Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ለሐርላ ለዓደል ነጋዴዎች ባሪ የደቂቀ አስጢፋኖስ ትምህርትና የአባ አሰጢፋኖሰ ገድል አባ ኤርምያስ ዘገዳመ በኬት ጦጵያ ላይ ዓሥር ሞቱ የኢትዮጵያን ሃይማኖት ሺቋዎ ለምን አንደ ሰው ሁሉ አታደርጉም።»ብዔ አስከሬኑን አምጡ» ዋቢ መጻሕፍትብብብዔ መጠቀም በአቶ አምኀ አስፋው ይኸንን አብረውኝ ነበሩ ምሥራቅ ረቂቁን ል ግድፈት በማረም መጠቀሙንና ጨረሻም ለመጽሐፉ ይኽንን መልክ ፁሉ አኔው ራሴ ብቻዬን ለማድረግ ው በተለየ የአምኀን እርዳታ ባላገኝ ሯ የረጅም ዘመን ወዳጄ ፕሮፌስር ብቦ እንደሱ ሕግ ይዳኘን ከማለት ኢትዮጵያውያን ታሪክ መግቢያውን አመሰንናለሁ ች ጥናቴ የኒው ዮርክ ሕዝባዊ ቤተ መጻሕፍት አስፈቅዶ በፊልም በላከልኝ ቅጂ ነው። የጠረጠርኩት ግዕዙን ካደጉ በ የወላይታ የጋሞ የቦሻ የትግሬ በሕፃንነታቸው ተምረውት ቢዘ የወረስነው የግዕዝ ሥነ ጽሑፍ የሁሉ እንጂ የተወስኑ ጎሳዎች ንብረት እለመሆኑን ይመሰክራሉ በዝቅተኛ ደረጃ ሲታዩ ግን ጉዳት እይጠፋባቸውም የቦታ ስሞችን አስተካክለው አልሰጡንም መሳሳታቸው ደቂቀ እስጢፋኖስ የሚታወቀው ያንኑ ስም ደጋግመው ሲያነሠሥት የተለያየ ቅርጽ እየሰጡ ልኩ ነው። ዘርፍና ተዛራፊን ማማታት ነው። ምክንያቱን ግን የሀገራችን ትምህርት ያልሆነ የእግዚአብሔር ቁጣ አንጂ የእግዚአብሔር ምሕረት አይሉትም ተነሠብኝ የዚች ሀገር ትምዝሽ ጀእ አብ የ እዚህም ገጽ የሌላ ነው።
በርርቨከር ከር ቤተ ክርስቲያንን ያመለጠ ዕድል መመከር ከሮ በርነርበርበ ከር ውዝግብና ሥነ ጽሑፍ» ጨይፀዊ በቋከዐከር ከር ምንጮች ሕልመ ጣነ የገድለ አበው ወአኀው ምስክር የመተርጐም ችግር ደብረ ብርሃን የእባ እስጢፋኖስ ገድል መግቢያ ትውልድና አድገት መንፈሳዊ ጥሪ ዓለምን ስንብት ምንኩስና ለጻማ መጠመድ ብብዝብ አስተማሪነትና ጻማ ብቃት ቅናትና ግጭትብብብ ክጳጳሱ ከአባ በርተሎሜዎስ ዘንድ የመጀመሪያው ስደት በተቄለፈ አግር ብረት በተቄለፈ አስር ቤት ሁለተኛ ስደትየደብረ ገርዜን መመሥረት» ሰይጣን የክስ መርዙን በደብሮቹ ላይ ረጨ» ከንጉሥ ከአፄ ይሥሐቅ አደባባይና ችሎት የንጉሠና የንጉሥ መነኩሴዎች ፍርድ» ደቂቀ እስጢፋኖስ ማውጫ አዲስ ንጉሥ አፄ ዘርአ ያዕቆብ ነገሠ ክሱም ታደሰ የንግሥተ ማርያም ዕውቀት ከንጉሠ ጋራ የመጀመሪያው ግጭት» አምሳ ሰባቱንም በማነቆ አስረ ፍርድና የግርፊያ ቅጣት ተአምረ ማርያምን እጅ አይ መምህርህ ማነው። « የቄርቋራ እስረኞችም ወደ ጳጳሱ ተላኩ ፌሬ የጳጳሱ መፍትሔ ቴ ሰው ተገረፈ ወሳኝ ጉባኤ ታዘዘ ከርቸሌገቡ አዘራት ወደምትባል ምድር ግዞት» በአዲስ ክስ አዘራት ከምትባለው ምድር መልስ» ንጉጮ ከሹመቱ ያባረረው ተክለ ኢየሱሰ ጠላት ሆነ ጄ ምላስና አፍንጫ የመተረጥ ቅጣት ተጀመረ» ደቂቀ እስጢፋኖስ ማውጫ ስለ ደብረ ጽዮን ነገርእንደገና መሐላሳ አልታዘዘምጊዮርጊፅ የቋንጃ መዘዛ ቅጣት ተጀመ የዘ ክትባትና የጣና ግዞት እስረኛ ጎብፒዎቹ ታሰሩ የረኀብ አድማብ» ያላለቀ የብሔረ በሊ የግዞት የአድማው ውጤትዔ ከቆገት ወደ ፈጸጋር የተላኩ ረ ጸጸትና ንስሐብብብብዔ ተስቦ ገባ» ተክለ ኢየሱስ ጠላት ሆነየንጉሥ ዓዋጅ ሹም ተስፋነ ክርስቶስ ጠላት ሠራተኞቹንና ሠራዊቱን ተቆጣ» አባ ብእሴ ስላምና አባ ሳሙአእ ግብጻውያን እንግዶችበምድረ ፈራጎ» በል እንደ ወንድ ውጋ የሞት ፍርድ እንደገና ተስቦና አፈሳእጁ ለመቀጣጫ በአምስት ከተሞች ተወገሩ» ብእሴ ስላምና ሳሙኤል ሌሎ ብርሃን ወረደ በምድረ ቆገት የተያዙ ወ ታላቅ ተስቦ በንጉሠ ሰፈርብ እንደፈሪ ፊቴን አልሸፋሪ በማነቆ ከታሰሩ ጋራ ሰለሃይማኖት ክርክር» በምድረ ጠዞ በረኀብ የሞተው አንዱ እግሬ ተረስቷችሁ ቋንጃውን አላወጣችሁምና ተመለሱ ምድረ ጋዘም ላይ የተያዙት በአህያ ጭኖ ወደ ብሔረ ኤፋትበሥቃይ» አባ ዘታኦስ ዘሰርማት ያመመ ባለጋራን ለማጥቃት የጠቀመ ዓዋጅ» የወንድም ገብረ ዋሕድና የኡእ የምድረ ፀጋም ኢትዮጵያውያን» ዮፈን የሚያመጣ የደብረ ብ ገድለ መርቆርዮስ አባ ዕዝራ የያዚቸው በቀጋ ሕ የፈጸጋር መልእክተኞችና መነኩሲቷ» በገን ያሉት ደቂቀ እስጢፋኖ መድኃኒት የማጠጣት ቅጣት ተጀመረ የለክማ እስረኞች አነ አባ እ ደሙ በሱ በራሱ ላይ ነው» የመጋርዳ እስረኞች» የምድረ ጸጋም ዘመቻ የመጨረሻው ታሳት ጉባኤ እስላሙ የንጉሠ አማች ጠላት ሆነ የወንድም ፍሬ ክርስቶስ አዉ ኢባ ደብረ ብርሃን ተባለች ብብ የደራሲው ማጠቃለያ የንጉሠ የመጨረሻ ሙከራ የሶስቱ የጦር ኀይል ክፍሎች አበስኪሮንና እስጢፋኖስ ዋጋቸውን አገኙ የመጋቢት ምንባብብብጧ ምፅዳን» መግቢያ አሁንም አልሞቱም ይነጋፅ ከመንበርታና ከዓጋሜ የተያዙ አስረኞች» ወንድም ሊቃኖስና ረዳቱ ሃይማኖት የሚያስተው ሥቃይ ቦሌ የሚጠጣው መምህር በር የዕርቅ ድርድር የንጉሠ ፍጻሜ የጦር ኀይሉ የሠራዊቱ ዓይነት ተለቅቆ እንደገና ተያዘኀኀ የአባ አበክረዙን ገድል የግራ ስዎች ወረራጧዝዝጧጧ» መግቢያ ጉዳት ያደረሰው ከዳተኛ ወንድም ትውልድና አስተዳደግ ምስጢረ ሥላሴክርክር መንፈሳዊጥሪ» ወደ ሀገረ በሊ ግዞትብብብብብብብብብዔ» ምንኩስና አባ ሀብተ ማርያም ዘደብረ ሊባኖሰ ጠላት ሆኑ ከአባ እስጢፋኖስ ጋራ መጽሐፈ ብርሃንብብብብብ። ጋሪያ መንፈሳዊ ጥሪ መ ምንኩስና» ነቅሆኑ ከእባ እስጢፋኖስ ጋራ » መነኮሳቱ በእባ እስጢፋኖስ ላይ ተነሥሠ ደቂቀ እለጢፋኖለ ብ ማውጫ ተሰድደው ለሥቃይ ተመለሱ ካህን ቸገረየኢየሩሳሌም ጉዞ ተለድደው የራሳቸውን ማኅበር ገዳም አቋቋሙ በመንገድ ላይ የተነሣ ሁከት ሰላማዊ ኑሮና እድገት የማርያው ሹም አስታራቂ አባ አበክረዙን እልቅና ተመረጡ በበረሐ የአምላክ ረድኤት ሰይጣን ሞገድ አስነሣ የአባ አስጢፋኖስ ዕረፍት አባ አበክረዙን ከንጉሥ ፊትዕርቅ አልተቻለም በምድረ በዳ ሰንበት ማክበር አባ እስጢፋኖስ ከንጉሥ ፊት»» ኢየሩሳሌምም ተጨቃጨቁ በአፈሳ ከንጉሠ ፊት ለነአባ ዕዝራ ብርሃን ወረደሚቹ ወደ ምሥራቅ ሰደት የአቡነ ዕዝራ ተግሣጽ አባታቸውን ሲፈልጉ ተያዙ» ፈተና ምህልላ ያዙ » ክህነት ከማን መንበር ጳጳስ ደ ወደ ሌሎች አገሮች ሰደትና እስራት» ወደ ኢትዮጵያ መልስ» በእርሻ ላይ ረኀብ ንጉሥ ናኦድ አቡነ ዕዝራን ስ ሰባኤ ንጉሥ ናኦድ አቡነ ዕዝራን በየሀገሩ ያሉ እስረኞችን ጉብኝት» ከጳጳሱ ከአቡነ ይሥሐቅ ሱባኤ። »ብዔ አስከሬኑን አምጡ» ዋቢ መጻሕፍትብብብዔ መጠቀም በአቶ አምኀ አስፋው ደቂቀ እስጢፋኖስ ሥዕሉች ተርጓሚው እና ዓስማየሁ የአርባፅቱ ወንጌላት አቅማራት እብ ር አግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ምስስ ፍቁር ወልዳ ከደቂቀ አስጢፋኖስ መጽሐፍ እ ዐር » የንቅናቄው መሪ አቡነ እስጢፋኖስ ከደቂቀ አስጢፋኖስ መጽሐፍ እ በር የማቴዎስ የማርቆስ የሉቃስ ወንጌል አቅማራት አብብዩ በፕሮፌሰር ጌታቸው ኃይሌ ከ በግብጽ ምድረ በዳ የብሕትውና ምንኩስናን የጀመሩ አባ እንጦንስ አስያ ርቃናችንን የታበ ከደቂቀ አስጢፋኖስ መጽሐፍ እ ሀር ኮ አስማለታችን ውስጣችንን እንደ በግብጽ ምድረ በዳ በብሕትውና የኖሩ አባ ጳውሊ ሳነብብ ምዕራባውያን በእንግሊ ከደቂቀ አስጢፋኖስ መጽሐፍ እ ሀበር ዩ » የሚሉትን ስውን የማሰቃየትን በግብጽ ምድረ በዳ የማኅበር ምንኩስናን የጀመሩ አባ ጳኩሚስ በዚህ ክፉ ዘዴ እንደሚታመ ከደቂቀ አስጢፋኖስ መጽሐፍ እ ሀበር ዩ የታሪካችንን ርዝመትና ያለንብ የደብረ ገርዜን ሁለተኛው አበምኔት አቡነ አበክረዙን ዘዴእችን ማስረጃ ሆኖ ሊያገ ከደቂቀ አስጢፋኖስ መጽሐፍ በ ዩ በሥልጣኔ በራፍ ላይ ደርሰን የማቴዎስና የማርቆስ ወንጌል አቅማራት ጩእእብ አሁንም ውጭ ቆመን መቅ አግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ምስለ ፍቁር ወልዳ የገዢዎቻችን የአፈና ተግባር ዮ ጩከብበብ ኬ እየተመራን የስውነት ህብታችነ ኑሮአችንን የምናሻሽልበትን ዘዴ በሌላ በኩል ደግሞ እምነታቸውን ማንንም ሳይፈ መገኘታቸው ከአፈናው ባሻገር ትልቁ ነገር የነዚህን የደቂቀ እ አለመቀበል አይደለም ትልቁ ኃይል ተመርተው ወይም ተገ ብርሃን ተጉዘው ከሲወርድ መደምደሚያ ሳይ መድረሳቸመ ስዕውቀት ለአድገትና ለመሻጃ እየቀደዱ አዳዲስ ደረጃ ላይ የ በኢትዮጵያ እንዲህ ያሉ ሰዎች በማለታቸው አገሪቱ ከነሱ ልረ አጣች የኢትዮጵያ ሊቃውገ በማያሳስብ የቁልቁለት አስተቁ ዛሬ ያሰንበት ደረጃ ነው የኢትዮጵያ የቤተ ክህ ችሎታ እንዳስው አያጠራጥር ያስባል ትክክስኛ የአስተሳሰ ደቂቀ እስጢፋኖስ ። ቨ የአርባዕቱ ወንጌላት አቅማራት እእብ መግቢያ አባ እስጢፋኖስ ኑ ነቢይ ሲነሣ እንደዚሁ ጽኑ ንጉሥ ያስነሣል ከብ ዘዘዘ ል ክክ ዘ ዘዚርዚዘቨ ሂ ብከ ሃንጌሳት አቅማራት እግዝእትነ ቅድስት ድንግል ማርያም ምስለ ፍቁር ወልዳ ከደቂቀ እስጢፋኖስ መጽሐፍ ሄዉር ደቂቀ እስጢፋኖስ ታሪካቸውን እዚህ የማቀርበው እስጢፋኖስ የኢትዮጵያ ቤተ የተወገዙ አድርጋ የምታያቸው የተሐድሶ እንቅስቃሴ መሪዎች ክዕበርክዉ ዐ ቪርያዐበብቧ ተድዳ ከክክር ውስጥ የዛገና ዮ የተፈጥሮ ተስጥዎ ካላቸው ታላቅ እነዚህ ስዎች መለወጥ አለበት ደግሞ ታላቅነታቸው ወደ ገናና ሐሳብና የምርምር ሰዎች እገ እስጢፋኖስን ገድሎች የማሳት እንቅስቃሴና ለእምነት መሞት ። የአባትነት ስሙ አየገነነ ሲሄድ ቀስ በቀስ ጄ ክቨ እ ዐፀ ዘርወገሀዘ ፀፀዛወገሀ ዐሪ ሀሪ ለፊያ ረሪ ወያር ዐ ዐሀዐ ዐፖይሃዐና ር ያርያ ዐሀዘዐዘሂ ርርዐ ሄ ሀርከፎ ፐከፀ የቪ ከ ከር ላህበ ዞ ዐ ጽ ሃዐፒ አጴጂኢዴበሃ ዩ አነ ሸሪ ዛርጋገሀዘ ዛደፀዘወጋ ያ ርወሀዐ ተሆዐዘ ር ዳወጩርፀ መዐዛዘሄ ጩዐ ያገወሪዐ ወፀ ዖዐዱ ርርዕ ሄ ደቂቀ እስጢፋኖለ ሌሎችም እየመጡ የሱ ተከታዮች ይሆናሉ በዚህ መንገድ ራሱን የቻለ አዲስ ደብር ይቋቋማል የገዳሙ መሥራች አባት መምህር አበምኔት ከተሾመም ንቡረ እድ ይባላል ተከታዮቹ ገዳሙን የጀመረው መነኩሴ ልጆች ደቂቅ ይባላሉ ተከታዮችን ልጅ የሚያደርጋቸው ሥርዓቱን ሥርዓታቸው እምነቱን እምነታቸው ማድረጋቸውና ከገዳሙ መመንኮሳቸው ነው ለምሳሌ የደብረ ሊባኖስ መነኮሳት ገዳሙን ባቋቋሙት በአቡነ ተክለ ሃይማኖት ስም ደቂቀ ተከለ ሃይማኖት እንደሚባሉት ነው የአባ እስጢፋኖስ ተከታዮችም ደቂቅ እስጢፋኖሰ የሚባሉት ስለዚህ ነው እምነታቸውን ለብዙ ዘመን እምነታቸው አድርገው ባወጡት ሥርዓት ዋረዋል ሥርዓታቸው ሌሎች አድባራት ትተውታል የሚሉት የድኸነት የስግደት የጸሎት የዝምተኝነት ኑሮ ሲሆን እምነታቸው ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ካልሆነ በቀር ለወሳዲተ አምሳክ ሥዕል ለመስቀል ለንጉሥ አንሰግድም እራስን የሚያስጎነብስ እጅ አንነሣም ከቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ውጪ የሆኑትን አንቀበልም ነው ደቂቀ አስጢፋኖስ ይወቁት አይወቁት አይታወቅም እንጂ ለሥዕልና ለመስቀል አንሰግድም ማለት በኢትዮጵያ ታሪክ አዲስ ሐሳብ አይደለም እነሱ ክመነሣታቸው ከመቶ አምሳ ዓመት ግድም በፊትም እዚያው እትግራይ ለሥዕልና ለመስቀል አንሰግድም ምክንያቱም ሥዕል ሰሌዳ ነው መስቀልም የጎልጎታ ዕንጨት ነው የሚሉ ታላላቅ ሰዎች ተነሥተው ነበረ ግን አፄ ያግብአ ጽዮን እመቤታችን ተገልጻልኝ ለሥዕሌና ለልጄ መስቀል መስገድ ይገባል ብላኛለችና ያልታዘዘ አንገቱ ለገመድ ያከማቸው ንብረቱ ለሠራዊቴ ቤቱ ከጠመንጃዬ አፎት ለምትወጣ እሳት ይዳረጋል ሲል ስላወጀ ያገሩ ሰዎች ሁሉም ንጉሠ ያዘዘንን ሁሉ እናደርጋሰን ለመስቀልና ለሥዕል እንሰግዳለን ብለው በመታዘዛቸው እንቅስቃሴው በዚህ አክትሟል ደቂቀ እስጢፋኖስ የተነሥት በአፄ ይሥሐቅ ዘመን ሲሆን ማርቲን ሉተር ጀርመን ሳይ ተመሳሳይ ሐሳብ ይዞ ከመነሣቱ ከሰላሳ ዓመት ግድም በፊት ነው ግን በየትም አገር ቢሆን በተደላደለው ሥርዓት ላይ ተመቻችተው የተቀመጡ ኀላፊዎች የሚነካቸውን ለውጥ ስለሚጠሉ እንዲህ ያለውን የለውጥ ጥሪ ይቃወሙታል እንዲያውም ተጣሪዎቹን ባላቸው ሥጋዊና መንፈሳዊ ኀይል ሁሉ ሊያጠፏቸው ይሞክራሉ በአባ እስጢፋኖስና በተከታዮቻቸው በደቂቀ እስጢፋኖስ ላይ የደረሰው ይህ ነው አበባቸውን አረገፉት የእንቅስቃሴያቸውን ነበልባል ውሐ ቸልሰውበት ሳይቀጣጠል ቀረ። ቤተ ክርስቲያኗ ቅድስት ድንግል ወላዲተ አምላክን ታከብራለች እንጂ አታመልክም ከእምነቷ ውጪ የሆኑ ሐሳቦች ሲነሥጮም በጉባኤ በውይይት ታስቀራቸዋለች ገድሎቻቸው እንደሚያሳዩት ደቂቀ አስጢፋኖስን መንፈሳዊ ሥልጣን ያላቸው ጳጳሳቱ ያወገዚቸው ለመሆኑ የማያከራክር ማስረጃ የለንም ያወገዛቸው ወይም ተወግዘዋል የሚለው ንጉሠ አፄ ዘርአ ያዕቆብ ነው ታሪካቸውን ስናነብ እንደምናየው መወገዛቸውን እነሱ አያምኑም እንዲያውም ራሳቸውን የሚጠሩት ቅዱሳን ቅዱሶች አያሉ ነው አባ አስጢፋኖስ በከሓዲነት ተከስሰው ከሱ በፊት በነገሠው በአፄ ይሥሐቅ ችሉት ቀርበው የገለጡት እምነታቸው አፄ ዘርአ ያዕቆብ ችሎት ሲቀርቡ ከገለጡት እምነታቸው የተለየ አልነበረም ሆኖም በአፄ ይሥሐቅ ችሎት የተመሰገኑ መነኩሴ በአፄ ዘርአ ያዕቆብ ችሎት ተወገዙ የአፄ ዘርኦ ያዕቆብ አገዛዝ ራቅ ብለው ሲያዩት ዘመኑ ሁሉ ያው ካልሆነ የአፄ ዘርአ ያዕቆብን ዘመን ታሪከ ሳነብ ምነው በዚያን ጊዜ በተወልድኩ እና አንኳን በዚያን ጊዜ ያልተወለድኩ የሚሉ ሁለት ተቃራኒ ስሜቶች ይመጡብኛል። ኢትዮጵያ ውስጥ የተፈጸሙት ንጉሠ የሰበሰባቸው ተአምራትም የሥነ ጽሑፍና የታሪክ ምንጭነት አሳቸው ይህንን መግቢያ ለማዘጋጀት ካስቻሉኝ ምንጮች ውስጥ አንዱ ሦለምረ ማርረምነው ዘመኑን የማያጓጓ የሚያደርገው ንጉሥ ከእሚያምነው በተለየ እምነታቸው በጸኑት ሊቃውንትና የሃይማኖት ሰዎች ሳይ ያደርስባቸው የነበረው ጽኑ ቅጣት ነው ምን ማለቴ እንደሆነ እዚህ የማቀርባቸው የአባ እስጢፋኖስና የተከታዮቻቸው ገድሎች ይገልጽጹልናል አፄ ዘርአ ያዕቆብ አባ እስጢፋኖስን እስጢፋ ተከታዮቻቸውን ደቂቀ እስጢፋ የእስጢፋ ልጆች ነበር የሚላቸው አባ እስጢፋኖስን ለምን እስጢፋ እንደሚላቸው አልነገረንም ግን ንጉጮ የሽሙጥ ስም ፃውጣት ይችልበት ነበረ ደቂቀ እሰጢፋኖስ ሽሙጡ እንደገባቸው ከሆነ እስጢፋ በግብጽ ቋንቋ የሰይጣን ስም ስለሆነ የእግዚአብሔርን ቤት አስተዳዳሪ ሰይጣን እኛን ልጆቹን የሰይጣን ልጆች ለማለት ነው ይላሉ እነሱም አጻፋውን ሲሰጡት ድብ ፀር ጅብ ጠላትአያ ጂጦ ዝራጉን ድራጎን ይሉት ነበር የሃይማኖት ውዝግብ የዘመኑ ዋና ዋና አከራካሪ ጥያቄዎች ስለ ምሥጢረ ሥሳሴ ስለ ምሥጢረ ሥጋዌ ሰለ ሰንበት አከባበር ስለ ቤተ ክርስቲያን የሕግ መጻሕፍት ቀዮጥር ቅድስት ድንግል ማርያምን የቅዱሳንት ሥዕልን መስቀልን ስለማክበር ስለ ክርስቶስ ሁለተኛ መምጣትና ከጻድቃኑ ጋራ አንድ ሺህ ዓመት ስለ መንገሥ ማለት ስለ ደብረ ጽዮን ወይም ስለ ስምንተኛው ሺህ ነበረ ዜቨርከር ጆፎህ ክኩዕሃር ከ ዥርዐክቲከ ዐየ ከር ዘሺቪኪቪኗ በ ከ ዐህቨፎርበከ ከ ቨርርበከ ዕበህ ርዐዖርሁ ሃር ኦዞ ለምሳሌ ዘሚካኤልና ገማልያል የሚባሉ ሁለት ሊቃውንት አልቦቱ መልክዐ ለእግዚአብሔር ከመ መልክዐ ሰብእ እግዚአብሔር የሰውን መልክ የሚመለል መልከ የለውም በማለታቸው ንጉሥ ተቆጥቶ ሊከራከራቸውና ሊረታቸው የሊቃውንት ጉባኤ ሰብሰቦ ነበረ የዘመኑ ታላላቅ ሰዎች እነማን እንደነበሩ በከፊልም ቢሆን ለማወቅ የቻልነው ንጉሥ በጉባኤው ላይ የነበሩትን ሰዎች የሰም ዝርዝር ስለመዘገበልን ነው ሀሼከፀጽ ፐከ ቨክነሃ ። ርእ ክኤኡ ደቂቀ እስጢፋኖስ ረዳቸው ይቃወሙት ነበረ እነሱን ይችል ጉባኤ እየጠራ በራሱ ዳኝነት ጉባኤውን ታሪክና ውሳኔ በጽሑፍ »ሬክ ሠርቷል ኢትዮጵያ ውስጥ ቶአምራትም የሥነ ጽሑፍና የታሪክ ልማዝጋጀት ካስቻሉኝ ምንጮች ውስጥ ርገሙ ንጉሠ ከእሚያምነው በተለየ የሃይማኖት ሰዎች ላይ ያደርሰባቸው ቴ እንደሆነ እዚህ የማቀርባቸው የእባ ች ይገልጹልናል እስጢፋ ተከታዮቻቸውን ደቂቀ የሚላቸው አባ እስጢፋኖስን ለምን ግን ንጉሠ የሽሙጥ ስም ማውጣት ሽሙጡ እንደገባቸው ከሆነ እስጢፋ የንን የእግዚአብሔርን ቤት አስተዳዳሪ ኔጆች ለማለት ነው ይላሉ እነሱም ጅብ ጠላትአያ ጂቦ ዝራጉን ስለ ምሥጢረ ሥላሴ ስለ ምሥጢረ ልለ ቤተ ክርስቲያን የሕግ መጻሕፍት ን የቅዱሳንት ሥዕልን መስቀልን መምጣትና ከጻድቃኑ ጋራ አንድ ሺህ ደብረ ጽዮን ወይም ስለ ስምንተኛው ክበፍርበሮ ከር ዝዕኣከ ዐ ከ ፀ ዝበርርበከ ርበከበር ዐርገ ሃር ዘሚካኤልና ገማልያል የሚባሉ ሁለት ልእግዚአብሔር ከመ መልክዐ ሰብአ ጾሟሚመስል መልክ የለውም በማለታቸው ሊረታቸው የሊቃውንት ጉባኤ ሰብስቦ ን እንደነበሩ በከፊልም ቢሆን ለማወቅ በሩትን ሰዎች የስም ዝርዝር ሰለመዘገበልን «ክኩ ነኞ ከ ከዕክዢ ዐ ዐዐ እዚህም ገጽ እና መግቢያ ው ው መ አሁን ገድሎቻቸውን ወደ አማርኛ ተርጉሜ እዚህ ያቀረብኩት እባ እስጢፋኖስና ተከታዮቻቸው ከአፄ ዘርአ ያዕቆብ ጋራ የሚያጣላቸው ጉዳይ ንጉሠ እንደሚለው ከሆነ ለመቤታችን ለቅድስት ድንግል ማርያምና ለክቡር መስቀል ስለማይሰግዱ ነው እነሱ የሚሉት ደግሞ ይሄ ሰበብ ነው የሚያሳድዳቸው ለሱ ስላልሰገዱለት ነው አባ እስጢፋኖስና ተከታዮቻቸው ስግደትን ከአምልኮት ጋራ ሰላያያዙት ከሰው ጋራ ሰላምታ ሲሰጣጡ እንኳን አንገታቸውን ሰበር አያደርጉም ሰነዶቻቸው እንደሚመሰክሩት ስግደት ለእግዚአብሔር ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ካልሆነ በቀር ለሌሳ አይገባም ይላሉ ንጉጮን ከችሎቱ ለጉባኤ የተሰበሰበው ሕዝብ ሁሉም ራሳቸውን ዝቅ በማድረግ ምናልባትም ከመሬት ላይ በመውደቅ ሰላምታ ሲሰጡት እነአባ እስጢፋኖስ ከፊቱ እንደ ጂብራ ተገትረው ይቀራሉ። ለምን አታጎነብሱም ሲላቸው ለሰው መስገድ አይገባም ለሰው መስገድ አምልኮ ባዕድ አምላክ ያልሆነን ማምለክ ነው ይገባል ካልክ ሕግ ይዳኘን ብለው ምንም ነገር ሳይፈሩ በሕግ ቀጥ አድርገው ይከራከሩታል ጻድቆች ሳይቀሩ ለታላቅና ለባለሥልጣን ሰሳምታ ሲሰጡ እንደሚያጎነብሱ እንደሚሰግዱ መጽሐፍ ሲጠቅስባቸው ለማስረጃነት ከነሱ ድክመት ይልቅ የማያልፈው የእግዚአብሔር ቃል ይበልጣል ከኔ በቀር ለሌላ ለማንም አትስገዱ ብሏል ይሉታል በእምነታቸው ሲጸኑበት አይቀጡ ቅጣት ይቀጣቸዋል ሕግ የሚሉት በብሉይና በሐዲስ ውስጥ ያሉትን የቤተ ክርስቲያን መጻሕፍትና በመጽኃፊ ፈኖምዶዕና ያዕመጽጋፊ ዴዲድዕቅልያ ውስጥ የተደነገገውን ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን ነው ይኸም ሆኖ የነሱ ምንጮች ናቸው እንጂ ዘርአ ያዕቆብ በተወልን ሰነዶች ውስጥ ስላልሰገዱልኝ ተጣላኋቸው ሲል አላገኘሁም እንዲህ ብሎ ይጽፋል ተብሎም አይገመትም አይጠበቅምም ለንጉሠ ላለመስገድ የሰጡት ምክንያት በቂ ቢመስልም ጦሩ እየተሰበቀ ሰይፉ እያውለበለበ ፊት ለፊት ሲመጣባቸው ለንጉሥ አንገትን ሰበር አድርጎ እጅ መንሣት አምልኮ አይደለም ብለው ማምለጥ ሲችሉ አስከመጨረሻው እንዲጨክኑ ትልቅ ተጽዕኖ ያደረገባቸው አንድ ከመጽሐፈ መነኮሳት ያገኙት ታሪክ ይመስለኛል ታሪኩ እንዲህ ይላል ደግሞ ያ ወንድም አባ ቆረኒሰ ከአስቄጥስ የወጣሁ ጊዜ ያለኝን ነገረኝ የግብጽን ምድረ በዳ አልፌ እዚያ ትንሽ ሰሌን ስጉነጉን ብዙ እርኩስ መንፈሶች በጣም በሚያሰፈራ ግርማ ሆነው ወታደሮች መሰለው ታሠልምሪ ማርያም ገጽ በአጅ የተቀዳ መጽፈ ፈኖዶሰ በታላላቅ ቤተ ክርስቲያኖችና በውጪ አገርም በአንዳንድ የምርምር ቤተ መጻሕፍት ይገኛል ግን ስላልታተመ ሁሉም በቀላሉ አግኝቶ የሚጠቅሰውን አንድ ምንጭ መጥቀስ አልተቻለም የ እሸ ዐፀርዘዐ ጩርዐ ርርዕ ሃ ደቂቀ እስጢፋኖስ መጤ ከነዚያ መንፈሶች ውስጥ ጥቂቶቹ ወደኔ ወደ ውስጥ ገቡና ተነሥ ውጣ ንጉጮ ጠርቶነል አሉኝ አልወጣም አልኳቸው የምጐነጉነውን ከአጄ ነጠቁኝና ና ተነሥ ንጉሥ ጠርቶሃል ስንልህ ቁጭ ብለህ ትጉነጉናለህ። ድ ሐለ ወወለድ ወመጋፈፅ ቆፉዕከዚህ በፊት ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ እስግዳለሁ የሚባል እንጂ ለማርያም እስግዳለሁ የሚል አላገኘንም የሚል መልስ እንደሰጧቸው ራሳቸው ነግረውናል አለመስገድን እንደ አለማክበር አያዩትም እመቤታችንን ማክበራቸው አያጠራጥርም ምስለ ፍቁር ወልዳ የሚባለውን ቅድስት ማርያም ልጄን ጌታችንን ታቅፋ የሚያሳየውን ሥዕል በየመጽሐፎቻቸው ውስጥ ሥለው ተገኝቷል በራሳቸው በአባ እስጢፋኖስ ገድል ውስጥም አለ ገጽ ን ተመልከት በዚያ ላይ እንደ ሌሎቹ ሁሉ የቅዱስ ኤፍሬምን ውሴኔ ማርሥ እና የቅዱስ ያሬድን ሀረሃ ይደግሙ ነበረ እነዚህ ሁለት ድርሰቶች እመቤታችንን የሚያደንቁና የሚያመሰግኑ በየአንቀጹ ዛለፈ ፅታ ቆድዕታ ቅድስት ሆይ ኀጢአታችንን ይቅር እንዲለን ክልጂሽ ከወዳጂሽ ዘንድ አማልጂን የሚል ንባብ ያለባቸው ናቸው ጳጳሱም ለቅድስት ድንግል ማርያም ብትስግዱ ስሕተት አይሆንባችሁም ብለዋቸው አብረው መስገዳቸውን ራሳቸው መስክረዋል ንጉጮ ያገኘባቸው ወንጀል ኀጢአት ለቅድስት ማርያም አለመስገዳቸው ሳይሆን ወይድመ ሥሃጎ ዕፇፉ በሥዕሏ ፊትም ስገዱ ድቋ ለው ወዳውጮ ዩእኔብ አዚህም ገጽ ሦፇዳምረ ማርዖሥ ገጽ መግቢያ ብሎ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ያወጀወ ነው አንድ ጊዜ ምስለ ፍቁር ሥዕሉን አድንቀው ለስው ሥሪፊ ለማስታወሰ የሰው ሥራ ነው ለክቡር መሰቀል አንሰግድም ማለ ፅዝራ ገድል እንደሚመሰክረው የኋ አፄ ዘርአ ያዕቆብ ደቂ የሚከሳቸው አብ ወልድ መን ይናገራሉ ስለሚሏቸው ሶስት አማ ቃል ስለሆነ ቃልነቱ ለአብና ለ መንፈስ ቅዱስ በራሳቸው ቃል እን ደብረ ዮን የለም ብዘ ሳይሆኑ ዘሚካኤልና ገማልያል ዮ ጽዮን ክርስቶስ ከጻድቃኑ ጋራ ዮ ምሳሕ በደብረ ጽዮን በደብረ ። ይደግሙ ነበረ እነዚህ ጫመሚያደንቱና የሚያመሰግኑ በየአንቀጹ ግጢአታችንን ይቅር እንዲለን ከልጂሽ ል ንባብ ያለባቸው ናቸው ጳጳሱም ነዱ ስሕተት አይሆንባችሁም ብለዋቸው ክክረዋል ጆል ኀጢአት ለቅድስት ማርያም » ሥሪጎ ዕሃፉራ በሥዕሏ ፊትም ስገዱ እዚህም ገጽ መግቢያ ብሎ ለሕዝበ ክርስቲያኑ ያወጀውን ዓዋጅ አለመቀበሳቸው መሆኑ ግልጽ ነው አንድ ጊዜ ምስለ ፍቁር ወልዳ የሚባለውን ሥዕል ቢያሳዩዋቸው ሥዕሉን እድንቀው ለሰው ሥራ አትስገድ የሚለውን አምላካዊ ትአዛዝ ለማስታወስ የሰው ሥራ ነው እሉ ግን ለቅድስት ማርያም ሥዕልና ለክቡር መስቀል አንሰግድም ማለታቸውንም ቢሆን የአእስጢፋኖሳዊው አባ ዕዝራ ገድል እንደሚመሰክረው የኋለኞቹ ልጆች ትተውታል አፄ ዘርአ ያዕቆብ ደቂቀ አስጢፋኖስን ስለ ምስጢረ ሥሳሴ የሚከሳቸው አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስን ለየራሳቸው በራሳቸው ቃል ይናገራሉ ስለሚሏቸው ሶስት አማልክት እደረጋችኋቸው ብሎ ነው ወልድ ቃል ስለሆነ ቃልነቱ ለአብና ለመንፈስ ቅዱስም ነው ሲሳቸው አብ እና መንፈስ ቅዱስ በራሳቸው ቃል እንደተናገሩ መጽሐፍ ይጠቅሱበታል። ደብረ ጽዮን የለም ብለው የሚከራከሩ ግን ደቂቀ እስጢፋኖስ ሳይሆኑ ዘሚካኤልና ገማልያል የሚባሉ ሌሎች ሊቃውንት ናቸው ደብረ ጽዮን ክርስቶስ ከጻድቃኑ ጋራ የሚገዛበት የአንድ ሺህ ዓመት ዘመን ነው ምሳሕ በደብረ ጽዮን በደብረ ጽዮን ምሳ አንዳንዴም ምሳሐ ከብካብ የሠርግ ምሳ መብልዕ ዘያ የአንድ ሺህ ዓመት መብልነ ማአድ ዘ የአንድ ሺህ ዓመት የምግብ ገበታ ይሉታል መጽሐፈ ድጓው መንግሥተ ደብረ ዮን ይለዋል መሠረቱ ራጳቋዖ ዶኃፇዕ ሇፇኋሏምረ ጴዲይፉቱዕጠ ቀምህሠሮሦ ገፆራዳሦ ሲሆኑ ሌሎች የጸሎት ድርሰቶች በተለየም አንዳንድ አኩቴተ ተርባኖች ይጠቅሱታል እምነቱ ስለ ስምንተኛው ሺህ ከሚታመንበት ጋራ የተያያዘ ነው ንጉሥ ደቂቀ አስጢፋኖስን ጎትቶ እዚህ ክርክር ውስጥ አስገባቸው እንጂ ይኽ የነሱ ጉዳይ አልነበረም እነሱ ሲጠየቁ የሚሉት ወደ ፊት እንደምናየው የክርስቶስ መንግሥት የክርስትና ዘመን ስለሆነ የክርስቶስን ሕግ ለሚጠብቅ ሁሉ ዘመን ሳይለያት ሁል ጊዜም አለች ነው ንጉጮ ግን ወደ ፊት እንደሚሆን በሰፊው እየጻፈ ያስተምራል በእንተ አለ ያሰትቱ ደብረ ጽዮን ደብረ ጽዮንን ስለሚያቃልሉ በሚል ለልበ ከ ይ ልዕ በ በ ሪ ህዐ አዚህም ገጽ ጌታቸው ኃይሌ ሕረ ኃሐቆዝ ይሃመጋ ጠራ ቀረጎቻ ታሪሃያ ማሺጪታወሻ ኃጋኃራ ኮሌጅቪል ሚኒሶታ ዓ ም ገጽ መጽሐፈ ቅዳሴ በግዕዝና በአማርኛ አዲስ አበባ ዓመተ ምሕረት ለምሳሌ ገጽ ሥርዓተ ቅዳሴ ቅዳሴ ማርያም ስለስቱ ምአት ባስልዮስ ዮሐንስ አፈ ወርቅ ቄርሎስ መስተብዮጐዕ በአንተ ሙታንን ቭበበበበርከዝነ ዐህርጳሪ ያዘሆጀጄይቪርሪ ር ጩጋ ዐፀህ የይፖህኀ ሃሀሃጪ ቨል ዞ ጢፎከርሃ ደህይያር ዐዕ ያህሀዘወ ዐ ይዞምሮርዐ ሯቅ » የሠዕቃህ ርናርዐዕ ሄዐቪ ዩ ከ ዕርከህ ለሊ ከፎ በ ዐከ ሃ ከቢ ሃ ዕፀ ለብናፀዐኔ ደቂቀ እስጢፋኖስ ርእስ አንድ ተአምረ ማርያምም አስጽፏል አሁን ስምንተኛው ሺህ ከገባ ከ ዓመት በላይ ስላለፈው ስለ ደብረ ዮን የተጻፈውን ከዘመን ጋራ አያይዘው አያስተምሩትም ብሔረ ብፁዓን የእስጢፋኖሳውያን ሥቃይ መንሥኤው የኢትዮጵያ መነኮሳትን ሕይወት መንቀፋቸው ነው ምንኩስናቸው ለስም እንጂ ሕይወታቸው ካልመነኮሰስ ስው ሕይወት አይለይም ይኸ መለወጥ አለበት ባዮች ነበሩ ምንኩስና የተጀመረው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ መንግሥቴ ከዚህ ዓለም አይደለችም ዮሐ ባለው መሠረት በምድር ሳይ ያቋቋመውን ሰማያዊ መንግሥት መንግሥተ ሰማያት ለማጠናከር ነበረ ክርስትና በተጀመረበት ዘመን ክርስቲያኖቹ በየቦታው አናሳ ማኅበሮች «ጠከ ስለነበሩ የሚኖሩት እዚህ አሜሪካን አገር እንደምናያቸው እንደ እሚሾች ንብረታቸውን አንድ አድርገው በአንድነት ነበር የሐ ሥራ ሐሳቡ ወደ ዘለዓለሙ ኑሮ እስኪሄዱ ድረስ የሚኖሩባትን ምድር ብሔረ ብፁዓን አድርጎ የብፁዓን ኑሮ ለመኖር ነበረ የክርስቲያኖች ቀጥር እያደገ ሲሄድ ያንድነቱ ኑሮም እየቀረ ሄደ ሆኖም ምንኩስና ተካው እንጂ ጨርሶ አልቀረም እንዲያውም ፍጹም ለመሆን ከፈለግህ ሂድና ያለህን ሸጠህ ለድሆች ሰጥ መዝገብም በሰማያት ታገኛለህ መጥተህ ተከተለኝ ማቴ ያለውን የጌታን ቃል በማስታወስ የምንኩስና ክርስትና የከፍተኛ ደረጃ ክርስትና በመካከለኛው ምሥራቅ በተለየም በግብጽና በሶርያ ተስፋፋ የዚህ ከፍተኛ ከርስትና ማለሰት የምንኩስና መሪዎች አባ እንጦንስ አባ መቃርስ አባ ጳኩሚስ የሚባሉ ግብጻውያን ናቸው ሐሳባቸው ከዓለም በሕይወት ተለይቶ ለእግዚአብሔር በጸሎትና በአምልኮ ለመጠመድ ሆኖ ሳለ በብሉይ ኪዳን ውስጥ ካለው ስአእለትና ቅድስና ጋራ ተያያዘ። ይ የሰማይና የምድር ጌታን ይሕ ኝ ደኻንም ሳትንት ክቡር አንተ ንጉሠ ዕፀዋት መስቀል ትወዳለች ክቡር አንተ ዕፀ መስቀል ኅት ወክቡር ዘተቀደስከ በደመ ክርስቶስ ቃል ይካ ለክብረ ዝንቱ መስቀል ክርስቶሳውያን ንሰግድ በፍርሃት ወበረዓድ ኪያሁ ፈጣሪ ህላዌ ወልድ እስመ ቀደሶ በደሙ ወአኮ በደመ ባዕድ መልዕልተ ዝንቱ መስቀል አመ ሞተ መለኮት በትሰብእቱ ትስብእትሰ እመለኮቱ ኢተፈልጠ ወኢተቶስሐ ቦቱ በበትረ ዝንቱ መስቀል ሐዋርያቲሁ ለዘሞተ እንዘ ይገብሩ መንክራተ ስተል ሰደዱ እጋንንተ ወሰበሩ ጣኦታተ በእንተ ዝንቱ አዘዙ መምህራነ ቅዱስ ወንጌል ነሉት ወአምሳል አምሳለ ፈጣሪ ልዑል ከርካዐ ዘእንበለ ተክል ንስግድ ለመስቀል ወለማርያም ድንግል ለማርያምሰ ዘንሰግድ ላቲ እስመ ነሥእ ሥጋ እምሥጋሃ ኃጥአ እግዚአብሔር ፈጣሪሃ ወረከብነ ንሕነ መድኃኒተ እምኔነሃ ኔነ ለዕፀ መስቀልሂ ከመ ተናገርነ ቅድመ እስመ ላዕሌሁ እንጠብጠበ ደመ ቃል ኢሐማሚ በባሕርየ ሥጋ ዘሐመ ምላክነ ለእሉ ቱ ፍጡራን ስብሐተ ፈጣሪ ይደልዎሙ እስመ ተዐረዩ በክብሮሙ ይእዜኒ ወዘልፈኒ ወለዓለመ ዓለም አሜን መሃይምናን ወፀየወዛ ዓመተ ምሕረት ገጽ ስለ ዖመዕፇልለ መጎሥሇሥሪ ቅ ስምምነት የለም ለምሳሌ በታተሙት ዮ ይኸ የአስመራው መጽጋፈ ቃዕም ቢሆን የቅዱስ መስቀል እንጨትንም እንለምነዋለን ፅው ከውስጡ ነው ከማውጫው ላይ ግን የሥልጣንና የኃይል ጥንካሬ ያለውን የፕመድኃዕሄ ም መዕፖሥዝሇሥሪነ ነው በመልክና በአካልም የተለየ የሆነውን ደቂቀ እስጢፋኖስ ከጥላውና ከምሳሌው ከብሉይ ዘመን ካህን ከእሮን በትር የአሮን በትር ሳትተከል ብትበቅልና ኮክ ብታፈራም እደጅ ቆማ ጻድቅን አላዳነችም ኃጥእንም እልተበዢችም ችሎታና ማሸነፍ የለባትምና የክርስቶስ መስቀል ግን ቤዛችንና ኃይላችን ነው ጻድቆችንና ኃጢአተኞችን ነፃ አውጥቷል ከጠላታችን ክሰይጣን ባርነት ከአምላካችን ከእግዚአብሔር ሥልጣን ወስዶ ዲያዖ ለዲ ይሰጳ ሁላችሁም ምእመናን በመስቀል ፊት ጸልዩ በቀኝ እጅ ይዛችሁት ሰይጣንንም ክዳችሁ በመድኅን በክርሰቶስ ደም ተቀድቧሷልና ኃዝዝ እዳዲ ይዕል የእንጨቶች ንጉሥ መሰቀል ሆይ ክቡር ነህ የመሰቀል እንጨት ሆይ ክቡር ነህ በክርሰቶስ በቃል ደም የተቀደስክ ክቡር ነህ ዌሰ ዳዳዲ ይፀዐሳ ለዚህ መስቀል ክብር እኛ ክርሰቶሳውያን እንሰግዳሰን በፍርህትና በመራድ እሱ ራሱ ፈጣሪ በወልድ የተገሰጸው በሌላ ደም ሳይሆን በራሱ ደም ቀድሶታልና በዚህ መሰቀል ላይ መሰኮት በሰውነቱ የሞተ ጊዜ ሰውነትም ከመለኮቱ አልተለየም አልተጨመረበትም በዚህ መስቀል ዘንግ የሟቹ የክርሰቶስ ሐዋርያት ታምር ሲሠሩ አጋንንትን አባረሩበት ጣአቶችን ሰበሩበት ስለዚህ የቅዱስ ወንጌል መምህሮች አዝዘዋል የልዑል ፈጣሪ ምሳሌዎች ለመሰቀልና ሰድንግል ማርያም እንድንሰግድ ለማርያም የምንሰግድላት ከሥጋዋ ሥጋ ስሰወሰደ እግዚእብሔር ፈጣሪዋ አኛም ከሷ መድኃኒትን ክርስቶሰን ስላገኘን ነው ለመስቀል እንጨት ደግሞ በፊት እንደተናገርነው መያ ይ ጨጨ እላዩ ላይ ደም ስላንጠባጠበ የማይሰቃይ ቃል በሥጋ ባሕርይ ለነዚህ ሁለት ፍጡሮች የፈጣሪ ሎ በከብራቸው ተካክለዋልና አሁንም ሁል ጊዜም ለዓለሙ ዔ ምንጮች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ከአፄ ዘር ሊቃውንት ኢትዮጵያን ማጥናት እስጢፋኖስ በሰፊው ያውቃሉ እንቅሰቃሴና አሰተሳሰብ የማያውቀ ባህላዊ ትምህርት የተገሰለው የ ሊቃውንታችን ደቂቀ እስጢፋኖ ተከታዮቹ ካቆዩት ሥነ ጽሑፍ ስ አንዳንዶቹ ምንጮች ደቂቀ እስ የሚገባትን ክብር ስሳልሰጧት የሠራ ተብሰው በአንዳንድ ሦዳምረ ማ ይገኛሉ ሌሎቹ ከሳይ እንደጠቀያ ለቅድሰት ማርያምና ለክቡር መስቀሪ ብዙ ድርሰቶች ናቸው የቤተ ክርስ ጽሑፎች ሰሰማያነቡ ደቂቀ እስጢቁ አይመስለኝም የኢትዮጵያን ታሪክ የሚመራመ እስጢፋኖስን የሚያውቋቸው ከፇ ታሪክ እና ከራሳቸው ከደቂቀ እስ አገር ሊቃውንት ከሁሰቱም በኩል የታሪክ ምንጮች አሳትመዋል ከቅርቡ ጊዜና አብዛኛወ የመጀመሪያው ድርሰት ዲልማን በ የዘመኑ ሁለቱ ጳጳሳት አባ ሚካኤሪፅ ማረያም መቅድም ይናገራል አባ ገብርኤል ይደግፏቸው እንዘ ክእብእብ እዚህም ገጅ የኢትዮጵያን ታሪክ ለመጻፍ ተኤ እንደሆኑና በጥንቃቄ በአክብሮ አጋጣሚ ለማየት እንችላለን ፅ ለማወቅ የፈሰገ ከላይ በኅዳግ ዮ መጽሐፍ ማንበብ ይችላል ሌላ ደቂቀ አለጢፋኖስ መን ካህን ከአሮን በትር አና ኮክ ብታፈራም ልተበዢችም ኃይላችን ነው ውሙጥታል ልጣን ወሰዶ ፊት ጸልዩ ክቡር ነህ ከቡር ነህ አከይሳውያን እንሰግዳለን ኒው ያድሶታልና ውነቱ የሞተ ጊዜ አልተጨመረበትም ርስቶስ ሐዋርያት ች አዝዘዋል እንድንሰግድ ዋ ሥጋ ለለወሰደ ቁን ስላገኘን ነው ት እንደተናገርነው መግቢያ አሳዩ ሳይ ደም ስላንጠባጠበ የማይሰቃይ ቃል በሥጋ ባሕርይ የተሰቃየው ለነዚህ ሁለት ፍጡሮች የፈጣሪ ስብሐት ይገባቸዋል በክብራቸው ተካክለዋልና አሁንም ሁል ጊዜም ለዓለመ ዓለምም አሜን ምንጮች የኢትዮጵያ ሊቃውንት ከአፄ ዘርአ ያዕቆብ ዘመን ጀምሮ የአውሮፓ ሊቃውንት ኢትዮጵያን ማጥናት ካፋፋሙበት ዘመን ጀምሮ ስለ ደቂቀ እስጢፋኖስ በሰፊው ያውቃሉ ስለዚህ ታላቅ ብሔራዊ የአእምሮ አንቅስቃሴና አስተሳሰብ የማያውቀው ከሳይ እንዳመለከትኩት ከኢትዮጵያ ባህሳዊ ትምህርት የተገለለው የዘመኑ የተማሪ ትውልድ ብቻ ነው ሊቃውንታችን ደቂቀ አስጢፋኖስን የሚያውቋቸው ዘርአ ያዕቆብና ተከታዮቹ ካቆዩት ሥነ ጽሑፍ ስለሆነ በተወገዙ ክሓዲዎችነት ነው አንዳንዶቹ ምንጮች ደቂቀ አስጢፋኖስ ለቅድስት ድንግል ማርያም የሚገባትን ክብር ስሳልሰጧት የሠራችባቸው ተአምርና የጳጳሳቱ ግዝት ነው ተብለው በአንዳንድ ጸምሪ ማርዖም መጻሕፍት ውስጥ ተቀድተው ይገኛሉ ሌሎቹ ከላይ እንደጠቀስኳቸው ሁለት የመስተብቀሩዕ ጸሎቶች ለቅድስት ማርያምና ለክቡር መስቀል ለምን መስገድ እንደሚገባ የሚያስረዱ ብዙ ድርሰቶች ናቸወ የቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት የደቂቀ አስጢፋኖስን ሑፎች ስለማያነቡ ደቂቀ እስጢፋኖስ ስለራሳቸው የሚሉትን የሚያውቁት አይመስለኝም የኢትዮጵያን ታሪክ የሚመራመሩ የውጪ አገር ሊቃውንት ደቂቀ አስጢፋኖስን የሚያውቋቸው ከሇለምረ ማረዖም መጻሕፍት ከነገሥቱ ታሪክ እና ከራሳቸው ከደቂቀ እስጢፋኖስ ገድሎች ነው አነዚህ የውጪ አገር ሊቃውንት ከሁለቱም በኩል ተጽፎ የተገኘውን አየመረመሩ ጠቃሚ የታሪክ ምንጮች አሳትመዋል ከቅርቡ ጊዜና አብዛኛውን ጊዜ በሚጠቀሱት ልጀምርና የመጀመሪያው ድርስት ዲልማን በ ዓ እ ላ ስለ አፄ ዘርአ ያዕቆብ የዘመኑ ሁለቱ ጳጳሳት አባ ሚካኤልና አባ ገብርኤል አንዳወገዚቸው የሇለምሪ ሟረሥ መቅድም ይናገራል ፖሦለልምረ ማርያም ገጽ እነሱ ግን ጳጳሱ አባ ገብርኤል ይደግፏቸው እንደነበረ ይናገራሉ ድፅቋ ለው ወጳንሥ እብብ ዩ አዚህም ገጽ የኢትዮጵያን ታሪክ ለመጻፍ ተአምራቱና ገድላቱ የቱን ያህል ጠቃሚዎች አንደሆኑና በጥንቃቄ በአክብሮት ሊያዙና ሊመረመሩ እንደሚገባ በዚህ አጋጣሚ ለማየት አንችላለን ስለ ታሪክ ምንጭነታቸው ከዚህ ይበልጥ ለማወቅ የፈለገ ከላይ በኅኀዳግ ዮተጥር የተሰጠውን የታደሰ ታምራትን መጽሐፍ ማንበብ ይችላል ሌላው ማስታወስ ያለብን ሦምረ ማረያም ደቂቀ እስጢፋናስ አዝዝዝና ስለ አቋቋመው የቤተ ክርስቲያን ሥርዓት በጀርመንኛ ያሳተመው ጥናት ነው ጥናቱ ስለ ደቂቀ አለጢፋኖስ ስፋ ያለ ትችት አለበት ከዚያ ቀጥሎ ዥል ፔሩሾ የአፄ ዘርአ ያዕቆብንና የተከታዮቹን ነገሥት ታሪክ በ እና በ ዓ እ ከፈረንሳይኛ ትርጐሙ ጋራ አሳተመ አነዚህ ታሪከ ነገሥት ደቂቀ እስጢፋኖስን የሚመለከቱ ክፍሎች አሉባቸው ቀጥሎ ኮንቲ ሮሲኒ የአባ አበክረዙንን ገድል በ ዓ እ ክላቲንኛ ትርጉሙ ጋራ አሳተመ አባ አበክረዙን የአባ አስጢፋኖስ የመንፈስ ልጅና አበምኔትነቱን ወራሻቸው ነበሩ ኤንሪኮ ቸሩሊ በ ዓ እ ዳምረ ማርሥን አጥንቶ የደቂቀ አስጢፋኖስን ታሪክም ያለበት አንድ ትልቅ መጽሐፍ በኢጣልያንኛ አወጣ አንቶኒዮ ሞርዲኒ ጉንዳጉንዴ ላይ ያለውን የአስጢፋኖሳውያንን ገዳም ደብረ ገርዜንን ጎብኝቶ ሲመጣ በ ዓ እ ስለ ጉብኝቱ ሰፋ ያለ ሁል ጊዜ የሚጠቀስ ዘገባ በኢጣልያንኛ አሳተመ በ ዓ አ አንድሬ ካኩ የአቡነ ዕዝራን ገድል ከፈረንሳይኛ ትርጉሙ ጋራ አሳተመ አቡነ ፅዝራም የአባ አስጢፋኖስ ተክታይና የአንዱ ገዳማቸው አበምኔት ነበሩ ኩርት ቬንት በ ዓ እ እና በ አከታትሎ ከጀርመንኛ ትርጉሙ ጋራ ያሳተማቸው የአፄ ዘርአ ያዕቆብ መጽኃፈ ሟያድና መጽሐፈ ሥዛሴ ከዚያ ኮንቲ ሮሲኒና ላንፍራንኮ ሪቺ በ ዓ እ ከኢጣልያንኛ ትርጐማቸው ጋራ ያሳተሙት የዚሁ ንጉሥ ር መ መመ የሚባል አንድ መጽሐፍ አለመኖሩን ነው እያንዳንዱ ቤተ ክርስቲያን የራሱን ተአምረ ማርያም ስለሚያሰቀዳ በየመጽሐፉ ውስጥ ያሉት ታምራት ተጥርና ዓይነት ይለያያሉ በ ዓ ም በተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት የታተመውም ። ሂክዩቬዜኩ ከከሃ ከከ ር ፎከ ፐ ሃ ኮ በኘ በ መግቢያ ዴዴ አይቀርም ሶስተኛው ኮንቲ ፎሮ ሕዝባዊ አካዴሚ ለርርርበዝሽ በመታወቂያ ቀጥር የተቀመ ለዚህ ጥናት የተጠቀም ገጾቹን የሰጠሁት ግን የኒው በራሳቸው ወጪ ያስመጡልኝ ዩኒቨርስቲ የማይክሮፊልም ቤቶት ሪቺ ጸቫርዐ ጄ ዮርኩ ቅጂ ላይ ነው የሮማመ ከመሆኑ በላይ ከኒው ዮርኩ ቅጃ ዮርኩ ቅጂ ውስጥ የሚታዩትን አስተዋጽኦው የተመጠነ ነው የአዲስ አበባውን ቅጂ ሊያገኙልኝ ብዙ ደክመው እ ስለሆነ ለጥናቴ አንድጠቀምበት ውስጥ ያሉ አንዳንድ ግልጽ ያልተሟላ ባያደርጉትም የግም ያጸድቅልኛል ወይ የተሻለ እርማ ድቋ ዳሀው መዱግወን አዐባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥና ቀዯጥር ተሰጥቶት ከሚገኘ ቶነሥቶ በምሠራበት ከአርብ ፁ ኣእቦብ ይገኛል የተጠቀምፄ ፍናትና ምርምር ቤተ መጻሕፍ ይኸንን ገድል የተረጐምኩት የሚደግሙትን የመጀመሪያዎች ሙሳኔ የወሰድኩት ከተረጐጉምኩት በዓላላየህብት ነው ድ ለዕው መዱግው የገጽ ተጥር ሰጥቶ በመታወቂያ ይውለሰተና ጊዜ የገጽ ተጥር ተሰ መከተል ስላለብኝ የተከተልኩ ይፀምተረገጉሙውን መጽሐፍ ገጽ መጠግመሳከር የማፈልግ ወይም እ ሓር ክር ጩጩዐኗሮ ቭዝመጩጩሮ ፊፎሯ ሠርሪ ዐጩቁ ቹ ጀክል ኮ ወፄታው ሲኛር ሞርዲኒን ል ደቂቀ እስጢፋኖስ ያሩ ኢትዮጵያውያን በተለየም ከሁሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ግን አንድ ሕዝብ ስለራሱ የሚባለውን ድናቂዎቹን ያህል ካሳወቀ ጉዳቱ ጥቂት ማስጣል የሚቻለው ነቅቶ በመጠበቅና ድ ሕዝብ ነቃፊዎቹን ማሳፈር በራሱ ማረም የሚችለው ሐሳብ አፍላቂዎችና አባቶች እንደነበሩትና አሁንም አንዳሉት ዮ ነቃፊ ጠጋኝ የውጪ ነቃፊ አፍራሽ በአንድ ትጽ ሳቀርብ ያሰብኩት የሮድኃ ረ ገድሉ አጭር ስለሆነ ሁለተኛም የንትናቂቴውን ሙሉ ሥዕል በብዙው ስሌሰጢፉየኖን ጋራ የዮድሐ ዳያዕው ወዳግው ርጉሞቼ አብረው አንዲታተሙ ወሰንኩ ቀላል ስለሆነልኝና በቂ ስለመሰለኝ ነው የሉም ፌሬንከ ያሳተመው ድ ዶኑ ሾሚ ያስተምረን ነገር አላገኘሁበትም ኦጂ እንዳለ በትክክል አይታወቅም ግን ፄን ሁለቱን ሞርዲኒ ከዘገባው ውስጥ ን ር« በሚል የመታወቂያ ተጥር ት ነቨር ህከር የሚገኘው ኔ ካታሎግ ውስጥ ክዐዐ ሀከበ እ መዘገበው መጽሐፉ እስከ ዓ እ ፎ በ ዓ አ ግድም ሚላኖ ከተማ መጨረሻ በ ዓ እ በአንድ ሀብታም ዚህ በኒው ዮርክ ሕዝባዊ ቤተ መጻሕፍት ጊዜ አጅ አልፎ አልፎ አርማት ኣምስተኛው ምአት ዓመት መጨረሻ ላይ ቋዳሉት ብርቅ መጻሕፍት ነው ኑ ዘመን የተቀዳ አሁን በአዲስ አበባ ዮ መጻሕፍት አለ የሚባለው ሳይሆን ጄ አጠር ሀ ኪ ያንን ገዳም የጐበኘ ጊዜ እግረ መንገዱን ች ሸጉጦ እንጂ ባዶ አጁን እልተመለሰም እመቦኮነ ከ ከ ሀከ ኮ ፎሕኪኘ በ መግቢያ አይቀርም ሶስተኛው ኮንቲ ሮሲኒ ለራሱ ያስቀዳው አሁን ሮማ በሊንቼ ሕዝባዊ አካዴሚ ለበ ። ር ሠራዊት የሚሉት ቃላት ሁሉ ሠራዊት ሲሉ ወይ ሕዝብ ወይም ይችላል ት እነዚህ ሁለት ቃላት ምስጋና ስብሐት ከምስጋና ጨመር ያደርጋል ን ይጨምራል ስለዚህ አኩቴትን ትችዋለሁ ኝ እነዚህ ሁለት ቃላት ተመሳሳይነት ት ዋሻ ጉሮኖ ሲሆኑ ካስፈለገ ጓዳ ዞሃእትነት ያገለግሳሉ ከዘጠኙ ቅዱሳን ይባላሱ ከዋሻቸው አይወጡም ነበር ት እዚያው እዋሻቸው ውስጥ ሆነው ነው ኝሜ እነዚህ ሁለት ቃላት ተፈራራቂዎች መጽናና ትምህርት ስብከት ማለት ኔዓት ለኔ ያልታየኝ ልዩነት ሊኖርባቸው የተተደሰ ቦታ ጎብኝቶ ለመጽደቅ ወይም እየወሰደ ለመሸጥ የሚጓዝ ማለት ነው ል ከዚህ ጋራ ግንኙነት አለው የተቀደስ ወረቦች ሓጅ አንግሊዞች ፒልግሪም ትርጉሙ አረመኔ የሚተዳደርበት ው ምንጮቸ ግን አስላሞቹንም አረሚ ቺሉት ነው ኮጽል የሚሰጠው ለጳጳስ ብቻ ነው ቀደም ድቃን መነኮሳት መጠሪያ ነበረ ለምሳሌ ፀረ መንፈስ ቅዱስ አቡነ ኢየሱስ ሞአ ዉፋኖስም አባቶቻቸውን አቡነ አገሌ ፁ ነው እንጂ ጳጳሶች ስለሆኑ አይደለም ዘዙ ታሪክ ሳይኖረው አይቀርም ግብጾች እንባ እገሌ ነው የሚሉት አኛም ዘንድ መ በጠ ጠፈዘፈቄቐ መያ ን ሲን ሲሚሙሚሙጨ በአንድ ዘመን መነኩሴን አቡነ አገሌ ጳጳስን አንባ እገሌ ብለን ይሆናል ዛሬ ጳጳስን አንባ እገሌ የማንል ይመስላል ግን እንላለንሱ ብቻ አንባ ውስጥ ያለችው ን አጠገቧ ባለው ባ ተውጣ ቃሉ አባ ሆኗል ጳጳሳት አባ እሌ ይባላሉ ዳም ዱር ምድረ በዳ ደብር እነዚህ ቦታዎች በመነኮሳት ዓይን የሚመላሳስሉበት ነገር አላቸው የሀገር ተቃራኒዎች ናቸው ህገር የሚያመለክተው ስሰው ያለበትን ምድር ሲሆን እነዚህ ቃላት የሚያመለክቱት ስው የሌለበትን ነው መነኩሴ ለመሆን የሚፈልግ ሰው ከህገር ወጥቶ ወደ ገዳም ዱር ምድረ በዳ ደብር ይሄዳል ከጊዜ በኋላ ዱር እና ምድረ በዳ ባሕታውያን መነኮሳት በተናጠል ብቻቸውን የሚኖሩባቸው ሲሆኑ ገዳም አና ደብር መነኮሳት በማኅበር የሚኖሩባቸው መካናትን የሚያመለክቱ ሆነዋል ደብር በመሠረት ትርጐሙ ተራራ ማለት ነው መነኮሳት ከሰው ለመራቅ ከተራራ ላይ አየወጡ ስለሚኖሩ ተራራው ገዳም የሚል ትርጉም አተረፈ ሁለተኛም ንጉሥና ጳጳስ ያወቋቸውና ያክበሯቸው ገዳማት መካናቸው ከተራራ ጫፍ ላይ ባይሆንም ደብር ተባሉ ግሥም አለው ነጉሥ እገሌ የደበረው ገዳም ይባላል በመነኮሳት ዓለም ደብር ሁሉ ገዳም ነው ገዳም ሁሉ ግን ደብር አይደለም ጻማ ጸማ ማለት ድካም ማለት ሲሆን መነኮሳት እግዚአብሔርን ለመለማመጥ ራሳቸውም ሆኑ ሌሎች የሚያመጡባቸው መማቀቅ ነው ለጽድቅ ሲሉ ሰውነታቸው ድቅቅ እስኪልና አስኪደክም ድረስ ይጾማሉ ለሃይማኖታቸው በእስር ቤት ይማቅቃሉ የሰማይ ቤቱ ዋጋ በጻማው መጠን እንደሆነ ይታመንበታል።