈውን የዝምታ መንፈስ የምትሰብረው ሜሮዳ ናት ሰሞኑን ግን ጥፍት ብላለች ዶር ሚራዥ ልብሱን ኣውልቆ በቁም መስታወቱ ውስጥ ከተገተረው ምስሉ ላይ አንገቱን የኋሊት ጠምዝዞ የጀርባውን ንቅሳት ሲመለከት ብዙ ቆይቶአል «ዴርቶጋዳ» ምንድን ነው ይላል ለብቻውን «ለምንስ እኔ ላይና ኢንጂነር ሻጊዝ ጀርባ ላይ የተሳለው ንቅሳት አንድ አይነት ሆነ አይቲንክ ዌዊ ሃቭ ሳምቲንግ ኢን ኮመን። «ሌሎች ፊደላትስ ይመሳለኛል «በጥቅሉ ዴርቶጋዳ የሚለው ቃል ስለዚህ ምስጢራዊ ነገር ብዙ መረጃዎችን የያዘ ይመስለኛል» ይህንንና ሌሎች መሠረታዊ ነገሮችን ሲጨዋወቱ ከቆዩ ባኋላ ስለ ኢንጂነር ሻጊዝ የጤንነት ጉዳይ መነጋገር ቀጠሉ «ጤንነትህ እንዴት ነው አሁን እየተመለሰ ነው» አለ ዶር ሚራዥ በረቿሙ ተንፍሶ «እያገገምኩ ነው ግን ያው ከሁለት ወር በኋላ መልሼ መቀደዴ የማይቀር ጉዳይ ነው የልቤ ጉዳይ ዘላቂ መፍትሔ እስካላገኘ ድረስ ስቀደድ ስሰፋ መኖር አጣ ፈንታዬ ነው «ኢንጂነር» አለ ሚራዥ በትካዜ «በዚህ ወቅት ሁለት ዋና ዋና ነገሮችን ማከናወን እፈልጋለሁ» «ምን ምን ነገሮችን ሲል አንጂነር ሻጊዝ ጠየቀው «አንደኛ የአንተን የልብ ችግር መፍታት እፈልጋለሁ የዚያችን ደሀ ሀገር ችግር ለመፍታት በተነሳህበት ወቅት የገጠመህ አሰቸጋሪ ጉዳይ የግልሀ ብቻ ሳይሆን ሀገሪቷን እንወዳለን የሚሉትንም ይመለከታልፎ ለአሜሪካ የሠራኸውን ሩቡን ያህል እንኳ ያች ደህ ሀዝዢር ትፈልጋለች ሀገሪቷን የረቂቅ ቴክኖሎጂ ባለቤት ማድረግ የሚቻለው እንዳንተ ያሉ የቴክኖሎጂ ሰዎች ተባብረው ከተነሱላት ነው እስራኤልን መልሰው የገነቧት ሰዎች ጥቂት ሀገራቸውንና ህዝባቸውን የሚወዱ ዮናውያን ናቸው ለውጥ ለማምጣት ብዛት ብቻ ሳይሆን ቁርጠኛ አቋም ያላቸው ጥቂት ሰዎች በቂ ናቸው አንተ ደግሞ ቁርጠኛ አቋም ከላቸው ሰዎች አንዱና ግንባር ቀደሙ ነህ ወንጌልን ለአለም ይሰብኩ ዘንድ ኢየሱስ የመረጣቸው ደቀ መዛሙርት አሥራ ሁለት ብቻ ናቸው ኢትዮጵያን መልሶ ለመገንባትም ግዴታ ሚሊዮኖች አያስፈልጉም ጥቂት ቁርጠኞች በቂ ናቸው ጥቂት ቁርጠኞች ሚሊዮኖችን ከኋላቸው ያሰልፋሉ ስለዚህ አንተን ማዳን አንዱ ጉዳዬ ነው ሁለተኛው ዋና ጉዳይ ደግሞ የንቅሳታችን ምስጢር ማፈላለግ ነው» በልቡ የያዘው ግን ሌላ ልዩ ጉዳይ አለው ሲጳራን መፈለግ ግን ወዴት ብሉ እንደሚፈልጋት ግራግብት ብሉታል ሞኝ ያስመስለኛል ብሉ ባይተወው ኑር ማስታወቂያ ላማስነገርም አስቦ «በዓለም ላይ ከ ቢሊዮን በላይ ህዝብ ው ያለው ከግማሽ በላይ ይሆናሉ ከዚህ መሃል ሲጳራን እንዴት ልታገኛት ትችላለህ። «ብቻ ግን አንድ ምስጢራዊ ነገር እንዳለ እገምታለሁ ጤ «ምን አይነት ምስጢር አለ ሚራዥ «በአፋጣኝ ኢንጂነር ሻጊዝን ማግኘት አለብኝ ጊታሩን መልሶ እንዳገኘው እየገጣጠመ ቁልፎቹን መልሶ በተሰጡት ቁጥሮች ሲጫናቸው የጊታሩ የድምፅ ሳጥን ተንሸራቶ ተዘጋ «ሻጊዝን ማግኘት አለብኝ ቢያንስ አንድ ጊዜ ሳላገኘው ወደ ኢትዮጵያ አልሄድም አለ የጊታሩን ክሮች በጣቱ እየነካካ «ጊታር ልትጫወትለት ነው አለችው «ሞኝ መነኩሴ ነህ ሚራዥ ቀሽም ነገር ነህ «እንዴት «እሱን እልፍ ውሾች እንደሚከተሉት አታውቅም መሞት ትፈልጋለህ እንደገና ከሲአይኤ ጋር መጋፈጥ ትፈልጋለህ» «እንደምንም ማግኘት አለብኝ» ብሎ ተንቀሳቃሽ ስልኩን አንስቶ የኢንጂነር ቫጊዝን የስልክ ቁጥሮች ሲጫን ከእጁ ላይ መነጨቀችው «ስልክህ መጠለፉን እንኳ አታውቅም» አለችው «የምታሳዝን ፍጠር» እጁን ይዛው ወደ መኝታ ቤት ወሰደችውና በሌላ ስልክ እንዲደውልለት ሰጠችው ደውሉ ኒውዮርክ ከተባበሩት መንግስታት ህንፃ አቅራቢያ በሚገኝ ባንድ ረጅም ህንፃ ላይ እንዲገናኙ ቀጠረው ኢንጂነር ሻጊዝም ሊያገኘው እንደሚፈልግ በጥድፊያ ነበር የነገረው ፓጭ ኒውዮርክአሜሪካ ከራሱ በላይ ከደፋው ጥቁር ሞላላ ባርኔጣና ከነጭ ሱፉ ጋር ያነገተው ጊታር ተዳምሮ ምርጥ የሮክ ሙዚቃ አቀንቃኝ አስመስሎታል ከኢንጂነር ሻጊዝ ጋር ወደ ተቀጣጠሩበት ሰማይ ጠ ቀስ ህንፃ በአሳንሰሩ ወጥቶ ሲደርስ ሳይንቲስቱን ቀድሞት ነበር ከአስራ ሁለተኛው ፎቅ ላይ ሆኖ ቁልቁል ሲመለከት የጥቁሯ አውቶሞቢል በሮች በሁለቱም በኩል ተከፍተው ግምብ ግምብ የሚያካክሉ ጋርዶች ሲወጡ እየ አካባቢውን ተገላምጠው ከቃኙ በኋላ ሌላ ቀጠን ያለ ሰው ወጥቶ የፊተኛውን በር ከፈተ ሙሉ ጥቁር ሱፍ የለበሰ ሰው ወጥቶ የተጣመመ ከረቫቱን እያስተካከለ ወደ ፎቁ ሽቅብ አንጋጦ ተመለከተ በጥቁር መደብ ላይ ስላሽ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ መስመሮች ያረፈበት ከረቫቱን አይቶት ያውቃል ሚራዥ ከላይ ሆኖ ቁልቁል ሲመለከተው መሃል አናቱ ላይ የሀብታም አውድማ የሚያሀል በራው ክብ ራሱ ላይ ታየው ከግንባሩም በኩል በሁለት አቅጣጫ የሸሸው በራው መሀል ላይ ሾጠጥ ብሎ የገባውን ስስ ፀጉሩን የባህር ወሽመጥ አስመስሉታል በጆሮዎቹና በማጅራቱ በኩል የቀረው ጥቁር ፀፋሩ በራውን ከቦ ጋሜ የተከረከመች ልጃገረድ እንጂ የ ዓመት ጐልማሳ አያስመስለውም ዶር ሚራዥ ቁልቁል የሚመለከተው ሰው ሳይንቲስት ኢንጂነር ሻጊዝ መሆኑን ለማወቅ አፍታ አልፈጀበትም ጋርዶቹ አውቶሞቢሏ ውስጥ ተመልሰው ከገቡ በኋላ በዝግታ ተራምዶ ወደ ህንፃው ገባ ከአይኑ እስኪጠፋ ተከተለውና ጊታሩን አውልቆ ወንበር ይዞ ተቀመጠ ኢንጂነር ሻጊዝና ዶክተር ሚራዥ ተገናኝተው መነጋገር ከመጀመራቸው አራት መኪናዎች ከተለያዩ አቅጣጫዎች ተከታትለው መጥተው ከሰማይ ጠቀሱ ህንፃ ስር ባለው መኪና ማቆማያ ቆሙ ከውስጣቸው የወጣ ሰው ግን አልነበረም። እናም ከአሁን በኋላ በማንም ሰው ላይ ቃታ አልስብም «እኛም ሰይፍህን እንድታነሳ አንፈልግም ስለዚህ ኦየሄድክ ያለኸው ወደ ጦርነት እንዳልሆነ አወቅ» «ታዲያ ወዴት ነው «እሱን ምስጢር እንድነግርህ አልተፈቀደልኝም ብዬሃለሁ አይደለም ሁለት አማራጮች አሉህ አሁን ጉዞውን አሁኑኑ በእኔ ፊት ማቆም አንድ ሳታቅማማ በጊታርህ ዜማ ዘና እያልክ መጓዝ ሁለትፁ ከዚህ በተረፈ በማስተዋል መጓዝ በጥበብ መጓዝ አለቀ «አምንሃለሁ ኢንጂነር» እኛም በረጅም ጊዜ ጥናት ታማኝነትህን ማረጋገጥ ጀምረናል አንተም አሁን አረጋግጥልን ባለማቅማማት» «አላሳቅማማም ግን ዴርቶጋዳ ምንድን ነው «ባላቅማማህ ቁጥር ወደ ዴርቶጋዳ የምትደርስበት መንገድ ቀና ይሆናል ዝም ብለሀ ወደፊት ተጓዝ አሁን የሚመሩህ አሉ ሌሳ ጊዜ ደግሞ በተራህ የምትመራቸው አሉ መጀመሪያ ጥሩ ተመሪ ሁንና ከዚያ ጥሩ መሪ ትሆናለህ» ኢንጂነር ሻጊዝና ዶር ሚራዥ ይህን ሲነጋገሩ በነበሩበት ቅፅበት አንዲት ወፍራም ሴትዮ ወደ ህንፃው አሳንሰር ገባት ማንም ትኩረት አላደረገባትም መከናዎቹ ውስጥ ያሉት ሰዎች የቆርቆሮ ቢራ እየጠጡ ሽቅብ አንጋጠው እየተመለከቱ ነው ወደ ህንፃው የገባችው አሮጊት ሴትዮ እጅግ ወፍራም በመሆንዋ እግሯን ከወገቧ ወገቧን ከአንገቷ ለይቶ ማወቅ አይቻልም ክብ ጐጆ ቤት ትመስላለች ከጀርባዋ ረጅም ሻንጣ አንግታለች ሚራዥ ሴትዮዋ ወደ ውስጥ ከገባች ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ በተንቀሳቃሽ ስልኩ መልእክት እንደደረሰው ሻጊዝን ተሰናብቶት ተነስቶ ወደ ህንፃው ሽንት ቤት ገሰገለ ወዲያው ከጥቁሩ ቢኤምደብልዩ መኪና ውስጥ ተቀምጠ ው የነበሩት ሲጳራና ዶር አናንያ ከመኪናዋ ወጥተው ወደ ሀንፃው አሳንሰር በፍጥነት ገቡ ከቀይዋ ፊያት ውስጥ ያሉት የኬጂቢ ወኪሎች ከነጭዋ ካዲሳክ ውስጥ የነበሩት የሲአይኤ ሰዎችም ተከታትለው ወጥተው ወደ ሀንፃው ገቡ ሰዓቱ መድረሱን ተገንዝበዋል ከኢንጂነር ሻጊዝ ጋር ያንን ያህል ሰዓት ተቀምጦ ሲያወራ የነበረው ባለጊታር የሚያዝበት የሞሳድ ኤጀንቶች ሲጳራና አናንያም ይህን ያህል ጊዜ ከኢንጂነሩ ጋር ተቀምጦ የቆየውን ባለጊታር ማንነት ለማወቅ ብቻም ሳይሆን አንገቱን ለመበጠስ ሽጉጣቸውን አቀባብለው እየጠ በቁት ነው ኢንጂነር ሻጊዝ በቁጥር አስራ ሁለቱ በር በኩል በሚገኘው አሳንሰር ፎቁን ወርዶ ወደ መኪና ማቆሚያው ሲደርስ ጋርዶቹ ከመኪናው ወጥተው አካባቢውን ተቆጣጠሩትና ከለላ ሰጥተው ወደ መኪናው አስገቡት ከጥቂት ጊዜ ቆይታ በኋላ ጐጆ ቤት የምታህለው ወፍራም ሴትዮ ሻንጣዋን ከጀርባዋ እንዳዘለች ሌላ ክብ ከሆነች ወፍራም ሴት አስከትላ ወጣች ሁለቱ ወፍራም ሴቶች ተከታትለው ከሩቅ ወደቆመችው የቤት መኪና እንደጎቡ መኪናዋ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ህንፃን ወደቀኝ ትታ ከነፈት የኢንጂነር ሻጊዝ ተንቀሳቃሽ ስልክ ጠራ «ኢንጂነር ሻጊዝ ከህንፃው ወጥቼ ሄጃለሁ ደህና ነኝ አሁን ስለእኔ ደህንነት አታስብ ስለአንተ ደህንነት እንጂ አሁን ተንቀሳቀስ ካለህበት መልካም ጊዜ ቻው» ስልኩ ተዘጋ የዶር ሚራዥ ድምፅ ነበር የእ አንበሳ አላት ሚራዥ ሜሮዳን «አደንቅሻለሁ ኢንጂነር ሻጊዝ ዶር ሚራዥ ምን አይነት ዘዴ ተጠቅሞ ከህንፃው ወጥቶ እንዳመለጠ ባያውቅም ደህና በመውጣቱ ተደሰተ የኢንጂነር ሻጊዝ መኪና ከአካባቢው አስከምትሰወር ወደ ህንፃው የገቡት የሞሳድ የሲአይኤና የኬጂቢ ሰዎች አልተመለሱም ነበር ከኢንጂነር ሻጊዝ ጋር የነበረው ባለጊታር የውሃ ሸታ በመሆኑ በንዴት ጦፈው ተመለሱ ሲጳራና አናንያ ሽጉጣቸውን መልሰው ወደ ሽንጣቸው እየሸጎጡ ወዴ መኪናቸው ሲገቡ ሲጳራ በንዴት ጦፋ አናንያን ገላመጠችው «አንተ ነህ። ያ ዳቸውን እያከኩ ነው «ኢትዮጵያው ይመስል ፀሐይ ስትጠልቅ አይና ንር ጭረርን ናዋስ ብሉ ያዘቀገ አለ ኢትዮጵያ ውስጥ ጀምበር ሲ ብ አላማ ከተሰቀለበት ወርዶ እንቅልፍ ይለጠጣል እንዲያውም የከተማ ሮንዶች ቱልቱላ እየነፉ ሰአት አላፊ ንን ረት የሚያገኙትን ሰው ሁሉ ይደበድባሉ ሲባል የሰማ ኢትዮጵያ የምትባል ሀገር ቀን ቀን እንጂ ሌሊት እንደሌለች ተረዳ ድቅድቁን ጨለማ በእጅ ባትሪው ብርሃን እያባረረ እንደ ኒውዮርክ ህንፃ የተደረደሩት የመቃብር ሐውልቶች ላይ የተፃፉትን ስሞች እያነበበ ሲኗዚር ሌሊቱን አጋመሰ የመቃብራቱን ሐውልቶችና ጌጣጦች ሲያይ ኢትዮጵያውያን ከህይወት ይልቅ ለሞት ክብር አላቸው ህይወትን ቅጠል ጐዝጉዘው ሲቀበሏት ሞትን ግን መቃብር አስጊጠው ይጠብቁታል ከመኖሪያ ቤቶቻቸው ይልቅ የመቃብር ሐውልቶቻቸው ይልቃሉ መኖሪያ ቤቶቻቸው ደሳሳ ጐጆዎች ሲሆኑ የመቃብር ሐውልቶቻቸው ግን በውድ ጠ ችና ሸክላዎች ያጌጡ ናቸው በህይወት ዘመናቸው አበባ ቀጥፎ የሰጣቸው ባይኖርም መቃብራቸው ላይ ግን የማይደርቁ አበቦች የኘላስቲክ አበቦች ለደረቁ በድኖቻቸው ይቀመጣሉ ይህ እብደት ነው ምናለ በህይወት ዘመናቸው እንደዚህ ቢያምርባቸው እያለ ብቻውን እያጉረመረመ የመቃብር ሐውልቶችን ስም ሲያነብ ቆይቶ ከአንድ ሐውልት አልባ ልጥፍ መቃብር ላይ ሲደርስ ቆመ የሚፈልገው መቃብር እንደ ሌሉቹ መቃብሮች ባለ ግርማ ሞገስ ይሆናል ብሉ ነበርነ ከራስጌው ከሚታየው ጥቁር የብረት መስቀል በቀር መቃብር የሚያስመስለው ነገር የለም መሬት ከተነጠፈው ስሚንቶ ላይ «አባ ሲርጋጋ ከ » የሚል ጽሁፍ ተቀርፆበታል ፈራ ተባ እያለ ከጀርባው ያዘለውን ረጅም ሻንጣ አውርዶ ከውስጡ ዶማና አካፋ አወጣና መቆፈር ሲጀምር ዝናቡም መዝነብ ጀመረ በአፉ የአጅ ባትሪውን ነክሶ መቃብሩን በስሚንቶው ዙሪያ ቆፍሮ ከጨረሰ በኋላ ጠፍጣፋውን ድንጋይ ሲያነሳው ከባዶ ገደል መቃብር ጋር ተፋጠጠ መቃብሩ ውስጥ ምንም አሰክሬን የለም «ምን አይነት ጉድ ነው አለ በብሽቀት መቆፈሪያውን ወርውሮ «እንዴት ባዶ ምድር ያስቆፍሩኛል ማነው ግን አንዲህ የሚጫወትብኝ ቆይ ከእኔ ስቃይ የሚያገኙት ደስታ ምንድን ነው» ጥቂት ከተነጫነጨ በኋላ የቆፈረውን ባዶ መቃብር አፈር በአካፋው ሲዝቅ አንድ አነስተኛ ክብ ቀይ ድንጋይ በአካፋው ከተዛቀው አፈር ጋር ወጣ ቀዩን ክብ ድንጋይ አንስቶ እያገላበጠ ሲያየው ከቆየ በኋላ በልብሱ አፈሩን ሙልጭ አድርጐ ሲጠርገው ላዩ ላይ የተቀረፀ ፅሑፍ አነበበ «ዴሮዶጋፍ ኳስ የሚመስለውን ቀይ ድንጋይ በባትሪ እያገላበጠ ካየው በኋላ ያገኘውን ጉጥ ነገር ሲጫነው ድንጋዩ ለሁለት ተገመሰ ውስጡ ክፍት ነጦ ድንጋይ አልነበረም ከብረት የተሠራ ውስጠ ክፍት አሎሉ ነገር ነበር ለካ በነተበ ብራና የተፃፈ አጭር ፅሁፍ ከውስጡ አገኝኘ ቂያሦሮፍ ፈፈልፇ ሀሳም ይሃለ ይላል ፅሁፉ ደጋግሞ አነበበው «ሊያተርፍህ ሲፈልግ ህልም ያሳይሃል ሊያተርፍህ ሲፈል ሊያተርፍህ » «እሺ ይህን ለማስተማር ነው ይህን ሁሉ ፍዳ የሚያሳዩኝ ይህ ታዲያ ምን ምስጢር አለው ብሎ በምሬት ቁራጩን ብራና ሲወረውረው በዝናቡ ውሽንፍር ተንሳፎ በጀርባው ተገለበጠና መሬት ላይ አረፈ። » አለ ሚራዥ። «ይህን ቅዱስ ቦታ በመርገጥህ እግዚአብሔርን ልታመሰግነው ይገባል የእግዚአብሔር የክብሩ ዙፋን የሆነችው ታቦተ ፅዮን ያረፈችበት ቅዱስ ቦታ ነው መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሲወለድ ሕፃኑን ለመግደል ሄሮድስ ሲፈልገው እናቱ ቅድስት ድንግል ማርያም ወደ ግብፅ ይዛው ከተሰደደች በኋላ ከግብፅም ወደ ኢትዮጵያ ጉዞዋን ቀጥላ እዚህ ቅዱስ ቦታ መጥታ ስለቆየቷ ድርሳነ ኡራኤል የተባለው ጥንታዊ መጽሐፍ ላይ በሰፊው ተጽፎ ይገኛል በዚህ ገዳም ውስጥ ብቻ በሚገኘው ድርሳነ ማርያም በተባለ መጽሐፍ ውስጥ የጌታ ስደትና የእመቤታችን ቆይታ ሙሉ ታሪክ ተጽፎ ይገኛል ቅድስት ድንግል ርያም የጌታችን እናት በዚህ ወር ከአስር ቀን ቆይታለች ታ ሃት ሴው አቃ ቤቱን እየከፈቱም ትረካቸውን አላቋረጡም «እመቤታችን በዚህ ገዳም ሳለች ይመራት የነበረው መልአክ ለዮሴፍ በህልም ሕፃኑንና እናቱን ይዘህ ሂድ ሲለው ዮሴፍ ወደሕጻትኑ ቀርቦ «ፀአና በደመና በደመና ጫናት» ብሉ ተማፅኖ በማቅረቡ ከዛ ወዲህ የገዳሙ ስም «ጣና ቂርቆስ» የሐይቁ ስም ደግሞ «ጣና» ተብሎ ቀረ ለዚህም የጽሑፍም የቁስም ማስረጃዎችን ማየት ትችላለህ ብለው ጥንታዊውን እቃ ቤት ከፍተው ወደውስጥ ጋበዙት መነኩሴው በጥንቃቄ እየተመለከቱት ከራሉ እየመረመሩት ለቃ ቤሩ ውስጥ የመጀመሪያው ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ መጽሐፈ ሔኖክ መፅሐፈ ሐዊ የቅዱስ ያሬድ የእጅ መስቀል ካባው በራሱ እጅ የጻፈው ምልክት አልባው የድጓ መፅሐፍ የወርቅና የብር እቃዎች አንድ ሺህ አመት የሞላቸው ጥንታዊ ስፅሎች እና ሌሎችን ለዓይን የሚታክቱ ቅርሶችን አስጎበኙት በዚህ ዕቃ ቤት ውስጥ ያሉት ቅርሶች ከመጨናነቃቸው የተነሳ ከአይጥ ለመከላከል ሲሉ ከጣሪያው ማገር ጋር መጻህፍቶችን በገመድ በአየር ላይ አንጠልጥለው ያሰሩትን ሲያይ ተገረመ አይጦቹ በማገሩ ላይ በመሔድ ገመዱን እየበጠሱ ቅርሶቹን ሙባቸው ሲነግሩት እያዘነ ወጣ እንደሚያ ኩሌው ግራና ቀኙ በእሾሀማ ቁጥቋጦዎች በተሞላ ቀጭን የኣግር መንገድ እየመሩ ወሰዱት በጠባቡ መወጣጫ ደረጃ ወጥተው በደሴቱ ላይ በሚገኝ ሜዳማ ቦታ አደረሱት በዚህም ታቦተ ጽዮንን ወደ ደሴቱ ይዘዋት የመጡት ካህናት የደም መስዋዕት ይሰዉበት የነበረውን መሰዊያ አሳዩት በኦሪት ዘሌዋውያን ውስጥ ካነበበው ጋር የሚገጥም ነገር በማየቱ ከሶስት መቶ አመታት በላይ ታቦተ ጽዮን በዚህ እንደነበረች የሚያውቀውን ለማመን ተገደደ ቢሆንም የመጣበት ዓላማ ታቦተ ጽዮንን ፍለጋ ሳይሆን የቀጣይ ጉዞውን ጠቋሚ መልእክት ለማግኘት መሆኑን አረሳም የተቀመጠለትን መልእክት በመሰዊያው ስር እየተዚዚረ ሲፈልግ መነኩሴው ትተውት ወደ ጫካው ገቡ ለብዙ ጎብፒዎች ግልጽ ሆነው የማይነገሩትን ድብቅ የሆኑ ነገሮች እንዳሉ በልጅነቱ የሰማው ትዝ ብሉታል ለእርሱ ብቻ ይህ ነገር መደረጉ አንድ ነገር ከጀርባው እንዳለውም ገብቶታል በመሰዊያው ስር ያገኘውን አራት ማዕዘን ድጎጋይ አንስቶ እያገላበጠ ካየው በኋላ እፍ እፍ ብሎ አፈሩን ሲያስለቅቀው በላዩ ላይ የተቀረጹ ጽሑፎች ብቅ ብቅ አሉ ድንጋዩ ከመሰዊያው ድንጋይ ለየት ያለና ቀይ ሲሆን ለእርሱ የተቀመጠለት መልእክትም ይህ ለመሆኑ አልተጠራጠረም በድንጋዩ ላይ ከተቀረጹት ፅሑፎች ጋር ስሙን ስላገኘው ለእርሱ የተቀመጠ ድንጋይ ለመሆኑ እርግጠኛ ሆነ በድንጋዩ ላይ ከተቀረጹት ፅሑፎች አንደኛው «ማሔር ሻላል ሐሽ ባዝ» ይላል ጊታሩንና የጉዞ እቃዎቹን የያዘበትን ረጅም ሻንጣ ከጀርባው አውርዶ መፅሐፍ ቅዱስ ካወጣ በኋላ የኢሳያስን የትንቢት መጽሐፍ አውጥቶ ምእራፍ ስምንት ቁጥር አንድ ላይ ያለውን ጽሑፍ አነበበው እግዚአብሔርም ታላቅ ሰሌዳ ወስደህ ምርኮ ፈጠነ ብዝበዛ ቾኮለ ብለህ በሰው ፊደል ጻፍበት የታመኑትን ሰዎች ካህኑን ኦርዮንና የበራክዩን ልጅ ዘካርያስን ምስክሮች አድርግልኝ አለኝ ይላል የኢሳያስ መፅሐፍ ኢንጂነር ሻጊዝ የነገረው ትርጉምም ትክክል እንደነበር አረጋገጠ እንደ ኢሳያስ «ማሔር ሻላል ሐሽ ባዝ» የሚለው ቃል ትርጉም «ምርኮ ፈጠነ ብዝበዛ ቸኮሌ ማለት መሆኑን ቢያገናዝብም ይህ ቃል ለምን ለእሱ በመልእክትነት እንደተቀመጠለት ስላልገባው በተለያየ አቅጣጫ መተርጎም መረ የተጠራበት ጉዳይ ሀገራዊ በመሆኑም ቃሉን ከሀገሪቱ ወቅታዊ ሁኔታ ጋር አገናዘበው «አዎ» አለ ሚራዥ ቀዩን ድንጋይ እንደያዘ «ምርኮ ፈጥኖአል ብዝበዛም ቸኩሎአል ሀገሪቱ በቅጥረኞችና በአድርባዮች እየተበዘበዘች ነው ሕዝቦቿ የበላይ ተመልካች ሆነዋል። » አላቸው «አሉን እኔም አላውቅምሱ ስጥ የተባልኩት ልብሱን ብቻ ነው» ጥለውት ወደመጡበት ተመሰለሱ ወደጫካው ሊገቡ ሲሉም ጫማህን መወርውርህን እንዳትረሳ» አሉት ደንዝዞ ቢጫውን የምንኩስና ልብስ እንደያዘ ቆመ ጫማውን አውልቆ ሻንጣው ውስጥ ከተተው በኋላ በባዶ አግሩ መሬቱን ሊረግጥ ሲሞክር እግሩ ተንቀጠቀጠበት ሣሩ ሳይቀር የሚበጣውን የለሰለሰ እግሩን ከሸካረው መይት ጋር ለማለማመድ እንዴት እንደሚችል ግራ ገባው ቢጫውን የምንኩስና ልብስ ለብሶ ቀዩን የአመክሮ ቆብ ከደፋ በኋላ ቀጣይ ጉዞው ወደየት እንደሆነ ያምሰለስል ጀመር በመሰዊያው ሥር ያገኘውን ቀዩን ድንጋይ በአፅንኦት ሲመረምረው ከቆየ በኋላ በጥቃቅን ጫር ጫር ተደርጎ የተቀረፀ ሌላ ጽሑፍ አገኘ «ወነቦ ከመ ያንዝር»እ ይላል እነዚህ ሶስት የግእዝ ቃላት አዲስ አልሆኑበትም የሚሰጡት የተሳካ ትርጉም ግን ፍንትው ያለና ግልፅ አልሆነለትም ቀዩን ድንጋይ እንደያዘ ሻንጣውን ከጀርባው ካዘለ በኋላ ኮረብታውን በቀጭኗ መንገድ ወርዶ ወደቡ ላይ ወደ ታሰረችው ጀልባ ተመለሰ ካፕቴኑ ጀልባዋ ውስጥ ወፍራም ጃኬቱን ፊቱ ላይ አድርጎ ተኝቶ ነበረቋፀ ሚራዥ ሲገባ ጀልባዋ በፈጠረችው ውዝዋዜ ባኖ ተነሳ ሊሄድ ዘመናዊ የነበረው ሚራዥ ሲመለስ ለብሶት የመጣው የምንኩስና ልብስ ከጎፈረው ሪዙ ጋር ለዘመናት ጫካ ውስጥ የኖረ መናኝ አስመስሉታል በአጁም ቀይ ድንጋይ ይዞ ያገላብጣል ካፕቴነ ፈገግ አለ «ከመቼው መነኮስክን አልመለሰለትም «ወነቦ ከመ ያንዝር» የሚለውን ፅሑፍ የሰማበትን ሁናቴ እያሰላሰለ በዝምታ ተዋጠ በኋላ ጊታሩን አውጥቶ አውታሮቹን በጣቶቹ እየነካካ ማሰላሰሉን ቀጠለ ካፕቴኑ በዝምታ ሚራዥን ይመለከታል አንዳች ትዝታ በጊታሩ ቃና ውስጥ ብልጭ ብሉ ተመልሶ ጠፋበት «ወነቦ ከመ ያንዝር» የሚለው ቃል የተፃፈበት ጎራዴ በአዕምሮው ውስጥ ተገለባብጦ ተመልሶ ጠፋ መልሶ ደግሞ በልጅነቱ ክብራን ገብርኤል የወንዶች ገዳም ውስጥ እያለ አባ ዣዥንበሩ የሚባሉት መነኩሴ ወስደው ያስጎበኙት ገዳም ትዝ አለው በብዙ የነገሥታት ቅርሶች በተሞላው በዚያ ገዳም ውስጥ ካሉት ውድ ቅርሶች ውስጥ ኢትዮጵያን ለብዙ ዓመታት በንግሥና የመሯት ንጉሥ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ በሕይወት ዘመናቸው ከእጃቸው ለይተወት የማያውቁት ጎራዴአቸው አንዱ ነው በዚህ በአፄ ዘርዓ ያዕቆብ ሰይፍ ላይም «ወነቦ ከመ ያንዝር» የሚል ጽሑፍ ተቀርጾበት እንዳየ ያስታውሳል «አገኘሁት ብሎ በደስታ ተፈናጥሮ ጀልባዋ ውስጥ ሲዘል ጀልባዋ ተንገዳገደች «ቀጥታ ወደ ዳጋ እስጢፈኖስ ገዳም ንዳት» አለው ካፕቴኑን «ወነቦ ከመ ያንዝር» የሚል ጽሑፍ የተቀረጸበትን የአፄ ዘርዓ ያዕቆብን ጎራዴ ያየው ከብዙ ዓመታት በፊት አባ ንበሩ ከክብራን የወንዶች ገዳም ወስደውት የዳጋ እስጢፋኖስን ገዳም በጎበኘ በት ወቅት መሆኑን በትክክል አንዳስታወሰው እርግጠኛ ነው ከጎርጎራ ወደ ባሕርዳር የሚነፍሰው ከባድ ነፋስ የጣናን ማዕበል አስነስቶ እንደፈረስ ያሰግረዋል ጀልባዋ ለደሴቶች ትሰግድ ይመስል በማዕበሉ እየተዳፋችና እየተቃናች እየተናጠች ወደ ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም እየገሰገሰች ሳለ ጀንበር በጣና ሐይቅ ምዕራባዊ ፅንፍ እያቅላላች ነበር ባለጅ ያጋለው ብረት የመሰለችውን የማታ ጀንበር ድርብርብ ጥቁር ደመና ከቧታል በደመናው መሐል የምትታየው ፀሐይ የሰማይን መጋረጃ ገልጣ ጣናን አጮልቃ የምታይ መስላለች ጨረሮቿን ሰዳ ታማስለው ይመስል ጣና ይገለባበጣል ባለረጃጅም ክንፍ ጥቋቁር አሞራዎች በጠቆረው የጣና ሰማይ ላይ የተሰለፉ የጦር አውሮፕላኖች መስለው ወደ ጎርጎራ ይምዘገዘጋሉ በሰልፍ በሕገ አሞራ መሪውን አሞራ ይከተሉታል «አየሃቸው አለ ሚራዥ በጣና ሰማይ ላይ የሚምዘዝጉትን ክንፋም አሞራዎች አንጋጦ አየተመለከተ «አሞራዎች መሪያቸውን ያምኑታል» «አየመራቸው አይደለም እኮ እንደኛ መሪ የራሱን ጉዞ እየተጓዘ ነው ቀድሞ ለመብላት እየገሠገሠ አለ ካኘቴኑ «ለመሆኑ ወደየት እየሄዱ ነው ወደ ኤርትራጅ ካኘቴኑ ከት ብሎ ሳቀ «ኢትዮጵያና ኤርትራ ያልከፋፈሏቸው አሞራዎችንና ወፎችን ነው ኤርትራ ውስጥ የወደቀ ጥንብ ካለ የኢትዮጵያ ጥንባንሳ አሞራ እንደሚግ ተወንጭፎ ላጥ የማድረግ አሞራዊ መብት አለው ኢትዮጵያ ውስጥ ድርቅ ሲኖርም ከኤርትራ የተነሱ አሞራዎች መጥተው ከኢትዮጵያ አሞራዎች ጋር በፍቅር ይቃመሳሉ ይህን ስታይ «እነሱን ባረገኝ» ትላለህ በሁለቱ ሀገሮች ያሉ ህዝቦች እንዳይገናኙ ቦንብ ሲታጠርባቸው ወፎችና አሞሮች ብቻ እስከ አሁን አልተለያዩም በእርግጥ ኤርትራ ለምትባል ሀገር ከዛም ከዚህም ያሉት ህዝቦች ፅውቅና የሰጡ አይመስለኝም በእርግጥስ ድንበር የሌለው ምድር እንዴት ሀገር ሊባል ይችላል እንዲያውም አርትራ ውስጥ ያሉ ወገኖቻችን እንኳንስ እኛ ግመላችን እንኳ ባንዲራችን ያውቃል አረንጓዴ ቢጫ ቀዩን ነው የሚሉት አሉ አንድ ቀን መልሰን እንደምንገናኝ ተስፋ አልቆርጥም አውሮፓ አንድ ሊሆን በአንድ ገንዘብ መገበያየት በአንድ ቪዛ አ ማቋረጥ ጀምሮ አንድ ሰንደቅአላማ ሊያውለበልብ በሚጣጣርበት ወቀት እዚህ የእኛ መሰነጣጠቅ አሳዛኝ ነው ሆኖም እነዚህ አሞራዎች በሁለቱ ሀገራት የድንበር ግጭት የወደቁ ወንድማማች ወታደሮችን ካንድ ማህፀን እንደ ወጡ ሁሉ ባንድ ሆድ ውስጥ መልሰው አገናኝተዋቸዋል አሞሮቻችን የሁለቱ ሀገራት ጊዜያዊ አምባሳደሮች ናቸው ወደፊት ሁለቱ መንግሥታት አሞራዎቻቸውንም ለመከፋፈል ከምድር እስከ ሰማይ መረብ ካልዘረጉ በቀር በረራቸውን አይተውም «አሞራዎችን ቢያስቱሪቸው ወንዞች መፍሰሳቸውን አያቆሙምፊ ከዚህ ወደዚያ ከዛም ወደዚህ» አለ ሚራዥ ፈገግ ብሎ። ከሪዛቸው ውስጥ ብልጭ ያለው ነጭ ፍንጭት ጥርሳቸው መልሶ ተከደነ «ማዕበሉ አስመሽቶብን ነው አለ ሚራዥ የመነኩሴውን ፊት እያነበበ ካኘቴኑ ወደ ሚራዥ ተጠግቶ «መሄዴ ነው አለ «በዚህ ጨለማ ሚራዥ ደንገጥ ብሉ «ነገ ወደዚህ ገዳም ለጉብኝት የሚመጡ ጣሊያናውያንን እንዳመጣ ድርጅቴ አዞኛል በፈለከኝ ሰዓት ብትደውልልኝ መጥቼ እወስድሃለሁ በብጣቂ ወረቀት የተንቀሳቃሽ ስልኩን ቁጥር ዕፎ ሰጠው «ሽረ መሽቷል ተው «ነገርኩህ እኮ ጣልያናውያኑን ይፔ በጧት ወደዚህ ገዳም እንድመጣ ታዝዣለሁ የሥራ ጉዳይ ነው ብትደውልልኝ በማንኛውም ጊዜ እመጣልሃለሁ ካኘቴኑ የጀልባዋን ሞተር አስነሰቶ ወደ ባህር ዳር ከነፈ ሚራዥ በሁለቱ መነኮሳት መሪነት ደሴቱ በር ሲደርስ ወደገዳሙ መግቢያ ከተተከለ ሰሌዳ ላይ «ዳጋ ቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳም» የሚል ፅሁፍ አየ በጐን በኩል ደግሞ ሴቶች ወደ ገዳሙ እንዳይገቡና ማንም ሰው የጦር መሳሪያ ይዞ እንዳይገባ የሚከለክለውን ፅሁፍ አነበበ ጥቅጥቅ ባለው ደን ውስጥ እንደ ክር በቀጠነችው መንገድ እየመሩ ሲወስዱት ሚራዥ በሚያያቸው ሀገር በቀል ዛፎች ልምላሜ ተመስጦ ነበር። እኔ በበኩሌ ይህን ሀገራዊ ኃላፊነት በህይወቴ ውስጥ ለአንዴ እንኳ መሸከም እንዳለብኝ ይሰማኝ ነበር» አሉ አባ ዲዎላ የቅርሱን ጥበቃ በተመለከተ «ሥርዓተ ገዳሙን በተመለከተ ግን ያው እንደ ሌሎቹ ገዳማት ነው ለገዳም ህይወት መሠረታችንም የድንግል ማርያም ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ነው በቅዱስ ቃሉ መሠረት በአንድ ወቅት ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ ክርስቶስን «መጋባት አይጠቅምምን ኤተ ጊዜ እንዲህ የሚል ቃል አስተምሯቸው ነበር «ይህ ነገር ለተሰጣቸው ነው እንጂ ለሁሉም አይደለም በእናታቸው ማህፀን ጃንደረቦች ሆነው የተወለዱ አሉ ሰውም የሰለባቸው ጃንደረቦች አሉ ስለመንግሥተ ሰማያትም ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች አለ ሊቀበለው የሚል ይቀበለውፊ» ይህንንም ቃል በማቴዎስ ወንጌል ምፅራፍ አስራ ዘጠኝ ቁጥር አስር ላይ ሰፍሮ እናገኘዋለን እኛም በዚህ ገዳም ውስጥ ያለን መናንያን በዚህ ቃል ጥሪ የመጣን የክርስቶስ ጃንደረቦች ነን ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳለው ሰዎች የሰለቡንም እንኖራለን ብዙዎቻችን ግን ስለ መንግሥተ ሰማያት ራሳችንን የሰለብን ነን ለመጀመሪያ ጊዜ ቀና ብለው ሁለቱንም በየተራ ተመልክተዋቸው መልሰው ንግግራቸውን ቀጠሉ «ብልቶቻችሁን የአመፃ የጦር እቃ አድርጋችሁ አታቅርቡ ብሎ ቅዱስ ጳውሎስ እንዳስተማረን በተቻለን አቅም መስለብ ያለብን ክፉ ሀሳባችንን እንጂ አካላዊ ብልታችንን አይደለም አንድ መነኩሴ ብልቱን ሰልቦ ቢመንን ክፉ ሀሳቦቹን ካልሰለበ ዋጋ የለውም» መጋቢው ቀና ብለው አባ ዲዎላን ተመለከቱ አባ ዲዎላ በልባቸው ያለውን ሀሳብ ሁሉ ያወቁባቸው መስሏቸው ኩምሽሽ እለ መጋቢው ቀጠሉ «በዚህ ገዳም ውስጥ እንግዴህ ስለመንግሥተ ሰማያት ራሳቸውን የሰለቡ ጃንደረቦች ወንድሞቻችሁ ይህን አለም ንቀው መድሃኒታቸውን መስለው ድምፀ አራዊትን ግርማ ሌሊትን ታግሰው የእሾህ አክሊሉ ምሳሌ የሆነውን ቆብ ደፍተው ወገባቸውን በሰንሰለት ታጥቀው ከዲያቢሎስ ጋር እየተዋጉ ያሉ ናቸው ሆኖም «ሁሉን ትተህ ተከተለኝ» ያለውን ቃል በመያዝ እንጂ በዓለም ውስጥ የካበተ ሀብት የነበራቸው ክብርና ዝና የነበራቸው ባዕለፀጋዎችም በዚህ ገዳም ውስጥ አሉ አመድ ነስንሰው ማት ለብሰው ለመፀለይ የመጡበት ምክንያት ይህንን የሚያልፈውን ዓለም ንቀው የማያልፈውን ዓለም ናፍቀው ነው» በዚህ መሀል ሁለት መነኮሳት የእግር ውሃ ይዘው መጡ ሚራዥና ዲዎላ እኛው ራሳችን እንታጠባለን ብለው አሻፈረኝ ቢሉም ሁለቱ መነኮሳትን ተከትለው የመጡት ሌሎች ጠርቀም ያሉ መነኮሳት እኒ አጥብ እኑ አጥብ ብለው በመሻማት አጠቧቸው ክርስቶስ የደቀ መዛሙርቱን እግር ዝቅ ብሉ ያጠበውን አብነታዊ ቃል ለመፈፀም ሲሉ ሁሌም እንግዳ ሲመጣ እግር ለማጠብ ሽሚያ ነው ከበረከቱ ለመካፈል ሲሉም የአባ ሚራዥን ሁለት አግሮች ሁለት መነኮሳት የአባ ዲዎላን ገንደፊላ እግርም ሁለት መነኮሳት ተሻምተው አጠቧቸው በተለይ አባ ዲዎላ በሰው እጆ ሲታጠቡ የመጀመሪያቸው ነበር ምናልባት በሰው አጅ የታጠቡት ከእናታቸው ማህፀን አልል አሥር ተብለው ሲወለዱ ብቻ ሳይሆን አይቀርም መነኮሳቱ ዝቅ ብለው ሲያጥቧቸው ለመጀመሪያ ጊዜ የጌትነት ስሜት ተሰማቸው በዶን ሞርሞርዲኖ ቦታ ተቀምጠው ሲሲሊን ሲያንቀጠቅጧት ታያቸው በሀሳባቸው ባሪ የሆኑትን ያህል ጌታ ለመሆን ወደ ጌትነት የሚያወጣቸውን መሰላል ሲያቆሙ በሀሳብ ታያቸው «ጌታ ለመሆን በአንድ ወቅት ባሪያ ትሆናለህ በውስጣቸው አጉረመረሙ አባ ዲዎላ እጃቸውን ሲታጠቡ የግራ አጃቸው ጣቶች አራት መሆናቸውን አባ ሚራዥ ተመለከቱና ሰቀጠጣቸው ትንሽ ጣታቸው የት ገባች አጥበው ታጥበው ከጨረሱ በኋላ መነኮሳቱ ሁሉ ቆሙ ከመነኮሳቱ አንዳቸው ፀሎሉት ይሰጠን አሉ መጋቢው እግር በማጠብ የተሳተፉትን በጌታ በኢየሱስ ከርስቶስ ስም እንዲባረኩ ከመረቁ በኋላ አቡነ ዘበሰማያት ተደግሞ መነኮሳቱ የመጣውን ምግብ ለእንግዶቹ አቅርበው ወደ መጡበት ተመለሱ በፀሉተ ማዕድ ቡራኬ ምግቡ ከተባረከም በኋላ እንግዶቹ አባ ሚራዥና አባ ዲዎላ መመገብ ጀመሩ የመጀመሪያውን ቁራሽ ከመጉረሳቸው በፊት «ይባርኩልኝ» አሉ ኣባ ሚራዥ ወደ መጋቢው እጅ ነስተው «ያስምርልዎት» አሉ መጋቢው ስርዓቱን ባለመርሳቸጡ ተደሰቱ አባ ዲዎላ ግን ይህን ሁሉ ስለማያውቁ ምግቡ ከመትረበቡ ለመቁረስ የቀደማቸው የለም ነበር አባ ዲዎላ ምግቡን ሲያዩት ቀፏቸዋል ዳቤ የሚባለውና ከዳጉሳ እህል የሣሄዘጋጀው ይህ ምግብ ከጉሮሮ የሚወርድ አይመስልም «ቂማ አይሉት እንጀራ ምን አይነት ጉድ ነው በምሬት ተቆራመዱ እንዳይተውት እውነተኛ መነኩሴ ለመምሰል የሚያደርጉት ጥረት ሁሉ መኮላሸቱ ነው ዳቤ የማያውቅ ኢትዮጵያዊ መነኩሴ ከየት የመጣ ነው ሠዝ በጠገበው ጥራር ሳይ ያፈጠባቸውን ጥልሣማሞት የመሰለ ዳቤ ሲያዩ ተነስቶ የሚያንቃቸው መሰላቸው ፋጋ በሚባለው የቅል ስባሪ የቀረበላቸው ወጥ ከደራሽ የጐርፍ ውሃ ተቀድቶ የመጣ መሰላቸው። ኢየሱስና መንግስቱ እዛው በሰማይ ይቆዩልኝ ሞርሞርዲኖን ጌታዬ ስል በኖርኩበት አፌ ደሞ ኢየሱስን ጌታዬ ልል ጌታዬ ስል እንድኖር ከፈጠረኝ ተሳስቷል እኔ የራሴን መንግሥተ ሰማያት አዘጋጃለሁ መንግሥተ ዲዎላ ቀርባለችና ሁላችሁም ገደል ግቡ አለም ከኔ በተቃራኒ ቆማ ነበር አሁን ግን በኒ ቁጥጥር ስር የምትውልበት ጊዜ በየሰኮንዱ እየቀረበ ነው መንግሥተ ዲዎላ እየቀረበች ነው አባ ዲዎላ ይሄን እያሰላሰሉ ምግቡን ማቆማቸውን ዘንግተውት ነበር «ይቅመሱ እንጂ አባ መጋቢው በሀሳብ ባህር የሰጠሙትን አባ ዲዎላን አባነኗቸው «እየበላሁ ነው እየበላሁ ነው ታምሜ ነበር የከረምኩት ትንሽ የምግብ ፍላጐቴ ቀንሷል ቀስ እያልኩ እስቲ እንግዲህ እበላለሁ ለአሁኑ ግን በቃኝ አባ ሚራዥ የተሰጣቸውን መቁነን ጩርሰው «ስብሐት ለአብ» ብለው አመስግነው ማዕዳቸውን ከፍ አደረጉ መጋቢው ማዕዱ ከፍ ካለ በኋሳ ስርዓተ ገዳሙን የሚመለከተውን ንግግራቸውን ቀጠለ «ቅድም እንዳልኩት ምንኩስና በወንጌል የተገኘ ጥበብ ነው የምነና አብነታችንም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው መነኮሳት በምድር ያሉ መላእክት ናቸው ለስጋቸው አይኖሩም መነኩሴ ማለት «ምውት ዘተፈልጠ እምአለም» ማለት ነው ቢሰድቡት የማይሳደብ ቢመቱት የማይማታ በልቡ ክፉ ነገርና ቁም በቀል የማያስብ ነው ምውት ዘተፈልጠ እምአለምከዓለም በሞት የተለየ በዓለም ሆኖ የሚራብ እሱ መነኩሴ አይደለም ሰነፍ ነው መነኩሴ የሚራብ ግን እያለው ነው ዘመድ አዝማዱን አይናፍቅም በአቱን ለቆ አይወጣም ተቀምጦ አይፈርድም የመነኩሴ ሰይፉ ፀሎቱ ነው ሰይፍ አያነሳም አይቆጣም በቁጡ ሰው መንፈስ ቅዱስ አያድርበትምና ቁጡ ሰው የሰይጣን ደቀ መዝሙር ነው» ቀና ብለው ሁለቱንም አዩአቸውና ቀጠሉ «ሰው ስጋዊ ወመንፈሳ ነው ሰው ነፍስ የሚዋጉበት የጦርነት አውድማ መሆኑም ከወንድሞቻችሁ አንዳቸው በፈቃደ ስጋ ቢወድቁ መሰናከል አይገባም ስጋዊ ወመንፈሳዊ መሆናቸውን ካወቃችሁ በቂ ነው የነገሩትን ሳያስተውል ፈጥኖ የሚያምን ሰው ልበ ቀሊል ነው በገ ውስጥ የምታዩት ደስ የማያሰኝ ነገር ካለ ለአበምኔቱ ንገር እንጂ ባያችሁት ነገር መሰናከል የለባችሁም ወደ ገዳሙ ማህበር ከተቀላቀላችሁ ወዲህ በገዳሙ ውስጥ ካሉ ወንድሞች ጋር አብራችሁ ችግሩንም ደስታውንም መካፈል በፀሎት ጊዜ መገኘት መሃደ በተለይ ደግሞ ወሳኙ ነዢ ፍቅረ ቢፅ ነው እርስ በእርስ ደድ የገዳሙ ማህበር ለገዳሙ ስራ ካልላካችሁ በቀር ወደ ከተማ መውጣት በጥብቅ የተከለከለ ነው አንዴ ንቃችሁት ወደ መጣችሁበት ዓለም መመለስ የለባችሁም «እረ እኔስ የናኩት አለም የለኝም አለም ንቃው የመጣ መነኩሴ ሁላ አለም መጣ ። አባ ዲዎላ በጣና ዳር በወደቀው አይናማ ድንጋይ ላይ ተቀምጠው እየተጣጠቡ ነበር አባ ሚራዥ ከአባ ዲዎላ ጥግ በሚገኝ ሌላ ትልቅ ድንጋይ ላይ ተቀምጠው በማዕበል ግፊት ከድንጋዩ እየተጋጨ በሚመለሰው የጣና ሐይቅ ውሃ ያደረ ፊታቸውን አለቃለቁት አባ ዲዎላ ወደ ጫካው ሮጠው ገቡና ኪሳቸው ውስጥ የተንፈራፈረውን ተንቀሳቃሽ ስልክ አናግረው ከመመለሳቸው ሰባት ሰዎችን የጫነች ዘመናዊ ጀልባ እየተንደቀደቀች ከተፍ አለች በውስጧ ጣሊያናዊው የማፍያ አለቃ ሞርሞርዲኖ ቡስኪ ከአራት አጃቢዎችና ከአስተርጓሚዎች ጋር ጀልባዋ ላይ ተቀምጠዋል ጀልባዋ ወደ ወደቡ እንደተጠጋች አራቱ አጃቢዎች ከጀልባዋ ወጥተው አካባቢውን ተቆጣጠሩት ዶን ሞርሞርዲኖ ሐበሻው አስጐብሂ ወጣት የሚለፈልፈውን አንድም ሳይሰሙ የገዳሙን በር ወደ ግራ ትተው ኮረብታው ላይ ወደታነፀው ቤተክርስቲያንና ሙዚየም የሚያደርሰውን ቀጭን መንገድ ተያያዙት ዲዎላና ሚራዥም ከጐጉብፒዎች ኋላ እየተከተሉ ወደ ኮረብታው ወጡ ከኮረብታው ወገብ ላይ የፃድቃን ማረፊያ የምተባለው ቦታ ሲደርሱ ከፊት የሚመሯቸው መነኩሴ እረፍት እንዲያደርጉ ጋበዚቸው የፃድቃን ማረፊያ ላይ ሳያርፍ ማንም ሰው ወደ ቤተክርስቲያኑ አይሄድም ነጭ ላብ የሚያስልበው አቀበት የዶን ሞርሞርዲኖን ሳንባ ከደረታቸው ወትፎት ስለነበር ማረፉን አልጠሉትም አባ ዲዎላም ፍየል ፍየል እየሸተቱ ነበር የፃድቃን ማረፊያ የዳጋ ቅዱስ እስጢፋኖስ ገዳምን የመሠረቱት ፃድቁ አቡነ ሂሩተ አምላክ ወደ ደሴቱ ሲመጡ በጣና ሐይቅ ላይ እንደ ጀልባ አድርገው በላዩ ላይ ተቀምጠው አየቀዘፉ የመጡበት ተአምራዋ ድንጋይ የተቀመጠበት ቦታ ነው ሐበሻው አስጐብሺ ወጣት ወደ ዶን ሞርሞርዲኖ ዞሮ «ይህ የምታዩት ጠ ፍጣፋ ጥቁር ድንጋይ ገዳሙን የመሠረቱት አቡነ ሂሩተ አምላክ በ ዓመተ ሦህረት በጣና ሐይቅ ላይ እየተንሳፈፉ የመጡበት የድንጋይ ታንኳ ነው አለ ስሜት አልሰጣቸውም ሊናገሩ ያሉትን ቃል መልሰው ዋጡት «ይህ ሲሲሊ አይደለም አለ ውስጣቸው ሲሲሊ ውስጥ የፈለጉትን የመናገር አቅም ብቻ ሳይሆን የፈለጉትን ባለስልጣን የመፈንቀልም ስልጣን በእጃቸው ነው ለዶን ሞርሞርዲኖ በምድር ላይ ሁሉንም ነገር የማድረግ ተአምር የተቀበረው ገንዘብ ውስጥ ነው እንደአርሳቸው ድምዳሜ ስልጣን የገንዘብ ነው መብት የገንዘብ ነው ኃይልም ገንዘብ ነው አቡነ ሂሩተ አምላክ ምናልባት በቅድስና ድንጋይ በውሃ ላይ ሣንሳፈፍ ችለው ቢጋልቡ ግድ አይሰጣቸውም ዶን ሞርሞርዲኖ ሲሲሊና ህዝቦቿን ሜዲትራንያን ባህር ላይ አድሜ ልካቸውን ሲጋልቡ ኑረዋል «ቅድስና ድንጋይ ሲያስጋልብ ገንዘብ ደግሞ ህዝብ ያስጋልባል» አሉ በውስጣቸው ሞርሞርዲኖ ለዶን ሞርሞርዲኖ ታላቁ የምድራችን ባለ ስልጣን ገንዘብ ነው ቅድስና አይደለም ለእሳቸው በጣና ሐይቅ ላይ የተንሳፈፈው ተአምራዊው የአባ ሂሩተ አምላክ ድንጋይ ቅንጣት ታህል ስሜት አልሰጣቸውም እድሜ ልካቸውን ሲመኙት የኖሩትና ለአባታቸው ቡስኪ ከአቅም በሳይ የሆነው ምስጢር ነው ስሜት ሊሰጣቸው የሚችል የሩቁን አቅርቦ በሚያሳይ መነጽራቸው በደሴቱ ዳርቻ ደቡባዊ ምሥራቅ በኩል ያለውን ጣሊያን የሠራውን ወደብና ከደሴቱ በኩል ለሚያልፉ መርከቦች ምልክት እንዲሆን የተከለውን የመብራት ማማ እየተመለከቱ ነበር ወደ ደሴቱ የሰሜኑ ወደብ የተጠጉት ጣሊያናዊው ከበርቴ ሞርሞርዲኖ ቡስኪ በዳጋና በደቅ ደሴት መካከል በምትገኝ አነስተኛ ደሴት ላይ ኢንቨስት ለማድረግ ከከፍትኛ የመንግሥት ባለስልጣናት ጋር ስምምነት የተፈራረሙት ከሁለት ቀናት በፊት ነው ይህንን የኢንቨስትመንት ስምምነት ፊርማ የመፈራረማቸው ዜና እንዲህ ዓይነት ዜናዎች በየቀኑ ስለሚደመጡ ማንም ትኩረት አልሰጠውም እንጂ በሀገሪቷ ቴሌቭዥንና ሬድዮ ተላልፏል የጣና ሐይት አርጃኖዎች ፀሐይ መሞቂያ በሆነችውና የደሀ ሰው መዳፍ በምታህለው ብጣቂ ደሴት ላይ ለምን ዓይናቸውን እንደጣሉ ከእርሳቸውና ከአንድ ከፍተኛ የመንግሥት ባለስልጣን በቀር ማንም አያውቅም ግፋ ሲል የምስጢሩ ጫፍ የተያዘው በአባ ዲዎላ ነው አባ ዲዎላ ወደ ዳጋ የመጡበት ጉዳይ በእርሳቸውና በዶን ሞርሞርዲኖ የተያዘ ከፍተኛ ምስጢር ነው በርግጥ በብጣቂዋ ሰው አልባ ደሴት ላይ ኢንቨስት ለማድረግ ስምምነት ተፈራረሙ እንጂ ምን ኢንቨስት እንደሚያደርጉ በውል የሚታወቅ ነገር የለም የተዘገበ ነገር ቢኖር አንድ ጣሊያናዊ ባለሃብት በአማራ ክልል ኢንቨስት ለማድረግ ስምምነት መፈራረማቸው ብቻ ነው በአነስተኛዋ ሰው አልባ ደሴት ላይ የሰፈሩት የሞርሞርዲኖ ሰዎችም በዛች ደሴት ላይ ምን እንደሚሰሩ አያውቁም ለስንት ማመላለሻ ተብላ ከሲሲሊ ተጭና መጥታ የተገጣጠመችው ዘመናዊዋ ጀልባ ደሴቱን ልታህል ምንም አልቀራትም በተተከሉት ታላላቅ አረንጓዴ ድንኳኖች ውስጥ የተቀመጡት የሞርሞርዲኖ ሰዎች እስከ አፍንጫቸው ታጥቀው ትዕዛዝ በመጠባበቅ ላይ ናቸው ይህ ከሆነ በኋላ ነበር ዳጋ ገዳምን ሊጐበኙ የተንቀሳቀሱት በእቅዱ መሠረት ጉብኝቱ ተጀምሯል ሞርሞርዲኖ በሰው አልባዋ ደሴት ላይ የሰፈሩበት ምስጢር ቁልፍ በዚህኛው ገዳም ውስጥ ደብዛው እሰኪገኝ የማይፈነቅሉት ድንጋይ አይኖርም። ቀይ ድዳቸው ተሰጣ የበርበሬ ጭቅጭቅ የመሰለች አንድ ዓይናቸውን አጥብበው ተንከተከቱ ሞርሞርዲኖ የአባ ዲዎላን መቀመጫ ቸብ አድርገው ክንዳቸውን ትከሻቸው ላይ ጣል አድርገው ቁልቁል ኮረብታውን መውረድ ጀመሩ አባ ዲዎላና አባ ሚራዥ በገዳሙ እንዲኖሩ የፈቀዱላቸው መጋቢው ነበሩ አበምኔቱ አባ ዥንበሩ ከበአታቸው ወጥተው ለአባዲዎላና ለአባ ሚራዥ ፀሀሎተ ማርያም አድርሰው ለምን እንዳልተቀበሏቸው ግልዕ ኦልነበረም በመሆኑም ለአባ ዲዎላና ለአባ ሚራዥ በመጋቢው ሰብሳቢነት የገዳሙ መነኮሳት ፀሎት አድርሰው ከተቀበሏቸው ሰንበትበት ብለዋል ለገዳሣውያኑ እንደ ሚደረገውም ፀጥታ በዋጠው ጫዛ ውስጥ ተፈናጥረው ከሚገኙት ጎጆ ቤቶች ለየግላቸው በአት ተሰጥቷቸዋል ጐጆ ቤት በዚህ ገዳም ውስጥ ከሶስት መቶ በላይ መነኮሳት እንደሚኖሩ ቢገመትም ደሴቱ አንድ ሰው እንኳ የሚኖርበት አይመስልም ፀጥታ። ቢመጣ እንኳ ወደ ቤት ከመግባቱ በፊት በሩቅ ሆኖ ያጨበጭባል ሰው መጥቶ ካልተቀበለው በድፍረት ወደ ቤት አይገባም ወደ መጣበት ይመለሳል እንጂነ ይህም የሆነበት ምክንያት መነኮሳቱ ፀሎት ከጀመሩ ማንንም ስለማያናግሩ ነው በተመስጦ ውስጥ ያለን መነኩሴ ማወክ በጥብቅ የተከለከለና ጠያፍ ነው በገዳሙ ውስጥ ከሚታየው የጠበቀ አንድነት ጋር ግለሰባዊ ነፃነትም ይጠበቃል ለእያንዳንዱ መናኒ በነፃነት የሚፀለይበት የሚመሰጥበት የሚያነብበት ቤት ለብቻው ይሰጠዋል እንደ ስርዓቱ በቤቱ ውስጥ ሥጋዊ ሥራ ቢሠራ የሚያየውም የሚቀጣውም አንድዬ ብቻ እንጂ ካልተናዘዘ በቀር ማንም መጥቶ አይከታተለውም የአባ ዲዎላና የአባ ሚራዥ ምነና በገዳሙ ትክክለኛ ሥርዓት መሠረት ቢሆን ኖሮ መጋቢው ይቀበሏቸዋል ከዚያም ለሰባት ቀናት ያስተናግዲዷቸውና በሰባተኛው ቀን ለማህበሩ ካስተዋወቋቸው በኋላ እንደ ገዳሙ ሥርዓት አገልግሎታቸውን ይጀምራለሉመጋቢው ይቀበልና በአበምኔቱ አማካኝነት ለማህበሩ ሃይማኖታቸውን በመሃላ ካረጋገጡ በኋላ ስማቸው ተመዝግቦ የአመክሮ ጊዜያቸውን ይጀምራሉ ደንቡና ሥርዓቱ እንዲህ መሆኑን ቀድመው የተረዱት አባ ዲዎላና ኦባ ሚራዥ ግን ራሳቸውን አመንኩሰው ሥርዓተ ገዳምን የጠነቀቁ መስለው መጡ ዓለመ ምንኩስናን መርጦ ወደዚህ ገዳም የሚመጣ ማንኛውም ሰው እንደ ከዚህ ቀደሙ ቢሆን ኖሮ እንደደረሰ የምንኩስና ቆብ አይደፋለትምፅ ቢያንስ ለሦስት ዓመታት ከማህበሩ በተመረጡ መምህራን ሥርዓተ ምንኩስናንና ልዩ ልዩ ሥልጠናዎችን እየወሰደ ይቆያል ይህም የፅጩ መነኩሴ የአመክሮ ጊዜ ይባላል የእጩውን መነኩሴ የውሳኒ ፅናትና ቆራጥነቱን ለመፈተሽ መምህራኑ ልዩ ልዩ ከባድ ፈተናዎች ይሰጡታል በዓም በሲኖዶስ በፀደቀው የገዳማት መተዳደሪ ደንብ መሰረት ማንኛውም መነኩሴ የግል ገዘብ ቱሪት እንዳይኖረው መደንገጉ እሙን ነው መናኙ ወደ ገዳሙ ከመምጣቱ በፊት ትዳርና ንብረት ያለው ከሆነ ከሦስት ሁለት እጅ የሚሆነውን ለቤተሰቦቹ ትቶ ከሦስት አንድ እጅ ለገዳሙ ገቢ ማድረግ አለበት አባ ዲዎላን ጭንቅ ያላቸው ከዚህ ገዳም የሚያስባርሩ ህጐችን አለማወቃቸው ነበር በኋላ ግን አንድ አልፈው ወደ ኮረብታው የሚወጡ መነኩሴ ቤታቸው በር ላይ አስቁመው ጠየቁና ተረዱ መነኩሴው የገለፁላቸውም በሲኖዶሱ አንቀፅ አሥራ አምስት ላይ ያለውን ድንጋጌ ነው አንቀፅ አስራ አምስት መሰረት አንድ መነኩሴ ከገዳሙ ሰለሟሰናበቱበት ሁኔታ ጠንቅቀው ተረድተዋል አንድ መነኩሴ የገዳሙን ሕግና ትዕዛዝ በመተላለፍ ለአባምኳቱ ፈቃድ ከቅዕረ ገዳሙ ወጥቶ ወደ ዓለማውያኑ ከተማ ወይም መንደር ቢወጣና ቢወርድ በመጀመሪያ ከማህበሩ ሁለት ሁነው ይመክሩታል ባይሰማ ወደ አበምኔቱ አቅርበው ያስመክሩታል አበምኔቱንም ባይሰማ ማህበሩ ፊት አቁመው ይመክሩታል አሁንም ማህበሩን ባይሰማ ከማህበሩ ተለይቶ ቀኖና ይሰጠዋል ቀኖናውን አልቀበልም ቢል ከገዳሙ ይባረራል በማቴዎስ ወንጌል ቃል መሠረት መነኩሴው ለአባ ዲዎላ ያልገለፁላቸው አንድ ሌላ ነገር አለ ቀኖናው ምን እንደሆነ አልገለፁላቸውም አባ ዴዎላ የገመቱት ቀኖናው ስግደት ወይም ፀሉት ይሆናል ብለው ነው ግን ሴላም አለ ከገዳሙ መሃል ፈንጠር ብላ በተሠራችው ቤት ውስጥ ከአንድ ሁለት ቀዳዳ ካለው ሽንቁር ግንድ በቀር ማንም አይናኖርም የዚህ ግዙፍ ግንድ ሽንቁሮች የአግር ማስገቢያ ናቸው ሲኖዶሱ በሚያዘው የማይመራ ወንበዴ መነኩሴ በግንዱ ሽንቁር ሁለት አግሮቹን እንዲያስገባ ከተደረገ በኋላ በእግረ ሙቅ ይቆለፍበታል ተነስቼ ሳምልጥ ቢል እንኳ ያንን ግዙፍ ግንድ በታሰሩ አግሮቹ ተሸክሞ መቆም እንኳ አይችልም ለመተኛትም አይመችም ቁጭ ብሉ ይመሻል ይነጋል ሰይጣን ባይኖርበት አንኳ ጭንቅ ጭንቅ ብሎት መለፍለፍ ይጀምራል የተወሰነለትን ቅጣት ሳይፈፅም ማንም ያንን አስፈሪ ቤት የሜከፍት የለም እግረ ሙቁንም የሚከፍትለት ማንም አይኖርም ሊጉበኙት እንኳ የሚችሉት በሚመስለው ቤት ውስጥ የሚራወጡት አደገኛ የጫካ ሸረሪቶ ብቻ ናቸው ምናልባት ይህ የቅጣት ዓይነት ለእንግዳ መነኩሴና ለአዲስ መናኝ በግልፅ ስለማይነገር ይሆናል መነኩሴው ለአባ ዲዎላ ያልነገሯቸው ከዚህ ጋር አያይዘውም ሌሎች ሥርዓቶችን ነግረዋቸዋል መነኩሴው ሲናገሩ «የኢትዮጵያ ገዳማት የሀገሪቋ ጥንታዊ ዩኒቨርሲቲዎች ናቸው» ብለው ነበር በህዝብ አመራር እንደነ አፄ ቴዎድሮስ ያሉ መሪዎች የወጡት ከገዳማት መሆኑን በማብራራት። በአበምኔቱ መሪነት ፀሎት ተደርጐ ማህበረ መነኮሳቱ ይመገባሉ የመቁነን ሥርዓት ሲፈፀምም በአበምኔቱ መሪነት አቡነ ዘበሰማያት የተሰኘው ፀሎት በዜማ ይፀለያል በገዳሙ የሚኖሩ መነኮሳትም በመቁነን አይበላለጡም ሁሉም እኩል መጠን ያለው ምግብ ይመገባሉ በኢትዮጵያ ሲኖዶስ አንቀጽ በተደነገገው መሠረት ለአያንዳንዱ መነኩሴ በየዓመቱ አንድ ጊዜ አንድ የሥራና አንድ የበአል ልብስ ይሰጠዋል ዓመቱ ደርሶ ሌላ አዲስ ልብስ ሲቀበል አሮጌውን ያስረክባል የብርድ ልብስና ምንጣፍ በሁለት ዓመት አንድ ጊዜ ይታደላል ሁሉም መነኮሳት የሚለብሱት አንድ ኣይነት ልብስ ነው ወደ ቢጫ ያደላ ወይባ የሚባል ቀሚስና መጉናፀፊያ የመነኮሰው ሥርአተ ምንኩስናውን ሲፈጽም ተባርኮ የተሰጠውን ቆብ ያጠልቓል ያልመነኮሰው የአመክሮ ቆብ ይደፋል የፀሐይ ቆብ ጥቁር ራስም አለ ቆብ ያልደፋ አባዲዎላ በሰነበቱባቸው ቀናት የሚፈልጉትን ለማግኘት ብዙ ውስብስብ ነገሮች እንዳሉ ተረድተዋል በየጊዜው በፀሎት የመገኘት ግዴታ አለባቸው ነቢዩ ዳዊት በመዝሙሩ «በእኩለ ሌሊት አመሰግንህ ዘንድ እነሳለሁ ያለውን መሠረት አድርገው መነኮሳቱ በመንፈቀ ሌሊት ለፀሎት ሲነሱ ጣፋጭ እንቅልፋቸው እያዳፋቸው ወደ ፀሎት ቤት ይሄዳሉ አባ ዲዎላ ከዚያ ከሰዓታቱ ጋር መልክአ መልክፅና ተአምረ ማርያም ይነበባል ከሰአታቱ በኋላ ደግሞ ሁለት የተመረጡ መነኮሳት ፀሎተ እጣን ያደርሳሉ ከዚያም ፀለተ ኃይማኖት መዝሙረ ዳዊትና ስንክሳር ይነበባል ሊነጋጋ ሲል በእድሜ የበላይ በሆኑ ሽማግሌ መነኩሴ መሪነት የማህበሩ ፀሉት ለገዳሙ ስፋት ለገዳምያኑ ፍቅር አንድነትና ከፈተና መጠ በት ይፀለያል ስለክርስትና መጠበቅና ስለ ሀገሪቷ ሰላምና አንድነት ምህላ ይቀርባል ከንጋቱ አሥራ ሁለት ሰአት ሲሆን መነኮሳቱ በየበአታቸው ሄደው የግል ፀሎታቸውን እንዲያደርሱ ይለቀቃሉ ይህ ሁሉ ሲሆን ለአባ ዲዎላ የሚገባቸው አንዳች ነገር የለም አብዛኛው ፀሎትና ምህላ በጥንታዊው የግዕዝ ቋንቋ ነው የሚከናወነው ስለዚህ አባ ዴዎሳ እግራቸው እንደቄጤማ እየተንቀጠቀጠ ዝም ብለው ቆመው ማደር እጣ ፈንታቸው ሆነ ደግነቱ ያልተማሩና ፊደል ያልቆጠሩ እንደ እሳቸው እግራቸው እስኪቀጥን ቆመው የሚያድሩ ገበሬ መነኮሳትም አሉላቸው በገዳሙ ውስጥ አለማወቅ አያስከስስም እውቀትም የቅድስና ምልክት አይደለም ለተማረ መነኩሴና ፊደል ሳልቆጠረ መነኩሴ አኩል ክብር ይሰጣል በዚህ ገዳም ውስጥ ዋና ዋናዎቹ የቅድስና መለኪያዎች ደግነት ታዛዥነት ንፅሀ ልቡና ቅንነት ትጋትና ፅናት ናቸው ሁሌም ከረፋዱ ሶስት ሰዓት ሲሆን በአስተባባሪዎች አማካኝነት እያንዳንዳቸው መነኮሳት እንደየችሎታቸው ለሥራ ይሠማራሉ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ሲሆን ኮረብታው ላይ ያለው ደዎል ያስተጋባልር ወደ ቤተክርስቲያን በመሄድ እስከ ሰባት ሰዓት የግል ፀሎት ያደርሱና ስምንት ሰዓት ሲሆን ሁለተኛው የማህበር ፀሎት ይደረጋል በዚህ ጊዜ መነኮሳቱ በውሷቸው የሠሩት ሐጢአት ካለ ወደ አበምኔቱ እየቀረቡ ንስሐ ይገባሉ ፀሎቱ ተጠናቆ ዘጠኝ ሰዓት ሲሆን የመቁነን ደዎል ይደወላል ከመቁነኑ ፍፃሜ በኋላ እስከ አስራ ሁለት ሰዓት መነኮሳቱ የግል ሥራቸውን በየበአታቸው በፀጥታ ይሠሩ ዘንድ ነፃ ጊዜ ይሰጣቸዋል የሚያነቡት ያነባሉ የሚታጠቡ ወደ ጣና ሐይቅ ወርደው ይታጠባሉ አስራ ሁለት ሰዓት ሲሆን ለህብረት ፀሎት ደወል ይደወልና እንደገና ይሰበሰባሉ ፀሎቱ ከተፈፀመ በኋላ ከመፅሐፍ ቅዱስ ልዩ ልዩ ክፍሎች ይነበባሉ ስብሐተ እግዚአብሐር ይደረሳልበመጨረሻም የዕለቱን ውሎ አስመልክቶ አበምኒቱ የተገደፈው እንዲስተካከል የተጠናከረው እንዲበረታታ መመሪያ ይሰጡና መነኮሳቱ በየበአታቸው ይገባሉ እንደገና ለሌሊቱ ፀሎች የደወሉ ድምጽ በደሴቱ አናት ላይ እስኪያንባርቅ ይህ ሥርዓት ለዘመናት ተጠብቆ እንዲኖር የሚሾሙ መነኮሳት እጅግ የተመረመሩ የተፈተኑና በማህበረ መነኮሳቱ የታመነባቸው ናቸው አስተዳደራዊ መዋቅሩም በአበምኔቱ በመጋቢው በገበዙ በእቃ ቤት ጠባቂው በፀሐፊው እና በሊቀ አርድዕቱ ላይ ይዘረጋል የገዳሙ ኃላፊ የሆነው አበምኔት የአስተዳደራዊ መዋቅሩ ቁንጮ ነው አበምኔቱ በትሩፋትና በአስተዳደራዊ ችሉታው የታወቀ መነኩሴና በማህበሩ ተመርጦ የሚሾም ነው ግንበዚህ ገዳም ውስጥችመት ለፈለገ ሹመት አይሰጥም ለሹመት መታጨቱ የሚነገረው ሲሾም ብቻ ነው አበምኔት ሆኖ የሚኮመው መነኩሴ የቁምስና ማፅረግ ያለው መነኩሴ መሆን አለበት ማንኛውም መናኝ ለአባምእቱ ምክርና ተዕዛዝ እንዲሁም መመሪያ መዝዛት አለበት አበምኔቱ በገዳሙ ለልዩ ልዩ የሥራ ክፍሉች በኃላፊነት የሚሾሙ መነኮላትን ከማህበሩ አስመርጦ ማሾም እንጂ በራሱ ፈቃድ ብቻውን ሹመት መስጠት አይችልም በሲኖዶሱ መሠ የገዳሙ አበምኒት ከመመረጡ በፊት ምርጫው መቼ መሆን እንዳለበት ተወስኖ መነኮላቱ በቤተክርስቲያን ውስጥ ይሰበሰቡና ይፀልያሉ ኣ በ ዓም በሲኖዶስ በፀደቀው የገዳማት መተዳደሪያ ደንብ ኣንቀፅ አራት መሰረት ምርጫው በድምፅ መስጫ ሳጥን በሚሰበሰብ ድምፅ ይካሄዳል። ከዛ ጊዜ ጀምሮ በሲጳራ ላይ ጥርሱን ነክሰ ደሙ በጥላቻ ሲለወስ ታወቀው ዶር አናንያ ከሞሳድ ዋና መስሪያ ቤት በታች ባለው የምድር ውስጥ የህክምና ጣቢያ ስራውን ተመልሶ ሲጀምርም በጥላቻ ተሞልቶ ነበር ሲጳራን የሚበቀልበትን ማንኛውንም ስልት መንደፍ ጀመረ በቀል ውስጡን ሲያርመጠምጠውና አጥንቱን ሲግጠው ይለማዋል ከ ድ ሙፍ ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ኢትዮጵያ ራሳቸውን ያመነኮሱት አባ ዲዎላ በወጣትነት ዘመናቸው የሠሩት አንድ ስሀተት በዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ውስጥ የሚኳትኑለትን ከባድ ምስጢር በቀላሉ እንዳያገኙ ሳንካ ሆኖባቸዋል ስህተቱንም የፈፀሙት በአባታቸው በአለቃ አያሌው ወይም በአባ ዲዲሞስ ላይ ነበር የወጣትነት ዘመናቸው ውል ብሎ ሲታያቸው በአሁኑ አባ ዲዎላ ውስጥ የነበረው ወጣቱ ዲዎላ ክሰተላቸው ወጣቱ ዲዎላ ለምንም ነገር ደንታ የሌለው ነበር የበለጠ ብልጥ ሆንኩ ሲል ራሱን የበለጠ ሞኝ ሆኖ ያገኘውም ነበር ሰፍነግ ፈሳሽ ነገሮችን መርጦ እንደሚመጥ ሁሉ ክፉ ነገሮችን መርጦ የሚመጥ አእምሮው ውስጡ በጥላቻና በበቀል እንዲሞላ አድርጐታል ደስታ የሚሰጠው አንዳች ነገር የለም ነበር ሁሉንም ያማርራል ዲዎላን የማይኮሰኩሰው ነገር ምን ነበር። አንድ ግጥም ብቻ ዘወትር አንደውዳሌ ማርያም መደገም ግጥም መውደዳቸውን አያረጋግጥም አባ ሚራዥ የመንፈቀ ሌሊቱ ደወል ተደውሉም ከበአታቸው አልወጡም ይህን ሌሊት በሰቆቃወ ጴጥሮስ ግጥም ውስጥ ያለው ምስጢር ካልተገለሀላቸው እንዳይነጋ ያወገዙት ይመስል ግጥሙ ላይ አንዳፈጠጡ እኩለ ሌሊት ሆነ እስከ ዛሬ ድረስ በጊታሩ ውስጥ የተላከላቸውን በብራና ላይ የተዛፈውን ግጥም ብዙ ጊዜ ደግመው ደጋግመው አንብበውታል ቃል በቃል ብለውት ብለውት አልፈለጥ ሲላቸው ፊደል በፊደል ማንበብ ጀምረዋል ፊደሎቹ የደበቁትን ምስጢር ይናገሩ ይመስል በዓይናቻቸ ይማጠኗቸዋል ዳጋ ገዳም ውስጥ ከደረሱ ጊዜ ጀምር ይህን የብራና ላይ ግጥም ሳያፈጡበት ውለው አያውቁም አባ ሚራዥ የስነ ዕሑፍ ተመራማሪ በሆንኩ ኖር ሲሱም ተፀዕተው ነበር ምስጢሩ ግን በሥነ ፅጡፍ ተመራማሪነት ብቻ የሚገኝ እንዳልሆነ ሳይገነዘቡት አልቀሩም ሆኖም ከዚህ ግጥም ፊደሎች ጋር ጦርነት ገጥመዋል ከብራናው ጀርባ ላይ ያገኙት ፍንጭ በመንፈቀ ሌሊት አስፈነጠዛቸው «» ይላል ዓንጩ በተይ ብዕር ደግሞ «ከኛው ስንኝ አራተኛው ቃል ሠሁስጥ»ኔ ተብሎ በቀጭኑ ተፅፏል ከስቆቃወ ጴጥሮስ ግጥም ኛውን ስንኝ ደግመው ደጋግመው አነበቡት እንዲያውም ከአሥራ አራተኛው ስንኝ ጀምረው «አንቺ ካጠገቤ አትራቂ በርታ በይኝ እመብርፃን ቃል ኪዳኔን እንዳልረሳት እንዳልዘነጋት ኢትዮጵያንኔ የሰቆቃወ ጴጥሮስ ግጥም ኛው ስንኝ በእርግጥም «ቃል ኪዳኔን እንዳልረሳት አንዳልዘነጋት ኢትዮጵያን» የሚለው ስንኝ መሆኑን ከላይ ጀምረው ቆጥረው ደረሱበት እዚህ ስንኝ ውስጥ ደግሞ አራተኛውን ቃል አፈጠጡበት «እንዳልዘነጋት»ኔ ይላል የአሥራ አምስተኛው ስንኝ አራተኛው ቃል «እንዳልዘነጋትእንዳልዘነጋት አንዳልዘነጋት » አባ ሜራዥ ቃሉን ደጋገሙት ብራናው ላይ ከተፃፈው ሰቱቃወ ጴጥሮስ ግጥም ፅህፈት ውስጥ ለየት ባለ መልኩ «እንዳዘነጋትእ ከሚለው ቃል ውስጥ የተፃፋት ፊደሎች ዳ እና ጋ ፊደሎች መሆናቸውን ደረሱበት ተንጋደውና ጐላ ብለው ነው የተፃፋት። ሽማግሌው መነኩሴ አባ ንበሩ መሆናቸውን ለመለየት አፍታ አልፈጀበትም አባ ንበሩ ከአደባበዩ ወርደው በቀዩ ቀሚስ ውስጥ ቦርሰስ ቦርለስ እያሉ ወደ እሱ ሲመጡ ከየክፍሉ ወጥተው የነበሩት ሰዎች ተመልስው ገቡ አንድ ሰው ግን ከመግባቱ በፊት እጅን አውለበለበለትና ወደእሱ መጥቶ አቀፈው ዶር ዣንጊዳ ነበር ተጠመጠመበት «ሚራዥ እንደገና በመገናኘታችን ደስ ብሎኛል አባ ዝንበሩም አቅፈው ከሳሙት በኋላ ዶር ዣንጊዳ የምድር ውስጡን ምስጢራዊ ከተማ እንዲያስጎበኘው ነግረውት ወደ ታች በዣንጊዳ ገለፃ እየተመራ የዋሻውን የምድር ውስጥ ከተማ መጎብኘት ጀመረ ዴርቶጋዳ የትምህርትና ስልጠና ክፍል» የሚል ጽሑፍ ወደ ተሰቀለበት በር ሲደርሱ በሩን ዶር ዣንጊዳ ድ ቀጥሮቹን ነካክቶ ከፈተው «ይህ ክፍል አለ ዶር ዣንጊዳ ማብራሪያውን ሲጀምር «ዴርቶጋዳ ትምህርትና ስልጠና የሚሰጥበት ክፍል ነው በዚህ ክፍል ውስጥ በምህንድስና በህክምና እና በሌሎች የትምህርት ዘርፎች ስልጠና የሚሰጥበት ነው በውስጡ ባሉት ልዩ ልዩ የትምህርት ክፍሎች የሚሰለጥኑ ብዙ አባላት አሉ» እየተዷኳሩ ሊያስጎበኘው ቆይቶ ሰፊውን ክፍል ለቀው ሲወጡ በሩ ተመልሶ ተዘ ። በአጃቸው ቀጥሉ ወደ ሜታየው በር አመለከቷቸው በሩ ሳይነኩት ተከፈተ ዥው ያለው ሰፊ ክፍል አረንጓዴ የስልጠና ልብስ በለበሱ ወታደር መሰል ወጣቶች ተሞልቷል «ዴርቶጋዳ የምህንድስና ማዕከል» ወደሚለው ክፍል ሲገቡ ጌራ የሚባል ወጣት ቱታ እንደለበሰ ወጥቶ ሚራዥን ተዋወቀው ቱታው በግሪስና በሞተር ዘይት ተጨማልቋል ፊቱ ላይም ጥቋቁር የተፈነጣጠቁ ቀለሞች አርፈዋል የብሎን መፍቻ በያዘበት እጁ ራቱን ሞዥቆ ፈገግ ካለ በኋላ ዶር ሚራዥ ስለተቀላቀልክን ልትደሰት ይገባል ሁሉን ነገር የምትወደው ይመስለኛል እርግጠኛ ነኝ ለዚህ ተልዕኮ በመመረጥህ ሳትደሰት አትቀርም»ሚራዥ ይህን ወጣት ለማስታወስ ጊዜ አልወሰደበትም አባይ ማዶ የሎሬት ፀጋዬ ገብረ መድህንን ግጥም በቃሉ ያነበነበለትና «ገጣሚ» ነኝ ያለው ወጣት ነው በፈገግታ ተግባቡ «ኢንጂነር ጌራ ይባላል የዴርቶጋዳ የምህንድስና ክላል አባል ነው ሲል ለሚራዥ አስተዋወቀው ዶር ዣንጊዳ በዚህ የምህንድስና ማዕከል ውስጥ ከብዙ ኢንጂነሮች ጋር በመሆን ዴር በመባል የሜጠሩ በራሪ ማሽኖችን የሰራ ባለብሩህ አእምሮ ወጣት ነው ኢንጂነር ጌራ የአሜሪካ የጦር ኃይል አባል ነበረ። ክንፎቿ ወደ ውስጥ ሲገቡ የመኪና ቅርዕ ስለምትይዝ እንደ ሌሎች መኪናዎች በምድር ላይ ማሽከርከርና በከተሞች አውራ መንገዶች እንደልብ መጓዝ ትችላለች የዚህችው ማሽን የመሽከርከሪያ ጎማዎች ወደውስጥ ሊገቡ ሙሉ አካሏ በአልሙነየም ንጣና በቅጽበት ስለሚሽፈን ከአየር ወደ ውዛ ገብታ በጡፃ ውስጥ መጓዝና ሰርጓጅ መርከብ መሆን ትችላለች ስለዚህ ይህች ማሽን አውሮፕላን መኪና እና ሰርጓጅ መርከብ ናት ማለት ነው ዲዛይኗን ያወጣት የናሳው ኢትዮጵያዊ ሳይንቲስት ኢንጂነር ቫሻጌዝ እጅጉ ነው አሁን የያዘችውን ቅርፅ አንድትይዝ ግን የዴርቶጋዳ ኢንጂነሮች ሌት ተቀን ሠርተዋል ዴር አውሮፕላን በየትኛውም ሀገር ራዳር ዐስጥ የማያስገባ ቅብ ስለተቀባች ጠደየትኛውም ሀገር በመሥብረር ከዴርቶጋዳ ጋር ግንኙነት ያላቸውን ሳይንቲስቶች ለማምጣት ረድታናለች» ብሎ የትልቁን መጋዝን በር ከፍቶ ዴርን የሚመስሉ ሌሉች መለስተኛ አውሮፕላናችን አሳያቸው «በዚህ በር» አለ ኢንጂነር ጌራ ወደ በሩ እየተራመደ «በዚህ በር ነው እነዚህ ስርጓጅ መርከቦች የሚወጡ የሚገቡት ከባህር ዳር ከተማ በተሰራውና በሌላ ሰው ስም በተከፈተው ጋራኝኘ በኩል የሚገቡ ብረታ ብረቶች የምግብና ሌሎች የዴርቶጋዳ ቁሳቁሶች የሚመላለሱት በእነዚህ በጣና ውስጥ ለውስጥ በሚጓዙ አነስተኛ ሰርጓድ መርከቦች ነው በዚህ ዋሻ ውስጥ ላሉ የይርዳ አባላት የሚገቡ ማንኛውም ነገሮች የሚመላለሱትም በእነዚህ ሰርጓጅ መርክብ መኪና እና አውሮፕላን መሆን በሚችሉ መጓጓዣዎች ነው ማንኛውም ወደዚህ ዋሻ የሚገባና የሚወጣ የዴርቶጋዳ ቁሳቁስም ሆነ ሰው በነዚህ አነስተኛ መርከቦች አማካኝነት ነው አውሮፕላኖች ከቁሙበት መጋዘን ፊት ለፊት ያለውን ሰፊ አውቶማቲክ በር እያመለክከተው አብራራለት ድምፅ አልባ ጄዴነሬተሮች የተተከሉበትንና ሰፊውን ቤተመፃሕፍት ጨምሮ ልዩ ልዩ የዴርቶጋዳ ክፍሎችን ካስጐበኘው በኋላ መልሶ ወደ አባ ዣንበሩ ቢሮ ሲወስደው ሜራዥ እጅግ ተገርሞ ነበር ከትልቁ ጠረጴዛ ኋላ ትልቅ ወንበር ላይ የተቀመጡት ሽማግሌው አባ ዥንበሩ ሐጫ በረዶ የሚመስል ጢማቸውን እያፍተለተሉ ከፊት ለፊት ካለው ምቹ ወንበር ላይ እንዲቀመጥ ጋበዙት «ግራ የተጋባህ ትመስላለህ » አሉት ከትንሽ ፀጥታ በኋላ ዶር ዣንጊዳ ወደ ሥራው ተመልሶ ነበር «አዎን አለ ዶር ሚራዥ «ግራ ቢገባህ አልደነቅም ብዙ አዲስ ምልምሎችም ግራ ስለሚጋቡ ይህን የመሰለ ዘመናዊ የምርምር ማዕከል ከዚህ ኋላቀር ሀገር ውስጥ ማን ይጠብቃል። ካፕቴን ሆፄ ወደ ኢትዮጵያ ተመለስኩ» የካፕቴንነት ማዕረግ ሲሰጡ የተነሱትን ፎቶ ግራፍ ስክሪኑ ላይ ተመለከተ «ወራሪው የኢጣሊያ ጦር ከሰሜን ኢትዮጵያ ወደ መዛል አገር በሚያደርገው ግስጋሴ የሰሜን ምዕራብ አካባቢዎችን በተለይም ጐጃምንና ጎንደርን ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ያመቸው ዘንድ የማዘዣ ጣቢያውን ጐርጉራ ላይ አደረገ በጣና ሐይቅ ሰሜናዊ ዳርቻ መቀመጫውን ጐርጐራ ያደረገበትን ምስጢር ብዙ ሰዎች አያውቁም ጐርጎራ ሆኖ ጐጃም ውስጥና በባህር ዳር አካባቢዎች ወደ ሚገኙ ጦር ሰፈሮች ስንቅና ትጥቅ ለማጓጓዝ በርካታ ጀልባዎችን በጣና ሐይቅ ላይ አሰማርቶ ይንቀሳቀስ ነበር እኔንም የአንድ ትልቅ ጀልባ ካፕቴን አድርጐ ሾመኘ ይህ ጀልባ በጣና ሐይቅ ላይ ይንሳፈፉ ከነበሩበት ጀልባዎች ሁሉ ግዙፉ ነበር ጀልባ ከማለት ይልቅ መርከብ ብንለው ሳይሻል አይቀርም በፅርግጥ ይህ መርክብ የመጣው በ ዓመተ ምህረት ነበር በጣና ሐይቅ ላይ የቆየውም ለጥቂት ጊዜያት ነው በዛ ወቅት ሳኒኮላ ሳንጆርጅ እና ሳንታማሪያ ከሚባሉት ጀልባዎች ሁሉ ግዙና የነበረው መርከብ እኔ እነዳው የነበረው ይህ መርክብ ነበር» በ ዓም አካባቢ በጣና ሐይቅ ላይ ይታዩ የነበሩት ጀልባዎች ፎቶ ግራፎች ስክሪነ ላይ ብቅ ብቅ አሉ አባ ዝንበሩ ይነዱት ከነበረው መርከብ ላይ ከሁለት ሌላ ሐበሾች ጋር ቆመው የተነሱት ፎቶ ግራፍም ስክሪነን ሞላው «አነዚህ ከእኔ ጋር ቆመው የምታያቸው ሰዎች አንዱ አለቃ አያሌው ነው አባ ዲዲሞስ ሁለተኛውንም ታውቃቸዋለህ አባ ፊንሐስ ናቸው በዓም የኢጣሊያ ጦር ከኢትዮጵያ ተባሮ በሚወጣበት ወቅት ብዙ ጉድ ተከስቷል የኢጣሊያ ጦር ለወታደራዊ አገልግሎት ሲጠቀምባቸው የነበሩትን ሁሉንም ጀልባዎች ተባሮ ሲወጣ ጐርጐራ ወደብ አጠገብ በሚገኘውና ከፍተኛ ጥልቀት ባለው የሐይቁ ክፍል በአንጋራ ደሴት አስጥሟቸው ሄደ እንዲያውም ጣሊያን ከኢትዮጵያ ከወጣ በኋላ ኢትዮጵያ ውስጥ የቀረው ጣሊያናዊ ቤተሰብ ዋና አቀሳቃሽ የነበረ ቡስኪ የሚባል ጣሊያናዊ በ ዓመተ ምህረት ሳንጆርድ ሳንታ ማሪያና ሳኒኮላ የሚባሉትን ጀልባዎች ከተቀበሩበት የአንጋራ ደሴት አውጥቶ «ናቢጋ ጣና» የሚባል ድርድት አቋቁሞ ነበር። » እርሳቸው ነበሩ» አሉና አባ ዥንበሩ ስለ ሰጠመው መርከብ የጀመሩለትን ወግ ቀጠሉለት «የእኛን ወደዚህ ገዳም መምጣት ተከትሎ አለቃ አያሌውም መጣ ካርታው በእኔ እጅ እንደሚገኝ ነገርኳቸውና በአንድ ነገር ተስማማን የሰጠመውን መርከብ አውጥተን በውስጡ ያለው ሀብት አኩል ለመካፈል ይህን ለማድረግ ግን አቅማችንም ዘመኑም አይፈቅድም ነበር የሰጠመውን መርክብ ለማውጣት ኃይል ያስፈልገን ነበር ምክንያቱም መርከቡ ከሐይቁ ወለል በታች በከፍተኛ ጥልቀት ተቆፍሮ ነበር የተቀበረው ይህን መርከብ ለማውጣት ምንም አይነት አቅም አልነበረንም ነበር በኋላ ሶስታችንም ይህንን ዋሻ መቀቐፈር ጀመርን ዋሻውን መቆፈር ስንጀደምር አላማችን ለራሳችን መደበቂያነት ለመጠቀም ነበር በኋላ የሀገሪቷን ውድ ሀብቶችና የብራና መፃህፍቶች ከጥፋት መከላከያ ሆኖ አገለገለ እኔም በዚህ ወቅት በገዳሙ ውስጥ በማነባቸው መፃሕፍት እየተለወጥኩ መጣሁ ራዕዬን ከግለሰብነት ወደ ሀገራዊነት ቀየርኩት ራሴን ብቻ ለማበልፀገ ቀን ተሌት የሰጠመውን መርከብ ስመኝ ነበር በኋላ ሁሉም ነገር አፅምሮዬ ውስጥ ሲቀያየር ታወቀኝ ወደ ጣሊያን ለመርከብ ነጅነት ሥልጠና ልወስድ በፄድኩበት ወቅት ያየሁት የአውሮፓ ስልጣኔ አስቀናኝ የተዘረጉት የባቡር ሐዲዶች ዩኒቨርስቲዎችና ሌሎች ብልፅግናዎች በሀገሬም እንዲኖሩ ተመኘሁ እያወክ ስትመጣ በድንቁርና የታወረ አይንህ ሲገለጥልህ የበለጠ መበዝበዝህ ይሰማሀል መብትህን ካላወክ መጨቆንህ አይገባህም ስለዚህ ይህንን ዋሻ ወደ ትልቅ ህቡዕ የምርምርና መንግስታት ሲለዋወጡ የማይለዋወጥ ለሀገሪቷ ፅነዕ መሰረት የሚሆን ምስጢራዊ ድርጅት የማድረግ ራዕይ በውስጤ ተጠነሰሰ ሀገሪቷን ከብዝበዛና ከኋላ ቀርነት ማላቀቅ የሚቻለ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዕውቀት በራሷ ልጆች አእምሮ ውስጥ ገብቶ ማዕድኖችዋና ውድ የመሬት ውስጥ ሀብቶቿ በራሷ ልጆች በልፅጐ በቅፅበት የምታድግበትን መንገድ ስናፈላለግ መሆኑ ገባኝ ኢትዮጵያን ለኢትዮጵዮውያን ማድረግ የሚቻለው ተከክለኛው የቴክኖሎጂ ፅውቀትና ትክክለኛው የቴክኖሎጂ መሣሪያ በራሷ ልጆ እጅ ሲገባ መሆኑን ተረዳሁ ምክንያቱም እኔ በብዙ ቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ፃብት ይዞ የሰጠመ መርከብ ካርታ ፍለጋ ስንቀራፈዊ የኖርኩበት ምክንያት ትክክለኛው የቴክኖሎጂ መሣሪያና እውቀት ስላልነበረኝ ነው የኢትዮጵያም ችግር ከዚህ ጋር ተመሣሣይ ነው ስለዚህ በዚህ ደሴት ውስጥ የኢትዮጵያን የቴክኖሎጂ መሠረ መጣል ተመኘሁ ይህን ራፅይ የተጋራኝ ሰው አለቃ አያሌው ብቻ ነበር አያሌው እዚህ ገዳም ውስጥ አባ ዲዲሞስ ይባል ነበር አባ ዲዲሞስ ብዙ ለውጦችን ለማምጣት ሥልጣን ይፈልግ ነበር የጣሊያን ባንዳዎች ከጨፈጨፋአቸው ከአቡነ ጴጥሮስ ጋር ቅርርቦሽ ነበረው የጠበቀ ጓደኝነትም ነበራቸው በሀገሪቷ ውስጥ ለውጥ ለማምጣት ቢችሉ ጳጳስ ባይችሉ ኤሏስ ቆጸስ አድርገው ሊሾመ እንዳተዱም በገነተ ልዑል ጉድጓድ ቤት ከመታሰራቸው ቀደም ብለው ነግረውት ነበር አቡነ ጴጥሮስ ነገሮችን ፊት ለፊት የመጋፈጥ ባህሪያቸውን አንዲተዉ በየቀኑ አባ ዲዲሞስ ይወተውታቸው ነበር ግን አልሆነም። ኢትዮጵያ የማለው ቃል ያንገሸግሸው ነበር» ኑ ውስጥ ተንጐራደዱ አባ ንበሩ በአዳራሽ ቋባ ፊንሐስ በዚህ ገዳም ውስጥ የተቀመጠበት ምስጢር የለሰጠመውን መርከብ ካርታ በእጁ ለማስገባት ብቻ ነበር እ ዲዲሞስ ወይም አለቃ አያሌው በዚህ ግዙፍ መፅሐፍ ጦ ነጥ ካርታው የተሳለበትን ፀኛውን ገጽ ገንጥሎ ይኮ ሲያመልጥ እኔና አባ ፊንሐስ ተከታተልነው በዚሀ ጊዜ አባ ፊንሐስ የአያ ጉን ቤትና ባለቤቱን አቃጥሎ ተስፋ ቆርጦ ፍለጋውን ሲያቆም እኔ ነ እስከ ቦንጋ ተከታትየ አያሌውን ያዝኩት ዐኛውን ገጽ ግ አንጽ ላይ አላገኘሁም ነበር በቶ ቅርጽ የተሰራውን ባለ ጉጥ መቀ ሰቆቃወ ጴጥሮስ የሚለውን የሎሬት ፀጋዬ ገብረመድህንን ላላ በግብግብ ቀምቼው ተመለስኩ በኋላ ላይ አያሌው በልጁ መገደሉን ለማሁ። » ድቅድቅ ጨለማ በዋጠው መካነ መቃብር ላይ ድምጽ አልባዋ ዴር አነስተኛ አውሮፕላን እንዳረፈች ሜሮዳና ሚራዥ ከአውሮፕላኗ በዛጥነት ተከታትለው ወረዱ ወደ ትኩሱ የኢንጂነር ሻጊዝ መቃብር ሲደርሱ በጨለማው ውስጥ መቃብሩን የሚቆፍረው ሰውዬ አፈር የሚዝቅበትን አካፋ ጥሉ እጁን እንደ ተማረከ ወታደር ወደ ላይ ሰቀለ መቃብሩን እየቆፈረ የነበረው ሰውዬ ዶር ሉስ ካን መሆኑን እንዳረጋገጠች ማፈኛ የተገጠመለት ሸጉጧን ጥይቶች ጭንቅላቱ ላይ አርክፈከፈቻቸው ሊናገር አፉን እንደከፈተ ከቆፈረው መቃብሩ ውስጥ ያለውን የሬሣ ሣጥን በደሙ ረጭቶት ወደቀ የቆፈረውን ትኩስ አፈርም በደሙ አጨቀየው ዶር ዣንጊዳ እና ኢንጅነር ጌራ ዴርቷን አውሮፕላን ወዴ መቃብሩ እንዳስጠጉ የኢንጅነሩን የሬሣ ሣጥን ለአራት ተጋግዘው አውሮፕላኗ ውስጥ ጫኑነት በደሙ ተነክሮ መቃብር ውስጥ የወደቀውን የዶር ሉስ ካንን በድን በቆፈረው አፈር አልብሰውት የተከፈተውን መቃብር እንደነበረ ከዘጉት በኋላ አራቱም የኢንጅነር ሻጊዝ ምስጢራዊ የሬሣ ሣጥን ወደ ተጫነባት አውሮፕላን አንደፃገቡ ወዲያው የሚንደቀደቅ የፄሲኮፍተር ድምጽ የመካነ መቃብሩን ጸጥታ አደፈረሰው ከሚንደቀደቀው ፄሊኮፍተር በገመድ የወረዱት የታጠቁ የአስራኤል ኮማንዶዎች መቃብሩ ላይ ቆመው መቆፈር ሲጀምሩ ኢንድነር ጌራ ድምጽ አልባዋን ዴር የዴርቶጋዳ አውሮፕላን በዓጥነት ወደ አየር አወጣት ወዲያው ከፄሊኮፍተሩ ላይ የተጠመደው መትረዬስ መንደቅደቅ ጀመረ የኢንጀነሩ የፊሣ ሳጥን በድምጽ አልባዋ አውሮፕላን መወሰዱን የተረዱት ኮማንዶዎች መቆፈር የጀመሩትን ትኩስ መቃብር መልሰው አፈሩን በፍጥነት ከሞሉት በጊላ የፄሊኮናፍተሩን ገመድ ይዘው ወጡና ድምጽ አልባዋን አውሮፕላን የጥይት ናዳ እያወረዱባት ተከተሏት ማላ ሲጳራ ከፄሊኮፍተሩ የኋላ ወንበር ላይ ተቀምጣ ከሬሳ ሳጥኑ ጋር ግንኙነት ያለውን የዶር ሉስ ካን ላፕቶፕ ኮምፒውተር ስክሪን ላይ አፍጥጣ ትአዛዝ ታስተላልፋለች በኮምፒውተሩ ስክሪን ላይ ብልጭ ብልጭ እያለ ቀይ ምልክት የሚያሳየው ጣቋሚ ካሜራ በረቂቁ የሬሣ ሳጥን ውስጥ ያለውን ህያው በድን ኦያሳያት ነው ለብዙ ርቀት የፄለኮፍተሩ ጥይት ቢተኮስም ዝግዛግ የምትወነጨፈዋን ትንሽዋን ድምጽ አልባ አውሮፕላን ሊያገኛት አልቻለም መትረየሱ ይንተገተጋል ፓይለቱ አቅሙን አሟጦ ፄለኮፍተሩን ከተራራዎች አናት በላይ ያበረዋል ከብዙ ርቀት በኋላ አስከሬኑን ከጫነችው አውሮፕላን አንድ ሰው ተመታ ሚራዥ ከፄሊኮፍተሩ የተተኮሰው የመትረይሱ ጥይት ሲቀረቀርበት አቃስቶ ተንሸራትቶ በተከፈተው የአውሮፕላኗ በር ተንሸራተተ ከሰማይ ወደ ምድር ሲወረወር ሲል እንደምንም ተንጠላጥሎ ቀረ ከሰማየ ሰማያት ቁልቁል መድረሻ የሌለው ወደ ሚመስለው አዘቅት ሲመለከት አጥወሰወለው ዣንጊዳ የሚራዥን እጅ ይዞ ቢጐትተውም የተዝለፈለፈ አካሉ ሊሰበሰብለት አልቻለም ለቀቀኝ አለ ሚራዥ ከምትበረው አውሮፕላን ላይ እንደተንጠለጠለ እናንተ አምልጡ ልቀቀኝ እጁን ከዣንጊዳ እድ ሊመነጭቅ ሲታገል ዣንጊዳም ተንሸራትቶ ተከትሎት ተንጠለጠሰለ ዣንጊዳ የሚራዥን አጅ ይዞ ሲታገል ሜሮዳ ደግሞ የዣንጊዳን ኮት ጨምድዳ ይዛ ባሰ በሌለ ሀይሏ እያቃሰተች መጎተት ጀመረች ሚራዥ ምን እየሆንክ ነው ሚራሻዥ ዣንጊዳ እንደምንም ታግሎ የሚራዥን አንድ እጅ ሙሉ በሙሉ እንደያዘ ባለ በሌላ ኃይሉ መጉተት መረ የፄሊኮፍተሯ ጥይት እየተንተገተገ ነው አንደምንም ታግለው ወደ ከአውሮፕላኗ ወለል እንደተመለሱ ሜሮዳ ከሬሳ ሳጥኑ ጀርባ የተቀመጠውን ዘመናዊ አውቶማቲክ መሣሪያ አንስታ በቅርብ ርቀት እየተኮሰ ወደ ሜክከተላቸው ሄሊኮፍተር መተኮስ ጀመረች ሲጳራ የአስከሬነን ሳጥንና በውስጡ የጫነውን ህያው አስከሬን እየቀረጸ ከሚያሳየው ልዩ ካሜራ የሚመራውን የኮምፒውተር ስክሪን ፄሊኮፕተሩ ወለል ላይ አድፍጣ እአየነካካች ለፓይለቱ ቀጭን ትእዛዝ አስተላለፈች ተመለስ። እንዳይነቃነቅ ከሳጥኑ ጋር በታሰረ አካሉ ዙሪያ የግሉኮስና የአክሰጅድን መስጫ መሣራያዎች ተተብትበዋል የተገጠሙለት መሣሪያዎች በሙሉ ተፈታተው ተሽከርካሪው የህክምና አልጋ ላይ ተደርጐ ወደ ህክምና ክፍሉ ሲገባ ቀያይ ጋወን የለበሉት የዴርቶጋዳ አባላት በጭብጨባ አጀቡት እጁን በቀስታ አንስቶ በደስታ አወዛወዛቸው ቴልአቪቭ እስራኤል ሲጳራ ከሞሳድ መስሪያ ቤት በታች በተሰራው የቀዶ ጥገና ክፍል ውስጥ ፊቷ በአባቷ ፊት ከተቀየረ ከባምንት በኋላም በቁሙ መስታወት ውስጥ ፊቷ ላይ የተገጠመውን የአባቷን ፊት ማየቷን አላቆመችም ረጅም ጊዜ ከፈጀው ቀዶ ጥገና በኋላ ፊቷ በፋሻ ታጅሎ ነበር የሰነበተው ፊቷ በቀዶ ጥገና በአባቷ ፊት ሲተካ አልተቃወመችም ድምፅዋም የአባቷን የአባ ፊንሐስን ድምጽ እንዲመስል ሆኖ በኮምፒውተር ተስተካክሏል ኢንጅነር ሻጊዝን ለእስራኤል ካስረከበች በኋላ የተፈጥሮ ፉቷ አንደሚመለስላት ተነግራታልፊትዋን በመስታውት እየተመለከተች ሞሳድ የኦሷን ፊት የለወጠበት ጥበብና ምስጢር ድንቅ ግርም ብሏታል በዘመቻ ሙሴ ወደ እስራኤል ስትመጣ የሱዳን በረሣ ሲሳይ ሆነው የቀሩት አባቷ አባ ፊንሐስ ከመሞታቸው በፊት በሞላሮ የተነሱት ፎቶ ግራፍ በሞሳድ የዶክመንተሪ ክምችት ውስጥ ተገኘ በፎቶ ግራፍ የነበረው የአባ ፊንሐስ ፊት በልዩ ቀዶ ጥገና ፊቷ እንዲሆን ተደረገ አባቷ ከመሞታቸው በፊት ስለ ኢትዮጵያ የነሇ ሁኔታና በኢትዮጵያ ፈላሻዎች እንዴት ይኖሩ እንደነበር በረፃ ውስጥ ለሞሳድ ቃለምልልስ ከሰጡት የቴፕ ድምጽ ላይ ድምፃቸው ተጠንቶ የሲጳራ ድምጽ እንደ አባቷ ሆኖ ተስተካክለ በመሆኑም ከአንገቷ በላይ ናሁም አባቷን መስላለች ድምዷም ከአባቷ ድምጽ አይለይም ከቀዶ ጥገናው በኋላ መስታወት ላይ ፊቷን ስታይ አባቷ ድቅን አሉባት ከሚራዥ ስለለያዩዋትና ትርጉም አልባ ህይዎት እንድትመራ ስላደረጓት በውስጧ ሳትረግማቸው አልቀተረትም መስተዋቱ ፊት ለፊት ቆማ አዲስ የተገጠመላትን የአባን ፊት ስታይ ከቆየች በኋላ አባቷ ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ውስጥ ይለብሱት የነበረውን የምንኩስና ልብስ አይነት ስትለብስ ሙሉ በመሥሉ እርሳቸውን መሰለች እንደ ሞሳድ ውሳኔ ጭራሽ ደረቷንም የወንድ ደረት ለማስመሰል ጡቷም በሰርደሪ ሲመጠጥ ነበር እሷ ግን አጥብቃ ተቃወመች ከአንገቷ በታች የሚፈትሻቫት እንደሌለ እርግጠኛ ናት ደረቷ ላይ የተከመሩትን ትላልቅ ጡቶቿን በወፍራም ልብስ አጅላቸዋለች የመናኒ ደበሎዋም ሴትነቷን ውጦታል አስፈላጊ የፀሎት መዓሕፍትንና የመነኩሴ ዝክንትሎችንም አንግታለች የእሷን አባ ፊንሐስነት የሚጠራጠር ከእሷ በቀር ማንም አይኖርም በምስጢራዊው ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ደሴት ውስጥ የተሰወረውን ሳይንቲስት ከገባበት ገብታ ለማነቅ ያደረገችው ውሳኔ ትክክለኛ ለመሆኑ እርግጠኛ ናት ወደ ኢትዮጵያ የምትገባበት አውሮፕላንም ተዘጋጅቶላታል ወደ ዳጋ እስጢፋኖስ ገዳም ደሴት የምትገባበትና አድርሷት የሚመለስ ጀልባም ቀደም ብሎ ወደ ኢትዮጵያ በገባው የሞሳድ የሰላዮች ቡድን ተመቻችቶላታል አባ ፊንሐስን ሆና አባቷ ወደ ነበሩበት የወንዶችገዳም ልትገባ አንድ ቀን ብቻ ነው የቀራት ወደዛ ገዳም እንኳን የሰው የአራዊትም ሴት እንደማይገባ ታውቃለች ያንን ህግ ጥሳ የምትገባበት ቀን ላይ ናት እንዲያውም በዚህ ህግ ላይ ያደረ ቂም አለባትፎ ፍቅሯን የከለከላትን የወንዶችን ገዳም ህግም እገረ መንገዷን ለመበቀል ቋምጣለች የሬሳ ሳጥኑን የሚያመለክተው ካሜራ የተገጠመለት ኮምፒውተር ሻንጣዋ ውሰጥ ከመፅሐፍ ቅዱስና ከሽጉጧ ጋር ተቀምጦላታል ልዩ ልዩ የመገናኛ መሥሪያዎችም ተሰጥተዋታል ይህ ሁሉ ጉድ የታጨቀበት ሻንጣዋ ግን የኢትዮጵያ መነኮሳት የሚይዙት አይነት ላዩ ላይ ቡትቶ የተሰፋለት ከረጢት ነው «ሲጳራ »አሉ የሞሳዱ ዋና ዳይሬክተር ወደስዋ በፍጥነት እየተራመዱ ከረጢት መሰል ሻንጣዋን እንደተሸከመች ዘወር አለች «በዶር ሉስ ካን ሪፖርት ላይ እንደተገለፀልን በኢንጅነሩ ጭንቅላት ውስጥ በቀዶ ጥገናው ወቅት ረቂቅ ማይክሮ ፈንጂ ተጠምጳል ካልያዝነው ይፈነዳል ከያዝነው ደግሞ በሰርጀሪ እናወጣለታለን። አሉ አባ ዲዎላ። ፃፃ አባ ዲዎላ በሹፈት ሲገለፍጡ በጎጆው ቀዳዳ በገባው የጨረቃዋ ወገግታ ባዶ ድዳቸው ግልጥጥ አለ የጃርት ጉድጓድ የመለለው አፋቸውን ስታይ ሲጳራ የሲኦል ደጅ ላይ የቆመች መሰላት አባ ፊንሐስ ወከክ አሉ ሲጳራ ራደች አባ ፊንሐስ አንጥረኛው ፊንሐስ። ሲጳራ ፍርፃትና ጭንቀት ሲወራት ተሰማት አባ ፊንሐስ ተርበተበቱ አባ ፊንሐስ አይደለሁም ሊሉ አሰቡ አባ ፊንሐስ ሊጳራ። ይባስ ብሎ ያልጠበቀችው እስራትና ህይዎትዋን የምትነጠቅበት እጣ ፋንታ ደረሳት የአባ ዲዎላ ዛቻና አሰፊሪ ፊት በአእምሮዋ ተመላለሰ ቅዱስ ሚካኤል የደበደበውን ሰይጣን የሚመስሉት አባ ዲዎላ አርበተበቷት በሁለተኛው ሌሊት አባ ንበሩ አባ ፊንሐስ ወደ ታሰሩበት ደሳሳ ጎጆ ለሁለተኛ ጌዜ ገቡ አባ ፊንሐስ ። አሉ አባ ፊንሐስ ። ኣይ አባ አሉ አባ ፊንሐስ። ወይ ሰው። ሽጉጣቸውንም ከኮምፒውተሩ ጀርባ ካለው መፅሐፍ ቅዱስ ላይ አስቀምጠውት ነበር በዚህ ቅፅበት አባ ዲዎላ በሩን በርግደው ገቡ አባ ፊንሐስ በቅፅበት ሽጉጣቸውን በአባ ዲዎላ አናት ላይ በደመ ነፍስ ሲያነጣጥሩ ራቁታቸውን የተጋለጡ ጡቶቻቸውን ረስተዋቸው ነበር አባ ዲዎላ ከሲጳራ ካቦ ካቦ የሚያካክሉ ጡቶች ጋር ሲፋጠጡ አፃ አሉ ጥርስ አልባ አፋቸውን እንደከፈቱ ከመጥፋት የተረፈችው አንዲት ዓይናቸው የአባ ፊንሐስን እንስታዊ አካል እንደሽረኩርት ከታች እስከ ላይ ላጠችው ግራ ተጋቡአባ ዲዎላ ከአንገት በላይ ዕድሜ ጠገብ ጢማም ሽማግሌ ወንድ። አሁን ደግሞ አባ ዲዎላ ምንድን ነው ምስጢሩ። ቀና ብለው አፈ ሙዙን ተመለክቱት ተነሳኮ አሉ አባ ፊንሐስ ተነሳ አባ ዲዎላ ተነስተው ቆሙ እሱ ዘንድ ተቀመጥ ሲጳራ ሽጉጧን በአባ ዲዎላ አናት ላይ እንደነጣጠረች ታናዝዛቸው ጀመር መስቀሉን ለምንድን ነው ይህን ያህል ያፈጠጥክበት። በዚህ መስቀል ምስጢር ምክንያት አባታቸውን እንደ ገደሉ ትዝ አላቸው አባ ዲዎላ ይበሉ አባ ፊንሐስ ሽጉጡን ይመልሉትና እንነጋገር እሺ እንነጋገር አለች ሊጳራ። አለ ዲዎላ። እርሰዎ በል እኮ ብዬህ ነበር አሁንም ደግሜ አስጠነቅቅሃለሁ አባ ፊንሐስ እንጂ ሲጳራ ብለህ እንዳትጠራኝ አባ ፊንሐስ ነኝ በቃ እሺ አባ ፊንሐስ አላአኩዎትም። «አባ ፊንሐስ ናቸው እንዴገ» ሚራዥ እጁን ወደ ሽንጡ ላከው «አዎ ናቸው አባ ፊንሐስ» ሽጉጡን ከሽንጡ ልጦ ግንባራቸው ላይ አነጣጠረው ሲጳራ የት ናት። እኔ ሚራዥ ነኝ ሲጳራን የት አደረሷት።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

አስተያየቶች:


memezon

የማውረድ አማራጮች | ወደ ፒዲኤፍ ቀይር | የዕለቱ መጽሐፍ

© dirzon | የአገልግሎት ደንቦች | የግላዊነት መምሪያ | ስለ | አገልግሎቶች | መልእክት