Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለሐርላ ለዓደል ነጋዴዎች ባሪ የደቂቀ አስጢፋኖስ ትምህርትና የአባ አሰጢፋኖሰ ገድል አባ ኤርምያስ ዘገዳመ በኬት ጦጵያ ላይ ዓሥር ሞቱ የኢትዮጵያን ሃይማኖት ሺቋዎ ለምን አንደ ስው ሁሉ አታደርጉም። አንደዚህ ቁጣቸውን አስተንፍሰው አንዲወስዷቸው አዘዘ አዚያ ሰማፅጋ ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ኛሯል ተንኮለኛ እና በጠባዩ የሚተባበሩትን ታቸዋል እነሱ ልባቸው በአሳሳቹ ፀስሕተቱ ሕልሞችም ተደልለው ቋት ገራድ ምሕማድ ወይም ወንድሟ ማሃሂኮ ርዕሠሠቁ ሪያው ሄያዕ ዐኛሠ ም የማለውን ቃል ነው የጠቀስው ገጽ ላይ ኅዳግ ን ተመልከት ማቴ ሦ ዮሐ ራእ ራእ ደቂቀ እስጢፋኖስ እንዲህ አለ መንፈስ ቅዱስ ከንሱ ጋራ ሂድ አለው ይላል ይኸንን ዓሥተው እንዲህ ሲሉ እጅ ነሠት በአፉ ደኛ ያለ የለም ትሉ ነበረ ዛሬ ግን ። ደግሞ ለይጣን ደስ እንዳይለው ተነ አንሥራት አላቸው ሠሯት አንደበፊቱ አደሷት በጠና በሽታ ሳይ እዚያ ወንድሞችን ለነፍስና ለሥጋ በሚጠቅም በምዕዳንና ተግሣጽ አያጽናናቸው ኖረ ከዚያ በኋላ አቡነ ገብረ መሲሕ ስለሸመገለና ወደ ሩቅ ቦታ ለመሄድ ስለማይችል ወደሱ አንዲመጣ ላከበት ወንድሞችንም ላኩት አላቸው የአባቱን ትእዛዝ እንዳይጥስ ተባርኮ ወጣ በወጣ በሶስተኛው ቀን እመንገድ ላይ በጽኑ በሸታ ታመመ ይሞታል ብለው ተስፋ ገሪዘን የሚለው ደብረ ገርዜንን ነው ከስዋን የደብረ ገርዜን ገበዝ ሲላት ታላቅነቷን መናገሩ ይሆናል ዘፀ ዳዊት ውስጥ ክገቡት መኃልየ ነቢያት ጸሎተ ሙሴ የሚባለው ጸሎት መጀመሪያ ነው። ከዚያ በኋሳ ዕረፍቱን እንዲያረዱ ወንድሞች ወደ ከስዋ ስሙሃነገሥ ግዕዙ የሚለው ብእሴ እግዚኣብሔር ነው ከአረፉት ጻድቆቻቸው ያንዱ ስም ሊሆን ይችላል ወይም ብእሴ እግዚአብሔር የግዚአብሔር ስው ወይም አቡነ ይሥሐቅን ይሆናል የአባ ዕዝራ ገድል የቤቱ ልጆች ላከ እዚያ ሲደርሱ ሰብስብልን አሉት ሲሰማ ወንድዋ ፍልሰታ ስለነበረ ስብሰባው ትልቅ ሆ ከዚያ ከማህሳቸው ቆመ አቃታቸው አባታችሁ ዕዝራ አር ላይ ወደቁ አንዳንዱ አመድ ለበሰ ብዛት የተነሣ አንደ በድኖች ሆኑ ጠፋ ጩኸታቸው በአብርሃም ነጋዲው የት አለ። ደግሞ ያለ ህገሩ ሹም ብቻዬን መወሰን አይቻለኝም ከሹሙ ዘንድ ሄደው ሥጋውን እንዲሰጣቸው እነጋገሩት እግዚአብሔር ለኔ ስለሰጠኝ አልሰጣችሁም አላቸው በፊቱም አለቀሱ ለቅሶ በዛባችሁ ሰዉን ተዉትና አንበሳዎችም በሞቱ አልቅሰዋል ከመቃብሩ ዘንድ ሲያጓዓሩ ነበረ። ወ ስር ተመልከት ትቶ መጽኀሪፈ ገረሃ በርዐክ ተመልከት ሙሙጭ መማሪ ፇፅዝዳት በርዘከፎ ገብረ ሥላሴ ጸሐፌ ትአዛዝ ቃ ታሥ ሏ ፉዶሐሑፆ አዲስ አበባ ድ ኃዎርዖሥ በ ላ ቼ ድቋ ሐው ወዳንውሥ በዩእህብ ጌታቸው ኃይሌ ኃሪረ ሪኃጉ ኖመ ጋራ ኮሌጅቪል ሚኒሶታ ኛ ጾመ ድጓ ለምዕታ ዎፇፖወ ፊማዎ ዐሮሀ ጸወዘቭዐጋፀ በጠፎጀጃ ኛ ሪይሠሠ ዐ ሊቨ ሃቨፒዐር ርዐፀርዘዐ እዐርርጨ ሠ ዖወቭወገርዐ ፀሠሪሯጄይ ርኔዓርቤጪ« ከ። ርዓር ዋቢ መጻሕፍት ሸበር መርዐያዝያገ ዛሪሂድፎዛዘወገህ ሪሪሪ ዐ ፀ ሪ ሪወያር ይዐዐፀ ዴ ዐ ዐፖመሃዐፅ ርህ ዐያር ዐዘዐገጌ ርፍርዐ ሃዐ ሸሪ ፅወመጀሃጋገሃህዘ ዘወገህ ያ ርዐ ዐዓሃዐ ርሀ ሃ ይዐ ሪ ሄርፀ ዘርህ ረ ሄኃዕ ሀህ ልወ ወጋ ርር ሃዐ ሃ ርፅር ርጋህጩ ዐጩመርሪጋገህዘ ርሆናወገጋታንሀዘ ርሪዘህህ ሃ ከር ከህከከ ከ ሃበ ፎ ከይ ከከ የቅጹ የመጀመሪያው ቀጥር የሚያመለክተው ድርጅቱ የሚያሳትማቸውን ሁሉ ለምሳሌ የሶርያ የግብጽ የኢትዮጵያ ወዘተ ሲሆን ሁለተኛው ቀጥር የሚያሳየው የተለያዩ ሀገሮችን ሰነድ ነው ለምሳሌ እዚህ ነ ብዬ ብጠቅስ በ የማመለክተው የኢትዮጵያውን ነው ሀጠኪኪ ለህይክኗኒ ፒከፎ ጠር ክኦፀፎርርበይ ሽፍኩፎፍዐቪብፎፎ ሀፎ ሺርከፎበርየበበፀ ቪዕዌ ከ ዕያህረደፀ። ፌሬንክ አሌክሳንደር ፌቤን ፍሊሙና ደቀ መዝሙር ፍልስጥኡም ፍሬ ሊባኖስ አባ ፍሬ ሚካኤል ንቡረ እድ ኅ ፍሬ ብርሃን አባ።
ይ የሰማይና የምድር ጌታን ይሕ ኝ ደኻንም ሳትንት ክቡር አንተ ንጉሠ ዕፀዋት መስቀል ትወዳለች ክቡር አንተ ዕፀ መስቀል ኅት ወክቡር ዘተቀደስከ በደመ ክርስቶስ ቃል ይካ ለክብረ ዝንቱ መስቀል ክርስቶሳውያን ንሰግድ በፍርሃት ወበረዓድ ኪያሁ ፈጣሪ ህላዌ ወልድ እስመ ቀደሶ በደሙ ወአኮ በደመ ባዕድ መልዕልተ ዝንቱ መስቀል አመ ሞተ መለኮት በትሰብእቱ ትስብእትሰ እመለኮቱ ኢተፈልጠ ወኢተቶስሐ ቦቱ በበትረ ዝንቱ መስቀል ሐዋርያቲሁ ለዘሞተ እንዘ ይገብሩ መንክራተ ስተል ሰደዱ እጋንንተ ወሰበሩ ጣኦታተ በእንተ ዝንቱ አዘዙ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል ነሉት ወአምሳል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል ከርካዐ ዘእንበለ ተክል ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል ለማርያምሰ ዘንሰግድ ላቲ እስመ ነሥእ ሥጋ እምሥጋሃ ኃጥአ እግዚአብሔር ፈጣሪሃ ወረከብነ ንሕነ መድኃኒተ እምኔነሃ ኔነ ለዕፀ መስቀልሂ ከመ ተናገርነ ቅድመ እስመ ላዕሌሁ እንጠብጠበ ደመ ቃል ኢሐማሚ በባሕርየ ሥጋ ዘሐመ ምላክነ ለእሉ ቱ ፍጡራን ስብሐተ ፈጣሪ ይደልዎሙ እስመ ተዐረዩ በክብሮሙ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን መሃይምናን ወፀየወዛ ዓመተ ምሕረት ገጽ ስለ ዖመዕፇልለ መጎሥሇሥሪ ቅ ስምምነት የለም ለምሳሌ በታተሙት ዮ ይኸ የአስመራው መጽጋፈ ቃዕም ቢሆን የቅዱስ መስቀል እንጨትንም እንለምነዋለን ፅው ከውስጡ ነው ከማውጫው ላይ ግን የሥልጣንና የኃይል ጥንካሬ ያለውን የፕመድኃዕሄ ም መዕፖሥዝሇሥሪነ ነው በመልክና በአካልም የተለየ የሆነውን ደቂቀ እስጢፋኖስ ከጥላውና ከምሳሌው ከብሉይ ዘመን ካህን ከእሮን በትር የአሮን በትር ሳትተከል ብትበቅልና ኮክ ብታፈራም እደጅ ቆማ ጻድቅን አላዳነችም ኃጥእንም እልተበዢችም ችሎታና ማሸነፍ የለባትምና የክርስቶስ መስቀል ግን ቤዛችንና ኃይላችን ነው ጻድቆችንና ኃጢአተኞችን ነፃ አውጥቷል ከጠላታችን ክሰይጣን ባርነት ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ሥልጣን ወስዶ ዲያዖ ለዲ ይሰጳ ሁላችሁም ምእመናን በመስቀል ፊት ጸልዩ በቀኝ እጅ ይዛችሁት ሰይጣንንም ክዳችሁ በመድኅን በክርሰቶስ ደም ተቀድቧሷልና ኃዝዝ እዳዲ ይዕል የእንጨቶች ንጉሥ መሰቀል ሆይ ክቡር ነህ የመሰቀል እንጨት ሆይ ክቡር ነህ በክርሰቶስ በቃል ደም የተቀደስክ ክቡር ነህ ዌሰ ዳዳዲ ይፀዐሳ ለዚህ መስቀል ክብር እኛ ክርሰቶሳውያን እንሰግዳሰን በፍርህትና በመራድ እሱ ራሱ ፈጣሪ በወልድ የተገሰጸው በሌላ ደም ሳይሆን በራሱ ደም ቀድሶታልና በዚህ መሰቀል ላይ መሰኮት በሰውነቱ የሞተ ጊዜ ሰውነትም ከመለኮቱ አልተለየም አልተጨመረበትም በዚህ መስቀል ዘንግ የሟቹ የክርሰቶስ ሐዋርያት ታምር ሲሠሩ አጋንንትን አባረሩበት ጣአቶችን ሰበሩበት ስለዚህ የቅዱስ ወንጌል መምህሮች አዝዘዋል የልዑል ፈጣሪ ምሳሌዎች ለመሰቀልና ሰድንግል ማርያም እንድንሰግድ ለማርያም የምንሰግድላት ከሥጋዋ ሥጋ ስሰወሰደ እግዚእብሔር ፈጣሪዋ አኛም ከሷ መድኃኒትን ክርስቶሰን ስላገኘን ነው ለመስቀል እንጨት ደግሞ በፊት እንደተናገርነው መያ ይ ጨጨ እላዩ ላይ ደም ስላንጠባጠበ የማይሰቃይ ቃል በሥጋ ባሕርይ ለነዚህ ሁለት ፍጡሮች የፈጣሪ ሎ በከብራቸው ተካክለዋልና አሁንም ሁል ጊዜም ለዓለሙ ዔ ምንጮች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ከአፄ ዘር ሊቃውንት ኢትዮጵያን ማጥናት እስጢፋኖስ በሰፊው ያውቃሉ እንቅሰቃሴና አሰተሳሰብ የማያውቀ ባህላዊ ትምህርት የተገሰለው የ ሊቃውንታችን ደቂቀ እስጢፋኖ ተከታዮቹ ካቆዩት ሥነ ጽሑፍ ስ አንዳንዶቹ ምንጮች ደቂቀ እስ የሚገባትን ክብር ስሳልሰጧት የሠራ ተብሰው በአንዳንድ ሦዳምረ ማ ይገኛሉ ሌሎቹ ከሳይ እንደጠቀያ ለቅድሰት ማርያምና ለክቡር መስቀሪ ብዙ ድርሰቶች ናቸው የቤተ ክርስ ጽሑፎች ሰሰማያነቡ ደቂቀ እስጢቁ አይመስለኝም የኢትዮጵያን ታሪክ የሚመራመ እስጢፋኖስን የሚያውቋቸው ከፇ ታሪክ እና ከራሳቸው ከደቂቀ እስ አገር ሊቃውንት ከሁሰቱም በኩል የታሪክ ምንጮች አሳትመዋል ከቅርቡ ጊዜና አብዛኛወ የመጀመሪያው ድርሰት ዲልማን በ የዘመኑ ሁለቱ ጳጳሳት አባ ሚካኤሪፅ ማረያም መቅድም ይናገራል አባ ገብርኤል ይደግፏቸው እንዘ ክእብእብ እዚህም ገጅ የኢትዮጵያን ታሪክ ለመጻፍ ተኤ እንደሆኑና በጥንቃቄ በአክብሮ አጋጣሚ ለማየት እንችላለን ፅ ለማወቅ የፈሰገ ከላይ በኅዳግ ዮ መጽሐፍ ማንበብ ይችላል ሌላ ደቂቀ አለጢፋኖስ መን ካህን ከአሮን በትር አና ኮክ ብታፈራም ልተበዢችም ኃይላችን ነው ውሙጥታል ልጣን ወሰዶ ፊት ጸልዩ ክቡር ነህ ከቡር ነህ አከይሳውያን እንሰግዳለን ኒው ያድሶታልና ውነቱ የሞተ ጊዜ አልተጨመረበትም ርስቶስ ሐዋርያት ች አዝዘዋል እንድንሰግድ ዋ ሥጋ ለለወሰደ ቁን ስላገኘን ነው ት እንደተናገርነው መግቢያ አሳዩ ሳይ ደም ስላንጠባጠበ የማይሰቃይ ቃል በሥጋ ባሕርይ የተሰቃየው ለነዚህ ሁለት ፍጡሮች የፈጣሪ ስብሐት ይገባቸዋል በክብራቸው ተካክለዋልና አሁንም ሁል ጊዜም ለዓለመ ዓለምም አሜን ምንጮች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ከአፄ ዘርአ ያዕቆብ ዘመን ጀምሮ የአውሮፓ ሊቃውንት ኢትዮጵያን ማጥናት ካፋፋሙበት ዘመን ጀምሮ ስለ ደቂቀ እስጢፋኖስ በሰፊው ያውቃሉ ስለዚህ ታላቅ ብሔራዊ የአእምሮ አንቅስቃሴና አስተሳሰብ የማያውቀው ከሳይ እንዳመለከትኩት ከኢትዮጵያ ባህሳዊ ትምህርት የተገለለው የዘመኑ የተማሪ ትውልድ ብቻ ነው ሊቃውንታችን ደቂቀ አስጢፋኖስን የሚያውቋቸው ዘርአ ያዕቆብና ተከታዮቹ ካቆዩት ሥነ ጽሑፍ ስለሆነ በተወገዙ ክሓዲዎችነት ነው አንዳንዶቹ ምንጮች ደቂቀ አስጢፋኖስ ለቅድስት ድንግል ማርያም የሚገባትን ክብር ስሳልሰጧት የሠራችባቸው ተአምርና የጳጳሳቱ ግዝት ነው ተብለው በአንዳንድ ጸምሪ ማርዖም መጻሕፍት ውስጥ ተቀድተው ይገኛሉ ሌሎቹ ከላይ እንደጠቀስኳቸው ሁለት የመስተብቀሩዕ ጸሎቶች ለቅድስት ማርያምና ለክቡር መስቀል ለምን መስገድ እንደሚገባ የሚያስረዱ ብዙ ድርሰቶች ናቸወ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት የደቂቀ አስጢፋኖስን ሑፎች ስለማያነቡ ደቂቀ እስጢፋኖስ ስለራሳቸው የሚሉትን የሚያውቁት አይመስለኝም የኢትዮጵያን ታሪክ የሚመራመሩ የውጪ አገር ሊቃውንት ደቂቀ አስጢፋኖስን የሚያውቋቸው ከሇለምረ ማረዖም መጻሕፍት ከነገሥቱ ታሪክ እና ከራሳቸው ከደቂቀ እስጢፋኖስ ገድሎች ነው አነዚህ የውጪ አገር ሊቃውንት ከሁለቱም በኩል ተጽፎ የተገኘውን አየመረመሩ ጠቃሚ የታሪክ ምንጮች አሳትመዋል ከቅርቡ ጊዜና አብዛኛውን ጊዜ በሚጠቀሱት ልጀምርና የመጀመሪያው ድርስት ዲልማን በ ዓ እ ላ ስለ አፄ ዘርአ ያዕቆብ የዘመኑ ሁለቱ ጳጳሳት አባ ሚካኤልና አባ ገብርኤል አንዳወገዚቸው የሇለምሪ ሟረሥ መቅድም ይናገራል ፖሦለልምረ ማርያም ገጽ እነሱ ግን ጳጳሱ አባ ገብርኤል ይደግፏቸው እንደነበረ ይናገራሉ ድፅቋ ለው ወጳንሥ እብብ ዩ አዚህም ገጽ የኢትዮጵያን ታሪክ ለመጻፍ ተአምራቱና ገድላቱ የቱን ያህል ጠቃሚዎች አንደሆኑና በጥንቃቄ በአክብሮት ሊያዙና ሊመረመሩ እንደሚገባ በዚህ አጋጣሚ ለማየት አንችላለን ስለ ታሪክ ምንጭነታቸው ከዚህ ይበልጥ ለማወቅ የፈለገ ከላይ በኅኀዳግ ዮተጥር የተሰጠውን የታደሰ ታምራትን መጽሐፍ ማንበብ ይችላል ሌላው ማስታወስ ያለብን ሦምረ ማረያም ደቂቀ እስጢፋናስ አዝዝዝና ስለ አቋቋመው የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በጀርመንኛ ያሳተመው ጥናት ነው ጥናቱ ስለ ደቂቀ አለጢፋኖስ ስፋ ያለ ትችት አለበት ከዚያ ቀጥሎ ዥል ፔሩሾ የአፄ ዘርአ ያዕቆብንና የተከታዮቹን ነገሥት ታሪክ በ እና በ ዓ እ ከፈረንሳይኛ ትርጐሙ ጋራ አሳተመ አነዚህ ታሪከ ነገሥት ደቂቀ እስጢፋኖስን የሚመለከቱ ክፍሎች አሉባቸው ቀጥሎ ኮንቲ ሮሲኒ የአባ አበክረዙንን ገድል በ ዓ እ ክላቲንኛ ትርጉሙ ጋራ አሳተመ አባ አበክረዙን የአባ አስጢፋኖስ የመንፈስ ልጅና አበምኔትነቱን ወራሻቸው ነበሩ ኤንሪኮ ቸሩሊ በ ዓ እ ዳምረ ማርሥን አጥንቶ የደቂቀ አስጢፋኖስን ታሪክም ያለበት አንድ ትልቅ መጽሐፍ በኢጣልያንኛ አወጣ አንቶኒዮ ሞርዲኒ ጉንዳጉንዴ ላይ ያለውን የአስጢፋኖሳውያንን ገዳም ደብረ ገርዜንን ጎብኝቶ ሲመጣ በ ዓ እ ስለ ጉብኝቱ ሰፋ ያለ ሁል ጊዜ የሚጠቀስ ዘገባ በኢጣልያንኛ አሳተመ በ ዓ አ አንድሬ ካኩ የአቡነ ዕዝራን ገድል ከፈረንሳይኛ ትርጉሙ ጋራ አሳተመ አቡነ ፅዝራም የአባ አስጢፋኖስ ተክታይና የአንዱ ገዳማቸው አበምኔት ነበሩ ኩርት ቬንት በ ዓ እ እና በ አከታትሎ ከጀርመንኛ ትርጉሙ ጋራ ያሳተማቸው የአፄ ዘርአ ያዕቆብ መጽኃፈ ሟያድና መጽሐፈ ሥዛሴ ከዚያ ኮንቲ ሮሲኒና ላንፍራንኮ ሪቺ በ ዓ እ ከኢጣልያንኛ ትርጐማቸው ጋራ ያሳተሙት የዚሁ ንጉሥ ር መ መመ የሚባል አንድ መጽሐፍ አለመኖሩን ነው እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን የራሱን ተአምረ ማርያም ስለሚያሰቀዳ በየመጽሐፉ ውስጥ ያሉት ታምራት ተጥርና ዓይነት ይለያያሉ በ ዓ ም በተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት የታተመውም ። አንድ ቃል ሲነግሩት ትርጉሟን ይጠይቃቸዋል እነሱም በሚያደርገው መንፈሳዊ ምርምር ምክንያት ያደንቁታል እያያዙ እንደሚማሩ ትናንሽ ልጆች ሳይሆን በርምጃው በመልስ አሰጣጡ በጭምታው ሁሉ ፍጹሞች እንደሆኑት ነበረ የዚያች ቦታ ካህናት የሥራውን ውበት አይተው ስሙን እስጢፋኖስ አሉት ይህቺ ከቤተ ከርስቲያን መንፈስ የሆነች ከቀዳሜ ሰማዕት ጋራ ሞግሼ ያደረገችው ስያሜው የሰማዕትነት ቅድስት ሩጫውን የሱ ተጋሪ እንድታደርግልን ነው የሕግ ትምህርቱን ለአገልግሎት ከሚያስፈልገው ደረጃ ሲያደርስ ዲቁና እንዲሾመው ከጳጳሱ ዘንድ ወሰዱት እንደ ቤተ ከርስቲያንና እንደ ገዳም ያሉ ቀዋሚ ሕዝባዊ ቦታዎች በግዕዝ መካን ካ ሳይጠብቅ ይባላሉ ር እንደማለት ነው እባ እዚህ ትምህርታቸውን የጀመሩት ዳዊት በመማር ከሆነ ክዚያ በፊት ያሉትን የትምህርት ደረጃዎች ከሌላ ትምህርት ቤት ቢያልፉ ነው ወይም ዳዊት መማር ማለት ተማሪ መሆንንና ወደ ካህንነት መሸጋገርን ያመለክት ኖሯል በቤተ ክርስቲያን ታሪክ ቀዳሜ ስማዕት የመጀመሪያው ስማዕት የሚባለው ቅዱስ እስጢፋኖስ ነው የመጀመሪያው ሊቀ ዲያቆንም ይባላል በዲቁና ሐዋርያትንና የመጀመሪያዎቹን ምእመናን በሜያገሰለግልበት ጊዜ እይሁድ በድንጋይ ወግረው ገድለውታል በዚህም የመጀመሪያው ሰማዕት ተብሏሷል የሐዋ ሥራ ሕግ ትምህርት የሚባለው የሃይማኖት የቤተ ክርስቲያን ትምህርት ነው ሃይማኖትን ሲያመለክት የእይሁድ ሕግ የክርስትና ሕግ የእስሳም ሕግ ሲል ይገኛል የሃይማኖት መጻሕፍት መፋረጃ ስለነበሩ የሕግ መጻሕፍት ይባሉ ነበር የአባ እስጢፋኖስ ገድል መንፈሳዊ ጥሪ ሮጦ ከጳጳሱ ግቢ እንዳለ ከዚህ በፊሳ እንዲገመግም እንዴትስ እንደ እንደሚኖር ሐሳቦቹን ሁሉ እንዲያመ ዓለምን በውስጧ እስካለው ሁሉ ት ትእዛዞቹ መጠመድ የሆነችው የቅዱዳ ቦግ አለችኔ ከዚህ በኋላ ወደ እግዚአብ አቤቱ ጌታዬ ከትንሽነቴ ጆምዩ ማኅፀንም ባንተ ጠንከሬያለሁ ም የምኞቴን ፍላጎት ከዘመዶቼ የፍላቅ የፈለግሁት ፈቃድህን ለማወቅና አ ሰመኖር ነው እንጂ ለዚህ ዓለም ለመመሰገን አይደስም አሁንም እዘ ነህና የልጅነቴንና የሞኝነቴን እንደ ይቅር ባይነትህ አሰታውሰኝ እንዳነግብ ቀሳል ሸክምህንም እኽ አስቀምጠኝ ሕይወቴም ፈቃድህን ጀምሮ ራሴን ሳንተ ሰጥቻለ የዐመፃ መንገድን ሁሉም ከኔ አርዓ ልመናዬ ካንተ ፊት ትድረሰ እን በመስጫቸው ማኅተም ከቅዱሳን ጋራ የገባሁትን ኪዳኔን እንድጠብቅ የእርዳታህን ኀይል አሰታጥቀኝ ፊ ፍላጎትህ እንዲሆን አድርግ ሰብ ነውና አሜን ዘመዶቹ አደራ የሰጡት አንድ ካህን ነፍስ ካወቀ ጀምሮ እስከዚች ቀን በቅ ተናዘዘ ነፍሱን በመንፈሳዊ እጥበት ድንግልናን ከልብ በሆነ ትጋት ለመጠ ዓመት ሆኖት ነበረ ክ ለእግዚአብሔር ዮቶፉርባኑን አንድ መዝ ይኸ ጥቅስ ከመዝ እና ከሌላ ብ መዝ መዝ የአቡነ ዘበሰማያት መጨረሻ ማቴ ማቴ ውስጥ እንዳለው ም ደናግል ጋራ ማያያዙ ነው ዘፀ ደቂቀ እስጢፋኖስ መሚጠብቅትበት ዱር ሳለ ሙሴ በደብረ ሲና ፁገኘው ዘንድ ተመኘ ይህች የምኞት መኝም ምኛቱን እስኪደርስባት ድረስ ሕይወት ስጪ ቃሉን ለመስማትና በሕጉ ረት በመጣል እንጂ በሚያልፍ ሐሳብ ደችው በኋሳ አስተማሪ እንዲፈልግ ጥበብ ኢየሱስ ወደሚሏት መካን ሄዶ እዚያ ወንድሞቹ በሰሙ ጊዜ የሃይማኖት ስው ምክንያቱም እነሱ በጦርና በቀስት ርስት ለማግኘት ተዘጋጅተው ስለነበረ ን ፈልገው ነበረ በቁጣ እንዲህ ሲሉ አሃለን። ቅዱሱ ስድቡን ሰምቶ ለአግዚአብሔር ሶስት ጊዜ ሰገደ አበምኔቱ ቅዱሱን በተጨማሪም እንዲህ አለው ካሁን ጀምሮ በወንድሞች ማኅበር ው ው መ ማቴ አባ እስጢፋኖስ የቤተ ክርስቲያን ትምህርታቸውን ያገኙት ከመጽሐፍ ቅዱስ ብቻ መሆኑን ለማሳየት የገባ አጻጻፍ ነው ወደ ብቃት ዓለም መሸጋገሪያው የሚመስለው በመርከብ ጉዞ ነው የአባ እስጢፋኖስ ገድል ስብሰባ እንጂ ተለይተህ በማደሪያህ ከዚያ ቅዱሱ ወደ ማኅበራቸው እየጄደ ምግቡን አንድ ጊዜ ብቻ ይቀበል አሳለፈ ከዚያ አበምኔቱ ቁጣው ሷ ሰደደው ቅዱሱ የግፉን ትእዛዝ ፈጽሞ ከአንድ ሄደ እዚያ በብቸኝነት ኖረ። አሷም እባሕሩ ውስጥ እንደሰጠሙት ለመወርወር በኃይል ሞከረች ግን ማሰሪያው ገታት ዞር ብላ የቅዱሱን እጅ እስከማጐሰል ድረስ ቧጨረችው በዚያን ጊዜ ለቀቃት ከባሕሩ ተወረወረች ይህ ነገር ከሆነ በኋላ ያ ከቅዱሱ ጋራ የነበረው ወንድም በፊት ወደነበረበት ሊመለስ ተነሣ ቅዱሱ ይኸ ሐሳብህ ከጠሳት የመጣ ነውና ታገሥ አለው ከዚያ ይህ ወንድም በነገሩም በሥራውም ከፋበት ሄዶ በቅዱሱ ሳይ ከዶለቱት ጋራ ተደመረ ከዚያች ደብር ደጋጎቹ ሰዎች ብዙዎቹ ቅዱሱን በሄደበት ሁሉ ሊከተሉት እየፈለጉ ያጽናኑት ነበረ ከዚያ የደብሩ ሰዎች ቅዱሱን ከቀድሞ መኖሪያው ሊመልሱት ከአበምኔቱ ጋራ እንዲህ ሲሉ መከሩ እዚህ ካልተመለሰ ብዙዎች እሱን ሲፈልጉ አኛን ይተውናል ቅዱሱን እንዲመለሰ ጠየቁት እሺ ብሎ ወደ ማደሪያው ተመለሰ ከጳጳሱ ከአባ በርተሎሜዎስ ዘንድ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ቅዱሱ በሃይማኖት ጉዳይ ለመወያየት ተነሥቶ ወደ ጳጳስ አባ በርተሎሜዎስ ዘንድ ሄደ ዓለት ከምትባለው ግቢው አገኘው ቅዱሱ ጳጳሱን እጅ ነሣውና አብሮት ጥቂት ጊዜ ቆየ ከዚያ ጳጳሱ ቅዱሱን እንዲህ ሲል ጠየቀው ለምን እዚህ መጣህ። ህ ርርዐ ህ ዩኮ ይኽም የእግዚአብሔርን ሥላሴ ሶሰትነት በሰም ብቻ ሰላሰቀረው እምነቱ ውግዝ ነው ትንሣኤ ነፍሰ የሚሉት አንደ አባ አሰጢፋኖሰ ከጻማ በኋላ የሚደረሰበት ብቃት ነው በቀኖናው ሥርዓት በሚያርፉበት ጊዜ የሰንበታትና የበዓላት ትምህርት ይማሩ ነበረ በአፄ ዘርአ ያዕቆብ ዘመንማ ያለምክንያት ከአንድ ጊዜ በላይ የቀረ ንብረቱ ይዘረፍበት ነበረ ደቂቀ እስጢፋኖስ እንደዚህ ከአንዴም ሁለቴ ሶስቴ እየሳከ ቅዱሱን ስለወተወተው ቅዱሱ አብረውት የነበሩትን ወንድሞች ነ እንዲህ አላቸው ይህቺ መእልክት የኔን መሠቃየት ፈልገው ነው እንጂ ለበጎ ነገር አይደለችም አናንተም እንግዴህ ሕሊናችሁን አዘጋጁ በኔ በኩል ምክንያት እንዲያጡ ቅጣታቸውን ሳልፈራ እነሆ እሄዳለሁ ከዚያ በኋላ ሊሄድ ተነሣ እነሱም አብረውት ሄዱ ከዚያች ከክተባረሩባት ደብር ደረሱ አበምኔቱንም ተገናኙፔት የደብሩ ሰዎች ተሰበሰቡና ጨው አልባ የሆነ የዱለት ነገራቸውን አበዙ ከቅዱሱ ጋራ የነበሩትን ወንድሞች ተናጠቋቸውና አሰሯቸው ቅዱሱን ግን ብቻውን እንዲባረር አደረጉ አንዳንዶች እሱ ካልታሰረ ሌሎቹን ዝም ልናሰኛቸው አንችልም አሉ በዚህ ጊዜ አበምኔቱ ቅዱሱን ከመንገዱ እንዲመልሱት እዘዘ በተቄለፈ እግር ብረት ከተቄለፈ እስር ቤት ተልፍ ያለው ከባድ እግር ብረት አመጡና በዚያ ቅዱሱን ሐምሌ ቀን አሰሩት አበምኔቱ ሌላ ስው ሰስማያምን የአግር ብረቱን ቀልፍ ራሱ ያዘ በዚህ ሁኔታ ሁለት ወር ድረስ አኖሩት ነገር ግን የቅዱሱ ተልእኮ ወደሱ የሚቀርቡትን በማስተማርና በመገሠፅ የመጻሕፍቱን ሕግ የሚቃረኑትንም በመዝለፍ በየቀኑ ኃይል እየጨመረ ሄደ ቅዱሱን በማስር ማሸነፍ ሲያቅታቸው ጊዜ ሊገድሉት ጨክነው ምግብ ሳይሰጡት ጭለማ ቤት ውስጥ ሊዘጉበት መከሩ ቅዱሱን አግሮቹ እንደታሰሩ ጳጐሜን ቀን ከጭለማ ቤት ውስጥ ዘጉበት ከዚያ አናጢ አምጥተው መስኮቶቹን ሁሉ ምንም ሳያስተርፉ አስደፍነው እንደተቀበረ በድን ጣሉት ከዚህ በኋሳ እግዚአብሔር ፍርህት አመጣባቸው እንዲህ ሲሉም እርስ በርሳቸው ተነታረኩ እንደዚህ ተዘግቶበት ቢሞት እነሆ አገረ ገዢዎቹ ይሰሙና ደብራችን እስኪጠፋ ድረስ ማሳችንን ይዘርፉታል። የብቸኝነቱን የብሕትውናውን ሥርዓቅ እንጦንዮስ የሚባሉ የግብጽ ሰው እንደ ተገልጧል የአበምኔቱ ምርቃት እለማወቃቸውን ያሳያል በምድረ በዳ ራእይ ማየት ነው አባ እስጢፋኖስ ከጂ የእባ አበክረዙን ገድል እንደሚለው እ ዘንድ ተሯሩጠው ሹሙን እንደሚያመጠ ስለ ደብረ ገርዜንና ስለ እቡነ ይሥሐቅ እዚህ ሳይ መምህራን የተባሉት የአድ የምንኩስና መጽሐፍ ወይም መጽሐፌፈ ዘመነ መንግሥት የተተረጐመው የአዳ እግዚአብሔር ለእባ ጳኩሚስ የሚዳባዘ ከክከክ ረፎነዐገ ሮዐዕፀርጨ ገነተ መነኮሳት እና ዜና አበው የሚና መጻሕፍት ናቸው እነሱን ቪክተር እሪ ወጩርጨ ርፅርዕ ሃ ቀሀሀቃጄፎ ርርዕ ሃ ዐ ግዕዝ የተተረጐሙ ሌሎቹ መዴልእፍሃ ፊልክስዩስ እረጋዊ መንፈሳዊ ፍ ካንዴ በላይ ታትመዋል ፖነራ መዷልፍ ፊልያይያ ሃረሪ ረነዶዕ ያ ላረመጅ ደቂቀ እስጢፋኖስ ዬ ሶስቴ እየላከ ቅዱሱን ስለወተወተው ድሞች እንዲህ አላቸው ይህቺ ፁ ነው አንጂ ለበጎ ነገር አይደለችም ጋጁ በኔ በኩል ምክንያት እንዲያጡ ኤዴ ግ እነሱም አብረውት ሄዱ ከዚያች ሜቱንም ተገናኘት የደብሩ ሰዎች »ልት ነገራቸውን አበዙ ከቅዱሱ ጋራ ና አሰሯቸው ቅዱሱን ግን ብቻውን ነንዶች እሱ ካልታሰረ ሌሎቹን ዝም ዚህ ገዜ አበምኔቱ ቅዱሱን ከመንገዱ ልርቤት አመጡና በዚያ ቅዱሱን ሐምሌ ቀን ያምን የእግር ብረቱን ታልፍ ራሱ ያዘ ፍት ነገር ግን የቅዱሱ ተልእኮ ወደሱ ፅ የመጻሕፍቱን ሕግ የሚቃረኑትንም ጄደ ሲያቅታቸው ጊዜ ሊገድሉት ቤት ውስጥ ሊዘጉበት መከሩ ቅዱሱን » ከጭለማ ቤት ውስጥ ዘጉበት ከዚያ ፁሉ ምንም ሳያስተርፉ አስደፍነው ፍርሀት አመጣባቸው አንዲህ ሲሉም ደዚህ ተዘግቶበት ቢሞት እነሆ አገረ ጽፋ ድረስ ማሳችንን ይዘርፉታል ጭለማው ቤት አውጥተው አግር ብረቱን ቅዱሱን እንዲህ እለው ያደረግንብህን ፎብሩ ከኖርክ እግዚአብሔር ለሐዋርያት ወደ ምድረ በዳ ከሄድክም በምድረ በዳ ኑ እንደዚያ ይስጥህ በጀመርከው ሁሉ ስኡክመጨረሻው አሸናፊነትን ይስጥህ ል አትቀየም ታ የደብሩ ሰዎች ማሰቱ መልእክት ይኑረው ንኩስናቸውን ማታሰሉ ወይም ያልመነኮሱትን ቋሉት በእንግሊዝኛ በር« ከ ይባላሉ የእባ እስጢፋኖስ ገድል ዓ ቅዱሱ ከኔ በኩል ክፉ ነገር አይመጣባችሁም ግን ይቅር እንዲሳችሁ በአግዚአብሔር ዘንድ ንስሐ ግቡ አሳቸው ሁለተኛ ስደትየደብረ ገርዜን መመሥረት ከዚያ ደብር ወጥቶ ከመጀመሪያው ጀምሮ በስደቶቹና በእስራቶቹ ከቅዱሱ ጋራ ተካፋይ ከነበረው ደቀመዝሙሩ ከገብረ ክርስቶስ ጋራ ከተከዜ ወንዝ አጠገብ ሄዶ ተቀመጠ ሌሎች ወንድሞችም ያስተማራቸውን ውሳኔዎች እየጠበቁ በአቅራቢያው ተቀመጡ የእግዚአብሔርን በረከትና ሕይወት ካሁን እስከ ዘላለም አንድታገኙባት አግዚአብሔርን ስለሠራው ሁሉ ለመባረክ በሁሉም ነገር እንደዚህ ጸንታችሁ በደብረ ገርዜን ኑሩ አላቸው የዚያች አገር አካባቢ መምህራን የቅዱሱን ዜና ሲሰሙ በጣም ታወኩ ትምህርቱን ለማስቀረት ፈልገው ዶልተው ከሀገረ ገዢው ዘንድ ሁለት ጊዜ ጉባኤ አደረጉ ቅዱሱ የአግዚአብሔርን የትእዛዙን ቃል ለምስከራ እየጠራ በሕግ ሰይፍ ገጠማቸው የቅዱሱን ነገር ጠንካራነት በመፍራት የምንኩስናውን መጽሐፍ አንደማያውቁት ሆነው እስከ መካድ ደረሱ። ን አባቶቻችን ይኸንን ሁሉ ልማድ ልፍል እናንተ ንጉሦቻችንም የመሠዊያ አባቶች ናችሁ አሉት መጽሐፉ ጣሉ እንዳለው እርስ በርሳቸው ዘበሱትን መነኩሴዎች ወደየሀገራቸው ዙ እስከ ሁለት ወር ድረስ ታገሠ ከዚህ ዲህ ሲል ወደ ንጉሠ ዘንድ ላካቸው ዘክልክምፖ እነሆ የወንጌልን ሥርዓት ኑ ማስተካከል ካልፈለጋችሁ እንድንኖር አሰናብቱን በምድርህ ላይ ደ ምድረ በዳችን ስደደን ለኛ የሰማይ ጌታ ቃል ይበቃናል ይኸንን ሁሉ ሁን ፈጽምልን ይኸንን ለንጉሠ ሲነግሩት በእጄ አያገኝም ወደ ደብርህ ተመለስ በሉት ጹሱ በጥር ተን ከንጉሥ ሰፈር ዴረሰ ጾው በሚዛን ላይ እኩል እስኪሆን ድረስ ቁሕል እንዲሆን ይጐጉበኛቸው ነበረ የአባ እስጢፋኖስ ገድል ድኾችን የምትረዱበትን አሁኑኑ በድካማችሁ ላብ ማርኩ ምክንያቱም እንደዚህ መጣር ሁል ጊዜ አይቻልም ጌታ በዓለም ውስጥ ያለውን ለማድረግ የማይቻልባት ሌሊት ትመጣለች እንዳለው የሚሆንበት ሁኔታ ይመጣልነ እናንተ ይኸንን የያዛችሁትን በምትሠሩበት ጊዜ ዓይናችሁን በወደፊቱ ሳይ አትኩሩ ጌታ እኔን ካሳደዱ እናንተንም ያሳድዷችኋል እንዳለው ሰማዕትነት እሰከሚፈጸም ድረሰ ከዚህ መሰደድና መታሰርም ይኖራል ደግሞ ግን እኔ ዓለምን እንዳሸነፍኩ በዚህ እመኑ በርቱም ይህቺ ኑሯችሁ እንደዚያን ጊዜዋ የአባቶች መንገድ ናት እነሱ የመርከባቸውን ፍጻሜ ያሳረፉበትን ታዩ ዘንድ የልባችሁን ዓይን አንሠወደ ቀድሞው ሳይሆን ወደ ሳይኛው እንጂ ነቢዩ ከጌቶች ማእድ ከተቀመጥክ አንተም እንደነሱ ማቅረብ እንዳለብህ ዕወቅ ያለው ሰለዚህ ነው ጌታም እንዲህ ሲል ያስረዳናል እንዳትሳሳቱና እንዳትደናቀፉ ይኸንን ነግሬያችኋለሁ ከምኩራባቸው ያሰወጧችኋል ከዚህ የሕይወት ምንጭ ሲጠጡ የመላእክትን ሕይወት አግኝተው የሥርዓት ውበት በላያቸው ላይ መዓዛዋን አሳየች ከዚህ በኋሳ ተከታዮቹ ብዙዎች ሆኑ ገዳሞቻቸውም በውጪና በውስጥ በበረከት ፍሬ እየሞሉ ከአንድ ወደ ሁለት ከሁለት ወደ ሶስት እጥፍ ሆኑ የድካም ላባቸውን ድኾች እንዲካፈሉት ከየአትክልት ቦታቸው እያመጡ በቅዱሱና በማኀበሩ ሁሉ ፊት በማቅረብ በረከት ለመስጠት ይሽቀዳደሙ ጀመር ቅዱሱ ያንን በረከት ተቀብሎ ጠዋት ጠዋት ከ ሰዓት በኋላ ከጸጥታ ማደሪያው ይመጣና በገዳሙ በራፍ ሳይ ለድኾችና ለምስኪኖች ሲያካፍል ይውላል ጸሎት ለማሳረግ ካልሆነ በቀር ምንም ሳያቋርጥ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ እንደዚህ ያደርጋል ብዙዎች ከበሽታቸው ፈውስ እየፈለጉ ከቅርብና ከሩቅ ሀገሮች ወደሱ ይመጡና ቅዱሱ እጁን ሲያሳርፍባቸው ከተሳላፊ በሽታቸው እየዳኑ ፍስና ሥጋን በመርዳት ለሀገራችን ትልቅ መከታ ተገኘ እያሉ ሁሉም እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ ከሀገሪቱ ታላሳቆችም ብዙዎች ከትምህርቱ ገቡ ያ በሁሉም ስም ነገረ ፈጅነት የተሾመው የመነኩሴዎቹ አለቃ ሳይቀር በቅዱሱ ላይ የደረሰውን ሰድብ ለመሸከም እሱም ተደመረ በራስ ሽበት ጊዜ አዛውንትነት አግኝቶ ከቅዱሱ ጋራ እስራትን ግርፋትን ከሀገር ወደ ሀገር መሰደድን ተካፈለ ዮሐ ዮሐ ዮሐ የምንኩስና ሥርዓት ሲፈጸም ለመንኳሹ የሚነበብለት ነው ነርርዕ ለ ሥጩሮያ ርዐዘ ፀዐዐሀርፀ ሀ ዮሐ ደቂቀ እሰጢፋኖሰ ያሰ ንጉሥ ፈቃድ የእስጢፋኖስ ስም ከፍ ከፍ ኣሰ ከዚህ በኋላ ንጉሠን እነሆ ያለ አንተ ፈቃድ የእስጢፋኖስ ስም ከፍ ከፍ አሰ ህገሮቹ ሁሉ ትምህርቱን ከማድነቅ ገቡ። የንጉሥ ጥሪ ንጉሠ ደግሞ እንደገና ሎሌውን እንዲህ ስለ ሃይማኖት ጉዳይ አንድንወያይ « አንዲልከው በጎን የሽሬን ገዢ አዘዘው እነሱ አባታችንን ሲያጣድፉት ገዳሞች አንዲን ደብር ከበቧትና ድጻ ለተርባን ኅብስት ያዘጋጁትን ዲቂ ልብሳቸውንም ገፈፏቸው ደበድ ማቴ ማር ገ ሰለ ደብረ ጽዮን መግቢያውን ገ እንደ ዘላን ዘረፉት የሚሰው አነጋጀ አሰጢፋኖሰን ሰማዕት የሚያደርጌህ ከዚህ ጋራ እብሮ ይሄዳል ምናልባት የ በግብጽ ገዳማት ላይ ያደርጉት እንድ ይገድሉ ኖሯል ደቂቀ እሰጢፋኖስ ምክፍ ከፍ አለ ቆተ ፈቃድ የእስጢፋኖስ ስም ከፍ ርቱን ከማድነት ገቡ እሱ ደግሞ ኔው እስኪያሳስቡት ድረስ ትናት በምድር ዩደዚህ ያለ አነጋገር ቅዱሱን ለማስገደል ቅዱስ አባታችን ደቀ መዝሙሩን ገብረ ነውን ወንድም ጠርቶ እንዲህ አላቸው ኑብኝ አስፈሪ አንበሶች እንደማይ የማውቃቸው ስም ያተረፉና ሂያን አስፈሪ አንበሶች ሲያዩ በጣም ፊታችው አርዝመው ሸሹ አኔ ግን ቶን በማህሳችን የፍቅር ስምምነት ዎች አብረውኝ ሆኑ ከዚያ ቀጥሎ ደረቦቿ ተለይታ ብቻዋን ሰትሄድ ና ፀበቋ ማህል ትልቅ ሐዘን ወደቀ እንደምትለይ መሰለኝ እንደዚህ ኑ እንባዬ መኝታዬ ላይ ሲወርድ ክላለፈው ይመስሳችኋል ወይሰ ሯል አለው ቅዱሱ አባታችን ስ ደለም አለ ቅዱሱ ደግሞ በነገሩ ላይ ዩ የፅረፍታቸውን መጨረሻ በቅዱሶች ዔ ግን እስከ ዛሬ አልነገሩኝም ነገር ግን እግዘአብሔር በቸርነቱ የከፈለኝን የጸጋ ረጃዬን ግን አልገለጹልኝም ልምን ይመስሳችኋል መጨረሻዬን ና ችግር ስለሚጠብቀኝ ነው ስለዚህ ዚች ሊሊት ትልቅ ለቅሶ ደረሰብኝ ሙረ ለሞትም ሆነ ለሕይወት ሕኮንደዚሁ ሆኖብኛል ለማንኛውም ግ የሚላቸው የአድባራት አበምኔቶችን ነው ያነው ሳለ ተመልሰው ምድራውያን መሆናቸውን የሚለው ኢትዮጵያን ነው ታየው አስፈሪ አንበሶች የሚሏቸው ሰይጣን ናዎችን ነው ያለፈው የሚሉት ከድንቁ ፒዜ የተገረፉትን ሰማዕትነት መሆን አለበት ሕክ ኗር ሪ ርዘዘሪፎና ዐ ዐ የእባ እስጢፋኖስ ገድል አባ እአበጢትካ እ ክሌ ወ መመመ መመ መው መመ ጸልዩ ምክንያቱም ዘመኑ የገድል ዘመን ነው ጌታ ጦርነት ውጊያ የጦርነት ድምፅ ትሰማላቸሁ ብሏልና ስለ ደብረ ዮን ጉባኤ ተጠራ ከዚህ ነገር በኋላ ብዙ ሳይቆይ የትግራይ አገር መነኩሴዎች ሁሉ አክሱም ላይ ተሰብስበው ከቅዱሱ ጋራ በደብረ ጽዮን ጉዳይ እንዲከራከሩ ከንጉሠ ዘንድ መልእክት መጣ ይህ የሆነው እነሱ በፈጠሩት ነገር ለመነታረክ እንጂ የሕግ ትምህርት እንዲያገኙ ፈልገው አልነበረም የንጉሥ ሎሌ ወደ ቅዱሱ መጥቶ እዚያ ሄዶ በዚህ ጉዳይ ላይ እንዲከራከር የንጉጮን መልእከት ነገረው ቅዱሱ ይቺ ነገር እነሱ ያወጧት የከሳሾቹ ተንኮል እንደሆነች ስላወቀ ለሎሌው አልሄድም በከንቱ ነገር ምክንያት ልደክም አልፈልግም የሚፈልጉት የመንፈስ ጉዳይ ከሆነ የደብረ ጽዮንን ምስጢር እንዲረዱ የወንጌልን ፈለግ ይከተሉ የሚፈልጉት የነገር ዋዛ ከሆነ እነሆ ባልደረቦቻቸው ከንጉሥ አዳራሽ በከበረ ልብስ እየተመኩ አሉላቸው የመንፈስ መንግሥትን ማየት ግን በምግባር እንጂ በነገር አይደለም አለው የንጉሥ መልእክተኛ ሄዶ ይኽንን ለነዚያ ለከሳሾቹ ለጉባኤው አለቆች ነገራቸው በቅዱሱ ሳላይ ያሰቧት ክፉ ምክር ስለከቨሸፈባቸው በጣም ተቆጡ ከዚያ በኋላ ምክር ያዙ አንዳንዶቹ ክስ ለመመሥረት ሎሌውን ተከትለው ወደ ንጉሠ ሄዱ አንዳንዶቹ የቅዱሱን ገዳም ለመዝረፍና ልጆቹን ለማሰር ተቃጠሩ። ትዕግሥቱንም በማንኛቸው እግዚአብሔርን እያመስገነ ይፈጽማት ነበረ የትንቢቱንም ምስጢሮች ይተረጉማቸው ነገረ በበሸታ ተኝቶ ሳለ አብረውት ላሉት የመንፈስ ኅብስት በመዮረስ የደስታ ምግብ ይስጣቸው ነበረ አንድ ቀን ቅዱሱ በበሽታው እንዳለ ለአቡነ ገብረ ክርሰቶስና አብሮት ላለው ወንድም እንዲህ አላቸው ይቺ በሸታዬ ክሰዎች ተለይቼ በነበርኩበት ጊዜ የደረስብኝን የጠላት ፈተና ትመስላለች ምናልባት ይኸ የሰው ድብደባ ስይጣን በማታውቀው በኩል እመጣብሃለሁ ያለኝ እንደሆነ እያልኩ እገምታለሁ ብዙ ሰዎችም የድብደባው ደም ተጨምቆ እንደዚህ አሳመመው ይሉ ነበር የንጉሥ ምሕረት ቅዱሱ በዚህ ሁኔታ እንዳለ ንጉሥ ቅዱሱን ወደሱ እንዲያመጡት ሰዎች ላከ ተሸክመው አመጡና አጠገቡ አስቀመጡት እንዲህ ሲል ገጽ ላይ ያለውን ተመልከት የአባ እስጢፋኖስ ገድል ላከበት ስላም ላንተ ይሁን እንደድ አሁንም እግዚአብሔር ይማርከነ ባለፌ እኔም ያለፈውንም የሚመጣውንም ት ላሰታወስህ ለእግዚአብሔር ምስጋና እንድትፈጽም ልብህን ያብራልህ በሉ አጠገቡ ማደሪያ እንዲሰጡት ትእዛዝ ሴ እንጀራ ይልክላቸው ጀመረ ከገዳማቸው ካመጣቸው እንዘ በመልእክት እንዲህ ሲል አሰናበታቸ እድባራችሁን እግዚአብሔር ይባርክ በእውነት ኃላፊ ነው አሁንም በእግጂ ተመለሱ ቅዱሱን የበሽታው ጣር ለ ለመግባት ጥቂት በጥቂት ይንቀሳቀስ ሰማዕትነቱን እስከፈጸመበት ጊዜ ድ መሸከሚያ ወንበር አበጅተውለት በታጥ የካቲት ዮኮ ቀን ከማደሪያቸው ዴረ አዲስ ክስ ግርፊያና እስራት ከጥቂት ጊዜ በኋላ እነዚያ ስብቀኞች ዴድ ሲሉ በጠበጡት እነዚህን እንደዚህ ዝ ይከተሉና ለመንግሥትህ ሥልጣን የሚሰ ቅዱሱን አባታችንንና ያንን አቡነ አውጥተው ደብረ ማዕፆ ወደሚሏት እንዲገርፏቸው አዘዘ። የቅዱሱ ልጆች ለነፍሳቸው ኃይል ለማግኘት ሁልጊዜ ይጐበኙት ነበረ እርስ በርሳቸው ይሽቀዳደሙም ነበረ አንዳንድ ጊዜ በልባቸው እንስራ ከሕይወት ምንጭ ቀድተው ይመጣሉ አንዳንድ ጊዜ ወደዚያ ለመሄድ በአሽቅድድም ይወጡ ነበረ የበጋው ሙቀት ሳይመጣ በመጸዉ ዘመን አበባ ለመቅሰም ወዲያ ወዲህ ማስትን እንደሚያጣድፉ ንቦች እነሱም እነዚያ አፋቸውን የከፈቱበት ጠላቶች ሳይወስዱባቸው ጥቅማቸውን ለመስብስብ ሊያጽናኑት ይጣደፉ ነበረ ከዚያ በየተሰደደበት የተሰበኩ ብዙዎች ቅዱሱን አባታችንን ለመከተል ተጨመሩ ከደጎች ሴቶች መነኩሲቶችም ኃይል አግኝተው በገዳማቸው በቅዱሱ አባታችን ትምህርት ሥርዓት የቆሙ ነበሩ አባታቸውን ለመጐብኘት ቦታው ሰልጆቹ ቅርብ እንደሆነላቸው ፈለጉንም የሚከተሉ ብዙዎች እንደሆኑ ንጉሥ ባወቀ ጊዜ እነሆ አገሩን ጽሙና በዝምታና በጸጥታ ለእግዚአብሔር መጠመድ ነው መዝ ካለው ጋራ ለማያያዝ ነው ይኸ አነጋገር የሴቶችም የወንዶችም ገዳሞች የአባ እስጢፋኖስ ተከታዮች መሆን እንደጀመሩ ያሳያል የአባ እስጢፋኖስ ተከታይ የነበሩት የአባ አበከረዙን ገድል የተከተሏቸውን አድባራት ዝርዝር ይስጣል ስለ አንዱ ገዳም አበምኔትማ እንዲህ የሚል ተመዝግቧል ከዚያ በአንድ ቦታ በዚህ ሁኔታ እንዳሉ አንድ አበምኔት ለቅዱሱ እንዲህ ሲል ሳከበት ደብሬን ተረከበኝውስድ እኔንም ስለ እግዚአብሔር ብለህ አንተ ቅበረኝ ባንተ ሥርዓት ስር እንድሆን እፈልጋለሁና እዚህም ገጽ የንጉሥም ስጋት ይኸው ነበረ ያአባ እስጢፋኖስ ገድል ሁሉ በትምህርቱ ዓይነት መጠጠው እንዲስሰዱት አዘዘ ይዘውት ሲሄዱ አገኘውና ቅዱሱን ለንጉሙ ለቓ ሲመልስ ራሴን ለቅድስት ሥላሴ ስ ያ ሰው ደግሞ ለንጉሥ ካልሰገድክ ትኖራለህን አለው ቅዱሱ አንዲህ በቅዱሳን ሐዋርያት ላይ እንጂ በም« ሞገዶች በማያናውጧት ክርስቶስ በኘ አኖራለሁ ሰባቂው ይኸንን ሲሰማ በጥ መንፈስ የሚገኝ ውሸት ጨምሮ ለን የሚተባበረውን ወታደሩን ወደ ቄ እንዲያበርድስትም አዘዘው ይህ መልእክተኛ ብዙ ሰብስቦ ሠራዊቱም የጦር መሣሪ በቅድስት ጥምቀት በዓል በትምህርቅት ልጆች ከግብጽ መውጣት የቅድስቅ እንዳስለመደው ሲተረጉምላቸው መጠ የቀጠራቸው እስኪደርሱለት ድረስ በምጸት አነጋገር አነጋገረው ክፉዋ ፍላጎቱ ስትገለጽ እ ቅዱስ አባታችንን በንጹሕ መን ሳያፍር ጠንካራ ምት መታው ደግሞ ሕማማት በመሸከም የመነመነ የሰወ ሁለቱ ከቅዱሳን ጋራ ለመዋጋት ተፍ ያንን ቅዱስ ሽማግሌም ለሞ ወቃው ሁሉንም ደማቸው ከመሬት ዳ አንደሚወቁ በዘንግ ደበደባቸው ብዜ ሥላሴ አብ ወልድ መንፈስ ቅዳ አራተኛ አካል መጨመር ነው በአባ ንጉሠ ከአብ ከወልድ ከመንፈስ ሥላሴ ማለት ሶስትነት ማለት ኔ። ሕጓ እንደዚሁ ነውና እቡነ ገብረ ክርስቶስ ከንጉሥ ፊት ከዚህ በኋላ ይኸ መልእክተኛ እንደታሽ ወንድም ጋራ ይዞ ከንጉሠ ዘንድ አመጣ ይኸ የአባታችንን አንተውም የምትፅ ደግሞ ሌሎችን ወደ ትምህርታችን አባታችሁ ውሻ ነው እናንተም ውሾች ለምንድ ነው እንደ ሰው ሁሉ የማታደርገ ቅዱሱ አባታችን እንዲህ እግዚአብሔር ሕጌንና ትእዛዜን ጠብቁ ስው ሁሉ ጠባይ አንድናደርግ አላዘሸ ጠብቋል ተከትሎታልም እኛም እንደ ሆነ ወደ ግራ ፈቀቅ አንልም ንጉሠ ይኸንን ሲስማ እንዲዝ በኋላ ማመስኩያ ከሚባለው ከአለቆች የአቡነ እስጢፋኖስ ዕረፍት አባታችን ቅዱስ አስጢፋኖስ ዓ እኤ ወር ቆየ ከዚያ በስባተኛው ወር ክርስቶስ ብሎ ሶስት ጊዜ ሲጣራ ሰሙ ጊዜ የሀገሬው ስዎች አንዳረፈ አስኪረዱ ግርማና የመሬት መንቀጥቀጥ ሆነ ከአለበት ቤት መቅረብ አልቻሉም በሕይወት በነበረበት ጊዜ እነዚ ነበረ ሞቴን ሳደርስ አካሌን የሚገንዝ ድረስ ሥጋዬን አትንኩ ግ እነ አገኙ ገብቶ አንዲያየው አሱን ቀመሩ ቅዱሱን አርፎ ከመሬት ላይ ተጋድሞ እ የክርስቶስ የዚህ ዓለም ሙሽራ ቤተ ክር እንደ ዓለም በቃኝ ሆኖ የፖለቲካ ይስ አለበት በድፅ ለቦ ዳዐረፉሃሽሜ በ አዚያ የቦታዋ ስም ጉንጽ ጉንጭ ነው የተጠቀሙበት እስር ቤት ይመስላል በተቃወሙት ጊዜ በቅጣት ሲበታትፍባ ሮ ደቂቀ እስጢፋኖስ ሷፈነግሩት እንዲገርፉት በቁጣ እዘዘ ችውን አስኬማ ልብሱን ቀደዲት ያላንዳች መንቀሳቀስ በትዕግሥት ገረፉት ልጆቹንም እንደዚሁ ገረፏቸው ኑ እጆቹን ክተባቸው ባሪያህ አይደለሁም ፅው በረጅሙ ክተበው ልጆቹንም ተሏቸው ሲተለትሏቸው ሥጋ የሌለው ክብ ኣላለም የልጆቹንም እጆች ኡ እንዲለዩዋቸው አዘዘ ወደ ኤፋት ያ ፈጸሙ ቅዱሱን ግን ብቻውን ወደ ትች ውስጥ እንዲዘጉበት አዘዘ ሠኔ መባቻ ዘጻሮችን በእግር ብረቶች አስረው ዋዝርማ ዘንብት መሙ በየገዳሞቻቸው ወደሚኖሩት የቅዱሱ ያው እነሆ መምህራችሁ እስጢፋኖስ ሥርዓት ሲሽር ነበረ እሁንም እናንተ ሎቹ መነኩሴዎች ለመንግሥቴ ሕግ ዣጭሩት ኑሩ እንደዚህ የማታደርጉ ከሆነ የቶ ለልጆቹ እንዲሁ ብሉ ነገራቸው ሉ መለሱለት እባታችን እስጢፋኖስ ትሏል እንደዚሁ እኛም እባታችንን እሱ ዘርር አንፈልግም አርእያ ንጽሕ ዘማርያም የማርያም ንጽሕና ብፁን የሚለው እነጋገር ትንሽ ግር ይላል ነመው አስኬማ የሰማይ መላእክት መላእክት ከሌ ሆኖ ሳለ ደራሲው ያንን ትቶ ድንገት ው ምናልባት ወይ ራሱ ደራሲው ወይም ቀጂው ቅዝጋንብ የተነሰ መሰሉት ዘአርያም የሰማይ ሆናል ጥያቄቂውን ያነሣሁት ደቂቀ እሰጢፋኖስ ምኑም ማለቴ አይደለም ያምናሉ ግን ቦታው ን ሙጥተሻ መስሉ ስሰሳልታየኝ ነው የፃሞሚያሳይ ክትባት ይከተቡ እንደነበረ ያሳያል ፅቆብ ባርያ ለማለት ዜ ይፋት ዋና የአስሳም ግዛት ነበረች ገዢዎቹ ሥላሴ ዘመን ይገዙ ነበረ ጃ ነበረ ደዋሮ በኋላ ኦሮሞዎች ሲይዙት እሩሲ ዜምር አይቀርም በዚያን ጊዜ የደዋሮ ሕዝብም የአባ አስጢፋኖስ ገድል በዚህ ጊዜ እንደታዘዙት ከየገዳሞቻቸው አባረሯቸው በ የደከሙበትን ሁሉ ነጠቋቸው የቅዱሱ ልጆች ወደ ምድረ በዳና እግዚእብሔር እንዲጠበቁ ወዳዘጋጀላቸው ቦታዎች ሸሹ የከርስቶስ የዚህ ዓለም ሙሽራ። ቅዱሱ እባታችን እንዲህ ሲል መለሰላቸው ምክንያቱም እግዚአብሔር ሕጌንና ትእዛዜን ጠብቁ ብሎ ሥርዓት ሰጠን እንጂ እንደ ሰው ሁሉ ጠባይ እንድናደርግ እሳላዘዘንም አባታችን እንደዚህ ሕጉን ጠብቋል ተከትሉታልም እኛም እንደዚሁ ከአባታችን ፈለግ ወደ ቀኝም ሇነ ወደ ግራ ፈቀቅ እንልም ንጉሥ ይኸንን ሲሰማ እንዲገርፏቸው ትእዛዝ ሰጠ ከገረፏቸው ፀኋላ ማመስኩያ ከሚባለው ከአለቆች ማኘኪያ ጣሏቸው የአቡነ እስጢፋኖስ ዕረፍት እባታችን ቅዱስ እስጢፋኖስ እስር ቤት ተዘግቶበት እነሆ ስድስት ወር ቆየ ከዚያ በሰባተኛው ወር በታኅሣሥ ቋ ቀን ጠባቂዎቹ ክርስቶስ ብሎ ሶስት ጊዜ ሲጣራ ሰሙት ይኸንን ብሎ ዝም አለ በዚያን ጊዜ የሀገሬው ስዎች እንዳረፈ እስኪረዱ ድረስ በዚያ ቦታ ትልቅ እስገራሚ ግርማና የመሬት መንቀጥቀጥ ሆነ ከድንጋጤ የተነሣ እዚያ ቅዱሱ ከአለበት ቤት መቅረብ አልቻሉም በሕይወት በነበረበት ጊዜ እነዚያን እስላሞች እንዲህ ሲል አዚቸው ነበረ ሞቴን ሳደርስ አካሌን የሚገንዝ ከክርስቲያኖች ማህል ጌታ እስኪልከ ድረስ ሥጋዬን አትንኩ እነዚያ ፈልገው አንድ ክርስቲያናዊ እገኙ ገብቶ እንዲያየው እሱን ቀጠሩት ይህ ሰው ከፍቶ ሲገባ እነሆ ቅዱሱን አርፎ ከመሬት ላይ ተጋድሞ አገኘው የቅዱሱ እጆች ከንፈሮቹንና የክርስቶስ የዚህ ዓለም ሙሽራ ቤተ ክርስቲያን ነች እንደ ዓለም በቃኝ ሆኖ የፖለቲካ እስረኞች የሚጣሉበት ጎድጓዳ ቦታ መሆን እለበት በድ ይሩ ለዕረ በሃድሐ ለዕው ወዳግው ውስጥም ተነሥቷል እዚያ የቦታዋ ስም ጉንጽ ጉንጭ ነው ከዘርእ ያዕቆብ በፊት የነበሩ ነገሥትም የተጠቀሙበት አስር ቤት ይመስሳል ሰምሳሌ መነኮሳቱ እፄ ዓምደ ጽዮንን በተቃወሙት ጊዜ በቅጣት ሲበታትናቸው እቡነ ፊልጳስን የወሰዷቸው ሀገረ ደቂቀ አስጢፋኖስ ዐይኖቹን በአንድነት ከድነዋቸው ነበረ እጆቹና እግሮቹ ላይ የነበሩትን የእግር ብረቶች ከአካላቱ ተለይተው ለብቻቸው ሆነው አገኛቸው ያ ሰው ከታየው ግርማ ፍርሃት የተነሣ እየተንቀጠቀጠ ወጣና የቤቱን በር ዘጋው መሞቱን ለጠባቂዎቹ ነገራቸው። ይፓገወሠ ርርዐ ሃቬ ሀ ደቂቀ አስጢፋኖስ ሬሳቸው እስላም አገር እንዲቃጠል ትእዛዝ መጣ ከ ወር በኋላ ደግሞ ንጉሥ ወደ ደዋሮ ምድር ጻክራ ወደምትባል ከተማ እንዲወስዱት እዘዘ ምክንያቱም እዚያ የዓደል ገዢ የሆነ የእስላሞች መቃብር ስላለና የዓደሉ ገዢ ንጉሥን ይቃወመውና በሥጋ ልማድ እርስ በርሳቸው ይዋጉ ስለነበር ነው ይኸ የክርስቶስ መልእክተኛ የሆነ እባታችን ቅዱስ እስጢፋኖስ ግን ዓለምን የሚቃወማት የምድር ዳርቾች ሁሉ አስተውለው ወደ እግዚአብሔር ይመለሱ የሕዝቦች አገሮች ሁሉ ከሱ ፊት ይስገዱ መንግሥት የእግዚአብሔር ናትና ተብሎ እንደተጻፈው ለክርስቶስ መንግሥት ምስክር በመሆን በሃይማኖት ሰይፍ ነበረ ንጉሥ በዚህ ተቆጥቶ እንደዚህ ያለውን የክርስቶስ መልእክተኛ ከሚበላሸው ከዚያ ከሌቦች መልእክተኛ ጋራ አስተካከለው በአንድ ልጁ የሕማማት ሰሞን የቅዱሱን ሥጋ እዚያ ወስደው የጌታ ሰቅለት ፅለት የፋሲካ ዓርብ ከጻክራ እመጡት በማግሥቱ በሰባተኛይቱ ዕለት በፋሲካ ዋዜማ ሚያዝያ ቀን የሀገሩ ሰዎች በንጉ ትእዛዝ እዚያ እስላሞች መቃብር ዘንድ ተሰበሰቡ መልእክተኛው የቅዱሱን አስከሬን ከፊታቸው አስቀመጠና የንጉሥን መልእከት እንዲህ ሲል ነገራቸው ይህ ሰው ከሐዲ ነው አገሩን ሁሉ ወደ ትምህርቱ ሲያስክድ ነበረ ጠባዩ ሁሉ እንደዚህ እስላም ነው ስሙ እስጢፋኖስ ነው አሁንም በድኑን ውሰዱና በእሳት አቃጥሉት ቅዱሱ ሰማዕትነቱን ከፈጸመ ጀምሮ እስከዚያች ዕለት ሁለት ዓመት ከ ወር ሆኖ ነበረ ብዙ እንጨት አምጥተው በእስከሬኑ ላይ እሳት አነደዱበት በማንደድ ደከሙ እስኪመሽ ድረስ እንደዚሁ ዋሉበት። የአባ እስጢፋኖስ ገድል ምሕረት በበትር እየደበደቡ ደግሞ በእንደዚህ ያለ ሁኔታ ሲያሠቃዩዋቸውሙ እቡነ ገብረ ከርስቶስ እግሮቹ ያ ቀን ሰማዕትነቱን ፈጸመ የጸሎቱ ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ይሁኑ አሜን አስከሬኑን ከመቃብር አውጥተው ደበቆ የቅዱሱን ሥጋ ካቃጠሉ በ እግዚአብሔር የተረፉ ወንድሞችን ጠመ ቦታ መጡ ድንጋዮቹን ቢያነጮ መመኪያ እንዲሆናቸው የመጋረድ ምዝ ከእስኬማውና ከመግነዢያው ልብስ ጋሬ አምስት ቀን ወስደው እግዚአብሔር ተጋዳይ አቡነ እስጢፋኖስ ጸሎት ል በዖ ለዘላለም ይኑሩ አሜን ይኸንን ገድል የጻፈውን የአስጻፈሙ የሰማውን እግዚአብሔር በአንድነት ለዘላ ባርኩኝ የሙሴን አስከሬን ፍጻሜ ያስታውበሰናፍፅ ቦታ ነው ደቂቀ አስጢፋኖስ ትእዛዝ መጣ ደዋሮ ምድር ጻክራ ወደምትባል ከተማ ቱም እዚያ የዓደል ገዢ የሆነ የእስላሞች ጮን ይቃወመውና በሥጋ ልማድ አርስ የክርስቶስ መልአክተኛ የሆነ አባታችን ጫሚቃወማት የምድር ዳርቾች ሁሉ መለሱ የሕዝቦች አገሮች ሁሉ ክሱ ፊት ኤር ናትና ተብሎ እአንደተጻፈው ፆን በሃይማኖት ሰይፍ ነበረ ንጉሥ በዚህ ቆስ መልአክተኛ ከሚበላሸው ክከተካከለው በጠጥሞን የቅዱሱን ሥጋ አዚያ ወስደው ጢርብ ከጻክራ አመጡት በማግሥቱ መየዝያ ኮ ቀን የህገሩ ስዎች በንጉሥ ንድ ተሰበሰቡ መልአክተኛው የቅዱሱን የንጉሥን መልእክት እንዲህ ሲል እገሩን ሁሉ ወደ ትምህርቱ ሲያስክድ ንው ስሙ እስጢፋኖስ ነው ቅጥሉት እስከዚያች ዕለት ሁለት ዓመት ነው አምጥተው በአስከሬኑ ላይ እሳት ኪመሸሽ ድረስ እንደዚሁ ዋለብት ከዚያ በዚህ ሁኔታ ተውት ጸሎቱና ነኔሜን ን ልጆች ኑሯቸውን አስኪያጠብባቸው ማግስተረፍ ፈልጎ ሊያሠቃያቸው በኀይል ኒት ጨለማ አደረጋቸው ግን ሌሊቱ መጠን ብርሃኗም ያንኑ ያህል ነው ሻቼኑ ምስጢር ረዳቸው ግቦት መምጫ ወደሆነው የመንግሥቱ ች ህገሮች ይበትናቸው ጀመር እዚያ ያቆሪኙ ያስጨንቋቸው ነበረ ደግሞ ፃ ልብሳቸውን እየገፈፉ አቧራ ቡራቸውን ሲላጩ አየነጩ ያለምንም የአባ እስጢፋኖስ ገድል ምሕረት በበትር አየደበደቡ ደግሞ በጦር ጫፍ አካላቸውን አየጓጐጉጡ በእንደዚህ ያለ ሁኔታ ሲያሠቃዩዋቸው ብዙዎቹ ሰማዕትነታቸውን ፈጸሙ አቡነ ገብረ ክርስቶስ አግሮቹ ዓመት ታስረው ተሠቃይቶ መጋቢት ቀን ስማዕትነቱን ፈጸመ የጸሎቱ በረከት የሱም የወንድሞቹም ሁሉ ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ይሁኑ አሜን አስከሬኑን ከመቃብር አውጥተው ደበቁት የቅዱሱን ሥጋ ካቃጠሉ ከብዙ ዓመቶችና ዘመኖች በኋላ እግዚአብሔር የተረፉ ወንድሞችን ጠርቷቸው እዚያ ቅዱሱን ካቃጠለብት ቦታ መጡ። ብሎ ሲጠይቀው እንደመለሰው ማቴ ደቂቀ አስጢፋኖስ የኤሏፋንያ ዕለት ቅዳሴ ጨርስው ከቄረቡ በኋላ ከቤተ ከርስቲያን ተስብስበው ሳለ መጥተው ያዚቸው መኖሪያቸውን ዘረፉት የደከሙበትን ሁሉ ወሰዱት እነሱንም ወስደው ከንጉሠ ዘንድ አመጧቸው ለንጉሥ ስገዱ አሏቸው ቅዱሳኑ አኛ ለአብ ለወልድ ለመንፈሰ ቅዱስ በቀር ለሌላ አንስግድም አሉ እያንዳንዳቸውን በጥፊ መቷቸው ከዚያ ወደ ብሔረ ጓትር እንዲወስዷቸው አዘዘ ቱጥራቸው ነበረ እዚያ አንድ ዓመት ያህል በአስራት ቆዩ ወንድም ገብረ ማርያም በንጉሥ ትእዛዝ ከተበተኑትና ከወንድሞቹ ጋራ የአባታቸውን ዐፅም ሲያፈልስ በፊት በግድም ኬላ ከተያዙት መካከል በነበረው ገብረ ማርያም በሚሉት ወንድም ላይ ብዙ ገድል ተፈጸመ በቤተ አረሚ በነበረበት ጊዜ የጋለ ዕንባ በልብሱ ላይ እስኪያንጠባጥብ ከዚያም እስከ መሬት ደርሶ መሬቱን በሚያርስ ለቅሶ በጾምና በጸሎት ላይ ነበረ ከለቅሶ ብዛት የተነሣ ዓይኖቹ ደበዘዙ ቀድሞም ጻማ የለበስ የስማያትን ምስጢሮች የሚያይ ነበረ እዚያ አንድ ዓመት ቆየ ዲያቆን ያገለግለው ጀመር ዲያቆኑ አባ ሆይ ለምን ታለቅሳለህ። ያ ከሀገሩ ሹሞች አንዱ የነቤ በማድረግ ቅዱሳኑን እንዲይዝ በነገር የተደረገለትን ተስፋ አላገኘም ነቢዩ አንዳለው ታሞ ክፉ ሞት ሞተ ይኸንን አጥብቀው የፈለጉትን አላገኙትም የዚች ቅድስት ሥርዓት አእ ከእጃቸው ሰወረው እጃቸው ላይ አልጣፅ ዴክ የትሳልቅ አድባራት አለቆች በገዳም ሥርዓት አመንኳሽና መምህር ዮ ቅድስት አርሴማ ባሕታዊት ነበረች ቃ ለምሳሌ እእብ መጩ መዝ ደቂቀ እስጢፋኖስ ም ከዳ ጸሔሮች በየገዳማቸው ሆነው እርስ የእባታቸውን ውሳኔዎች አየጠበቁ ዚተበሉና በንጽሕ ሥርዓት አብረዋቸው የሚሆነውን ቃለ መለኮት እያስተማሩ ሮት ሥራ እንደሚለው በነጋ ቀጥር ል በመጽሐፈ ፍጥረትም እንደዚሁ ኒቃዩዋቸው መጠን ይበዙ ነበረ ጥቶ የክፋቱን መርዝ በብዙዎች ልብ ነመቻል እንደ ስሙ ያልሆነ ል የሚባል ወንድም ከማኅበር ተለይቶ ዙ ነገር እንዲህ ሲል ከሰሳቸው እነሱ እንዲያውም እሱ ከፊተኛው አባታቸው ም ተቆጣ ቁጣውን የሚያበርዱለት ነብረሯቸው ነበረ ዴስአ ከምትባለው ያጻቸው መኖሪያቸውን ዘረፉት ነሉንም አስረው ወስደው ሌሉቹን ድረስ በዘበኞች እጅ ከመንገድ » ክተገኙበት ቦታ ሁሉ አንዲሰበስቧቸው አወደ ሊላ ሀገር ሄዱና እዚያ ያሉትን ሃሉ ወሰዱት እነሱንም አስረው ዝር ሄደው ዐጋሜ ውስጥ ያሉትን ልእክት ነገሩት አገረ ገገው ሰምቶ ጋቸው ሄደ ቅዱሳኑ ካሉበት ሀገር አገሩ ሹማምንት ፅዱን በግዛቱ ያሉትን ይህን ቢያደርግ በህገሪቱ በሞላ የበለጠ እሱም በምክራቸው ተደልሉ ቅዱሳኑን ፆዛቸው መቼም የዚህ ዓለም ድኾች ዓም ወሰዱባቸው ወስደው ከፊቱ አቆሟቸው ስለሁሉም ሮና የመንፈስ ቅዱስ ልቦና ያለባቸው ነፅሬቅ ለማኅበር ቅድስት ሥርዓት መከታ በድጽድት ሰማዕት የሆነው ባለመልካም ፉኦም መነኩሲቶችና ቅዱሳን አብረዋቸው ፉ መንፈስ ስም መጥራቱ መሰለኝ ሄኖ ዝዚክከ አሰ ፀበቨሺ ያዐዕር ዕዐዐዳ ገድስ አበው ወአኀው ነበሩ አገረ ገዢው ለንጉሠ ስገዱ አላቸውፊ ቅዱሳኑ እኛ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ በቀር ለሌላ አንሰግድም ሲሉ መለሱ እሺ ማሰኘት ሲያቅተው በበትር አንዲደበድቧቸው አዘዘ ደበደቧቸው ብዙ አሳመሟቸው ከዚያ እያንዳንዳቸውን በእስረኝነት ጠበቋቸው የንግሥተ ማርያም ዕውቀት ቄራጥነትና ጐንጅና ከዚያ ደግሞ እነዚያን መነኩሲቶች አገረ ገዢውና በምንኩስና ስም በሚጠሩ ንቡራነ እዶች በነበሩበት አደባባይ ሁሉ ፊት አቆሟቸው የንጉሥ መልእክተኛ ከነሱ አንዷን ትልቋን ንግሥት ማርያም የምትባለውን እኅት ሃይማኖትሽ ምንድን ነው። ተረክቦ እንዲያስሯቸው ሉሌ አሰሯቸው ጥራቸው ጣ ነበሩ እዚያ አያሉ ድ ወንድሞች በእግ ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ይሁን ለዘላለም በጓትር ካሉትም ወንድሞነ ፈጸሙ ጸሎታቸው ክኛ ጋራ ይሁን አቡነ ይሥሐቅና ሊቀ ማኅበሩ ይኸም አቡነ ይሥሐቅ በእስራትና የደረሰበትን ስቃይ ሁሉ እየተቀበለ ከ ወደ ላይኛው እንዲያስቡ እንጂ ሐሳባ ኦንዳያወርዱ ምዕዳን ያሰማቸው ነበረ ጀምሮ በመንፈስ ቅዱስ ምክር ወደ ቀ ዓመት ያህል እዚያው ኖረ እዚያ በነበሩበት ጊዜ ሊቀ ማኅበሩ ዉ አኗኗራቸውን ለማወቅ ጎበኛቸ ለናንተ ይሁን አሳቸው ወንድሞቓ ታላቅ ደስታ ተደሰቱ እግዚአብ አቀረቡለት ከዚያ ወንድሞችን ሁሉ ሰበሰ ወደ ክርስቲያኑ ምድር ብትመለሱ ይቼ አሉትና ከዚያ ወጥተው እግዚአብሔር ይሥሐቅ ግን ከሊቀ ማኅበሩ ጋራ ሄደ ድረስ ከእሱ አልተለየም ከዚያ ከተሰደዱበት እንደ በኃጢአት የተበተኑ ብዙ ነፍሶች ሰበሰቡ አሳረጉ የወንድሞቻቸውን ተዝካር ኦ«ፀ ወደ ሌሎች ማኅበር ሲሄድ ለተረፉት አቡነ ይሥሐቅ ደቂቀ እስጢፋኖስ አንዱ ነበሩ ገድለ አቡነ ኢሳይያስ እገ ዘሐነጸ አሳቸው ናቸው የርርበር መ በአቡነ ዕዝራ ገድል ውስጥም ተጠቅሰዋ ሊቀ ማኅበሩ የሚለው በዚህ መጽሐ ኣቡነ አበክረዙንን ይመስለኛል። ወንድሞች ሁል ጊዜ ወደ ሳይኛው እንዲያስቡ እንጂ ሐሳባቸውን ከላይ ወደ ጠፊ ዓለም ፍለጋ እንዳያወርዱ ምዕዳን ያሰማቸው ነበረ ከወንድሞች ጋራ በእስራት ከወስዱት ጀምሮ በመንፈስ ቅዱስ ምክር ወደ ቀድሞ ገዳማቸው እስኪመለሱ ድረስ ዓመት ያህል እዚያው ኖረ እዚያ በነበሩበት ጊዜ ሊቀ ማኅበሩ በአረሚ ብሔር እንደበተኗቸው ስለሰማ አኗኗራቸውን ለማወቅ ጎበኛቸው ከነሱ ዘንድ ሲደርስ ሰላም ለናንተ ይሁን አላቸው ወንድሞቻቸው እንዴት እንዳሉም ነገራቸው ታላቅ ደስታ ተደስቱ እግዚአብሔር ስሰሠራላቸው ሁሉ ስብሐት አቀረቡለት ከዚያ ወንድሞችን ሁሉ ሰበሰባቸውና በአረሚ ብሔር ከምትኖሩ ወደ ክርስቲያኑ ምድር ብትመለሱ ይሻላችኋል አላቸው ወንድሞች እሺ አሉትና ከዚያ ወጥተው እግዚአብሔር ወደአዘጋጀላቸው ቦታ ሄዱ አቡነ ይሥሐቅ ግን ከሊቀ ማኅበሩ ጋራ ሄደ እብረው ብሔረ ትግራይ እስኪደርሱ ድረስ ከእሱ አልተለየም ከዚያ ከተሰደዱበት እንደተመለሱ ማኅበር አቋቁመው በኃጢአት የተበተኑ ብዙ ነፍሶች ሰበሰቡ ቤተ ክርስቲያን ተክለው ተርባን አሳረጉ የወንድሞቻቸውን ተዝካር አወጡ የነፍስ አባታችን ሊቀ ማኅበሩ ወደ ሌሎች ማኅበር ሲሄድ ለተረፉት በሱ ምትክ እንዲሆን እሱን እዚያው አቡነ ይሥሐቅ ደቂቀ አስጢፋኖስ በጣም ከሚያከብሯቸው ሽማግሌዎቻቸው አንዱ ነበሩ ገድለ አቡነ ኢሳይያስ እንደሚያመለከተው ደብረ ገርዜንን የሠሯት ዘሐነጸ አሳቸው ናቸው ላር በአቡነ አበክረዙንና በአቡነ ዕዝራ ገድል ውስጥም ተጠቅሰዋል ሊቀ ማኅበሩ የሚለው በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ሰማቸው አንዴም ያልተጠራውን አቡነ አበክረዙንን ይመስለኛል አነጋገሩ የማናውቀውን ልማድ የሚገልጽ ይመስሳል አለዚያማ በኛ ዘመን ባህል ቢሆን ስላም ለናንተ ይሁን ማለት ሊመዘገብ የሚገባው ድርጊት አይደለም ገዳም አዲስ ተከታዮች አተረፉ አቡነ ይሥሐሖቅን። ይተጋ ነበረ ለጐርባን ሲቀድስም ሸሰማዕትነት ፍጻሜው እስከተገለጸለት ኑ» ሕሱ ግን ሁሉንም ታግሦ ይሳላኩት ው ነበረ ከዚያ በመልካም ሽምግልና ድሉን ሲፈጽም ወንድሞች አሱ ዘን ሥርዓት ገነዙት ከመንበር ላይ ጻጡት የነቢያትን መዝሙርና ቅዱሳት ሴ ገብተው ቀምሥርርባን ሠሩ እዚያ ጸሎቱና በረከቱ ለዘላለም ከኛ ጋር ቅድስት የሆነች የመነኩሲቶቹ እናት በችግርና በጭንቅ ውስጥ ሁሱ ለሞት መነኩሲት ናቸው ገድለ አበው ወአኀው እስክትደርስ ቅዱሳኑን በመንገዳቸው ሁሉ ትከተላቸው ነበረ ሲገርፏቸውም ከነሱ ጋራ ተገርፋለች በዚህም ሥቃያቸውንና ትዕግሥታቸውን ተካፍላለች በእስራት ወደ ብሔረ አረሚ ሲወስዲቸውም ከነሱ አልተለየችም በዚህም ሥቃያቸውንና ትዕግሥታቸውን ተካፍላለች ከዚያ ከብዙ ዓመታት በኋላ ቅዱሳኑና መነኩሲቶቹ ከተበተኑበት አበዘት ከምትባል ህገር በየገዳማቸው የተሰበሰቡ ጊዜ እዚያም በጽድቅ ሥርዓት ሆና ብዙ የሚድኑ ነፍሶች ሰብስባለች ከዚህ ዓለም እና ከስቃዩ አንድትፈልስ የሰማዕትነቷ ፍጻሜ በቀረበ ጊዜ የሷን ብጤዎች በመንፈሳዊ በረከትና በሚገባ የምዕዳን ቃል ባረከቻቸው ከዚያች ዕለት ጀምሮ በከባድ በሽታና በጥፁም ትዕግሥት ምንም ቃል ሳትናገር ግን የሰው ልጅ ሊናገረው የማይሆንለት ምስጢር ከማየት ውስጥ ሆና ቆየች ከዚያ በሐምሌ ቀን አረፈች ጸሎቷ ከኛ ጋራ ይሁን አሜን ከዚህ በኋላ አባታችን እንዳረፈች ሲሰማ ከመቃብሯ ላይ ርባን እንዲያሳርጉ ቄሶችና ዲያቆናት ወንድሞች ሳከ እነሱም ሄደው እንዳዘዛቸው ዳዓ ቀን ተርባን አደረጉላት ይኸንን አድርገው ወደ ማኅበር ተመለሱ ከዚያ በኋላ ሥጋዋን አውጥተው እግዚአብሔር ወደወደደው ቦታ አፈለሱት። ዕታሪ» ማአታፖወሻኛ ጋሪ ገጽ ላይ ተመልከት የገዳም መምህር የሚለው አበምኔቱን ነው የበዓለ ደቂቀ አሰጢፋኖለ ከዚያ በሠኔ ቀን ሁሉንም ባንድነት ከንጉሥ ፊት አቆሟቸው አቡነ በርተሎሜዎስንም አምጥተው ከነሱ ጋራ አቆሙት ከዚያ የንጉሥ የሠራዊት አለቃ መጣና ለንጉሥ አትሰግዱምን አላቸው አዎ ለአግዚአብሔር በቀር ለማንም አንሰግድም አሉት ንጉሠ በነገሠባት የበዓሉ ቀን ጭቅጭት የለም የንጉሠ አገልጋዮች ሊደበድቧቸውና ሊቃለቧቸው ፈለጉ የሠራዊቱ አለቃ አንዲህ ብሎ ከለከላቸው ዛሬ ሁከትና ጭቅጭቅ አይኖርም ንጉሥ የነገሠባት የበዓሉ ቀን ናት ግብር ያገባል በዚህ ምክንያት ጭቅጭቅ አይኖርም አለ ከዚያ የሠራዊቱ አለቃ እንዲያስሯቸው ትእዛዝ ሰጠ እስር ቤት አግብተው እጃቸውንና አግራቸውን አሰሯቸው በአንገታቸውም ላይ ማነቆ አሰሩባቸው በማግሥቱ ንጉሠ አንዲያወጧቸው አዘዘ ወደ ሰቀላው አደባባይ አወጧቸው ንጉሠ አዚያ ስብሰባ አደረገ የሠራዊቱ አለቃ መጣ ብዙዎች መነኮሳትና ካህናት ያም ኖብ የሚሉት መነኩሴም መጡ ለንጉሥ ስገዱ አሏቸው ቅዱሳኑ አኛ ለአግዚአብሔር በቀር ለሰው አንሰግድም አሉ በሉ ለእግዚአብሔርም ቢሆን ስገዱ አሏቸው ቅዱሳኑ እነሆ እዚህ ቤተ ክርስቲያኖች በቀኝም በግራም ቤተ ክርስቲያኖች አሉ እዚያ እንድንሰግድ አሰገባን አሉት። ከ የደ ሄ ዩ ሊቀ ደብተራ ቢፋሞን እና ንቡረ አድ አስጢፋኖሰለ ዘሚካኤልና ገማልያል እግዚአብሔር መልክ የለውም ስሳሉ በተከሰሱ ጊዜ ጉዳዩን ባየው ሸንጎ ላይ ተገኝተዋል ርከፀ ፐከ ዐበቨሃ ፖቹቿ ገጸከ በህ ያ ከከ ከ ዩህጸከ ርህዢዝሁ ሃ ዩ ገድለ አበው ወአኀው ከዚያ አንዱ ወንድም እንጂ እርኩስ አይደለም አለ እሱገ አስጢፋኖስ ቅዱስ ነው ቅዱስ ነው ሊደበድቧቸው በቁጣ ዯ ክርስቶስ ክርስቶስ አርዳን እያሉ ወደቁ እላያቸው ላይ ወጡባቸውና ደበደቧባቸው ልብሳቸውን ቆባቸመ የማተብ ፍሬ የጃቸውን መስቀል ወሰዱባቸው ከአስኬማቸው እራፌ ጳጳሱን በል ንጉሥጮ እንዳዘዘህ አሙ የጳጳሱ ታላቅ ወንድሙ አባ በፊት ጀምሮ ጳጳስ ነበረ በዚህ አምጥተውት ነበረ ነገራቼ ኦርቶዶክሳዊት ሃይማኖታቸውንም ብትሞት ይሻልሃል ብሎ መከረው ከዚያ ከጳጳሱ ሎሌዎች እን ቃል ለማስመሰል የጳጳሱን እጅ መነኩሴዎች ክህነታቸውንም ምንስ በውሐም አትቀበሏቸው የሚቀበላቸመ ጳጳሱ ግን ደብረ ዮን አላወገዝኩም አለ ጳጳሱ እባ ይቀበላቸዋልም ለመሞት ግን ይደክማል እንዳለው እንደ ወንጌሉ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ንጉጮ በማንኛው ያለፈቃዱ የክህነት ሥራ ዲያ አያሳርፈውም በዚህ ምክንያት እንደአጣረ ኖረ አዘራት ወደምትባል ምድር ግዞት ቅዱሳኑን ወደ ንጉ መውስድ ጀም ሰጠ ሲመለሱ ጸሕጋ ከምትባል ወ በዚያች ሌሊት ሐምሌ ቀን ያም ከምድረ ምራዋ ያመጡት ገብረ ሰላም አረፈ ጸሎቱና በረከቱ ከኛ ጋራ ከዚያ መካን ሰዎች ይድ ጻኣ በሌሊት ራእይ በዚች መካን ትልላ በእርግጥ ጻድቅ ነው ስለዚህ ተገለጠል ቅዱሳኑን ግን ንጉጮ ወዳይ ወስዷቸው እዚያች ሀገር በጽኑ ገደ ማር ጽሕጋ። አለው ይኸንን ሲላቸው ልባቸው በቁጣ ተቃጠለ ንጉሥ እጃቸውንና አግራቸውን አንዲቆርጧቸው በቁጣ አዘዘ ወታደሮቹ ንጉሥ እንዳዘዛቸው አደረጉ የአጃቸውንና የአግራቸውን ጫፍ ጫፉን ቂረጡና ከደጅ አውጥተው ጣሏቸው ጥራቸው ነበረ እዚያ ሰማዕትነታቸውን በጌታ ሰሳም ፈጸሙ ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ይሁን ለዘለዓለምም ይጠብቀን አሜን አሜን ከዚያ ንጉጮ በጠባቂዎቹ አጅ ያሉትን የቅርቦቹንም የሩቆቹንም ከጵ ቦታ እንዲሰበስቧቸው አዘዘ ፅዱን ወንድም ጠባቂው ልብሱን ገፍፎ ከላዩ ላይ ከአንዲት አስኬማው በቀር ምንም ሳያስተርፍ አንገቱን ከጉልበቱ ጋራ በቀበቶው አስሮ አመጣው አሱ ግን ከቁርጦቹ ውስጥ ስለነበረ ከተሰበሰቡበት ዘንድ ሲጥለው ተቄጣጣሪው አልቀበልህም መዝ የሏሳጦስን ቃል ሲጠቅስ ነው ማቴ ኤልዛቤል የእሥራኤልን ነቢያት ያስፈጀች የእስራኤል ንጉሥ የእክዓብ እቴጌ ነች ነገሥ ደቂቀ አስጢፋኖስ አለው እዚያው ተወው አውሬዎቹ በሕይወት ያሉትን ስዎች ከቤት ሲጎትቱ እሱን ግን ሳይነኩት እዚያው ሶስት ቀን ቆየ በጣሉት በአራተኛው ቀን እዚያው ስማዕትነቱን በጌታ ሰሳም ፈጸመ ጸሎታቸው ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ትሁን አሜን አሜን አሜን ለመቀጣጫ በአምስት ከተሞች ተወገሩ ከዚያ ይኸ ተንኮለኛ ከልቡ ምርረት ብዛት ከቅዱሳን ቱን መርጦ ከአምስት አገሮች ወስደው በዚያ ህገር ያሉ ስዎች አንዲፈሩና ቅዱሳኑን እንዳይቀበሏቸው እጃቸውንና አግራቸውን ቆርጠው በድንጋይ እንዲወግሯቸው አዘዘ ወታደሮቹ ትአዛዝ ተቀብለው ቅዱሳኑን አንዱን ዋስል ሁለተኛውን ድድኖ ሶስተኛውን ወሰቃ አራተኛውን ብራራ አምስተኛውን የጋድ ወስደው እነዚያ ህገሮች ውስጥ እጃቸውንና አግራቸውን ቁረጧቸው በድንጋይ ወገሯቸው። ከሱ ጋራ ሲጣላ ጊዜ ቅዱሳኑን አንዲይዝ መልእክተኞች እንዲሰጠው ንጉሥን ጠየቀው መልእክተኞች ሰጥተውት ሄደ ቅዱሳኑ ካሉበት መጥቶ ቱን ያዛቸውና ከንጉሠ ዘንድ አመጣቸው ንጉሠ ያን ጊዜ በመንግሥቱ መካን በአጉባ ነበረ ከንጉሥ ፊት አቆሟቸው ለንጉሠ ሰገዱ የመምህራችሁንም ሰም ስደቡ አሏቸው ቅዱሳኑ እኛ አንሰግድም መምህራችንንም አንሰድብም ቅዱስ ነው አሉ ንጉ የቃላቸውን ፍጻሜ ሲያውቅ ወዲያው አጆቻቸውንና እግሮቻቸውን አንዲቄርጧቸው በድንጋይም አንዲወግሯቸው አዘዘ ወታደሮቹ እንዳዘዛቸው አደረጉ ሰማዕትነታቸውን አዚያው በጌታ ሰላም ፈጸሙ ጸሎታቸው ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ትሁን አሜን አሜን የምድረ ፀጋም ኢትዮጵያውያን ይኸ ተንኮለኛ ቅዱሳኑ በምድሩ እንዳይኖሩ ባጠበበባቸው ጊዚ አስከ ነ ብሔሩ ዳርቻ ነዋሪዎቹ ቤታቸው ከዛፍ ላይ ከሆነው አሰከ ምድረ ፀጋም ግራ ምድር ደረሱ የዚህ አገር ሰዎች አገርና አገር የቅርብና የቅርብ መዋጋት ልማዳቸው ነው። ቀሩቶጥራቸው ቋ ነው ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን አሜን ገድለ መርቆርዮስ ከዘመን በኋላ ቅዱሳኑ በስደት በምድረ ቀወት ከዋሻ ውስጥ በነበሩበት ጊዜ ፅ የሰይጣን መልእክተኛ ቅዱሳኑን በገዳማቸው ካስቀመጧቸው ሰዎች ጋራ ሲጣላ ጊዜ ከሀገሩ ሹም ዘንድ ሄዶ ቅዱሳኑ ያሉበትንእነዚህ እተጣላቸው ሰዎች ገዳም ውስጥ መኖራቸውንነገረው እገረ ገዢው ሎሌውን ሰጥቶት ሊያመጣቸው ሄደ ቅዱሳኑን ያዛቸው ወስዶ ከንጉጮ እደባባይ ሲያደርሳቸው ከሰቀላው ስፈር አቆሟቸው ለንጉሥ እንዲሰግዱ መምህራቸውንም እንዲሰድቡ እዘዚቸው ልዱ መርቆርዮስ የሚባለው ወንድም እኛ አንሰግድም መምህራችንንም አንሰድብም ቅዱስ ነው እለ ይኸንን ወንድም ከንጉሥ ፊት ሲያቆሙት እና ሲቀጡት ይኸ አምስተኛው ነው መጀመሪያ ያባታችንን ሀፅም ሲያፈልስ በግድም ኬላ ላይ የተያዘ ጊዜ ገርፈው ለብቻው እንፈር ከምትባል ህገር ወሰደውት ነበረ ሁለተኛ ጋሰ ከምትባል የእረሚዎች ብሔር ወስደውት ነበረ ሶስተኛ ሲያቆሙት ቅጣቱ ብዙ ነበረ አራተኛ አቁመውት ቅዱሳኑን እባታችሁ የት ነው ባሏቸው ጊዜ ለንጉሥ ሎሌዎች መምህራችን የጌታን ሥቃይ ተካፍሏል ሲላቸው ነ አፍንጫውንና መላሱን ቄርጠው ቋንጃውን አውጥተውበት ነበረ እነሆ እሁን አምስተኛው ጊዜ ነው አልሰግድም እልሰድብም ሲል ጊዜ ይህ ተንኮለኛ ዓይኑን እንዲያወጡት አዘዘ። እዚያ መስከረም ቀን ሰማዕትነታቸውን በጌታ ስላም ፈጸሙ ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን እሜን የምድረ ፀጋም ዘመቻ ከዘመኖች በኋላ ቅዱሳኑ ሙደዌ ከምትባል ምድረ ፀጋም የግሪ ምድር በነበሩበት ጊዜ በንጉሥ ትእዛዝ በዚያች አገር ላይ ጦር መጣ የንጉሥ ወታደሮች ቅዱሳኑን እዚያ አገጂቸው ያዚቸው ደበደቧቸውና በትላልቅ ማነቆ አስረዋቸው ወደ ንጉሥ ወሰዷቸው ሲጓዙ ከሚያድሩበት ሲደርሱ ወገባቸውን እጃቸውን እግራቸውን በገመድ ያስሯቸዋል ከንጉሥ አእስኪያደርሷቸው ድረስ እንደዚህ ያደርጉባቸው ነበረ በዓይናቸው ፊት ምሕረት የሌላቸው መራር ሕዝብ ናቸው ሲደርሱ ይዘው ከአመጡት ከአንድ ደስከ ጋራ ከንጉሥ ፊት ለፊት አቆሟቸው ንጉሥ ይሰግዱ እንደሆነ መምህራቸውንም ይሰድቡ እንደሆነ ጠየቀ መልእከተኞቹ መጡና ለንጉሥ አትሰግዱምን። አሉት ሥራቸውን እምነታቸውን ለመኳንንቱ ነገረባቸው ከዚያ አንዲደበድቧቸው አዘዘ ሞቱ እስኪባሉ ድረስ ብዙ ድብደባ ደበደቧቸው አንዱን ወንድም ወደ ንጉሥ ላከው ሁለተኛውን መሄድ ስለማይችል ተወው ያንን ወንድም ግን ከንጉሥ እደረሱት ከእስር ቤት አስገቡት እዚያ ሰማዕትነቱን በጌታ ሰላም ፈጸመ ጸሎቱ ከኛ ጋራ ትሁን አሜን አሜን ከዚያ እግዚአብሔር የባሮቹን ደም በቀል በዚያ እረሚ እገረ ገዢ ላይ እሳየ ንጉሥ ወታደሮቹን ልኮ ራሱን ቁረጡት ኢባ ደብረ ብርሃን ተባለች ከዘመናት በኋላ ቅዱሳኑ በምድረ ቆገት በነበሩበት ጊዜ ከወንድሞቻቸው ዘንድ ለመድረስ ሲሄዱ ምሕረትነ የሚሉት የሰይጣን መልእክተኛ እገኛቸው ግ ይዞ ከእገረ ገዢው ዘንድ ወሰዳቸው እገረ ገዢው ወደ ንጉሥ እንዲወሰዷቸው እዘዘ ወሰዶ ከንጉሥ ዘንድ አእደረሳቸው ንጉሥ በዚያን ጊዜ ደብረ ብርሃን ብሎ በጠራት በንጉሥ መዲና በህገረ ኢባ ነበረ ለንጉሠ እንዲሰግዱ የመምህራቸውንም ስም አንዲሰድቡ አዘዚቸው ቅዱሳኑ እኛ ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ በቀር ሰሌላ አንሰግድም መምህራችንንም አንሰድብም እሉፁ ንጉሥ መላሳቸውን አፍንጫቸውን ጆሯቸውን እንዲቆርጧቸው ዓይናቸውን አንዲያወጧቸው አዘዘቨ ወታደሮቹ አንዳዘዛቸው እደረጉ እዚያ ወንድሞች ሰማዕትነታቸውን በእግዚአብሔር ሰላም ፈጸሙ ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን አሜን ጳዱ ግን አሰከ ጊዜው ኖሯል እግዚአብሔር ግን ይኸንን ተንኮለኛ እና በጠባዩ የሚተባበሩትን በማይታይ ቁጣው በድብቅ ይመታቸዋል እነሱ ልባቸው በእሳሳቹ የደመናው ጥላ ስር ተጠልለው በስሕተቱ ሕልሞችም ተደልለው የቀኝ ንግሥቷ የኢቴ ዣን ዜላ እባት ገራድ ምሕማድ ወይም ወንድሟ ማሂኮ ይሆናል ርበዝርከፀበ ይፀና ርሦዐ። የሚሸነፍ ገድለ አበው ወአኀው ከነሱ ውስጥ ቿቱ ሰማዕትነታቸው አሜን አሜን የተረፉትም እስከ የግራ ሰዎች ወረራ የንጉሥ ሎሌ ን አባትህ የጌታን ሥቃይ ተካፍሏል ያለሙ ፈጽሞ በወንድሞች ማኅበር ሳለ ዮግ ላይ መጣ ቅዱሳኑን አዚያ እኽ ሰማዕትነቱን ፈጸመ ወንድሞች ወር በ ፈጸሙ ጸሎታቸው ከኛ በዚያ ዓመት ቅዱሳኑ ሎ ሰዎች ጦር ነው ጸሎታቸው ከኛ ጉዳት ያደረሰው ከዳተኛ ወንድም ቅዱሳኑ በዚያች ቆገት በምትባለው ንጹሕ ሥርዓት መጠበቅ ባለመቻል ወደ ንጉሥጮ ሄደ በጠባዩ የሟ በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ በኋላ ዳግመኛ በአርሷ ተጠላልፅ ከፊተኛው የባስ ይሆናል ይልቅ ባያውቋት ይሻል ነበረ እንዲደርስ ሁለቱ የሚሠሩትን ተ ንጉሥ ሲሰማ መልአክተኞ ታዘው ሄዱ ከወጊ አገረ ገዢ ደረ ገዢው ከብዙ ሠራዊት ጋራ ቆቀቆ ቅዱሳኑን በየቤታቸው ከበቧቸው መዘበሩት እነሱንም ያዚቸው ቄ አንደታሰሩ ከንጉሥ አደባባይ ፅ በአጠገቡ አንዲያኖሯቸው አዘዘ ቀጥሎ ንጉሥ አስር ቤት አወጧቸው። ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን አሜን አሜን የተረፉትም እስከ ጊዜው ድረስ በአስር ቤት ኖሩ የግራ ሰዎች ወረራ የንጉጮ ሎሌ ነ አባትህ የት ነው ያለው ጊዜ መምህራችን የጌታን ሥቃይ ተካፍሏል ያለው መርቆርዮስ የሚባለው ወንድም ገድሉን ፈጽሞ በወንድሞች ማኅበር ሳለ የግራ ሰዎች ያስለመዱት ጦራቸው በህገሪቱ ላይ መጣ ቅዱሳኑን አዚያ አገጂቸው ያ ወንድም በግራ ሰዎች ጦር ሰማዕትነቱን ፈጸመ ወንድሞችም ከሱ ጋራ ሰማዕትነታቸውን በታኅሣሥ ወር በሀ ፈጸሙ ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን አሜን በዚያ ዓመት ቅዱሳኑ ሰማዕትነታቸውን የፈጸሙት በነዚያ የግራ ሰዎች ጦር ነው ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን አሜን ጉዳት ያደረሰው ከዳተኛ ወንድም ቅዱሳኑ በዚያች ቆገት በምትባለው ህገር ሳሉ ኔ ወንድም እንደ ወንድሞቹ ንጹሕ ሥርዓት መጠበቅ ባለመቻል ከነሱ ተለየ አንዲያውም ሊከሳቸው ወደ ንጉሥ ሄደ በጠባዩ የሚተባበረው ጓደኛ አገኘ በጌታችን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ዕውቀት ጥቂቶች ከዓለም ኃጢአት ከሸሹ በኋላ ዳግመኛ በአርሷ ተጠሳልፈው በዚያ ቢሸነፉ የኋላው በደሳቸው ከፊተኛው የባሰ ይሆናል። እኛ የምናስተምረው እንደዚህ ነው ከዚህ በኋላ ያ ፍሬ ብርሃን እንደዚህ ካልክ በል የአርዮስን የመቅዶንዮስን የንስጥሮስን እና የእንደነሱ ያሉትን ክህደት አውግዝ የተወገዙ ናቸው በል አለው ያ ወንድም አዎን የተወገዙ ናቸው አለው ደግሞ ይኸ ፍሬ ብርሃን እስጢፋ እርኩስ ነው በል አለው ያ ወንድም አቡነ እስጢፋኖስ ንጹሕ ቅዱስ ጻድቅ ነው ጸሎቱና በረከቱ ከኛ ጋራና በሠራዊቱ ሁሉ ላይ ትሁን አለው ወንድሞቹ አሜን አሉ ይኸ ሃይማኖተ ጽኑ ወንድም ሠራዊቱን እናንተም አሜን በሉ አላቸው እነሱ ግን አኛ አንፈልገውም ጸሎቱ ለናንተ ይሁን አሉ እንዲህ ሲሉ ቅዱሳኑ ደግመው አሜን አሉ ያሉትን ሁሉ ለንጉሥ ነገሩት እስር ቤት እንዲያስገቧቸውና እንዲያስሯቸው አዘዘ። እስረኛ ጎብፒዎቹ ታስሩ ወንድሞች በእስር ቤት ያሉትን ጐብኝተው ሁኔታቸው እንዴት እንደሆነ እንዲያውቁ ቅዱሳኑ ወንድሞች ልከው ኖሮ ከንጉሥ ሰፈር ውጪ ደርሰው ስለ ወንድሞች ነገር ሲያጠያይቁ የንጉሥ ተላላኪዎች እነሱንና ከንጉሥ ሰፈር የነበሩትን ሌሎቹን ወንድሞች ይዘው ከእስር ቤት አስገቧቸው አጃቸውንና እግራቸውን አሰሯቸው እስከ ጊዜው አዚያ ኖሩ ከዚያ ከብዙ ጭንቅ ምግብ ከማጣት ከመራቆት ጋራ ትልቅ በሽታ ወደቀባቸው በዚህ ሥቃይ እዚያው ገድላቸውን ፈጸሙ ጸሎታቸውና በረከታቸው ከኛ ጋራ ይሁን አሜን የተረፉትም በዚያ ጭንቅ አስከ ጊዜው ኖሩ ያላለቀ የብሔረ በሊ የግዞት ጉዞሰይፌን አታደንዝብኝ ከብዙ ዘመን በኋላ ንጉሠ በእስር ቤት ያሉትን ቅዱሳን አውጥተው ወደ ብሔረ በሊ እንዲወስዷቸው አዘዘ ጥር ሄ ቀን ወደ ማታ ግድም አወጧቸው በበሽታ ላይ ያሉትን መሄድ እንደማይቻላቸው ሲያዩ ከእስር ቤት አውጥተው ከአረሚ ቤት ጣሏቸው መሄድ የሚችሉትን በዚያች ሌሊት ወደ ታዘዙበት ወሰዲቸው ሲጓዙ ቀጸም ከምትባል አገር ደረሱ ለኢባ ቅርብ ናት የ ሰዓት ጉዞ ናት አዚያ አደሩ ማቴ ያዕ ለደብረ ብርሃን ገድለ አበው ወአኀው ከዚያ ያንን ተንኮለኛ በቅዳ አንቀጠቀጠው በማግስቱ በጠዋት አንዲህ ሲል ላከ እሺ ይሉህ እንደጀ ነ እግራቸውንና እጃቸውን እ ትእዛዝ ተቀብሎ ወጣ በጋላቢ ፈረስ ለሚወስዳቸው የንጉሥን መልእክት ስገዱ አሏቸው እሱ እንዳለው መሮሟ ከዚያ ያ የኋለኛው መል ንጉሥ አምቢ ያለውን እጆቹንና እግ የመልእከተኛውን የነገሩን መጨረሻ እነሆ የጽድቃችን ሰብል መግ እግዚአብሔር ድካማችንን አየልን አሉ። ጸሎታቸውና በረከታቸው ከኛ ጋራ ትሁን ለዘለዓለም ትጠብቀን አሜን አሜን አባ ብእሴ ስላምና አባ ሳሙኤል ጠላት ሆኑ በዚያው ዘመን በየአድባራቱ ያሉ ብዙ መነኮሳት ተነሥተው ከንጉሠ ዘንድ ሄዱና ደቂቀ እስጢፋኖስ የመንግሥትህን ብሔሮች ሞሏቸውወ ብዙዎችንም ወደ ትምህርታቸው መለሱ አሁንም የምታደርገውን ዕወቅ ጌታችን ንጉሥ ሆይ ሲሉ ቅዱሳኑን ከሰሷቸው ይኸንን ሰምቶ ዝም እለ ደግሞ ሌሎች መነኩሴዎች ተነሠፊ የአንዱ ስም ብእሴ ሰላም የሰላም ሰው ሲሆን የሥቃይና የደም ሰው እንጂ እንደ ስሙ ስላማዊ አይደለም እግዚአብሔርን አይፈራ ሰውን አያፍር ሁለተኛው ሳሙኤል ይባላል ለንጉሥጮ ጌታችን ንጉሥ ሆይ ደቂቀ እስጢፋኖስ ያሉበትን እኛ እናውቃለን አሁንም የምታደርገውን ዕወቅ አሉት እነዚህ መነኩሴዎች ከብዙ ተላላኪዎች ጋራ ወደ ውድ አገረ ገዢ እንዲሄዱ አዘዛቸው ሄዳችሁ በሀገርህ ደቂቀ እስጢፋኖስ አሉ አሁንም የህገሩን ሹማምንት ሰብስበህ እንዲያመጡልህ ንገራቸው ሲያመጡልሀ ለመንግሥቴ ክብር ይሠሩ እንደሆነ መምህራቸውን ይሰድቡም እንደሆነ ዕወቅ መርምርም። ከንጉሥ ወታደሮች ከሆንክ የአንጦንስ ገንዘብ የሆነውን ቆብህን አውርድ መነኩሴ እንደሆንክ በሳይህ ያለውን ልብሰ የመኳንንቱን ልብስ አስወግድና ከዚያ በኋላ ጠይቀኝ አለው ይኸንን ሲለው ዝም አለ መዝ የገደለው እርግጥ ና ወደ ዱር እንሂድ ብሎ ወስዶት ነው ዘፍ በዱር ለእግዚአብሔር መሥዋዕት እንሠዋ ማለቱን የሚመስክር ምንጭ ግን አላነበብኩም ሄኖ ክፍል በኮ ይዘዐርጳ ኾ ገድለ አበው ወአኀው ደግሞ ቄሶቻችሁ እዚህ ቅስናችንን ዛሬ ከእናንተ እንቀበላለን ዛሬ ከአንድ ወታደር ጦር ይቺን ጦር ወንድም ልማዳችሁ ደዎ ገዳዮች እኛ ስለ ከርስቶስ ሟቾች ነን እርኩስ ነው ብሳችሁ መምህራችሁን ስ ቅዱሳኑ በየቃላቸው ግ ብርሃን ገላጭ ነው አቡነ እስጢፋኖ አቡነ እስጢፋኖስ ቅዱስ ጻድቅ የክር ከዚያ እንደ ንጉሥ ቃል እሑድ በጦር ገደሏቸው ከነሱ ውሰጥ ከነጓደኛዋ ከነሰ ቅዱሳኑን ሲወጓቸው ስታይ እላያቸ እሷንም ጓደኛዋንም እዚያው ወዓቸው በምድረ አምለከ የገደሏቸወ የተገደሉት ሰማዕትነታቸውን በጌታ ቀን ነው ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ይ ከዚያ ልብሳቸውን ቆባ ወሰዱባቸው በሬሳቸው ላይ ካለው ፅ ከምረው እሳት አነደዱና ልብሶቹን « እየዞሩ በከበሮና በክራር የወንጀል በጐንደትም አንደዚሁ አደረጉ ጉድጓድ እስኪፋፍርና ለሚጸድቅ ፍርደ በምድረ ቆገት የተያዙ ወንድሞች በዚያ ዕለት እሑድ ቀን በምድረ ቆ አወጧቸው። ወንድም ቅስናችንን ዛሬ ከእናንተ አንቀበላሰን አለ ከዚያ ያ መነኩሴ ቅስናህ ዛሬ ከአንድ ወታደር ጦር ይቺን ጦር ማግኘት ነው እለ ወንድም ልማዳችሁ ደም ማፍሰስ እንደሆነ ዐውቀናል እናንተ ገዳዮች እኛ ስለ ክርስቶስ ሟቾች ነን አለ ያ መነኩሴ ተቆጣና እስጢፋ አርኩስ ነው ብላችሁ መምህራችሁን ስደቡ አላቸው ቅዱሳኑ በየቃላቸው ን አቡነ እስጢፋኖስ ቅዱስና ጻድቅ ብርሃን ገላጭ ነው አቡነ እስጢፋኖስ ቅዱስ ጻድቅ ጠላት አሸናፊ ነው አቡነ አስጢፋኖስ ቅዱስ ጻድቅ የክርስቶስ ተከታይ ነው አሉ ከዚያ እንደ ንጉሥጮ ቃል አንዲገድሏቸው አዘዘ እዚያ በዕለተ እሑድ በጦር ገደሏቸው ከነሱ ውስጥ ከነጓደኛዋ ከነሱ ጋራ ያመጧት አንዲት መነኩሲት ቅዱሳኑን ሲወጓቸው ስታይ እላያቸው ላይ ወድቃ ልብሳቸውን ያዘች አሷንም ጓደኛዋንም እዚያው ወጓቸው በምድረ አምለከ የገደሏቸው ቀተጥራቸው ነው በጐንደት የተገደሉት ሰማዕትነታቸውን በጌታ ለሰላም የተቀዳጁት በማግስቱ መጋቢት ቀን ነው ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ይሁን ለዘለዓለም ይጠብቀንም አሜን ከዚያ ልብሳቸውን ቆባቸውን ቀበቷቸውን አስኬማቸውን ወሰዱባቸው። ስለዚህ ራሱ ወደ አገረ ገዢው ወስዶ ለሞት አስረከበው አገረ ገዢው ለንጉሥ ይሰግዱ መምህራቸውንም ይሰድቡ እንደሁ እንደ ልማዱ ጠየቃቸው ሳሙኤል የሚባለውን በፊት መስቀለ ሰሳም ባለ ጊዜ የንጉሥራ ሎሌ ለአስላሳም መስቀል አለ ብሏቸው ይኸንን ወንድም አሳብቆበት በዚህ ምክንያት ብዙ ቀጥቶት ነበረ በተንኮለኛ አጅ መድኃኒት በመጠጣትና በድብደባ ብዙ የቀጣው ወንድም ነው ያቺ ዕሰትም እኛ ሰአብ ሰወልድ ለመንፈስ ቅዱስ በቀር ለሌላ አንሰግድም መምህራችንንም ቅዱስና ጻድቅ ነው አንሰድብም አሉ ከዚያ አገረ ገዢው በጦር እንዲወጓቸው አዘዘ ወታደሮቹ ወጓቸውና አዚያ በምድረ ጐንደት ሰማዕትነታቸውን ፈጸሙ የምስክርነት መቀዳጀታቸው የሆነው በመጋቢት ወር በ ቀን በጌታ ሰላም ነው ጸሎታቸው ከኛ ጋራ ትሁን አሜን ከሣቴ ብርሃን መዝ ደቂቀ አሰጢፋኖለ ልብሳቸውንም በወንድሞቻቸው ሳይ አንዳደረጉት በእሳት አቃጠሉባቸው ጻድቅ በቀልን ባየ ጊዜ ደስ ይለዋል በኃጢአተኛ ደምም አጁን ይታጠባል አንደተባለው የሚበቀልበት ጊዜ ይመጣ የለምን። ስለ እግዚአብሔር አንዲህ አታድርግ አሉና በብዙ ልመና አወጡት ከዚያ አንድ ቀን ተስብስበው ባሉበት ጊዜ የንጉጮ ተሳሳኪዎች መጡና ከ ወንድም ጋራ ያዙት ሌሎቹ ወንድሞች ግን ተበተነ ግን አንደያዙት ሲስሙ አነሱም ተጨመሩ የንጉሥ ወታደሮችና ተላላኪዎች መምህራቸውን ያዝነው ብለው ጨፈሩ ወሰዷቸውና ከንጉሥ ዘንድ አደረሷቸው ከንጉሥ ፊት አቆሟቸው ለንጉሥ አትሰግዱም ወይ ቢላቸው አዎን አንስግድም አሉ ደግሞ መምህራችሁን ስደቡ አስጢፋኖስ እርኩስ ነው በሉ አሏቸው ወንድሙ ንጉሥ ይሥሐቅ አባታቸውን አባ አስጢፋኖስን አንዳከበራቸው ሳያውቅ አይቀርም እሱ ግን ያስጠነቁላል ብሎት አምቶት ነበረ ርቨርከፀቨ ከ ካረ ይህ ዐ ሠዛወዘዕ ሀ ዘርአ ያዕቆብ ያማውን አነሱ ያመስገኑት አጋጣሚ ሳይሆን እነሱን ስላከበራቸው ሊሆን ይችላል ኮሶ ገኒ ገይኒ ገኝ ቀጂው ጥያቄውን ገድፎት እንደሄደ ግልጽ ነው መ ሒር ድቲተ አሰጢፋቶናሰ ፍሬ ክርስቶስ የሚባለው ወንድም እስጢፈ በግብጽ ቋንቋ የሰይጣን ስም ነው መምህሬ ስሙ እስጢፋኖስ ነው እናንተ ግን በሰይጣን ስም እስጢፈ ትሉታላችሁ መምህሬ እስጢፋኖስ በሥራው ሁሉ ቅዱስ ስለሆነ አልሰድበውም አላቸው ንጉጮ የቃሉን ጽናት ሲያውቅ እንደፊተኞቹ ወንድሞቹ ወደ መድኃኒት ቤት እንዲወሰዱት አዘዘ። እኛ አንሰግድለ ከዚያ በአባታቸው ትምህርት አዘዘ አባታችን ቀጥተኛዋን ሃይማ ነው አባታችሁ ማርያምን የሚክድ ው አሁን የሚለው የትኛውን ጊዜ የተጨረሰው አፄ ዘርአ ያዕቆብ ከሞተ መደምደሚያው ያሰረዳሉ ኦርቶዶክቧሷን ደቂቀ አስጢፋኖስ ወንድም እስጢፈ በግብጽ ቋንቋ አስጢፋኖስ ነው እናንተ ግን በሰይጣን ሬ እስጢፋኖስ በሥራው ሁሉ ቅዱስ ያውት እንደፊተኞቹ ወንድሞቹ ወደ ዛ ከ ወንድሞች ጋራ ወስደው ከጨንቱት ቶቀቶች የሚያገኝባቸው መስሎት ነው ከማንበብ በተር አንዳሰበው ስሕተቶች ወንድሞችም እንደዚሁ ምንም አብረው በረኀብና በብርድ ማዕገጽ ኔ የማሳት ቤሳ ይሰጧቸው ነበረ ልት ተላሳኪዎቹን ከብዙ ሠራዊት ጋራ ትባል ሀገር ደረሱ አቡናፍር የሚባል ያዙት ሲያዩት መምህራቸውን ራቸውን ይዘነዋል ብለው ወደ ንጉሥ ስ እንዲያመጡት አዘዘ ተላላኪዎቹ ጀመር ሲሄዱ ደከመ ምከንያቱም ንጉሥ የስይጣን መልእክተኞች በግርፊያ በፊትም እያንዳንዱን በውሐ ጥም በግርፊያ እንዲኖሩ ኞችን የተቀበለ ነበረ የዚህ ሽማግሌ የተነሣ ሥጋው የተጠበሰ ይመስሳል መው ገዜ ስለደከመኝ መሄድ ሾንጉው ተሳሳኪዎች በቁጣ ተነሥሠበትና ትኝተው ሥጋው እስኪላላጥ ድረስ አንደ ይፈስ ነበረ በዓይናቸው ፊት ምሕረት ስለ ሸምግልናው ወይም ስለ ምንኩስና ነልማሩትም አሱ ግን በትዕግሥት ዝም ከሚያድሩበት ቦታ አደረሱት ፅለቱ በብዙ ተግሳጽ ምዕዳን ሲያሰማቸውና ሷደክም ዋለ አሑድ በመጋቢት » ጸሎቱ ከኛ ጋራ ትሁን ለዘለዓለሙ ሬሳውን ተሸክመው ከንጉሥ ችሎት ኔመና ሬሳውንም እንዳመጡ ለንጉሥ ሌ ሰሌዳ ከሚለው የግዕዝ ቃል የመጣ ብሎ መተርጉም ይሻላል ጠገራ እንደ ነበ ገድለ አበው ወአኀው ነገሩት በጦርነት ድል እንደነሣ ሰው ሆ አሉ ለዚያ ተንኮለኛ የቅዱስና የብፁዕ እስጢፋኖስ ሥርዓት የሚጠፋ መስሉታል እግዚአብሔር ከምሕረቱ ብልጽግና አንደሚመግባት ከከፍተኛ ወደ ከፍተኛ እንደሚያመጥቃት እላወቀም ንጉሥ የሬሳውን የአጁንና የእግሩን አባሎች ቆራርጠው በእሳት አንዲያቃጥሉ አመዱንም ከወንዝ እንዲጥሉት እዘዘ። ስለዚህ አያሳዝንህ አለው እሱም ሰምቶ አደነቀ በዚያች ጾም መጨረሻ በሽታው ጠናበት ከፋሲካ እሑድ ትንሣኤ ዓሥራ ሁለት ቀን በኋላ ሚያዝያ ቀን በጌታ ሰሳም ገድሉን ፈጸመ ከመልአኩ ቅዱስ ሱርያል ቤተ ክርስቲያን ቀበሩት ጸሎቱና የጻማው በረከት ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ትሁን አሜን እንደዚሁ ሁለተኛውም ከነዚያ ቀኖች በኋላ በዚያች ህገር ከሌሎች ወንድሞች ጋራ ሳለ ስደት በጠናባቸውና ከህገር ባሳደዷዲቸው ጊዜ ሁሉም ወደ ሩቅ ዱር ሄደው ከአንድ ዋሻ ገቡ እሱ ሽማግሌ ስለሆነ ውሐ ብቻ ይጠጣል እንጂ እንደ ወንድሞቹ የሆነውን ፍሬ ሁሉ መብላት አልቻለም ከዚያ ወንድሞቹን እንደዚህ ሆፔ መኖሬ ምንድን ነው። ጋል አተሩንምር ከትንጉ ጋራ ንፍሮ ሚገደሉ እንዴትስ ከአገር ወደ አገር ድቅን የሚሠሩ ሰዎች ዜና ስለሰማ ም ዜናውን ስምተው ጉበኙት ፍን መንቆርዮስን ከንጉሠ አደባባይ ቾና በሌሊት አንሥተው ወደ እሱ ስለዚህ እሱም የፈለገውን ደስ አለው ከዚያ እግዚአብሔር ከይወቴም በፐቴም ከናንተ አልለይም ነቸው እነሱም ከኛ ጋራ ለመሞት ኑን አሉት ምዕዳን እያሰሙት በዚያ ሉ ምአድ በምትባለው ደብር ያሉትን የያዙትና ወደ ደብራቸውም ወሰዱት አባታችንን ስም እንዲሰድብ ጠየቁት ቋድብም ለንጉሥም አልሰግድም ስፈራ ነገር አሰፈራሩት እሱ ግን በሕግ በሃይማኖት የአለት ድንጋይ ላይ ሞንም አልቂጠረውም ሲከራክሩትም በተናገሩት ሁሉ ያሸንፋቸው ነበረ ዙ ስለፈሩትና ጠባዩን ስላወቁ ከገዳሙ ወለዱለትና ብዙዎች ሆኑ የመጡትን ልጳጋችሁ ወደነዚያ ቅዱሳን ወደ ደቂቀ ፃቸው ነበረ እነሱም ቃሉን እየሰሙ ምህርቱ የዳኑና ከሕይወት በር የደረሱ ኑ አሁንም ልጄ የምነግርህን ሰማኝ ም ነፍስህን ጠብትቅ ከእነዚህ ከቅዱሳን ክሌሎች ደብሮች መኖር አትፈልግ ወር በጌታ ሰላም ፈጸመ ጸሎቱ ኔሜን ገድለ አበው ወው ያም ሰው ከቅዱሳኑ ጋራ ተደባልቆ አብሯቸው ወንድሞቹን እያገለገለ በመልካም ገድል ኖረ ከዚያ ከብዙ ዓመታት በኋላ በንጉሥ አደባባይ የታሰሩትን ወንድሞች እንዲረዳ የወንድሞቹ ማኅበር ላኩት እሱንም ከጓደኛው ጋራ ያዙት ከእስር ቤት አሰገቡት እዚያ ገድሉን በመልካም በከባድ በሽታ ፈጸመጹ ጸሎቱ ከኛ ጋራ ትሁን እስከ ዘለዓለም ይጠብቀን አሜን በነዚያ ዘመኖች ከሀገር ወደ ሀገር እየተሰደዱ ሰማዕትነታቸውን የፈጸሙ ሌሎች ወንዶችና ሴቶች ብዙዎች ናቸው። ነፍሱ በሕግ ስለምትረዳበት አንድ ራእይ ታየው ነ ነፍሱን እያስጨነቃት ሥጋውን እያስበረከከ ኀይል ያገኝ ጀመረ ከላይ ድረስ እየወጣ ጫፉን እስኪይዝ ድረስ በገድል ሳይ ገድል ይጨምር ነበረ ይኸንን ገድል በጀመረ በ ዓመት ከመንፈስ ቅዱስ ርዳታ አገኘ አቡነ ቅዱስ አስጢፋኖስ በዚህ ሁኔታ ሳለ ይህ ብፁዕ አበክረዙን ያስተውለው ነገሩንና ሥራውንም ይመረምር ነበረ ከዚህ በኋሳ አበምኔቱ አቡነ አበክረዙንን አትክልት ከሚያበስሉት መደቡ አወጣውና የሰሌን እቃ ሰፈዎች ዘንድ መደበው እዚያም በመ ልካም ታዛዥነት ኖረ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከዚያም አውጥቶ ከዲያቆናቱ ቤት የምንኩስናውን ሥርዓት ፈጽሞ አስኬማ የመነኩሴ ልብስ አለበሳቸው አባ ኖብ በዲዮቅልጥያኖስ ጭከና ካለቁት ግብጻውያን ክርስቲያን መነኮሳት አንዱ ነበሩ ገድል አላቸው ታሪካቸውን ባጭሩ ለማወቅ የፈለገ ለሐምሌ ቀን ለስንክሳሩ የተዘጋጀውን ምንባብ ማየት ይችሳል ለምሳሌ ሀሀ ሃ ሀሀ ከ በ ከ ጠጠ ዩ እከ ኮ ነ ነሃ ኮ አበክረዙንም ከግብጽ ቅዱሳን መነኮሳት አንዱ ነበሩ የግዕዝ ገድል እንዳሳቸው አላጋጠመኝም በአግዚአብሔር ዘንድ የተጠራ ማለት እግዚአብሔር መርጦ የወስደው የመረጠው ማለት ነው በሕግ መረዳት የሚለው በክርስትና መጻሕፍት መመራትንና ከፍ ባለ የምንኩስና ደረጃ መኖርን ነው የአባ አበክረዙን ገድል ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እል ስለነበረ እግዚአብሔርን በመልካ በፍጹም ትሕትናም እያገለገለ ኖረ ነበረ ምክንያቱም ከተከበሩ መኳ አሳወቁም በነሱ ዘንድ አንድ የተናቄ ችግር ረኀብና መራቆት ሁሉ ክርስቲያንን በማገልገል ዓመት ኖፈ በዚች የቤተ ክርስቲያን አገ እስጢፋኖስን ትምህርት ለመስማ የሚያወጣበትን ጥቅም ከሱ ልብ ይማርም ነበረ በሐዋርያት ትእዛዝ ወደ ትምህርት ቦታ ለመሄድ የተጠሙ ወደ ውሐ ይሄዳሉ የሜ ያደርግ ነበረ ከሱ ተምሮ ሥራውን ተከቃ ሆነ። እዚያ ማኅደር አቋቋሙ ተሰድደው የራሳቸውን ማኅበር ገዳም አቋቋሙ አቡነ ገብረ ክርስቶስ ከእስራቱ ሲፈታ ወደነሱ ሄዶ ቅዱሱን ሊገድሉት በእስር ቤት እንደዘጉበት ነገራቸውፁ ሲሰሙ አዘኑ በጣም ተከዙም አቡነ አበክረዙንና የቅዱሱ ረዳት ተነሥተው ከጳጳሱ ከአባ በርተሎሜዎስ ደብር መጡ አላገኙትምፎ ለደበሩ ሰዎች እነሆ ምንም ኃጢአት ወይም አበሳ የሌለበትን ደኻ ሰው ሊገድሉት ይፈልጋሉ ረድታችሁን ለአገሩ ሹም እንድትነግሩት እንፈልጋለን አሏቸው እነዚያ ሄዱና ለአበምኔቱ እናንተው ንገሩት ጳጳሱ አሁን እዚህ የለም አሏቸው ወንድሞች በጎ ነገር እንዳላገኙና የሚረዳቸውም እንደሌለ ሲያውቁ እዚያ እስክንሄድ ድረስ አባታችን ይሞታል እኛው ራሳችን ወደ ሹሙ ሄደን እንንገረውና አቤት እንበል ተባባሉና ከህገሩ ሹም ዘንድ ሄደው አባታቸውን በእግር ብረት እንዳሰሩትና እንዲሞት እንደዘጉበት ነገሩት ይኽንን ነገር ሲሰማ እንደዚህ ተፈጽሞ ከሆነ አብሬያችሁ ሄጄ እዚያው እዳኛችኋለሁ አላቸው ከዚያ አብሯቸው መንገድ ጀመረ ወደዚያ ሊደርሱ ሲሉ አብሯቸው ያለውን ሶስተኛውን ወንድም የቅዱሱን ሁኔታ ሞቶም እንደሁ ወይም በሕይወት እንዳለ ሰማወቅ አስቀድመው ላኩት በዚያ ደብር ውስጥ ሰላም የሚሠራ ሽማግሌ መነኩሴ አለ ትዕግሥቱን ያደንቅ ስለነበረ በሌሊት ራእይ በእስር ቤት የተዘጋበትን አቡነ ቅዱስ እስጢፋኖስን የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶ ኅዳግ ቀጥር ን ተመልከት ደብር የመተዳደሪያ ምንጭ ስለሆነ ጳጳሱም የራሳቸው ደብር አላቸው አነጋገሩ ስላም የሚሠሩ ብፁዓን ናቸው እንዳለው ነው ማቴ ደቂቀ አስጢፋኖስ እንደጐጉበኘው ቅዱሱ ባለበት ቤት ውስጥም እንዳበራ መንፈሳዊ ሰላምታ እንደሰጠው የብርሃን ውበት የተሞላች ቅድስት ፊቱን እንደሳመው እየ ራእዩን እንዳየ ከአበምኔቱ ዘንድ ሄዶ ይህ ሰው ከሞተ የህገሩ ሹም ደብራችሁን ያጠፋዋል ከሱ ጋራ ሰላም አድርጉ ከእስራቱም ፍቱት ስላለው አበምኔቱና የደብሩ ሰዎች ይኸንን ሲሰሙ ሐሳቡን ወደውት ቅዱሱን ከእስር ቤት አውጥተውት ኖሮ አስቀድመው የላኩት ወንድም ሲደርስ ቅዱሱን ከእስራቱ ተፈትቶ አገኘው መልክተኛው ወደ ሀገሩ ሹም ሄደው የሆነውን ሁሉ እንደነገሩት ሹሙም ከእጃቸው ሊያድነው እንደመጣ ነገረው ቅዱሱ ሰምቶ ለዚያ ወንድም ከአስራት ፈተውኛል ከነሱ ጋራም ታርቀናልና የህገሩን ሹም እንዳያመጡት ለወንድሞች ንገራቸው አለው እሱም ይኸንኑ ነገራቸው እነሱም ከእስራት እንደፈቱት ለሀገሩ ሹም ነገሩት ሰላምና ዕርቅ ማድረጋቸው ጥሩ ሠርተዋል አለ ከዚያ እነዚያ ወንድሞች አባታቸውን ሊቀበሉ ከደብሩ ጥግ ድረስ መጡ ቅዱሱ ከዚያች ደብር ወጣ ጠሳቶች ከእሱ እስኪነጥሉት ድረስ እህል ውሐ ያቀብለው የነበረውን አሮን የሚባለውን አንድ ወንድም ከእሱ ጋራ ይዞት ሄደ ቅዱሱ ልጆቹን በደብሩ ጥግ አገኛቸው አቡነ አበክረዙን ቅዱሱን ተቀብሎ ብዙ ደብሮችንና ገዳማትን እንዲጐበኙ ሁለቱ አብረው ሄዱ አቡነ አበክረዙን ያኖራቸው ወንድሞች ካሉበት ማኅደር ድረስ ደረሱ። እንግዲህ በነሱ ምክንያት ጥፋት ቢመጣብህ የአባ አበክረዙን ገድል የምታደርገውን አንተ ዕወቅ አሉት ከዚያ አባረሯቸው በበረካ ምድረ በዳ ብፁዕ አበክረዙን በ ማንደ ቅዱሱን በውሸት እንደሚያ እንድትታረቅ እኔ ከንጉሠ ዘንድ ሰዳቓ የሚሄዱ ቃልህን ለንጉሠ የሚያስረ ቅዱሱ ሰምቶ ብፁዑን ና ከአገረ ይፈልጋል ንጉጮ የሚልህ እውነት አንዳትፈታና ከአድልዎ እንዳትገባ ሄደ አባ አበክረዙን ከንጉሥ ፊትዕርቅ እ አገረ ገዢው ሄዶ ከቅዱሱ ጋራ እን ሰማና የአገረ ገዢውን ነገር አል አልፈለገም ብፁዕ አበክረዙን የአዝሪ ከክቡር አባት ከአባ ገብርኤል የቅስና በዚያን ጊዜ እድሜው ዓጀ ዓመት ገዢውን ነገር እንዳልተቀበለም ጸ ምንቸገረህ የአግዚአብሔር ፈቃድ ደ ንጉሥ ያስነሣል አለ አባ እስጢፋኖስ ከንጉጮ ፊት እንደዚህ በቅድስት ሥርዓት እያሉ መልእክት ላከ በሃይማኖት ጉዳይ ደግሞ ይኸንን መነኩሴ እለ መጥቶ ያዘውና አሰረው ቅዱሱ ከወንድሞች እንይድ እንዲሆን የመደበውን ይኸንን የማዝ ሲበተኑ በልብህ እኔ ብቻዬን እኖራል የእግዚአብሔር የበጎች መንጋ ሲበዯኩ እንዳትሸሽ ስለ መታዘዝ እንዲህ እ ነበር ለወንድሞችም እንዲህ አላቸ ትምህርት ጽኑ በሥርዓታችሁ አብ አግዚአብሔር ፊት ከሄድኩም አትዘቅኑ ይሻላችኋል ከኔም በኋላ የሚያቤ ስሳነጋገሩ ከላይ ኅዳግ ቀ ን ተመል ግዕዙ የሚለው ያስነሣሉ ነው ስሕ የፈርዖንን ልብ አጸናዋለሁ ካለው ጋሬ ደቂቀ እስጢፋኖስ የወጣላባቸው ያቱ ማኅደሮች ሄዱ ኢጉበኛፐውና ሊያጽናናቸው ወደዚያ ዢዢዓት እያሳያቸውና ኑሯቸውን ወንድሞቻችሁ መሄዴ ነው አላቸው ኔንተ እንደምታደርገው ባንተ ምትክ ችንን ሁሉ የሚፈጽምልን ማንን እዚህ አገልግሉት የሚበቃ አንድ ስው ጊዜ ሁሉም ይኸንን ከመጀመሪያው ዥነውን ብፁዕ እበክረዙንን መረጡ ግ ምክንያቱም መጀመሪያውኑም ቀደም ብሎ ያውቅ ነበረ እነሆ ነለቃቸው እንድትሆን ተስማምተዋል ቋገም ነበር ብቻ ከዚያን ቀን ጀምሮ ሎዛራሩ ያለቅስ ነበረ ን ሥራ ሁሉ ይፈጽም ነበረ ሲጨርስ ደዚህ እያደረገ ብዙ ጊዜ ኖረ እንድ ተጣልተው ያሳለፉትን ፍርድ ከቅዱሱ ፄምቶ የሚገባውን ትክክለኛውን ፍርድ ሄዜዳቸው እንግዲህ ካሁን በኋላ ይኹ ኀበር አለቃ ከዚያ ይውጣና ኣዛዥ ይሁን ምግቡና ልብሱ ከማኅበሩ ንሞ ባረካ ወደምትባል ወደ ሲሬ ዳርቻ ማኅደሮች ውስጥ ማኅደሮችና የኑ አዋጡ እዚያ ለእግዚኣብሔር ቋቲያን ሠሩ ሶስት ገዳሞች መጽሐፎቹ ውስጥ ሁሉ እንዳለው ዎችም ምሳሌ እያደረገ ሲመከራቸው ን የሚያስተዳድራቸውን የቅዱሳኑን ንኮሳት እጅ ሞገዶቹን እስነሣ ወደ ዘጠልካቸው ተሳስተህ ነው ወይስ ከነሱ ፁ ምክንያት ጥፋት ቢመጣብህ የአባ አበክረዙን ገድል መ ደ ኤኢ መ ው መመ ወመ መ የምታደርገውን አንተ ዕወቅ ኣሉት የአገሩ ሹም ሲሰማ እንዲባረሩ አዘዘ ከዚያ አባረሯቸው በበረካ ምድረ በዳ ወዳሉት ወንድሞቻቸው ሄዱ ብፁዕ አበከረዙን በ ማኅደር ሳይ ተጠሪ ነበረ። የመጨረሻው ቀጥር ይሁን ወይም ግልጽ አይደለም ፃብ የአባ አበክረዙን ገድል መንገድ የሚመራንን ነቢይ እግዚ ተሳትፈን ከሱ ጋራ በርስቱ ክፍል እ ወንድሞች በክርስቶስ እንዳይጠራጠሩ ሃይማኖታቸው አን ዕለቱ ዓርብ ነበረ ከገዳማቸው አባረ ሲሰዷችሁ ወደ ሁለተኛዋ ሺሹ እው አይፈጸሙም እንዳለው ግፋቸውን ሐምሎ በሚሏት ምድረ በዳ ጥቂት ዝህ የነበሩ ሌሎችም ወንድሞች መጡ እዘ ጋራ ተቀመጡ ጊዜው ክረምት ነበረ ወደ ምሥራቅ ስደት ወደ ሌላ ሀገር ለመሄድ አስበው ከሌ እንዲህ ሲሉ ላኩባቸው በፊት አዳ እንድናደርግ አመልከቶን ነበረ አሁንዛ አንድ ሆነን እናድርግ ማረፊያ የየ የሚሰልሉ ሰዎች ወደ ምሥራቅ ታቦቶችንም የንጉሠ ሎሌ እኛ ዘንድ ቦታ እናስቀምጣቸው እንጂ አንጥላቸወ መልአክተኞቹ ሄዱና ይኽኸን ሰምተው አንዳንዶቹ ይኸ መልካ አንዳንዶቹ አይሆንም መጀመሪያ ወሰዱት ቦታ ብንሄድ ይሻሳል አሉ ለወንድሞች ይኸንን ነገሯቸው አቡነ አበክረዙን እንደገና እ ቦታ እንፈልግ ምክንያቱም ብዙዎች ደ ከዚያ በኋላ አባታችን ወዳለበት እንቼሄ ወደላኩባቸው ወንድሞች ወደነ እዘ ቅዱሱን የወሰዱበትን ቦታ ፍለጋ ሄዱ እንደሆነ ህገር የሚሰልሉ ብዙዎች « የሚሆን ቦታ አግኝተው ተመለሱ ከዚያ ወጥተው ለመሄድ ተነጎ። እሱም ቢሆን በሕይወት በነበረበት ጊዜ ሥጋዬን አትግለጡ እዚህ እኛ ዘንድ አለ እያላችሁ ለማንም አታሳዩ ሥጋችሁን ለመጥቀም ሰትሉ አትሽጡት ብሏላል ግን ኑሯችንን እግዚአብሔር እንዲያሳምር ምህልላ ጸሎት አናድርግ አላቸው አገሩን የተካፈሉት ስማስተማርና ለዕለት ራታቸው እርዳታ ለማግኘት ይሆናል ጠበል ጻበል ከሚለው የግዕዝ ቃል ነው ትርጐኾሙ አቧራ ትቢያ ማለት ሲሆን ከጻድቃን አግር የሚወስድም ፈዋሽነት አለው ተብሎ ይያዛል ጻድቃን የሚያመነጩት ምንጭ ጠበል የሚባለው እዚህም ከመግነዙ የተረፈውንም ጨርቅ ጠበል የሚሉት ከጻድቃኑ የአግር ትቢያ ጋራ ባለው ምስጢር ነው ምህልላ ወይም ምህላ በህገር ወይም በማኅበር ላይ እንደ ቸነፈር እንደ ተስቦ እንደ ድርቅ ያለ ችግር ሲደርስ አብሮ የሚጸለይ ጸሎት ነው ቤተ ከርስቲያን ለዚህ የሚሆኑ ጸሎቶች አሏት አንዱን የደረስው አፄ ዘርአ ያዕቆብ ነው ደቂቀ አስጢፋኖስ ግን የራሳቸውን የጸሎተ ምህላ ሥርዓት አውጥተው እንደነበረ ቀጥሎ ያለው ትእዛዝ ያመለክታል የአባ አበክረዙን ገድል ምህልላ ያዙ ወንድሞች በዚህ ምክር ተስማሙ እንዲያደርጉ ይኸንን አሳያቸው አያንዳንዱ በየራሱ ይለይና ለብቻወመ ሁሉም በየራሱ ሆኖ ብቻውን ይጁፅ ወደ እግዚአብሔር ያልቅስ በተቋ በአንድ ቦታ ተሰብሰበው ተጨፍገ የሰዓታቱ ጸሎኮ ሲያልቅ እንደኙ ሄዶ ብቻውን ይጸልይ ስግደት ያለፈውንና የሚመጣውን ሁኔታቸወ በጋለ ዕንባ መንፈሳዊ ትጋት ይትዬ ለደ ቀን አንዲያደርጉት ነገራቸው የምህልላቸው ጊዜ መጨረሻ ድረስ እገ ይኸንን በብዙ ጥንቃቄ እንዲያደዴ እግዚአብሔር ነ ከመቅደሱ ረ ገብተዋል እየተባለላቸው የዚህን ዓለ ለማድረግ አይደለም የሚፈልቤጉ እንደሱም ከመስቀል ላይ መውጣት ሀገሮች ሁሉ እንድትጸና ነበር ወደ ሌሎች አገሮች ስደትና እስራት ከዚያ በኋላ በዚያ ዓመት በየቦታቹ እግዚአብሔር እንደገና ወዳልደረሱባ ብዙ ነፍሶችን ወደ ሕግ ትምህርት እገ ከንጉሥ ዘንድ በውሸት ነገር አንዳ እመራለሁ መምህራቸውም አበክረዘ የጸና እና የከፋ ነው ንጉሥ ይኸንን የሚያበርዱለት ወታደሮቹን ላክ ያ ገዢ ዘንድ ሄደው በግዛቱ ያሉትን ቅዱ ነገሩት አገረ ገዢው መልእክቱን አበክረዙንንም አጥብቀው ፈልገውት ስለሰወረው አላገኙትም በእርሻ ላይ ረኀብ ከዚያ በኋላ የተረፉት ወንድሞ ሰለሚፈልግ ና ከዚህ ወደ ሌሳ ሀገር ከወንድሞች አንዱን አስጢፋኖስ የሚ ደቂቀ አለጢፋኖስ ም የተከተሉትም በየእጣቸው ተጓዙ ጠር ሲደርሱ በየማኅደራቸው ክፍል ጽ ከፈሏቸውና በእጣ ተካፈሏቸው አቡነ አበክረዙን ሁሉንም ኑ ሁል ጊዜ በተራ ይጐበኛቸው ነበረ የተረፉት መጥተው በየማኅደራቸው ኑችውን እንዲፈልጉ ወንድሞች ላከ ማህላቸው የሚሰልሉ ሰዎች ሳኩ መግቢያውን ስላጡት ወደ ውስጥ ዛ ሆይ ሰሳም ሳንተ ይሁን አሉት ታ ጋራ ይሁን አላቸው » መደ ንጉሥ ወሰዷቸው ወስደው አፅትኑት ይገኛል የቀሩት እንደፈጸመ አዚያው እንዳሉ ሰሙ ሰው ሄዶ ከሰው አርቆ ከዱር ረፈውንም ጠበል እንዲሆናቸው ይን የነበረ ሰው እንደዚያ አደረገ ሄዶ ረፈውን ለወንድሞች ሰጣቸው ሩ አለቃ ተመልሰው ቅዱሱ በእሰራት ንደፈጸመ ነገሩት አቡነ አበክረዙንና ኦን ፍጻሜ ሲሰሙ በነሱ ዘንድ ታላቅ ታ አደረጉለት ወንድሞች ብፁዑን ብቅ እናፍልሰውን። ለየቀኑ የአንድ ምግብ ይዘዋል እዚያ ሲደርሱ ቅዱሱ እነሱም እያንዳንዳቸው ለየብቻቸው የአባ አበክረዙን ገድል በመንፈሳዊ ትጋት በስብሐት ቃል ለራሳቸውና ለሌሎቹም የሚበቃ ልመና ቀንም ሌሊትም ይጸልዩ ጀመር ያዕቆብ ወደ ግብጽ ሲሄድ ወደ ግብጽ መውረድን አትፍራ አኔ ካንተ ጋራ ነኝና የሚል ድምፅ እስኪሰማ ድረስ እንደጸለየ ነቢዩ ዳንኤልም መልአኩ ጥበብን እንዳስረዳህ መጥቻለሁ የፍለጋ ሰው ስለሆንክ ልነግርህ መጥቻለሁ ነገርክን ልብ በል ያየኸውን አስተውል የሚል የመልአከ ቃል እስኪሰማ ድረስ ዕዝራም ስለ ሕዝቡ መጋዝ በምድረ በዳ እንደጸለየ እንደዚሁ ቅዱሱ እባታችን ስለራሱና ስለ ወንድሞቹ ጸለየ ለመነም አነዚያ ወንድሞችም ሁል ጊዜ አቤቱ ምሕረትህን አሳየን አምላካችን ማዳንክን ስጠን አያሉ ለምህልላ የተወሰነው ጊዜ እስኪፈጸም ድረስ በዚህ ዓይነት ጸሎት ኖሩ ይኸም ቅዱስ አባታችን ለሱና ለነዚያ ወንድሞች የሚበቃ የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ አግኝቶ ብዙ የጸጋ ህብት አገኙ ብሎ መሰከረ የብፅዕ ዘመናቸውን ፈጽመው በደስታ ወደ ማኅበራቸው ተመለሱ ከገዳሙ ሲመለሱ ከማኅበር ፊት ቆሙና ቅዱሱ አንዲህ ሲል ተናገረ አሁንም ወንድሞቻችን ሆይ ወደ ዱር የወጣነው ከዚች የምትሻል ሌላ ሥርዓት ለማግኘት አይደለም ከዚች ማኅበር ጽድቅ የምትበልጥ ጽድቅንም ለማየት አይደለም ሰለ ወንድሞች መበተን ጥቂት ጸሎት እንድንይዝ ነው አንጂ በፊትም አባታችን ወደ ዱር የወጣ ጊዜ ሲመለስ ለወንድሞች ይኸንን አኔ መንፈስ ቅዱሰ ባሳየኝ አደረግሁት አንደዚህ አደርጋለሁ የሜል ካለ ራሱን ይወቅ ብሏቸው ነበር እኛም ይኸንን ያደረግነው ቃሉን ጥሰን ላይሆን በናንተ መስማማት ነው በየሀገሩ ያሉ እስረኞችን ጉብኝት ከዚያ በኋላ ቅዱሱ ለወንድሞች ማኅበር አንዲህ አላቸው የታሰሩትን ወንድሞቻችንን ለመጐጉብኘት ወደ ተበተኑት ዘንድም ለመሄድ እፈልጋለሁ። አላቸው አነሱም ኑሯቸውን ሁሉ ነገሩት ቅዱሱ እዚሀ መኖር አይስማማችሁም ወደ ክርስቲያኑ ምድር ውጡ ብትኖሩም ብትሞቱም አዚያ ይሻላችኋል አላቸው እነሱም አባ ሆይ አንተ እንደምትለው ጥሩ ነው በፊቱንም ቢሆን አዚህ ያለነው ፈቃድ ስላላገኘን ነው እንግዴሀሰ የሚያስተክዘን ነገር አይኖርም አንዳልከን ይሁን አሉት ቅዱሱ እኛም አኮ የመጣነው በእግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ በፈቃዳችን አይደለም አሁንም ውጡ አትጠራጠሩ የአግዚአብሔርን ቃል ብትሰሙ ይሻላል አላቸው በተግሣጽ አያጽናና ስለ ሁሉም ነገር ምዕዳን አሰማቸው የምታስረዳ መንፈሳዊት የንጽሕና ምግብ ሰጣቸው ከዚያ ደግሞ በጓትር በአስራት ላይ ወዳሉት ወደ ሌሎቹ ወንድሞች ሄዱ ለነሱም ለወንድሞቻቸው እንደነገራቸው ነገራቸው እነሱም ጥሩ ነው አባት ሆይ በቃልሀ ረድኤት ለሰጠን ለአግዚአብሔር ስብሐት ይሁን አሉት ከዚያ አያንዳንዳቸው ወንድሞች በአስራት አንደ ዓለም በቃኝ ሆኖ የፖለቲካ አስረኞች የሚታጎሩበት በገደል የተከበበ ጠባብና ጎድጓዳ ቦታ መሆን አለበት በድቋ ለቃ ለዕጢፉኖነዕና ሉ ዕያዳድ ማረያም ታሪ ውስጥም ተነሥቷል ጐን የሚለው የቦታዋ ስም ትርጉሙም ጉንጭ ማለት ነው ይኸም ማኘኪያ ከሚለው ጋራ ይሄዳል የእስር ቤቱ ስም ቤተ መዛግብት እንደሆነ በሃድሐ ለቦይ» ለዕዉፉሃዕ አና በድ ለይ» ሪዝራ ውሰጥ ተነግሯል አቡነ ተክለ ሐዋርያትም አፄ ዘርአ ያዕቆብ ደጃፍ በግልቢያ ጨዋታ ደኻ በፈረስ አየተረገጠ ሲሞት አይተው ቢቆጡት የተቀባ ንጉሥ እንዴት ትደፍራለህ ብሎ አዚሁ ቦታ ምንድቅ ጉድጓድ ውስጥ አስሯቸው ነበረ ርክርከህ እፅፀከብበዐጠ ዲበ ከ ከ ከከ ከክ ዐያ ር ይዘዐሦሀ ፀ ዐር ዐዘዐ ፊወዘርዐ ርር ኘጸርከ ሃበ አወ ኦ ደቂቀ አስጢፋኖስ ወደተበተኑበት ወደየቀበሌው ሄደ በየሀገሩ ተመላለሰ ጐበኛቸው እጅ ነሣቸው ሰለ ማንኛውም መከራቸው ልባቸውን ከመንገዳገድ መለሰው የእርዳታ ምርኩዝ ሰጣቸው ከመስቀል ላይ ለመውጣት እንዲችሉ በእምነት አጸናቸው ሱባኤ ከዚያ በነሱ ተባርኮ ሽማግሌው በርተሎሜዎስ ታስሮ ወዳለበት ወደ ሳጉጐራ ሀገር ተመለሰ የሠራውን ሁሉ ነገረው እሱም በሚገባ የበረከት ቃል ባረከው ቅዱሱ ወደዚህ ልመጣ ስል እንተ ዘንድ በደኅና እንዲያደርስኝ ስለ እስረኞች ወንድሞች ያሰብኩትንም ሁሉ እንዲያስፈጽመኝ በማኅበሩ ምክር ልዩ ጸሎት አድርጌ ነበረ እግዚአብሔር ደጉን ሁሉ ሠራልኝ ምንም ክፉ ነገር አሳደረሰብኝም አሁንም እንተ ዘንድ ላደርገው እፈልጋለሁ አለው ወደ ዱር ሄዶ እንዲጸልይ ሽማግሌው ፈቀደለት ካጠገባቸው ራቅ ካለ ቦታ ማደሪያ ሠሩለት እዚያ የዓ ቀን ጾም ምህልሳ አደረገ አምስት ቀን እህል ውሐ ፈጽሞ በመተው ይጾምና በሰንበቶቹ ቀን ጾም እንዳይሆንበት ትንሽ ውሐና ቅጠል ይቀምሳል በዚህ ጊዜ የሰይጣን ፈተና መጣበት ፈርቶ ምህልላውን ይተው እንደሁ ወይም ይበረታበት እንደሁ ሁል ጊዜ ሊሰልለው በጦርነት ሳይ እንዳሉ ብዙ ሠራዊት ድምፅ የሚያስፈሩ ክፉ አጋንንት ላከበት ከሱ ጋራ በግላጭ ሲተያዩ ይደነግጡና ይሸሻሉ በላዩ ላይ ያለው የእግዚአብሔር ብርሃን ያበናቸዋል ሰይፍህን በጠሳትህ እጅ ላይ አውርድበት ተብሎ በነቢዩ ምስከራ እንደተጻፈው የክንዱ የማማተብ ምልክትም ያባርራቸዋል ነፍሱን ሊያሸብሯት ከጥቂት ጊዜ በኋላ ደግሞ እንደገና ዝምቦች በበክት ላይ እንደሚያደርጉት ግር ብለው ይሰበሰባሉ ግን በእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ስለሚጠበቅ ሊነኩት ሥልጣን አልነበራቸውም ብፁዕ እስጢፋኖስ እግዚአብሔር እጁን ያሳረፈበት ሰው ይሰጣችኋል ያለው ቃሉ እንዲፈጸም እስከ ዕለተ ሞቱ የክፉዎች ሰዎች እጅም ሆነ የእርኩሶች አጋንንት እጅ በክፉ ነገር አልነካውም በእግዚአብሔር ፈቃድ ካልሆነ በቀር በኔ ላይ ክፉ ልታደርግ እንደማትችል አውቃለሁ እኔ ግን ስለ ስሙ በሞት ጥላ መካከልም ብሄድ ክፉ ነገርን አልፈራውም እስኪለው ድረስ ለማስፈራት በግላጭ ይመጣበታል እንደዚህ ሁል ጊዜ ይጉበኘዋል ግን ለዘመቻ እንደተዘጋጀ ሰው በጦር መሣሪያ ተዘጋጅቶ ያገኘዋል አጠገቡ ያሉት ወንድሞችም በሄዱ ተጥር ይኸ ሌሊት ሌሊት እንደ ብዙ ሰው ድምፅ የምንሰማው ምንድን ነው። ደቂቀ እሰጢፋኖስ ከዚያ በኋሳ በዚያ ዓመት ከአግዚአብሔር ዘንድ ጥሪ መጣ ከነሱ ውስጥ አንዷ በጥሪው በሽታ ሳይ እአንዳለች አቡነ እስጢፋኖስ በአግዚአብሔር ፊት ቆሞ ይኸም ሽማግሌ አቡነ አበክረዙን ዝ መነኩሲቶች ለአቡነ ቅዱስ እስጢፋኖስ እነሆ መንፈስ ቅዱስ ምስክራቸው የሆነ ንጹሖች ድንግሎች ብሎ ሲያስረክባቸው አሱም ተቀብሎ ለእግዚአብሔር ሲያስረክባቸው ራእይ አየሁ አለች ቅዱስ አበከረዙን አንዳለውና አንደ መነኩሲቷ ራእይ ሆነ የአግዚአብሔር ጥሪ ወደነሱ መጥቶ ቱ ከወንድሞች ቱ ፍጻሜያቸው ሆነ ራእይ በጊዜው ይደርሳል መንፈስ ቅዱስ በሳዩ ያለ ሁሉን ያውቃል አሱን ግን የሚያውቀው የለም አንደዚሁ ይኸም አቡነ አበክረዙን ሥራውን የሚያውቁት ሰዎች ካልሆኑ በቀር ለትምክሕት ለሌሎች ሳያሳውቅ በጥሞና ኖረ የአባታቸውን ተዝካር ሲያወጡ ተከበቡ በእንደዚህ እንዳለ የአቡነ ቅዱስ አስጢፋኖስ የተዝካር ዕለት ደርሶ ቅዱሳኑ የተዝካር በዓል ሊያደርጉ በተሰበሰቡበት የንጉሥ መልእክተኞች ከብዙ ሠራዊት ጋራ ሆነው መጡ የቅዱሳኑን ሰፈር ከበቧት በደረሱበት ያለውን ህገር ሁሉ አጠፉት ቅዱሳኑን ደብረ ቅፍርያ በምትባል የታሰሩትን ጭምር ሰብስበው ሁሉንም በአንድነት ወደ ንጉሠ ወሰዷቸው ወስደው ምን አንዳደረጓቸው በገድሳቸው መጽሐፍ ውስጥ አለ አቡነ አበክረዙንን ግን አግዚአብሔር ስለደበቀው አላገኙትም። አሁንም እግዚአብሔር ልባችሁን አታድክሙ ስለ ቤተ የድካማችሁ ፍሬ ይበዛሳችኋል ቤት መልካምነትሽን ፈለግሁ እናንተም በስደት ምክንያት የእግዚአብሔርን ታቦቶች ሳትይዘ ሁሉ የእግዚአብሔር ኀይል ኞ እግዚአብሔር ባለ ወርቅና ባል የሚፈልገው ነቢዩ ኘቶከ ታቀርብልኛለች አንዳለው በንሼ በተቃጠለችባቸው ቤተ ክርስቲያን ይኸንን ምዕዳን ሲጨርስ ጥር አይቶ ክርስቲያኖች በእግዚአብ የጣዖት ቤት መሰላቸውን ወይስ አንደ መሠረት ጥለው እንዳቅማቸው ስብ ያህል አቋቋሙ ቅዱሱ አባታቕ እንደዚሁ እሱም እንደ አባቃ ማስተማር ሳያጓድል የመሥዋዕትን የ አቡነ አበክረዙን ልጆቹን ያጸናው ነበረ እዚያ እንደ ጥበበኛ መለኪያ ያለበትን ባለእዳ እንዲስማማ እያደረገ ለጌታው እያቃለለላቸው ዓመት ያሀል ና ነፍሳቸው ቸር ሆነች የተጻፈባቸወ ይሰጡ ጀመር በእውነት ሥርቅጭ እንድትፈጽመው ሁል ጊዜ ያበረቷፃ በጥልቅ ባሕርና በእሳት መካከል የሰ ጠባቡን መግቢያዋን ይገልጽላቸወ ዘፍ መዝ መዝ ሦ ሉቃስ ማቴ በቤተ ክርስቲያን ዌ የሚወስደው መንገድ ከጥበቱ ዮ አያስኬድምጥበቱ በጣም ቀጭን ደቂቀ አስጢፋኖስ ዙ መገረም ወደቀባቸው የቅዱሳኑን ሚባል ቦታ እስኪደርሱ መንገዳቸውን ድካማችንን ተሸክሞ አዚህ ሳደረሰን ወንድሞችንም ሰይጣን ችልም አሁን እንግዴህ አረፉና ኔ ነቢይ ኤልያስም ስለ እግዚአብሔር እንደዚህ እስከ ደብረ ኮሬብ ድረስ ድረስ አዚያ ኖሯል አላቸው የዚአብሔርን አመስጉት ስብሐትም ረፉ ምድረ በዳ ወዳሉት ወንድሞች ሄዱ ዉ እዚያ የመኖሩን ዜና ሌሎች ጹት የሩቆቹም የቅርቦቹም ወደሱ አግኝተው ወደየገዳማቸው ይመለሱ መሥጥዕት እንዲያዘጋጁ አዘዛቸው እንዷ ከስዋ ወደምትባለዋ ሄደ ት ነበረ እዚያ ህገር ያሉ ወንድሞች ጻሰገኑ እሱን በማግኘታቸው ታላቅ ኸራ ድረስ በምዕዳን እያጽናናቸው የአጅ ሥራቸውን እግዚአብሔር ጹሱ የእግዚአብሔርን ስብሐት ሥሩ አላቸው ወንድሞች ካሁን ማን አጠፉብን ክርስቲያን ሆነው ሳለ ያን ይተውልናል ብለን እንደክማለን። ያልሁት አላቸው ከማን ጋራ ነው ሌሎች አናይም አሉት እኔ ቸው ዩሪ ወንድሞች ጥያቄያቸውን አቆሙ ነበረ ደግሞ እኔስ እግዚአብሔር እግዝአብሔር ይረዳኛል ይል ነበረ ቴ ሶስቴ ሳይሆን ያለ ተጥር ነበረ አላቸው ኢትዮጵያውያን ካሁን በኋላ አትሸነፉላቸውም ከቡሩኩ ሐዋርያ እኔም እንደነሱ ዕብራዊ ነኝ ንደነሱ እስራኤላዊ ነኝ የሚለው ቀድሞ ያወቃቸውን ሕዝቡን በእግዚአብሔር ጽኑ ይኸንን ዘፁዕ አባ መቃርስ ዘንድ እንደሆነው ክርባት ነበረ ሰይጣን እባ መቃርሰን ከሰው ይፈልገው ነበረ ግን በሁሉም የሚወቀስበት ነገር አልተገኘበትም ጸእየር ላይ ሆኖ መቃሪ መቃሪ ም ገና አላምንህም አለው ቶዬችን በፊት ከሰው ተለይቶ በነበረበት ርማ ሲደርስበት በሥሉስ ቅዱሰ ስም ቺ ወጣ በሽንገሳ በመጣበት ጊዜ ሁሉ ሱ ለዘላለም በረጅሙ እስኪርቅ ድረስ ፁ በዚያች ጊዜ ቅዱሱ ዝም አለ ናኛ የምታስደነግጥ ሆነች የሰውም ሆነ ረ በዳው ሰው ካለበት ሩቅ ነበረ እሱን ዖሞች በቀር ሌላ ማንም አልነበረም ማለታችው ነው ፍርዐ ነ ሀ የአባ አበክረዙን ገድል ጊዜው ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ሲሆን በሁሉ ጊዜና በሁሉ ሰዓት ከሰው እጅና ከሰይጣናት ይጠብቀው በነበረ በእግዚአብሔር ጸባዖት ሰላም እንደጣፋጭ እንቅልፍ በወንድሞች እጅ መካከል አረፈ ለእግዚአብሔር በፍጥረት ሁሉ አፍ ስብሐት ይገባዋል አእሜን ጠረኑ የጣፈጣቸው ወንድሞች እስኪያደንቁ ድረስ በላዩ እጅግ ጥሩ መዓዛ ነበረበት ከዚያ ቅዱሳን ወንድሞች ተሰብስበው ምርር አድርገው እያለቀሱ በእበው ሕግ በክብር ገነዙት የጻድቃንና የታጋዮች ተስፋና ከዳግም ትንሣኤ አስቀድሞ የምትሆነው የነፍስ አስቀድሞ መነሻ የሆነውን ቀዮርባን ቀደሱ ሁሉንም እንደተጻፈው ፈጽመው በአየር ወር ቀንይኸውም ግንቦት ነውከሰው ከተደበቀ ምድረ በዳ በጌታ ስላም ቀበሩት ጸሎቱና በረከቱ ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ይሁን አሜን አሜን ይኸንን ገድል የጻፈውን ያስጻፈውን ያነበበውን የተረጐመውን ቃሎቹን በእምነት የሰማውን እግዚአብሔር በአንድነት ይማራቸው ለዓለመ ዓለም አሜን። አላቸው ሌላስ የለንም አሉት ቃላቸውን ከሰማ በኋላ የደብተራ ካህናትን ጠርቶ አስታረቃቸው አንዱ ሌላውን እንዳይተላለፍ ቃል ኪዳን አስገባቸውና በሰላም ሸኛቸው መሪውን በድብቅ እንዲህ ሲል አስማለው የእግዚአብሔር ሰዎች ስለሆኑ ምድረ ግብጽ እስኪደርሱ ድረስ እንዳትተዋቸው አደራህን ጠብቅ ሌሎቹንም መሪዎች እንደዚሁ አደራ ሰጥቶ አስማላቸው በበረሐ የአምላክ ረድኤት ከዚያ በዘጠነኛው ወር በከሴል ወርታኅሣሥ ነውበ ቀን ዓ ም ከኢትዮጵያ ምድር ተነሥተው በመንገድ ሲሄዱ ብዙ ችግርና ጭንቅ ማቴ የአባ ዕዝራ ገድል ደረሰባቸው ከዚያ እንዲህ ሆነ አቡነ ዕዝራ አብሮት ወደ ኋላ ቀ ስለነበረ የሚጠጡት ውሐ አጡ የሚመራቸው ረዳት ቁራ ልኮላቸሙ ጠጥተው ነፍሳቸው ሕይወቷ ተረፈ የአባ እስጢፋኖስ ዕረፍት በማግሥቱ ተነሥተው ወንድሞቻቸ በመጋቢት ቀን ከግብጽ አገር ዮ ከራፋ ምድር ዳርቻ ከአስና እና ተስቋምሲደርሱ ይኸ ዘመን እስጢፋኖስ በዕብራውያን የዘመን ጩ ቀን አረፈ የወንድሞቹና የደቂ አደረጉለትና እዚያ ቀበሩት ጸሎቴ ከሱ ቀጥስው ምድረ በዳውን ሞቱ ይኸ ብፁዓዊም ከባድ ቁ ይሆን ዘንድ እግዚአብሔር ፈወሰውፍ በምድረ በዳ ሰንበት ማክበር ምድረ በዳ ሲደርሱ ዕለቱ ዓርብ ቫ ኋላ ቀሩ ደቂቀ አባ ዮናስ ለ እየሄዱ ነው አላቸው ብፁዓዊ« የእግዚአብሔር ሰንበት ነው መኝ እሷንም ማክበርን አስታውስ ስድስጎ የእግዚአብሔር ሰንበት ትሆናለቕ ባርኳታል ቀድሷታልም የገጽ ጥሮቹ አልተጻፉም ዘመኑ ግን ያ ደብረ ዮስቋም ንጉሥ ሄሮድስ ቋ ዮሴፍ ልጁንና ቅድስት ማርያምን ኢትዮጵያ ውስጥ ቅዱሳት ቦታዎች ቦታ በማስታወስ ነው ዛሬ ስሙ በ ነው ንብረትነቱ የኢትዮጵያውያን ልዑል እዚያው ቆይቶ ነበረ ምናልቋ ይሆናል በበር ህ ዶዘዐ ጩ ፆ ። ስለዚህ እኔም የህገሬው ሰዎችም በጣም ተስፋችን አድርገነዋልፈ መጽሐፍ የጻድቅ መታሰቢያ ለዘላለም ይኖራል ይላልና አላቸው ደራሲው ባጋጠመው ቀጥር ስለ ቅድስት ማርያም የሚታመበትን ያስተባብላል አብርሃም የሞተ ጊዜ ከሆነው ጋራ ሲያስተያይ ነው ኩፋ ቆሮ መዝ ደቂቀ እስጢፋኖስ ከዚያ በኋላ ሄደው ሹሙ ያለውን ለአባታቸው ነገሩት አሱንም ደግሞ አባት ሆይ ተስፋ ስጠን አሉት መርበድበዳቸውን ሲያይ በኔ ዘመን የምታገኙት ነገር የለም ከኔ ቀጥሎ የሚሾመውም ሥልጣን ስላለው የፈለገውን ያደርጋል አላቸው ይኸንን ከቃሉ ሲሰሙ በሱ ተባርከው ወደ ገዳማቸው ተመለሱ የሆነውን ሁሉ ለሽማግሌዎቹም ለሕፃናቱም ነገሯቸው ከዚያ በኋላ እግዚአብሔር ከሰጠን የሚከለክለን አይኖርም ሁሉ ነገር በጸሎት ስለሚሆን እንጸልይ ተባባሉ ለመጀመሪያው ኮርቤሳ አንድ ዓመት ሐዘን ላይ ቆዩለት ከዚያ ደግሞ ይኸ የበጎቹ እረኛ አቡነ ገብረ መሲሕ አረፈ በለቅሶ ላይ ለቅሶ በሐዘን ላይ ሐዘን ተጨምሮባቸው ለሱም አለቀሱለት ያዕቆብ ዮሴፍን አጣሁ ስምዖንንም አላየሁትም አያለ አንዳለቀስ እነሱም አለቀሱላቸው ጸሎታቸውና በረከታቸው ለዘላለም ከኛ ጋራ ይሁን አሜን አዲሱ ሊቀ ማኅበር ከተሾመ በኋሳ ስለ ሞገሳዊው አቡነ ዕዝራ ዐፅም ጠየቁት እግዚአብሔር ይንገርህ አሉት ጸልዩ የአግዚአብሔር ፈቃድ ይሁን በዚህ ምክንያት አትተክዙ አላቸው ከዚያ በኋላ ጥቂት ጊዜ ቆይቶ ይኸ የተሾመው የማኅበር አስሰቃ አብረውት ካሉት ከጥቂቶች በቀር ማንም ሳያውቅ ተስፋ ያደረጉትን ይዞላቸው መጣና አስረከባቸው ያደረገውን ከቃሉ ሲሰሙ እግዚአብሔር ሐዘናችንን የሚያጽናና እረኛ ስለሰጠን ስብሐት ይግባው አሉ።