Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከ።ዕፅቋዉፀከዷዩበርዕበበ ሥነ ሑሕፋዊ እሮትዖት ፍትሕ አምሳክ እንየ ትእግሥት እንዳ ሻው እቅማመችና ሽ የውጪ ምናሴ ዘውዴ ማብቱ በሕግ የሰሎሞን ጥሳሁንና ገብረማርያም ነው የሥምረት ወያሺ መክካሬዎች «አነስም በዛ በጐ ተግባርን አሞጋሽ ከተገኘስ ልበርታ» የሚያሰኝ በሚገባ ባማረ አገላለጥ የቀረበ ሰብስብ ያለ በልብ የሚያድር ወሸኔ ሥራ። ንጉሜ ተፈራ ሲናገሩ በደርግ ዘመን ክኢሠፓአኮ ጽቤት በተሰጠ ትእዛዝ መሠረት ሙስናን ለማስወገድ የኪነ ጥበብ ባለሙያቓች ከቁጥጥር ኮሚሽን ጋር በመሆን የሙያቸውን ሚና እንዲጫወቱ ተጠይቀው ወደ ቤቱ ከተጠሩት ሰዎች መዛከል አንዱ ጸጋዬ ገብረ መድኅን ግጥሞቹን ሲያነቡለት በደስታ የሚፈነድቀው ጥሩወርቅ ዋቀዮ እና ደበበ ሰይፉ ሲያሰሙት ነበር። ውስጤን ነው የምታነቡልኝ ይሳቸው ነበር።ክከህከ ኮዉ ዐኃ ሸህ በ ጀበርሃር። ደራርቱን ያላሰቡና ግምት ያልሰጧት ዜጎችም በትኩረት ቀጫጭን እግሮቿንና በልበ ሙሉነት የታጀበውን ፍጥነቷን ከማንነቷ ጋር አጣምረው ለማወቅ በጐጐት እርሷ ላይ አፈጠጡ። ያስመዘገበችው ውጤት ኛነት ነበር። ይኹን ጊዜ ባለ እምቅ ድሏ ደራርቱም ሆነች አሠልጣኞቿ የደራርቱን አትሌትነት ዐፈር ቢያለብሱት ኖሮ በደራርቱ አማካይነት መፎ መመመበክ የአፍሪካዊቱ ኢትዮጵያ ባንዲራ በዓለማችን ልዩ ልዩ ታላጓቅ አገሮች መውለብለቡ ምኞት ሆኖ ይቀር ነበር። የደራርቱ ስም የአሸናፊነትና የታላቅ ክብር መገለጫ ሆነ በደራርቱ አገር መ ዙራት ሲጀምር ኢትዮጵያውያን ሁሉ እርሷን ለማወደስ ሲነሥጮ ያን ጊዜ ደራርቱ ድል ተጐናጽፋ የተቀበለችው የኦሉምፒክ ወርቅ እጅግ ከፍተኛ ትርጐም እንዳለው ማመን ጀመረች «ሰዎች በየትም ቦታ ላይ የተለየ አክብሮትና አቀባበል ያደርተልኝ ጀመር በወሳኝ ቦታዎች ላይ ከታላላቅ ሰዎች ጋር የምገናኝ ሰው ሆንሀኝ። እንደ ደራርቱ ዓይነት ስኬታማ አትሌቶች በሩጫ ዝመናቸው የማይረሷቸውጡ አሳዛኝ የውድድር ጊዜያትና ውጤቶችም በጭራሽ አይጠፉም በባርሴሎና ኦሎምፒክ ሳትጩጨናነቅ ያሸነፈችው ደራርቱ ከአራት ዓመታት በኋላ ከኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ቡድን ጋር ያመራችው ወደ አትላንታ ነበር ። ለደራርቱ ግን በሕይወቷ ዋነኛ ብላ የምትቆጥረው ን ድል ለሃይማኖቷ መስጠት ትልቁ ቁም ነገር ነው። ለቤተ ሰብ ፈቃድ የሰጠችው ሥፍራና አክብሮት ሕይወትን የለወጡ እግሮች የኢትዮጵያ ሴት አትሌቶች አስደናቂ የሕይወት ታሪክ በተባበሩት መንግስታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ የተዘጋጀ አዲስ አበባ ። ግንቦት ዓም ከ ሸ እ ስ ኬቨርር ላክከከ ኦሃ ሺቪበር ርሀ ክር ኗኋ ርሃ ከፎየበሏከበ ኣርዥፍፎቪር እሃ ቴሌቪዥንና ሬድዮ ኤፍኤም ሬድዮ የቅዳሜ ጨዋታ ዝግጅት ከሐያሲ እና ደራሲ አስፋው ዳምጤ ጋር የተደረገ ቆይታ ታህሳስ ቀን ዓም መርጋ ሁነቃቸው ተሰማን ሀይወት አስመልክተው በቴሌቪዥ የተ ሳለፉ የታዋቂ ግለሰቦች አስተያየቶች ዓም።
ይህ መጽሐፍ በ ዓመታት ውስጥ የታዩ አንዳንድ የኢትዮጵያ ደማቅ ልጆች የሕይወት ውልብታ ነው። ዛሬ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ በአንድም ሆነ በሌላ መንገድ ሊያብብ የቻለው እኒህ ታላቅ ሰውና እርሳቸውን መሳዮች ካበረከቱልን ምርጥ የቃላት መድበል የተነሣ ነው ስለ ኪወክ የተጻፈ ብዙ ነገር ባይኖርም ታሪካቸውን ለመጀመሪያ ጊዜ ባጭሩ የጻፉልን ዶር ብርሃኑ አበበ የኪወክን ታሪክ በሦስት ዐበይት ዘመኖች አስፍረውጡታል ይኸውም ሙ በኢየሩሳሌም ሕይወት በድሬ ዳዋ አልፎ አልፎ አዲስ አበባ በመመሳላለስ ኪወክ ሙሉ ስማቸው ኪዳነ ወልድ ክፍሌ ወልደ አባ ተክሌ ነው ወልደ አባ ተክሌ ወይም ቤተ ተክለ ሃይማኖት ኪወክ መንዝ ተጉለትና ይፋት ጡስጥ ከነፋሻማነቱ የተነሳ «ቆብ አስጥል» በሚል ቅጽል በሚታወቅ ኮረብታማ አካባቢ ልዩ ሰሙ እምቢጣጣ በሚባል ስፍራ በ ዓም ተወለዱ አባታቸው ደብሩ የውነቱ ይባላሌ አያታቸው መምህር የውነቱ በጣም የተማሩ ሊቅ ሲሆኑ ኳኪወክን የቁም ጽሕፈትና ለሌላም ነገር ያስተማሯቸው እርሳቸወ ናቺው ኪወክ ዓመት ሲሆናቸው ወደ ኢየሩሳለም በመሄድ የምንኩስና ሕይወት ለመኖር ወሰኑ። በወቅቱ አፄ ምኒልክ ሐኪም እንዲላክላቸው የጀርመንን መንግሥት በጠየቁት መሠረት ገብረ ሕይወት ከዶር ሰንቲግራፍና ካርልስ ጋር በመሆን ወደ አትዮጵያ መጣ ይሁን እንጂ ገብረሕይወት አፄ ምኒልክን የማከም ዕድል ባያገኘም የንጉሥ ልዩ ጸሓፊና አስተርጓሚ ሆና አገልግሏል» በላንባራስ አሸብር ገብረ ሕይጦት ሦስት መጻሕፍት ጽፈዋልእ የኪዳጉ ቃል ቲያትር ዓም በአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ታተመ የንግሥተ አዘብ ታሪካዊ ጉዞ ዓም በንግድ ማተሚያ ቤት ታተመ ፍቅር አያረጅም ዓም በንግድ ማተሚያ ቤት ታተመ አሸብር ገብረ ሸ ክይወነት የሕግ ሙያን በስዊዘርላድ እንደ ተማሩ ፕሮፌሰር ባሕሩ ይጠቅሳሉ ገጽ ጋሪ በምኒልክ የመጩረሻ የአገዛዝ ዓመታት የነበረውን የሥልጣን ሸኩቻ በዝምታ ማለፍ ያልፈለጉት ገብረ ሕይወት ከእቴጌይቱና ከመኳንንቱ ጋር ሊስማሣሙጮ አልቻሉም በለውጥ ፈላጊነታቸው ሳቢያ በአንዳንዶች ዘንድ ለኢትዮጵያ ባህልና ሃይማኖት አሥጊ ሰው እንደ ሆኑ ተደርገው ተቁጠሩ። ፕሮፊሰር ባህሩ ዘውዴ «የኢትዮጵያ ታሪክ» በተሰኘ መጽሐፋቸው ሰለ ገብረ ሕይወት ሲጽፉ ከዘመነ ምሁራን ሁሉ ልቆ የሚታየው ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ ውሣ አገር ሄዶ ዘመናዊ ትምህርት ሊቀሰም የቻለው በግል ጥረቱ ነው ገና በሀሁርቃነቱ በመርከብ ተደብቆ ኦስትሪያ በመሄድ የሕክምና ትምህርት አጥንቶ ወደ አገሩ ተመለሰ ተመልሶ ዓለምን ያስደነቀው ግን በሕክምና ጥበቡ ሳይሆን የፖለቲካ ኢኮኖሚን አበጥሮ ዘማወቁና በተለይም ከኢትዮጵያ ሁኔታ ጋር ለማዛመድ በመቻሉ ነው እንግሊዞች ያስተዳድሯት በነበረችው በሱዳንም የዐጭር ጊዜ ቄይታው ነጻይቱ ኢትዮጵያ ቅኝ ግዛት ከሆነችው ሱዳን ምን ያህል ወደ ኋሳ እንደ ቀረች በመገንዘቡ ክፉኛ ታውኮ መጥቷል። ገብረ ሕይወት ታሪክ ታሪክ ሆኖ በሰፈሩት ሦስት መለኪያም ያልፍ ዘንድ «ሰዎች ከአንቅልፍ በመባነን የተግባር ሰው መሆን አለባቸው» ከማለት ባሻገር ምርምር የየግለሰቡ ጋሪ ነ መ ብት እንደ ሆነ ራሳቸውን ቀዳሚ አድርገው ይመክፍ ጫ ብ ነበር ለዚህም እንደ ብርቱ ተምሳለት የሚያስቄጥራቸው «በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተመሠረተ ነው በማለት የዓለምን ዕድሜ ከ ዓመት አለማስበለጡ በሕዝብ የተለመደ አባባል እንጂ ተገቢ እውነት አይደለም በማለት የምድርን ዕድሜ ከሥነ ምድር ውጤት ጋር በማቆራኘት በትንሹ ወደ ዓመታት ወደ ኋላ ማስመለስ እንደሚገባ» መጻፋቸው ነው ገብረ ሕይወት ይህን ሲሌመጽሐፍ ቅዱስን ጥያቄ ውስጥ ሊከቱ ሳይሆን መጽሐፍን በማንበብ ሊተረጐሙ የሚነሱ ሁለ ዙሪያ ዐቀፍ ትንታኔ ሊይዙ እንደሚሜገባ ማሳየታቸው ነበር ገብረ ሕይወት ባይከዳኝ እምነትን በተመለከተ ኅብረተ ሰቡ እርስ በርስ በመቀባበል ሊተያይ የሚችልበትን መሠረቃዊ ቁም ነገሮች አስተላልፈዋል ይህንንም የአጤ ምኒልክ የግዛት ዘመነ መንግሥት ሊፈጽመው ካልቻለ ዐልጋ ወራሻቸው ልጅ ኢያሱ እንዲፈጽሙት በማሳሰብ ዐሥር ጽኑ መልእክቶችን ጽፈዋል ከዝርዝሮቹ ብዛት የተነሣ ሁሉን መጥቀስ ባይቻልም ሁለተኛው አምስተኛውንና ዐሥረኛውን ብቻ አለፍ አለፍ ብለን ስንመለከት ባጭሩ የሚከተለውን ይመስላል መንግሥታችንም እንድትቀና የሚከተሌቱ ዐሥር ነገሮች በቶስ ቢፈጸጮ ማለፊያ ነበር። ሀ ይይ እሀ ያያዘ ር ኮነሂከበሃ ፎቨበር ኳ ከቨ ርከርቬሂ አ ብርሃን መጽሔት ዓም መስከረም ቅጽ ዓም ሩህ ቅጽ ዓም ሰንደቅ ኛ ዓመት ቀጥር ዓም መዝናኛ ኛ ዓመት ሞጥር መጋቢት ቀን ዓም ሪ ሀሠ በባዶ እግሬ በመሮጥና እነ አበበ ቢቂላን ወደ ውድድሩ ዓለም በመሳብ ለኢትዮጵያ አትሌቲክስ ስፖርት ፋና ወጊ ነኝ «ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአገሬ በገባሁት ቃል ኪዳን መሠረት ሬሳዬ የሚወጣው ከሩጫው ሜዳ ነው» የሚሉት አትሌች ዋሚ የተወለዱት ጥር ቀን ዓም ነው የአቶ ቢራቱ በራቄ እና የወሮ ወርቄ አያና ልጅ የሆኑት ዋሚሜ የትውልድ ስፍራቸው ከአዲስ አበባ ከተማ በ ኪሉ ሜትር ርቀት ላይ በሚገኘው ሱሉልታ ወረዳ አካኮና መነ አብቹ በተባለው ቀበሌ ገበሬ ማኅበር ነው ዋሚ የ ወንዶችና የሴት ልጆች አባት የ ልጆች አያትና የ ልጆች ቅድመ አያት ናቸው በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ስፖርት ታሪክ ፈር ቀዳጅ ከሆኑት መካከል አንዳ አትሌት ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ በራቄ ዛሬ በ ዓመት ዕድሜአቸው መጀመሪያ ላይ ናቸው እሑድ ጠዋት የካቲት ቀን ዓም በጃንሜዳ በተካሄደው የአገር አቋራጭ ውድድር በዐዋቂዎች ምድብ ከእነ ስለሺ ስህንና ታደሰ ቶላ እንዲሁም ከሌሎች አትሌቶች ጋር ተሰልፈው ሲሮጡ ታይተዋል። የአትሌት ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ ታሪክ እጅግ ረዥም ሰፊና ጥልቅ ነው በርግጥም የዘጠና ሦስት ዓመት የዕድሜ ባለ ጸጋ ለ ዓመታት ከስፖርት ሜዳ ያልጠፋ ሰው የሕይወት ዘመን ትረካ በአጭር ሊቋጭ የሚችል አይደለም ሆኖም ደማቁ ዋሚ በቀጣይ የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ታሪክ ሲወሱ ይኖራሌ። ርፎፎፎ ሺ ሃፍ በበክፎሃ በፎ ሃ በበፎኗር«ፎነ ፐፎኗከበ በ ከፎ ህዕዘ ከ በ ከፎ ዛህዐቨዐ ዐየ ጳዐዐጢ ሀከቪፎበ ሀህከዘቨከፎፍ ልዐ ልከ ር በፎመበ ኸከህክበፎ አልኮፎወ ልዕህፐ ይድነቃቸው ተሰማ ሕዝብና አስተዳደር ሞራል አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ዓ ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ የካቲት መጽሔት ኛ ዓመት ቀጥር እሸቴ ከጃንሜዳ«በምድር ይድነቃቸው» ከትምህርት ዓለም ቅጽ ቁ መስከረም ዓ ም «ትምሀርትና ስፖርት» ይድነቃቸው ተሰማ ክፍል ሁለት ዘዚፀ ነነለበሃ ጄ። ምክንያቱም እሳቸው በሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ ታሪክ ውስጥ ትምህርት ቤቱ ደግሞ በእርሳቸው ታሪክ ውስጥ እንደ ተዋደዱ አሌና የመጀመሪያው የዘመናዊ ሥዕል ጥበብ መምህርና የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱ መሥራች በመሆናቸው እርሳቸውና ትምህርት ቤቱ ተሳስሰረዋል። ከዚህም የተነሣ ከጦርነቱ በኋላ በተፈሪ መኩንን ትምህርት ቤት ከገቡት የመጀመሪያዎቹ ተማሪዎች መካከል አንዱ ሆንሁኝ ተፈሪ መኩንንኙ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን ተቀብሉ ማስተማር ክጀመረ ከአንድ ዓመት በኋላ ተማሪዎች የደንብ ልብስ ዩኒፎርም እንዲለብሱ ተወሰነ ለደንብ ልብሱም «ተፈሪ መንን ትምሀርት ቤት» የሚል ያጌጠ ባጅ ለመሥራት ውጡድድሮር ቀረበ። ወደ ውጭ አገር ሔደው ዘመናዊ የሥዕል ትምህርት እንዲማሩ የረዳቸውን ገጠመኝ ሠዓሊው በማሰታወስ እንዲህ ይገልጹታል አንድ ቀን ግርማዊነታቸጡ ተማሪዎችን ለመጐብኘት ወደ እኛ ትምህርት ቤት መጡ። «በል አሁን ጥሩ ሥዓሊ ሆነህ ተገኝተሃልና ወደ ውጭ አገር ሔደህ ተማር» ተ ኮክኒፓታዎጦች ሁ መመ ዕል ተማር» በማለት ሰላዘዙ ሁኔታዎች ሁሉ ከስሽ ቭመጩለጩመ ፐፓ ሱሱተዮዙ ቢዚ በአፋጣኝ ተክናውነው አሜሪካ አገር ቺካጎ አርት ዩንቨርስቲ ራሴን አገኘሁት ሠዓሊ አለ ቺካጎ ዩንቨርስቲ ለአምስት ዓመታት ከተማሩ በኋላ በ ዓም በጥሩ ውጤት በል ዲግሪ ተመረቁ ከዚያም አንድ ዓመት በመጨመር የማስተማር ዘዴን ተማሩ ወደ አገራቸው ከመመለሳቸው በፊት ከሥዕል ጋር የተያያዙ ሥራዎችን በመሥራት ጥቂት ገንዘብ ከአጠራቀሙ በኋላ በጣሊያንና በፈረንሳይ አገሮች በመዘዋወር አገሮቹ የደረሱባቸውን የሥዕል የዕድገት ደረጃ ጐበኙ ከዚያም ለአገራቸው የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤትን የመመሥረትን ሐሳብ «ፀንሰውና» ለመሥራት ያቀዱትን ትልቅ ተግባር ይዘው በ ዓም ወደ አገራቸው ኢትዮጵያ ተመለሰ በወቅቱ ኢትዮጵያ ከብዙዎች የአፍሪካ አገሮች በጥበብ ቀዳሚ የነበረች አገር ስትሆን የምትታወቀውም በመንፈሳዊ ሥዕሎቿና እንዲሁም የአክሱምና የላሊበላን ሐውልቶች በመሳሰሉት የሥፅልና የቅርጻ ቅርጽ ጥበባት ነው እኒህ የሥዕል መምህር ያካበቱትን ዕጡቀት ይዘው መመለሳቸው ደግሞ አገራችን በሥዕል ጥበብ ረዥም ርምጃ የተራመደችበትንና ዘመናዊ አካሄድን የተከተለችበትን ምቹ ሁኔታ ፈጠሪ ከቺካጎ እንደ ተመለሱ ሌሎች ተማሪዎችም እንደሚያደርጉት ንጉ ፊት ቀርበጡ እጅ ሊነሥ ገቡ «አንኳን ደኅና መጣህ» ከተባሉም በኋላ በተማሩት ትምህርት ምን መሥራት እንደሚፈልጉ ተጠየቁ እርሳቸውም «በአገራችን የሥዕል ትምህርት ቤት እንዲከፈትና የኔም ተግባር በሚከፈተው የሥዕል ትምሀርት ቤት ማስተማር እንዲሆን እፈልጋለሁ» በማለት መ ለንጉሠ አገራዊ ሸክማቸውን ገለጹ። በመምህሩ የመጀመሪያ ተማሪዎች የተዘጋጀው ትእይንተ ሥዕል ዛሬ በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ ሥር ተጠቃሎ «በአዲስ አበባ ዩንቨርሰቲ የሥነ ጥበብ ዲዛይን ትምህርት ቤት» በመባል ሰሚታጠጦቀው ትምህርት ቤት ጅማሬ መሠረት ጣለ። የሥነ ጥበብ ትምህርት ቤቱም ማስተማር ሲጀምር አቶ አለ ዲሬክተር ሆነው ከመሥራታቸው በተጨማሪ ተማሪዎችን የቀለም ቅብና የንድዛፍ ሥራ ትምህርቶችን ያስተምሩ ነበር የሥዕል ትምህርት ቤቱ ሥራ ከጀመረበት ጊዜ አንሥቶ ከአቶ አለ ፈለገሰላም ጋር በሥራ ባልደረባነት የሠሩት አቶ ብሥራት በቀለ ሲናገሩ «እኔ ከትምህርት ሚኒስቴር ተመድቤ ወደ ሥዕል ትምህርት ቤት በመዛወር አሰተዳደር ሆፔ በ ዓም ተቀጠርሁ አቶ አለን የማውቀው ከዚያ ጊዜ አንሥቶ ነው በሥራ ላይ እጅግ ታታሪና ዕውቀቱን ማካፈል የሚወድ ከልቡ የሚያስተምር ሰው ነው ትምህርት ቤቱ ሥራ በጀመረ ጊዜ ብዙ ውጣ ውረድን አሳልፏል። አቶ ብሥራት ይህንን ሁኔታ ሲያብራሩ «ሰዎቹ ሞዴሉ ርቃኑን ወደ ቆመበት ክፍል ሲገቡ ሁሉም ደንግጠው ወጡ ከዚያ በኋላ ገንዘብ ለሞዴል ሲባል ያ ርቃኑን ያዩት ሰው ትዝ እያላቸው ሳይሆን አይቀርም ያለ ምንም ችግር ይሰጥ እንደ ነበረ አስታውሳለሁ ሌሳ ጊዜ ደግሞ እንዲሁ ተማሪዎች ንድፍ ሲያጠኑ ከሚጠቀሙባቸው የተለያዩ ቀሳቀተሩኑሶች ጋር በተገናኘ አንድ አጋጣሚ ተፈጠረ የሰውንና የእንስሳትን የራስ ቅል በመጠቀም መሣል በሥዕል ትምህርት ውስጥ የተለመደ ስለሆነ አንድ ጊዜ ተማሪዎች ለጥናት የሰው የራስ ቅል ይዘው ተገኙ ተብሎ ወደ እስር ቤት ተወሰዱ። ሲድ ደህን ሽልማት ኒስቴር ሥር ሲሆን እርሳቸው ወደ ቅርስ ጥገና ተላኩ ቅርስ ጥገና ኀላፊ በመሆን ለአምስት ዓመታት ሠሩህ በዚህም ሥራቸው ላይ እያሉ በደርግ ጊዜ በየመሥሪያ ቤቴ እንደሚደረገው ሁሉ የርእዮተ ዓለም ውይይት አድርግ የሚል ተእዛዝ ስለ ተሰጣቸው አኔ መንፈሳዊ ሰው ስለ ከ ይህን ትአዛዝ አልቀበልም» በማለት ሥራውን አቶ አለ በአገራችን የሥዕል ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያው የሥዕል ትምህርት ቤት ዲሬክተርና መምህር ከመሆናቸው በተጨማሪም በአገራችን መንፈሳዊ ሥዕል ታሪክ ውስጥ በአርአያነት የሚጠቀሱ ሥዓሊ ናቸው በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ አራት ኪሉ አካባቢ የሚገኘውን የሥላሴ ቤተ ክርስቲያን የመርካቶ ሚካኤልን የመርካቶ ራቱጉኤልን የመካኒሳ ብሥራተ ገብርኤልንና የአምስት ኪሉ ቅድስት ማርያምን ቤተ ክርስቲያኖች የውስጥ ሥዕሎች በከፊልና በሙሉ ሥለዋል። ፉ የውልብታ ምንጭ ታዬ ታደሰ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ሙዚየም አንዳንድ የታወቁ የኢትዮጵያ ሠዓሊዎች አጭር የሕይወት ታሪክ እስከ ዓም ዩናይትድ ፕሬስ አዲስ አበባ ዓም ጦማር መስከረም ቀን ዓም ኔሽን ኪነ ጥበብ ታኅሣሥ ቀን ዓም ሩሕ ሐምሌ ቀን ዓም ከአቶ አለ ፈለገ ሰላም ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ሚያዚያ ሯ ዘ በክ የአንባቢው የግል ማስታወሻ ጧ ያ ቺ አበቦች ውብ ልዕልቶች ዛፎች ደግሞ እንደ ጠባቂዎቻቸው ነፋስ ወጣት መልእክተኛ ፀሓይ ደግሞ የዓለም ሁሉ ንግሥት ሆነው ይታዩኝ ነበር ጅሮ ጩጨ ፆ ጭጩ የም የሙ መሙ መ መ መ ምሎ ገና ከዉቱ ጣቶቻቸው የሙዚቃ ቅኝቶን መንደራቸው ያደረጉ በመሆናቸው ፒያኖና ኦርጋን ዳሳሽ ቫዮሊን ገዝጋዥም ናቸው። እማሀሆይ በዚያን ዘመን በነበረው ማኅበረ ሰብ ውስጥ እንግዳ በሆነ አመለካከት ታይተው ነበር የሙዚቃ ባለ ሙያነት በጊዜው ተቀባይነት ያልነበረው ከመሆኑም በላይ ሴት ሆነው ኢትዮጵያውያን ፊጽሞ የማያውቁትን የመ ቅንብራቸውን ይዘው መድረክ ላይ ብቅ ማለታቸው ደግሞ ዘመኑን የተገዳደረ ነበር ከምንዙሰናቸው በፊት የውብዳር ገብሩ ይባለ የነበሩት እማሆይ ጽጌ ማርያም ገብሩ በታኅሣሥ ወር ዓም በአዲስ አበባ ከተማ ተወለዱ። ከዚያም የመጀመፈየ መቃዬን ቀመርሁ ሰሙን ሲጠይቁኝ በከረ ሀጠህ ነው አልኳቸው ትርጓሜውምዶፍ ማለት ነው ከዚያም የውብዳር እማሆይ ጽጌ ከአምስት ዐመት የስዊዘርላንድ ቁይታ በኋላ አሥራ አንድ ዓመት ሲሆናቸው ወደ ኢትዮጵያ ተመልሰው ትምህርታቸውን ቀጠለ ይህ በእንዲህ አንዳለ በግንቦት ዓም አዲስ አበባ በጣሊያኖች እጅ ስትወድቅ በ ዓም መጀመሪያ የውብዳር እማሆይ ጽጌ እና ከፊል ቤተ ሰቦቻቸው በኢጣለያ ከምትገኘው ክሳርዲኒያ በስተ ሰሜን ወደ አዚናራ ደሴት ዌሄይቶም በኔፕልስ አቅራቢያ ወደ ምትገኘው ሜርኮግሊያኖ ተዛወሩ በዚያን ጊዜ የእቴጌ መነን ትምህርት ቤት ተከፍቶ ሥራ ጀምሮ ነበር የ በአገር ውስጥ ደግሞ በወረራው ዘመን አባጋ ው ከንቲባ ገብሩ ቤተ ሰቦቻቸውን ይዘው በመጀመሪያ ወደ ነቀምት ከዚያም ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ወደ ጎሬ ሄዱ በወረራው ሳቢያ እማሆይ ሁለት ወንድሞቻቸውን ከማጣታቸው በላይ የሙዚቃ ጥናታቸውም ተስተጓጐለባቸው ከወረራው በኋላ የውብዳር እማሆይ ጽጌ በራሳቸው ጥረት የጽሕፈት መኪና ተምረው ስለ ነበር በውጭ ጐዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት በጸሓፊነት ሲሠሩ ቼዩ ነገር ግን በጊዜው የነበራቸው ሐሳብ ወደ ፈረንጅ አገር ሔዶ በዚያው መኖር ስለ ነበር እንደገና አባታቸው ጃንሆይን ፈቃድ እንዲጠይቁላቸው በማድረግ ወደ ካይሮ ሄደው የሙዚቃ ትምህርታቸውን ቀጥለዋል። ግብጽ ደርሰጡም አሌክሳንደር ኮንቶርዊችዝ በተባሉ ሊትዋኒያ ቪልኒየስ ኮንዘርቫቶሪ ትምህርት ቤት በተማሩ ፖላንዳዊ መምህር አማካኝነት የቫዮሊን ትምህርት መማር ጀመሩ መምህራቸው ኮንቶርዊችዝ በካይሮ ዩኒቨርስቲ በሮያል ኢንስቲቲዩት የሙዚቃ ክፍል ኀላፊ የነበሩ ሲሆን በንጉሥ ፉአድ ቤተ መንግሥትም እየተገኙ የሙዚቃ ኮንሰርት ያቀርቡ የነበሩ ታላቅ የሙዚቃ ሰው ናቸው ከሁለት ዓመት የግብጽ ቆይታቸው በኋላ ማለትም በ ዓም በካይሮ በተከሰተው ከፍተኛ ሙቀት የተነሣ የውብዳር ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ በተመሳሳይ ጊዜም መምህራቸው ኮንቶሮዊችዝ ወደ አትዮጵያ መጡ የውብዳር ግብሩ ክግብጽ ሲመለሱ የ ዓመት ዕድሜ ወጣት ነበሩ። ኢትዮጵያ ውስጥ ጥቂት እንደ ተቀመጡ ከንጉሣዊ ቤተ ሰብ የሆነ አንድ ሰው ወደ እንግሊዝ አገር ሄደው ለሁለት ዓመት መማር የሚያስችላቸውን የቅድሚያ ክፍያ አጠናቀቀላቸው። አንድ ሰው እንዴት የዚህ ሁሉ ኪነ ጥበብ ዘርፍ ባለ ሙያ ሊሆን ይችላል። ከዚህም የተነሣ ትምህርቱን ለመቀጠል ሲወስን በወቅቱ የነበረው ብቸኛ አማራጭ ፀወደ አዲስ አዲስ አበባ በመምጣትና የመንግሥት አዳሪ ትምህርት ቤት መግባት ነበር። ከሐረር የመንግሥት ባለ ሥልጣኖች የተሰጠውን የአባቱን በወልጦል ጦርነት መሠዋት የሚገልጽ መረጃ ለአዲስ አበባ የትምህርት ሚኒስቴር ሹማምት በማቅረብ ደጅ ጥናቱንና እንግልቱን ሁሉ አልፎ ጉለሌ የሚገኘው የባላባት ትምህርት ቤት በአሁኑ መጠሪያው መድኀኔ ዓለም ከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ ለመሆን በቃ። ከዚያም መልሰ ካፕቴን ዓለማየሁ በረራ ስምሪት ክፍል ኀላፊነትን ተረከቡ በአጠቃሳይ አየር መንገዱ ከተቋቋመ ከሃያ ስድስት ዓመት ትግል በኋላ ኢትዮጵያውያን የአስተዳደር የጥገናና የበረራ ኃላፊነትን ሙሉ በሙሉ በመረከባቸው ኢትዮጵያውያኑ የአሜሪካውያኑን የጊዜ ግምት በአሥራ አምስት ዓመት አኣሳጥረውታል ከተወሰነ ጊዜ አገልግሎት በኋላ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነበረው ያልተመቻቸ አሠራር የተነሣና በተጨማሪም ማስተማር በመፈለጋቸው ካፕቴን ዓለማየሁ ዓልያምዳ በተባለው የየመን ዲሞክራቲክ አየር መንገድ የበረራውን ክፍል በኀላፊነት እንዲያስተዳድሩ ተቀጥረው ለሁለት ዓመታት አገለገሌ ካፕቴን ዓለማየሁ በኢትዮጵያ አየር ኀይል ለሰባት ዓመት ከዚያም በኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠላሳ አንድ ዓመት ካገለገሉ በኋላ የተራዘመ የጡረታ ጊዜያቸውን አገባደው በጡረታ ተሰናበቱ ። ገርማሜ አብዛኛውን የአፍላነች ዘመኑን ያሳለፈው ለዕውቀት ከፍተኛ ትኩረት በመሰጠት በትምህርት ነው ፋሺስት ኢጣሊያ ኢትዮጵያን በወረረበት ዘመን ትምህርቱን ቀጥሎ የነበረው ትንሹ ገርማሜ ከ የአገራዊ ነጻነት ብርሃን ማግስት ወደ ተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት በመዝለቅ የዘመናዊ ዕውቀት ጥሙን ለማርካት ጀመረ ከተፈሪ መኩንን ወደ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በመዛወርም ቀዳሚ ትምህርቱን አጠናቀቀ የተማሪዎች ኅብረት መሪነት የመጀመሪያው ዕጣም የወደቀበት በዚሁ ትምህርት ቤት ኣያለ ነው። ያያያ ያ ሂ ፏ ፓርርበር ሀዕፊ በ ኮ ከሀሀከርየ ከኪ የ ያ ያ ዴ ያያ ህወ ነርክቬ ዕጺ እ ላዞሩር ኮሁ ከ ፎ ር ኮኗር ባሕሩ ዘውዴ የኢትዮጵዖ ታሪፅ ፀ ጳሰህ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ዓም ፋንታሁን እንግዳ ፇዳማኖዊ ኃይለ ሥጎሴ እሰታተዳደር ጎልተው ያወጡ ፖቷዛዊ ቻግሮቻና ቶሃሎቻ ቅሮዝሇ ባሟጎቸው ይሕይወት ታሪጵ መነሻነት ሷገመገሙ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ዓም ይሁን ዓለም ሰገድ ፋና ወጊ ነሐሴ ወር ዓም ቃለ ክርስቶስ ዓባይ ኮሎኔል የ የመንግሥት ግልበጣ ሙከራና ከ ዓም የኢትዮጵያ ታሪካዊና ፖለቲካዊ ሂደት ዓም ማለዳ መጽሔት መጋቢት ዓም ጥር ጦቢያ መጽሔት ጥቅምት ዓም ከጋዜጠኛ ማዕረጉ በዛብህ ጋር ግንቦት ቀን ዓም የተደረገ ቃለ ምልልስ ከአቶ ሙሉጌታ በሪሁን የሕግ አማካሪና ጠበቃ ጋር ረቡዕ ግንቦት ቀን ዓም የተካሄደ ቃለ ምልልስ ፓሪያ አቶ ማዕረጉ በዛብህ በዎቹ መጨረሻ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ ጽቤት የፕሬስ አማካሪና በቀዳማዊ ኃሥላሴ ዘመን ማክተሚያ ግድም የቢቢሲ ዘጋቢ የነበሩ የሕዝብ ለሕዝብ ኢትዮጵያ የኪነት ቡድን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ በመሆን የሠሩ። ስፖርት በኢትዮጵያ ነቅቶ እንዲንሰራፋ በወጣትነቱ ብዙ ጣረ ለፋ ሰሎሞን ጠቢቡ ባለ ብዙ እውቀት ምነው ትንሽ ቢኖር ላገራችን ስፖርት ሲሮጡ አብሮ ሮጦ ሳይሸለም በሩጫ በርቺ በርታ አለ ሌላ እንዲያገኝ ዋንጫ ደማቁ ሰሎሞን ስለ ስፖርት ለፈፈ ብዙ ሮጦ ሮጦ ሳይደክመው አረፈ ትምህርተ ውልብታ ትጋትና ታታሪነት አንድን ሙያ በተለያየ አቅጣጫ መተግበር መቻል የሙያ ፍቅር ብቃትንና ስኬትን ለማምጣት ያስችላል ያለንን ተሰጥኦ ማዳበርና ለሌሎች በሚተርፍና ለውጥ በሚያመጣ መልክ ተስፋ ሳይቆርጡ መተግበር ጋሮ የውልብታ ምንጭ «ሰሎሞን ተሰማቃ በጋዜጠኛው የሕይወት ታሪክ ዙሪያ የተሰናዳ ያልታተመ ጽሑፍ ከጋዜጠኛ ጐርፍነህ ይመር ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ አዲስ አበባ ስታዲየም የካቲት ቀን የአንጋፋ ጋዜጠኞች ስለ ጋዜጠኛ ሰሎሞን ተሰማ የሰጡት አስተያየትና ቃለ ምልልስ ዐውደ ሰብ የቴሌቪዥን ፕሮግራም አስፋው ፈቃደ «ያልተሸለመው ሯጭ» ጋዜጠኛውን አስመልክቶ የተሰራ ፕሮግራም ሃሃ ፎዐፎዐል ሂክፍ የፐፎፎ ጄክርሃርሀ ኮዐቨፎ ዐየ በበ ፎኗፎከ ያ ተ የአንባቢው የግል ማስታወሻ ገ። በዚህ የተበረታታው አዳጊ ወጣት ጸጋዬ ከ እስከ ዓመት ዓም በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በነበረው ቁይታ «የሕይወት መሥዋዕት ስለ ኢጣሊያን የሚያወሳ የደም አዝመራ የዕድገት መሥዋዕት አኔም አዳም ነኝ ስለ ጐሳ ልዩነት የሚተርክ እና ወይዘሮ እና ዓለም» የተሰኙ ተውኔቶችን በመጻፍ በማዘጋጃ ቤት በወወክማና በተለያዩ ትምህርት ቤቶች አቀረበ። ከዚያ በኋላ ግን አሳዳጊውና ስመ አባት መጠሪያው አቶ ግርማ ወደ አዲስ አበባ ካመጡት በኋላ የመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በልዕልት ዘነበ ወርቅ ትምህርት ቤት በአዳሪ ተማሪነት የተከታተለው በዓሉ በ ዓም ፈተና አልፎ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ከመግባቱ አስቀድሞ የኛ ደረጃ ትምህርቱን በጀነራል ዊንጌት ትምህርት ቤት አጠናቀቀ ። ፎ ከር ጋቤዜጠኛና ደራሲ በዓሉ የሚጠራው ከአፍላነቱ ፅድሜ ጀምሮ ባሳደጉት በአቶ ግርማ ወልዴ ስም ቢሆንም ወላጅ አባቱ ሕንዳዊ አናዒና በትውጡልድ አገራቸውም የቤተሰብ ኃላፊ የነበሩ ሰው መሆናቸውን የብላክ ሳየን መጽሐባ አዘጋጅ ጽፏል በዓሉ የመንግሥት ባለ ሥልጣን በነበረበት ጊዜም ለሥራ ገዳይ ወደ ሀገረሕንድ ሲያቀና ጉጅራት በተባለው የሀገሪቱ ግዛት ይኖራሉ ስለተባሉት ወላጆ አባቱ ለማወቅ ያልተሳካ ሙከራ ማድረጉንም ሪዱልዓኬሞሞልቬር በመጽሐፉ አስነብቧል በዓሉ ግርማን ያፈሩትና በቡ ጠይም ጀርማንዳስ ተብለው የሚጠሩት ሕንዳዊ ከኢትዮጵያ ወሂ አገራቸው የተመለሱት ከቤተ ሰባቸው ለመቀላቀል በነበራቸው ፍላጐት የተነሳ መሆነን አትቷል በዚህም መስረት በዓሉ ያደገው የተማረውና አውቅ የሥነጽሑፍ ስው ሰመሆን የበቃው የሕንዳዊ አባቱ ጓደኛ ከነበሩት ከአቶ ግርማ ወልዴና ከባለቤታቸው ከዐር አምሳለ እንደሻው ቤተ ሰብ ጋር ከጐሬ ወደ አዲስ አበባ ከመጣበትና አብሮ መኖር ከጀመረበት ጊዜ ወዲህ ነው ግሎ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪ በነበረበት ጊዜ በአማርኛም ሆነ በእንግሊዝኛ ቋንቋ ከተጻፉ ሥነ ጽሑፎች ጋር መተዋወቅ ጀመረ በቋንቋ መምህሮቹ ዕገዛ በአጫጭር ዐረፍተ ነገሮች ሐሳብን የመግለጽ ስልትን ለምንባብ የበቁ ጽሑፎችን የማንበብ የመገምገምና የመተቸት ብቃትን ተካነ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከገባ በኋላ በመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት የሥነ መንግሥት ፖለቲካ ሳይንስን ከጋዜጠኝነት ሙያ ጋር አጠና። ፐር ቪርበ ሾር ከር ታደሰ ቴሌ ሳልቫኖ ያጳናብሰት ምድረር የኢገዮጵያ ሠራዊት የታሪክ ያገባ እ እሰ ም ሮም ማተሚያ ድርጅት ዓም በዓሉ ግርማ ያይ ኦስብ ዋሪ ዓ ም በዓሉ ግርማ ኦሮማይ የመጀመሪያ እትም ኩራዝ አሳታሚ ድርጅት አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት አዲስ አበባ ዓም ፀደይ መጽሔት ህዳር ወር ዓም ኢንፎቴይመንት መጽሔት ጥቅምት ወር ዓም ቃለ ምልልስ ከደራሲና ጋዜጠኛ አንዳርጌ መስፍን ጋር የተካሄደ መጋቢት ቀን ዓም ቃለ ምልልስ ከጋዜጠኛ ይመኑ ይርዳው ጋር የተደረገ የካቲት ቀን ዓም ቃለ ምልልስ ከደራሲና ማሞ ውድነህ ጋር አርብ የካቲት ቀን ዓም ኤፍኤም ሬድዮ የቅዳሜ ጨዋታ ዝግጅት ከሐያሲ እና ደራሲ አስፋው ዳምጤ ጋር የተደረገ ቆይታ ታህሳስ ቀን ዓም ያፀሪ በሽ ም ዜመ የአንባቢው የግል ማስታወሻ ሯጋ ያሪ ሙዚቃ የብቻ ጐጉዞ ነው በራስህ እንደ ደረስህበትና እንደ ገባህ ማቀናበር ነው ስለዚህ ለማንም ስለምትሠራው ነገር ሙሉ በሙሌ መናገር አትችልም በዚህም ምክንያት ለብቻዬ እሠራለሁ የራሴን የማቀናበር ስልትም እከተላለሁ ፍ። ለመዚቃ የተለየ ፍቅር ማሳየት የጀመረው ገና በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት በነበረበት ጊዜ ነው። ወጣቱ የሙዚቃ ባለ ሙያ አሸናፊ ከበደ እኤአ ከ ዓ ም ድረስ በያሬድ የሙዚቃ ትምህርት ቤት ሲሠራ ከቄየ በኋላ የድኅረ ምረቃ ትምህርቱን ለመከታተል ወደ አገረ አሜሪካ አቀና። ከኛ እስከ ኛ ክፍልን በአዲስ አበባ እቴጌ መነን ትምህርት ቤት ኛ እና የኛ ክፍል ትምህርትን ደግሞ ሐረር የሺ እመቤት ትምህርት ቤት የተከታተሉ ሲሆን የኛ ደረጃ ትምህርታቸውን እንግሊዝ አገር በሰሜን ዊልስ ውስጥ ከሚገኘው «ክላራንደን በሚባል የክርስቲያን ትምህርት ቤት ተምረው አጠናቀቁ ዶክተር ጀምበር ከዚህ በኋሳ የተማሯቸው ትምሀርቶች አሁን እየሥሯቸው ካሌት ሥራዎች ጋር ዝምድና ያላቸው ናቸው። ዶር ጀምበር ከዚህ ሁሉ ውጣ ውረድና አንግልት በኋላ ቢፈቱም ከእስር ቤት ቁፋይታቸው ብዙ ትምህርት እንደ ቀሰሙ ይናገራሌ እሥር ቤት ከመግባቴ በፊት ቀና የሆኑ ነገሮች በውድም ሆነ በግድ መፈጸም አለባቸው ብዬ የማምን ሰው ሃበርሁ አንድ ሰው ከታዘዘ መሥራት አለበት። የይርጋለምን አካባቢ ትእይንትና የልጅነት ትዝታዎቹን የሚያንጸባርቁት ግጥሞቹ «የብርሃን ዓቅር» በተሰኘው መጽሐፉ ውስጥ ይገኛለ ደበበ ይርጋለም ከተማ «ራስ ደስታ» በሚባል ትምህርት ቤት የስምንተኛ ክፍል ትምህርቱን ካጠናቀቀ በኋላ ቤተ ሰቡ ወደ አዲስ አበባ በመዛወራቸው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን በኮከበ ጽባህ ትምህርት ቤት አጠናተቀ። ደራርቱ የኢትዮጵያን አትሌቲክስ ውጤት ያሳመሩ በርካታ ጀግኖች በወጡበት የኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን ማሕደረ አትሌት በሆነችው እንደነ «አንበሳው ቀነኒሳ» እና በ «ይቻላል» መርሕ ባለ ድልነቱን ለረጅም ዓመታት ያስመሰከረው አትሌት ኀይሌ ገብረ ሥላሴ ዓይነቶችን ባፈራችው በበቆጂ ከተማ በ ዓም ተወለደች ሰፊ ሊባል በሚችል ቤተ ሰብ ውስጥ ማደጓን ደራርቱ ትናገራለች አሥራ ሁለት ልጆች ባሉበት ቤተ ሰብ ለእናቷ አራተኛ ለአባቷ ደግሞ ዘጠነኛ ልጅ ሆና አደገች የደራርቱ እድገት በአገሪቱ መ መመ የገጠር አካባቢዎች ከሚያድጉ ሴት ልጆች አስተዳደግ የተለየ ስላልነበረ በቤትም በውጪም በርካታ ሥራዎችን ታከናውን ነበር የብዙ የገጠር ሴቶች ግዴታ ሆኖ የሚታየውን በጎችን የመጠበቅ ከብቶችን የማገድ በእጅም የመፍጨትን ከባድ ሥራ እንዳደገችበትና ይህም እጅግ ፈታኝ የሆነ መንገድ ለዛሬ ታላቅነቷ መሠረት እንደ ጣለላት ትናገራለች እንደ ማናቸውም የዝዘበር አካባቢ ልጆች ለመማርም አስቸጋሪ ሁኑታ አጋጥሟታል። በቤተ ሰቡ ውስጥ በርካታ ልጆች ስለ ነበሩ ከነበረውም አስቸጋሪ ሁኔታ የተነሣ ደራርቱ ወደ ተምህርት ቤት ለመሔድ ከጓደኞቿ በሁለት ዓመት ጊዜ ለመዘግየት ተገዳለች ቀድማ የበራችው ኮከብ አትሌት ትምህርት ቤት ገብታ ትምህርት ከመማሯ አስቀድሞ የሕይወትን ህ ሁ በብዙ ውጣ ውረድ ካለፉት እናቷ ብዙ ነገር መማሯን ስትገልጽ «እናቴ ለእድገታችን ቀልፍ ሚና ተጫውታለች ምንም እንኳ አባቴ እኛን የማሳደጉን ችግር ባይጋፈጥም ለእርሱም ፍቅር አለኝ። በርነር ኢቦርርቨ ዐ ሀ ሀ ኣኣዚርዞርቧ የከሁ ኮፐርር በርገርኮር ዖኮርር ርየየከ ህህ ቭሄ እሠ ነወ ዚዝ ጸህያ ያ ወሪለ ሠ ሀ ቪዘያያሮያያ በ ለ ክያዐ እሠ ነይ ር ነ ሂር ሳይመመ ያ የሀያ እህሠሪያ ዖሥጎሃሮ ዐዐ በአማርኛ ቋንቋ የተጻፉ መጻሕፍት አሸብር ገብረ ሕይወት የንግሥት ለይዜዝ ታሪካዊ ኙሦዞ ዓም አለማየሁ አበበ ካፕቴን ሀሠይወቋ ምድርና ዕጳየር በዓሉ ግርማ ያቀዎይ ዞጵስቭ ጥሪ ዓ ም በዓሉ ግርማ ኦሮማይ ፋ ዓም በዓሉ ግርማ ከአድማስ ባሻገር ባሕሩ ዘውዴ ያሊተትዮሦጵየዩ ታሪክ ያ ጸሰጵ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፕሬስ ዓም ብርሃነ መስቀል ደጀኔና ጌታሁን ሸብሩ ከ እስክ ድረሰት ያሥርቱ ምጳት ያብርዕ ምርት ክፍል ገብረ ሕይወት ባይከዳኝጳ ሟኒልዘ አና ጴትዮጵታሃ ብርሃን ይሁንአሥመራ መንግሥትና የሕዝዝ አሰታዳደረ ንግድ ማተሚያ ቤት ጌታቸው በለጠ ሌሎሄ እና ሃፊሐያ የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተ ክርስቲያን ታሪክ ቅጽጽ ሦስት ሚያዝያ አዲስ አበባ ዳዊት ገብሩ ቦሎኔል ያንቲባ ገሇሩ ደሰታ የሊተዮጵዖጀ ቀሮሰ አዲስ አበባ ፈቃዱ ጉርሜሳ ኩሳ የያወንሄል ጳምነት ጳንቨቅሰቃሴ ጴቀጉተዮጳዷጵዞ አዲስ አበባጃኑዋሪ ዓም ኅሩይ ወሥላሴያሕይወት ታሪክ አዲስ አበባ ኪዳነ ወልድ ክፍሌ መጽጋፈ ሰፇሰው ወግሰ ወመዝገበ ቃት ሪደሰ አዲስ አበባ አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ሃይማኖተ አበው ቀደምት መኮንን በሪ ካፕቴን ለሺያጃሃ በኢተዮጵያ ይድነቃቸው ተሰማ ሕዝብና አስተዳደር ሞራል አርቲስቲክ ማተሚያ ቤት ዓ ም አዲስ አበባ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ታሪክ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ ታዬ ታደሰ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ሙዚየም አንዳንድ የታወቁ የኢትዮጵያ ሠዓሊዎች አጭር የሕይወት ታሪክ እስከ ዓም ዩናይትድ ፕሬስ አዲስ አበባ ዓም የሴቶች ክዋኔና ርእይ የኢትዮጵያ ሴቶች እንቅስቃሴ በዐኛ ክፍለ ዘመን ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽቤት ንኡስ ገዳይ ዘርፍ ከ ህጊ ብ ታሁን እንግዳ በቀዳማዊ ኃይለ ሥሴ ጳሰተዳደረ ጎልተው ያወጡ ፖለሰቲጳዊ ችግሮችና ትሃሉሎች ቀርዝ ባሐሟቸው ዖመይወት ታሪ መነሻነት ሷገመገሙ አዲስ አበባ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ዓም ይሁን ዓለም ሰገድ ፋና ወጊ ነሐሴ ወር ዓም ቃለ ክርስቶስ ዓባይ ኮሎኔል የ የመንግሥት ግልበጣ ሙከራና ከ ዓም የኢትዮጵያ ታሪካዊና ፖለቲካዊ ሂደት ዓም ኃይለ ገዮርጊስ ወርቅነህ ኢንጅነር ዶክተር ያሕይወቱ ታሪያጳ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ዓም አዲስ አበባ ለሮን ቤኔት ጁኒየር ማርቲን ሱፐተሮ ዚንግ ጁኒየር የሕይወት ታሪክ ታምሩ ፈይሣና ዶር አያሌው ቀኖ እንደ ተረጐሙት ዓም አዲስ አበባ ሕይወትን የለወጡ እግሮች የኢትዮጵያ ሴት አትሌቶች አስደናቂ የሕይወት ታሪክ በተባበሩት መንግስታት የሥነ ሕዝብ ፈንድ የተዘጋጀ አዲስ አበባ ። የኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ታሪክ በኢትዮጵያ ኦሎምፒክ ኮሚቴ የተዘጋጀ ዓም አዲስ አበባ ። ጸጋዬ ገብረ መድኅን ጳጎት ወይ እባ መጽሐፍ የጀርባ ሽፋን ታደሰ ቴሌ ሳልቫኖ ያእናዝቭሰት ምድረ ያኢትዖጵያ ሠራዊ የታሥሪያ ያገባ አሰያ ም ሮም ማተሚያ ድርጅት ዓም ዚመልልቦች ከአቶ አለ ፈለገ ሰላም ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ሚያዚያ ከአባባ ተስፋዬ ሳህሉ ኤጀርሳ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ የካቲት ዓም ከጋዜጠኛ ማዕረጉ በዛብህ ጋር ግንቦት ቀን ዓም የተደረገ ቃለ ምልልስ ከአቶ ሙሉጌታ በሪሁን የሕግ አማካሪና ጠበቃ ጋር ረቡዕ ግንቦት ቀን ዓም የተካሄደ ቃላ ምልልስ ከጋዜጠኛ ጐርፍነህ ይመር ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ አዲስ አበባ ስታዲየም የካቲት ቀን የአንጋፋ ጋዜጠኞች ስለ ጋዜጠኛ ሰሎሞን ተሰማ የሰጡት አስተያየትና ቃለ ምልልስ አቶ አስፋው ዳምጤ ቃለ መጠይቅ የካቲት ቃለ መጠይቅ ከአቶ አስፋው ዳምጤ ጋር መጋቢት ቃለ መጠይቅ ከዓለሙ ገብረ አብ ጋር የካቲት በየካቲት በኢትዮጵያ ብሔራራዊ ቴአትር ዝክረ ጸጋዬ ገብረ መድኅን ዝግጅት ላይ አቶ አሰፋ ወርቁ የተናገሩት ቃለ ምልልስ ከደራሲና ጋዜጠኛ አንዳርጌ መስፍን ጋር የተካሄደ መጋቢት ቀን ዓም ቃለ ምልልስ ከጋዜጠኛ ይመኑ ይርዳው ጋር የተደረገ የካቲት ቀን ዓም ቀን ዓም ከዶክተር ጀምበር ተፈራ ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ሚያዚያ ዓም ከወሮ ዘነበወርቅ ብሥራት ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ሚያዚያ ዓም ከወሮ ሐረገወይን ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ሚያዚያ ዓም ቃለ ምልልስ ከአትሌት ደራርቱ ቱሉ ጋር አዲስ አበባ ስታዲየም መጋቢት ዓም ቃለ ምልልስ ከአትሌት ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ ጋር የተደረገ የካቲት ዓም ቃለ ምልልስ ከአትሌት ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ ልጅ ከአቶ ጃገማ ዋሚ ጋር የተደረገ የካቲት ዓም ቃለ ምልልስ ከአትሌት ሻለቃ ባሻ ዋሚ ቢራቱ ጐረቤት ጋር የተደረገ ቃለ ምልልስ ከዶክተር ተስፋ ወርቅነህ ጋር ጳጉሜ ቀን ዓም ቃለ ምልልስ ከመምሬ ስለሺ ወልደ ሚካኤል ጋር መስከረም ቀን ዓ ም ቃለ ምልልስ ከአባ ጸጋዬ ቀነኒ ጋር የካቲት ቀን ዓም ቃለ ምልልስ ከዶክተር ደበላ ብሪ ጋር የካቲት ቀን ዓም ጽሔቶችና ጋዜጣዎች የካቲት መጽሔት ኛ ዓመት ዋጥር እሸቴ ከጃንሜዳ«በምድር ይድነቃቸው» ከትምህርት ዓለም ቅጽ ቁ መስከረም ዓ ም «ትምህርትና ስፖርት» ይድነቃቸው ተሰማ ክፍል ሁለት ጦማር መስከረም ቀን ዓም ኔሽን ኪነ ጥበብ ታኅሣሥ ቀን ዓም ሩሕ ሐምሌ ቀን ዓም አዲስ ዘመን ጋዜጣ የካቲት ዓ ም የካቲት መጽሔት ከኀይሉ ጸጋዬ አንጋፋው ከያኒ ጥር ዓም ገጽ ማለዳ መጽሔት የተረት አባት አባባ ተስፋዬ የጸሓፊው ስም ያልተጠቀሰ ቅጽ ቀጥር ጥርና የካቲት ዓም ገጽ ማለዳ መጽሔት መጋቢት ዓም ቀነጥር ጦቢያ መጽሔት ጥቅምት ዓም ብርሃን መጽሔት ዓም መስከረም ቅጽ ዓም ሩህ ቅጽ ዓም ሰንደቅ ኛ ዓመት ቀጥር ዓም ናኛ ኛ ዓመት ዮጥር መጋቢት ቀን ወ ም ኅሊና መጽሔት ነሐሴ ገጽ ዩጮሙመመ ኢትአጵ ጋዜጣ ሐምሌ ገጽ ጦቢያ መጽሔት የካቲት ገጽ ለዛ መጽሔት ቁ መስከረም ገጽ ሕሊና መጽሔት ነሐሴ ገጽ ሙያችን መጽሔት ገጽ ፀደይ መጽሔት ሀዳር ወር ዓም ኢንፎቴይመንት መጽሔት ጥቅምት ዐር ዓም ፈርጥ መጽሔት መሠረት አታላይ ዳደዳፀገበ ሲይፉ ለሰዚነ ስ ተፈጥሮ ለሰጴነ ጥ።