Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለታሪክ ማፈልታወኛ ጋራ ኮሌጅቪል ሚኒሶታ ደቂቀ እስጢፋኖስ ንሳ ሰው ፖስል በሌሎቹም ቅዱሳን አፁነ ትዱስ አስጢፋኖስ ላይ በዘንዶና ግሞ ወንድሞች እስኪሰሙት ድረስ ኔቅ ዓውሎ ነፋስ አምሳል ተንኮል ጸጻድታን ላይ ሥልጣን እንደሌለው ክሉ እንደሚሄድ ስለሚያውቅ ተሸንፎ ያገኛል ወደሱ ሲመጡ ማደሪያውን ከላዩ ላይ አይታይም ነበረ። ግማሾቹም በሲኖዶስ ሕግ መሠረት በምእመናን ሥርዓት በትዳር ኖሩ እሱም በየቦታቸው ይጉበኛቸው ነበረ ያመነኩሲቶቹ ጥያቄ መልስ አገኘ ከዕለታት አንድ ቀን በኢትዮጵያ ንጹሖች ደናግል አሉ ስለነሱ እኔ ምስክር ነኝ መንፈስ ቅዱስም ምስክራቸው ነው አለ ። እግዚአብሔር የፈቀደውን እስኪያደርግ እንሂድ አላቸው። በጽኑ ይከታተለኛል እነሆ ዮሐ ሮሜ ነገሥ ዕብ የአባ አበክረዙን ገድል ጊዜው ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ሲሆን ከሰይጣናት ይጠብቀው በነበረ በእግዘ አንቅልፍ በወንድሞች እጅ መካከል ኤ አፍ ስብሐት ይገባዋል አሜን ጠረኑ የጣፈጣቸውሙ እጅግ ጥሩ መዓዛ ነበረበት ከዚያ ና አድርገው እያሰቀሱ በአበው ሕግ ተስፋና ከዳግም ትንሣኤ አስቀድሞ የሆነውን ዮርባን ቀደሱ ሁሉንም እንደተጻፈው ፈጽመ ግንቦት ነውከሰው ከተደበቀ ምድረ በረከቱ ሰዘሰዓለም ከኛ ጋራ ይሁን አማ ይኸንን ገድል የዳፈወ የተረጐመውን ቃሎቹን በእምነት ይማራቸው ለዓለመ ዓለም አሜን ከመግቢያው ጋራ ለማስታረቅ በአየር በግንቦት መሆኑ ነው።
ነፍሱ በሕግ ስለምትረዳበት አንድ ራእይ ታየው ነ ነፍሱን እያስጨነቃት ሥጋውን እያስበረከከ ኀይል ያገኝ ጀመረ ከላይ ድረስ እየወጣ ጫፉን እስኪይዝ ድረስ በገድል ሳይ ገድል ይጨምር ነበረ ይኸንን ገድል በጀመረ በ ዓመት ከመንፈስ ቅዱስ ርዳታ አገኘ አቡነ ቅዱስ አስጢፋኖስ በዚህ ሁኔታ ሳለ ይህ ብፁዕ አበክረዙን ያስተውለው ነገሩንና ሥራውንም ይመረምር ነበረ ከዚህ በኋሳ አበምኔቱ አቡነ አበክረዙንን አትክልት ከሚያበስሉት መደቡ አወጣውና የሰሌን እቃ ሰፈዎች ዘንድ መደበው እዚያም በመ ልካም ታዛዥነት ኖረ ከጥቂት ጊዜ በኋላ ከዚያም አውጥቶ ከዲያቆናቱ ቤት የምንኩስናውን ሥርዓት ፈጽሞ አስኬማ የመነኩሴ ልብስ አለበሳቸው አባ ኖብ በዲዮቅልጥያኖስ ጭከና ካለቁት ግብጻውያን ክርስቲያን መነኮሳት አንዱ ነበሩ ገድል አላቸው ታሪካቸውን ባጭሩ ለማወቅ የፈለገ ለሐምሌ ቀን ለስንክሳሩ የተዘጋጀውን ምንባብ ማየት ይችሳል ለምሳሌ ሀሀ ሃ ሀሀ ከ በ ከ ጠጠ ዩ እከ ኮ ነ ነሃ ኮ አበክረዙንም ከግብጽ ቅዱሳን መነኮሳት አንዱ ነበሩ የግዕዝ ገድል እንዳሳቸው አላጋጠመኝም በአግዚአብሔር ዘንድ የተጠራ ማለት እግዚአብሔር መርጦ የወስደው የመረጠው ማለት ነው በሕግ መረዳት የሚለው በክርስትና መጻሕፍት መመራትንና ከፍ ባለ የምንኩስና ደረጃ መኖርን ነው የአባ አበክረዙን ገድል ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት እል ስለነበረ እግዚአብሔርን በመልካ በፍጹም ትሕትናም እያገለገለ ኖረ ነበረ ምክንያቱም ከተከበሩ መኳ አሳወቁም በነሱ ዘንድ አንድ የተናቄ ችግር ረኀብና መራቆት ሁሉ ክርስቲያንን በማገልገል ዓመት ኖፈ በዚች የቤተ ክርስቲያን አገ እስጢፋኖስን ትምህርት ለመስማ የሚያወጣበትን ጥቅም ከሱ ልብ ይማርም ነበረ በሐዋርያት ትእዛዝ ወደ ትምህርት ቦታ ለመሄድ የተጠሙ ወደ ውሐ ይሄዳሉ የሜ ያደርግ ነበረ ከሱ ተምሮ ሥራውን ተከቃ ሆነ። ብሎ አባረረው ስደቱን ተሸክሞ ከእምነቱ ጋራ ሄደ ሌላውም ይህችን ማኅበር በማቋቋም ረዳት የሆነው ዮሐንስ የሚባለው ወንድም አብሮት ተሰደደ አባ አበክረዙን በዚያን ጊዜ እድሜው ቋ ዓመት ነበረ ከተከዜ አጠገብ ወዳለች ዜራናቋ ወደምትባል ወደ አንዲት ደብር ሄዱ አበምኔቱን ከአጠገቡ ማኅደር ሰጥቷቸው በጽሙና እንዲኖሩ ለመኑት በተከዜ ምድረ በዳ አንድ ቦታ ሰጣቸው ከዚያ በኋላ ከዚያች ከተባረሩባት ደብር ወንድሞች መጡ ሆኑ። እዚያ ማኅደር አቋቋሙ ተሰድደው የራሳቸውን ማኅበር ገዳም አቋቋሙ አቡነ ገብረ ክርስቶስ ከእስራቱ ሲፈታ ወደነሱ ሄዶ ቅዱሱን ሊገድሉት በእስር ቤት እንደዘጉበት ነገራቸውፁ ሲሰሙ አዘኑ በጣም ተከዙም አቡነ አበክረዙንና የቅዱሱ ረዳት ተነሥተው ከጳጳሱ ከአባ በርተሎሜዎስ ደብር መጡ አላገኙትምፎ ለደበሩ ሰዎች እነሆ ምንም ኃጢአት ወይም አበሳ የሌለበትን ደኻ ሰው ሊገድሉት ይፈልጋሉ ረድታችሁን ለአገሩ ሹም እንድትነግሩት እንፈልጋለን አሏቸው እነዚያ ሄዱና ለአበምኔቱ እናንተው ንገሩት ጳጳሱ አሁን እዚህ የለም አሏቸው ወንድሞች በጎ ነገር እንዳላገኙና የሚረዳቸውም እንደሌለ ሲያውቁ እዚያ እስክንሄድ ድረስ አባታችን ይሞታል እኛው ራሳችን ወደ ሹሙ ሄደን እንንገረውና አቤት እንበል ተባባሉና ከህገሩ ሹም ዘንድ ሄደው አባታቸውን በእግር ብረት እንዳሰሩትና እንዲሞት እንደዘጉበት ነገሩት ይኽንን ነገር ሲሰማ እንደዚህ ተፈጽሞ ከሆነ አብሬያችሁ ሄጄ እዚያው እዳኛችኋለሁ አላቸው ከዚያ አብሯቸው መንገድ ጀመረ ወደዚያ ሊደርሱ ሲሉ አብሯቸው ያለውን ሶስተኛውን ወንድም የቅዱሱን ሁኔታ ሞቶም እንደሁ ወይም በሕይወት እንዳለ ሰማወቅ አስቀድመው ላኩት በዚያ ደብር ውስጥ ሰላም የሚሠራ ሽማግሌ መነኩሴ አለ ትዕግሥቱን ያደንቅ ስለነበረ በሌሊት ራእይ በእስር ቤት የተዘጋበትን አቡነ ቅዱስ እስጢፋኖስን የእግዚአብሔር መልአክ ከሰማይ ወርዶ ኅዳግ ቀጥር ን ተመልከት ደብር የመተዳደሪያ ምንጭ ስለሆነ ጳጳሱም የራሳቸው ደብር አላቸው አነጋገሩ ስላም የሚሠሩ ብፁዓን ናቸው እንዳለው ነው ማቴ ደቂቀ አስጢፋኖስ እንደጐጉበኘው ቅዱሱ ባለበት ቤት ውስጥም እንዳበራ መንፈሳዊ ሰላምታ እንደሰጠው የብርሃን ውበት የተሞላች ቅድስት ፊቱን እንደሳመው እየ ራእዩን እንዳየ ከአበምኔቱ ዘንድ ሄዶ ይህ ሰው ከሞተ የህገሩ ሹም ደብራችሁን ያጠፋዋል ከሱ ጋራ ሰላም አድርጉ ከእስራቱም ፍቱት ስላለው አበምኔቱና የደብሩ ሰዎች ይኸንን ሲሰሙ ሐሳቡን ወደውት ቅዱሱን ከእስር ቤት አውጥተውት ኖሮ አስቀድመው የላኩት ወንድም ሲደርስ ቅዱሱን ከእስራቱ ተፈትቶ አገኘው መልክተኛው ወደ ሀገሩ ሹም ሄደው የሆነውን ሁሉ እንደነገሩት ሹሙም ከእጃቸው ሊያድነው እንደመጣ ነገረው ቅዱሱ ሰምቶ ለዚያ ወንድም ከአስራት ፈተውኛል ከነሱ ጋራም ታርቀናልና የህገሩን ሹም እንዳያመጡት ለወንድሞች ንገራቸው አለው እሱም ይኸንኑ ነገራቸው እነሱም ከእስራት እንደፈቱት ለሀገሩ ሹም ነገሩት ሰላምና ዕርቅ ማድረጋቸው ጥሩ ሠርተዋል አለ ከዚያ እነዚያ ወንድሞች አባታቸውን ሊቀበሉ ከደብሩ ጥግ ድረስ መጡ ቅዱሱ ከዚያች ደብር ወጣ ጠሳቶች ከእሱ እስኪነጥሉት ድረስ እህል ውሐ ያቀብለው የነበረውን አሮን የሚባለውን አንድ ወንድም ከእሱ ጋራ ይዞት ሄደ ቅዱሱ ልጆቹን በደብሩ ጥግ አገኛቸው አቡነ አበክረዙን ቅዱሱን ተቀብሎ ብዙ ደብሮችንና ገዳማትን እንዲጐበኙ ሁለቱ አብረው ሄዱ አቡነ አበክረዙን ያኖራቸው ወንድሞች ካሉበት ማኅደር ድረስ ደረሱ። አንደዚህ እያደረገ ብዙ ጊዜ ኖረ አንድ ጊዜ የማኅደሩ ሰዎች በሱ ምክንያት ተጣልተው ያሳለፉትን ፍርድ ከቅዱሱ አባታችን ዘንድ አመጡበት ቅዱሱ ሰምቶ የሚገባውን ትክክለኛውን ፍርድ አስረዳቸው ስለ አሱም አንዲህ አላቸው እንግዲህ ካሁን በኋላ ይኹ ከማኅደሩ ሰዎች ጋራ የሚኖር የማኅበር አለቃ ከዚያ ይውጣና በማኅበሩ ማህል ይኑር በሁሉም ላይ አዛዥ ይሁን ምግቡና ልብሱ ከማኅበሩ ዘንድ ይሁን ከዚያ እንደዚህ እንዳሉ ደግሞ ባረካ ወደምትባል ወደ ሲሬ ዳርቻ ምድረ በዳ ሄዱ ከቱ ገዳማት ማኅደሮች ውስጥ ማኅደሮችና ለየማኅበሩም ተላላኪዎቻቸው የሚሆኑ አዋጡ እዚያ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት የሚያሳርጉበት ቤተ ክርስቲያን ሠሩ ሶስት ገዳሞች ድጵ ማኅደሮች ሆኑ። እንግዲህ በነሱ ምክንያት ጥፋት ቢመጣብህ የአባ አበክረዙን ገድል የምታደርገውን አንተ ዕወቅ አሉት ከዚያ አባረሯቸው በበረካ ምድረ በዳ ብፁዕ አበክረዙን በ ማንደ ቅዱሱን በውሸት እንደሚያ እንድትታረቅ እኔ ከንጉሠ ዘንድ ሰዳቓ የሚሄዱ ቃልህን ለንጉሠ የሚያስረ ቅዱሱ ሰምቶ ብፁዑን ና ከአገረ ይፈልጋል ንጉጮ የሚልህ እውነት አንዳትፈታና ከአድልዎ እንዳትገባ ሄደ አባ አበክረዙን ከንጉሥ ፊትዕርቅ እ አገረ ገዢው ሄዶ ከቅዱሱ ጋራ እን ሰማና የአገረ ገዢውን ነገር አል አልፈለገም ብፁዕ አበክረዙን የአዝሪ ከክቡር አባት ከአባ ገብርኤል የቅስና በዚያን ጊዜ እድሜው ዓጀ ዓመት ገዢውን ነገር እንዳልተቀበለም ጸ ምንቸገረህ የአግዚአብሔር ፈቃድ ደ ንጉሥ ያስነሣል አለ አባ እስጢፋኖስ ከንጉጮ ፊት እንደዚህ በቅድስት ሥርዓት እያሉ መልእክት ላከ በሃይማኖት ጉዳይ ደግሞ ይኸንን መነኩሴ እለ መጥቶ ያዘውና አሰረው ቅዱሱ ከወንድሞች እንይድ እንዲሆን የመደበውን ይኸንን የማዝ ሲበተኑ በልብህ እኔ ብቻዬን እኖራል የእግዚአብሔር የበጎች መንጋ ሲበዯኩ እንዳትሸሽ ስለ መታዘዝ እንዲህ እ ነበር ለወንድሞችም እንዲህ አላቸ ትምህርት ጽኑ በሥርዓታችሁ አብ አግዚአብሔር ፊት ከሄድኩም አትዘቅኑ ይሻላችኋል ከኔም በኋላ የሚያቤ ስሳነጋገሩ ከላይ ኅዳግ ቀ ን ተመል ግዕዙ የሚለው ያስነሣሉ ነው ስሕ የፈርዖንን ልብ አጸናዋለሁ ካለው ጋሬ ደቂቀ እስጢፋኖስ የወጣላባቸው ያቱ ማኅደሮች ሄዱ ኢጉበኛፐውና ሊያጽናናቸው ወደዚያ ዢዢዓት እያሳያቸውና ኑሯቸውን ወንድሞቻችሁ መሄዴ ነው አላቸው ኔንተ እንደምታደርገው ባንተ ምትክ ችንን ሁሉ የሚፈጽምልን ማንን እዚህ አገልግሉት የሚበቃ አንድ ስው ጊዜ ሁሉም ይኸንን ከመጀመሪያው ዥነውን ብፁዕ እበክረዙንን መረጡ ግ ምክንያቱም መጀመሪያውኑም ቀደም ብሎ ያውቅ ነበረ እነሆ ነለቃቸው እንድትሆን ተስማምተዋል ቋገም ነበር ብቻ ከዚያን ቀን ጀምሮ ሎዛራሩ ያለቅስ ነበረ ን ሥራ ሁሉ ይፈጽም ነበረ ሲጨርስ ደዚህ እያደረገ ብዙ ጊዜ ኖረ እንድ ተጣልተው ያሳለፉትን ፍርድ ከቅዱሱ ፄምቶ የሚገባውን ትክክለኛውን ፍርድ ሄዜዳቸው እንግዲህ ካሁን በኋላ ይኹ ኀበር አለቃ ከዚያ ይውጣና ኣዛዥ ይሁን ምግቡና ልብሱ ከማኅበሩ ንሞ ባረካ ወደምትባል ወደ ሲሬ ዳርቻ ማኅደሮች ውስጥ ማኅደሮችና የኑ አዋጡ እዚያ ለእግዚኣብሔር ቋቲያን ሠሩ ሶስት ገዳሞች መጽሐፎቹ ውስጥ ሁሉ እንዳለው ዎችም ምሳሌ እያደረገ ሲመከራቸው ን የሚያስተዳድራቸውን የቅዱሳኑን ንኮሳት እጅ ሞገዶቹን እስነሣ ወደ ዘጠልካቸው ተሳስተህ ነው ወይስ ከነሱ ፁ ምክንያት ጥፋት ቢመጣብህ የአባ አበክረዙን ገድል መ ደ ኤኢ መ ው መመ ወመ መ የምታደርገውን አንተ ዕወቅ ኣሉት የአገሩ ሹም ሲሰማ እንዲባረሩ አዘዘ ከዚያ አባረሯቸው በበረካ ምድረ በዳ ወዳሉት ወንድሞቻቸው ሄዱ ብፁዕ አበከረዙን በ ማኅደር ሳይ ተጠሪ ነበረ። የመጨረሻው ቀጥር ይሁን ወይም ግልጽ አይደለም ፃብ የአባ አበክረዙን ገድል መንገድ የሚመራንን ነቢይ እግዚ ተሳትፈን ከሱ ጋራ በርስቱ ክፍል እ ወንድሞች በክርስቶስ እንዳይጠራጠሩ ሃይማኖታቸው አን ዕለቱ ዓርብ ነበረ ከገዳማቸው አባረ ሲሰዷችሁ ወደ ሁለተኛዋ ሺሹ እው አይፈጸሙም እንዳለው ግፋቸውን ሐምሎ በሚሏት ምድረ በዳ ጥቂት ዝህ የነበሩ ሌሎችም ወንድሞች መጡ እዘ ጋራ ተቀመጡ ጊዜው ክረምት ነበረ ወደ ምሥራቅ ስደት ወደ ሌላ ሀገር ለመሄድ አስበው ከሌ እንዲህ ሲሉ ላኩባቸው በፊት አዳ እንድናደርግ አመልከቶን ነበረ አሁንዛ አንድ ሆነን እናድርግ ማረፊያ የየ የሚሰልሉ ሰዎች ወደ ምሥራቅ ታቦቶችንም የንጉሠ ሎሌ እኛ ዘንድ ቦታ እናስቀምጣቸው እንጂ አንጥላቸወ መልአክተኞቹ ሄዱና ይኽኸን ሰምተው አንዳንዶቹ ይኸ መልካ አንዳንዶቹ አይሆንም መጀመሪያ ወሰዱት ቦታ ብንሄድ ይሻሳል አሉ ለወንድሞች ይኸንን ነገሯቸው አቡነ አበክረዙን እንደገና እ ቦታ እንፈልግ ምክንያቱም ብዙዎች ደ ከዚያ በኋላ አባታችን ወዳለበት እንቼሄ ወደላኩባቸው ወንድሞች ወደነ እዘ ቅዱሱን የወሰዱበትን ቦታ ፍለጋ ሄዱ እንደሆነ ህገር የሚሰልሉ ብዙዎች « የሚሆን ቦታ አግኝተው ተመለሱ ከዚያ ወጥተው ለመሄድ ተነጎ። ሲወጡ ጉዚቸውን በእግዚአብሔር ቃፅ በየሰፈራቸው እንዲያደርጉ እንዳዘዛኞ ን በመንገድ በየማኅደራቸው ሸ እንደዚሁ እንዳዘዛቸው አደረጉ እንዲ ማቴ ዘጐ ደቂቀ አስጢፋኖስ ኑ አትጠራጠሩ ወንድሞች ይሽንን ጅ እንደምትለይ እምርረው አለቀሱ ቃል ለወንድሞቹ ምዕዳን እያሰማቸው ት ያጽናናቸውና የውጪና የውስጥ ሥራው በኅይልና ራስን በማግነን ት ባለበት ትሕትና በድኸነት ለሰው ማዳላት በልብ የዋሀነት በእውነትና ድረውም ትእዛዝ የሚቀበለው ችላ ኔያባበለ በማሰረዳት ነበረ ምክንያቱም አ ኃይል ያገለግል ነበረ እሱ ራሱ ክቱ ወደተዘጋጀው ወደ ዘሳለም እላት ሰውን እንደማዘዝ የሚያስፈራኝ ሌላ ግኅበሩን በአቋቋሙ በ ዓመት ንዳለ የንጉሠ መልእክተኛ በቅድስት ልጆቹን ያዛቸውና ከንጉሠ ዘንድ የቅዱሱ ልጆች እንዲህ ሲል ኒኔንዳላችሁ ኑሩ እንደዚህ የማታደርጉ እኛ እንዳስተማረን እንሄዳለን እንጂ ት መልእክተኛው ከየአድባራቸው » ዙሉ እንዲወስዱባቸው አዘዘ በዚህ ዘል ቆሞ በእምነት ቃል ሲያጽናናቸው ሙ በነቢያት ዘመን የነበሩ ዎ የተከተሏቸው ለነፍሳቸው ዘን ናቸው ክርስቶሰ በመጣበት ቅሉም ያመኑ የዘለዓለም ደግሞ በሐዋርያት ዘመን የኖሩ ያመኑ ከነሱ ጋራ በመንግሥተ ናቸው በከሐዲ ንጉሦች ዘመን ዓፍሳቸውን አሳልፈው የሰጡ ው በእውነት መንገድ ሲጋደሉ እት የዳኑ መነኮሳትም ብፁዓን ቀድሞ አባቶቻችን የሕይወት ን ይመስላል ይሁን ወይም ግልጽ አይደለም ያአባ አበክረዙን ድጺእኽ እጅን ት ት መንገድ የሚመራንን ነቢይ እግዚአብሔር ሰላስነሣልንና ከሥቃዩ ተሳትፈን ከሱ ጋራ በርሰቱ ክፍል እንዲኖረን ሰላደረገን ብፅዕና አለን ሬፁ ወንድሞች በክርስቶስ እምነት እንዲጸኑ በልባቸው እንዳይጠራጠሩ ሃይማኖታቸው እንዳይደክም ይኸንን አላቸው ያን ጊዜ ዕለቱ ዓርብ ነበረ ከገዳማቸው እባረሯቸው ጌታ በወንጌል ከዚች ሀገር ሲሰዷችሁ ወደ ሁለተኛዋ ሺሹ እውነት እሳችኋለሁ የእስራኤል ሀገሮች እይፈጸሙም እንዳለው ግፋቸውን ተሸክመው ወጡ ከዚያ ወጥተው ሐምሎ በሚሏት ምድረ በዳ ጥቂት ጊዜ ተቀመጡ በእንዲት ደብር ይኖሩ የነበሩ ሌሎችም ወንድሞች መጡ እዚያ ከታቦታቸውና ከቅዱሳት እቃቸው ጋራ ተቀመጡ ጊዜው ክረምት ነበረ ወደ ምሥራቅ ስደት ወደ ሌላ ሀገር ለመሂድ አስበው ከሌላ ደብር ወዳሱ ወንድሞቻቸው እንዲህ ሲሉ ላኩባቸው በፊት አባታችን መንገዳችንን ወደ ምሥራቅ እንድናደርግ አመልክቶን ነበረ እሁንም ሁላችንም የምናደርገውን በምክር እንድ ሆነን እናድርግ ማረፊያ የሚሆነን ቦታ ያገኙ እንደሁ እገር የሚሰልሉ ለዎች ወደ ምሥራቅ እንሳክ አባታችን አደራ ያለንን ታቦቶችንም የንጉሥ ሎሌ እኛ ዘንድ አግኝቶ እንዳይቀማን ከሚጠበቁበት ቦታ እናስቀምጣቸው እንጂ አንጥላቸውምፁ መልእክተኞቹ ሄዱና ይኸንን ለወንድሞች አስሟቸው። እሱም ቢሆን በሕይወት በነበረበት ጊዜ ሥጋዬን አትግለጡ እዚህ እኛ ዘንድ አለ እያላችሁ ለማንም አታሳዩ ሥጋችሁን ለመጥቀም ሰትሉ አትሽጡት ብሏላል ግን ኑሯችንን እግዚአብሔር እንዲያሳምር ምህልላ ጸሎት አናድርግ አላቸው አገሩን የተካፈሉት ስማስተማርና ለዕለት ራታቸው እርዳታ ለማግኘት ይሆናል ጠበል ጻበል ከሚለው የግዕዝ ቃል ነው ትርጐኾሙ አቧራ ትቢያ ማለት ሲሆን ከጻድቃን አግር የሚወስድም ፈዋሽነት አለው ተብሎ ይያዛል ጻድቃን የሚያመነጩት ምንጭ ጠበል የሚባለው እዚህም ከመግነዙ የተረፈውንም ጨርቅ ጠበል የሚሉት ከጻድቃኑ የአግር ትቢያ ጋራ ባለው ምስጢር ነው ምህልላ ወይም ምህላ በህገር ወይም በማኅበር ላይ እንደ ቸነፈር እንደ ተስቦ እንደ ድርቅ ያለ ችግር ሲደርስ አብሮ የሚጸለይ ጸሎት ነው ቤተ ከርስቲያን ለዚህ የሚሆኑ ጸሎቶች አሏት አንዱን የደረስው አፄ ዘርአ ያዕቆብ ነው ደቂቀ አስጢፋኖስ ግን የራሳቸውን የጸሎተ ምህላ ሥርዓት አውጥተው እንደነበረ ቀጥሎ ያለው ትእዛዝ ያመለክታል የአባ አበክረዙን ገድል ምህልላ ያዙ ወንድሞች በዚህ ምክር ተስማሙ እንዲያደርጉ ይኸንን አሳያቸው አያንዳንዱ በየራሱ ይለይና ለብቻወመ ሁሉም በየራሱ ሆኖ ብቻውን ይጁፅ ወደ እግዚአብሔር ያልቅስ በተቋ በአንድ ቦታ ተሰብሰበው ተጨፍገ የሰዓታቱ ጸሎኮ ሲያልቅ እንደኙ ሄዶ ብቻውን ይጸልይ ስግደት ያለፈውንና የሚመጣውን ሁኔታቸወ በጋለ ዕንባ መንፈሳዊ ትጋት ይትዬ ለደ ቀን አንዲያደርጉት ነገራቸው የምህልላቸው ጊዜ መጨረሻ ድረስ እገ ይኸንን በብዙ ጥንቃቄ እንዲያደዴ እግዚአብሔር ነ ከመቅደሱ ረ ገብተዋል እየተባለላቸው የዚህን ዓለ ለማድረግ አይደለም የሚፈልቤጉ እንደሱም ከመስቀል ላይ መውጣት ሀገሮች ሁሉ እንድትጸና ነበር ወደ ሌሎች አገሮች ስደትና እስራት ከዚያ በኋላ በዚያ ዓመት በየቦታቹ እግዚአብሔር እንደገና ወዳልደረሱባ ብዙ ነፍሶችን ወደ ሕግ ትምህርት እገ ከንጉሥ ዘንድ በውሸት ነገር አንዳ እመራለሁ መምህራቸውም አበክረዘ የጸና እና የከፋ ነው ንጉሥ ይኸንን የሚያበርዱለት ወታደሮቹን ላክ ያ ገዢ ዘንድ ሄደው በግዛቱ ያሉትን ቅዱ ነገሩት አገረ ገዢው መልእክቱን አበክረዙንንም አጥብቀው ፈልገውት ስለሰወረው አላገኙትም በእርሻ ላይ ረኀብ ከዚያ በኋላ የተረፉት ወንድሞ ሰለሚፈልግ ና ከዚህ ወደ ሌሳ ሀገር ከወንድሞች አንዱን አስጢፋኖስ የሚ ደቂቀ አለጢፋኖስ ም የተከተሉትም በየእጣቸው ተጓዙ ጠር ሲደርሱ በየማኅደራቸው ክፍል ጽ ከፈሏቸውና በእጣ ተካፈሏቸው አቡነ አበክረዙን ሁሉንም ኑ ሁል ጊዜ በተራ ይጐበኛቸው ነበረ የተረፉት መጥተው በየማኅደራቸው ኑችውን እንዲፈልጉ ወንድሞች ላከ ማህላቸው የሚሰልሉ ሰዎች ሳኩ መግቢያውን ስላጡት ወደ ውስጥ ዛ ሆይ ሰሳም ሳንተ ይሁን አሉት ታ ጋራ ይሁን አላቸው » መደ ንጉሥ ወሰዷቸው ወስደው አፅትኑት ይገኛል የቀሩት እንደፈጸመ አዚያው እንዳሉ ሰሙ ሰው ሄዶ ከሰው አርቆ ከዱር ረፈውንም ጠበል እንዲሆናቸው ይን የነበረ ሰው እንደዚያ አደረገ ሄዶ ረፈውን ለወንድሞች ሰጣቸው ሩ አለቃ ተመልሰው ቅዱሱ በእሰራት ንደፈጸመ ነገሩት አቡነ አበክረዙንና ኦን ፍጻሜ ሲሰሙ በነሱ ዘንድ ታላቅ ታ አደረጉለት ወንድሞች ብፁዑን ብቅ እናፍልሰውን። ለየቀኑ የአንድ ምግብ ይዘዋል እዚያ ሲደርሱ ቅዱሱ እነሱም እያንዳንዳቸው ለየብቻቸው የአባ አበክረዙን ገድል በመንፈሳዊ ትጋት በስብሐት ቃል ለራሳቸውና ለሌሎቹም የሚበቃ ልመና ቀንም ሌሊትም ይጸልዩ ጀመር ያዕቆብ ወደ ግብጽ ሲሄድ ወደ ግብጽ መውረድን አትፍራ አኔ ካንተ ጋራ ነኝና የሚል ድምፅ እስኪሰማ ድረስ እንደጸለየ ነቢዩ ዳንኤልም መልአኩ ጥበብን እንዳስረዳህ መጥቻለሁ የፍለጋ ሰው ስለሆንክ ልነግርህ መጥቻለሁ ነገርክን ልብ በል ያየኸውን አስተውል የሚል የመልአከ ቃል እስኪሰማ ድረስ ዕዝራም ስለ ሕዝቡ መጋዝ በምድረ በዳ እንደጸለየ እንደዚሁ ቅዱሱ እባታችን ስለራሱና ስለ ወንድሞቹ ጸለየ ለመነም አነዚያ ወንድሞችም ሁል ጊዜ አቤቱ ምሕረትህን አሳየን አምላካችን ማዳንክን ስጠን አያሉ ለምህልላ የተወሰነው ጊዜ እስኪፈጸም ድረስ በዚህ ዓይነት ጸሎት ኖሩ ይኸም ቅዱስ አባታችን ለሱና ለነዚያ ወንድሞች የሚበቃ የመንፈስ ቅዱስ ጸጋ አግኝቶ ብዙ የጸጋ ህብት አገኙ ብሎ መሰከረ የብፅዕ ዘመናቸውን ፈጽመው በደስታ ወደ ማኅበራቸው ተመለሱ ከገዳሙ ሲመለሱ ከማኅበር ፊት ቆሙና ቅዱሱ አንዲህ ሲል ተናገረ አሁንም ወንድሞቻችን ሆይ ወደ ዱር የወጣነው ከዚች የምትሻል ሌላ ሥርዓት ለማግኘት አይደለም ከዚች ማኅበር ጽድቅ የምትበልጥ ጽድቅንም ለማየት አይደለም ሰለ ወንድሞች መበተን ጥቂት ጸሎት እንድንይዝ ነው አንጂ በፊትም አባታችን ወደ ዱር የወጣ ጊዜ ሲመለስ ለወንድሞች ይኸንን አኔ መንፈስ ቅዱሰ ባሳየኝ አደረግሁት አንደዚህ አደርጋለሁ የሜል ካለ ራሱን ይወቅ ብሏቸው ነበር እኛም ይኸንን ያደረግነው ቃሉን ጥሰን ላይሆን በናንተ መስማማት ነው በየሀገሩ ያሉ እስረኞችን ጉብኝት ከዚያ በኋላ ቅዱሱ ለወንድሞች ማኅበር አንዲህ አላቸው የታሰሩትን ወንድሞቻችንን ለመጐጉብኘት ወደ ተበተኑት ዘንድም ለመሄድ እፈልጋለሁ። መዝ የአባ አበክረዙን ገድል የሀገሩ መኳንንት ከተከማቹባት የኤ ከመንደሮቹ አንዷ ዘንድ ገቡ በው ከነበሩት ወንድሞች ጋራ አገኘው እንደላከባቸውና በማኅበሩ ውሳኔ ኤ ለመሰብሰብ እንደመጣ ነገረው እግዚአብሔር መንገድህን ያሳምርልህ ተባርከው ከዚያ የአቡነ አግበራ ወደሚሏት አገር ሄዱ ዐዕሙ አኖሩት ከዚያ ግ ወንድሞች ሄደ ከጋሳ ሀገር ሲደርስ ሰበሰባቸወመ እነሱም ሰላም መለሱለት ልሕአ ነሥተውት ልጅ እናቱን ሲያገኝ ልጅ የናቱን ፊት ሳያይ ቆይቶ ሲያ ወተት ትመግበዋሰች እነሱም በአረ ኖረው ነበረ ሲያዩት በጣም ተደሰ ከዚያ ቅዱሱ በዚች በ አላቸው እነሱም ኑሯቸውን ሁል አይስማማችሁም ወደ ክዝዘ ብትሞቱም እዚያ ይሻላችኋል አቂ እንደምትለው ጥሩ ነው በፊቱንም ነው እንግዴህስ የሚያስተክዘን ነገር ቅዱሱ እኛም እኮ የመ በፈቃዳችን አይደለም አሁንም ውጡ ብትሰሙ ይሻላል እላቸው በተግሜ አሰማቸው የምታስረዳ መንፈሳዊት የዮ ከዚያ ደግሞ በጓትር በ ወንድሞች ሄዱ ለነሱም ለመን እነሱም ጥሩ ነው አባት ሆይ በ ስብሐት ይሁን አሉት ከዚያ ። አባ የሰይጣን ፈተና አንደሆነ ዐውቋል ተውም ምንም የሚታይ ነገር የለም ኮን አመኑ የአግዚአብሔር ቀኝ አጅ ቋኪሄድ ድረሰ ምንም አልነካቸውም ጌፄለት እግዚአብሔር ቃል መሠረት ዘሄደ ጊዜ መንገድ ሄዶ ከሚያድርበት የሇነ መልአክ ሊገድለው ቢፈልግ ር እንደዚሁ ይህ አባታችንም ያደረገው ሂደት በእግዚአብሔር ቃል እንዳለው አሱ ከአግዚአብሔር እብ ው ምክንያቱም እግዚአብሔር መበተን ይሰበስባል ልበ ቁሰሎሉሎችንም ያለው የነቢዩ የትንቢት መዓዛ በላዩ ዩዬ የተፈጥሮ የሥጋ የንክኪት በሽታ ኝ ከሕመሙ አንደሚድንና ነቀስላቸው ድነዋል ሰይጣን በራሱ የንፍስ በሽታ በሆነች በሥጋ ፍላጎት ህጀገኙት ተደሰቱ ጫዎስና አባ አቡናፍር በስደታቸው ኤፋት ምድር ደረሱ ከነሱ ጋራ ስለሚሆነው ሁሉ ተጫወቱ ከዚያ ዳት በሰገቢ መንገድ ላይ በሚገኘው ሮኣድዴ አርሶ ቁልቁለት ወደ ሰርማት ደረሱ ታላላቅና ኀይለኞች ያአባ አበክረዙን ድል ብ የሀገሩ መኳንንት ከተከማቹባት የአለቆች ማኘኪያ ከሆነች ጐንጽ ከምትባል ከመንደሮቹ አንዷ ዘንድ ገቡ በውስጧ አባ ተወልደ መድኅንን አብረውት ከነበሩት ወንድሞች ጋራ አገኘው ሰለሆነው ሁሉ ተጫወቱ በፊት አንደላከባቸውና በማኅበሩ ውሳኔ እሰረኞች ለመጐብኘት የተበተኑትንም ለመሰብሰብ እንደመጣ ነገረው እሱም መምጣትህ ጥሩ ነው አግዚአብሔር መንገድህን ያሳምርልህ አለው ተባርከው ከዚያ የአቡነ እሰጢፋኖሰን ሥጋ ወደ አቃጠሉባት አግበራ ወደሚሏት አገር ሄዱ ዐፅሙን አውጥተው በድብቅ ከሚጠበቅበት አኖሩት ከዚያ ወንድሞች በአረሚ እጅ ታስረው ወደተበተኑበት ሄደ። አላቸው አነሱም ኑሯቸውን ሁሉ ነገሩት ቅዱሱ እዚሀ መኖር አይስማማችሁም ወደ ክርስቲያኑ ምድር ውጡ ብትኖሩም ብትሞቱም አዚያ ይሻላችኋል አላቸው እነሱም አባ ሆይ አንተ እንደምትለው ጥሩ ነው በፊቱንም ቢሆን አዚህ ያለነው ፈቃድ ስላላገኘን ነው እንግዴሀሰ የሚያስተክዘን ነገር አይኖርም አንዳልከን ይሁን አሉት ቅዱሱ እኛም አኮ የመጣነው በእግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ በፈቃዳችን አይደለም አሁንም ውጡ አትጠራጠሩ የአግዚአብሔርን ቃል ብትሰሙ ይሻላል አላቸው በተግሣጽ አያጽናና ስለ ሁሉም ነገር ምዕዳን አሰማቸው የምታስረዳ መንፈሳዊት የንጽሕና ምግብ ሰጣቸው ከዚያ ደግሞ በጓትር በአስራት ላይ ወዳሉት ወደ ሌሎቹ ወንድሞች ሄዱ ለነሱም ለወንድሞቻቸው እንደነገራቸው ነገራቸው እነሱም ጥሩ ነው አባት ሆይ በቃልሀ ረድኤት ለሰጠን ለአግዚአብሔር ስብሐት ይሁን አሉት ከዚያ አያንዳንዳቸው ወንድሞች በአስራት አንደ ዓለም በቃኝ ሆኖ የፖለቲካ አስረኞች የሚታጎሩበት በገደል የተከበበ ጠባብና ጎድጓዳ ቦታ መሆን አለበት በድቋ ለቃ ለዕጢፉኖነዕና ሉ ዕያዳድ ማረያም ታሪ ውስጥም ተነሥቷል ጐን የሚለው የቦታዋ ስም ትርጉሙም ጉንጭ ማለት ነው ይኸም ማኘኪያ ከሚለው ጋራ ይሄዳል የእስር ቤቱ ስም ቤተ መዛግብት እንደሆነ በሃድሐ ለቦይ» ለዕዉፉሃዕ አና በድ ለይ» ሪዝራ ውሰጥ ተነግሯል አቡነ ተክለ ሐዋርያትም አፄ ዘርአ ያዕቆብ ደጃፍ በግልቢያ ጨዋታ ደኻ በፈረስ አየተረገጠ ሲሞት አይተው ቢቆጡት የተቀባ ንጉሥ እንዴት ትደፍራለህ ብሎ አዚሁ ቦታ ምንድቅ ጉድጓድ ውስጥ አስሯቸው ነበረ ርክርከህ እፅፀከብበዐጠ ዲበ ከ ከ ከከ ከክ ዐያ ር ይዘዐሦሀ ፀ ዐር ዐዘዐ ፊወዘርዐ ርር ኘጸርከ ሃበ አወ ኦ ደቂቀ አስጢፋኖስ ወደተበተኑበት ወደየቀበሌው ሄደ በየሀገሩ ተመላለሰ ጐበኛቸው እጅ ነሣቸው ሰለ ማንኛውም መከራቸው ልባቸውን ከመንገዳገድ መለሰው የእርዳታ ምርኩዝ ሰጣቸው ከመስቀል ላይ ለመውጣት እንዲችሉ በእምነት አጸናቸው ሱባኤ ከዚያ በነሱ ተባርኮ ሽማግሌው በርተሎሜዎስ ታስሮ ወዳለበት ወደ ሳጉጐራ ሀገር ተመለሰ የሠራውን ሁሉ ነገረው እሱም በሚገባ የበረከት ቃል ባረከው ቅዱሱ ወደዚህ ልመጣ ስል እንተ ዘንድ በደኅና እንዲያደርስኝ ስለ እስረኞች ወንድሞች ያሰብኩትንም ሁሉ እንዲያስፈጽመኝ በማኅበሩ ምክር ልዩ ጸሎት አድርጌ ነበረ እግዚአብሔር ደጉን ሁሉ ሠራልኝ ምንም ክፉ ነገር አሳደረሰብኝም አሁንም እንተ ዘንድ ላደርገው እፈልጋለሁ አለው ወደ ዱር ሄዶ እንዲጸልይ ሽማግሌው ፈቀደለት ካጠገባቸው ራቅ ካለ ቦታ ማደሪያ ሠሩለት እዚያ የዓ ቀን ጾም ምህልሳ አደረገ አምስት ቀን እህል ውሐ ፈጽሞ በመተው ይጾምና በሰንበቶቹ ቀን ጾም እንዳይሆንበት ትንሽ ውሐና ቅጠል ይቀምሳል በዚህ ጊዜ የሰይጣን ፈተና መጣበት ፈርቶ ምህልላውን ይተው እንደሁ ወይም ይበረታበት እንደሁ ሁል ጊዜ ሊሰልለው በጦርነት ሳይ እንዳሉ ብዙ ሠራዊት ድምፅ የሚያስፈሩ ክፉ አጋንንት ላከበት ከሱ ጋራ በግላጭ ሲተያዩ ይደነግጡና ይሸሻሉ በላዩ ላይ ያለው የእግዚአብሔር ብርሃን ያበናቸዋል ሰይፍህን በጠሳትህ እጅ ላይ አውርድበት ተብሎ በነቢዩ ምስከራ እንደተጻፈው የክንዱ የማማተብ ምልክትም ያባርራቸዋል ነፍሱን ሊያሸብሯት ከጥቂት ጊዜ በኋላ ደግሞ እንደገና ዝምቦች በበክት ላይ እንደሚያደርጉት ግር ብለው ይሰበሰባሉ ግን በእግዚአብሔር ቀኝ እጅ ስለሚጠበቅ ሊነኩት ሥልጣን አልነበራቸውም ብፁዕ እስጢፋኖስ እግዚአብሔር እጁን ያሳረፈበት ሰው ይሰጣችኋል ያለው ቃሉ እንዲፈጸም እስከ ዕለተ ሞቱ የክፉዎች ሰዎች እጅም ሆነ የእርኩሶች አጋንንት እጅ በክፉ ነገር አልነካውም በእግዚአብሔር ፈቃድ ካልሆነ በቀር በኔ ላይ ክፉ ልታደርግ እንደማትችል አውቃለሁ እኔ ግን ስለ ስሙ በሞት ጥላ መካከልም ብሄድ ክፉ ነገርን አልፈራውም እስኪለው ድረስ ለማስፈራት በግላጭ ይመጣበታል እንደዚህ ሁል ጊዜ ይጉበኘዋል ግን ለዘመቻ እንደተዘጋጀ ሰው በጦር መሣሪያ ተዘጋጅቶ ያገኘዋል አጠገቡ ያሉት ወንድሞችም በሄዱ ተጥር ይኸ ሌሊት ሌሊት እንደ ብዙ ሰው ድምፅ የምንሰማው ምንድን ነው። ደቂቀ እሰጢፋኖስ ከዚያ በኋሳ በዚያ ዓመት ከአግዚአብሔር ዘንድ ጥሪ መጣ ከነሱ ውስጥ አንዷ በጥሪው በሽታ ሳይ እአንዳለች አቡነ እስጢፋኖስ በአግዚአብሔር ፊት ቆሞ ይኸም ሽማግሌ አቡነ አበክረዙን ዝ መነኩሲቶች ለአቡነ ቅዱስ እስጢፋኖስ እነሆ መንፈስ ቅዱስ ምስክራቸው የሆነ ንጹሖች ድንግሎች ብሎ ሲያስረክባቸው አሱም ተቀብሎ ለእግዚአብሔር ሲያስረክባቸው ራእይ አየሁ አለች ቅዱስ አበከረዙን አንዳለውና አንደ መነኩሲቷ ራእይ ሆነ የአግዚአብሔር ጥሪ ወደነሱ መጥቶ ቱ ከወንድሞች ቱ ፍጻሜያቸው ሆነ ራእይ በጊዜው ይደርሳል መንፈስ ቅዱስ በሳዩ ያለ ሁሉን ያውቃል አሱን ግን የሚያውቀው የለም አንደዚሁ ይኸም አቡነ አበክረዙን ሥራውን የሚያውቁት ሰዎች ካልሆኑ በቀር ለትምክሕት ለሌሎች ሳያሳውቅ በጥሞና ኖረ የአባታቸውን ተዝካር ሲያወጡ ተከበቡ በእንደዚህ እንዳለ የአቡነ ቅዱስ አስጢፋኖስ የተዝካር ዕለት ደርሶ ቅዱሳኑ የተዝካር በዓል ሊያደርጉ በተሰበሰቡበት የንጉሥ መልእክተኞች ከብዙ ሠራዊት ጋራ ሆነው መጡ የቅዱሳኑን ሰፈር ከበቧት በደረሱበት ያለውን ህገር ሁሉ አጠፉት ቅዱሳኑን ደብረ ቅፍርያ በምትባል የታሰሩትን ጭምር ሰብስበው ሁሉንም በአንድነት ወደ ንጉሠ ወሰዷቸው ወስደው ምን አንዳደረጓቸው በገድሳቸው መጽሐፍ ውስጥ አለ አቡነ አበክረዙንን ግን አግዚአብሔር ስለደበቀው አላገኙትም። መርምሩ አለ ት ነው ጌታዬ ንጉሥ ሆይ ብቻ ኔ እደርሳቸዋለሁ እሱን ካላገኙት እኔን የህገሩን ጠባይ የሚያውቁ ታሳሳቅ ከዚያ ካሳባቂ ጋራ ላካቸው ሂዱና ኣጥፏት አባታቸውን አበክረዙንን ግን ወይም ወደ ግራ እንዳያመልጣችሁ ር ድምፃቸውን አጥፍተው መጡ ጻማ ን አብረውት ካሉት ወንድሞች ጋራ መሬት ላይ ወርውረው እንደ ግንድ ኛውን ያዝነው እያሉ ጨፈሩ ወደ አንዳደረጉት ከገድሉ መጽሐፍ አጠፏት ቅዱሱን ሲፈልጉ አገሮች ከንይናቸው ፊት ስለሰወረው እያዩት ዊ ባጠገባቸው አልፏቸው ሄደ የሀገሩ ክብርና ሞገስ ያገኛል የህገር ሹም ዛት ዓመት ይኑር የሚለውን የንጉሥሠን ጋ አጥብቀው ያዙ ያለበትን ቦታ ይመዘብራሉ በዚህ ምድረ በዳ አለ ነጩት ይሄዱና ሲያጡት የሜዳውንና ያጋዩታል በእሳት ቃጠሎ አገር ሮ ይጠብቀው ነበር በቀኝ እጁም ዘያኙት በላዩ ሳይ ስላለ ግርማ ፈርተው ግዚአብሔር ከዓይናቸው ይሰውረዋል ቸው እዚያም ከኋላው በጥድፊያ ልእክተኞቹ አፍ ስለሱ እነሆ ይህ መጥቷል እያለ ለፈፋውን አስቀድሞ ል ይጠበቃል ከዚችኛዋ ዕለውና በትዕግሥታችሁ ነፍሳችሁን ኣብሔር ቃል ይደሰታል የአበው ከበረረ ጽኑ አንበሳ ምን ሊያደርገው መጋ ኀይል ረገድ ደካማ የድፀ ዓመት »ም የእባ አበክረዙን ገድል ልጅ ነው ግን በመንፈስ ኀይል ጐልማሳ ስለሆነ ወደሚጠበቅበት ቦታ እንደ ወፍ ይበርራል ዋሻ ውስጥ ወምበዴ ዘረፋቸው በእንደዚህ ያለ ሁኔታ በቀን በፀሐይ ሙቀት በሌሊት ጨለማም በብዙ ችግር እየተሰደደ አልቤታ ከምትባል ከሀገሩ ቄሳ ደረሱ እዚያ አንድ ዋሻ ውስጥ ገብተው ሰባት ቀን አረፉ አብረውት ያሉት ወንድሞች ብዙዎች ነበሩ ከነሱ ጋራ እንደማይደበቅ ሲያዩ ተመልሰው የህገሩን ሁኔታ እስኪነግሩት ድረስ እንዲያርፍ እዚያ ትተውት ሄዱ። ወንድሞች ይኸንን ከቃሉ ሲሰሙ እግዚአብሔርን አመሰጉት ስብሐትም አቀረቡለት እዚያ ሳምንት ያህል አረፉ በተምቤን ምድረ በዳ ከዚያ በኋላ ከዚያ ወጥተው በተምቤን ምድረ በዳ ወዳሉት ወንድሞች ሄዱ ቅዱሱ እዚያ ወር ያህል ተቀመጠ እዚያ የመኖሩን ዜና ሌሎች ወንድሞች ሲሰሙ ነ እንደስመዱት የሩቆቹም የቅርቦቹም ወደሱ እየመጡ የቃሉን ምዕዳንና በረከቶቹን አግኝተው ወደየገዳማቸው ይመለሱ ነበር ቅዱሱ እዚያ ያሉትን ወንድሞች መሥዋዕት እንዲያዘጋጁ አዘዛቸው እንደዚያ አደረጉ ከዚያ በኋላ ከገዳሞቹ ወደ አንዷ ከስዋ ወደምትባሰዋ ሄደ ከእሷ ከወጣ ዓመት ከ ወር ሆኖት ነበረ እዚያ ሀገር ያሉ ወንድሞች ተሰባሰቡና ስሰሱ እግዚአብሔርን አመሰገኑ እሱን በማግኘታቸው ታላቅ ደስታ ተደስቱ ልባቸው እስከትበራ ድረስ በምዕዳን እያጽናናቸው አብሯቸው ቆየ የውጪና የውስጥ የእጅ ሥራቸውን እግዚእብሔር አሳመረላቸው። አሁንም እግዚአብሔር ልባችሁን አታድክሙ ስለ ቤተ የድካማችሁ ፍሬ ይበዛሳችኋል ቤት መልካምነትሽን ፈለግሁ እናንተም በስደት ምክንያት የእግዚአብሔርን ታቦቶች ሳትይዘ ሁሉ የእግዚአብሔር ኀይል ኞ እግዚአብሔር ባለ ወርቅና ባል የሚፈልገው ነቢዩ ኘቶከ ታቀርብልኛለች አንዳለው በንሼ በተቃጠለችባቸው ቤተ ክርስቲያን ይኸንን ምዕዳን ሲጨርስ ጥር አይቶ ክርስቲያኖች በእግዚአብ የጣዖት ቤት መሰላቸውን ወይስ አንደ መሠረት ጥለው እንዳቅማቸው ስብ ያህል አቋቋሙ ቅዱሱ አባታቕ እንደዚሁ እሱም እንደ አባቃ ማስተማር ሳያጓድል የመሥዋዕትን የ አቡነ አበክረዙን ልጆቹን ያጸናው ነበረ እዚያ እንደ ጥበበኛ መለኪያ ያለበትን ባለእዳ እንዲስማማ እያደረገ ለጌታው እያቃለለላቸው ዓመት ያሀል ና ነፍሳቸው ቸር ሆነች የተጻፈባቸወ ይሰጡ ጀመር በእውነት ሥርቅጭ እንድትፈጽመው ሁል ጊዜ ያበረቷፃ በጥልቅ ባሕርና በእሳት መካከል የሰ ጠባቡን መግቢያዋን ይገልጽላቸወ ዘፍ መዝ መዝ ሦ ሉቃስ ማቴ በቤተ ክርስቲያን ዌ የሚወስደው መንገድ ከጥበቱ ዮ አያስኬድምጥበቱ በጣም ቀጭን ደቂቀ አስጢፋኖስ ዙ መገረም ወደቀባቸው የቅዱሳኑን ሚባል ቦታ እስኪደርሱ መንገዳቸውን ድካማችንን ተሸክሞ አዚህ ሳደረሰን ወንድሞችንም ሰይጣን ችልም አሁን እንግዴህ አረፉና ኔ ነቢይ ኤልያስም ስለ እግዚአብሔር እንደዚህ እስከ ደብረ ኮሬብ ድረስ ድረስ አዚያ ኖሯል አላቸው የዚአብሔርን አመስጉት ስብሐትም ረፉ ምድረ በዳ ወዳሉት ወንድሞች ሄዱ ዉ እዚያ የመኖሩን ዜና ሌሎች ጹት የሩቆቹም የቅርቦቹም ወደሱ አግኝተው ወደየገዳማቸው ይመለሱ መሥጥዕት እንዲያዘጋጁ አዘዛቸው እንዷ ከስዋ ወደምትባለዋ ሄደ ት ነበረ እዚያ ህገር ያሉ ወንድሞች ጻሰገኑ እሱን በማግኘታቸው ታላቅ ኸራ ድረስ በምዕዳን እያጽናናቸው የአጅ ሥራቸውን እግዚአብሔር ጹሱ የእግዚአብሔርን ስብሐት ሥሩ አላቸው ወንድሞች ካሁን ማን አጠፉብን ክርስቲያን ሆነው ሳለ ያን ይተውልናል ብለን እንደክማለን። ኖሮ በዚህ ውስጥ መኖር ባልተቻለኝ ደግሞ እንዲህ ይሳል እናንተ ወንድሞች ሆይ አሁ ከእግዚአብሔር ጋራ ሳይፈታተን ሥርዓት ውስጥ ኑሮው እንዴ እላችኋለሁ እግዚአብሔርን ብ ለምኑ እሰጣችኋለሁ ታገኙማዳሻ ልመና አንድ ጊዜ ብቻ ሞም በጠበቀበት ጊዜ ካልተፈጸመች አይበል መጽሐፍ ይመጣ እጠብቀዋለሁ ይላልና በሌዳ ጠብቄ ጠበቅሁት ሰማኝ መለሰ ልመናው ብትዘገይበት አይሰልቕ ጊዜው እስኪደርስ ልመናውን አያ ከዚያም ደግሞ እንዲህ ይል ነበረ አሁንም እላችኋለሁ ይኸንን ሁሉ ልብ ካላችሁት ለብዙ ዓመታት ያ የዕረፍት ዘመን አይገኝም ጊዜው ልብ አድርጉት ክናንተ ፀ አይተውም አንዲደሰቱበትና እንደሸዘ ስለነበሩት ወንድሞቻችሁ ገድልና እንደዚህ ለነፍሳቸው የሚገባ የጽድቅ ግን እንደለመደ ሁከት ማንሣቱን አል ምድረ በዳ ይወጣል አንዳንድ ጊዜ መ ከዳተኛው ባስልዮስ ከማኅበር ጋራ በነበረበት በሶስተኛው ዓ እንዲህ አለ እነሆ ከናንተ የተለየሙ ሎሌ ይዞ መጣ አብረውት ብዙ ሠራዳ በጣም ደነገጡ እነሆ ይህ ሰው የ ለመስጠት ነው አሉ ምክንያቱም ል የሚጠላ በነገር ማሸነፍ የሚወድ ማቴ ። ይኽንን ያሉት አባ አስጢፋኖሰ ይሆናሉ ደቂቀ እለጢፋኖለ አሁንም እናንተም በጽድቅ ሥርዓት ከኖራችሁ እኔም አብሬያችሁ አለሁ እናንተም ከኔ ጋራ አላችሁ በአባቶቻችሁ የጽድቅ ሥርዓት ሁሉ ካልሄዳችሁ ግን ከድካማችሁ ንጹሕ ነኝ በዚህ ምክንያት አይኩንነኝም ሲጠይቀኝ እንዳስተማርኩ አንደነገርኳችሁም እናገራለሁ አሁንም መነኩሴዎችም ሆናችሁ መነኩሲቶች በመንፈሳዊ አባታችሁ ሥርዓት እንዳላችሁ ብትሞቱ ይሻሳችኋል መጽሐፍ ካብ የሚንድ እባብ ይነክሰዋል ይላል በሌላ ቦታ ደግሞ አባቶችህ የሠሩትን ሥርዓት አትናድ ይላል አንደዚሁ አሁንም ወደ ፈተና እንዳትገቡና የመንፈሳዊ አባታችሁን ሥርዓት እንዳትንዱ እንግዴህ መጥፋትን ከፈለጋችሁ ጉዳቱን በኋላ ታገኙታላችሁ አሁን እርግጥ በሕይወት ትንሽ ያስቆያችኋል ሰለሚጣሏችሁ ታገሥ ምክንያቱም ትዕግሥት ያለውን አግዚአብሔር አይተወውም የቀድሞዎች ብዙዎች የተከተላቸውን ደስታ ያገኙት ትዕግሥታቸውን በማራዘም ነው እንደዚሁ አሁንም የመሥዋዕቱ ዕጣን በሠመረበት እግዚአብሔር ይኖራል የሚታበየውን በትሑቱ እጅ ያስገዛዋል እንደዚህ ሁል ጊዜ በጽድቅ ቃል ሁሉ ምዕዳን ያስሰማ ነበረ እንዲህም ይል ነበረ እንግዲህ አሁንም እናንተ ወንድሞች ሆይ ትጉ ምክንያቱም ልባዊ ትጋት ሁልጊዜ አይገኝም ከደብሩ ከጫፉ እስክትደርሉ ድረስ ትጉ እንጂ ከጭኑ ቁጭ አትበሉ ከወንድሞች አንዱ ሰምቶ እኔስ እውጪ በሀገር ከምገኝ ይልቅ በደብሩ በተራራውበደብሩ ጭን ብገኝ ይሻለኛል እላለሁ ደብር መውጣት ግን ይርቅብናል አለ። በሰዓታት ነው እንዳለፈው አንዳቸውንም ሌሎቹን የኢትዮጵያ ዳሞውን አባ ዮሐኒን የደብረ እልቋ ሃይማኖትን አያነሥም ደቂቀ አስጢፋኖስ ርዳው እኔ ዛሬ የሰማኒያ አንድ ዘዚፈቀደ ወደሱ ከመሄድ የሚሻለኝ በማህሳቸው አሰፋኋት እንጂ ኔም ል ያልኩትም የለም ስለሚመጣውም ብዙ ተናገረ እነዚህን ተር ሁሉንም ለማጽናት አልቻልንም ኒ ሐዘን ገብቶ ነበር አሱ ግን መስማትና ወንድሞቻችሁን ምዕዳን ካዜ መግባት አይጠቅማቸሁም እሱ አጠገብ ያሉት ሁሉ አሱ ዘንድ ሙት የነበሩ ወንድሞች ከማኅበርም ያዩ ወደሱ መጡ ከታመመ አንሥቶ ነበረ ያን ጊዜ ግንቦት ሀ ቀን ነበረ እንዲህ አሉት አኛ በምድረ በዳ ያላንተ መኖር አይቻለንም አሱም ዩጾስና በሮች ተዘጋጅተው አሉላችሁ ታገል በነገሥት አደባባይ የስማዕትነት ሙት በገዳም መዘጋት ናቸው ከነዚህ አድርጉትም ወንድሞች በምድረ አንዳዶቹ በሥርዓት እንታገላለን ንፈስ ትዱስ ገለጸለትና አንዲህ አለ ውትቅ እሱ ከቃሉ እያመጣ ይነግረናል ራችሁ የብሉይና የሐዲስ መጻሕፍት መነከሴም ሆነ መነኩሲት ከቃሉ ከማግኀደር ጠባቂዎች በቀር ማንም ቅ ታላቅ ጉባኤ አደረጉ መጸጻሕፍቱንም ም እንደመጡ ሲያይ አንዲህ አለ እንዲሰመ ኣድርገው የአግዚአብሔርን ዲያቆናት የኤኢስ ቆጳስ ቃል ለሕዝብ ያለው ቀን ነው ይኸንን ያለው ሓሙ ምሦክንያት ቃሉን ከፍ ማድረግ ነሙ አንዳች ቃል አንድትናገር ተነሣ ተነሣ ሆኖም ድምፁን ከፍ ማድረግ ደካማ ቃል ይነግረዋል ያ ወንድም መዋል ጎይል ኀይል ኣገኘ ጠነከረም ያዕቆብ ል አግኝቶ ልጆቼ ተስብስቡ በኋላ ያአባ አበክረዙን ድል ንንጵች ንን ትች ችት ዘመን የሚያገኛችሁን አነግራችኋለሁ አእንዳላቸው እንደዚሁ ይኸም ሽማግሌ አባታችን በመንፈስ ኀይል ኀይል አገኘ ጠነከረም ታላቅነቱን አንድንናገር ሁላችንንም የሚስበስበንን ይኸንን ምድረ በዳ ለሰጠን እግዚአብሔር ስብሐት ይድረስው አለ መጀመሪያ የአቡነ ቅዱስ ብፁዓዊ አስጢፋኖስን ውዳሴና ሥርዓቱን ከፍ ከፍ እያደረገ አስታወስ ለሥርዓቱ ምንም እንከን እንደሌለበት እኔ ምስክር ነኝ አለ እንደሚገባው በጣም አመሰገነው ደግሞ ለልጆቹ እንዲህ አላቸው አሁንም እናንተ በምን ምክንያት ነው ያላንተ መኖር እይቻለንም አንሞታለን የምትሉት። ያን ጊዜም ከሱ ለዘላሰም በረጅሙ እስኪርቅ ድረስ በመንፈስ ቅዱስ ኀይል አሸንፎ አባረረው በዚያች ጊዜ ቅዱሱ ዝም አለ ዘለዓለማዊ ዕረፍትና ቀብር ያቺ ሌሊት በሞላ በጣም የምታስፈራና የምታስደነግጥ ሆነችጹ የሰውም ሆነ የአራዊት ድምፅ አልነበረባትም ምድረ በዳው ሰው ካለበት ሩቅ ነበረ እሱን ይጠብቁት ከነበሩት ከጥቂቶቹ ወንድሞች በቀር ሌላ ማንም አልነበረም ቆሮ እኔም እንደነገሥቱ እስራኤላዊ ነኝ ማለታቸው ነው ኘርየ ለበ ሥቭወቫርዐዘ ሀዐቃፎል ርርዐ ሃ ዐ የአባ አበክረዙን ገድል ጊዜው ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ሲሆን ከሰይጣናት ይጠብቀው በነበረ በእግዘ አንቅልፍ በወንድሞች እጅ መካከል ኤ አፍ ስብሐት ይገባዋል አሜን ጠረኑ የጣፈጣቸውሙ እጅግ ጥሩ መዓዛ ነበረበት ከዚያ ና አድርገው እያሰቀሱ በአበው ሕግ ተስፋና ከዳግም ትንሣኤ አስቀድሞ የሆነውን ዮርባን ቀደሱ ሁሉንም እንደተጻፈው ፈጽመ ግንቦት ነውከሰው ከተደበቀ ምድረ በረከቱ ሰዘሰዓለም ከኛ ጋራ ይሁን አማ ይኸንን ገድል የዳፈወ የተረጐመውን ቃሎቹን በእምነት ይማራቸው ለዓለመ ዓለም አሜን ከመግቢያው ጋራ ለማስታረቅ በእየር ደቂቀ አስጢፋኖስ ራ አንድ ሰዓት ላይ የነገሩ ትርጉም ደሚፋረድ ከብዙዎች ጋራ ይሟገት ንድን ነው የምትለው። ያልሁት አላቸው ከማን ጋራ ነው ሌሎች አናይም አሉት እኔ ቸው ዩሪ ወንድሞች ጥያቄያቸውን አቆሙ ነበረ ደግሞ እኔስ እግዚአብሔር እግዝአብሔር ይረዳኛል ይል ነበረ ቴ ሶስቴ ሳይሆን ያለ ተጥር ነበረ አላቸው ኢትዮጵያውያን ካሁን በኋላ አትሸነፉላቸውም ከቡሩኩ ሐዋርያ እኔም እንደነሱ ዕብራዊ ነኝ ንደነሱ እስራኤላዊ ነኝ የሚለው ቀድሞ ያወቃቸውን ሕዝቡን በእግዚአብሔር ጽኑ ይኸንን ዘፁዕ አባ መቃርስ ዘንድ እንደሆነው ክርባት ነበረ ሰይጣን እባ መቃርሰን ከሰው ይፈልገው ነበረ ግን በሁሉም የሚወቀስበት ነገር አልተገኘበትም ጸእየር ላይ ሆኖ መቃሪ መቃሪ ም ገና አላምንህም አለው ቶዬችን በፊት ከሰው ተለይቶ በነበረበት ርማ ሲደርስበት በሥሉስ ቅዱሰ ስም ቺ ወጣ በሽንገሳ በመጣበት ጊዜ ሁሉ ሱ ለዘላለም በረጅሙ እስኪርቅ ድረስ ፁ በዚያች ጊዜ ቅዱሱ ዝም አለ ናኛ የምታስደነግጥ ሆነች የሰውም ሆነ ረ በዳው ሰው ካለበት ሩቅ ነበረ እሱን ዖሞች በቀር ሌላ ማንም አልነበረም ማለታችው ነው ፍርዐ ነ ሀ የአባ አበክረዙን ገድል ጊዜው ከሌሊቱ ስድስት ሰዓት ሲሆን በሁሉ ጊዜና በሁሉ ሰዓት ከሰው እጅና ከሰይጣናት ይጠብቀው በነበረ በእግዚአብሔር ጸባዖት ሰላም እንደጣፋጭ እንቅልፍ በወንድሞች እጅ መካከል አረፈ ለእግዚአብሔር በፍጥረት ሁሉ አፍ ስብሐት ይገባዋል አእሜን ጠረኑ የጣፈጣቸው ወንድሞች እስኪያደንቁ ድረስ በላዩ እጅግ ጥሩ መዓዛ ነበረበት ከዚያ ቅዱሳን ወንድሞች ተሰብስበው ምርር አድርገው እያለቀሱ በእበው ሕግ በክብር ገነዙት የጻድቃንና የታጋዮች ተስፋና ከዳግም ትንሣኤ አስቀድሞ የምትሆነው የነፍስ አስቀድሞ መነሻ የሆነውን ቀዮርባን ቀደሱ ሁሉንም እንደተጻፈው ፈጽመው በአየር ወር ቀንይኸውም ግንቦት ነውከሰው ከተደበቀ ምድረ በዳ በጌታ ስላም ቀበሩት ጸሎቱና በረከቱ ለዘለዓለም ከኛ ጋራ ይሁን አሜን አሜን ይኸንን ገድል የጻፈውን ያስጻፈውን ያነበበውን የተረጐመውን ቃሎቹን በእምነት የሰማውን እግዚአብሔር በአንድነት ይማራቸው ለዓለመ ዓለም አሜን።